#ጉዞ_በፀሎት
(አቃቂ እና ቦሌ)
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፡
፡
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧
አቶ ኃይለ መለኮት እቤታቸው ባለ የገዛ ቢሯቸው ውስጥ ተሸከርካሪ ወንበራቸው ላይ ተቀምጠዋል…በቀኝ እጃቸው የሚያብረቀርቅ ማካሮብ ሽጉጣቸውን ይዘው ፊታለፊታቸው ያሉት ሶስት ግለሰቦች ላይ በየተራ እያነጣጠሩ ምላጩን በስሱ እየዳበሱ ይናገራሉ
‹‹በመጀመሪያ ማንን ልግደል?››
‹‹ጌታዬ ይቅር ይበሉን…አጥፍተናል….››
‹‹አጥፍተናል….ጥፋት እኮ በቀላሉ ሊስተካከል የሚችል ስህተት የሆነ ድርጊት ስታደርግ ነው፡፡ለምሳሌ እዚህ መኖሪያ ቤቴ ላይ ጋዝ አርከፍክፈህ ክብሪት በመለኮስ ግማሹን ህንፃ ብታወድመው ጥፋት አጥፍተሀል ብዬ የጠየቅከውን ይቅርታ ልቀበልህ እችላለው፡፡ ምክንያቱም እቤቱን አሁን ካለበት ይዘት ይበልጥ አስውቤ ከእንደገና ላስገነባው እችላለሁ…ወይም ከፋብሪካዎቼ ትልቁን መርጠህ ሙሉ በሙሉ ብታወድመው እንደጥፋት ቆጥሬ ይቅርታህን ልቀበል እችላለው…ወይንም ሽጉጥህ ባርቆብህ ቀኝ እጄን ብትመታኝና በዛ የተነሳ እጄ ቢቆረጥ አዎ ይቅርታህን ልቀበል እችላለው፡፡ግን አሁን ምንም አላስቀረህልኝም፡፡ልጄ ሁለ ነገሬ ነች…ምንም መተኪያ ምንም ማካካሻ የላትም…ያ ማለት ይቅርታ ላደርግላችሁ ፈፅሞ አልችልም.››
‹‹ጌታዬ ይገባናል፣ አንተ ትክክል ነህ..ግን ቢያንስ በፍለጋው ላይ ጠንክረን እየሰራን ነው….የሆነ ትንሽ ቀን ጨምርልንና አቅማችንን አሟጠን እንፈልጋት… የሆነ ያህል ጊዜ ስጠን… ካልተሳካልን ያሰብከኸውን ታደርጋለህ፡፡››
‹‹አዎ እሱማ አደርጋለው….ዋጋማ ትከፍላላችሁ….አሁን የምናደርገው…..››ንግግራቸውን ሳያጠናቅቁ ስልካቸው ጠራ…የደቀኑትን ሽጉጥ ሳያወርድ ስልኩን አንስተው ማውራት ጀመሩ፡፡
‹‹እሺ…ጥሩ …ሶስቱም ነው እይደል… በጥንቃቄ ጠብቋቸው››
ስልኩን ከዘጉ በኃላ ንግግራቸውን ቀጠሉ‹‹ስልኩ ምን እንደሆነ ታውቃላችሁ…?የእናንተ የሁለታችሁን አንዳንድ ልጃችሁን ያንተን ደግሞ ምትወዳትን ሚስትህን አሳግቼቸዋለው…ልጄ በሚቀጥሉት ሶስት ቀን ውስጥ ተገኝታ ወደቤቷ ካልተመለሰች ያው የምወዳትን ልጄን ስላሳጣችሁኝ ለዛ ክፍያ የምትወዱትን ሰው ታጣላችሁ ማለት ነው፡፡››ሲል ሰቅጣጭ መርዶ አረዷቸው፡፡
ሶስቱም ሰዎች ላይ የታየው ድንጋጤ ሲእላዊ ነበር፡፡፡አቶ ኃይለልኡል ሰዎቹን ከቢሮቸው አሰናብተው ሽጉጡን ወደመሳቢያው ውስጥ መልሰው በማስቀመጥ ቆለፉበትና ወጥታው ወደ ባለቤታቸው ወ.ሮ ስንዱ መኝታ ቤት ሄዱ
….ሚስታቸው አልጋው ላይ ተሰትረው ጉልኮስ ክንዳቸው ላይ ተሰክቶ እህህ እያሉ ነው..ለዘመናት ወደዋቸው የማያውቁት ባላቸውን ድምፅ ሲሰሙ የከደኑትን አይን ገለጡ እና በመከራም ቢሆን ከንፈራቸውን አነቃነቀው ማውራት ጀመሩ
‹‹ኃይሌ…ልጃችን አልተገኘችም?››
‹‹አይዞሽ አታስቢ ..ትገኛለች….አንቺ ምንም አትጨነቂ››ሊያፅናኗቸው ሞከሩ፡፡
‹‹እንዴት አልጨነቅ…?በዚህ አለም ላይ ያለቺኝ እሷ ብቻ ነች..በህይወቴ ሙሉ የበደልከኝን በደል እንድረሳልህ…የሰራህብኝን ስራ ይቅር እንድልህ ከፈለክ ልጄን አግኝልኝ….ልጄን ካገኘህልኝ ያልከኸውን ሁሉ አደርግልሀለው….እንደውም ምንም ሀብት ሳልካፈልህ እፈታሀለው…እፈታህና ገዳም እገባለው..አዎ ልጄ ሰላም መሆኗን ካረጋገጥኩ ከህይወትህ ዞር እልልሀለው›
‹‹አረ ተይ …ለእኔም ልጄ እኮ ነች…እሷን ለማግኘትና ወደቤቷ ለመመለስ ከአንቺ ጋር ይሄንን አድርጊልኝ እያልኩ የምደራደር ጭራቅ ነገር እመስልሻለው….?ተይ እንጂ..አሁን ወጣ ብዬ ፖሊሶቹ ምን ላይ እንደደረሱ መጠየቅ አለብኝ..ሀኪሞቹ ሚሉሽን ስሚና ጤናሽን ተነክባከቢ..ልጃችን ስትመጣ እንደዚህ ሆነሽ እንደታገኚሽ አልፈልግም…እናቴ በእኔ ምክንያት ሽባ ሆነች ብለ መፀፀት የለባትም››ብሎ ወጥቶ ሄደ…..
///
በፀሎት ከእንቅልፏ የባነነችው በቤቱ ውስጥ ግርግር እና የብዙ ሰው ድምፅ ስትሰማ ነበር..አይኖቾን ስትገልጥ ግን ያሰበችውን ያህል ብዙ ሰው አልነበረም ነበር…ወ.ሮ እልፌ
፤አቶ ለሜቻና አንድ ሙሉ ሱፍ የለበሰ ጎልማሳ ሰው ነበር በቤቱ ያሉት….ግን ያ ጎልማሳ ሰው ሲያወራ ድምጹ መመጠኛው እንደተበላሸበት ማይክራፎን ከጣሪያ በላይ ይጮኸ ስለነበረ የብዙ ሰው ድምጽ ይመስላል….
አይኗን ስትገልጥ አየና ወደእሷ ተጠጋ.‹‹ልጄ ተነሳሽ..?ጥሩ …ይሄ ዶክተር ታፈሰ ይባላል..የጓደኛዬ ልጅ ነው….አንቺን እንዲያይልኝ አስቸግሬው ነው፡፡›››አቶ ለሜቻ ናቸው ተናጋሪው፡፡
‹‹አባቴ ዝም ብለህ ነው እኮ የተቸገርከው..ደህና ነኝ እኮ››
ከወ.ሮ እልፍነሽ ጋር በተስማማችው መሰረት ቢሻክራትም አንቱታውን በአንተ ቀይራ ማውራት ጀመረች…
‹‹ደህና መሆንሽና አለመሆንሽን እኔ ሀኪሙ አይቼ ብወስን አይሻልም›› ዝም አለችው….
ወደእሷ ተጠጋና አያት…ግንባሯና ከፊል ፊቷ በስነስርአት መታሸጉን አረጋገጠና ..አንድ መርፌ በክንዷ ወግቷት መድሀኒት አዘዘላት…
‹‹በቃ ጋሼ..የወንድሞት ልጅ በጥሩ ሁኔታ ላይ ትገኛለች..ቁስሉ ጊዜውን ጠብቆ ፋሻው ተነስቶ በደንብ ፀድቶ ከእንደገና መታሸግ አለበት…›››
‹‹ምንም የሚያሰጋ ነገር የለም እያልከኝ ነው?››
‹‹አይ የለም ሰላም ትሆናለች..ግን ምን አልባት ፊቷ ላይ ጠባሳ ሊሆንባት ይችላል፡፡››
‹‹ያንን ማስቀረት አይቻልም?››አቶ ለሜቻ ጠየቁ፡፡
‹‹ያው የቆዳ ስፔሻሊስቶች ያስተካከሉታል..በአሁኑ ጊዜ ብር ካለ የማይስተካከል ነገር የለም..ዋናው በህይወት መትረፏና አካለ ጎዶሎ አለመሆኗ ነው…የጠባሳው ነገር የገንዘብ ጉዳይ ነው… ይስተካከላል፡፡››
‹‹ይሁን እንግዲህ…….አንተንም አስቸገርኩህ››
‹‹አረ ጋሼ…ለርሶ ባልታዘዝ አባቴ አያናግረኝም….በማንኛውም ሰዓት ካመማት ደውሉልኝ..አሁን ልሂድ….፡፡እግዜር ይማርሽ እህቴ››
‹‹አመሰግናለው ዶ/ር፡፡››
‹‹ዶ/ር አቶ ለሜቻን አስከትሎ ቤቱን ለቆ ወጣ ..ክፍል ውስጥ ወ.ሮ.እልፍነሽና በፀሎት ብቻ ቀሩ፡፡
‹‹ጋሼ ዝም ብሎ እኮ ነው የሚጨነቀው?››
‹‹እሱ..እንዲሁ ነው….ታያለሽ ነገ ደግሞ ሌላ ዶክተር ለምኖ ይዞ ይመጣል..እስክትድኚ እረፍት አይኖረውም››
አቶ ለሜቻ ተመልሰው ከመምጣታቸው በፊት ለሊሴ ከሄደችበት ተመልሳ መጣች፡፡ ይዛ የመጣችው ዕቃ ግን የሳሎኑን ግማሽ የሸፈነ ነበር….ከአምስት በላይ ፔስታል ከባለታክሲው
ጋር እየተጋገዙ ወደውስጥ አስገቡ….ከገዛችው ዕቃዎች ውስጥ ለበፀሎት አዲስ አንሶላዎች
…ምቾት ያለው ብርድልብስ ፣ቢጃማ ..ሸበጥ ጫማ..ቅባት…ፓንቶች..ብቻ ያስፈልጋታል ያለችውን እና በእይታዋ የገባላትን ዕቃ ሁሉ ገዝታ ነበር..ከዛ የቤት አስቤዛ አትክልቱን..ፍራፍሬውን..ፓስታ ..መኮሮኒ..ስጋና የመሳሰሉትን እልክ የታጋባች ይመስል ቤቱን ታይቶ በማይታወቅ መልኩ በቁሳቁስ ሞላችው…፡፡
አቶ ለሜቻ ዶክተሩን ሸኝተው ሲመለሱ ትተው የሄዱት ሳሎን ሌላ መልክ ይዞ ሲጠብቃቸው ከመደንገጣችው ብዛት ባሉበት ደርቀው ቆሙ….
‹‹ሊሊሴ ምንድነው ይሄ ሁሉ?››
‹‹አየህ አባዬ አንሶላው አያምርም…
ብርድ.ልብሱስ….?.እሄው ቢጃማም ገዛሁላት…››
‹‹ጥሩ አደረግሽ…ብሩን ከየት አመጣሽው?››
‹‹እኔማ ከየት አመጣለው….እራሶ ሰጥታኝ ነው፡››አለች ወደበፀሎት እየጠቆመች፡፡
‹‹ይሄንን ካሮት፤ ቆስጣ ፤ስጋ ፤መኮሮን ይሄን ሁሉ በእሷብር ነው የጋዛሽው ››
‹‹አዎ አባዬ››
‹‹እንዴት እንዲህ ታደርጊያለሽ ለሊሴ…?ችግር ላይ ካለች ልጅ እንዴት? ››
(አቃቂ እና ቦሌ)
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፡
፡
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧
አቶ ኃይለ መለኮት እቤታቸው ባለ የገዛ ቢሯቸው ውስጥ ተሸከርካሪ ወንበራቸው ላይ ተቀምጠዋል…በቀኝ እጃቸው የሚያብረቀርቅ ማካሮብ ሽጉጣቸውን ይዘው ፊታለፊታቸው ያሉት ሶስት ግለሰቦች ላይ በየተራ እያነጣጠሩ ምላጩን በስሱ እየዳበሱ ይናገራሉ
‹‹በመጀመሪያ ማንን ልግደል?››
‹‹ጌታዬ ይቅር ይበሉን…አጥፍተናል….››
‹‹አጥፍተናል….ጥፋት እኮ በቀላሉ ሊስተካከል የሚችል ስህተት የሆነ ድርጊት ስታደርግ ነው፡፡ለምሳሌ እዚህ መኖሪያ ቤቴ ላይ ጋዝ አርከፍክፈህ ክብሪት በመለኮስ ግማሹን ህንፃ ብታወድመው ጥፋት አጥፍተሀል ብዬ የጠየቅከውን ይቅርታ ልቀበልህ እችላለው፡፡ ምክንያቱም እቤቱን አሁን ካለበት ይዘት ይበልጥ አስውቤ ከእንደገና ላስገነባው እችላለሁ…ወይም ከፋብሪካዎቼ ትልቁን መርጠህ ሙሉ በሙሉ ብታወድመው እንደጥፋት ቆጥሬ ይቅርታህን ልቀበል እችላለው…ወይንም ሽጉጥህ ባርቆብህ ቀኝ እጄን ብትመታኝና በዛ የተነሳ እጄ ቢቆረጥ አዎ ይቅርታህን ልቀበል እችላለው፡፡ግን አሁን ምንም አላስቀረህልኝም፡፡ልጄ ሁለ ነገሬ ነች…ምንም መተኪያ ምንም ማካካሻ የላትም…ያ ማለት ይቅርታ ላደርግላችሁ ፈፅሞ አልችልም.››
‹‹ጌታዬ ይገባናል፣ አንተ ትክክል ነህ..ግን ቢያንስ በፍለጋው ላይ ጠንክረን እየሰራን ነው….የሆነ ትንሽ ቀን ጨምርልንና አቅማችንን አሟጠን እንፈልጋት… የሆነ ያህል ጊዜ ስጠን… ካልተሳካልን ያሰብከኸውን ታደርጋለህ፡፡››
‹‹አዎ እሱማ አደርጋለው….ዋጋማ ትከፍላላችሁ….አሁን የምናደርገው…..››ንግግራቸውን ሳያጠናቅቁ ስልካቸው ጠራ…የደቀኑትን ሽጉጥ ሳያወርድ ስልኩን አንስተው ማውራት ጀመሩ፡፡
‹‹እሺ…ጥሩ …ሶስቱም ነው እይደል… በጥንቃቄ ጠብቋቸው››
ስልኩን ከዘጉ በኃላ ንግግራቸውን ቀጠሉ‹‹ስልኩ ምን እንደሆነ ታውቃላችሁ…?የእናንተ የሁለታችሁን አንዳንድ ልጃችሁን ያንተን ደግሞ ምትወዳትን ሚስትህን አሳግቼቸዋለው…ልጄ በሚቀጥሉት ሶስት ቀን ውስጥ ተገኝታ ወደቤቷ ካልተመለሰች ያው የምወዳትን ልጄን ስላሳጣችሁኝ ለዛ ክፍያ የምትወዱትን ሰው ታጣላችሁ ማለት ነው፡፡››ሲል ሰቅጣጭ መርዶ አረዷቸው፡፡
ሶስቱም ሰዎች ላይ የታየው ድንጋጤ ሲእላዊ ነበር፡፡፡አቶ ኃይለልኡል ሰዎቹን ከቢሮቸው አሰናብተው ሽጉጡን ወደመሳቢያው ውስጥ መልሰው በማስቀመጥ ቆለፉበትና ወጥታው ወደ ባለቤታቸው ወ.ሮ ስንዱ መኝታ ቤት ሄዱ
….ሚስታቸው አልጋው ላይ ተሰትረው ጉልኮስ ክንዳቸው ላይ ተሰክቶ እህህ እያሉ ነው..ለዘመናት ወደዋቸው የማያውቁት ባላቸውን ድምፅ ሲሰሙ የከደኑትን አይን ገለጡ እና በመከራም ቢሆን ከንፈራቸውን አነቃነቀው ማውራት ጀመሩ
‹‹ኃይሌ…ልጃችን አልተገኘችም?››
‹‹አይዞሽ አታስቢ ..ትገኛለች….አንቺ ምንም አትጨነቂ››ሊያፅናኗቸው ሞከሩ፡፡
‹‹እንዴት አልጨነቅ…?በዚህ አለም ላይ ያለቺኝ እሷ ብቻ ነች..በህይወቴ ሙሉ የበደልከኝን በደል እንድረሳልህ…የሰራህብኝን ስራ ይቅር እንድልህ ከፈለክ ልጄን አግኝልኝ….ልጄን ካገኘህልኝ ያልከኸውን ሁሉ አደርግልሀለው….እንደውም ምንም ሀብት ሳልካፈልህ እፈታሀለው…እፈታህና ገዳም እገባለው..አዎ ልጄ ሰላም መሆኗን ካረጋገጥኩ ከህይወትህ ዞር እልልሀለው›
‹‹አረ ተይ …ለእኔም ልጄ እኮ ነች…እሷን ለማግኘትና ወደቤቷ ለመመለስ ከአንቺ ጋር ይሄንን አድርጊልኝ እያልኩ የምደራደር ጭራቅ ነገር እመስልሻለው….?ተይ እንጂ..አሁን ወጣ ብዬ ፖሊሶቹ ምን ላይ እንደደረሱ መጠየቅ አለብኝ..ሀኪሞቹ ሚሉሽን ስሚና ጤናሽን ተነክባከቢ..ልጃችን ስትመጣ እንደዚህ ሆነሽ እንደታገኚሽ አልፈልግም…እናቴ በእኔ ምክንያት ሽባ ሆነች ብለ መፀፀት የለባትም››ብሎ ወጥቶ ሄደ…..
///
በፀሎት ከእንቅልፏ የባነነችው በቤቱ ውስጥ ግርግር እና የብዙ ሰው ድምፅ ስትሰማ ነበር..አይኖቾን ስትገልጥ ግን ያሰበችውን ያህል ብዙ ሰው አልነበረም ነበር…ወ.ሮ እልፌ
፤አቶ ለሜቻና አንድ ሙሉ ሱፍ የለበሰ ጎልማሳ ሰው ነበር በቤቱ ያሉት….ግን ያ ጎልማሳ ሰው ሲያወራ ድምጹ መመጠኛው እንደተበላሸበት ማይክራፎን ከጣሪያ በላይ ይጮኸ ስለነበረ የብዙ ሰው ድምጽ ይመስላል….
አይኗን ስትገልጥ አየና ወደእሷ ተጠጋ.‹‹ልጄ ተነሳሽ..?ጥሩ …ይሄ ዶክተር ታፈሰ ይባላል..የጓደኛዬ ልጅ ነው….አንቺን እንዲያይልኝ አስቸግሬው ነው፡፡›››አቶ ለሜቻ ናቸው ተናጋሪው፡፡
‹‹አባቴ ዝም ብለህ ነው እኮ የተቸገርከው..ደህና ነኝ እኮ››
ከወ.ሮ እልፍነሽ ጋር በተስማማችው መሰረት ቢሻክራትም አንቱታውን በአንተ ቀይራ ማውራት ጀመረች…
‹‹ደህና መሆንሽና አለመሆንሽን እኔ ሀኪሙ አይቼ ብወስን አይሻልም›› ዝም አለችው….
ወደእሷ ተጠጋና አያት…ግንባሯና ከፊል ፊቷ በስነስርአት መታሸጉን አረጋገጠና ..አንድ መርፌ በክንዷ ወግቷት መድሀኒት አዘዘላት…
‹‹በቃ ጋሼ..የወንድሞት ልጅ በጥሩ ሁኔታ ላይ ትገኛለች..ቁስሉ ጊዜውን ጠብቆ ፋሻው ተነስቶ በደንብ ፀድቶ ከእንደገና መታሸግ አለበት…›››
‹‹ምንም የሚያሰጋ ነገር የለም እያልከኝ ነው?››
‹‹አይ የለም ሰላም ትሆናለች..ግን ምን አልባት ፊቷ ላይ ጠባሳ ሊሆንባት ይችላል፡፡››
‹‹ያንን ማስቀረት አይቻልም?››አቶ ለሜቻ ጠየቁ፡፡
‹‹ያው የቆዳ ስፔሻሊስቶች ያስተካከሉታል..በአሁኑ ጊዜ ብር ካለ የማይስተካከል ነገር የለም..ዋናው በህይወት መትረፏና አካለ ጎዶሎ አለመሆኗ ነው…የጠባሳው ነገር የገንዘብ ጉዳይ ነው… ይስተካከላል፡፡››
‹‹ይሁን እንግዲህ…….አንተንም አስቸገርኩህ››
‹‹አረ ጋሼ…ለርሶ ባልታዘዝ አባቴ አያናግረኝም….በማንኛውም ሰዓት ካመማት ደውሉልኝ..አሁን ልሂድ….፡፡እግዜር ይማርሽ እህቴ››
‹‹አመሰግናለው ዶ/ር፡፡››
‹‹ዶ/ር አቶ ለሜቻን አስከትሎ ቤቱን ለቆ ወጣ ..ክፍል ውስጥ ወ.ሮ.እልፍነሽና በፀሎት ብቻ ቀሩ፡፡
‹‹ጋሼ ዝም ብሎ እኮ ነው የሚጨነቀው?››
‹‹እሱ..እንዲሁ ነው….ታያለሽ ነገ ደግሞ ሌላ ዶክተር ለምኖ ይዞ ይመጣል..እስክትድኚ እረፍት አይኖረውም››
አቶ ለሜቻ ተመልሰው ከመምጣታቸው በፊት ለሊሴ ከሄደችበት ተመልሳ መጣች፡፡ ይዛ የመጣችው ዕቃ ግን የሳሎኑን ግማሽ የሸፈነ ነበር….ከአምስት በላይ ፔስታል ከባለታክሲው
ጋር እየተጋገዙ ወደውስጥ አስገቡ….ከገዛችው ዕቃዎች ውስጥ ለበፀሎት አዲስ አንሶላዎች
…ምቾት ያለው ብርድልብስ ፣ቢጃማ ..ሸበጥ ጫማ..ቅባት…ፓንቶች..ብቻ ያስፈልጋታል ያለችውን እና በእይታዋ የገባላትን ዕቃ ሁሉ ገዝታ ነበር..ከዛ የቤት አስቤዛ አትክልቱን..ፍራፍሬውን..ፓስታ ..መኮሮኒ..ስጋና የመሳሰሉትን እልክ የታጋባች ይመስል ቤቱን ታይቶ በማይታወቅ መልኩ በቁሳቁስ ሞላችው…፡፡
አቶ ለሜቻ ዶክተሩን ሸኝተው ሲመለሱ ትተው የሄዱት ሳሎን ሌላ መልክ ይዞ ሲጠብቃቸው ከመደንገጣችው ብዛት ባሉበት ደርቀው ቆሙ….
‹‹ሊሊሴ ምንድነው ይሄ ሁሉ?››
‹‹አየህ አባዬ አንሶላው አያምርም…
ብርድ.ልብሱስ….?.እሄው ቢጃማም ገዛሁላት…››
‹‹ጥሩ አደረግሽ…ብሩን ከየት አመጣሽው?››
‹‹እኔማ ከየት አመጣለው….እራሶ ሰጥታኝ ነው፡››አለች ወደበፀሎት እየጠቆመች፡፡
‹‹ይሄንን ካሮት፤ ቆስጣ ፤ስጋ ፤መኮሮን ይሄን ሁሉ በእሷብር ነው የጋዛሽው ››
‹‹አዎ አባዬ››
‹‹እንዴት እንዲህ ታደርጊያለሽ ለሊሴ…?ችግር ላይ ካለች ልጅ እንዴት? ››
👍77❤12🤔2
‹‹ጋሼ እኔ አስገድጄያት ነው…..ያው ለእኔው እኮ ነው… ደህና ደህና ምግብ ካልተመገብኩ ከስብራቴ ቶሎ አልድንም..ውጌሻዋ ያለችውን አልሰማህም፡፡››
‹‹ቢሆንም ..ይሄው እኔ እኮ ለአስቤዛ የሚሆን ብር ይዤ መጥቼለው ››አሉና እጃቸውን በወደኪሳቸው ሰዳው የተወሰኑ ድፍን ብሮችን አውጥተው ዘረጉ
በፀሎት እንባዋ ካለፍቃዶ ዘረገፈች…ይገርማል ወላጆቾ ቤት እያለች ዘወትር የምታለቅሰው በእነሱ ጥል እና ጭቅጭቅ በመበሳጨት ነበር..እዚህ ቤት እግሯ ከረገጠ ጀምሮ ግን እንባዋ የሚረግፈው በመሀከላቸው በምታየው ፍቅርና ለእሷ በሚያደርጉላት እንክብካቤ ስሜቷ እየተነካ ነው…ሰው ለሀዘንም ለደስታም እንዴት ተመሳሳይ ምላሽ ይሰጣል..?‹‹ጋሼ እኔ በጣም ብዙ ብር አለኝ …ችግሬ ብር አይደለም..ከእናንተ የምፈልገው ፍቅር ብቻ ነው……››
‹‹ይሁን እስኪ ..ግን እንዲህ መሆን አልነበረበትም.››.እያሉ ከቆሙበት ተንቀሳቀሱና ወደውስጥ ዘልቀው ፊት ለፊት ያለው ደረቅ ወንበር ላይ ተቀመጡ፡፡ወ.ሮ እልፍነሽና ለሊሴ አስቤዛውን ተጋግዘው ወደ ጓዲያ ወሰዱት፡፡
አቶ ለሜቻ ማውራት ጀመሩ…‹‹ምንም ነገር ከፈለግሽ ለእኔ ለአባትሽ ንገሪኝ..በስልክ እድንጠራልሽ የምትፍጊው ሰው ካለም…..ችግር የለው››
‹‹ጋሼ ሙሉ በሙሉ እስከምድን ድረስ ከማንም ሰው ጋር መገናኘት አልፈልግም..ደግሞ እመነኝ እኔ በመጥፋቴ ማንም የሚያስብ ሆነ የሚጨነቅ ሰው አይኖርም….እንደውም ጠፍታለች ሳይሆን ለሆነ ስራ የሆነ ሀገር እንደሄድኩ ነው የሚያስቡት..ከዚህ በፊትም ሁለት ሶስቴ አድርጌዋለው››
ከመቼ ወዲህ እንዲህ ውሸታም እንደሆነች ለራሷም ግራ ገባት ፡፡አሁን የት ሄደሽ ነበር ቢሏት የት ልትል ነው?፡፡ለመዝናናት ካልሆነ ለመኖር ወይም ለተወሰነ ጊዜ ቆይት ከአዲስአባባ ውጭ እግሯን አንስታ አታውቅም…ስለየትኛውም ሌላ ከተማ የጠለቀ እውቂያ የላትም..ብቻ ከቤሰተቦችሽ ተገናኚ እያሉ እንዳያጨናንቋት ማድረግ ያለባት እንደዚህ እንደሆነ በውስጧ አምናለች፡፡
‹‹ይሁን..እንግዲያው …እኛ አለንልሽ..አይዞሽ…ግን እንዲህ ብርሽን አታባክኚ… ስትድኚ በጣም ያስፈልግሻል ››
‹‹አይ ጋሼ..ስለእኔ አታስብ..እናቴ ብዙ ብር ጥላልኝ ነው የሞተችው…ባንክ በቂ ብር አለኝ፡፡››
‹‹ይሁን ልጄ..ብር ግን አያያዙን ካላወቁበት ስር የለውም..ሲታይ ብዙ የመሰለ ብር ከእጅ በኖ ሲጠፋ ቀናት አይፈጅበትም ››
‹‹ገባኝ….፡፡››
‹‹እሺ በቃ… አሁን አረፍ በይ..ሰፈር አንዲት ለቅሶ አለች… ደረስ ብዬ መጣሁ››
‹‹እሺ ጋሼ››
ወጥተው…ሄዱ…እሷም ወደትካዜዋ ገባች፡፡
ድንገት በቀኝ በኩል ወደአለው ግድግዳ ቀና ብላ አይኗን ስትተክል ግዙፍ ፎቶ ላይ ፈዛ ቀረች…የበሬዱ እንደሆነ እርግጠኛ ነች….
ከንፈሯቾ በፀደይ ወራት ለመበላት እንደደረሰ የጎመራ ብርቱካን ይመስላሉ…ስስ ነው በጣም ስስ..የሚገመጥ ሳይሆን የሚመጠጥ አይነት እና ደግሞ ጠባብ ነው ጠባብ የሚስጥር በር መሳይ ጠባብ፡፡አይኖቾ ብርሀናቸውን ከከዋከብት የተዋሱት ይመስላል
…አፍንጫዋ ዝንፈት በሌለው የሂሳብ ስሌትና ትንግርት በሚያበስር የስነ.ከዋክብት ትንቢታዊ ጥበብ እንደተሰራ የግብፃችን ፕራሚድ አይነት ነው፡፡ፀጉሯ ምድረ አራዊት ሁሉ ተሰብስበው የሚኖሩበትና አማዞን ደን መሰል ነው፡፡እንዲህ ፎቶዋ ሲታይ ይሄ ቢሰተከካከል ብሎ ምንም እንከን ወይም ጉድለት ሊገኝበት የማይችል አይነት ነው፡፡
‹‹ሞት ግን ምንድነው?›› እራሷን ጠየቀች….ሞት በቀላሉ ጭሩሱኑ ባይኖር ብለን የምናማርረው ነገር አይደለም…ሞት ባይኖር ምድር የበለጠ የምትሰለች አስቸጋሪና አስጨናቂ ስፍራ ትሆን ነበር…ስለዚህ ሞት የህይወትን ያህል እጅግ አስፈላጊ የአምላክ ስጦታ እንደሆነ ታምናለች ይሁን እንጂ ሰው ደግሞ የህይወትን ጫፍ እንኳን ሳያይ እንዲህ በጨቅላ እና በለጋ ህይወቱ ሲቀጠፍ ያሳዝናል..‹‹በተለይ ለወላጆቾ እና ለሚያፈቅሯት ሰዎች ይሄንን እውነት መቀበል በጣም ከባድ ነው፡፡››ስትል አሰበች
‹‹አንቺ ሞተሸ አልሞትሽም ዋናው አንቺነትሽ ለእኔ ህይወት ሰጥቶኛል….የአንቺ ልብ ከእኔ ማንነት ጋር ከተዋሀደ በኃላ ቀይሮኛል፡፡››ስትል በውስጧ አጉረመረመች፡፡ሀሳቧን ሳትጨርስ ፊራኦል ከውጭ ስልኩን እየጎረጎረ መጥቶ ፊት ለፊቷ ቁጭ አለ…ለረጅም ደቂቃዎች አላናገራትም
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹ቢሆንም ..ይሄው እኔ እኮ ለአስቤዛ የሚሆን ብር ይዤ መጥቼለው ››አሉና እጃቸውን በወደኪሳቸው ሰዳው የተወሰኑ ድፍን ብሮችን አውጥተው ዘረጉ
በፀሎት እንባዋ ካለፍቃዶ ዘረገፈች…ይገርማል ወላጆቾ ቤት እያለች ዘወትር የምታለቅሰው በእነሱ ጥል እና ጭቅጭቅ በመበሳጨት ነበር..እዚህ ቤት እግሯ ከረገጠ ጀምሮ ግን እንባዋ የሚረግፈው በመሀከላቸው በምታየው ፍቅርና ለእሷ በሚያደርጉላት እንክብካቤ ስሜቷ እየተነካ ነው…ሰው ለሀዘንም ለደስታም እንዴት ተመሳሳይ ምላሽ ይሰጣል..?‹‹ጋሼ እኔ በጣም ብዙ ብር አለኝ …ችግሬ ብር አይደለም..ከእናንተ የምፈልገው ፍቅር ብቻ ነው……››
‹‹ይሁን እስኪ ..ግን እንዲህ መሆን አልነበረበትም.››.እያሉ ከቆሙበት ተንቀሳቀሱና ወደውስጥ ዘልቀው ፊት ለፊት ያለው ደረቅ ወንበር ላይ ተቀመጡ፡፡ወ.ሮ እልፍነሽና ለሊሴ አስቤዛውን ተጋግዘው ወደ ጓዲያ ወሰዱት፡፡
አቶ ለሜቻ ማውራት ጀመሩ…‹‹ምንም ነገር ከፈለግሽ ለእኔ ለአባትሽ ንገሪኝ..በስልክ እድንጠራልሽ የምትፍጊው ሰው ካለም…..ችግር የለው››
‹‹ጋሼ ሙሉ በሙሉ እስከምድን ድረስ ከማንም ሰው ጋር መገናኘት አልፈልግም..ደግሞ እመነኝ እኔ በመጥፋቴ ማንም የሚያስብ ሆነ የሚጨነቅ ሰው አይኖርም….እንደውም ጠፍታለች ሳይሆን ለሆነ ስራ የሆነ ሀገር እንደሄድኩ ነው የሚያስቡት..ከዚህ በፊትም ሁለት ሶስቴ አድርጌዋለው››
ከመቼ ወዲህ እንዲህ ውሸታም እንደሆነች ለራሷም ግራ ገባት ፡፡አሁን የት ሄደሽ ነበር ቢሏት የት ልትል ነው?፡፡ለመዝናናት ካልሆነ ለመኖር ወይም ለተወሰነ ጊዜ ቆይት ከአዲስአባባ ውጭ እግሯን አንስታ አታውቅም…ስለየትኛውም ሌላ ከተማ የጠለቀ እውቂያ የላትም..ብቻ ከቤሰተቦችሽ ተገናኚ እያሉ እንዳያጨናንቋት ማድረግ ያለባት እንደዚህ እንደሆነ በውስጧ አምናለች፡፡
‹‹ይሁን..እንግዲያው …እኛ አለንልሽ..አይዞሽ…ግን እንዲህ ብርሽን አታባክኚ… ስትድኚ በጣም ያስፈልግሻል ››
‹‹አይ ጋሼ..ስለእኔ አታስብ..እናቴ ብዙ ብር ጥላልኝ ነው የሞተችው…ባንክ በቂ ብር አለኝ፡፡››
‹‹ይሁን ልጄ..ብር ግን አያያዙን ካላወቁበት ስር የለውም..ሲታይ ብዙ የመሰለ ብር ከእጅ በኖ ሲጠፋ ቀናት አይፈጅበትም ››
‹‹ገባኝ….፡፡››
‹‹እሺ በቃ… አሁን አረፍ በይ..ሰፈር አንዲት ለቅሶ አለች… ደረስ ብዬ መጣሁ››
‹‹እሺ ጋሼ››
ወጥተው…ሄዱ…እሷም ወደትካዜዋ ገባች፡፡
ድንገት በቀኝ በኩል ወደአለው ግድግዳ ቀና ብላ አይኗን ስትተክል ግዙፍ ፎቶ ላይ ፈዛ ቀረች…የበሬዱ እንደሆነ እርግጠኛ ነች….
ከንፈሯቾ በፀደይ ወራት ለመበላት እንደደረሰ የጎመራ ብርቱካን ይመስላሉ…ስስ ነው በጣም ስስ..የሚገመጥ ሳይሆን የሚመጠጥ አይነት እና ደግሞ ጠባብ ነው ጠባብ የሚስጥር በር መሳይ ጠባብ፡፡አይኖቾ ብርሀናቸውን ከከዋከብት የተዋሱት ይመስላል
…አፍንጫዋ ዝንፈት በሌለው የሂሳብ ስሌትና ትንግርት በሚያበስር የስነ.ከዋክብት ትንቢታዊ ጥበብ እንደተሰራ የግብፃችን ፕራሚድ አይነት ነው፡፡ፀጉሯ ምድረ አራዊት ሁሉ ተሰብስበው የሚኖሩበትና አማዞን ደን መሰል ነው፡፡እንዲህ ፎቶዋ ሲታይ ይሄ ቢሰተከካከል ብሎ ምንም እንከን ወይም ጉድለት ሊገኝበት የማይችል አይነት ነው፡፡
‹‹ሞት ግን ምንድነው?›› እራሷን ጠየቀች….ሞት በቀላሉ ጭሩሱኑ ባይኖር ብለን የምናማርረው ነገር አይደለም…ሞት ባይኖር ምድር የበለጠ የምትሰለች አስቸጋሪና አስጨናቂ ስፍራ ትሆን ነበር…ስለዚህ ሞት የህይወትን ያህል እጅግ አስፈላጊ የአምላክ ስጦታ እንደሆነ ታምናለች ይሁን እንጂ ሰው ደግሞ የህይወትን ጫፍ እንኳን ሳያይ እንዲህ በጨቅላ እና በለጋ ህይወቱ ሲቀጠፍ ያሳዝናል..‹‹በተለይ ለወላጆቾ እና ለሚያፈቅሯት ሰዎች ይሄንን እውነት መቀበል በጣም ከባድ ነው፡፡››ስትል አሰበች
‹‹አንቺ ሞተሸ አልሞትሽም ዋናው አንቺነትሽ ለእኔ ህይወት ሰጥቶኛል….የአንቺ ልብ ከእኔ ማንነት ጋር ከተዋሀደ በኃላ ቀይሮኛል፡፡››ስትል በውስጧ አጉረመረመች፡፡ሀሳቧን ሳትጨርስ ፊራኦል ከውጭ ስልኩን እየጎረጎረ መጥቶ ፊት ለፊቷ ቁጭ አለ…ለረጅም ደቂቃዎች አላናገራትም
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
1👍86❤10👏2🔥1
#ጉዞ_በፀሎት
(አቃቂ እና ቦሌ)
፡
፡
#ክፍል_አስር
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧
ሀሳቧን ሳትጨርስ ፊራኦል ከውጭ ስልኩን እየጎረጎረ መጥቶ ፊት ለፊቷ ቁጭ አለ…ለረጅም ደቂቃዎች አላናገራትም …
‹‹ይሄን ያህል ምን ቢመስጥህ ነው?››
‹‹ባክሽ የድሮ መስሪያ ቤቴ..ማለቴ ቆርቆሮ ፋብሪካ ምናምን ብዬ አውርቼሽ ነበር አይደል?››
‹‹እ..ስለምትናፍቅህ ልጅ እያወራኸኝ ነው?››
‹‹አዎ ..ትክክክል?››
‹‹እና እሷ ምን ሆነች?››
‹‹እባክሽ ጠፋች…አንድ ብቸኛ ልጃቸው ጠፋችባቸው…ከዛሬ ነገ አገኛታለሁ ብዬ ስቃትት የእህቴንም ልብ ይዛ ጠፋች››
‹‹ጠፋች ማለት?››
‹‹እኔ እንጃ ..ዛሬ ሶስተኛ ቀኗ ነው…ማህበራዊ ሚዲያው ሁሉ ስለእሷ ነው የሚያወራው››
‹‹ስለጠፋች ብቻ?››
‹‹አዎ አባትዬው ያለችበትን ለጠቆመ 5 ሚሊዬን ብር በሽልማት መልክ እክፍላለሁ ብሎ ስላሳወጀ ምድረ ዱርዬ ጠቅላላ መንገድ ላይ ያገኞትን ወጣት ሴት ሁሉ እያስቆሙ ከእሷ ፎቶ ጋር ማስተያያት ጀመረዋል፡፡››
‹‹እየቀለድክ መሆን አለበት?››
‹‹እውነቴን ነው…አታይውም እንዴ..?››ብሎ ስልኩን አቀበላት… ማህበራዊ ሚዲያውን የተቆጣጠረውን ሁለት ሶስት ፎቶዋን አየች…ውስጧን በረዳት…ግማሽ ፊቷ በፋሻ የተሸፈነ ቢሆንም አስተውሎ ያያት ሰው ሊለያት ይችላል…ፊቷ የተቀመጠው ፊራኦል እስከአሁን እንዴት እንዳለያት ተደንቃለች፡፡
ስልኩን መለሰችለት‹‹ምን ሆና ይሆን …..?የሀብታም ልጅ ነገር ይሄኔ ቀብጣ ሊሆን ይችላል?››ስትል አፏ ላይ እንደመጠላት ተናገረች፡፡
‹‹አይ እንደዛ እንኳን ብሎ ድምዳሜ ላይ መድረስ አይቻልም…እሷ የሀብታም ልጅ ስለሆነች ነገሩ ጮኸ እንጂ በየቀኑ እኳ በመቶ የሚቆጠሩ ሰዎች እዚህም እዛም ከያሉበት ተወስደው የሚጠለፉበት…በሰው ሚሊዬን ብር የሚጠየቅበት ሀገር ነው እኮ ያለነው….ስንቶች የተጠለፈባቸውን ልጃቸውን ወይም ባላቸውን ለማስመለስ ቤታቸውን ሸጠዋል…?ስንቶች የመኪናቸውን ሊቭሬ አስይዘው አራጣ ተበድረዋል….?.ንብረቱን አሟጦ ሸጦ ከከፈለስ በኋላ ስንቱ ሬሳ ተልኮለታለል…….እዚህ አገር በዚህ ጊዜ እየሆኑ ያሉትን ነገሮች እንኳን ለማውራት ለማሰብም ይከብዳ…እና ይህቺ ልጅ ምን እንደገጠማት ማንም የሚያውቅ የለም….፡፡››
‹‹እንዲህ አይነት ነገር መኖሩን አላውቅም››
‹‹እንዴ!! ሀገር ውስጥ እየኖርሽ አልነበረም እንዴ…..?ክፍለሀገር ያለች የእናቱን ሞት ሰምቶ ሄዶ መቅበር ያልቻለ ስንት አለ….?ዘመድ ከዘመድ ከተቆራረጠ እኮ ቆየ፣ስንቱ የትውልድ አካባቢውን ሄዶ ለማየት ልክ እንደአውሮፓና አሜሪካ እንደመሄድ ከባድና የማይቻል ሆኖበታል…እና የዚህች ልጅ ቤተሰብ ጭንቀታቸውን ተመልከቺ…ስንቱን ያስባሉ… እህቴ ብትሆንስ ብዬ ሳስብ ዝግንን ይለኛል…እንደውም በቀደም የሰማሁትን ታሪክ ላጫውትሽ…››
በጉጉት ትኩረቷን ወደእሱ አቅንታ‹‹እሺ እየሰማሁህ ነው..››አለች ፡፡
ከአስር ወራት በፊት አዳማ አካባቢ ካለ አንድ የጠበል ቦታ ታጣቂዎቹ ድንገት ይመጡና የተወሰኑ ሰዎች አፍነው ይወስዳሉ፡፡ከተወሰዱት ውስጥ አንዱ ከአርሲ አካባቢ ነው የመጣው…የተጠየቀውን ብር ወላጆቹ በቀላሉ ማሟላት አይችሉም ቢሆንም ተለምኖና ከየሰው ተለቃቅሞ ከተጠየቀው ሩቡን ያህል ብር ለታጣቂዎች ይላክና የልጁ መለቀቅ ይጠበቃል..ግን ከዛሬ ነገ ይመጣል ሲባል ወራቶች ያልፋሉ፣..እናት እንቅልፍ ታጣለች…ቀንና ለሊት ማልቀስ ይሆናል ስራዋ…ልጇ ይኑር ይሙት የምትጠይቀው ሰውና የምታጣራበት መንገድ አልነበራትም…በመጨረሻ ሰው መፍትሔ ያለውን ይነግሯታል…የሞተ ሰው ነፍስ ጠርተው የሚያናግሩ ሰዎች ጋር ይዘዋት ይሄዳሉ…እንደተባለውም የልጇ ነፍስ ሲጠራ ይመጣል..‹‹አዎ እማዬ እኔ ልጅሽ ከሞትኩ 6 ወር አልፎኛል….እርምሽን አውጪ ይላታል››እናትም ወደቤቷ ተመልሳ ድንኳን ጥላ የልጇን እርም ታወጣለች…ዘመድ አዝማድ ሁሉ ለቅሶ ደርሶ እርማቸውን ያወጣሉ..በጣም የሚገርመው ምፀት ደግሞ ምን መሰለሽ እሷን ለቅሶ ለመድረስ ከሚመጡት የቅርብ ዘመዶቾ ውስጥ ሶስቱ ዳግመኛ በታጣቂዎች ተጠልፈው አረፉት፡፡››
ንግግሩ ይበልጥ ሆድ እንዲብሳት አደረጋት..እንባዋን ሊዘረገፍ ሲተናነቃት ተሰማት..
እሱ ንግግሩን ቀጠለ…‹‹አባዬ ይሄንን ባይሰማ ደስ ይለኛል…ከሰማ በጣም ነው የሚያዝነው….እሷን ሰፈራቸው ድረስ እየሄደ ከመኪና ስትወርድና ከቤት ስትወጣ እንደሚያያት አውቃለው…ልጄን በውስጧ ይዛለች..እሷን ሳያት ልጄ በከፊልም ቢሆን በህይወት እንዳለች ይሰማኝና እፅናናለው ይላል…ይገርምሻል እኔ እራሱ እንዲዚህ እንዳስብ ተፃዕኖ ያደረገብኝ እሱ ነው››
‹‹ይገርማል ….ግን ጋሼ ምን በሩቅ አሳያቸው ማለቴ እቤት ገብተው ቢያዮት እኮ ሰዎቹ የሚቃወሙ አይመስለኝም፡››
አዎ እንዳልሽው አይቃሙም ይሆናል..ግን አባዬ እኛን ፊት ለፊታቸው ካዩ ይሳቀቃሉ…ልጅቷ ፊት ከቀረብን ማልቀሳችን አይቀርም.. እሷ ፊት ማልቀስ ማለት ደግሞ ልጅቷ ልክ በሌላ ሰው ህይወት እንደምትኖር እንድታስብ ማድረግና ልጅቷን መጉዳት ነው….ሁላችንም ከእሷም ሆነ ከቤተሰቡ በስህተት እንኳን መገናኘት የለብንም ብሎ ቁርጥ ያለ ትዕዛዝ ለሁሉም አስተላልፏል…እኔንም ከዛ ፋብሪካ ስራዬን ጥዬ እንድወጣ ያስገደደኝ በዛ ምክንያት ነው፡፡አሁን አሁን ግን ያንን የእሱን ትዕዛዝ ለመጠበቅ እየተቸገርኩ ባለሁበት ሰዓት ነው…ይሄው አንደምታይው ልጅቷ የጠፋችው…››
‹‹‹በቃ ደከመኝ መሰለኝ ትንሽ ልተኛ ››ብላ አልጋ ልብሱን ወደላይ ሳበችና ሙሉ በሙሉ ተሸፈነችና ..በፀጥታ እንባዋን ዘረገፈች…አባትና እናቷ አሳዘኗት….ቢሆንም ለአመታ ያበሳጮትን ብስጭት ልትረሳላቸው አልቻለችም….በውሳኔዋ ፀንታ እስከመጨረሻው መቆየት እንዳለባት ዳግመኛ ወሰነች፡፡‹‹አዎ አሁን እያዩት ያሉት ስቃይ ይገባቸዋል››በማለት በረጅሙ ተነፈሰች፡፡
////
ሰለሞን በሶስተኛው ቀን አርፍዶ ሶስት ሰዓት አካባቢ ወደቢሮ እየሄደ ሳለ ስልኩ ጠራ…የማያውቀው አዲስ ቁጥር ነው…አነሳው፡፡
‹‹ኪያ የፍቅርና የጋብቻ አማካሪ ነው፡፡››ድርጅቱን ኪያ ብሎ የሰየመው አስቴርን ለማስደሰት ስለፈለገ ነበር…አስቴር እናቷ ከመሞታቸው በፊት ‹‹ኪያ ›› እያሉ ነበር የሚጠሯት እሱም አልፎ አልፎ ይሄንን ስም ይጠቀማል…ድርጅት ለመመስረት ሲያስብ ግን ወዲያው በምናብ የመጣለት ስም ይህ ኪያ የሚለው ስም ነው፡፡እንደምንም ብሎ አግብቶ ከእሷ ጋር አንድ ቤት መኖር ሲጀምሩ ደግሞ ሙሉ በሙሉ በወጥነት ኪያ የሚለውን ስም ይጠቃማል..ሚስቱም ሆነ ድርጅቱ በአንድ ስም ይጠራሉ…ይህ ነው እቅዱ፡፡
ሴሎቹ ሁሉ ተነቃቁ…‹‹በስተመጨረሻ ተሳካ…በስተመጨረሻ የመጀመሪያ ደንበኛዬን አገኘሁ….‹‹ሰሎሞን ጀግና ነህ፣›››ብሎ ተደሰተና ድምፁን ጎርነንና ሻከር አድርጎ፡፡‹‹አዎ ትክክል ኖት..ምን ልታዘዝ?፡፡››ሲል መለሰ፡፡
‹‹እባኮት የቢሮዎትን ትክክለኛ አድርሻ ላስቸግሮት…?››
‹‹ሜክሲኮ ኬኬር ህንጻ 3ተኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 102 ፡››
‹‹አመሰግናለው ..ከ15 ደቂቃ በኃላ ደርሳለሁ›› ስልኩ ተዘጋ፡፡
እሱ ደግሞ ቢሮ ለመደርረስ 5 ደቂቃ ብቻ ነው የሚቀረው..
(አቃቂ እና ቦሌ)
፡
፡
#ክፍል_አስር
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧
ሀሳቧን ሳትጨርስ ፊራኦል ከውጭ ስልኩን እየጎረጎረ መጥቶ ፊት ለፊቷ ቁጭ አለ…ለረጅም ደቂቃዎች አላናገራትም …
‹‹ይሄን ያህል ምን ቢመስጥህ ነው?››
‹‹ባክሽ የድሮ መስሪያ ቤቴ..ማለቴ ቆርቆሮ ፋብሪካ ምናምን ብዬ አውርቼሽ ነበር አይደል?››
‹‹እ..ስለምትናፍቅህ ልጅ እያወራኸኝ ነው?››
‹‹አዎ ..ትክክክል?››
‹‹እና እሷ ምን ሆነች?››
‹‹እባክሽ ጠፋች…አንድ ብቸኛ ልጃቸው ጠፋችባቸው…ከዛሬ ነገ አገኛታለሁ ብዬ ስቃትት የእህቴንም ልብ ይዛ ጠፋች››
‹‹ጠፋች ማለት?››
‹‹እኔ እንጃ ..ዛሬ ሶስተኛ ቀኗ ነው…ማህበራዊ ሚዲያው ሁሉ ስለእሷ ነው የሚያወራው››
‹‹ስለጠፋች ብቻ?››
‹‹አዎ አባትዬው ያለችበትን ለጠቆመ 5 ሚሊዬን ብር በሽልማት መልክ እክፍላለሁ ብሎ ስላሳወጀ ምድረ ዱርዬ ጠቅላላ መንገድ ላይ ያገኞትን ወጣት ሴት ሁሉ እያስቆሙ ከእሷ ፎቶ ጋር ማስተያያት ጀመረዋል፡፡››
‹‹እየቀለድክ መሆን አለበት?››
‹‹እውነቴን ነው…አታይውም እንዴ..?››ብሎ ስልኩን አቀበላት… ማህበራዊ ሚዲያውን የተቆጣጠረውን ሁለት ሶስት ፎቶዋን አየች…ውስጧን በረዳት…ግማሽ ፊቷ በፋሻ የተሸፈነ ቢሆንም አስተውሎ ያያት ሰው ሊለያት ይችላል…ፊቷ የተቀመጠው ፊራኦል እስከአሁን እንዴት እንዳለያት ተደንቃለች፡፡
ስልኩን መለሰችለት‹‹ምን ሆና ይሆን …..?የሀብታም ልጅ ነገር ይሄኔ ቀብጣ ሊሆን ይችላል?››ስትል አፏ ላይ እንደመጠላት ተናገረች፡፡
‹‹አይ እንደዛ እንኳን ብሎ ድምዳሜ ላይ መድረስ አይቻልም…እሷ የሀብታም ልጅ ስለሆነች ነገሩ ጮኸ እንጂ በየቀኑ እኳ በመቶ የሚቆጠሩ ሰዎች እዚህም እዛም ከያሉበት ተወስደው የሚጠለፉበት…በሰው ሚሊዬን ብር የሚጠየቅበት ሀገር ነው እኮ ያለነው….ስንቶች የተጠለፈባቸውን ልጃቸውን ወይም ባላቸውን ለማስመለስ ቤታቸውን ሸጠዋል…?ስንቶች የመኪናቸውን ሊቭሬ አስይዘው አራጣ ተበድረዋል….?.ንብረቱን አሟጦ ሸጦ ከከፈለስ በኋላ ስንቱ ሬሳ ተልኮለታለል…….እዚህ አገር በዚህ ጊዜ እየሆኑ ያሉትን ነገሮች እንኳን ለማውራት ለማሰብም ይከብዳ…እና ይህቺ ልጅ ምን እንደገጠማት ማንም የሚያውቅ የለም….፡፡››
‹‹እንዲህ አይነት ነገር መኖሩን አላውቅም››
‹‹እንዴ!! ሀገር ውስጥ እየኖርሽ አልነበረም እንዴ…..?ክፍለሀገር ያለች የእናቱን ሞት ሰምቶ ሄዶ መቅበር ያልቻለ ስንት አለ….?ዘመድ ከዘመድ ከተቆራረጠ እኮ ቆየ፣ስንቱ የትውልድ አካባቢውን ሄዶ ለማየት ልክ እንደአውሮፓና አሜሪካ እንደመሄድ ከባድና የማይቻል ሆኖበታል…እና የዚህች ልጅ ቤተሰብ ጭንቀታቸውን ተመልከቺ…ስንቱን ያስባሉ… እህቴ ብትሆንስ ብዬ ሳስብ ዝግንን ይለኛል…እንደውም በቀደም የሰማሁትን ታሪክ ላጫውትሽ…››
በጉጉት ትኩረቷን ወደእሱ አቅንታ‹‹እሺ እየሰማሁህ ነው..››አለች ፡፡
ከአስር ወራት በፊት አዳማ አካባቢ ካለ አንድ የጠበል ቦታ ታጣቂዎቹ ድንገት ይመጡና የተወሰኑ ሰዎች አፍነው ይወስዳሉ፡፡ከተወሰዱት ውስጥ አንዱ ከአርሲ አካባቢ ነው የመጣው…የተጠየቀውን ብር ወላጆቹ በቀላሉ ማሟላት አይችሉም ቢሆንም ተለምኖና ከየሰው ተለቃቅሞ ከተጠየቀው ሩቡን ያህል ብር ለታጣቂዎች ይላክና የልጁ መለቀቅ ይጠበቃል..ግን ከዛሬ ነገ ይመጣል ሲባል ወራቶች ያልፋሉ፣..እናት እንቅልፍ ታጣለች…ቀንና ለሊት ማልቀስ ይሆናል ስራዋ…ልጇ ይኑር ይሙት የምትጠይቀው ሰውና የምታጣራበት መንገድ አልነበራትም…በመጨረሻ ሰው መፍትሔ ያለውን ይነግሯታል…የሞተ ሰው ነፍስ ጠርተው የሚያናግሩ ሰዎች ጋር ይዘዋት ይሄዳሉ…እንደተባለውም የልጇ ነፍስ ሲጠራ ይመጣል..‹‹አዎ እማዬ እኔ ልጅሽ ከሞትኩ 6 ወር አልፎኛል….እርምሽን አውጪ ይላታል››እናትም ወደቤቷ ተመልሳ ድንኳን ጥላ የልጇን እርም ታወጣለች…ዘመድ አዝማድ ሁሉ ለቅሶ ደርሶ እርማቸውን ያወጣሉ..በጣም የሚገርመው ምፀት ደግሞ ምን መሰለሽ እሷን ለቅሶ ለመድረስ ከሚመጡት የቅርብ ዘመዶቾ ውስጥ ሶስቱ ዳግመኛ በታጣቂዎች ተጠልፈው አረፉት፡፡››
ንግግሩ ይበልጥ ሆድ እንዲብሳት አደረጋት..እንባዋን ሊዘረገፍ ሲተናነቃት ተሰማት..
እሱ ንግግሩን ቀጠለ…‹‹አባዬ ይሄንን ባይሰማ ደስ ይለኛል…ከሰማ በጣም ነው የሚያዝነው….እሷን ሰፈራቸው ድረስ እየሄደ ከመኪና ስትወርድና ከቤት ስትወጣ እንደሚያያት አውቃለው…ልጄን በውስጧ ይዛለች..እሷን ሳያት ልጄ በከፊልም ቢሆን በህይወት እንዳለች ይሰማኝና እፅናናለው ይላል…ይገርምሻል እኔ እራሱ እንዲዚህ እንዳስብ ተፃዕኖ ያደረገብኝ እሱ ነው››
‹‹ይገርማል ….ግን ጋሼ ምን በሩቅ አሳያቸው ማለቴ እቤት ገብተው ቢያዮት እኮ ሰዎቹ የሚቃወሙ አይመስለኝም፡››
አዎ እንዳልሽው አይቃሙም ይሆናል..ግን አባዬ እኛን ፊት ለፊታቸው ካዩ ይሳቀቃሉ…ልጅቷ ፊት ከቀረብን ማልቀሳችን አይቀርም.. እሷ ፊት ማልቀስ ማለት ደግሞ ልጅቷ ልክ በሌላ ሰው ህይወት እንደምትኖር እንድታስብ ማድረግና ልጅቷን መጉዳት ነው….ሁላችንም ከእሷም ሆነ ከቤተሰቡ በስህተት እንኳን መገናኘት የለብንም ብሎ ቁርጥ ያለ ትዕዛዝ ለሁሉም አስተላልፏል…እኔንም ከዛ ፋብሪካ ስራዬን ጥዬ እንድወጣ ያስገደደኝ በዛ ምክንያት ነው፡፡አሁን አሁን ግን ያንን የእሱን ትዕዛዝ ለመጠበቅ እየተቸገርኩ ባለሁበት ሰዓት ነው…ይሄው አንደምታይው ልጅቷ የጠፋችው…››
‹‹‹በቃ ደከመኝ መሰለኝ ትንሽ ልተኛ ››ብላ አልጋ ልብሱን ወደላይ ሳበችና ሙሉ በሙሉ ተሸፈነችና ..በፀጥታ እንባዋን ዘረገፈች…አባትና እናቷ አሳዘኗት….ቢሆንም ለአመታ ያበሳጮትን ብስጭት ልትረሳላቸው አልቻለችም….በውሳኔዋ ፀንታ እስከመጨረሻው መቆየት እንዳለባት ዳግመኛ ወሰነች፡፡‹‹አዎ አሁን እያዩት ያሉት ስቃይ ይገባቸዋል››በማለት በረጅሙ ተነፈሰች፡፡
////
ሰለሞን በሶስተኛው ቀን አርፍዶ ሶስት ሰዓት አካባቢ ወደቢሮ እየሄደ ሳለ ስልኩ ጠራ…የማያውቀው አዲስ ቁጥር ነው…አነሳው፡፡
‹‹ኪያ የፍቅርና የጋብቻ አማካሪ ነው፡፡››ድርጅቱን ኪያ ብሎ የሰየመው አስቴርን ለማስደሰት ስለፈለገ ነበር…አስቴር እናቷ ከመሞታቸው በፊት ‹‹ኪያ ›› እያሉ ነበር የሚጠሯት እሱም አልፎ አልፎ ይሄንን ስም ይጠቀማል…ድርጅት ለመመስረት ሲያስብ ግን ወዲያው በምናብ የመጣለት ስም ይህ ኪያ የሚለው ስም ነው፡፡እንደምንም ብሎ አግብቶ ከእሷ ጋር አንድ ቤት መኖር ሲጀምሩ ደግሞ ሙሉ በሙሉ በወጥነት ኪያ የሚለውን ስም ይጠቃማል..ሚስቱም ሆነ ድርጅቱ በአንድ ስም ይጠራሉ…ይህ ነው እቅዱ፡፡
ሴሎቹ ሁሉ ተነቃቁ…‹‹በስተመጨረሻ ተሳካ…በስተመጨረሻ የመጀመሪያ ደንበኛዬን አገኘሁ….‹‹ሰሎሞን ጀግና ነህ፣›››ብሎ ተደሰተና ድምፁን ጎርነንና ሻከር አድርጎ፡፡‹‹አዎ ትክክል ኖት..ምን ልታዘዝ?፡፡››ሲል መለሰ፡፡
‹‹እባኮት የቢሮዎትን ትክክለኛ አድርሻ ላስቸግሮት…?››
‹‹ሜክሲኮ ኬኬር ህንጻ 3ተኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 102 ፡››
‹‹አመሰግናለው ..ከ15 ደቂቃ በኃላ ደርሳለሁ›› ስልኩ ተዘጋ፡፡
እሱ ደግሞ ቢሮ ለመደርረስ 5 ደቂቃ ብቻ ነው የሚቀረው..
👍81❤8
‹‹ቢያንስ የመዘጋጃ 10 ደቂቃ ይኖረኛል›› ሲል አሰበ…‹‹ ደንበኛዬ መጀመሪያ የምትፈልገውን ምክር ሆነ ማንኛውንም አገልግሎት በነፃ ነው የምሰጣት ..ክፍያ አልቀበልም….››ሲል ወሰነ ፡፡መልሶ ደግሞ ሀሳቡን ቀየረ‹‹አይ እንደዛማ አይሆንም….የእኛ ሰው ላልከፈለበት ነገር የሚሰጠው ዋጋ ትንሽ ነው….ምክሬን ከልቧ ሰምታ ተግባራዊ ለማድረግ የምትሞክረው ገንዘብ ካወጣችበት ብቻ ነው….ስለዚህ ተመጣጣኝ የሆነ ክፍያማ ላስከፍላት የግድ ነው…አዎ የተወሰነ አስከፍላታለው.፡፡››ሲል ውሳኔውን አሻሻለ፡፡.ቢሮው ደረስና ከፍቶ ገባ….፡፡የተዝረከረኩ ነገሮችና የተቀዳደቁ ወረቀቶችን አነሳሳና አስተካከለ…ቢሮው ሁለት ክፍል ሲሆን የመጀመሪያውን የፊት ለፊቱን በመተው ወደ ውስጠኛው አለፈና ወንበሩ ላይ ተመቻችቶ ተቀመጠ፣ሌላ ነገር ለማሰብ ከመጀመሩ በፊት በራፉ ተቆረቆረ…..ድምፁን ከፍ አድርጎ ከመቀመጫው እየተነሳ ወደፊት ለፊቱ በራፍ እየተራመደ
‹‹ይግቡ ››አለ..
በራፉ በስሱ ተከፈተና አንድ አንገተ መቃ ጠይም ወጣት ታየችው….ሙሉ በሙሉ ከፍታ ወደውስጥ ገባች….፡፡ስሯ ደረስና እጁን ለሰላምታ ዘረጋ፡፡
‹‹ሰለሞን ገብረየስ›› እባላሁ፡፡
‹‹ለሊሴ ለሜቻ ›› ስሟን አስተዋወቀችው፡፡
‹‹ግቢ ››አለና ወደ ውስጠተኛው ክፍል እየመራ.. ዞሮ ወንበሩ ላይ ተቀመጠና ከፊት ለፊቱ እንድትቀመጠ ጋበዛት..ተቀመጠች፡፡
‹‹እሺ ምን ልታዘዘዝ…?እዚህ ቤት ውስጥ ያለነው እኔና አንቺ ብቻ ነን..እዚህ የምንነጋገርነው ነገር እስከመጨረሻው በእኔና አንቺ መካከል ሚስጥር ሆኖ ተቀብሮ የሚቀር ስለሆነ ሁሉንም ነገር ያለምንም መሳቀቅና ይሉኝታ ንገሪኝ …ከዛ መፍትሄ እንፈልጋለን….››
የልጅቷ አይኖች ፈጠጡ….ግራ በመጋባት
..‹‹‹ይቅርታ….እህትህ ነች የላከችኝ፡፡››አለችው
‹‹እህትህ የእኔ ?ለምን፡፡››ግራ መጋባቱ የእሱ ተራ ሆነ.፡፡
‹‹ፀሀፊ ይፈልጋል ብላኝ ነው››
‹‹ኦ……ገባኝ››የንዴት ሳቅ ሳቀ፡፡
ባልጠበቀችው ሁኔታ ቀጥታ ወደገደለው ገባላት‹‹እሺ እንደዛ ከሆነ ጥሩ፣ስራ መች መጀመር ትችያለሽ?››
‹‹ነገ››
‹‹ጥሩ በቃ››
‹‹በቃ…ማለቴ ሌላ የምትጠይቀኝ ነገር የለም?››
‹‹እኔ እንጃ ምን እጠይቅሻለው…..?አንቺ የምትጠይቂኝ ጥያቄ አለሽ?››
‹‹አዎ… ስንት ትከፍለኛለህ?››
‹‹ስንት እንድከፍልሽ ትፈልጊያለሽ?››
‹‹አራት ወይም አምስት ሺ ብትከፍለኝ ደስ ይለኛል፡፡››
‹‹ለመጀመሪያ የሶስት ወር የሙከራ ጊዜ አራት ሺ ብር ከፍልሻለው…ከዛ በኃላ ደግሞ አብረን እናየለን….ሌላ ይያቄ አለሽ …?››
‹‹የለኝም፡፡››
ኪሱ ገባና ቁልፍ መያዣውን አውጥቶ ከውስጡ የቢሮውን ትርፍ ቁልፍ አወጣ‹‹.ይሄው የቢሮ ቁልፍ..የስራ መግቢያ ሰዓት 2.30 ነው….ነገ ስመጣ ቢሮ ከፍቶ መግባት አይጠበቅብኝም ማለት ነው?፡፡››አላት፡፡
‹‹አዎ ትክክል ››አለችና ቁልፉን ይዛ ለመሄድ ተነሳች፡፡
‹‹ይቅርታ ነገ ሰራተኛ ሆኜ ስራ ከመጀመሬ በፊት ዛሬ እንደ ደምበኛ አገልግሎት ማግኘት እችላለሁ…?.››
ጥያቄዎ አስደምሞት በትኩረት አያት፡፡‹‹ቁጭ በይ›› አላት፡፡
ተመልሳ ቁጭ አለች፡፡
‹‹እሺ እየሰማሁሽ ነው፡፡››
‹‹የጋብቻ ጉዳይ ሳይሆን የፍቅር ጉዳይ ነበር››
‹‹ገባኝ››
‹‹ሁለት አፈቀርንሽ ብለው እንዳገባቸው እየጨቀጨቁኝ ያሉ ወንዶች አሉ…ከሁለቱም ጋር ከሁለት አመት በላይ እውቂያ አለኝ፡፡አንዱ የተማረ እስማርት የሚባል የመንግስት ሰራተኛ ነው…የመንግስት ሰራተኛ ነው ስልህ ያው ይገባሀል አይደል…ከወር እስከ ወር ያለውን ወጪ ለመሸፈን የሚቸገር አይነት ሰው ነው..ሁለተኛው ነጋዴ ነው…ደህና ድርጅት አለው
….ሁለቱም እንዳገባቸው ጠይቀውኛል ..የትኛውን እሺ ማለት እንዳለብኝ ግራ ተጋብቻለው…..እንዴትና በምን አይነት መስፈርት ነው መምረጥ የምችለው?››
‹‹የትኛውን ይበልጥ የምትወጂው ይመስለኛል…?››
‹‹እኔ እንጃ ከመንግስት ሰራተኛው ገር ስሆን በጣም ዘና እላለሁ..ቀልዶቹ ያስቁኛል
….ነጋዴው ደግሞ የፈለኩት ቦታ ወስዶ ያዝናናኛል..ጥሩ ጥሩ ስጦታ በመስጠት ያስደስተኛል….ግን ንግግሩ ደረቅና የጠነዛ ነገር ነው…ግራ ተጋብቻለው…አንዳንዴ ሁለቱ ተጨፍለቀው አንድ ሰው ቢሆኑና እሺ ብያቸው በተገላገልኩ እላለው፡፡››
ለተወሰነ ደቂቃ አሰበና መናገር ጀመረ‹‹እንግዲህ ይህንን ችግርሽን ለመፍታት ሶስት ወር የተከፋፈለ የቤት ስራ እስጠሸለሁ፡፡
‹‹ሶስት ወር ሙሉ አልበዛም?››
አይ አልበዛም…ለእድሜ ልክሽ አብሮች የሚኖረውን ሰው እኮ ነው የምትመርጪው
….ፍቅረኛ ብቻ ሳይሆን የዕድሜ ልክ ባልሽን ነው የምትመርጪው… ጓደኞችሽ እና
ወዳጆችሽ ፊት ይዘሽው ምትሄጂውን ሳይሆን ከቤተሰቦችሽ ወስደሽ ምትቀላቀይውን ሰው ነው የምትመርጪው….እና ደግሞ ያንቺን ባል ብቻ ሳይሆን ነገ ለምትወልጃቸው ልጆችም አባት የሚሆነውን ሰው ነው እየመረጥሽ ያለሽው፣እና እዚህ ጉዳይ ላይ ሶስት ወር አይደለም ሶስት አመትም ብታሳልፊ እንደብክነት የሚቆጠር አይደለም…..ግን እንዲህ ስልሽ ይሄን ሁሉ አድርገንም ይንን ሁሉ ጊዜ አባክነንም ፍፅም ትክክለኛውን ሰው መምረጥ እንችላለን ለማለት አይደለም….የፍቅር ጓደኛ በመምረጥ ሂደት ውሥጥ ፍጽም ትክክል የሚባል ምርጫ የለም…ግን በብዙ መስፈርት ሲለካ የተሻለውን መምረጥ እንችላለን..እና ለዛ ሶስት ወር አይበዛም፡፡
‹‹አሳምነሀኛል…የማደርገውን ንገረኝ፡፡››አለችው፡፡
በመጀመሪያ ወር አንደኛውን ምረጪና ከእሱ ጋር ብቻ ተገናኚ…ሌላውን የሆነ ምክንያት ስጪውና ሙሉ በሙሉ ግንኙነት አቋርጪ….
በስልክም ቢሆን አታግኚው፣ፎቶውንም ቢሆን እንዳትመለከቺ ….ሙሉ ትኩረትሽን አንደኛው ላይ ብቻ አድርጊ….ልክ ወሩ ሲያልቅ ይሄኛውን በተመሳሳይ ከግንኙነት ውጭ አድርጊውና ከሌለኛው ጋር ተገናኚ…በሶስተኛው ወር ደግሞ ሁለቱንም ሳታገኚ ለብቻሽ አሳልፊ፣ስለሁለቱም በጽሞና አስቢ …ከዛ አብረን እናወራበታለን፡፡››
‹‹ጥሩ ይመስላል ..አዎ እንዳልከኝ አደርጋለሁ…..አዎ እንደዛ ባደርግ ጥሩ ይመስለኛል….ግን በጣም የተቸገረች ጓደኛዬ ነበረች..ምን የመሰለ ትዳሯ ሊፈርስባት ነው…እባክህ እርዳት ቆይ እንደውም ልደውልላለት..››አለችን ስልኳን አንስታ እየደወለች መቀመጫዋን ለቃ ወደውጭ ወጣች፡፡
ሰሎሞን‹‹ዋው የመጀመሪያ ኢትዬጵያዊት ደንበኛዬን ኢንፕረስ አደረኳት ማለት ነው…››ሲል አሰበና .ደስ አለው ..፡፡
ስልክን አናግራ ተመልሳ መጣች…‹‹ጓደኛዬ ነገ መምጣት ትችላለች..?እባክ ችግሯ በጣም አጣዳፊ ስለሆነ እንደምንም ጊዜህን አሸጋሽገህ አግኛት፡፡››ተለማመጠችው፡፡
‹‹ነገ ምንም ደንበኛ የለኝም በፈለግሽው ሰዓት ቅጠሪያት››
‹‹አመሰግናለው…አራት ሰዓት ትመጣለች..በቃ ቻው..ጥዋት እንገኛን ››ብላ ለመሄድ መንገድ ከጀመረች በኃላ ወደኃላ ዞራ..‹‹ይቅርታ ክፍያውን ዛሬ ስላላያዝኩ ነው…..ነገ ይዤ እመጣለው››
‹‹ችግር የለውም…ሲሳካ ምሳ ትጋብዢኛለሽ ››አላት
‹‹አመሰግናለው››ብላ በደስታ እየሳቀች ወጥታ ሄደች፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹ይግቡ ››አለ..
በራፉ በስሱ ተከፈተና አንድ አንገተ መቃ ጠይም ወጣት ታየችው….ሙሉ በሙሉ ከፍታ ወደውስጥ ገባች….፡፡ስሯ ደረስና እጁን ለሰላምታ ዘረጋ፡፡
‹‹ሰለሞን ገብረየስ›› እባላሁ፡፡
‹‹ለሊሴ ለሜቻ ›› ስሟን አስተዋወቀችው፡፡
‹‹ግቢ ››አለና ወደ ውስጠተኛው ክፍል እየመራ.. ዞሮ ወንበሩ ላይ ተቀመጠና ከፊት ለፊቱ እንድትቀመጠ ጋበዛት..ተቀመጠች፡፡
‹‹እሺ ምን ልታዘዘዝ…?እዚህ ቤት ውስጥ ያለነው እኔና አንቺ ብቻ ነን..እዚህ የምንነጋገርነው ነገር እስከመጨረሻው በእኔና አንቺ መካከል ሚስጥር ሆኖ ተቀብሮ የሚቀር ስለሆነ ሁሉንም ነገር ያለምንም መሳቀቅና ይሉኝታ ንገሪኝ …ከዛ መፍትሄ እንፈልጋለን….››
የልጅቷ አይኖች ፈጠጡ….ግራ በመጋባት
..‹‹‹ይቅርታ….እህትህ ነች የላከችኝ፡፡››አለችው
‹‹እህትህ የእኔ ?ለምን፡፡››ግራ መጋባቱ የእሱ ተራ ሆነ.፡፡
‹‹ፀሀፊ ይፈልጋል ብላኝ ነው››
‹‹ኦ……ገባኝ››የንዴት ሳቅ ሳቀ፡፡
ባልጠበቀችው ሁኔታ ቀጥታ ወደገደለው ገባላት‹‹እሺ እንደዛ ከሆነ ጥሩ፣ስራ መች መጀመር ትችያለሽ?››
‹‹ነገ››
‹‹ጥሩ በቃ››
‹‹በቃ…ማለቴ ሌላ የምትጠይቀኝ ነገር የለም?››
‹‹እኔ እንጃ ምን እጠይቅሻለው…..?አንቺ የምትጠይቂኝ ጥያቄ አለሽ?››
‹‹አዎ… ስንት ትከፍለኛለህ?››
‹‹ስንት እንድከፍልሽ ትፈልጊያለሽ?››
‹‹አራት ወይም አምስት ሺ ብትከፍለኝ ደስ ይለኛል፡፡››
‹‹ለመጀመሪያ የሶስት ወር የሙከራ ጊዜ አራት ሺ ብር ከፍልሻለው…ከዛ በኃላ ደግሞ አብረን እናየለን….ሌላ ይያቄ አለሽ …?››
‹‹የለኝም፡፡››
ኪሱ ገባና ቁልፍ መያዣውን አውጥቶ ከውስጡ የቢሮውን ትርፍ ቁልፍ አወጣ‹‹.ይሄው የቢሮ ቁልፍ..የስራ መግቢያ ሰዓት 2.30 ነው….ነገ ስመጣ ቢሮ ከፍቶ መግባት አይጠበቅብኝም ማለት ነው?፡፡››አላት፡፡
‹‹አዎ ትክክል ››አለችና ቁልፉን ይዛ ለመሄድ ተነሳች፡፡
‹‹ይቅርታ ነገ ሰራተኛ ሆኜ ስራ ከመጀመሬ በፊት ዛሬ እንደ ደምበኛ አገልግሎት ማግኘት እችላለሁ…?.››
ጥያቄዎ አስደምሞት በትኩረት አያት፡፡‹‹ቁጭ በይ›› አላት፡፡
ተመልሳ ቁጭ አለች፡፡
‹‹እሺ እየሰማሁሽ ነው፡፡››
‹‹የጋብቻ ጉዳይ ሳይሆን የፍቅር ጉዳይ ነበር››
‹‹ገባኝ››
‹‹ሁለት አፈቀርንሽ ብለው እንዳገባቸው እየጨቀጨቁኝ ያሉ ወንዶች አሉ…ከሁለቱም ጋር ከሁለት አመት በላይ እውቂያ አለኝ፡፡አንዱ የተማረ እስማርት የሚባል የመንግስት ሰራተኛ ነው…የመንግስት ሰራተኛ ነው ስልህ ያው ይገባሀል አይደል…ከወር እስከ ወር ያለውን ወጪ ለመሸፈን የሚቸገር አይነት ሰው ነው..ሁለተኛው ነጋዴ ነው…ደህና ድርጅት አለው
….ሁለቱም እንዳገባቸው ጠይቀውኛል ..የትኛውን እሺ ማለት እንዳለብኝ ግራ ተጋብቻለው…..እንዴትና በምን አይነት መስፈርት ነው መምረጥ የምችለው?››
‹‹የትኛውን ይበልጥ የምትወጂው ይመስለኛል…?››
‹‹እኔ እንጃ ከመንግስት ሰራተኛው ገር ስሆን በጣም ዘና እላለሁ..ቀልዶቹ ያስቁኛል
….ነጋዴው ደግሞ የፈለኩት ቦታ ወስዶ ያዝናናኛል..ጥሩ ጥሩ ስጦታ በመስጠት ያስደስተኛል….ግን ንግግሩ ደረቅና የጠነዛ ነገር ነው…ግራ ተጋብቻለው…አንዳንዴ ሁለቱ ተጨፍለቀው አንድ ሰው ቢሆኑና እሺ ብያቸው በተገላገልኩ እላለው፡፡››
ለተወሰነ ደቂቃ አሰበና መናገር ጀመረ‹‹እንግዲህ ይህንን ችግርሽን ለመፍታት ሶስት ወር የተከፋፈለ የቤት ስራ እስጠሸለሁ፡፡
‹‹ሶስት ወር ሙሉ አልበዛም?››
አይ አልበዛም…ለእድሜ ልክሽ አብሮች የሚኖረውን ሰው እኮ ነው የምትመርጪው
….ፍቅረኛ ብቻ ሳይሆን የዕድሜ ልክ ባልሽን ነው የምትመርጪው… ጓደኞችሽ እና
ወዳጆችሽ ፊት ይዘሽው ምትሄጂውን ሳይሆን ከቤተሰቦችሽ ወስደሽ ምትቀላቀይውን ሰው ነው የምትመርጪው….እና ደግሞ ያንቺን ባል ብቻ ሳይሆን ነገ ለምትወልጃቸው ልጆችም አባት የሚሆነውን ሰው ነው እየመረጥሽ ያለሽው፣እና እዚህ ጉዳይ ላይ ሶስት ወር አይደለም ሶስት አመትም ብታሳልፊ እንደብክነት የሚቆጠር አይደለም…..ግን እንዲህ ስልሽ ይሄን ሁሉ አድርገንም ይንን ሁሉ ጊዜ አባክነንም ፍፅም ትክክለኛውን ሰው መምረጥ እንችላለን ለማለት አይደለም….የፍቅር ጓደኛ በመምረጥ ሂደት ውሥጥ ፍጽም ትክክል የሚባል ምርጫ የለም…ግን በብዙ መስፈርት ሲለካ የተሻለውን መምረጥ እንችላለን..እና ለዛ ሶስት ወር አይበዛም፡፡
‹‹አሳምነሀኛል…የማደርገውን ንገረኝ፡፡››አለችው፡፡
በመጀመሪያ ወር አንደኛውን ምረጪና ከእሱ ጋር ብቻ ተገናኚ…ሌላውን የሆነ ምክንያት ስጪውና ሙሉ በሙሉ ግንኙነት አቋርጪ….
በስልክም ቢሆን አታግኚው፣ፎቶውንም ቢሆን እንዳትመለከቺ ….ሙሉ ትኩረትሽን አንደኛው ላይ ብቻ አድርጊ….ልክ ወሩ ሲያልቅ ይሄኛውን በተመሳሳይ ከግንኙነት ውጭ አድርጊውና ከሌለኛው ጋር ተገናኚ…በሶስተኛው ወር ደግሞ ሁለቱንም ሳታገኚ ለብቻሽ አሳልፊ፣ስለሁለቱም በጽሞና አስቢ …ከዛ አብረን እናወራበታለን፡፡››
‹‹ጥሩ ይመስላል ..አዎ እንዳልከኝ አደርጋለሁ…..አዎ እንደዛ ባደርግ ጥሩ ይመስለኛል….ግን በጣም የተቸገረች ጓደኛዬ ነበረች..ምን የመሰለ ትዳሯ ሊፈርስባት ነው…እባክህ እርዳት ቆይ እንደውም ልደውልላለት..››አለችን ስልኳን አንስታ እየደወለች መቀመጫዋን ለቃ ወደውጭ ወጣች፡፡
ሰሎሞን‹‹ዋው የመጀመሪያ ኢትዬጵያዊት ደንበኛዬን ኢንፕረስ አደረኳት ማለት ነው…››ሲል አሰበና .ደስ አለው ..፡፡
ስልክን አናግራ ተመልሳ መጣች…‹‹ጓደኛዬ ነገ መምጣት ትችላለች..?እባክ ችግሯ በጣም አጣዳፊ ስለሆነ እንደምንም ጊዜህን አሸጋሽገህ አግኛት፡፡››ተለማመጠችው፡፡
‹‹ነገ ምንም ደንበኛ የለኝም በፈለግሽው ሰዓት ቅጠሪያት››
‹‹አመሰግናለው…አራት ሰዓት ትመጣለች..በቃ ቻው..ጥዋት እንገኛን ››ብላ ለመሄድ መንገድ ከጀመረች በኃላ ወደኃላ ዞራ..‹‹ይቅርታ ክፍያውን ዛሬ ስላላያዝኩ ነው…..ነገ ይዤ እመጣለው››
‹‹ችግር የለውም…ሲሳካ ምሳ ትጋብዢኛለሽ ››አላት
‹‹አመሰግናለው››ብላ በደስታ እየሳቀች ወጥታ ሄደች፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍100❤5😱3
#ጉዞ_በፀሎት
(አቃቂ እና ቦሌ)
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧
ይህቺን ፀሀፊ ልጅ ወዶታል…እሷ እራሷ የመጀመሪያ ደንበኛው ከመሆኗም በላይ ሌላ ደንበኛ አገኝታለታለች፡፡ስልኩን አወጣና ደወለ……አስቴር ጋር…
‹‹እሺ ወንድሜ ደህና ነህ?››
‹‹አለሁልሽ…የላክሻት ልጅ መታለች ልልሽ ነው፡፡››
‹‹እንዴት ነው …ተስማማችሁ?››
‹‹አዎ ጎበዝ ልጅ ትመስላለች››
‹‹ጎበዝ?››
‹‹አዎ ምነው?››
‹‹አይ በአንድ ቀን እንዴት ጎበዝ መሆኗን አወቅክ ?ብዬ ገርሞኝ ነዋ››
‹‹ማለቴ እንዲሁ ሳያት ተግባቢና ቀልጣፍ ነገር ነች ልልሽ ነው››
‹‹ወንድሜ ፍቅር እንዳይዝህና እንዳትጎዳብኝ…ልጅቷ ፍቀረኛ አላት››
‹‹አይዞሽ አታስቢ አውቃለው፣በዛ ላይ እኔ ማፈቀሪያ ጭንቅላቴ የተበላሸብኝ ሰው ነኝ….››
‹‹ምኑ ነው ምታውቀው?››
‹‹እንዳላት ነዋ››
‹‹ከምኔው?››
‹‹ውይ ኪያ ደግሞ ….በቃ ቻው ማታ ቤት እንገናኝ››
‹‹እሺ ቻው ወንድሜ››በተንከትካች ሳቅ አጅባ ስልኩን ዘጋችው፡፡
////
ወላጇቾ ብቻ ሳይሆኑ ያደገችበትና የእድሜዋን ግማሽ የኖረችበት እቤቷም ጭምር ናፈቃት‹‹ ቤት ማለት..ግን ምን ማለት ነው?ስትል እራሷን ጠየቀችና መልሱን ከአእምሮዋ ውስጥ በርብራ ለማግኘት አይኖቾን ጨፍና ማሰላሰል ጀመረች
‹‹አዎ እቤት ከድንጋይ ወይም ከእንጨት የሚታነፅ የሰው ልጅ መጠለያ ነው።ያንን ህንፃ ከመጠለያነት ወደ ቤትነት የሚቀይረው ግን የታነፀበት ማቴሪያል ጥራትና ውበት አይደለም...ውስጡ ያሉት ዘመናዊ የቤት እቃዎች እና ውድነትም አይደለም። ህንፃው ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች እርስ በርስ ያላቸው ግንኙነትና የፍቅር ትስስር መጠን ነው ህንፃውን እቤት የሚያደርገው።ለዚህ ነው ከኖርኩበት የተንጣለለ ቪላ ይልቅ አሁን እየኖርኩበት ያለሁት ባለ ሁለት ክፍል ጎስቋላ ቤት የተሻለ የሚሞቀውና የሚደምቀው
››መልሱን ለራሷ ሰጠች፡፡ ቀኑን እንዲሁ በሀሳብና በትካዜ ጊዜውን ብታሳልፍም ሲመሽ ግን ሁሉ ነገር የተለየ ሆነ፡፡
ማታ የቤተሰቡ አባል ጠቅላላ ተሰብስበው በሞቅ ደስታ ከወትሮ በተለየ ድግስ መሰል እራት ቀርቦ በመጎራረስ ከበሉና ቡናም ተጠጥቶ ከተነሳ በኃላ በፀሎት ሽንት ቤት ለመሄድ እንድምትፈልግ ለለሊሴ ነገረቻት…ያሰበችው እሷ ደግፋ እንድትወስዳት ነበር…በተቀራራቢ እድሜ ስለሚገኙ እቤት ውስጥ ካሉ ሰዎች ሁሉ እሷን ማዘዝ ወይም ትብብር መጠየቅ ቀላል ይላታል፡ ….ለሊሴ ግን እንዳሰበችው አላደረገችም….
‹‹ወንድሜ በፀሎትን ሽንት ቤት ትወስዳታላህ?››ብላ ስትጠይቀው ክው ነበር ያለችው….እሱ አንደበት አውጥቶ ፍቃደኝነቱን ሳይናገር በቀጥታ ከተቀመጠበት ተፈናጥሮ ተነሳና ወደእሷ በመሄድ ልክ ትናንት ለሊት እንዳደረገው ከስር ሰቅስቆ ልክ እንደህፃን ልጅ አቀፋት….እንዲህ አይነት ሁኔታ በህይወቷ ገጥሞት ስለማያውቅ መደንገጥ ብቻ ሳይሆን እፍረትም ተሰማት…‹‹.ወላጆቹ እንዲህ ሲያቅፈኝ ምን ይላሉ ?››የሚለው ሀሳብ አእምሮዋ ተሰነቀረና ያንን ለማጣራት እይታዋን በቤቱ ዙሪያ ስትሽከረከር ሁሉም በራሳቸው ጫወታ ተመስጠው እርስ በርስ እያወሩ እየተሳሳቁ ነው……አንከብክቦ እንዳቀፋት ይዟት ወጣ
..ቀጥታ ሽንት ቤት ወሰዳና ወደውስጥ አስገብቶ አቆማት…ልክ እንደሌሊቱ ውሀ በሀይላንድ ከቧንቧው ቀድቶ አመጣላትና የሽንት ቤቱን መጋረጃ ወደታች መልሶ ‹‹ስትጨርሺ ጥሪኝ
››ብሎ ከአካባቢው ዞር አለ፡፡
የሽንት ቤት ጣጣዋን ከጨረሰች በኋላ ቀጥታ ወደቤት አይደለም ይዞት የገባው፡፡ልክ እንደለሊቱ ወንበር አመቻችቶ ስለነበር ተሸክሞ ወስዶ አስቀመጣት….‹‹ቀኑን ሙሉ ተኝተሸ ስለዋልሽ አሁን ትንሽ ንፍስ ይንካሽ››
‹‹አዎ ትክክል ነህ፣በዛ ላይ ጨረቃዋም ናፍቃኝ ነበር፡፡››
እሱም ለራሱ መቀመጫ አምቻችቶ ከፊት ለፊቷ እየተቀመጠ‹‹ከጨራቃዋ ጋር ወዳጅ ናችሁ እንዴ?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አዎ ለዛውም የእድሜ ልክ››
‹‹ያን ያህል ብቸኛ ነሽ ማለት ነው?››
‹‹እንዴት ከጨረቃ ጋር ለመወዳጀጀት ብቸኛ መሆን የግድ ነው እንዴ?››
‹‹አይ የግድ ባይሆንም ከልምዴ ስነሳ ብዙውን ጊዜ ከጨረቃዋ ጋር ለረጅም ጊዜ የማውጋት ልምድ ያላችው እንቅልፍ አልባ ብቸኛ ሰዎች ናቸው……በተለይ በፍቅር የተሰበሩ››
‹‹እንዴ በፍቅር የተሰበሩ ነው ያልከው..አይ እንደዛ እንኳን አይደለም…..ባይሆን እንዳልከው ከቤተሰብ ጋር በተያያዘ በሚፈጠር ብቸኝነት ብንለው የተሻለ ነው..የፍቅር ጉዳይማ ቢሆን በምን እድሌ..ፍቅር እኮ በጣም ምርጥ ነገር ነው፡፡››
‹‹ትክክል ነሽ… ፍቅር በጣም ወሳኝ ስሜት ነው….አንድ ሰው ሩሚን ‹‹ፍቅር ምንድነው?››ብሎ ጠየቀ።ሩሚም ..‹‹ፍቅር ምን እንደሆነ ትክክለኛ ትርጉሙን ልታውቅ የምትችለው ውስጡ መጥፋት ስትችል ነው።›› ብሎ መለሰለት…..፡፡
‹‹አዎ ትክክለኛ አባባል ይመስለኛል….ፍቅር የምትተነትነውና የምታወራው ነገር አይደለም፣ፍቅር ኖረህ የምታጣጥመው የተቀደሰ ስሜት ነው….በፍቅር መጥፋት ጥሩ አባባል ነው››
‹‹አይ ጥሩ…ለማንኛውም ለደቂቃም ቢሆን እስቲ ከጨረቃዋ ጋር ብቻችሁን ልተዋችሁ…. መጣሁ›› ብሎ ተነስቶ ወደቤት ገባ..እሷ አይኖቾን ወደላይ አንጋጠጠች…ሰማዩ ጥርት ብሎ ይታያል ፡፡ጨረቃዋ ሙሉ ክብ ሆና ደፍናለች..ዙሪያዋን የተበተኑና ከዋክብቶች ብልጭ ድርግም እያሉ ይታያሉ…አናትና አባቷ ትዝ አሏት..ይሄኔ የእሷን መጥፋት ምክንያት በማድረግ የመጨረሻውን ጥል እየተጣሉና የመጨረሻ የተባለውን አንጀት በጣሽ ስድብ
እየተደሰዳደብ እንደሆነ በምናቧ አሰበችና ሙሉ ሰውነቷ ሽምቅቅ አለባት..ሰውነቷ ሲሸማቀቅ ደግሞ የእግሯ ሆነ የፊቷ ጥዝጣዜ ህመም ተቀሰቀሰባት….
ድንገት የሰማችው ድምፅ ነው ከሀሳቧ ያባነናት…..ያልገመተችውን ነገር ነው እያየች ያለችው..ፊራኦል ፊት ለፊቷ ቅድም የነበረበት ቦታ ቁጭ ብሎ ክራር እየከረከረ የሙሀመድ አህመድን የትዝታ ሙዚቃ ያንቆረቁራል….ፍዝዝ ብላ በፍፁም ተመስጦ ታዳምጠው ጀመር፡፡
ስንቱን አስታወስኩት…ስንቱን አስብኩት ልቤን በትዝታ ወዲያ እየላኩት
አንዴ በመከራ …አንዴ በደስታዬ ስንቱን ያሳየኛል ..ይሄ ትዝታዬ
በድምፁ ድንዝዝ ብላ ጠፋች………… የትናንቱ ፍቅር ….ጣሙ ቁም ነገሩ ምነው ያስተዋሉት ያዩት በነገሩ
ሁሉም እንደገና ኑሮን ቢያሰላስል አይገኝም ጊዜ ያኔን የሚመስል፡፡
ዘፈኑን ሲጨርስ‹‹አንተ..አንድ ሺ አመት በዚህ ምድር ላይ ኖረህ ከዛሬ 500 ዓመት በፊት ያለውን ጊዜ ናፍቀህ የምትተክዝ እድሜ ጠገብ አዛውንት ነው የምትመስለው፡፡››የሚል አስተያየት ሰጠችው፡፡
‹‹ያን ያህል?››
‹‹አዎ …ድምፅህ በጣም ግሩም ነው….ሙዚቃ ትሰራለህ እንዴ?››
‹‹አይ ያን ያህል እንኳን ሰራለሁ ማለት አልችልም …በፊት በፊት ቀበሌ ኪነት ከጓደኞቼ ጋር እሞክር ነበር አሁን ከህይወት ሩጫ ጋር አብሮ አልሄድ አለኝና ተውኩት፣እንዲህ አንደዛሬው ጨረቃዋ ሙሉ ስትሆን እንዲህ እቀመጥና ለእሷ አዜምለታለው፡፡››
‹‹እንዴ..ለእኔ የዘፈንክልኝ መስሎኝ ውስጤ በደስታ ተፍነክንኮ ነበር ..ለካ ለጨረቃዋ የተዘፈነውን ዘፈን ነው ሳይፈቀድልኝ የሰማሁት…..››
‹‹አይ እንደዛ አንኳን ለማለት አልችልም…የዛሬው ዘፈን ቀጥታ ላንቺ ነው..ምስጋናና ይቅርታ ለመጠየቅ፡ ብዬ ነው የዘፈንኩት፡፡››
‹‹አልገባኝም..ይቅርታውስ ለምን ?ምስጋናውስ?፡፡››
‹‹ይቅርታው ገና ስትመጪ ጀምሮ በሙሉ ልቤ ስላልተቀበልኩሽና ለእኔም ሆነ ለቤተሰቦቼ እንደሸክም ስለቆጠርኩሽ…ምስጋናው ዛሬ እናቴንም ሆና መላ ቤተሰብን አንበሽብሸሽ በማስደሰትሽ…..››
(አቃቂ እና ቦሌ)
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧
ይህቺን ፀሀፊ ልጅ ወዶታል…እሷ እራሷ የመጀመሪያ ደንበኛው ከመሆኗም በላይ ሌላ ደንበኛ አገኝታለታለች፡፡ስልኩን አወጣና ደወለ……አስቴር ጋር…
‹‹እሺ ወንድሜ ደህና ነህ?››
‹‹አለሁልሽ…የላክሻት ልጅ መታለች ልልሽ ነው፡፡››
‹‹እንዴት ነው …ተስማማችሁ?››
‹‹አዎ ጎበዝ ልጅ ትመስላለች››
‹‹ጎበዝ?››
‹‹አዎ ምነው?››
‹‹አይ በአንድ ቀን እንዴት ጎበዝ መሆኗን አወቅክ ?ብዬ ገርሞኝ ነዋ››
‹‹ማለቴ እንዲሁ ሳያት ተግባቢና ቀልጣፍ ነገር ነች ልልሽ ነው››
‹‹ወንድሜ ፍቅር እንዳይዝህና እንዳትጎዳብኝ…ልጅቷ ፍቀረኛ አላት››
‹‹አይዞሽ አታስቢ አውቃለው፣በዛ ላይ እኔ ማፈቀሪያ ጭንቅላቴ የተበላሸብኝ ሰው ነኝ….››
‹‹ምኑ ነው ምታውቀው?››
‹‹እንዳላት ነዋ››
‹‹ከምኔው?››
‹‹ውይ ኪያ ደግሞ ….በቃ ቻው ማታ ቤት እንገናኝ››
‹‹እሺ ቻው ወንድሜ››በተንከትካች ሳቅ አጅባ ስልኩን ዘጋችው፡፡
////
ወላጇቾ ብቻ ሳይሆኑ ያደገችበትና የእድሜዋን ግማሽ የኖረችበት እቤቷም ጭምር ናፈቃት‹‹ ቤት ማለት..ግን ምን ማለት ነው?ስትል እራሷን ጠየቀችና መልሱን ከአእምሮዋ ውስጥ በርብራ ለማግኘት አይኖቾን ጨፍና ማሰላሰል ጀመረች
‹‹አዎ እቤት ከድንጋይ ወይም ከእንጨት የሚታነፅ የሰው ልጅ መጠለያ ነው።ያንን ህንፃ ከመጠለያነት ወደ ቤትነት የሚቀይረው ግን የታነፀበት ማቴሪያል ጥራትና ውበት አይደለም...ውስጡ ያሉት ዘመናዊ የቤት እቃዎች እና ውድነትም አይደለም። ህንፃው ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች እርስ በርስ ያላቸው ግንኙነትና የፍቅር ትስስር መጠን ነው ህንፃውን እቤት የሚያደርገው።ለዚህ ነው ከኖርኩበት የተንጣለለ ቪላ ይልቅ አሁን እየኖርኩበት ያለሁት ባለ ሁለት ክፍል ጎስቋላ ቤት የተሻለ የሚሞቀውና የሚደምቀው
››መልሱን ለራሷ ሰጠች፡፡ ቀኑን እንዲሁ በሀሳብና በትካዜ ጊዜውን ብታሳልፍም ሲመሽ ግን ሁሉ ነገር የተለየ ሆነ፡፡
ማታ የቤተሰቡ አባል ጠቅላላ ተሰብስበው በሞቅ ደስታ ከወትሮ በተለየ ድግስ መሰል እራት ቀርቦ በመጎራረስ ከበሉና ቡናም ተጠጥቶ ከተነሳ በኃላ በፀሎት ሽንት ቤት ለመሄድ እንድምትፈልግ ለለሊሴ ነገረቻት…ያሰበችው እሷ ደግፋ እንድትወስዳት ነበር…በተቀራራቢ እድሜ ስለሚገኙ እቤት ውስጥ ካሉ ሰዎች ሁሉ እሷን ማዘዝ ወይም ትብብር መጠየቅ ቀላል ይላታል፡ ….ለሊሴ ግን እንዳሰበችው አላደረገችም….
‹‹ወንድሜ በፀሎትን ሽንት ቤት ትወስዳታላህ?››ብላ ስትጠይቀው ክው ነበር ያለችው….እሱ አንደበት አውጥቶ ፍቃደኝነቱን ሳይናገር በቀጥታ ከተቀመጠበት ተፈናጥሮ ተነሳና ወደእሷ በመሄድ ልክ ትናንት ለሊት እንዳደረገው ከስር ሰቅስቆ ልክ እንደህፃን ልጅ አቀፋት….እንዲህ አይነት ሁኔታ በህይወቷ ገጥሞት ስለማያውቅ መደንገጥ ብቻ ሳይሆን እፍረትም ተሰማት…‹‹.ወላጆቹ እንዲህ ሲያቅፈኝ ምን ይላሉ ?››የሚለው ሀሳብ አእምሮዋ ተሰነቀረና ያንን ለማጣራት እይታዋን በቤቱ ዙሪያ ስትሽከረከር ሁሉም በራሳቸው ጫወታ ተመስጠው እርስ በርስ እያወሩ እየተሳሳቁ ነው……አንከብክቦ እንዳቀፋት ይዟት ወጣ
..ቀጥታ ሽንት ቤት ወሰዳና ወደውስጥ አስገብቶ አቆማት…ልክ እንደሌሊቱ ውሀ በሀይላንድ ከቧንቧው ቀድቶ አመጣላትና የሽንት ቤቱን መጋረጃ ወደታች መልሶ ‹‹ስትጨርሺ ጥሪኝ
››ብሎ ከአካባቢው ዞር አለ፡፡
የሽንት ቤት ጣጣዋን ከጨረሰች በኋላ ቀጥታ ወደቤት አይደለም ይዞት የገባው፡፡ልክ እንደለሊቱ ወንበር አመቻችቶ ስለነበር ተሸክሞ ወስዶ አስቀመጣት….‹‹ቀኑን ሙሉ ተኝተሸ ስለዋልሽ አሁን ትንሽ ንፍስ ይንካሽ››
‹‹አዎ ትክክል ነህ፣በዛ ላይ ጨረቃዋም ናፍቃኝ ነበር፡፡››
እሱም ለራሱ መቀመጫ አምቻችቶ ከፊት ለፊቷ እየተቀመጠ‹‹ከጨራቃዋ ጋር ወዳጅ ናችሁ እንዴ?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አዎ ለዛውም የእድሜ ልክ››
‹‹ያን ያህል ብቸኛ ነሽ ማለት ነው?››
‹‹እንዴት ከጨረቃ ጋር ለመወዳጀጀት ብቸኛ መሆን የግድ ነው እንዴ?››
‹‹አይ የግድ ባይሆንም ከልምዴ ስነሳ ብዙውን ጊዜ ከጨረቃዋ ጋር ለረጅም ጊዜ የማውጋት ልምድ ያላችው እንቅልፍ አልባ ብቸኛ ሰዎች ናቸው……በተለይ በፍቅር የተሰበሩ››
‹‹እንዴ በፍቅር የተሰበሩ ነው ያልከው..አይ እንደዛ እንኳን አይደለም…..ባይሆን እንዳልከው ከቤተሰብ ጋር በተያያዘ በሚፈጠር ብቸኝነት ብንለው የተሻለ ነው..የፍቅር ጉዳይማ ቢሆን በምን እድሌ..ፍቅር እኮ በጣም ምርጥ ነገር ነው፡፡››
‹‹ትክክል ነሽ… ፍቅር በጣም ወሳኝ ስሜት ነው….አንድ ሰው ሩሚን ‹‹ፍቅር ምንድነው?››ብሎ ጠየቀ።ሩሚም ..‹‹ፍቅር ምን እንደሆነ ትክክለኛ ትርጉሙን ልታውቅ የምትችለው ውስጡ መጥፋት ስትችል ነው።›› ብሎ መለሰለት…..፡፡
‹‹አዎ ትክክለኛ አባባል ይመስለኛል….ፍቅር የምትተነትነውና የምታወራው ነገር አይደለም፣ፍቅር ኖረህ የምታጣጥመው የተቀደሰ ስሜት ነው….በፍቅር መጥፋት ጥሩ አባባል ነው››
‹‹አይ ጥሩ…ለማንኛውም ለደቂቃም ቢሆን እስቲ ከጨረቃዋ ጋር ብቻችሁን ልተዋችሁ…. መጣሁ›› ብሎ ተነስቶ ወደቤት ገባ..እሷ አይኖቾን ወደላይ አንጋጠጠች…ሰማዩ ጥርት ብሎ ይታያል ፡፡ጨረቃዋ ሙሉ ክብ ሆና ደፍናለች..ዙሪያዋን የተበተኑና ከዋክብቶች ብልጭ ድርግም እያሉ ይታያሉ…አናትና አባቷ ትዝ አሏት..ይሄኔ የእሷን መጥፋት ምክንያት በማድረግ የመጨረሻውን ጥል እየተጣሉና የመጨረሻ የተባለውን አንጀት በጣሽ ስድብ
እየተደሰዳደብ እንደሆነ በምናቧ አሰበችና ሙሉ ሰውነቷ ሽምቅቅ አለባት..ሰውነቷ ሲሸማቀቅ ደግሞ የእግሯ ሆነ የፊቷ ጥዝጣዜ ህመም ተቀሰቀሰባት….
ድንገት የሰማችው ድምፅ ነው ከሀሳቧ ያባነናት…..ያልገመተችውን ነገር ነው እያየች ያለችው..ፊራኦል ፊት ለፊቷ ቅድም የነበረበት ቦታ ቁጭ ብሎ ክራር እየከረከረ የሙሀመድ አህመድን የትዝታ ሙዚቃ ያንቆረቁራል….ፍዝዝ ብላ በፍፁም ተመስጦ ታዳምጠው ጀመር፡፡
ስንቱን አስታወስኩት…ስንቱን አስብኩት ልቤን በትዝታ ወዲያ እየላኩት
አንዴ በመከራ …አንዴ በደስታዬ ስንቱን ያሳየኛል ..ይሄ ትዝታዬ
በድምፁ ድንዝዝ ብላ ጠፋች………… የትናንቱ ፍቅር ….ጣሙ ቁም ነገሩ ምነው ያስተዋሉት ያዩት በነገሩ
ሁሉም እንደገና ኑሮን ቢያሰላስል አይገኝም ጊዜ ያኔን የሚመስል፡፡
ዘፈኑን ሲጨርስ‹‹አንተ..አንድ ሺ አመት በዚህ ምድር ላይ ኖረህ ከዛሬ 500 ዓመት በፊት ያለውን ጊዜ ናፍቀህ የምትተክዝ እድሜ ጠገብ አዛውንት ነው የምትመስለው፡፡››የሚል አስተያየት ሰጠችው፡፡
‹‹ያን ያህል?››
‹‹አዎ …ድምፅህ በጣም ግሩም ነው….ሙዚቃ ትሰራለህ እንዴ?››
‹‹አይ ያን ያህል እንኳን ሰራለሁ ማለት አልችልም …በፊት በፊት ቀበሌ ኪነት ከጓደኞቼ ጋር እሞክር ነበር አሁን ከህይወት ሩጫ ጋር አብሮ አልሄድ አለኝና ተውኩት፣እንዲህ አንደዛሬው ጨረቃዋ ሙሉ ስትሆን እንዲህ እቀመጥና ለእሷ አዜምለታለው፡፡››
‹‹እንዴ..ለእኔ የዘፈንክልኝ መስሎኝ ውስጤ በደስታ ተፍነክንኮ ነበር ..ለካ ለጨረቃዋ የተዘፈነውን ዘፈን ነው ሳይፈቀድልኝ የሰማሁት…..››
‹‹አይ እንደዛ አንኳን ለማለት አልችልም…የዛሬው ዘፈን ቀጥታ ላንቺ ነው..ምስጋናና ይቅርታ ለመጠየቅ፡ ብዬ ነው የዘፈንኩት፡፡››
‹‹አልገባኝም..ይቅርታውስ ለምን ?ምስጋናውስ?፡፡››
‹‹ይቅርታው ገና ስትመጪ ጀምሮ በሙሉ ልቤ ስላልተቀበልኩሽና ለእኔም ሆነ ለቤተሰቦቼ እንደሸክም ስለቆጠርኩሽ…ምስጋናው ዛሬ እናቴንም ሆና መላ ቤተሰብን አንበሽብሸሽ በማስደሰትሽ…..››
👍77❤18😱1
‹‹ተው ተው..አሁን ከዚህ ውብ እና አስደሳች ሙዚቃ በኃላ እንዲህ አይነት ንግግር አስፈላጊ ነው…?ይሄውልህ ምን አልባት አንተ ፍቅር በሚፈስበት ቤት ውስጥ በስስት በሚተያዩ ወላጆች እቅፍ ውስጥ ያደክና እስካሁንም እየኖርክ ያለህ ሰው ስለሆንክ ስለመገፋትና ጥላቻ ያለህ እውቀት አናሳ ይመስለኛል….አዎ እንዳልከው ከልብህ በደስታ አልተቀበልከኝም ይሆናል…ግን ደሜን ሲጠርጉ አብረህ ጠርገሀል….በህመም ስጮህ አዝነህ ስትሸማቀቅ ነበር…በእኩለ ለሊት እንደህፃን ተሸክመህ ሀኪም ቤት ወስደሀኛል…. ሽንት ቤትም ስታመላልሰኝ ነበር፡፡ …አእምሮህ የተወሰኑ ክፉ ነገሮችን አሰቦ ቢፈታተንህም ልብህ ግን መልካምና በፍቅር የተሞላ ስለሆነ ድርጊቶች በአጣቃላይ መልካምና ውብ ነበረ….በዚህም ምስጋናዬ ለዘላለም ነው…፡፡ደግሞ አደረግሽ ላልከኝ ..ምንም ያደረኩት ነገር የለም..እኔ እራሴ የምጠቀምበትን ዕቃዎችና የምበላቸውን ምግቦች ነው የተገዛበት፣ይልቅ አንድ ነገር ላስቸግርህ አስቤያለው፡፡››
‹‹ምንድነው..ምችለው ከሆነ ችግር የለውም… ጠይቂኝ››
‹‹በእኔ እና አንተ መካከል በሚስጥር የሚያዝ ነው››
‹‹እኮ ልስማው››
‹‹ትናንት ለሊት የነገርከኝ ትዝ ይልሀል አባትህ ዕቁብ የገባበትን ምክንያት››
‹‹አዎ ትዝ ይለኛል፡፡››
‹‹እንደነገርከኝ ከሆነ ከእዚህ ቤት ቀጥሎ አንድ ሰርቢስ ሊሰራ ነው….››
‹‹አዎ ይሄ የተቆለለው ብሎኬት ለዛ የተገዛ ነው፡፡ነፍሷን ይማርና እህቴ ነበር የገዛችው…ይሄም አሻዋ እንደዛው፡፡››
‹‹ጥሩ ….ስለዚህ ቀሪ የሚያስፈልገው ነገር ምን ምን ይመስልሀል?››
‹‹ያው ሀያ ቆርቆሮ ..ሚስማር ሲሚንቶ….በራፍ መስኮት..በዋናነት እነዚህ ናቸው የሚያስፈልጉት..ከዛ አባዬ እራሱ ግንበኛም ሀናጢም ስለሆነ የባለሞያ ወጪ የለበትም››
‹‹ስንት ብር የሚፈጅ ይመስልሀል?››
የጥያቄው መአት ውሉ ስላልገባው‹‹ምን አስበሽ ነው?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹ንገረኝ ስንት ይፈጃል?››
‹‹ለማሰቢያ የሚሆኑትን 5 ደቂቃ ካባከነ በኃላ ብዙ ነው እስከ50 ሺብር የሚፈጅ ይመስለኛል…››
‹‹ጥሩ አንድ ሀሰብ አለኝ..ሁለት ክፍል ቢሆን ግን ጥሩ ነው››
በጭለማ ውስጥ አፍጥጦ አያት..ይህቺ ልጅ ጭንቅላቷን የተመቻችው ከቆይታ በኃላ ተናግቶ አሁን እያቃዣት ይሆን እንዴ ?››ሳል አሰበ፡፡
‹‹አልገባኝም፡፡››
‹‹አንዱ ክፍል የሚቀጥለው እናንተ ጎረምሶቹ እንድታድሩበት አይደል.?››
‹አዎ ትክክል ነሽ…››
አንዱ አነስ ያለ ክፍል ደግሞ እንዲህ ወደ ዋናው መንገድ ጠጋ ብሎ ቢሰራና በውጭ በኩል በራፍ ቢወጣለት ጥሩ አይደል…?››
‹‹ለምኑ ነው ጥሩ የሚሆነው?››
‹‹አንተ ደግሞ አይገባህም እንዴ ?ለለሊሴ ፀጉር ቤት እንድትከፍትበት ነዋ…ሞያ አላት
….የራሷን አነስተኛ ፀጉር ቤት ብትከፍት እኮ በጣም ድንቅ ነው፡፡››
‹‹በጣም ድንቅ ነው..ግን አንቺ ሰላም ነሽ?››
‹‹አዎ ሰላም ነኝ…..ምነው ጠየቅከኝ?››
‹‹ይሄ ሁሉ የምታወሪው የሟች እህቴ እቅድ ነበር..አሁን አንቺ በማይጨበጥ ሀሳብ እንድቃዥ እያደረግሺኝ ነዋ፡፡››
‹‹አይ እንደዛ አይደለም…ነገ ስራ መቅረት ወይም ማስፈቀድ ትችላለህ? ››
‹‹እችላለው…ግን ለምን?››
‹‹100 ሺ ብር እሰጥሀለው..ያልኩህን ሁለት ክፍል ቤት ለመስራት የሚያስፈልግጉትን እቃዎችን በሙሉ ትገዛና አምጥተህ ግቢውስጥ ትዘረግፈዋለህ…ከዛ ጋሼ ትንሽ ይቆጣል ግን ምንም ማድረግ ስለማይችል ቤቱን ወደመስራት ይገባል፡፡››
‹‹እየቀለድሽ አይደለም አይደል፡?››
‹‹እኔ በቤተሰብ ጉዳይ አልቀልድም?››
‹‹መቶ ሺ ብር ብዙ ነው እኮ..?ከየት ታመጫለሽ..?››
‹‹ከዛ የበለጠ ብር አለኝ…እና ደግሞ ካልበቃም…ጌጣ ገጦቼን ብዙ ብር እንደሚያወጡ የነገርከኝ አንተው ነህ…..ቤቱ እንዳለቀ እሱን እንሸጥና የፀጉር ቤት ዕቃዎችንና ማሽኖችን እንገዛበታለን ለሊሴን ሰርፕራይዝ እናደርጋታለን፡፡
በዛውም እግረመንገዳችንን የሞች እህትህን ምኞት እውን እናደርግና ነፍሷ ባለችበት አፀደገነት እንድትደሰት እናደርጋለን….ግን እስከዛው ጉዳዩ በእኔ እና በአንተ መካከል ሚስጥር ነው….በል አሁን እግሬን እየጠዘጠዘኝ ነው ወደውስጥ መልሰኝ፡፡››አለችው፡፡
‹‹እሺ..ግን እወቂ በቁሚ እንድቃዥ እያደረግሺኝ ነው…እህቴ በሬዱ ከሞት ተነስታ እያወራች ያለ እየመሰለኝ ነው፡፡››አለና እንዳመጣት አንከብክቦ አቅፎ ወደውስጥ ይዞት ገባ፡፡እሷም ‹‹አዎ ..አሁን እያወራች ያለች እህትህ ነች ..የእሷ ልብ ባይቀይረኝ እኔ እንዲህ አይነት ለሰው አሳቢና ተጨናቂ ሰው አልነበርኩም››ስትል በውስጦ አብሰለሰለች፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹ምንድነው..ምችለው ከሆነ ችግር የለውም… ጠይቂኝ››
‹‹በእኔ እና አንተ መካከል በሚስጥር የሚያዝ ነው››
‹‹እኮ ልስማው››
‹‹ትናንት ለሊት የነገርከኝ ትዝ ይልሀል አባትህ ዕቁብ የገባበትን ምክንያት››
‹‹አዎ ትዝ ይለኛል፡፡››
‹‹እንደነገርከኝ ከሆነ ከእዚህ ቤት ቀጥሎ አንድ ሰርቢስ ሊሰራ ነው….››
‹‹አዎ ይሄ የተቆለለው ብሎኬት ለዛ የተገዛ ነው፡፡ነፍሷን ይማርና እህቴ ነበር የገዛችው…ይሄም አሻዋ እንደዛው፡፡››
‹‹ጥሩ ….ስለዚህ ቀሪ የሚያስፈልገው ነገር ምን ምን ይመስልሀል?››
‹‹ያው ሀያ ቆርቆሮ ..ሚስማር ሲሚንቶ….በራፍ መስኮት..በዋናነት እነዚህ ናቸው የሚያስፈልጉት..ከዛ አባዬ እራሱ ግንበኛም ሀናጢም ስለሆነ የባለሞያ ወጪ የለበትም››
‹‹ስንት ብር የሚፈጅ ይመስልሀል?››
የጥያቄው መአት ውሉ ስላልገባው‹‹ምን አስበሽ ነው?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹ንገረኝ ስንት ይፈጃል?››
‹‹ለማሰቢያ የሚሆኑትን 5 ደቂቃ ካባከነ በኃላ ብዙ ነው እስከ50 ሺብር የሚፈጅ ይመስለኛል…››
‹‹ጥሩ አንድ ሀሰብ አለኝ..ሁለት ክፍል ቢሆን ግን ጥሩ ነው››
በጭለማ ውስጥ አፍጥጦ አያት..ይህቺ ልጅ ጭንቅላቷን የተመቻችው ከቆይታ በኃላ ተናግቶ አሁን እያቃዣት ይሆን እንዴ ?››ሳል አሰበ፡፡
‹‹አልገባኝም፡፡››
‹‹አንዱ ክፍል የሚቀጥለው እናንተ ጎረምሶቹ እንድታድሩበት አይደል.?››
‹አዎ ትክክል ነሽ…››
አንዱ አነስ ያለ ክፍል ደግሞ እንዲህ ወደ ዋናው መንገድ ጠጋ ብሎ ቢሰራና በውጭ በኩል በራፍ ቢወጣለት ጥሩ አይደል…?››
‹‹ለምኑ ነው ጥሩ የሚሆነው?››
‹‹አንተ ደግሞ አይገባህም እንዴ ?ለለሊሴ ፀጉር ቤት እንድትከፍትበት ነዋ…ሞያ አላት
….የራሷን አነስተኛ ፀጉር ቤት ብትከፍት እኮ በጣም ድንቅ ነው፡፡››
‹‹በጣም ድንቅ ነው..ግን አንቺ ሰላም ነሽ?››
‹‹አዎ ሰላም ነኝ…..ምነው ጠየቅከኝ?››
‹‹ይሄ ሁሉ የምታወሪው የሟች እህቴ እቅድ ነበር..አሁን አንቺ በማይጨበጥ ሀሳብ እንድቃዥ እያደረግሺኝ ነዋ፡፡››
‹‹አይ እንደዛ አይደለም…ነገ ስራ መቅረት ወይም ማስፈቀድ ትችላለህ? ››
‹‹እችላለው…ግን ለምን?››
‹‹100 ሺ ብር እሰጥሀለው..ያልኩህን ሁለት ክፍል ቤት ለመስራት የሚያስፈልግጉትን እቃዎችን በሙሉ ትገዛና አምጥተህ ግቢውስጥ ትዘረግፈዋለህ…ከዛ ጋሼ ትንሽ ይቆጣል ግን ምንም ማድረግ ስለማይችል ቤቱን ወደመስራት ይገባል፡፡››
‹‹እየቀለድሽ አይደለም አይደል፡?››
‹‹እኔ በቤተሰብ ጉዳይ አልቀልድም?››
‹‹መቶ ሺ ብር ብዙ ነው እኮ..?ከየት ታመጫለሽ..?››
‹‹ከዛ የበለጠ ብር አለኝ…እና ደግሞ ካልበቃም…ጌጣ ገጦቼን ብዙ ብር እንደሚያወጡ የነገርከኝ አንተው ነህ…..ቤቱ እንዳለቀ እሱን እንሸጥና የፀጉር ቤት ዕቃዎችንና ማሽኖችን እንገዛበታለን ለሊሴን ሰርፕራይዝ እናደርጋታለን፡፡
በዛውም እግረመንገዳችንን የሞች እህትህን ምኞት እውን እናደርግና ነፍሷ ባለችበት አፀደገነት እንድትደሰት እናደርጋለን….ግን እስከዛው ጉዳዩ በእኔ እና በአንተ መካከል ሚስጥር ነው….በል አሁን እግሬን እየጠዘጠዘኝ ነው ወደውስጥ መልሰኝ፡፡››አለችው፡፡
‹‹እሺ..ግን እወቂ በቁሚ እንድቃዥ እያደረግሺኝ ነው…እህቴ በሬዱ ከሞት ተነስታ እያወራች ያለ እየመሰለኝ ነው፡፡››አለና እንዳመጣት አንከብክቦ አቅፎ ወደውስጥ ይዞት ገባ፡፡እሷም ‹‹አዎ ..አሁን እያወራች ያለች እህትህ ነች ..የእሷ ልብ ባይቀይረኝ እኔ እንዲህ አይነት ለሰው አሳቢና ተጨናቂ ሰው አልነበርኩም››ስትል በውስጦ አብሰለሰለች፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
1👍63🥰55❤21
#ጉዞ_በፀሎት
(አቃቂ እና ቦሌ)
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧
አቶ ለሜቻ ተንሰቅስቀው እያለቀሱ ነው..፡፡የቤቱ ሰው ሁሉ በድንጋጤ ተሸብሯል…፡፡በፀሎት የምትገባበት ጠፍቷት አብራቸው እንባዋን እያረገፈች ነው፡፡፡ልጃቸው ፊራኦል ላጠፋው ጥፋት አባትዬው ይቅር እንዲሉት በጉልበቱ ተንበርክኮ እየለመናቸው ነው፡፡
‹‹ልጄ ይቅር የምልህ..እያንዳንዱን የገዘኸውን ዕቃ ወይ በየገዛበት መልሰህ ካልሆነም ለሌላ በመሸጥ ገንዘቡን አንድም ሳታጎድል ለልጅቷ ስትመልስ ነው፡፡››
‹‹እሺ አባዬ እንዳልክ አደርጋለው፡፡››
‹‹እኮ ተነስና አድርግ››
‹‹አሁን እኮ መሽቷል….ነገ በጥዋት ተነስቼ እንዳልከው አደርጋለው››
‹‹እስከዛው ላይህ አልፈልግም፣ወይ ቤቱን ለቀህ ውጣ ወይ እኔ ልልቀቅልህ››
‹‹አረ አባዬ… አንተ ምን በወጣህ እኔ ወጣለሁ….››ብሎ ከተቀመጠበት ሲነሳ በፀሎት ከተቀመጠችበት ሆና ጣልቃ ገባች…ጋሼ የሆነው ነገር ሁሉ የእኔ ሀሳብ ነው….ቆርቆሮውም..ሲሚንቶውም ሁሉም የተገዛው በእኔ ሀሳብ ነው፡፡በወቅቱ እሱ እንደማይሆን ነገሮኝ ተቃውሞኝ ነበር..እኔ ነኝ ያስገደድኩት…ስለዚህ ወቀሳውም ቅጣቱም የሚገባው ለእኔ ነው…ለሊሴ ታክሲ ልትጠሪልኝ ትችያለሽ?››
ጥያቄዋ ሁሉንም ሰው አስደነገጠ፡፡
‹‹እንዴ ታክሲ ምን ሊያደርግልሽ?››ለሊሴ ጠየቀች፡፡
‹‹የጋሼን ቅጣት ተግባራዊ ለማድረግ ነዋ…ሆቴል ድረስ የሚወስደኝ ታክሲ ጥሪልኝ…ከቤት መባረር ያለብኝ እኔ ነኝ››
‹‹ተይ እንጂ ልጄ..ለምን ጡር ውስጥ ታስገቢኛለሽ?››አቶ ለሜቻ ለዘብ ብለው ተናገሩ
‹‹ጋሼ ..ይሄ ምንም ጡር አይደለም…ይሄንን እቃ ያስገዛሁት ለራሴ ስል ነው….ያው እንደምታዩት በዚህ አያያዜ ለመዳን ሁለትና ሶስት ወር ይፈጅብኛል ..ከዳንኩ በኋላም ቶሎ የምሄድበት ቦታ ስለሌለኝ ከእናንተ ጋር ቢያንስ ስድስት ወር ኖራለው..ስድስት ወር ሙሉ ደግሞ እንዲህ የለሊሴን መኝታ አስለቅቄ በእንደዚህ አይነት ሁኔታ መኖር ከባድ ስለሆነ ነው
ሀሳብን ያመጣሁት..እኔ እንደውም ቤቱን ተረባርበን በአንድ ወር ውስጥ አልቆ እኔ ከእነለሊሴ ጋር እኖርበታለው ብዬ ነው››ስትል አብራራች፡፡
‹‹ልጄ ቢሆንም አግባብ አይለም..በእኛ ላይ ይሄን ሁሉ ብር መከስከስ እኛም አሜን ብለን መቀበል ነውር ነው…ሰውን ተይው …እግዚያብሄሩስ ምን ይለናል?››
‹‹አሁን ልጅህ ለሊሴ ብር አግኝታ እንዲህ ብታደርግ ይሄን ያህል ትበሳጭባታለህ?›› ዝም አሉ
‹‹ገባኝ አትበሳጭባትም….እኔንም እንደልጅህ አድርገህ ከምር ብትቀበለኝ ኖሮ ይሄን ያህል ቅር አትሰኝም ነበር..በቃ ለሊሴ ደውለሽ ታክሲውን ጥሪልኝ››
ለሊሴ ፈራ ተባ እለች… ስልኳን ከተቀመጠበት አነሳችና ለመደወል ስትዘጋጅ ጋሽ ለሜቻ‹‹ልጄ ስልኩን አስቀምጪው..እስኪ ሁላችሁም ተቀመጡና እንረጋጋ…››
‹‹አዎ ልጆች ሁላችሁም ተቀምጡ….ለሊሴ እስኪ ሲኒውን አቀራርቢና ቢና እናፍላ››እናትዬው ውጥረቱ ረገብ ስላለ ተደስተው የተናገሩት ነበር፡፡
////
በማግስቱ
‹‹…አየሩ በጥላቻ ጥላሸት ጠቁሯል፡፡ከፍቅር ዕጦት በሚመጣ የፍራቻ ግንብ ተከልያለው….በንዴቴ አጥር ስር ተሸሽጌ እየተንቀጠቀጥኩ ነው፡፡ይበርደኛል..አዎ በጠራራ ፀሀይ ይበርደኛል…ይርበኛል..እየበላው ሁሉ ይረበኛል….፡፡ጉሮሮዬ በጥማት ተሰነጣጥቆል….ግን ከዛ ከጥማቴ የሚፈውሰኝ ውሀም ሆነ ምድራዊ ወይን የለም፡፡››በፀሎት ነች የምታወራው…ፊራኦል ግን ምንም አልገባውም
‹‹አንዳንዴ እንደፈላስፋ ነው የምታወሪው?››
‹‹እንደእኔ ህይወትህን ሙሉ በብቸኝነት በራፍ ዘግተህ ለብዙ ሰዓታት በትካዜና በቁዘማ የምታሳልፍ ከሆነ ወደፈላስፋነት መቀየርህ የግድ ነው፡፡ከሞት ደጃፍ ደርሶ..በቃ አበቃልኝ ብሎ ተስፋ ከቆረጠ በኃላ ወደህይወት ተመልሶ ሁለተኛ እድል የተሰጠው እደእኔ አይነት ሰው ነገሮችን በተለየ መልክ ባያይ ነው የሚገርመው፡፡›››
‹‹አልገባኝም የሞት አፋፍ ላይ መድረስ ስትይ?››
ደነገጠች..አንደበቷን አንሸራቷት ሚስጥር ልታወጣ በመድረሶ እራሷን ወቀሰችና‹‹ማለቴ በዛ ለሊት በሞተሬ ከእዚህ በራፍ ጋር ስለ መጋጨቴ እያወራው ነው…የሞትኩ ማስሎኝ ነበር እኮ››
‹‹እ..እሱ እንኳን እውነትሽን ነው….ግን አሁን ፊትሽ ቁስሉ ደርቆል እኮ …ለምን ቀንና ለሊት በሻርፕ ትሸፍኚዋለሽ…››
‹‹እርግጥ እንዳልከው ድኗል ግን ጠባሳው ያስጠላል..እንዲህ ሆኜ ሰው እንዲያየኝ አልፈልግም ..በተለይ ወንዶች ››
ፈገግ አለ….‹‹ዝም ብለሽ እያካበድሽው ነው እንጂ እርግጠኛ ነኝ ከነጠባሳሽ በጣም ቆንጆ ልጅ ነሽ…እንደውም እንዲሁ አቋምሽን ሳየው የት እንደሆነ የማውቃት አርቲስት ወይም ሞዴል ነገር እየመሰልሽኝ ደነግጣለው፡፡››
‹‹አየህ አንደውም ለዚህ ነው ፊቴን ዘወትር በሻርፕ ምጆብነው››
‹‹አልገባኝም››
‹‹ሙሉ በሙሉ ገልጬልህ ፊቴን በደንብ ካየኸው የትኛዋ ሞዴል ወይ አርቲስት እንደሆንኩ ወዲያው ስለምትለየኝ፣እንደዛ እንዳይሆን ስለፈለኩ ነው››
‹‹ትቀልጂያለሽ አይደል?››
‹‹ምን ላድርግ ብለህ ነው….በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ውስጥ ያለ እንደእኔ አይነት ሰው ባይቀልድ ነው የሚገርመው››
‹‹እስኪ እርእሱን እንቀይር ፣ሌላው ስለአንቺ የሚገርመኝ እስከአሁን ሞባይል ይዘሽ አለማየቴ ነው››
‹‹የለኝም…..ማለቴ ከቤቴ ስወጣ ይዤ መውጣት አልቻልኩም፡፡››
‹‹ታዲያ ልግዛልሽ…ማለቴ በራስሽው ብር የምትፈልጊውን አይነት ስልክ ልገዛልሽ እችላለሁ፡፡››
ፈገግ አለችና‹‹በራስህ ብር ብትገዛልኝ አይሻልም?››
‹‹ደስ ይለኝ ነበር..ግን አቅሜ ላንቺ የሚመጥን ስልክ ለመግዛት በቂ አይመስለኝም…››
‹‹የእኔ አቅም ምን ያህል ነው..?በምንስ ሚዛን ለካሀው…?ለማንኛውም ለጊዜው አያስፈልገኝም…ስፈልግ ግን ነግርሀለው፡፡››
‹‹ይገርማል… በአንቺ እድሜ ያለች ሴት ስልክ አያስፈልገኝም ስትል አጃኢብ ነው፡፡››
‹‹ምኑ ይገርማል..?ለጊዜው ማንም ጋር ለመደወል እቅድ የለኝም..››
‹‹ሶሻል ሚዲያስ….እንዴት ያስችልሻል፡፡››
‹‹ዕድሜዬን ሙሉ ስልክና ላፕቶፕ ላይ አረ አንቺ ልጅ አይንሽ ይጠፋል እየተባልኩ እስክሪን ላይ አፍጥቼ ነው የኖርኩት…ሶሻል ሚዲያ ከጨለማ ሀሳቦቼ እና ከድብርቶቼ መሸሺጊያ እና መደበቂያ ዋሻዬ ነበር…አሁን ግን ችግሮቼን ፊት ለፊት መጋፈጥ ነው የምፈልገው
….እስከአሁን ከኖሩኩት ህይወት በተቃራኒ ነው መኖር የምፈልገው፡፡ይልቅ ከቻልክ ነገ መፅሀፎች ገዝተህልኝ ትመጣለህ፡፡››
‹‹እሺ ምን ምን መፅሀፍ እንደምትፈልጊ ትንግሪኝና ገዝቼልሽ መጣለው፡፡››
‹‹ጥሩ አሁን ደግሞ ምርጥ አንድ ሙዚቃ ብትጋብዘኝ በጣም ደስተኛ እሆናለው…››
‹‹ጥሩ …አለና ከአጠገቡ ያለውን ክራር አንስቶ ክሮቹን በእጁ እያጠበቀ እና እያላላ ቅኝቱን አስተካከለና‹‹ምን አይነት ዘፈን ይሁንልሽ?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹መቼስ በዚህ ውድቅት ለሊት ስለሀገር ዝፈንልኝ አልልህም…የፍቅር ዘፈን ይሁንልኝ፡፡›› እንደማሰብ አለና ክራሩን መገዝገዝ ጀመረ ..አፏን ከፍታ ነበር የምታዳምጠው…
የነገን ማወቅ ፈለኩኝ … መጪውን አሁን ናፈቅኩኝ.. የፍቅር ምርጫዬ አንቺ ነሽ…ልቤንም መንፈሴን የገዛሽ ወሰንኩኝ ልረታ አስቤ፣አካሌን መንፈሴን ሰብስቤ
በፍቅር ህይወቴን ላኖረው..ላልመኝ ፍፁም ሌላ ሰው የፍቅርን ትርጉም ገልፀሸ አስተማርሺኝ
ካንቺ ደስታ ፣እኔን እያስቀደምሺልኝ ፍቅር ለካ ለራስ …ማለት እንዳልሆነ ስታደርጊው አይቶ… ልቤ በቃ አመነ ከነገርሽ…. ባህሪሽ ማርኮኛል…
(አቃቂ እና ቦሌ)
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧
አቶ ለሜቻ ተንሰቅስቀው እያለቀሱ ነው..፡፡የቤቱ ሰው ሁሉ በድንጋጤ ተሸብሯል…፡፡በፀሎት የምትገባበት ጠፍቷት አብራቸው እንባዋን እያረገፈች ነው፡፡፡ልጃቸው ፊራኦል ላጠፋው ጥፋት አባትዬው ይቅር እንዲሉት በጉልበቱ ተንበርክኮ እየለመናቸው ነው፡፡
‹‹ልጄ ይቅር የምልህ..እያንዳንዱን የገዘኸውን ዕቃ ወይ በየገዛበት መልሰህ ካልሆነም ለሌላ በመሸጥ ገንዘቡን አንድም ሳታጎድል ለልጅቷ ስትመልስ ነው፡፡››
‹‹እሺ አባዬ እንዳልክ አደርጋለው፡፡››
‹‹እኮ ተነስና አድርግ››
‹‹አሁን እኮ መሽቷል….ነገ በጥዋት ተነስቼ እንዳልከው አደርጋለው››
‹‹እስከዛው ላይህ አልፈልግም፣ወይ ቤቱን ለቀህ ውጣ ወይ እኔ ልልቀቅልህ››
‹‹አረ አባዬ… አንተ ምን በወጣህ እኔ ወጣለሁ….››ብሎ ከተቀመጠበት ሲነሳ በፀሎት ከተቀመጠችበት ሆና ጣልቃ ገባች…ጋሼ የሆነው ነገር ሁሉ የእኔ ሀሳብ ነው….ቆርቆሮውም..ሲሚንቶውም ሁሉም የተገዛው በእኔ ሀሳብ ነው፡፡በወቅቱ እሱ እንደማይሆን ነገሮኝ ተቃውሞኝ ነበር..እኔ ነኝ ያስገደድኩት…ስለዚህ ወቀሳውም ቅጣቱም የሚገባው ለእኔ ነው…ለሊሴ ታክሲ ልትጠሪልኝ ትችያለሽ?››
ጥያቄዋ ሁሉንም ሰው አስደነገጠ፡፡
‹‹እንዴ ታክሲ ምን ሊያደርግልሽ?››ለሊሴ ጠየቀች፡፡
‹‹የጋሼን ቅጣት ተግባራዊ ለማድረግ ነዋ…ሆቴል ድረስ የሚወስደኝ ታክሲ ጥሪልኝ…ከቤት መባረር ያለብኝ እኔ ነኝ››
‹‹ተይ እንጂ ልጄ..ለምን ጡር ውስጥ ታስገቢኛለሽ?››አቶ ለሜቻ ለዘብ ብለው ተናገሩ
‹‹ጋሼ ..ይሄ ምንም ጡር አይደለም…ይሄንን እቃ ያስገዛሁት ለራሴ ስል ነው….ያው እንደምታዩት በዚህ አያያዜ ለመዳን ሁለትና ሶስት ወር ይፈጅብኛል ..ከዳንኩ በኋላም ቶሎ የምሄድበት ቦታ ስለሌለኝ ከእናንተ ጋር ቢያንስ ስድስት ወር ኖራለው..ስድስት ወር ሙሉ ደግሞ እንዲህ የለሊሴን መኝታ አስለቅቄ በእንደዚህ አይነት ሁኔታ መኖር ከባድ ስለሆነ ነው
ሀሳብን ያመጣሁት..እኔ እንደውም ቤቱን ተረባርበን በአንድ ወር ውስጥ አልቆ እኔ ከእነለሊሴ ጋር እኖርበታለው ብዬ ነው››ስትል አብራራች፡፡
‹‹ልጄ ቢሆንም አግባብ አይለም..በእኛ ላይ ይሄን ሁሉ ብር መከስከስ እኛም አሜን ብለን መቀበል ነውር ነው…ሰውን ተይው …እግዚያብሄሩስ ምን ይለናል?››
‹‹አሁን ልጅህ ለሊሴ ብር አግኝታ እንዲህ ብታደርግ ይሄን ያህል ትበሳጭባታለህ?›› ዝም አሉ
‹‹ገባኝ አትበሳጭባትም….እኔንም እንደልጅህ አድርገህ ከምር ብትቀበለኝ ኖሮ ይሄን ያህል ቅር አትሰኝም ነበር..በቃ ለሊሴ ደውለሽ ታክሲውን ጥሪልኝ››
ለሊሴ ፈራ ተባ እለች… ስልኳን ከተቀመጠበት አነሳችና ለመደወል ስትዘጋጅ ጋሽ ለሜቻ‹‹ልጄ ስልኩን አስቀምጪው..እስኪ ሁላችሁም ተቀመጡና እንረጋጋ…››
‹‹አዎ ልጆች ሁላችሁም ተቀምጡ….ለሊሴ እስኪ ሲኒውን አቀራርቢና ቢና እናፍላ››እናትዬው ውጥረቱ ረገብ ስላለ ተደስተው የተናገሩት ነበር፡፡
////
በማግስቱ
‹‹…አየሩ በጥላቻ ጥላሸት ጠቁሯል፡፡ከፍቅር ዕጦት በሚመጣ የፍራቻ ግንብ ተከልያለው….በንዴቴ አጥር ስር ተሸሽጌ እየተንቀጠቀጥኩ ነው፡፡ይበርደኛል..አዎ በጠራራ ፀሀይ ይበርደኛል…ይርበኛል..እየበላው ሁሉ ይረበኛል….፡፡ጉሮሮዬ በጥማት ተሰነጣጥቆል….ግን ከዛ ከጥማቴ የሚፈውሰኝ ውሀም ሆነ ምድራዊ ወይን የለም፡፡››በፀሎት ነች የምታወራው…ፊራኦል ግን ምንም አልገባውም
‹‹አንዳንዴ እንደፈላስፋ ነው የምታወሪው?››
‹‹እንደእኔ ህይወትህን ሙሉ በብቸኝነት በራፍ ዘግተህ ለብዙ ሰዓታት በትካዜና በቁዘማ የምታሳልፍ ከሆነ ወደፈላስፋነት መቀየርህ የግድ ነው፡፡ከሞት ደጃፍ ደርሶ..በቃ አበቃልኝ ብሎ ተስፋ ከቆረጠ በኃላ ወደህይወት ተመልሶ ሁለተኛ እድል የተሰጠው እደእኔ አይነት ሰው ነገሮችን በተለየ መልክ ባያይ ነው የሚገርመው፡፡›››
‹‹አልገባኝም የሞት አፋፍ ላይ መድረስ ስትይ?››
ደነገጠች..አንደበቷን አንሸራቷት ሚስጥር ልታወጣ በመድረሶ እራሷን ወቀሰችና‹‹ማለቴ በዛ ለሊት በሞተሬ ከእዚህ በራፍ ጋር ስለ መጋጨቴ እያወራው ነው…የሞትኩ ማስሎኝ ነበር እኮ››
‹‹እ..እሱ እንኳን እውነትሽን ነው….ግን አሁን ፊትሽ ቁስሉ ደርቆል እኮ …ለምን ቀንና ለሊት በሻርፕ ትሸፍኚዋለሽ…››
‹‹እርግጥ እንዳልከው ድኗል ግን ጠባሳው ያስጠላል..እንዲህ ሆኜ ሰው እንዲያየኝ አልፈልግም ..በተለይ ወንዶች ››
ፈገግ አለ….‹‹ዝም ብለሽ እያካበድሽው ነው እንጂ እርግጠኛ ነኝ ከነጠባሳሽ በጣም ቆንጆ ልጅ ነሽ…እንደውም እንዲሁ አቋምሽን ሳየው የት እንደሆነ የማውቃት አርቲስት ወይም ሞዴል ነገር እየመሰልሽኝ ደነግጣለው፡፡››
‹‹አየህ አንደውም ለዚህ ነው ፊቴን ዘወትር በሻርፕ ምጆብነው››
‹‹አልገባኝም››
‹‹ሙሉ በሙሉ ገልጬልህ ፊቴን በደንብ ካየኸው የትኛዋ ሞዴል ወይ አርቲስት እንደሆንኩ ወዲያው ስለምትለየኝ፣እንደዛ እንዳይሆን ስለፈለኩ ነው››
‹‹ትቀልጂያለሽ አይደል?››
‹‹ምን ላድርግ ብለህ ነው….በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ውስጥ ያለ እንደእኔ አይነት ሰው ባይቀልድ ነው የሚገርመው››
‹‹እስኪ እርእሱን እንቀይር ፣ሌላው ስለአንቺ የሚገርመኝ እስከአሁን ሞባይል ይዘሽ አለማየቴ ነው››
‹‹የለኝም…..ማለቴ ከቤቴ ስወጣ ይዤ መውጣት አልቻልኩም፡፡››
‹‹ታዲያ ልግዛልሽ…ማለቴ በራስሽው ብር የምትፈልጊውን አይነት ስልክ ልገዛልሽ እችላለሁ፡፡››
ፈገግ አለችና‹‹በራስህ ብር ብትገዛልኝ አይሻልም?››
‹‹ደስ ይለኝ ነበር..ግን አቅሜ ላንቺ የሚመጥን ስልክ ለመግዛት በቂ አይመስለኝም…››
‹‹የእኔ አቅም ምን ያህል ነው..?በምንስ ሚዛን ለካሀው…?ለማንኛውም ለጊዜው አያስፈልገኝም…ስፈልግ ግን ነግርሀለው፡፡››
‹‹ይገርማል… በአንቺ እድሜ ያለች ሴት ስልክ አያስፈልገኝም ስትል አጃኢብ ነው፡፡››
‹‹ምኑ ይገርማል..?ለጊዜው ማንም ጋር ለመደወል እቅድ የለኝም..››
‹‹ሶሻል ሚዲያስ….እንዴት ያስችልሻል፡፡››
‹‹ዕድሜዬን ሙሉ ስልክና ላፕቶፕ ላይ አረ አንቺ ልጅ አይንሽ ይጠፋል እየተባልኩ እስክሪን ላይ አፍጥቼ ነው የኖርኩት…ሶሻል ሚዲያ ከጨለማ ሀሳቦቼ እና ከድብርቶቼ መሸሺጊያ እና መደበቂያ ዋሻዬ ነበር…አሁን ግን ችግሮቼን ፊት ለፊት መጋፈጥ ነው የምፈልገው
….እስከአሁን ከኖሩኩት ህይወት በተቃራኒ ነው መኖር የምፈልገው፡፡ይልቅ ከቻልክ ነገ መፅሀፎች ገዝተህልኝ ትመጣለህ፡፡››
‹‹እሺ ምን ምን መፅሀፍ እንደምትፈልጊ ትንግሪኝና ገዝቼልሽ መጣለው፡፡››
‹‹ጥሩ አሁን ደግሞ ምርጥ አንድ ሙዚቃ ብትጋብዘኝ በጣም ደስተኛ እሆናለው…››
‹‹ጥሩ …አለና ከአጠገቡ ያለውን ክራር አንስቶ ክሮቹን በእጁ እያጠበቀ እና እያላላ ቅኝቱን አስተካከለና‹‹ምን አይነት ዘፈን ይሁንልሽ?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹መቼስ በዚህ ውድቅት ለሊት ስለሀገር ዝፈንልኝ አልልህም…የፍቅር ዘፈን ይሁንልኝ፡፡›› እንደማሰብ አለና ክራሩን መገዝገዝ ጀመረ ..አፏን ከፍታ ነበር የምታዳምጠው…
የነገን ማወቅ ፈለኩኝ … መጪውን አሁን ናፈቅኩኝ.. የፍቅር ምርጫዬ አንቺ ነሽ…ልቤንም መንፈሴን የገዛሽ ወሰንኩኝ ልረታ አስቤ፣አካሌን መንፈሴን ሰብስቤ
በፍቅር ህይወቴን ላኖረው..ላልመኝ ፍፁም ሌላ ሰው የፍቅርን ትርጉም ገልፀሸ አስተማርሺኝ
ካንቺ ደስታ ፣እኔን እያስቀደምሺልኝ ፍቅር ለካ ለራስ …ማለት እንዳልሆነ ስታደርጊው አይቶ… ልቤ በቃ አመነ ከነገርሽ…. ባህሪሽ ማርኮኛል…
👍63❤19🥰1
ካንቺ ልኖር ..በፍቅር አስሮኛል ዛሬ ባንቺ ….በጣም ረክቼያለሁ ነገም አብረን ….ሰላም አገኛለው፡፡
በህይወቷ ብዙ የሙዚቃ ኮንሰርቶችን ተካፍላ ታውቃለች…በአባቷ ቤት ሳለች በተለያዩ ጊዜ ትላልቅ የተባሉ የሀገሪቱ ዘፋኞች እቤታቸው ድረስ መጥተው ሲዘፍኑ ምቹ ሶፋ ላይ ቁጭ ብላ አድምጣ ታውቃላች…በተለያየ ጊዜ ከሀገር ውጭ ለመዝናናት በሄደችበት ጊዜ አለም አቀፍ አርቲስቶች ባዘጋጁት ውድ ኮንሰርት ላይ ታድማ ታውቃለች..እንዲህ እንደአሁኑ ግን ምቹ ባልሆነ ደረቅ ወንበር ላይ በውድቅት ለሊት ብርድ እያንዘፈዘፋት እየሠማችው እንዳለ ሙዚቃ በተመስጦ እያንዳንዱን ቃላት በደስታ አድምጣና አጣጥማ አታውቅም…
‹‹ፍቅረኛህ በጣም የታደለች መሆኗን ታውቃለች?፡፡››
‹‹ታውቃለች..የእኔ ፍቅር እኔን ከእነድምፄ ከመላ እኔነቴ ጋር በጣም ታፈቅረኛለች..በጣም በጣም..››
‹‹አንተስ?››
‹‹እኔማ አፈቅራታለሁ ብል..ቃላቱ የውስጤን ስሜት አይገልፅልኝም….ፍቅር ማለት ምን ማለት ነው…እሷ ስትናፍቀኝ እኮ መተንፈስ እራሱ ከባድ ይሆንብኛል…ምስሏ እናቴ ደግነት ላይ አየዋለሁ…የአዲስ አበባ ከንቲባ ብሆን የከተማዋን ዋና ዋና መንገድ ሁሉ ለስሟ መጠሪያ እንዲሆን አደርግ ነበር….አረ አንጦጦ ታራራ ጫፍ ላይ ቤተመቅደስ ባንፅላት ሁሉ
ደስ ይለኛል…..እና ለእሷ ያለኝ ፍቅር እንዲህ አይነት እብደትና ጅልነት በአንድ ላይ የተቀየጠበት ስሜት ነው፡፡ አንዳንዴ ልብሴን አወላልቄ እርቃኔን ሰው በሚርመሰመስበት መርካቶና ፒያሳ እየተሸከረከርኩ….እኔ እሷን አፈቅራታለው..በጣም አፈቅራታለው..እያልኩ ስጮህ ብውል ደስ ይለኛል..አዎ እንደዛ አድርግ የሚል ስሜት ይተናነቀኛል…ግን ከጃኬቴ ውጭ የተቀረውን ለማውለቅ ወኔ አላገኝም፡፡
‹‹እንዴ..አንተ ለካ ድምፃዊ ብቻ ሳትሆን እብድ የሆንክ አፍቃሪ ነህ….በል በል ነገ እሁድ አይደል..ይህቺን እንደእብድ የምታፈቅራትን ልጅ ታስተዋውቀኛለህ፡፡
‹‹ማንን ፍቅረኛዬን?፡፡››
‹‹አዎ››
‹‹ባስተዋውቅሽ ደስ ይለኝ ነበር…ግን እሷ እዚህ መምጣት አትችለም?››
‹‹ለምን..እ ..ገባኝ..አማቾቻን ትፈራለች ማለት ነው?››
አልመለሰላትም….ዝምታውን ‹‹ትክክል ነሽ ››የሚል መልስ እንደሰጣት አድርጋ ወሰደች፡፡
‹‹በቃ እንደዛ ከሆነ እኔም ውጩ ናፍቆኛል …በኮንትራት ታክሲ ያለችበት ድረስ ትወስደኛለህ፡፡
‹‹እርግጠኛ ነሽ?››
‹‹አዎ እርግጠኛ ነኝ››አለችው..ግን ውስጧ የእርግጠኝነት እና የደስታ ስሜት አይደለም እየተሰማት ያለው….ፊራኦል እንዲህ የሚያሳብድ አይነት ፍቅር ውስጥ መሆኑንና
…እንደዛም ያሳበደችውን ሴት ፊት ለፊት አግኝታ ልትተዋወቃት መሆኑን ስታስብ ደስታ ሳይሆን ፍራቻ ነው የተሰማት…‹‹ግን ለምንድነው የፈራሁት….?በምን ምክንያት ነው ቅር ያለኝ?››ስትል እራሷን ጠየቀችና አማተበች፡፡
ሁኔታዋን በትኩረት ሲከታተል የነበረው ፊራኦል ‹‹ ….ምነው አማተብሽ ሰይጣን አየሽ እንዴ?››ሲል ጠየቃት
‹‹አይ ውስጤ ሲገላበጥ ስለተሰማኝ ነው?››
‹‹ማ ሰይጣን?››
‹‹አዎ ሰይጣን እኮ ሌላ ምንም ሳይሆን የልባችን ክፋት ነው፡፡ሰይጣን ቅናታችንና ተንኮላችን ነው፡፡››
‹‹እና እንደዛ ከሆነ እኮ በአንቺ ልብ ውስጥ መቼም ሊገባ አይችልም…››
‹‹እንዴት? እኔ ጥሩ ሰው ነኝ አንዴ?››
‹‹እኔ በዚህ እድሜዬ ሶስት በጣም ደግና ቅን ሰዎችና አውቃለሁ››
‹‹እሺ እነማን ናቸው?››
‹‹አንቺንና አባቴን እና …
‹‹ማን…ፍቅረኛህን?››
‹‹አይ አይደለም….ሞች እህቴ በሬዱ…ብታይ የአባቷ ልጅ ነበረች…በጣም ቅን ደግና ሁሌ ለሰው የምትኖር ነበረች…እዚህ መንደር አይደለም በቀበሌው ውስጥ ጦሪ የሌላቸው አቅመ ደካሞችን በየቤታቸው እየሄደች ልብሳቸውን ታጥባለች ..ታበስልላቸዋለች…..የታመሙትን ታስታምማለች…የሆነ ነገረ ሰርታ ብር ካገኘች በማግስቱ እጇላይ የለም…ቸገረኝ ላላት ሁሉ አድላ ባዶዋን ስትቀር ትንሽ እንኳን ቅር አይላትም፡፡ትንሽ ትልቁ እንደመረቃት ነበር፣ዳሩ ምን ዋጋ አለው?››
‹‹ማለት….?››
‹‹ምርቃት እህቴን ከመኪና አደጋ ከለላት…?ምርቃት በወጣትነቷ እንዳትቀሰፍ እረዳት
?አረዳትም…በመዝረፋና ማጅራት በመምታት ሰውን ሲያስለቅሱ የሚውሉ ድርዬና ወሮበሎች እንቅፋት እንኳን ሳይነካቸው በሳለም ህይታቸውን ያጣጥማሉ ፃድቋ የእኔ እህት ግን ገና ምኑንም ሳትይዘው ተቀጠፈች….››
‹‹አይ እንዲህማ አታስብ…እግዚያብሄር እሷን በጊዜ የጠራበት የራሱ የሆነ ምክንያት ይኖረዋል….ምን ይታወቃል የረዘመ ህይወት ብትኖር እንዲህ ንፁህና ቅዱስ እንደሆነች እንደማትቀጥል ስለሚያውቅ ይሆናል በጊዜ የሰበሰባት..ወይንም ህይወቷ በመከራ የተሞላ ሊሆን ይችል ይሆናል…ወይንም ደግሞ በማይድን በሽታ ተይዛ የአልጋ ቁራኛ ሆና ለዘመናት የምትማቅቅ ሊሆን ይችላል….እግዚያብሄር ከደግነቷ አንፃር አይቶ ከክፉ ነገሮች ሊከልላት አስቦ ይሆናል በጊዜ የወሰዳት፣ደግሞ ልብ በል እግዚያብሄር አይሳሳትም…በዛ ላይ እደነገርከኝ እህትህ ሙሉ በሙሉ ሞታ አልሞተችም….አሁንም በሌላ ሰው አካል ውስጥ ከፊል አካሎ ህያው ሆኖ እየኖረ ነው…ሞታ እንኳን ደግነቷን ማስቀጠል ችላለች፡፡››
‹‹ጥሩ አፅናኚ ነሽ…ግን በአቋሜ አንደፀናሁ ነው….ደግነት ይከፍላል በሚሉት ብሂል አላምንም..እንደውም ደግነት ሲከፍል ሳይሆን ሲያስከፍል ነው ያየሁት..እናም አንቺንም ምመክርሽ ደግነትሽን በልክ አድርጊው ብዬ ነው፡፡››
ክትከት ብላ ሳቀች …ሳቋ በገደል ማሚቱ እስተጋብቶ ጆሮ እየተመሰገ ነው ‹‹..ምን
አይነት መመሳሰል ነው››
‹‹ምን አልከኝ?››
‹‹‹አይ ምንም››
‹‹ይሄውልህ አባትህ ማለት የሰው መልአክ ናቸው፡፡ሙሉ ስብዕና የተላበሱ ቅዱስ ሰው፡፡አንዳንድ ሰው እኮ አንደበቱ ጣፋጭና መልካም ሆኖ ምግባሩ የተበላሸ ይሆናል…ወይም ደግም በምግባሩ አስደናቂና መልካም ሆኖ በአንደመበቱ ያቆስልሀል፡፡አባትህ ግን አንደበታቸው ከምግባራቸው በፍፁም ስምም የሆነላቸው ድንቅ ሰው ናቸው..እንደነገርከኝ እህትህም የአባትህ ቢጤ ነች….እኔ ግን ..አረ ተወኝ በዚህ ሰዓት በእኔ ምክንያት ስንት ሰው እያለቀሰ እና እየተሰቃየ መሆኑን ብታውቅ ከአባት እና እህትህ ጋር ልታነፃፅረኝ አይዳዳህም ነበር፡፡
‹‹ኸረ ተይ አንቺ ሰውን ልታስቀይሚና ልታስጭንቂ ..የማይሆነውን››
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
በህይወቷ ብዙ የሙዚቃ ኮንሰርቶችን ተካፍላ ታውቃለች…በአባቷ ቤት ሳለች በተለያዩ ጊዜ ትላልቅ የተባሉ የሀገሪቱ ዘፋኞች እቤታቸው ድረስ መጥተው ሲዘፍኑ ምቹ ሶፋ ላይ ቁጭ ብላ አድምጣ ታውቃላች…በተለያየ ጊዜ ከሀገር ውጭ ለመዝናናት በሄደችበት ጊዜ አለም አቀፍ አርቲስቶች ባዘጋጁት ውድ ኮንሰርት ላይ ታድማ ታውቃለች..እንዲህ እንደአሁኑ ግን ምቹ ባልሆነ ደረቅ ወንበር ላይ በውድቅት ለሊት ብርድ እያንዘፈዘፋት እየሠማችው እንዳለ ሙዚቃ በተመስጦ እያንዳንዱን ቃላት በደስታ አድምጣና አጣጥማ አታውቅም…
‹‹ፍቅረኛህ በጣም የታደለች መሆኗን ታውቃለች?፡፡››
‹‹ታውቃለች..የእኔ ፍቅር እኔን ከእነድምፄ ከመላ እኔነቴ ጋር በጣም ታፈቅረኛለች..በጣም በጣም..››
‹‹አንተስ?››
‹‹እኔማ አፈቅራታለሁ ብል..ቃላቱ የውስጤን ስሜት አይገልፅልኝም….ፍቅር ማለት ምን ማለት ነው…እሷ ስትናፍቀኝ እኮ መተንፈስ እራሱ ከባድ ይሆንብኛል…ምስሏ እናቴ ደግነት ላይ አየዋለሁ…የአዲስ አበባ ከንቲባ ብሆን የከተማዋን ዋና ዋና መንገድ ሁሉ ለስሟ መጠሪያ እንዲሆን አደርግ ነበር….አረ አንጦጦ ታራራ ጫፍ ላይ ቤተመቅደስ ባንፅላት ሁሉ
ደስ ይለኛል…..እና ለእሷ ያለኝ ፍቅር እንዲህ አይነት እብደትና ጅልነት በአንድ ላይ የተቀየጠበት ስሜት ነው፡፡ አንዳንዴ ልብሴን አወላልቄ እርቃኔን ሰው በሚርመሰመስበት መርካቶና ፒያሳ እየተሸከረከርኩ….እኔ እሷን አፈቅራታለው..በጣም አፈቅራታለው..እያልኩ ስጮህ ብውል ደስ ይለኛል..አዎ እንደዛ አድርግ የሚል ስሜት ይተናነቀኛል…ግን ከጃኬቴ ውጭ የተቀረውን ለማውለቅ ወኔ አላገኝም፡፡
‹‹እንዴ..አንተ ለካ ድምፃዊ ብቻ ሳትሆን እብድ የሆንክ አፍቃሪ ነህ….በል በል ነገ እሁድ አይደል..ይህቺን እንደእብድ የምታፈቅራትን ልጅ ታስተዋውቀኛለህ፡፡
‹‹ማንን ፍቅረኛዬን?፡፡››
‹‹አዎ››
‹‹ባስተዋውቅሽ ደስ ይለኝ ነበር…ግን እሷ እዚህ መምጣት አትችለም?››
‹‹ለምን..እ ..ገባኝ..አማቾቻን ትፈራለች ማለት ነው?››
አልመለሰላትም….ዝምታውን ‹‹ትክክል ነሽ ››የሚል መልስ እንደሰጣት አድርጋ ወሰደች፡፡
‹‹በቃ እንደዛ ከሆነ እኔም ውጩ ናፍቆኛል …በኮንትራት ታክሲ ያለችበት ድረስ ትወስደኛለህ፡፡
‹‹እርግጠኛ ነሽ?››
‹‹አዎ እርግጠኛ ነኝ››አለችው..ግን ውስጧ የእርግጠኝነት እና የደስታ ስሜት አይደለም እየተሰማት ያለው….ፊራኦል እንዲህ የሚያሳብድ አይነት ፍቅር ውስጥ መሆኑንና
…እንደዛም ያሳበደችውን ሴት ፊት ለፊት አግኝታ ልትተዋወቃት መሆኑን ስታስብ ደስታ ሳይሆን ፍራቻ ነው የተሰማት…‹‹ግን ለምንድነው የፈራሁት….?በምን ምክንያት ነው ቅር ያለኝ?››ስትል እራሷን ጠየቀችና አማተበች፡፡
ሁኔታዋን በትኩረት ሲከታተል የነበረው ፊራኦል ‹‹ ….ምነው አማተብሽ ሰይጣን አየሽ እንዴ?››ሲል ጠየቃት
‹‹አይ ውስጤ ሲገላበጥ ስለተሰማኝ ነው?››
‹‹ማ ሰይጣን?››
‹‹አዎ ሰይጣን እኮ ሌላ ምንም ሳይሆን የልባችን ክፋት ነው፡፡ሰይጣን ቅናታችንና ተንኮላችን ነው፡፡››
‹‹እና እንደዛ ከሆነ እኮ በአንቺ ልብ ውስጥ መቼም ሊገባ አይችልም…››
‹‹እንዴት? እኔ ጥሩ ሰው ነኝ አንዴ?››
‹‹እኔ በዚህ እድሜዬ ሶስት በጣም ደግና ቅን ሰዎችና አውቃለሁ››
‹‹እሺ እነማን ናቸው?››
‹‹አንቺንና አባቴን እና …
‹‹ማን…ፍቅረኛህን?››
‹‹አይ አይደለም….ሞች እህቴ በሬዱ…ብታይ የአባቷ ልጅ ነበረች…በጣም ቅን ደግና ሁሌ ለሰው የምትኖር ነበረች…እዚህ መንደር አይደለም በቀበሌው ውስጥ ጦሪ የሌላቸው አቅመ ደካሞችን በየቤታቸው እየሄደች ልብሳቸውን ታጥባለች ..ታበስልላቸዋለች…..የታመሙትን ታስታምማለች…የሆነ ነገረ ሰርታ ብር ካገኘች በማግስቱ እጇላይ የለም…ቸገረኝ ላላት ሁሉ አድላ ባዶዋን ስትቀር ትንሽ እንኳን ቅር አይላትም፡፡ትንሽ ትልቁ እንደመረቃት ነበር፣ዳሩ ምን ዋጋ አለው?››
‹‹ማለት….?››
‹‹ምርቃት እህቴን ከመኪና አደጋ ከለላት…?ምርቃት በወጣትነቷ እንዳትቀሰፍ እረዳት
?አረዳትም…በመዝረፋና ማጅራት በመምታት ሰውን ሲያስለቅሱ የሚውሉ ድርዬና ወሮበሎች እንቅፋት እንኳን ሳይነካቸው በሳለም ህይታቸውን ያጣጥማሉ ፃድቋ የእኔ እህት ግን ገና ምኑንም ሳትይዘው ተቀጠፈች….››
‹‹አይ እንዲህማ አታስብ…እግዚያብሄር እሷን በጊዜ የጠራበት የራሱ የሆነ ምክንያት ይኖረዋል….ምን ይታወቃል የረዘመ ህይወት ብትኖር እንዲህ ንፁህና ቅዱስ እንደሆነች እንደማትቀጥል ስለሚያውቅ ይሆናል በጊዜ የሰበሰባት..ወይንም ህይወቷ በመከራ የተሞላ ሊሆን ይችል ይሆናል…ወይንም ደግሞ በማይድን በሽታ ተይዛ የአልጋ ቁራኛ ሆና ለዘመናት የምትማቅቅ ሊሆን ይችላል….እግዚያብሄር ከደግነቷ አንፃር አይቶ ከክፉ ነገሮች ሊከልላት አስቦ ይሆናል በጊዜ የወሰዳት፣ደግሞ ልብ በል እግዚያብሄር አይሳሳትም…በዛ ላይ እደነገርከኝ እህትህ ሙሉ በሙሉ ሞታ አልሞተችም….አሁንም በሌላ ሰው አካል ውስጥ ከፊል አካሎ ህያው ሆኖ እየኖረ ነው…ሞታ እንኳን ደግነቷን ማስቀጠል ችላለች፡፡››
‹‹ጥሩ አፅናኚ ነሽ…ግን በአቋሜ አንደፀናሁ ነው….ደግነት ይከፍላል በሚሉት ብሂል አላምንም..እንደውም ደግነት ሲከፍል ሳይሆን ሲያስከፍል ነው ያየሁት..እናም አንቺንም ምመክርሽ ደግነትሽን በልክ አድርጊው ብዬ ነው፡፡››
ክትከት ብላ ሳቀች …ሳቋ በገደል ማሚቱ እስተጋብቶ ጆሮ እየተመሰገ ነው ‹‹..ምን
አይነት መመሳሰል ነው››
‹‹ምን አልከኝ?››
‹‹‹አይ ምንም››
‹‹ይሄውልህ አባትህ ማለት የሰው መልአክ ናቸው፡፡ሙሉ ስብዕና የተላበሱ ቅዱስ ሰው፡፡አንዳንድ ሰው እኮ አንደበቱ ጣፋጭና መልካም ሆኖ ምግባሩ የተበላሸ ይሆናል…ወይም ደግም በምግባሩ አስደናቂና መልካም ሆኖ በአንደመበቱ ያቆስልሀል፡፡አባትህ ግን አንደበታቸው ከምግባራቸው በፍፁም ስምም የሆነላቸው ድንቅ ሰው ናቸው..እንደነገርከኝ እህትህም የአባትህ ቢጤ ነች….እኔ ግን ..አረ ተወኝ በዚህ ሰዓት በእኔ ምክንያት ስንት ሰው እያለቀሰ እና እየተሰቃየ መሆኑን ብታውቅ ከአባት እና እህትህ ጋር ልታነፃፅረኝ አይዳዳህም ነበር፡፡
‹‹ኸረ ተይ አንቺ ሰውን ልታስቀይሚና ልታስጭንቂ ..የማይሆነውን››
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
1👍81👏30❤19🔥3🤔1
#ጉዞ_በፀሎት
(አቃቂ እና ቦሌ)
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧
እለቱ እሁድ ነው፡፡ከፊራኦል ጋር ለመውጣት ስለተነጋገሩ እየተዘጋጀች ነው፡፡ለሊሴ እየረዳቻት ነው፡፡
ሰው ከለገመ ከሻማ በላይ በቀላሉ ቀልጦ የሚጠፋ ከጠነከረ ደግሞ ከአልማዝም በላይ ማይቆረጥና ማይሸረፋ ተአምራዊ ፍጡር መሆኑን መረዳት ይቻላል፡፡በፀሎትም የማያልፍ የመሰላት አሰቃይ ህመም በጥቂት ቀናት ውስጥ ጥሏት ሄዶ ንፅህና ጤነኛ ልጅ ሆናለች፡፡የእግሯን ስብራት ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ድኗል…የፊቷ ቁስል ግን ምንም እንኳን ቢድንም ጣባሳውና ቁስለቱ አሁንም በግልጽ ፊቷ ላይ ይታያል… በዚህ ምክንያት አሳባ ከፊል ፊቷን ሁሌ በሻርፕ እንደሸፈነችው ነው፡፡ዋና ምክንያቷ ግን ማንነቷ በቀላሉ እንዳይለይ በማሰብ ነው፡፡አሁንም ተመሳሳይ አለባበስ አድርጋ በዛ ላይ ጥቁር መነፅር አይኗ ላይ ሰክታ ዝግጁ ሆነች፡፡
‹‹ግን እህቴ ለምንድነው እኔን የማታስከትሉት?››ለሊሴ ተነጫነጨች፡፡
‹‹አይ …መጀመሪያ ከወንድሜ ጋር የምንሄድበት ቦታ አለ…ባይሆን ከዛ ቶሎ ከጨረስን እንደውልልሽና ትቀላቀይናለሽ››
‹‹ይሁንላች ግን ታበሳጭቼባችኋለሁ››
በታክሲ ከሰፈር ሁለት ፌርማታ ያህል ርቀው ከሄዱ በኃላ ‹‹ደርሰናል እንውረድ›› አላት፡፡ያን ያህል ቅርብ ይሆናል ብላ አላሰበችም ነበር፡፡እንደወረዱ ቀጥታ ፊት ለፊት የሚገኝ በፅድና በባህርዛፍ አፅድ የደመቀ ሰፊ መናፈሻ ውስጥ ነው ይዞት የገባው…ቀጥታ ከሰው ነጠል ያለ ቦታ ይዞት ሄደና ቁጭ እንድትል መቀመጫ አመቻችቶላት ከፊት ለፊቷ ተቀመጠ‹‹እሺ ምን ትጠቀሚያለሽ?››
‹‹ቆይ እስኪ… ምን አስቸኮለህ…መጀመሪያ ትምጣ››
‹‹ማን?››
‹‹ምን ….ማንን ልናገኝ ነው የመጣነው…?ፍቅረኛህ ነቻ…በል ደውልላት፡፡››
‹‹ስልክ የላትም››
‹‹ታዲያ እንዴት ነው የምታገኘን››
‹‹የልቤን ምት አዳምጣ ትመጣለች››
‹‹ጥሩ ትቀልዳለህ….ይሄ የተለመደ መገናኛ ቦታችሁ ነው ማለት ነው…ገባኝ›› አስተናጋጁ መጣችና‹‹ምን ልታዘዝ ?››ብላ ጠየቀች፡፡
በፀሎት ቀደም ብላ‹‹ሰው እየጠበቅን ነው….››ብላ ለአስተናጋጆ መለሰችላት
‹‹አይ አሷን አንጠብቅም..ቆንጆ ፒዛ አሰሪልን…ፒዛው እስኪደርስ እሷም ትደርሳለች››
አስተናጋጆ ትዕዛዙን ተቀብላ ሄደች፡፡
ፊራኦል ወደእሷ አትኩሮ እያያት…..‹‹እስኪ ሻርፑን አንሺው››በማለት ያልጠበቀችውን ጥያቄ ጠየቃት
‹‹እንዴ ለምን?››
‹‹ሙሉ ፊትሽን ለማየት ፈልጌ››
‹‹ኖ ዌይ…..›
‹‹ምን ችግር አለው?››
‹‹እኔ እራሴ ሙሉ በሙሉ ፊቴ እንደዳነ እና እንደማያስጠላ እርግጠኛ ስሆን እገልጠዋለው፡፡››
‹አንቺ እንዴት ልታስጠይ ትችያለሽ…ውብ እኮ ነሽ››
‹‹ሙሉ ፊቴን ሳታይ ውብ መሆኔን በምን አወቅክ…?››ኮስተር ብላ በመገረም ጠየቀችው፡፡
‹‹እኔ እንጃ ውብ እንደሆንሽ ግን እርግጠኛ ነኝ፡፡››
መልስ ልትሰጠው አፏን ስትከፍት አስተናጋጇ የታዘዘውን ፒዛ ይዛ ፊታቸው ስታስቀምጥ አፏን ያለምንም ንግግር ከደነች፡፡
‹‹‹ለእኔ እስፕራይት አምጪልኝ…..ላንቺስ ?›
‹‹እንዴ ልጅቷ ሳትመጣ….?››
‹‹ባክሽ የሆነ ነገር እዘዢ እሷ ስትመጣ የራሷን ነገር ታዛለች››
ግራ እየገባት አዘዘች …ፒዛውን ቆርሶ መብላት ሲጀምር ፣ በገረሜታ ተከተለችው… በልተው ጨርሰው እንኳን ልጅቷ አልመጣችም››
‹‹እንደዛ ቅኔ ምትቀኝላት ልጅ እስከአሁን ካልመጣች ከአሁን ወዲያም የምትመጣ አይመስለኝም፡፡››
‹‹መጣችእኮ››
‹‹የታለች?››
‹‹ይህቹት ፊት ለፊቴ ቁጭ ብላ እያወራቺኝ ነው፡፡››
‹‹እየቀለድክብኝ ነው እንዴ?››
‹‹እሺ አትበሳጪ..እኔ ምንም አይነት ፍቅረኛ የለኝም….አንቺን ወጣ አድርጌ ማዝናናት ስለፈለኩ ነው እንደዛ ያልኩሽ››
‹‹አንተ ውሸታም……..ቆይ ምንም ፍቅረኛ ሳይኖርህ ነው እንደዛ ፈዘህ በውድቅት ለሊት ቅኔ ስትዘርፍ የነበረው››
‹‹በተጨባጭ ፍቅረኛ የለኝም አልኩሽ እንጂ በምናቤ ስዬ የማስባት ሴት የለችም አላልኩሽም…..እንደዛ አወራ የነበረው በልቤ ውስጥ ተንሰራፍታ የተቀመጠችውን ልክ እንደአንቺ ውብ የሆነችውን ልጅ እያሰብኩ ነበር››
‹‹ምን አይነት አዝግ ልጅ ነህ….?እኔ ደግሞ እንዴት አይነት ቆንጆ ልጅ ትሆን እያልኩ ለሊቱን ሙሉ ሳስብና ስጓጓ ማደሬ››
‹‹ምን ያጓጓሻል…የፈለገ ውብ ብትሆን ካንቺ አትበልጥ…አንቺ እኮ ሁለመናሽ ውብ ነው…ማለት ስብዕናሽ ፖስቸርሽ..እርግጠኛ ነኝ መልክሽም ውብ ነው..ፍቅረኛዬ ልክ አንቺን ካልመሰለች ልቤን ማሸነፍ አትችልም››ፊራኦል ቀጥታ መንገር ፈርቶ ነው እንጂ ከበፀሎት ፍቅር ከያዘው ሰነባብቷል…ስሩ ሆና እራሱ ትናፍቀው ከጀመረች ቆይታለች..ለዛ ነው ሙሉ ፊቷን ማየት በጣም የናፈቀው…ቆንጆና ውብ ፊት ነው በምናቡ የሳለው…
‹‹ጥሩ ..ግን ስለውበትና ቁንጅና እኮ በእህትና በወንድም መካከል የሚወራ ኮንሰፕት አይደለም…..ባምርም ባስጠላም እንደእህትህ ነኝ…ለውጥ አያመጣም፡፡››
‹‹እንደእህት እና እህት ግን ይለያያል››
ለዚህ ንግግሩ ምን ብላ መልስ ልትሰጠው እንደምትችል ሊመጣላት አልቻለም…‹‹.እኔ የእህትህን ልብ በውስጤ የተሸከምኩ ሴት መሆኔን ብታውቅ ይሄን ሁሉ ርቀት ለመጓዝ አይዳዳህም ነበር››ስትል በውስጧ አብሰለሰለች
//////
በማግስቱ-----
እቤት ውስጥ ማንም የለም..ሌንሳ ብቻ ከበፀሎት ጎን ቁጭ ብላ እያወራቻት ነው፡፡
እህቴ ስራ በማግኘቴ በጣም ደስተኛ ሆኜያለው….ይገርምሻል ፀሀፊ ሆናለው ብዬ አንድም ቀን ኣስቤ አላውቅም ነበር…››
‹‹ላንቺ እኔ በጣም ደስ ብሎኛል… ስራውን ግን እንዴት ነው..እየለመድሽው ነው? ››
‹‹አሪፍ ነው ..ተመችቶኛል፡፡››
‹‹የፍቅርና የጋብቻ አማካሪ ነው ያልሽው?››
‹‹አዎ እህቴ …ብታይ ሰውዬው ማለቴ አለቃዬ በጣም ነው የሚያሳዝነው፡፡››
‹‹ለምንድነው የሚያሰዝነው? እሱም ፍቅር ይዞታል እንዴ?፡፡››
‹‹አይ እሱን አላውቅም … ያሳዝናል ያልኩሽ…ምንም ደንበኛ የለውም….ዝም ብለን እኔና እሱ ቢሮ ውስጥ ተፋጠን ነው የምንውለው…››ለምን ያሳዝናል እንዳለች ታስረዳት ጀመር፡፡
‹‹ምነው በስራው ጎበዝ አይደለም እንዴ?››
‹‹አረ በቅርብ ነው ከውጭ የመጣው..በሞያው ኤክስፐርት ነው…እንደነገረኝ ከሆነ አሜሪካ እያለ በሞያው ከሶስት አመት በላይ ሰርቶ በጣም ብዙ ሰዎችን ረዳቷል …እዚህ መጥቶ የራሱን ድርጅት ቢከፍትም እንዳሰበው አልሆነለትም….እንደምታውቂው የእኛ ሰው ድብቅ ነው …ባለትዳሮችም ቢሆኑ እዛው ቤታቸው ውስጥ ሲቋሰሉ ይኖራታል እንጂ ገበናቸውን ወደአደባባይ ማውጣት አያስብትም ..ባስ ቢልባቸው እንኳን እዛው የሰፈር ሽማጊሌ ጠርተው በምስክር ፊት ይጨቃጨቃሉ እንጂ ወደባለሞያ አይሄዱም፡፡ለዚህ ጉዳይ ባለሞያም እንዳለው የሚያውቅ የማህበረሰብ ክፍል አንድ ፐርሰንት የሚሞላ አይመስለኝም፡
‹‹ታዲያ እኮ የሰፈር ሽምግልናው ቀላል ነገር አይምሰለሽ…ሁለቱም ለእኛ ጥሩ ያስባል እና ያስማማናል የሚሉትን ሰው በማሀከላቸው አስቀምጠው ችግራቸውን በግልፅ በመነጋገር
ለመፍታት መሞከር ትልቅ ዋጋ ያለው ማህበራዊ እሴታችን ነው፡፡በዚህም መንገድ በጣም በርካታ ሺ ትዳሮች በየአመቱ ስንጥቃቸው ይደፈናል ስብራታቸው ይጠገናል፡፡››
(አቃቂ እና ቦሌ)
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧
እለቱ እሁድ ነው፡፡ከፊራኦል ጋር ለመውጣት ስለተነጋገሩ እየተዘጋጀች ነው፡፡ለሊሴ እየረዳቻት ነው፡፡
ሰው ከለገመ ከሻማ በላይ በቀላሉ ቀልጦ የሚጠፋ ከጠነከረ ደግሞ ከአልማዝም በላይ ማይቆረጥና ማይሸረፋ ተአምራዊ ፍጡር መሆኑን መረዳት ይቻላል፡፡በፀሎትም የማያልፍ የመሰላት አሰቃይ ህመም በጥቂት ቀናት ውስጥ ጥሏት ሄዶ ንፅህና ጤነኛ ልጅ ሆናለች፡፡የእግሯን ስብራት ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ድኗል…የፊቷ ቁስል ግን ምንም እንኳን ቢድንም ጣባሳውና ቁስለቱ አሁንም በግልጽ ፊቷ ላይ ይታያል… በዚህ ምክንያት አሳባ ከፊል ፊቷን ሁሌ በሻርፕ እንደሸፈነችው ነው፡፡ዋና ምክንያቷ ግን ማንነቷ በቀላሉ እንዳይለይ በማሰብ ነው፡፡አሁንም ተመሳሳይ አለባበስ አድርጋ በዛ ላይ ጥቁር መነፅር አይኗ ላይ ሰክታ ዝግጁ ሆነች፡፡
‹‹ግን እህቴ ለምንድነው እኔን የማታስከትሉት?››ለሊሴ ተነጫነጨች፡፡
‹‹አይ …መጀመሪያ ከወንድሜ ጋር የምንሄድበት ቦታ አለ…ባይሆን ከዛ ቶሎ ከጨረስን እንደውልልሽና ትቀላቀይናለሽ››
‹‹ይሁንላች ግን ታበሳጭቼባችኋለሁ››
በታክሲ ከሰፈር ሁለት ፌርማታ ያህል ርቀው ከሄዱ በኃላ ‹‹ደርሰናል እንውረድ›› አላት፡፡ያን ያህል ቅርብ ይሆናል ብላ አላሰበችም ነበር፡፡እንደወረዱ ቀጥታ ፊት ለፊት የሚገኝ በፅድና በባህርዛፍ አፅድ የደመቀ ሰፊ መናፈሻ ውስጥ ነው ይዞት የገባው…ቀጥታ ከሰው ነጠል ያለ ቦታ ይዞት ሄደና ቁጭ እንድትል መቀመጫ አመቻችቶላት ከፊት ለፊቷ ተቀመጠ‹‹እሺ ምን ትጠቀሚያለሽ?››
‹‹ቆይ እስኪ… ምን አስቸኮለህ…መጀመሪያ ትምጣ››
‹‹ማን?››
‹‹ምን ….ማንን ልናገኝ ነው የመጣነው…?ፍቅረኛህ ነቻ…በል ደውልላት፡፡››
‹‹ስልክ የላትም››
‹‹ታዲያ እንዴት ነው የምታገኘን››
‹‹የልቤን ምት አዳምጣ ትመጣለች››
‹‹ጥሩ ትቀልዳለህ….ይሄ የተለመደ መገናኛ ቦታችሁ ነው ማለት ነው…ገባኝ›› አስተናጋጁ መጣችና‹‹ምን ልታዘዝ ?››ብላ ጠየቀች፡፡
በፀሎት ቀደም ብላ‹‹ሰው እየጠበቅን ነው….››ብላ ለአስተናጋጆ መለሰችላት
‹‹አይ አሷን አንጠብቅም..ቆንጆ ፒዛ አሰሪልን…ፒዛው እስኪደርስ እሷም ትደርሳለች››
አስተናጋጆ ትዕዛዙን ተቀብላ ሄደች፡፡
ፊራኦል ወደእሷ አትኩሮ እያያት…..‹‹እስኪ ሻርፑን አንሺው››በማለት ያልጠበቀችውን ጥያቄ ጠየቃት
‹‹እንዴ ለምን?››
‹‹ሙሉ ፊትሽን ለማየት ፈልጌ››
‹‹ኖ ዌይ…..›
‹‹ምን ችግር አለው?››
‹‹እኔ እራሴ ሙሉ በሙሉ ፊቴ እንደዳነ እና እንደማያስጠላ እርግጠኛ ስሆን እገልጠዋለው፡፡››
‹አንቺ እንዴት ልታስጠይ ትችያለሽ…ውብ እኮ ነሽ››
‹‹ሙሉ ፊቴን ሳታይ ውብ መሆኔን በምን አወቅክ…?››ኮስተር ብላ በመገረም ጠየቀችው፡፡
‹‹እኔ እንጃ ውብ እንደሆንሽ ግን እርግጠኛ ነኝ፡፡››
መልስ ልትሰጠው አፏን ስትከፍት አስተናጋጇ የታዘዘውን ፒዛ ይዛ ፊታቸው ስታስቀምጥ አፏን ያለምንም ንግግር ከደነች፡፡
‹‹‹ለእኔ እስፕራይት አምጪልኝ…..ላንቺስ ?›
‹‹እንዴ ልጅቷ ሳትመጣ….?››
‹‹ባክሽ የሆነ ነገር እዘዢ እሷ ስትመጣ የራሷን ነገር ታዛለች››
ግራ እየገባት አዘዘች …ፒዛውን ቆርሶ መብላት ሲጀምር ፣ በገረሜታ ተከተለችው… በልተው ጨርሰው እንኳን ልጅቷ አልመጣችም››
‹‹እንደዛ ቅኔ ምትቀኝላት ልጅ እስከአሁን ካልመጣች ከአሁን ወዲያም የምትመጣ አይመስለኝም፡፡››
‹‹መጣችእኮ››
‹‹የታለች?››
‹‹ይህቹት ፊት ለፊቴ ቁጭ ብላ እያወራቺኝ ነው፡፡››
‹‹እየቀለድክብኝ ነው እንዴ?››
‹‹እሺ አትበሳጪ..እኔ ምንም አይነት ፍቅረኛ የለኝም….አንቺን ወጣ አድርጌ ማዝናናት ስለፈለኩ ነው እንደዛ ያልኩሽ››
‹‹አንተ ውሸታም……..ቆይ ምንም ፍቅረኛ ሳይኖርህ ነው እንደዛ ፈዘህ በውድቅት ለሊት ቅኔ ስትዘርፍ የነበረው››
‹‹በተጨባጭ ፍቅረኛ የለኝም አልኩሽ እንጂ በምናቤ ስዬ የማስባት ሴት የለችም አላልኩሽም…..እንደዛ አወራ የነበረው በልቤ ውስጥ ተንሰራፍታ የተቀመጠችውን ልክ እንደአንቺ ውብ የሆነችውን ልጅ እያሰብኩ ነበር››
‹‹ምን አይነት አዝግ ልጅ ነህ….?እኔ ደግሞ እንዴት አይነት ቆንጆ ልጅ ትሆን እያልኩ ለሊቱን ሙሉ ሳስብና ስጓጓ ማደሬ››
‹‹ምን ያጓጓሻል…የፈለገ ውብ ብትሆን ካንቺ አትበልጥ…አንቺ እኮ ሁለመናሽ ውብ ነው…ማለት ስብዕናሽ ፖስቸርሽ..እርግጠኛ ነኝ መልክሽም ውብ ነው..ፍቅረኛዬ ልክ አንቺን ካልመሰለች ልቤን ማሸነፍ አትችልም››ፊራኦል ቀጥታ መንገር ፈርቶ ነው እንጂ ከበፀሎት ፍቅር ከያዘው ሰነባብቷል…ስሩ ሆና እራሱ ትናፍቀው ከጀመረች ቆይታለች..ለዛ ነው ሙሉ ፊቷን ማየት በጣም የናፈቀው…ቆንጆና ውብ ፊት ነው በምናቡ የሳለው…
‹‹ጥሩ ..ግን ስለውበትና ቁንጅና እኮ በእህትና በወንድም መካከል የሚወራ ኮንሰፕት አይደለም…..ባምርም ባስጠላም እንደእህትህ ነኝ…ለውጥ አያመጣም፡፡››
‹‹እንደእህት እና እህት ግን ይለያያል››
ለዚህ ንግግሩ ምን ብላ መልስ ልትሰጠው እንደምትችል ሊመጣላት አልቻለም…‹‹.እኔ የእህትህን ልብ በውስጤ የተሸከምኩ ሴት መሆኔን ብታውቅ ይሄን ሁሉ ርቀት ለመጓዝ አይዳዳህም ነበር››ስትል በውስጧ አብሰለሰለች
//////
በማግስቱ-----
እቤት ውስጥ ማንም የለም..ሌንሳ ብቻ ከበፀሎት ጎን ቁጭ ብላ እያወራቻት ነው፡፡
እህቴ ስራ በማግኘቴ በጣም ደስተኛ ሆኜያለው….ይገርምሻል ፀሀፊ ሆናለው ብዬ አንድም ቀን ኣስቤ አላውቅም ነበር…››
‹‹ላንቺ እኔ በጣም ደስ ብሎኛል… ስራውን ግን እንዴት ነው..እየለመድሽው ነው? ››
‹‹አሪፍ ነው ..ተመችቶኛል፡፡››
‹‹የፍቅርና የጋብቻ አማካሪ ነው ያልሽው?››
‹‹አዎ እህቴ …ብታይ ሰውዬው ማለቴ አለቃዬ በጣም ነው የሚያሳዝነው፡፡››
‹‹ለምንድነው የሚያሰዝነው? እሱም ፍቅር ይዞታል እንዴ?፡፡››
‹‹አይ እሱን አላውቅም … ያሳዝናል ያልኩሽ…ምንም ደንበኛ የለውም….ዝም ብለን እኔና እሱ ቢሮ ውስጥ ተፋጠን ነው የምንውለው…››ለምን ያሳዝናል እንዳለች ታስረዳት ጀመር፡፡
‹‹ምነው በስራው ጎበዝ አይደለም እንዴ?››
‹‹አረ በቅርብ ነው ከውጭ የመጣው..በሞያው ኤክስፐርት ነው…እንደነገረኝ ከሆነ አሜሪካ እያለ በሞያው ከሶስት አመት በላይ ሰርቶ በጣም ብዙ ሰዎችን ረዳቷል …እዚህ መጥቶ የራሱን ድርጅት ቢከፍትም እንዳሰበው አልሆነለትም….እንደምታውቂው የእኛ ሰው ድብቅ ነው …ባለትዳሮችም ቢሆኑ እዛው ቤታቸው ውስጥ ሲቋሰሉ ይኖራታል እንጂ ገበናቸውን ወደአደባባይ ማውጣት አያስብትም ..ባስ ቢልባቸው እንኳን እዛው የሰፈር ሽማጊሌ ጠርተው በምስክር ፊት ይጨቃጨቃሉ እንጂ ወደባለሞያ አይሄዱም፡፡ለዚህ ጉዳይ ባለሞያም እንዳለው የሚያውቅ የማህበረሰብ ክፍል አንድ ፐርሰንት የሚሞላ አይመስለኝም፡
‹‹ታዲያ እኮ የሰፈር ሽምግልናው ቀላል ነገር አይምሰለሽ…ሁለቱም ለእኛ ጥሩ ያስባል እና ያስማማናል የሚሉትን ሰው በማሀከላቸው አስቀምጠው ችግራቸውን በግልፅ በመነጋገር
ለመፍታት መሞከር ትልቅ ዋጋ ያለው ማህበራዊ እሴታችን ነው፡፡በዚህም መንገድ በጣም በርካታ ሺ ትዳሮች በየአመቱ ስንጥቃቸው ይደፈናል ስብራታቸው ይጠገናል፡፡››
👍67❤12🥰8👏3😱1
‹‹ትክክል ነሽ እህቴ… ቢሆንም ግን.. አልፏ አልፏም ቢሆን ባለሞያ መጠቀም ብንለምድ ደግሞ ተጨማሪ ማህረሰባዊ ጥቅም እናገኝበታለን…አንዳንድ ችግሮች ከሽማግሌ አቅም በላይ ይሆናሉ..ዕውቀት የሚጣይቁ.. የባለሞያ ክትትልና መመሪያ የሚፈልጉ በጋብቻ ውስጥ ሚፈጠሩ ችግሮች አሉ፡፡››
‹‹በዛ እስማማለው….ግን የእውነት ሀለቃሽ ጎበዝ ነው?››
‹‹በጣም…. በጉብዝናውና በእውቀቱ ምንም ጥርጣሬ የለኝም፡፡››
‹‹እሺ ጥሩ››
‹‹በቃ ተጫወቺ ኩሽና ሄጄ እማዬን ላግዛት፡፡››ብላ ከመቀመጫዋ ተነሳች፡፡
‹‹እሺ ሂጂ …ግን ስልክሽን መጠቀም እችላለሁ?››
‹‹አረ ችግር የለውም…..››አለችና ከጃኬት ኪሷ አውጥታ እጇ ላይ አስይዛት ሄደች….በፀሎት ስልኩን ከፈተችና መፈለግ ጀመረች …..ሪሰንት ኮል ውስት ገብታ ስትፈልግ ሰሎሞን ቦስ የሚል አገኘችና ቁጥሩን በቃሏ ሸመደደች፡፡
በማግስቱ ፊራኦልን ለመደወል የምትገለገልበት ቀላል ስልክና በማይታወቅ ሰው ስም የወጣ ሲም ካርድ እንዲፈልግላት ጠየቀችው…..ያለችውን በግማሽ ቀን ውስጥ አሰረከባት፡፡እና ለብቻዋ የምትሆንበትን ሰዓት አመቻቸችና ከቤቱ ራቅ ብላ ወደጓሮ በመሄድ ደወችለት፡፡
‹‹ሄሎ ኪያ የፍቅርና የጋብቻ አማካሪ፡፡››
‹‹አዎ ትክክል ነው፡፡››
‹‹እባክህ እገዛህን ፈልጌ ነበር ››
‹‹ችግር የለውም …ቁጥር ልክልሻለሁ… ፀሀፊዬ ጋር ደውይና ቀጠሮ ያዢ››የሚል ምክረሀሳብ አቀረበላት፡፡
ቆፍጠን ብላ‹‹እንደዛ ማድረግ አልችልም››አለችው፡፡
‹‹ማለት?››በንግግሯ ግራ እንደተጋባ ያስታውቃል፡፡
‹‹በጣም ሚስጥራዊ ስራ ነው እንድትሰራልኝ የምፈልገው…››
‹‹የእኔ እህት ንግግርሽ ምንም አልገባኝም..ምን አይነት ሚስጥራዊ ስራ…ለማንኛውም ቢሮ ብቅ በይና በአካል ተገኛኝተን እናውራ››
‹‹አይ እንደዛ ማድረግ አልችልም..ቢያንስ ለጊዜው እንደዛ ማድረግ አልችልም….››
‹‹ታዲያ እንዴት ማድረግ ነው የምትችይው….?፡፡›››ከመገረም ውስጥ ሣይወጣ ጠየቃት፡፡
‹‹ስራው የአምስት ሚሊዬን ብር ስራ ነው…ቅድሚያ ክፍያ መቶ ሺብር እከፍልሀለው…ብሩ እንደደረሰህ ስራውን ትጀምራለህ…..ስራው በስኬት ማጠናቀቅ ከቻልክ እንዳልኩህ 5 ሚሊዬን ብር ታገኛልህ …ይመችሀል፡?››
‹‹ማነሽ…የተሳሳተ ቦታ የደወልሽ መሰለኝ…አምስት ሚሊዬን ብር የምትከፍይኝ ምን እንዳደርግልሽ ብትፈልጊ ነው…?አውቀሻል..እኔ ፍቅርና ጋብቻን በተመለከተ የምክር አገልግሎት የምሰጥ ባለሞያ ነኝ፡፡››ምን አልባት የተሳሳተ ቦታ ደውላ የእሱንም ሆነ የራሷን ጊዜ እያቃጠለች ነው ብሎ ስለገመተ ሊያብራራላት ሞከረ…
‹‹በጣም የተወሳሰበና በነገሮች የተቆሳሰሉ የጋብቻ ተጣማሪዎችን ማገዝ ትችላለህ..?እንደምንም ችግራቸውን ቀርፈውና ይቅር ተባብለው ወደሰላማዊ ህይወት እንዲመለሱ ማድረግ ትችላለህ?፡፡››
‹‹እንደማስበው …ማለቴ ከድምፅሽ እንደምረዳው ገና ወጣት ነሽ….ይሄውልሽ አንድ የጋብቻ አማካሪ በስራው ውጤታማ መሆን የሚችለው ሁለቱ ተጣማሪዎች በመጀመሪያ በመካከላቸው ችግር እንዳለ አምነው ..ከዛም ሁለቱም ለችግሩ በጋራ ኃላፊነቱን ወስደው ለመለወጥ ፍፅም ፍቃደኛ ሲሆኑና ባለሞያው የሚሰጣቸውን ማንኛውንም ምክር ከቁም ነገር ወስደው ተግባራዊ ሲያደርጉ ነው….አዎ አንቺና የትዳር አጋርሽ ለመለወጥና ትዳራችሁን ለመታደግ ፍላጎቱ ኖሮችሁ ፍጽም ተባባሪ የምትሆኑ ከሆነ አዎ እኔ ጋብቻችሁን ወደቦታው ልመልሰው እችላለው፡፡በዛ ቃል ልገባልሽ እችላለው›
‹‹ጥሩ ..መቶ ሺ ብሩን አዘጋጅቼ ከሶስት ቀን በኃላ ደውልልሀለው››
‹‹ይሄውልሽ….እኔ የማስከፍለው ክፍያ አንቺ ከጠራሽው ብር ጋር ፈጽሞ አይቀራረብም…ቀብድ ያልሽው ብር እራሱ በጣም ይበዛል፡፡››
‹‹አይ ክፍያውን አንተ ሳትሆን እኔ ነኝ የምወስነው….ይሄውልህ እደግመዋለው..ቅድሚያ ክፍያ 100 ሺ ብር ከፍልሀለው…ስኬታማ ሆነህ ጋብቻውን ማከም ከቻልክ የ 5 ሚሊዬን ብር ቼክ ከታላቅ ምስጋና ጋር እጅህ ይገባል…ካልተሳካልህ ደግሞ ከ100 ሺ ብሩ ውጭ ምንም ተጨማሪ ክፍያ አይኖርም፣ገባህ…..?ይሄ ማለት ሌሎች ስራዎችህን በሙሉ ሰርዘህ ወይም ወደሌላ ጊዜ አዘዋውረህ ሙሉ ትኩረትህን የእኔ ጉዳይ ላይ እንድታደርግ ስለምፈልግ ነው..አንድ ወርም ፈጀብህ ስድስት ወር አላውቅም…እስኪሳካልህ ወይም ተስፋ እስክትቆርጥ ሙሉ ትኩረትህን እፈልጋለው…በል ቻው፡፡››ሰልኩን ዘጋችው።
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹በዛ እስማማለው….ግን የእውነት ሀለቃሽ ጎበዝ ነው?››
‹‹በጣም…. በጉብዝናውና በእውቀቱ ምንም ጥርጣሬ የለኝም፡፡››
‹‹እሺ ጥሩ››
‹‹በቃ ተጫወቺ ኩሽና ሄጄ እማዬን ላግዛት፡፡››ብላ ከመቀመጫዋ ተነሳች፡፡
‹‹እሺ ሂጂ …ግን ስልክሽን መጠቀም እችላለሁ?››
‹‹አረ ችግር የለውም…..››አለችና ከጃኬት ኪሷ አውጥታ እጇ ላይ አስይዛት ሄደች….በፀሎት ስልኩን ከፈተችና መፈለግ ጀመረች …..ሪሰንት ኮል ውስት ገብታ ስትፈልግ ሰሎሞን ቦስ የሚል አገኘችና ቁጥሩን በቃሏ ሸመደደች፡፡
በማግስቱ ፊራኦልን ለመደወል የምትገለገልበት ቀላል ስልክና በማይታወቅ ሰው ስም የወጣ ሲም ካርድ እንዲፈልግላት ጠየቀችው…..ያለችውን በግማሽ ቀን ውስጥ አሰረከባት፡፡እና ለብቻዋ የምትሆንበትን ሰዓት አመቻቸችና ከቤቱ ራቅ ብላ ወደጓሮ በመሄድ ደወችለት፡፡
‹‹ሄሎ ኪያ የፍቅርና የጋብቻ አማካሪ፡፡››
‹‹አዎ ትክክል ነው፡፡››
‹‹እባክህ እገዛህን ፈልጌ ነበር ››
‹‹ችግር የለውም …ቁጥር ልክልሻለሁ… ፀሀፊዬ ጋር ደውይና ቀጠሮ ያዢ››የሚል ምክረሀሳብ አቀረበላት፡፡
ቆፍጠን ብላ‹‹እንደዛ ማድረግ አልችልም››አለችው፡፡
‹‹ማለት?››በንግግሯ ግራ እንደተጋባ ያስታውቃል፡፡
‹‹በጣም ሚስጥራዊ ስራ ነው እንድትሰራልኝ የምፈልገው…››
‹‹የእኔ እህት ንግግርሽ ምንም አልገባኝም..ምን አይነት ሚስጥራዊ ስራ…ለማንኛውም ቢሮ ብቅ በይና በአካል ተገኛኝተን እናውራ››
‹‹አይ እንደዛ ማድረግ አልችልም..ቢያንስ ለጊዜው እንደዛ ማድረግ አልችልም….››
‹‹ታዲያ እንዴት ማድረግ ነው የምትችይው….?፡፡›››ከመገረም ውስጥ ሣይወጣ ጠየቃት፡፡
‹‹ስራው የአምስት ሚሊዬን ብር ስራ ነው…ቅድሚያ ክፍያ መቶ ሺብር እከፍልሀለው…ብሩ እንደደረሰህ ስራውን ትጀምራለህ…..ስራው በስኬት ማጠናቀቅ ከቻልክ እንዳልኩህ 5 ሚሊዬን ብር ታገኛልህ …ይመችሀል፡?››
‹‹ማነሽ…የተሳሳተ ቦታ የደወልሽ መሰለኝ…አምስት ሚሊዬን ብር የምትከፍይኝ ምን እንዳደርግልሽ ብትፈልጊ ነው…?አውቀሻል..እኔ ፍቅርና ጋብቻን በተመለከተ የምክር አገልግሎት የምሰጥ ባለሞያ ነኝ፡፡››ምን አልባት የተሳሳተ ቦታ ደውላ የእሱንም ሆነ የራሷን ጊዜ እያቃጠለች ነው ብሎ ስለገመተ ሊያብራራላት ሞከረ…
‹‹በጣም የተወሳሰበና በነገሮች የተቆሳሰሉ የጋብቻ ተጣማሪዎችን ማገዝ ትችላለህ..?እንደምንም ችግራቸውን ቀርፈውና ይቅር ተባብለው ወደሰላማዊ ህይወት እንዲመለሱ ማድረግ ትችላለህ?፡፡››
‹‹እንደማስበው …ማለቴ ከድምፅሽ እንደምረዳው ገና ወጣት ነሽ….ይሄውልሽ አንድ የጋብቻ አማካሪ በስራው ውጤታማ መሆን የሚችለው ሁለቱ ተጣማሪዎች በመጀመሪያ በመካከላቸው ችግር እንዳለ አምነው ..ከዛም ሁለቱም ለችግሩ በጋራ ኃላፊነቱን ወስደው ለመለወጥ ፍፅም ፍቃደኛ ሲሆኑና ባለሞያው የሚሰጣቸውን ማንኛውንም ምክር ከቁም ነገር ወስደው ተግባራዊ ሲያደርጉ ነው….አዎ አንቺና የትዳር አጋርሽ ለመለወጥና ትዳራችሁን ለመታደግ ፍላጎቱ ኖሮችሁ ፍጽም ተባባሪ የምትሆኑ ከሆነ አዎ እኔ ጋብቻችሁን ወደቦታው ልመልሰው እችላለው፡፡በዛ ቃል ልገባልሽ እችላለው›
‹‹ጥሩ ..መቶ ሺ ብሩን አዘጋጅቼ ከሶስት ቀን በኃላ ደውልልሀለው››
‹‹ይሄውልሽ….እኔ የማስከፍለው ክፍያ አንቺ ከጠራሽው ብር ጋር ፈጽሞ አይቀራረብም…ቀብድ ያልሽው ብር እራሱ በጣም ይበዛል፡፡››
‹‹አይ ክፍያውን አንተ ሳትሆን እኔ ነኝ የምወስነው….ይሄውልህ እደግመዋለው..ቅድሚያ ክፍያ 100 ሺ ብር ከፍልሀለው…ስኬታማ ሆነህ ጋብቻውን ማከም ከቻልክ የ 5 ሚሊዬን ብር ቼክ ከታላቅ ምስጋና ጋር እጅህ ይገባል…ካልተሳካልህ ደግሞ ከ100 ሺ ብሩ ውጭ ምንም ተጨማሪ ክፍያ አይኖርም፣ገባህ…..?ይሄ ማለት ሌሎች ስራዎችህን በሙሉ ሰርዘህ ወይም ወደሌላ ጊዜ አዘዋውረህ ሙሉ ትኩረትህን የእኔ ጉዳይ ላይ እንድታደርግ ስለምፈልግ ነው..አንድ ወርም ፈጀብህ ስድስት ወር አላውቅም…እስኪሳካልህ ወይም ተስፋ እስክትቆርጥ ሙሉ ትኩረትህን እፈልጋለው…በል ቻው፡፡››ሰልኩን ዘጋችው።
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍75❤11👏11
#ጉዞ_በፀሎት
(አቃቂ እና ቦሌ)
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧
ሰላሞን የሆነ ሰው እየተጫወተበት እንደሆነ ነው የተረዳው‹‹ግን ማን ነው እንዲህ ያለ ጫወታ ከእኔ ጋር ለመጫወት የሚደፍረው?››በዙሪያው ያሉ ሰዎችን እያሰበ እራሱን እስኪያመው ቢያስጨንቅ በዙሪያው ካሉ ሰዎች እንዲህ መላ ቅጡ የጠፋበት ቀልድ ከእሱ ጋር ለመቃለድ የሚሞከር ሰው ሊመጣለት አልቻለም፡፡
ነገሩ ቀልድ እንዳልሆነ የተረዳው ልክ በተነገረው መሰረት ከሶስት ቀን በኃላ ተመሳሳይ ስልክ ሲደወልለት ነው፡፡በጉጉት አነሳው፡፡
‹‹ሄሎ..አወቅከኝ?››
‹‹መሰለኝ… አደናጋሪዋ ልጅ ነሽ አይደል?››
‹‹መሰለኝ….የባንክ ቁጥርህን ላክልኝ?››
‹‹ምን ለማድረግ?››
‹‹በተነጋገርነው መሰረት ስራ ማስጀመሪያ መቶ ሺ ብሩን እንድልክልህ ነዋ››
‹‹እንዴ? ስራው ምን እንደሆነ ሳላውቅ…ልስራው አልስራው መወሰን የምችለው እኮ ስራውን ሳውቅ ነው…መጀመሪያ በአካል ተገናኝነተን ስለስራው ማውራት አለብን››
‹‹ለጊዜው በአካል ላገኝህ አልችልም…ስራው በአባትና እናቴ መካከል ያለውን ችግር መቅረፍ ነው…እናትና አባቴ ያለፉትን 28 አመታት በጋብቻ አሳልፈዋል….እኔ ሀያ አንድ አመቴን ጨርሼ 22 ዓመት ውስጥ ነኝ…በእድሜዬ አንድም ቀን ሰላም ሆነው አይቻቸው አላውቅም…መኝታ ለይተው በየራሳቸው መኝታ ቤት ነው የሚያድሩት….ሁል ጊዜ
እንደተጣሉና እንደተጨቃጨቁ ነው.ከዛም አልፎ አንዱ ሌለኛውን ለማስወገድም እስከመፈለግ የሚያደርስ ጥላቻ በመካከላቸው አለ..ወይ አይፋቱ ወይ እንደሰው የእውነት አብረው አይኖሩ፣….እና የፈለኩህ ይሄንን የሻገተና የበሰበሰ ጋብቻ የበሰበሰውን ቅጠል ከላዩ አራግፈህ የደረቀውን የጋብቻ ግንድ ቆርጠህ ከስር አዲስ የፍቅር ቅርንጫፍ እንዲያቆጠቁጥ እንድታደርግ ነው…ቢያንስ እንደባለትዳር መልሰው መተቃቀፍ ባይችሉ እራሱ እንደጓደኛሞች እንዲጨባበጡ ማድረግ እንድትችል ነው፡፡ይሄ ጉዳይ የእኔ የህይወቴ ትልቁ አላማ ነው…እባክህ ይሄንን ጉዳይ እንደጉዳይህ ልትይዘው ትችላለህ….?›››
‹‹በእውነቱ ከጠበቅኩት በተቃራኒ የሆነ መሳጭ ነገር እየነገርሺን ስለሆነ ቀልቤን ገዝተሸዋል…የምትይውን በደንብ እየተከታተልኩሽ ነው፡፡፡ለመሆኑ እኔን የምታናግሪው አባትሽ ወክለሽ ነው ወይስ እናትሽን…..?ማለት እኔን ለስራው እንድታናግሪኝ የጠየቀሽ ማን ነው?፡፡››
‹‹በእውነቱ ሁለቱም ስለዚህ ጉዳይ የሚያውቁት ነገር የለም….›
‹‹ይሄ ደግሞ ነገሩን ይበልጥ ውስብስብ ያደርገዋል..እሺ ቆይ ለመሆኑ እኔን ለምን…?እንዴት እኔን መረጥሽ?››
‹‹ለጊዜው ማንነቱን ልነግርህ የማልችለው አንድ አንተን የሚያውቅ ሰው ነው ሰለአንተ በሆነ ጉዳይ አንስተን ስንጨዋወት በጋብቻ ጉዳይ ላይ እንደምትሰራና በጉብዝናህም እንደሚተማመንብህ የነገረኝ..እንዳአጋጣ ሚ ሆኖ ደግሞ ያንን ሰው እኔ አምነዋለው…እሱ ጎበዝ ነህ ካለህ ጎበዝ ነህ ማለት ነው…
ተመለሰልህ?፡››
‹‹በከፊል አዎ…ግን እንደነገርሺኝ በወላጆችሽ መካከል ያለው ችግር ለረጅም አመት የተከማቸ የተወሳሰበና ዘርፈ ብዙም ነው፡፡››
‹‹በትክክል ገልፀኸዋል››
‹‹ችግሩ ምን መሰለሽ..በቀደም እንደነገርኩሽ አንድ የጋብቻ አማካሪ በጋብቻ መካከል የተፈጠረ ችግርን ለመፍታት የሚችለው ሁለቱም ተጋቢዎች በመሀከላቸው ችግር እንዳለ አምነው ያንን ለማስተካከል ከአማካሪው ጋር ለመተባበር ሙሉ ፍቃደኛ ሲሆኑ ብቻ ነው…አሁን ያንቺን ጉዳይ ስንመለከት ወላጆችሽ ጉዳዩን እንኳን አያውቁትም..ቢያውቁትም ፈፅሞ ከእኔ ጋር ለመስራት ላይቀበሉት ይችላሉ.››.
‹‹እሱን ለእኔ ተወውና አሁን የባንክ ቁጥርህን ላክልኝ… ገንዘቡን ትራንስፈር ላድርግልህ››
‹‹ይሄውልሽ ፣እኔ በነገርሺን ታሪክ በጣም ተስቤያለሁ…አንድ ወጣት ሴት በወላጆቾ ግንኙነት ተረብሻ እንዲህ ነገሮችን ለማስተካከል ስትጥር እኔም የበኩሌን እገዛ ለማድረግ ፍጽም ፍቃደኛ ነኝ..እዚህ ላይ ዋናው ገንዘብ አይደለም.. እሱ በሁለተኛ ደረጃ የሚመጣ ነው…አሁን መጀመሪያ አንቺ ራስሽ ወላጆችሽን ከቻልሽ አንድ ላይ አስቀምጠሸ ካልሆነም ለየብቻ ያሰብሽውን ንገሪያቸውና ለማሳመን ሞክሪ..እነሱ ፍቃደኛ ከሆኑ በኃላ ደውይልኝ..ከዛ ፕሮግራም እናወጣና ያለውን ችግር እያየን ለማስተካከል እንሞክራለን፡፡››
‹‹እነሱን በቀጥታ ማናገር አልችልም››
‹‹ለምን?››
‹‹ስሜ በፀሎት ኃይለልኡል ይባላል››
‹‹እሺ በፀሎት…ለምንድነው ወላጆችሽን ማናገር የማትችይው..?እነሱን ማናገር የማትቺይ ከሆነ እንዴት አድርጌ ነው ወላጆችሽን መርዳት የምችለው?››
‹‹ማለት ስሜን የነገርኩህ ስለእኔ የተወሰነ መረጃ እንዲኖርህ ነው..በፀሎት ኃይለልኡል በልና ድህረገፆች ላይ ወይም ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ፈልግ ..ከ30 ደቂቃ በኃላ መልሼ ደውልልሀለው፡፡››አለችና ስልኩን ጆሮው ላይ ዘጋችበት፡፡
ስልኩ ቢዘጋም እሱ ግን ስልኩ ላይ እንዳፈጠጠ ነው…የገባው የመሰለው የልጅቷ ሁኔታ መልሶ እየተበታተነበት ነው‹‹…ድህረ-ገፅ ላይ ስለእሷ ምን…?ታዋቂ ሰው ነች ማለት ነው…?››
ጎግል ከፍቶ ››በፀሎት ኃይለመለኮት››ብሎ ሰርች መድረግ ጀመረ..በርካታ መረጃዎች ተዘረገፉ….እውነትም ይህቺ ልጅ ታዋቂ ነች መሰለኝ..ብሎ የመጀመሪያውን ሲያነብ
‹‹የታዋቂ ቢሊዬነሩ የኃይለመለኮት ብቸኛ ወራሽ በውድቅት ለሊት ከቤት ወጥታ ከጠፋች 14 ቀን አልፏታል፡፡››
‹‹ታዋቂው ቢሊዬነር ብቸኛ ልጅ በፀሎት ለምን ከቤቷ ጠፋች?››
‹‹በጸሎት ኃይለመለኮትን ያለችበትን የጠቆመ የ5 ሚሊዬን ብር ሽልማት እንደሚሸልሙ አባቷ ለፋና ቴልቨዥን በሰጡት መግለጫ አሳወቁ››
በሚያነበው ዜና ሁሉ ደነዘዘ…..ማንበቡን አቆመና..ደወለላት
‹‹ሄሎ ..››
‹‹አሁን በመጠኑ ገባህ?››
‹‹ማለት አሁንም እንደጠፋሽ አይደለሽም አይደል…..?ማለቴ ወደቤት ተመልሰሻል?››
‹‹አይ አልተመለስኩም…ወደቤት እንድመለስም እንደወጣው በዛው እንድቀርም የምታደርገኝ አንተ ነህ፡፡››
‹‹አልገባኝም››
‹‹ከእቤት የጠፋሁት የወላጆቼ ጭቅጭቅና የእርስ በርስ ጥላቻ ምርር ብሎኝ ነው….እኔ የእነሱን ሀብታቸውንም ሆነ ውርሳቸውን አልፈልግም፡፡ እኔ የምፈልገው ፍቅራቸውን ነው..ቢያንስ የሁለት ጓደኛሞችን አይነት እርስ በርስ የመግባባት እና የመረዳዳት ደረጃ ላይ እስኪደርሱ ወደዛ ቤት አልመለስም…እና እቅዴ ምን መሰለህ..ለእነሱ ደብዳቤ ፅፌ ልክልሀለው….በዛ ደብዳቤ ላይ ግልፅ የሆነ ፍላጎቴን አሰፍራለሁ…ማለቴ በግልፅ ከአንተ ጋር ሰርተው በማሀከላቸው ያለውን ግንኙነት ካስተካከሉ…እናም ያንን አንተ ካረጋገጥክልኝ ወደቤት እመለሳለው..ካለበለዚያ በቃ እኔም እነሱን እረሳለው አነሱም እኔን ይረሱኛል ማለት ነው፡፡›
‹‹በተሰቀለው..ነገሩ ካሰብኩት በላይ የተወሳሰበና ..አደገኛም ጭምር ነው፡፡››
‹‹ለዚህ እኮ ነው አምስት ሚሊዬን ብር እንድታገኝ የማደርግህ..ገብቷሀል አይደል አባቴ እኔን ላገኘ ወይም ያለሁበትን ለጠቆመ ሰው የ5 ሚሊዬን ብር ሽልማት አዘጋጅቷል ..ያ ማለት ነገሮች እንደተሳኩ እርግጠኛ በሆንኩ ጊዜ አንተ እንድታገኘኝና ለቤተሰቦቼ እንድታስረክበኝ አደርጋለሁ…እናም ለሽልማት የተዘጋጀውን ብር ከአባቴ ተቀብዬ ለአንተ አስረክብሀለው፡፡››
(አቃቂ እና ቦሌ)
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧
ሰላሞን የሆነ ሰው እየተጫወተበት እንደሆነ ነው የተረዳው‹‹ግን ማን ነው እንዲህ ያለ ጫወታ ከእኔ ጋር ለመጫወት የሚደፍረው?››በዙሪያው ያሉ ሰዎችን እያሰበ እራሱን እስኪያመው ቢያስጨንቅ በዙሪያው ካሉ ሰዎች እንዲህ መላ ቅጡ የጠፋበት ቀልድ ከእሱ ጋር ለመቃለድ የሚሞከር ሰው ሊመጣለት አልቻለም፡፡
ነገሩ ቀልድ እንዳልሆነ የተረዳው ልክ በተነገረው መሰረት ከሶስት ቀን በኃላ ተመሳሳይ ስልክ ሲደወልለት ነው፡፡በጉጉት አነሳው፡፡
‹‹ሄሎ..አወቅከኝ?››
‹‹መሰለኝ… አደናጋሪዋ ልጅ ነሽ አይደል?››
‹‹መሰለኝ….የባንክ ቁጥርህን ላክልኝ?››
‹‹ምን ለማድረግ?››
‹‹በተነጋገርነው መሰረት ስራ ማስጀመሪያ መቶ ሺ ብሩን እንድልክልህ ነዋ››
‹‹እንዴ? ስራው ምን እንደሆነ ሳላውቅ…ልስራው አልስራው መወሰን የምችለው እኮ ስራውን ሳውቅ ነው…መጀመሪያ በአካል ተገናኝነተን ስለስራው ማውራት አለብን››
‹‹ለጊዜው በአካል ላገኝህ አልችልም…ስራው በአባትና እናቴ መካከል ያለውን ችግር መቅረፍ ነው…እናትና አባቴ ያለፉትን 28 አመታት በጋብቻ አሳልፈዋል….እኔ ሀያ አንድ አመቴን ጨርሼ 22 ዓመት ውስጥ ነኝ…በእድሜዬ አንድም ቀን ሰላም ሆነው አይቻቸው አላውቅም…መኝታ ለይተው በየራሳቸው መኝታ ቤት ነው የሚያድሩት….ሁል ጊዜ
እንደተጣሉና እንደተጨቃጨቁ ነው.ከዛም አልፎ አንዱ ሌለኛውን ለማስወገድም እስከመፈለግ የሚያደርስ ጥላቻ በመካከላቸው አለ..ወይ አይፋቱ ወይ እንደሰው የእውነት አብረው አይኖሩ፣….እና የፈለኩህ ይሄንን የሻገተና የበሰበሰ ጋብቻ የበሰበሰውን ቅጠል ከላዩ አራግፈህ የደረቀውን የጋብቻ ግንድ ቆርጠህ ከስር አዲስ የፍቅር ቅርንጫፍ እንዲያቆጠቁጥ እንድታደርግ ነው…ቢያንስ እንደባለትዳር መልሰው መተቃቀፍ ባይችሉ እራሱ እንደጓደኛሞች እንዲጨባበጡ ማድረግ እንድትችል ነው፡፡ይሄ ጉዳይ የእኔ የህይወቴ ትልቁ አላማ ነው…እባክህ ይሄንን ጉዳይ እንደጉዳይህ ልትይዘው ትችላለህ….?›››
‹‹በእውነቱ ከጠበቅኩት በተቃራኒ የሆነ መሳጭ ነገር እየነገርሺን ስለሆነ ቀልቤን ገዝተሸዋል…የምትይውን በደንብ እየተከታተልኩሽ ነው፡፡፡ለመሆኑ እኔን የምታናግሪው አባትሽ ወክለሽ ነው ወይስ እናትሽን…..?ማለት እኔን ለስራው እንድታናግሪኝ የጠየቀሽ ማን ነው?፡፡››
‹‹በእውነቱ ሁለቱም ስለዚህ ጉዳይ የሚያውቁት ነገር የለም….›
‹‹ይሄ ደግሞ ነገሩን ይበልጥ ውስብስብ ያደርገዋል..እሺ ቆይ ለመሆኑ እኔን ለምን…?እንዴት እኔን መረጥሽ?››
‹‹ለጊዜው ማንነቱን ልነግርህ የማልችለው አንድ አንተን የሚያውቅ ሰው ነው ሰለአንተ በሆነ ጉዳይ አንስተን ስንጨዋወት በጋብቻ ጉዳይ ላይ እንደምትሰራና በጉብዝናህም እንደሚተማመንብህ የነገረኝ..እንዳአጋጣ ሚ ሆኖ ደግሞ ያንን ሰው እኔ አምነዋለው…እሱ ጎበዝ ነህ ካለህ ጎበዝ ነህ ማለት ነው…
ተመለሰልህ?፡››
‹‹በከፊል አዎ…ግን እንደነገርሺኝ በወላጆችሽ መካከል ያለው ችግር ለረጅም አመት የተከማቸ የተወሳሰበና ዘርፈ ብዙም ነው፡፡››
‹‹በትክክል ገልፀኸዋል››
‹‹ችግሩ ምን መሰለሽ..በቀደም እንደነገርኩሽ አንድ የጋብቻ አማካሪ በጋብቻ መካከል የተፈጠረ ችግርን ለመፍታት የሚችለው ሁለቱም ተጋቢዎች በመሀከላቸው ችግር እንዳለ አምነው ያንን ለማስተካከል ከአማካሪው ጋር ለመተባበር ሙሉ ፍቃደኛ ሲሆኑ ብቻ ነው…አሁን ያንቺን ጉዳይ ስንመለከት ወላጆችሽ ጉዳዩን እንኳን አያውቁትም..ቢያውቁትም ፈፅሞ ከእኔ ጋር ለመስራት ላይቀበሉት ይችላሉ.››.
‹‹እሱን ለእኔ ተወውና አሁን የባንክ ቁጥርህን ላክልኝ… ገንዘቡን ትራንስፈር ላድርግልህ››
‹‹ይሄውልሽ ፣እኔ በነገርሺን ታሪክ በጣም ተስቤያለሁ…አንድ ወጣት ሴት በወላጆቾ ግንኙነት ተረብሻ እንዲህ ነገሮችን ለማስተካከል ስትጥር እኔም የበኩሌን እገዛ ለማድረግ ፍጽም ፍቃደኛ ነኝ..እዚህ ላይ ዋናው ገንዘብ አይደለም.. እሱ በሁለተኛ ደረጃ የሚመጣ ነው…አሁን መጀመሪያ አንቺ ራስሽ ወላጆችሽን ከቻልሽ አንድ ላይ አስቀምጠሸ ካልሆነም ለየብቻ ያሰብሽውን ንገሪያቸውና ለማሳመን ሞክሪ..እነሱ ፍቃደኛ ከሆኑ በኃላ ደውይልኝ..ከዛ ፕሮግራም እናወጣና ያለውን ችግር እያየን ለማስተካከል እንሞክራለን፡፡››
‹‹እነሱን በቀጥታ ማናገር አልችልም››
‹‹ለምን?››
‹‹ስሜ በፀሎት ኃይለልኡል ይባላል››
‹‹እሺ በፀሎት…ለምንድነው ወላጆችሽን ማናገር የማትችይው..?እነሱን ማናገር የማትቺይ ከሆነ እንዴት አድርጌ ነው ወላጆችሽን መርዳት የምችለው?››
‹‹ማለት ስሜን የነገርኩህ ስለእኔ የተወሰነ መረጃ እንዲኖርህ ነው..በፀሎት ኃይለልኡል በልና ድህረገፆች ላይ ወይም ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ፈልግ ..ከ30 ደቂቃ በኃላ መልሼ ደውልልሀለው፡፡››አለችና ስልኩን ጆሮው ላይ ዘጋችበት፡፡
ስልኩ ቢዘጋም እሱ ግን ስልኩ ላይ እንዳፈጠጠ ነው…የገባው የመሰለው የልጅቷ ሁኔታ መልሶ እየተበታተነበት ነው‹‹…ድህረ-ገፅ ላይ ስለእሷ ምን…?ታዋቂ ሰው ነች ማለት ነው…?››
ጎግል ከፍቶ ››በፀሎት ኃይለመለኮት››ብሎ ሰርች መድረግ ጀመረ..በርካታ መረጃዎች ተዘረገፉ….እውነትም ይህቺ ልጅ ታዋቂ ነች መሰለኝ..ብሎ የመጀመሪያውን ሲያነብ
‹‹የታዋቂ ቢሊዬነሩ የኃይለመለኮት ብቸኛ ወራሽ በውድቅት ለሊት ከቤት ወጥታ ከጠፋች 14 ቀን አልፏታል፡፡››
‹‹ታዋቂው ቢሊዬነር ብቸኛ ልጅ በፀሎት ለምን ከቤቷ ጠፋች?››
‹‹በጸሎት ኃይለመለኮትን ያለችበትን የጠቆመ የ5 ሚሊዬን ብር ሽልማት እንደሚሸልሙ አባቷ ለፋና ቴልቨዥን በሰጡት መግለጫ አሳወቁ››
በሚያነበው ዜና ሁሉ ደነዘዘ…..ማንበቡን አቆመና..ደወለላት
‹‹ሄሎ ..››
‹‹አሁን በመጠኑ ገባህ?››
‹‹ማለት አሁንም እንደጠፋሽ አይደለሽም አይደል…..?ማለቴ ወደቤት ተመልሰሻል?››
‹‹አይ አልተመለስኩም…ወደቤት እንድመለስም እንደወጣው በዛው እንድቀርም የምታደርገኝ አንተ ነህ፡፡››
‹‹አልገባኝም››
‹‹ከእቤት የጠፋሁት የወላጆቼ ጭቅጭቅና የእርስ በርስ ጥላቻ ምርር ብሎኝ ነው….እኔ የእነሱን ሀብታቸውንም ሆነ ውርሳቸውን አልፈልግም፡፡ እኔ የምፈልገው ፍቅራቸውን ነው..ቢያንስ የሁለት ጓደኛሞችን አይነት እርስ በርስ የመግባባት እና የመረዳዳት ደረጃ ላይ እስኪደርሱ ወደዛ ቤት አልመለስም…እና እቅዴ ምን መሰለህ..ለእነሱ ደብዳቤ ፅፌ ልክልሀለው….በዛ ደብዳቤ ላይ ግልፅ የሆነ ፍላጎቴን አሰፍራለሁ…ማለቴ በግልፅ ከአንተ ጋር ሰርተው በማሀከላቸው ያለውን ግንኙነት ካስተካከሉ…እናም ያንን አንተ ካረጋገጥክልኝ ወደቤት እመለሳለው..ካለበለዚያ በቃ እኔም እነሱን እረሳለው አነሱም እኔን ይረሱኛል ማለት ነው፡፡›
‹‹በተሰቀለው..ነገሩ ካሰብኩት በላይ የተወሳሰበና ..አደገኛም ጭምር ነው፡፡››
‹‹ለዚህ እኮ ነው አምስት ሚሊዬን ብር እንድታገኝ የማደርግህ..ገብቷሀል አይደል አባቴ እኔን ላገኘ ወይም ያለሁበትን ለጠቆመ ሰው የ5 ሚሊዬን ብር ሽልማት አዘጋጅቷል ..ያ ማለት ነገሮች እንደተሳኩ እርግጠኛ በሆንኩ ጊዜ አንተ እንድታገኘኝና ለቤተሰቦቼ እንድታስረክበኝ አደርጋለሁ…እናም ለሽልማት የተዘጋጀውን ብር ከአባቴ ተቀብዬ ለአንተ አስረክብሀለው፡፡››
👍61🥰12❤3
‹‹ገባኝ..አሁን እኔን ያሳሰበኝ የብር ጉዳይ አይደለም..አስበሽዋል ግን በጠቅላላ በሀገሪቱ ጉራንጉር እየተፈለግሽ ነው…በጥቂቱ እንደተረዳሁት አባትሽ እጅግ ተፅዕኖ ፈጣሪና የፈለገውን ማድረግ የሚችል ሰው ነው…እንዳልሽው ለእነሱ የፃፍሺውን ደብዳቤ ይዤ እቤት
ድረስ ስሄድ አሜን ብሎ የሚቀበልለኝ ይመስልሻል?ያለሽበትን ቦታ በትክክል የማውቅ ነው የሚመስለው…ሊያሳስረኝም ሆነ ሌላ ነገር ሊያደርገኝ ይችላል….ያንን አስበሽዋል?፡፡››
‹‹አይ አባቴን አውቀዋለው..እንደዛ አያደርግም…መጀመሪያ እርግጠኛ ለመሆን ያሰልልሀል..ስትገባ ስትወጣ ከማን ጋር እንደምትገናኝ ምን አይነት ሰው እንደሆንክ ያጣራል
፣ስልክህን ያስጠልፋል…ይሄንን የተነጋገርነውን ሁሉ ከቴሌ አስወጥቶ ያዳምጣል…ከዛ እኔ ልጅ በዚህ ነገር እንዴት እንደቆረጥኩ እርግጠኛ ይሆንና ከአንተ ጋር ይተባበራል..ወይም እኔን ልጁን እስከወደያኛው ይሰናበታኛል፡፡››
‹‹ገባኝ…በእውነቱ ሁኔታዎች በጣም ቢያስፈሩኝም …ግን እምቢ ልልሽ አልችልም….ተስማምቼለው፡፡››
‹‹ጥሩ በቃ ያልኩህን አድርግ..የባንክ ቁጥርህን ላክልኝ…ደብዳቤውን ነገ እንዲደርስህ አደርጋለው…ከዛ ሁኔታዎችን አመቻችና እናትንና አባቴን አግኛቸው……….ከዛ በኃላ ያሉትን ነገሮች እንነጋገራለን፡፡››
‹ጥሩ እንዳልሽ…ስፈልግሽ በዚህ ቁጥር ነው የማገኝሽ?››
‹‹አይ አንተ ልታገኘን አትችልም..እኔ ነኝ የማገኝህ…ቻው››ስልኩ ተዘጋ፡፡
አሁንም እንደደነዘዘ ነው፡፡የባንክ ሂሳብ ቁጥሩን ላከላት…ከአንድ ሰዓት በኃላ እንዳለችው 100 ሺ ብር እንደተላከለት በስልክ ቁጥሩ ሚሴጅ መጣለት…አሁን የበለጠ ብርድ ብርድ አለው…
‹‹ሠሎሞን ምን አይነት ነገር ውስጥ እራስህን እያስገባህ ነው?፡፡››ጠየቀ…መልሶ ድህረ ገፅ ላይ ገባና የበፀሎትን የተለያ ፎቶዎችን ዳውንሎድ አደረገ ፣እንዲህ አይነት የተሰወሳሰበ ነገሮችን አስባ ለመከወን የምትንቀሳቀስ ሳይሆን ቢነግሯት እንኳን የማዳመጥ ትግስት ያላት አትመስልም፡፡እያንዳንዱን ፎቶ በየተራ እየገለጠ ተመለከት...ወርቃማ ፀጎሯን..ጥቋቁር አይኖቾን ..አፍንጫዋንና የሚያጎጉ ብስል እንጆሪ መሳይ ከንፈሮቹን አንድ በአንድ ነጥሎ ለየብቻ አጠናቸው…ይሄንን ጉዳይ ብቻውን አመንዥጎ ሊወጣው ስለማይችል አስቴር ጋር ደወለ….ቤት ነኝ ስትለው….ጃኬቱን ከተሰቀለበት አንስቶ በእጁ እንዳንጠለጠለ ሄደ፡፡
///
በማግስቱ
በፍራቻ እንደተሸበብ የሆንኩትን ልሁን በሚል ስሜት የውስጥ ፍራቻውን እና ስጋቱን በላይ ገፅታው መኮሳተር ሸፍኖት የአቶ ኃየለ መለኮትን ቤተመንግስት መሰል ግዙፍ ህንፃ መጥሪያ ተጫነ….ብዙም ሳይቆይ የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጋርድ የሚመስል ሙሉ ጥቁር ሱፍ የለበሰ ጠብደል ወጣት በራፍን ከፈተና‹‹አቤት ጌታዬ ምንድነበር?››አለው፡፡
ከስር እስከ ላይ አየውና ሁኔታውን ገመገመ..ይሄን የመሰለ ዘናጭ መለሎ የዚህ ቤት ዘበኛ እንዳይሆን ብቻ ሲል አሰላሰለ…ከላይ ወደታች አፍጥጦ እያየው እንደሆነ ሲገባው ወደቀልቡ ተመለሰና ‹‹አቶ ኃይለመለኮትን ወይም ባለቤታቸውን ፈልጌ ነበር››
‹‹ቀጠሮ አላህ?››
‹‹አይ የለኝም››
‹‹ይቅርታ ጌታዬ …እንደዛ ከሆነ ልታገኛቸው አትችልም…አሁን ባሉበት ሁኔታ ምንም አይነት እንግዳ አያስተናግዱም››
‹‹ይገባኛል..የእኔ ጉዳይ ግን የተለየ ነው፡››
‹‹ጌታዬ የተግባባን አይመስለኝም….መልዕክት ካለህ ስጠኝና ላድርስልህ..አስፈላጊ ከሆነ እራሳቸው ደውለው ያገኙሀል..ከዛ ውጭ አዝናለሁ ልረዳህ አልችልም››ብሎ ከእሱ መልስ ሳይጠብቅ የከፈተውን በራፍ መልሶ ሊጠረቅምበት ሲል እጁን በፍጥነት ዘረጋና አስቆመው…
ዘበኛው‹‹ይበልጥ በንዴት አፈጠጠበት››
‹‹አልተረዳሀኝም..ጉዳዬ ከበፀሎት ጋር የተገናኘ ነው..ምን መሰለህ..››
ንግግሩን ሳይጨርስ እጁን ጨመደደና ወደውስጥ ጎትቶ በማስገባት በራፉን ቀረቀረው፡፡
‹‹በጸሎት ምን..?ያለችበትን ታውቃለህ..?የት ነች..?››
‹‹ቀጥታ አባቷን ወይ እናቷን ነው ማናገር የምፈልገው››
‹‹እሺ ና ግባ›› እየተሸቆጠቆጠ ፊት ለፊት እየመራ ወደግዙፉ ሳሎን ይዞት ገባ…እቤቱ ግዝፈትና ሰው አልባ ስለሆነ ያስፈራል…‹‹እባክህ እዚህ ሶፋ ላይ አረፍ በል …ጋሼን አናግሬያቸው መጣሁ…፡፡››ብሎ መልስ ሳይጠብቅ የፎቁን መወጣጫ የሩጫ ያህል እየተራመደ ወደላይ ወጣ….እዛው በቆመበት የቤቱን ዙሪያ ገባ እየጎበኘ በመደነቅ ላይ ሳለ ነበር ልጁ ተመልሶ የመጣው
‹‹ተከተለኝ ጋሼ ቢሯቸው ናቸው..አስገባው ብለዋል..እየጠበቁህ ነው››
በፍጥነት ደራጃውን ወጣና ደረሰበት፡፡ የመጀመሪያውን ፎቅ እንደወጡ ወደግራ ታጠፈና በኮሪደሩ የተወሰነ ከተራመዱ በኋላ በግራ በኩላ ካለው ገርበብ ያለ ክፍል እንዲገባ በእጁ ጠቆመውና እሱ ወደኃላ ዞሩ የመልስ ጉዞ ማድረግ ጀመረ..ሰለሞን ወደ ክፍሉ ተጠጋና በእጁ ቆረቆረ…አሁንም ሰውነቱ እየተንቀጠቀጠ እንደሆነ ይሰማዋል..ወዲያው በራፉ ተከፈተና አንድ ባለግርማ ሞገሳም ግዙፍ አዛውንት ፊት ለፊቱ ቆመው እጃቸውን ለሰላምታ ሲዘረጉለት አገኘ…በደመነፍስ እጁን ዘረጋና ጨበጣቸው …
‹‹ግባ ›› አሉን እጁን እንደያዙ ወደውስጥ ይዘውት ዘለቁ…ከጠረጴዛቸው ፊት ለፊት ካለው ሶፋ ቅድመው ተቀመጡና ፊትለፊታቸው እንዲቀመጥ በእጃቸው ጠቆሙት...
ቦርሳውን ከትከሻው ላይ አወርዶ ፊት ለፊቱ ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠና… ተቀመጠ፡፡
‹‹እሺ፣ስለ በፀሎት የምታውቀው
ነገር እንዳለ ነበር የተነገረኝ ..?››
‹‹ትክክል››
በመርማሪ አይናቸው ከስር እስከላይ እየገመገሙት‹‹ለመሆኑ ልጄን የት ነው ምታውቃት?››ሲሉ ጠየቁት
‹‹አላውቃትም››
‹‹አልገባኝም..እሺ ያለችበትን ታውቃለህ?››
‹‹አይ አላውቅም፡፡››
‹‹ሰውዬ እኔ አሁን ቀልድ ላይ ያለው ይመስልሀል?››እንደቆሰለ ነብር ተቆጡ፡፡
‹‹ይረጋጉ፣እሷን ለማግኘት የሚጠቅሞትን ነገር ነው ይዤሎት የመጣሁት››አለና ጠረጴዛ ላይ ያለውን ቦርሳውን ወደራሱ ስቦ በመክፈት ከውስጡ ሁለት የታሸገ ፖስታ አወጣና አቀበላቸው..አገላብጠው አዩት ፣ለአባዬ እና ለእማዬ
ይላል..የልጃቸው የእጅ ፅሁፍ ነው፡፡ከመቀመጫቸው በደስታ ብድግ አሉ ፣ ወዲያው ፖስታውን ሸርክተው ቀደዱትና ውስጡ ያለውን ደብዳቤ አውጥታው እዛ ክፍል ውስጥ ከውዲህ አዲያ እየተሸከረከሩ አነበቡት
‹‹ወይኔ ፈጣሪ…ልጄ በህይወት አለች….ልጄ በህይወት አለች..ወደሰሎሞን ተንደረሩን ከተቀመጠበት ጎትተው አቆመትና እያገላበጡ ጉንጩን ሳሙት፤ ጨምቀው አቀፉትና ከግራ ወደቀኝ ወዘወዙት፣‹‹ቆይ አንዴት ናት? ››እጁን ያዙትና የጎተቱ ከክፍሉ ወጡ… ግራ ገባው፡፡ ብዙ ክፍሎችን አልፈው የሆነ ክፍል ከፈቱን ይዘውት ገቡ…ግዙፍ መኝታ ቤት ነው..ፊት ለፊት ያለው ግዙፍ አልጋ ላይ ተዘርረው የተኙ ግዙፍ ሴትዬ አሉ፡፡
‹‹ስንዱ ልጃችን በህይወት አለች..ልጃችን ደብደቤ ላከችልን…እይ .. ተመልከቺ፡፡‹‹በእጃቸውን ያንከረፈፉትን ደብዳቤ አቀበሏቸው….ሴትዬዋ የበፀሎት እናት እንደሆነች ገባው…ይሄን ቤተሰብ ከገባበት እንዲህ አይነት የተረማመሰ ህይወት እንዴት አድርጎ ሊታደግ እንደሚችል ሲያስብ ገና ካሁኑ ደከመው…ሴትዬዋ በተዳከመ አይናቸው በተጋደሙበት የልጃቸውን ደብዳቤ በእንባ ታጅበው አንብበው ጨረሱ፡፡
‹‹ወይኔ …አየህ ልጃችንን ለዚህ ያበቃናት እኛው ነን..እኔና አንተ ነን ጥፋተኞቹ…እኔና አንተ ለአንድ ልጃችን እንኳን መሆን የማንችል ከንቱዋች ነን››
‹‹እንግዲህ ጀመረሽ…አይገባሽም እንዴ ..?ልጃችን ምንም አይነት አደጋ አልደረሰባትም…አልታገተችም..ሆስፒታልም አልገባችም….ይሄ በቂ አይደለም፡፡››
ድረስ ስሄድ አሜን ብሎ የሚቀበልለኝ ይመስልሻል?ያለሽበትን ቦታ በትክክል የማውቅ ነው የሚመስለው…ሊያሳስረኝም ሆነ ሌላ ነገር ሊያደርገኝ ይችላል….ያንን አስበሽዋል?፡፡››
‹‹አይ አባቴን አውቀዋለው..እንደዛ አያደርግም…መጀመሪያ እርግጠኛ ለመሆን ያሰልልሀል..ስትገባ ስትወጣ ከማን ጋር እንደምትገናኝ ምን አይነት ሰው እንደሆንክ ያጣራል
፣ስልክህን ያስጠልፋል…ይሄንን የተነጋገርነውን ሁሉ ከቴሌ አስወጥቶ ያዳምጣል…ከዛ እኔ ልጅ በዚህ ነገር እንዴት እንደቆረጥኩ እርግጠኛ ይሆንና ከአንተ ጋር ይተባበራል..ወይም እኔን ልጁን እስከወደያኛው ይሰናበታኛል፡፡››
‹‹ገባኝ…በእውነቱ ሁኔታዎች በጣም ቢያስፈሩኝም …ግን እምቢ ልልሽ አልችልም….ተስማምቼለው፡፡››
‹‹ጥሩ በቃ ያልኩህን አድርግ..የባንክ ቁጥርህን ላክልኝ…ደብዳቤውን ነገ እንዲደርስህ አደርጋለው…ከዛ ሁኔታዎችን አመቻችና እናትንና አባቴን አግኛቸው……….ከዛ በኃላ ያሉትን ነገሮች እንነጋገራለን፡፡››
‹ጥሩ እንዳልሽ…ስፈልግሽ በዚህ ቁጥር ነው የማገኝሽ?››
‹‹አይ አንተ ልታገኘን አትችልም..እኔ ነኝ የማገኝህ…ቻው››ስልኩ ተዘጋ፡፡
አሁንም እንደደነዘዘ ነው፡፡የባንክ ሂሳብ ቁጥሩን ላከላት…ከአንድ ሰዓት በኃላ እንዳለችው 100 ሺ ብር እንደተላከለት በስልክ ቁጥሩ ሚሴጅ መጣለት…አሁን የበለጠ ብርድ ብርድ አለው…
‹‹ሠሎሞን ምን አይነት ነገር ውስጥ እራስህን እያስገባህ ነው?፡፡››ጠየቀ…መልሶ ድህረ ገፅ ላይ ገባና የበፀሎትን የተለያ ፎቶዎችን ዳውንሎድ አደረገ ፣እንዲህ አይነት የተሰወሳሰበ ነገሮችን አስባ ለመከወን የምትንቀሳቀስ ሳይሆን ቢነግሯት እንኳን የማዳመጥ ትግስት ያላት አትመስልም፡፡እያንዳንዱን ፎቶ በየተራ እየገለጠ ተመለከት...ወርቃማ ፀጎሯን..ጥቋቁር አይኖቾን ..አፍንጫዋንና የሚያጎጉ ብስል እንጆሪ መሳይ ከንፈሮቹን አንድ በአንድ ነጥሎ ለየብቻ አጠናቸው…ይሄንን ጉዳይ ብቻውን አመንዥጎ ሊወጣው ስለማይችል አስቴር ጋር ደወለ….ቤት ነኝ ስትለው….ጃኬቱን ከተሰቀለበት አንስቶ በእጁ እንዳንጠለጠለ ሄደ፡፡
///
በማግስቱ
በፍራቻ እንደተሸበብ የሆንኩትን ልሁን በሚል ስሜት የውስጥ ፍራቻውን እና ስጋቱን በላይ ገፅታው መኮሳተር ሸፍኖት የአቶ ኃየለ መለኮትን ቤተመንግስት መሰል ግዙፍ ህንፃ መጥሪያ ተጫነ….ብዙም ሳይቆይ የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጋርድ የሚመስል ሙሉ ጥቁር ሱፍ የለበሰ ጠብደል ወጣት በራፍን ከፈተና‹‹አቤት ጌታዬ ምንድነበር?››አለው፡፡
ከስር እስከ ላይ አየውና ሁኔታውን ገመገመ..ይሄን የመሰለ ዘናጭ መለሎ የዚህ ቤት ዘበኛ እንዳይሆን ብቻ ሲል አሰላሰለ…ከላይ ወደታች አፍጥጦ እያየው እንደሆነ ሲገባው ወደቀልቡ ተመለሰና ‹‹አቶ ኃይለመለኮትን ወይም ባለቤታቸውን ፈልጌ ነበር››
‹‹ቀጠሮ አላህ?››
‹‹አይ የለኝም››
‹‹ይቅርታ ጌታዬ …እንደዛ ከሆነ ልታገኛቸው አትችልም…አሁን ባሉበት ሁኔታ ምንም አይነት እንግዳ አያስተናግዱም››
‹‹ይገባኛል..የእኔ ጉዳይ ግን የተለየ ነው፡››
‹‹ጌታዬ የተግባባን አይመስለኝም….መልዕክት ካለህ ስጠኝና ላድርስልህ..አስፈላጊ ከሆነ እራሳቸው ደውለው ያገኙሀል..ከዛ ውጭ አዝናለሁ ልረዳህ አልችልም››ብሎ ከእሱ መልስ ሳይጠብቅ የከፈተውን በራፍ መልሶ ሊጠረቅምበት ሲል እጁን በፍጥነት ዘረጋና አስቆመው…
ዘበኛው‹‹ይበልጥ በንዴት አፈጠጠበት››
‹‹አልተረዳሀኝም..ጉዳዬ ከበፀሎት ጋር የተገናኘ ነው..ምን መሰለህ..››
ንግግሩን ሳይጨርስ እጁን ጨመደደና ወደውስጥ ጎትቶ በማስገባት በራፉን ቀረቀረው፡፡
‹‹በጸሎት ምን..?ያለችበትን ታውቃለህ..?የት ነች..?››
‹‹ቀጥታ አባቷን ወይ እናቷን ነው ማናገር የምፈልገው››
‹‹እሺ ና ግባ›› እየተሸቆጠቆጠ ፊት ለፊት እየመራ ወደግዙፉ ሳሎን ይዞት ገባ…እቤቱ ግዝፈትና ሰው አልባ ስለሆነ ያስፈራል…‹‹እባክህ እዚህ ሶፋ ላይ አረፍ በል …ጋሼን አናግሬያቸው መጣሁ…፡፡››ብሎ መልስ ሳይጠብቅ የፎቁን መወጣጫ የሩጫ ያህል እየተራመደ ወደላይ ወጣ….እዛው በቆመበት የቤቱን ዙሪያ ገባ እየጎበኘ በመደነቅ ላይ ሳለ ነበር ልጁ ተመልሶ የመጣው
‹‹ተከተለኝ ጋሼ ቢሯቸው ናቸው..አስገባው ብለዋል..እየጠበቁህ ነው››
በፍጥነት ደራጃውን ወጣና ደረሰበት፡፡ የመጀመሪያውን ፎቅ እንደወጡ ወደግራ ታጠፈና በኮሪደሩ የተወሰነ ከተራመዱ በኋላ በግራ በኩላ ካለው ገርበብ ያለ ክፍል እንዲገባ በእጁ ጠቆመውና እሱ ወደኃላ ዞሩ የመልስ ጉዞ ማድረግ ጀመረ..ሰለሞን ወደ ክፍሉ ተጠጋና በእጁ ቆረቆረ…አሁንም ሰውነቱ እየተንቀጠቀጠ እንደሆነ ይሰማዋል..ወዲያው በራፉ ተከፈተና አንድ ባለግርማ ሞገሳም ግዙፍ አዛውንት ፊት ለፊቱ ቆመው እጃቸውን ለሰላምታ ሲዘረጉለት አገኘ…በደመነፍስ እጁን ዘረጋና ጨበጣቸው …
‹‹ግባ ›› አሉን እጁን እንደያዙ ወደውስጥ ይዘውት ዘለቁ…ከጠረጴዛቸው ፊት ለፊት ካለው ሶፋ ቅድመው ተቀመጡና ፊትለፊታቸው እንዲቀመጥ በእጃቸው ጠቆሙት...
ቦርሳውን ከትከሻው ላይ አወርዶ ፊት ለፊቱ ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠና… ተቀመጠ፡፡
‹‹እሺ፣ስለ በፀሎት የምታውቀው
ነገር እንዳለ ነበር የተነገረኝ ..?››
‹‹ትክክል››
በመርማሪ አይናቸው ከስር እስከላይ እየገመገሙት‹‹ለመሆኑ ልጄን የት ነው ምታውቃት?››ሲሉ ጠየቁት
‹‹አላውቃትም››
‹‹አልገባኝም..እሺ ያለችበትን ታውቃለህ?››
‹‹አይ አላውቅም፡፡››
‹‹ሰውዬ እኔ አሁን ቀልድ ላይ ያለው ይመስልሀል?››እንደቆሰለ ነብር ተቆጡ፡፡
‹‹ይረጋጉ፣እሷን ለማግኘት የሚጠቅሞትን ነገር ነው ይዤሎት የመጣሁት››አለና ጠረጴዛ ላይ ያለውን ቦርሳውን ወደራሱ ስቦ በመክፈት ከውስጡ ሁለት የታሸገ ፖስታ አወጣና አቀበላቸው..አገላብጠው አዩት ፣ለአባዬ እና ለእማዬ
ይላል..የልጃቸው የእጅ ፅሁፍ ነው፡፡ከመቀመጫቸው በደስታ ብድግ አሉ ፣ ወዲያው ፖስታውን ሸርክተው ቀደዱትና ውስጡ ያለውን ደብዳቤ አውጥታው እዛ ክፍል ውስጥ ከውዲህ አዲያ እየተሸከረከሩ አነበቡት
‹‹ወይኔ ፈጣሪ…ልጄ በህይወት አለች….ልጄ በህይወት አለች..ወደሰሎሞን ተንደረሩን ከተቀመጠበት ጎትተው አቆመትና እያገላበጡ ጉንጩን ሳሙት፤ ጨምቀው አቀፉትና ከግራ ወደቀኝ ወዘወዙት፣‹‹ቆይ አንዴት ናት? ››እጁን ያዙትና የጎተቱ ከክፍሉ ወጡ… ግራ ገባው፡፡ ብዙ ክፍሎችን አልፈው የሆነ ክፍል ከፈቱን ይዘውት ገቡ…ግዙፍ መኝታ ቤት ነው..ፊት ለፊት ያለው ግዙፍ አልጋ ላይ ተዘርረው የተኙ ግዙፍ ሴትዬ አሉ፡፡
‹‹ስንዱ ልጃችን በህይወት አለች..ልጃችን ደብደቤ ላከችልን…እይ .. ተመልከቺ፡፡‹‹በእጃቸውን ያንከረፈፉትን ደብዳቤ አቀበሏቸው….ሴትዬዋ የበፀሎት እናት እንደሆነች ገባው…ይሄን ቤተሰብ ከገባበት እንዲህ አይነት የተረማመሰ ህይወት እንዴት አድርጎ ሊታደግ እንደሚችል ሲያስብ ገና ካሁኑ ደከመው…ሴትዬዋ በተዳከመ አይናቸው በተጋደሙበት የልጃቸውን ደብዳቤ በእንባ ታጅበው አንብበው ጨረሱ፡፡
‹‹ወይኔ …አየህ ልጃችንን ለዚህ ያበቃናት እኛው ነን..እኔና አንተ ነን ጥፋተኞቹ…እኔና አንተ ለአንድ ልጃችን እንኳን መሆን የማንችል ከንቱዋች ነን››
‹‹እንግዲህ ጀመረሽ…አይገባሽም እንዴ ..?ልጃችን ምንም አይነት አደጋ አልደረሰባትም…አልታገተችም..ሆስፒታልም አልገባችም….ይሄ በቂ አይደለም፡፡››
👍64❤16
‹‹አይደለም…ይህ በፍፁም በቂ አይደለም….ልጄን አምጣልኝ…ልጄን በአካል እፈልጋለው››
‹‹ለማንኛውም ተመልሼ መጣለሁ..ና ወደቢሮ እንመለስ …››ብለው ሰለሞንን አስከትለው ወደቢሯቸው ተመለሱ፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹ለማንኛውም ተመልሼ መጣለሁ..ና ወደቢሮ እንመለስ …››ብለው ሰለሞንን አስከትለው ወደቢሯቸው ተመለሱ፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
🥰42👍26❤14🔥2
#ጉዞ_በፀሎት
(አቃቂ እና ቦሌ)
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧
‹‹ለማንኛውም ተመልሼ መጣለሁ..ና ወደቢሮ እንመለስ …››ብለው ሰለሞንን አስከትለው ወደቢሯቸው ተመለሱ፡፡
‹‹በል አሁን ንገረኝ ልጄ እንዴት ናት?››
‹‹እኔ እንጃ እንዴት እንደሆነች አለውቅም?››
‹‹ማለት ደብዳቤውን ስትሰጥህ አይተሀት የለ..?ከስታለች…እንዴት ነች ተጎሳቁላለች?ልቧስ እንዴት ነው…?ታውቃለህ አይደል የልብ በሽተኛ ነች››
‹‹ደብዳቤውን በአካል መጥታ አይደለም የሰጠችኝ..ማለቴ ቢሮዬ በሚገኝበት ህንፃ መታጠቢያ ቤት አስቀምጣ ስልክ ደወለችና እንድወስድ አዘዘችኝ..ስልኬን ከየት እንዳገኘች አላውቅም…ሁሉን ነገር የተነጋገርነው በስልክ ነው…በወላጆቼ ትዳር መካከል አለመግባባት አለና እርዳቸው ብላ መቶ ሺ ብር በደብተሬ አስገብታለች….መልሼ ስልኳን ብደውልላት አይሰራም…እራሴ ስፈልግህ መልሼ አገኝሀለው ነው ያለችኝ..እኔ የማውቀው ይሄኑን ነው፡፡››
ኪሱ ገባና ቢዝነስ ካርዱን አውጥቶ ጠረጴዛ ላይ አስቀምጠ‹‹ይሄው አድረሻዬ …ቢሮዬ ሜኪሲኮ ኬኬር ህንፃ ላይ ነው….ዝግጁ ስትሆኑ ደውሉልኝ….ካልሆነም ይንገሩኝ ገንዘቡን ተመላሽ አደርጋለው፡፡አሁን ልሂድ፡፡››
‹‹እሺ በቃ…አመሰግናለው..አሁን ተረጋግቼ ማሰብ አለብኝ..ደውልልሀለው፣ልጆቹ ይሸኙሀል››አሉት፡፡
እሱም ሌላ ምንም ተጨማሪ ቃላት ሳይናገር ቦርሳውን ያዘና ሹልክ ብሎ ወጥቶ ሄደ፡፡
በሁለተኛው ቀን የሚጠብቀው ቁጥር ተደወለ…የልብ ምቱ ፍጥነት እንደጨመረ እየታወቀው ነው…እንደምንም ለመረጋጋት ሞከረና አነሳው፡፡
‹‹አቤት …..››
‹‹ሃይለ ልኡል ነኝ….››
‹‹አወቅኮት፣ ሰላም ኖት ?››
‹‹ደህና ነኝ….እቤት ብቅ ብትል ይመችሀል?››ሰከን ባለና በተረጋጋ የድምፅ ቅላፄ ጠየቁት፡፡
‹‹መቼ…አሁን››
‹‹አዎ አሁን ብትመጣና ..በአንዳንድ ሁኔታዎች ላይ ብናወራ ደስ ይለኛል››
‹‹እሺ….ከአንድ ሰዓት በኃላ እደርሳለሁ..››
‹‹አመሰግናለሁ….ከባለቤቴ ጋ ሆነን እንጠብቅሀለን››
‹‹ጥሩ በቃ መጣሁ….››ስልኩን ዘጋና ቀጥታ ቦርሳውን ይዞ ከመቀመጫው ተነሳ….ወደፊት ለፊተኛው ክፍል ሲገባ ለሊሴ ፊትለፊቷ ያለውን ኮምፒተር ከፍታ አፍጥጣ ነበር….
‹‹ልወጣ ነው…ዘሬ ተመልሼ የምመጣ አይመስለኝም››
‹‹እሺ በቃ..ባለጉዳይ ከመጣ…ለነገ ቀጠሮ ይዤላቸዋለው››አለችው፡፡
‹‹ጥሩ እንደዛ አድርጊ….መልካም ውሎ››ብሏት ቢሮውን ሙሉ በሙሉ ለቆ ወጣ፡፡
መኪናውን እራሱ እያሽከረከረ….አእምሮውም በሀሳብ እየተሸከረከረ ቀጥታ ወደአቶ ኃይል ልኡል ቤት ነዳው…ምን እንደሚጠብቀው አያውቅም..እርግጥ ና ብለው ሲጠሩት በጣም በተረጋጋ እና በተለሳለሰ ድምፅ ነው…ግን ያንን ያደረጉት ሁሉ ነገር ሰላም ነው ብሎ በማመን በገዛ እጁ ሄዶ እጅ እንዲሰጣቸው አስበው ከሆነስ? ይሄ የእቅዳቸው አንዱ አካል ቢሆንስ?››እራሱን ደጋግሞ ጠየቀ…በሀሳብ ከመብሰልሰል ለደቂቃ እንኳን ሳያነጥብ ሰፈራቸው ደረሰ …መኪናውን ከሩቅ አቆመና ደወለ፣ስልኩ ተነሳ››
‹‹ኪያ እንዴት ነሽ?››
‹‹ሰልም ነኝ….አንተስ?››
‹‹አለው…እዛ የነገርኩሽ ቦታ ጠርተውኝ እየሄድኩ ነው››
‹‹የት?››
‹‹አንቺ ደግሞ …የጠፋችው ልጅ ወላጆች ጋር ነዋ››
‹‹ና ብለው ጠሩህ?››
‹‹አባትዬው አሁን ጠርተውኝ በራፋቸው ጋር ደርሼ ወደውስጥ ዘልቄ ከመግባቴ በፊት መኪናዬን አቁሜ ነው የምደውልልሽ››
‹‹ምነው ፈራህ እንዴ?››
‹‹አይ ለምን ፈራለሁ….ማለቴ ከገባሁ በኃላ በፀጥታ ከእነሱ ጋር ለመነጋገር ስልኬን ስለማጠፋ ድንገት ደውለሽ ስልኬ ካልሰራልሽ እንዳታስቢ ብዬ ነው››
‹‹አይ ጥሩ አደረክ…ለማንኛውም እንደወጣህ ደውልልኝ››
‹‹እሺ….ኪያ …ቸው››ስልኩን ዘጋ፡፡ቀለል አለው፡፡‹‹ቢያንስ አሁን እዛው በገባሁበት ከቀረሁ በቀላሉ አድርሻዬን ታገኘዋለች፡፡››ብሎ አሰበና መኪናውን አንቀሳቀሰ….የውጭ በራፍ ጋር ደረሰና ክላክሱን አንጣረረ….ወዲያው በራፉ ተከፈተና…ጠብደል ጥቁር ሱፍ የለበሰ ጠባቂ ወደእሱ መጣና …ማንነቱን ጠየቀው‹‹አዎ አንተን እየጠበቁሀ ነው››ብሎት መልሶ ሄደና በራሀፍን ከፈተለት ….ወደውስጥ ዘልቆ ገባና ከአራት መኪና በላይ ወደቆመበት ገራዥ በመሄድ ክፍት ቦታ ፈልጎ መኪናውን አቆመና ሞተሩን አጥፍቶ ወረደ…..ጠባቂው እየመራ ሳሎን በራፍ ድረስ ወሰደውና ወደኃላ ተመለሰ…
እራሳቸው አቶ ኃይለልኡል ነበሩ በራፍ ድረስ መጥተው በወዳጅነት አቀባበል አቅፈው የተቀበሉት….ወደሳሎን ይዘውት ዘለቁ…መጀመሪያ ምግብ እንብላ…‹‹እስከአሁን ቁርስ ሳንበላ እየጠበቅንህ ነው››አሉት፡፡
‹‹ዝም ብላችሁ ተቸገራችሁ….እኔ እኮ በልቼ ነበር የመጣሁት››
‹‹ቢሆንም…ና ቁጭ በል….››ቀድመው ተቀመጡና የሚቀመጥበትን ቦታ አሳዩት…ተቀመጠ
‹‹ልጇች..ስንዱን ጥሯት››
ሰራተኞቹ ግራ የገባቸው ይመስል ዝም ብለው ሰውዬው ላይ አፈጠጡ፡፡
‹‹ምን አፍጥጣችሁ ታዩኛላችሁ…ክፍሏ ነች…አንዳችሁ ሂዱና እንግዳው መጥቷል ነይ በሏት…የተቀራችሁ ቁርሱን አቅርቡ››
ሁሉም ትዛዙን ሰምተው ተበታተኑ
‹‹እንዴት ነው …ወ.ሮ ስንዱ ተሸላቸው?፡፡››ሰለሞን ጠየቀ፡፡
‹‹አዎ…እድሜ ላንተ የልጃችንን ሰላም መሆን ዜና ካሰማሀን በኃላ ተሸሏታል…የተሳሰረ የነበረ እግሯቾም ታምራዊ በሆነ ፍጥነት ተላቀውላት አሁን በራሷ መራመድ ችላለች፡፡››
‹‹በእውነት በጣም እስደሳች ዜና ነው…ያልኳችሁን ስላመናችሁኝ ደስ ብሎኛል››
‹‹አይ እሱ እንኳን በቀላሉ አላመንህም…ስላአንተ ለሁለት ቀን ሳስጠና ነበር…በዛ ላይ ከእሷ ጋር የተደዋወላችሁትን የስልክ ልውውጥ አግኝቼ አዳምጬዋለው…የልጄን ድምፅ ሰምቼያለው…በሰላምና በጤና መኖሯን ያረጋገጥኩት ከዛ በኃላ ነው…በቀላሉ ላምንህ
ሳላልቻልኩ ይቅርታ….ደግነቱ እንዲህ በቀላሉ እንደማላምንህ ልጄ አስቀድማ ነግራሀለች…ይገርማል ይሄን ያህል ጠልቃ ምታውቀኝ አይመስለኝም ነበር››
‹‹ልጆት አይደለች…ልጆች እኮ ወላጆች የሚያደርጉትን እያንደንዱን ድርጊት በጥልቀት ያስተውላሉ ፣በአእምሮቸውም ይመዘግባሉ…ስለወላጆቻቸው በጥልቀት ነው የሚያውቁት››
‹‹ትክክል ነህ ..››ንግግራቸውን በወ.ሮ ስንዱ መምጣት ምክንያት አቆረጡ….ሰሎሞን ከመቀመጫው ተነስቶ በትህትና ሰላምታ ተቀበላቸው….ወንበር ስበው ተቀመጡ..ቁርስ ቀረበ….ጠረጴዛው ሙሉ ቢሆንም ያን ያህል አፒታይት የነበረው ሰው አልነበረም….ቁርሱ እንደተጠናቀቀ ከወንበራቸውን ተነስተው አንደኛ ፎቅ ላይ ወደሚገኘው የአቶ ኃይለልኡል ቢሮ ተያይዘው ሄዱ.. ወደሶፋው ሄዱና ተቀመጡ..፡፡
‹‹እንግዲህ አሁን መነጋገር እንችላለን››አቶ ኃይለልኡል ጀመሩ
ወ.ሮ ስንዱ ተቀበሏቸው‹‹ልጄ እንደው አባክ እርዳን ..ልጃችን ወደቤቷ እንድትመለስ አሳምናት››ከመቀመጫቸው ተነስተው እግሩ ላይ ሊደፉ ሲሉ በአየር ላይ ትከሻቸውን ያዘና መልሶ አስቀመጣቸው፡፡
‹‹አይገባም..እኔ እዚህ ያለሁት እኮ ልረዳችሁ ነው..የእኔም ምኞትና ፍላጎት ያ ነው››
‹‹እኮ አድርገዋ….ያለችበትን እንድትነግርህ አሳምናት›››
‹‹አይ በእንደዛ አይነት ሁኔታ እንኳን ምትስማማ አይመስለኝም..እሷ ወደቤቷ ምትመለስበትን አንድና ብቸኛ መንገድ በግልጽ ተናግራለች…ምንም አይነት ችግር ሳይፈጠር ደስተኛ ሆና ወደቤቷ እንድትመለሰ ያለችውን አድርጎ ማሳየት ብቻ ነው ያለብን፡፡››
‹‹ይሄውልህ ልጄ…ልጃችን ያለችውን ለማድረግ እኔም ባለቤቴም ተስማምተናል…..ለዛ ቃል እንገባለን..አንተ ትረዳናለህ እኛም በመሀከላችን ያለውን ችግር እንፈታዋለን..››
(አቃቂ እና ቦሌ)
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧
‹‹ለማንኛውም ተመልሼ መጣለሁ..ና ወደቢሮ እንመለስ …››ብለው ሰለሞንን አስከትለው ወደቢሯቸው ተመለሱ፡፡
‹‹በል አሁን ንገረኝ ልጄ እንዴት ናት?››
‹‹እኔ እንጃ እንዴት እንደሆነች አለውቅም?››
‹‹ማለት ደብዳቤውን ስትሰጥህ አይተሀት የለ..?ከስታለች…እንዴት ነች ተጎሳቁላለች?ልቧስ እንዴት ነው…?ታውቃለህ አይደል የልብ በሽተኛ ነች››
‹‹ደብዳቤውን በአካል መጥታ አይደለም የሰጠችኝ..ማለቴ ቢሮዬ በሚገኝበት ህንፃ መታጠቢያ ቤት አስቀምጣ ስልክ ደወለችና እንድወስድ አዘዘችኝ..ስልኬን ከየት እንዳገኘች አላውቅም…ሁሉን ነገር የተነጋገርነው በስልክ ነው…በወላጆቼ ትዳር መካከል አለመግባባት አለና እርዳቸው ብላ መቶ ሺ ብር በደብተሬ አስገብታለች….መልሼ ስልኳን ብደውልላት አይሰራም…እራሴ ስፈልግህ መልሼ አገኝሀለው ነው ያለችኝ..እኔ የማውቀው ይሄኑን ነው፡፡››
ኪሱ ገባና ቢዝነስ ካርዱን አውጥቶ ጠረጴዛ ላይ አስቀምጠ‹‹ይሄው አድረሻዬ …ቢሮዬ ሜኪሲኮ ኬኬር ህንፃ ላይ ነው….ዝግጁ ስትሆኑ ደውሉልኝ….ካልሆነም ይንገሩኝ ገንዘቡን ተመላሽ አደርጋለው፡፡አሁን ልሂድ፡፡››
‹‹እሺ በቃ…አመሰግናለው..አሁን ተረጋግቼ ማሰብ አለብኝ..ደውልልሀለው፣ልጆቹ ይሸኙሀል››አሉት፡፡
እሱም ሌላ ምንም ተጨማሪ ቃላት ሳይናገር ቦርሳውን ያዘና ሹልክ ብሎ ወጥቶ ሄደ፡፡
በሁለተኛው ቀን የሚጠብቀው ቁጥር ተደወለ…የልብ ምቱ ፍጥነት እንደጨመረ እየታወቀው ነው…እንደምንም ለመረጋጋት ሞከረና አነሳው፡፡
‹‹አቤት …..››
‹‹ሃይለ ልኡል ነኝ….››
‹‹አወቅኮት፣ ሰላም ኖት ?››
‹‹ደህና ነኝ….እቤት ብቅ ብትል ይመችሀል?››ሰከን ባለና በተረጋጋ የድምፅ ቅላፄ ጠየቁት፡፡
‹‹መቼ…አሁን››
‹‹አዎ አሁን ብትመጣና ..በአንዳንድ ሁኔታዎች ላይ ብናወራ ደስ ይለኛል››
‹‹እሺ….ከአንድ ሰዓት በኃላ እደርሳለሁ..››
‹‹አመሰግናለሁ….ከባለቤቴ ጋ ሆነን እንጠብቅሀለን››
‹‹ጥሩ በቃ መጣሁ….››ስልኩን ዘጋና ቀጥታ ቦርሳውን ይዞ ከመቀመጫው ተነሳ….ወደፊት ለፊተኛው ክፍል ሲገባ ለሊሴ ፊትለፊቷ ያለውን ኮምፒተር ከፍታ አፍጥጣ ነበር….
‹‹ልወጣ ነው…ዘሬ ተመልሼ የምመጣ አይመስለኝም››
‹‹እሺ በቃ..ባለጉዳይ ከመጣ…ለነገ ቀጠሮ ይዤላቸዋለው››አለችው፡፡
‹‹ጥሩ እንደዛ አድርጊ….መልካም ውሎ››ብሏት ቢሮውን ሙሉ በሙሉ ለቆ ወጣ፡፡
መኪናውን እራሱ እያሽከረከረ….አእምሮውም በሀሳብ እየተሸከረከረ ቀጥታ ወደአቶ ኃይል ልኡል ቤት ነዳው…ምን እንደሚጠብቀው አያውቅም..እርግጥ ና ብለው ሲጠሩት በጣም በተረጋጋ እና በተለሳለሰ ድምፅ ነው…ግን ያንን ያደረጉት ሁሉ ነገር ሰላም ነው ብሎ በማመን በገዛ እጁ ሄዶ እጅ እንዲሰጣቸው አስበው ከሆነስ? ይሄ የእቅዳቸው አንዱ አካል ቢሆንስ?››እራሱን ደጋግሞ ጠየቀ…በሀሳብ ከመብሰልሰል ለደቂቃ እንኳን ሳያነጥብ ሰፈራቸው ደረሰ …መኪናውን ከሩቅ አቆመና ደወለ፣ስልኩ ተነሳ››
‹‹ኪያ እንዴት ነሽ?››
‹‹ሰልም ነኝ….አንተስ?››
‹‹አለው…እዛ የነገርኩሽ ቦታ ጠርተውኝ እየሄድኩ ነው››
‹‹የት?››
‹‹አንቺ ደግሞ …የጠፋችው ልጅ ወላጆች ጋር ነዋ››
‹‹ና ብለው ጠሩህ?››
‹‹አባትዬው አሁን ጠርተውኝ በራፋቸው ጋር ደርሼ ወደውስጥ ዘልቄ ከመግባቴ በፊት መኪናዬን አቁሜ ነው የምደውልልሽ››
‹‹ምነው ፈራህ እንዴ?››
‹‹አይ ለምን ፈራለሁ….ማለቴ ከገባሁ በኃላ በፀጥታ ከእነሱ ጋር ለመነጋገር ስልኬን ስለማጠፋ ድንገት ደውለሽ ስልኬ ካልሰራልሽ እንዳታስቢ ብዬ ነው››
‹‹አይ ጥሩ አደረክ…ለማንኛውም እንደወጣህ ደውልልኝ››
‹‹እሺ….ኪያ …ቸው››ስልኩን ዘጋ፡፡ቀለል አለው፡፡‹‹ቢያንስ አሁን እዛው በገባሁበት ከቀረሁ በቀላሉ አድርሻዬን ታገኘዋለች፡፡››ብሎ አሰበና መኪናውን አንቀሳቀሰ….የውጭ በራፍ ጋር ደረሰና ክላክሱን አንጣረረ….ወዲያው በራፉ ተከፈተና…ጠብደል ጥቁር ሱፍ የለበሰ ጠባቂ ወደእሱ መጣና …ማንነቱን ጠየቀው‹‹አዎ አንተን እየጠበቁሀ ነው››ብሎት መልሶ ሄደና በራሀፍን ከፈተለት ….ወደውስጥ ዘልቆ ገባና ከአራት መኪና በላይ ወደቆመበት ገራዥ በመሄድ ክፍት ቦታ ፈልጎ መኪናውን አቆመና ሞተሩን አጥፍቶ ወረደ…..ጠባቂው እየመራ ሳሎን በራፍ ድረስ ወሰደውና ወደኃላ ተመለሰ…
እራሳቸው አቶ ኃይለልኡል ነበሩ በራፍ ድረስ መጥተው በወዳጅነት አቀባበል አቅፈው የተቀበሉት….ወደሳሎን ይዘውት ዘለቁ…መጀመሪያ ምግብ እንብላ…‹‹እስከአሁን ቁርስ ሳንበላ እየጠበቅንህ ነው››አሉት፡፡
‹‹ዝም ብላችሁ ተቸገራችሁ….እኔ እኮ በልቼ ነበር የመጣሁት››
‹‹ቢሆንም…ና ቁጭ በል….››ቀድመው ተቀመጡና የሚቀመጥበትን ቦታ አሳዩት…ተቀመጠ
‹‹ልጇች..ስንዱን ጥሯት››
ሰራተኞቹ ግራ የገባቸው ይመስል ዝም ብለው ሰውዬው ላይ አፈጠጡ፡፡
‹‹ምን አፍጥጣችሁ ታዩኛላችሁ…ክፍሏ ነች…አንዳችሁ ሂዱና እንግዳው መጥቷል ነይ በሏት…የተቀራችሁ ቁርሱን አቅርቡ››
ሁሉም ትዛዙን ሰምተው ተበታተኑ
‹‹እንዴት ነው …ወ.ሮ ስንዱ ተሸላቸው?፡፡››ሰለሞን ጠየቀ፡፡
‹‹አዎ…እድሜ ላንተ የልጃችንን ሰላም መሆን ዜና ካሰማሀን በኃላ ተሸሏታል…የተሳሰረ የነበረ እግሯቾም ታምራዊ በሆነ ፍጥነት ተላቀውላት አሁን በራሷ መራመድ ችላለች፡፡››
‹‹በእውነት በጣም እስደሳች ዜና ነው…ያልኳችሁን ስላመናችሁኝ ደስ ብሎኛል››
‹‹አይ እሱ እንኳን በቀላሉ አላመንህም…ስላአንተ ለሁለት ቀን ሳስጠና ነበር…በዛ ላይ ከእሷ ጋር የተደዋወላችሁትን የስልክ ልውውጥ አግኝቼ አዳምጬዋለው…የልጄን ድምፅ ሰምቼያለው…በሰላምና በጤና መኖሯን ያረጋገጥኩት ከዛ በኃላ ነው…በቀላሉ ላምንህ
ሳላልቻልኩ ይቅርታ….ደግነቱ እንዲህ በቀላሉ እንደማላምንህ ልጄ አስቀድማ ነግራሀለች…ይገርማል ይሄን ያህል ጠልቃ ምታውቀኝ አይመስለኝም ነበር››
‹‹ልጆት አይደለች…ልጆች እኮ ወላጆች የሚያደርጉትን እያንደንዱን ድርጊት በጥልቀት ያስተውላሉ ፣በአእምሮቸውም ይመዘግባሉ…ስለወላጆቻቸው በጥልቀት ነው የሚያውቁት››
‹‹ትክክል ነህ ..››ንግግራቸውን በወ.ሮ ስንዱ መምጣት ምክንያት አቆረጡ….ሰሎሞን ከመቀመጫው ተነስቶ በትህትና ሰላምታ ተቀበላቸው….ወንበር ስበው ተቀመጡ..ቁርስ ቀረበ….ጠረጴዛው ሙሉ ቢሆንም ያን ያህል አፒታይት የነበረው ሰው አልነበረም….ቁርሱ እንደተጠናቀቀ ከወንበራቸውን ተነስተው አንደኛ ፎቅ ላይ ወደሚገኘው የአቶ ኃይለልኡል ቢሮ ተያይዘው ሄዱ.. ወደሶፋው ሄዱና ተቀመጡ..፡፡
‹‹እንግዲህ አሁን መነጋገር እንችላለን››አቶ ኃይለልኡል ጀመሩ
ወ.ሮ ስንዱ ተቀበሏቸው‹‹ልጄ እንደው አባክ እርዳን ..ልጃችን ወደቤቷ እንድትመለስ አሳምናት››ከመቀመጫቸው ተነስተው እግሩ ላይ ሊደፉ ሲሉ በአየር ላይ ትከሻቸውን ያዘና መልሶ አስቀመጣቸው፡፡
‹‹አይገባም..እኔ እዚህ ያለሁት እኮ ልረዳችሁ ነው..የእኔም ምኞትና ፍላጎት ያ ነው››
‹‹እኮ አድርገዋ….ያለችበትን እንድትነግርህ አሳምናት›››
‹‹አይ በእንደዛ አይነት ሁኔታ እንኳን ምትስማማ አይመስለኝም..እሷ ወደቤቷ ምትመለስበትን አንድና ብቸኛ መንገድ በግልጽ ተናግራለች…ምንም አይነት ችግር ሳይፈጠር ደስተኛ ሆና ወደቤቷ እንድትመለሰ ያለችውን አድርጎ ማሳየት ብቻ ነው ያለብን፡፡››
‹‹ይሄውልህ ልጄ…ልጃችን ያለችውን ለማድረግ እኔም ባለቤቴም ተስማምተናል…..ለዛ ቃል እንገባለን..አንተ ትረዳናለህ እኛም በመሀከላችን ያለውን ችግር እንፈታዋለን..››
👍75❤13
‹‹በጣም ጥሩ…በቃ ሁለታችሁም ጋብቻችሁን ለማዳንና በመሀከላችሁ ያለውን መቃቃር ለማስወገድ ከእኔ ጋር አብሮ ለመስራት ፍቃደኛ ከሆናችሁ ሌላው ነገር እኮ ቀላል ነው…ቃል እገባላችኃላው እንወጣዋለን……በፀሎት በደስታ ወደቤቷ እንድትመለስ እናደርጋለን፡፡››
‹‹አዎ ትክክል ነህ…ግን የእኔ ሀሳብ ምን መሰለህ….አሁን ስትደውልልህ ወደ ቤቷ እድትመለስ አሳምናት ..በቃ እኛ ተስማማን አይደል…ከነገ ጀምሮ ከፈለክ ከአሁን ጀምሮ ማድረግ ያለብንን ነገሮች ንገረን እና ማድረግ እንጀምራለን..እሷ ግን ዛሬ ነገ ሳትል ወደቤቷ ትመለስ..እሷ እዚሁ እቤቷ እያለች እኛ ችግራችንን መፍታት እንችላለን››
‹‹ይቅርታ ይሄ መንገድ የሚሰራ አይመስለኝም››አለ ሰለሞን
‹‹ብሩን እኮ እንከፍልኃለን..ማለቴ አምስት ሚሊዬኑን እንከፍልሀለን..አይደል ኃይሌ..?››.ወ.ሮ ስንዱ ለዘመናት አድርገው በማያውቁት መንገድ ባልዬውን በአይናቸውም በቃላቸውም እየተለማመጡ ጠየቁ፡፡
‹‹አዎ..ትክክል ነች…ከፈለክ አሁኑኑ የ5 ሚሊዬኑን ቼክ ልፅፍልህ እችላለው…አዎ››
‹‹ይቅርታ እኔ ያልሰራሁበትን ገንዘብ የምቀበል አይነት ሰው አይደለሁም…በዛ ላይ 5 ሚሊዬኑን ከፍልሀለው አለች እንጂ እኔ ስራዬን እሷ ባለችው መንገድ እንኳን በውጤት ባጠናቅቅ…ይሄንን ብር እቀበላለሁ አላልኩም..እኔ ለሰራሁት ስረ የሚገባኝን ብር ብቻ ነው እንዲከፈለኝ ምፈለገው..እኔ እናንተን ብሆን ግን ሁሉን ነገር ልጃችሁ ባለችው መንገድ እንዲከናወን ጊዜ ሳላባክን እንቀሳቀስ ነበር….ቢያንስ እኮ እነዚህን እናንተ የምትሉትን ነገር ለልጃችሁ አቅርቤ የምትለውን ለመስማት የተወሰነ ቀናቶች ሞክረን እናንተ ግንኙነታችሁን ለማሻሻል የምታደርጉትን ጥረት አይተን ጥረቱ ፍሬ እያፈራ መሆንኑ መመዘን አለብን…እኔ ባለሞያ ነኝ..በፀሎት ደግሞ ዋና ቀጣሪዬ ነች..ታማኝነቴ ለእሷ ነው….እሷ ባለችው መንገድ ለመጓዝ ስትወስኑ ደውሉልኝ..አሁን ልሂድ..ብሎ ከመቀመጫው ሲነሳ ሁሉቱም በድንጋጤ ከተቀመጡበት ተስፈንጥረው ተነሱና ግራና ቀኝ ትከሸውን ይዘው መልሰው አስቀመጡት..
‹‹እሺ በቃ እንዳልክ ይሁን..አሁን ማድረግ ያለብንን ንገረን..ምንም ጊዜ ሳናባክን ወደተግባር መግባት አለብን፡፡ለመሆኑ ምን ያህል ጊዜ የሚፈጅ ይመስልሀል?፡፡››
‹‹ወር ..ሁለት ወር..ወይም ሶስት ወር..ወይም አመት››
‹‹አልገባኝም?››አቶ ኃይለልኡል ኮስተር ብለው ጠየቁ
‹‹ጊዜውን ምታረዝሙትም ምታሳጥሩትም እናንተው ናችሁ፡፡የጋብቻ አማካሪ ውጤታማ የሚሆነው ሁለቱ የጋብቻ ተጣማሪዎች በመሀከላቸው ያለውን ችግር ለመፍታት ቁርጠኛ በሆኑበት መጠን ነው…እኔ እገዛ ነው የማደርግላችሁ..ትልቁን ስራ የምትሰሩት እናንተው
ናቸሁ…ምን ያህል ፍቃዳኛ ናችሁ ?ቁርጠኝነታችሁስ…?ችግሩን ለመፍታት ምን ያህል ርቀት ድረስ ትጓዛላችሁ?››
‹‹ነገርንህ እኮ …ልጄ እንድትመለስ እንኳን ከባሌ ጋር ሰላም ማውረድ ይቅርና ከዳቢሎስ ጋርም ተስማሚ ብባል አደርገዋለው…››
‹‹የእኔም አቋም ከእሷ የተለየ አይደለም››
‹‹እንደዛ ከሆነ እንጀምር…ከዚህ ከተማ ለቀንናት እንወጣለን…የፈለጋችሁበት ቦታ መምረጥ ትችላላችሁ ..ላንጋኖ ሰዳሬ ወይም ሌላ ቦታ ከተማና …ግርግር ያለበት ቦታ ግን አይሆንም››
‹‹እሺ..ሌላስ?››
‹‹ስልክ ሁለታችሁም በቀን ለአንድ ሰዓት ያህል ብቻ ነው የምትጠቀሙት…ከምትፈልጉትሰ ሰው ጋር የምትደዋወሉት በዛ በተፈቀደላችሁ ሰዓት ብቻ ነው….››
‹‹ይሁን እሺ…››
‹‹በቃ ከአሁን ጀምሮ ተዘጋጁ ..ነገ ሶስት ሰዓት አንንቀሳቀሳለን..ቀድሜ ደውልላችኃላው፡፡››
‹‹እሺ..ተስማምተናል፡፡››
‹‹በቃ ደህና ዋሉ…››መቀመጫውን ለቆ ተነሳ…ደስ እያለው እቤቱንም ሰፈሩንም ለቆ ሄደ…
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹አዎ ትክክል ነህ…ግን የእኔ ሀሳብ ምን መሰለህ….አሁን ስትደውልልህ ወደ ቤቷ እድትመለስ አሳምናት ..በቃ እኛ ተስማማን አይደል…ከነገ ጀምሮ ከፈለክ ከአሁን ጀምሮ ማድረግ ያለብንን ነገሮች ንገረን እና ማድረግ እንጀምራለን..እሷ ግን ዛሬ ነገ ሳትል ወደቤቷ ትመለስ..እሷ እዚሁ እቤቷ እያለች እኛ ችግራችንን መፍታት እንችላለን››
‹‹ይቅርታ ይሄ መንገድ የሚሰራ አይመስለኝም››አለ ሰለሞን
‹‹ብሩን እኮ እንከፍልኃለን..ማለቴ አምስት ሚሊዬኑን እንከፍልሀለን..አይደል ኃይሌ..?››.ወ.ሮ ስንዱ ለዘመናት አድርገው በማያውቁት መንገድ ባልዬውን በአይናቸውም በቃላቸውም እየተለማመጡ ጠየቁ፡፡
‹‹አዎ..ትክክል ነች…ከፈለክ አሁኑኑ የ5 ሚሊዬኑን ቼክ ልፅፍልህ እችላለው…አዎ››
‹‹ይቅርታ እኔ ያልሰራሁበትን ገንዘብ የምቀበል አይነት ሰው አይደለሁም…በዛ ላይ 5 ሚሊዬኑን ከፍልሀለው አለች እንጂ እኔ ስራዬን እሷ ባለችው መንገድ እንኳን በውጤት ባጠናቅቅ…ይሄንን ብር እቀበላለሁ አላልኩም..እኔ ለሰራሁት ስረ የሚገባኝን ብር ብቻ ነው እንዲከፈለኝ ምፈለገው..እኔ እናንተን ብሆን ግን ሁሉን ነገር ልጃችሁ ባለችው መንገድ እንዲከናወን ጊዜ ሳላባክን እንቀሳቀስ ነበር….ቢያንስ እኮ እነዚህን እናንተ የምትሉትን ነገር ለልጃችሁ አቅርቤ የምትለውን ለመስማት የተወሰነ ቀናቶች ሞክረን እናንተ ግንኙነታችሁን ለማሻሻል የምታደርጉትን ጥረት አይተን ጥረቱ ፍሬ እያፈራ መሆንኑ መመዘን አለብን…እኔ ባለሞያ ነኝ..በፀሎት ደግሞ ዋና ቀጣሪዬ ነች..ታማኝነቴ ለእሷ ነው….እሷ ባለችው መንገድ ለመጓዝ ስትወስኑ ደውሉልኝ..አሁን ልሂድ..ብሎ ከመቀመጫው ሲነሳ ሁሉቱም በድንጋጤ ከተቀመጡበት ተስፈንጥረው ተነሱና ግራና ቀኝ ትከሸውን ይዘው መልሰው አስቀመጡት..
‹‹እሺ በቃ እንዳልክ ይሁን..አሁን ማድረግ ያለብንን ንገረን..ምንም ጊዜ ሳናባክን ወደተግባር መግባት አለብን፡፡ለመሆኑ ምን ያህል ጊዜ የሚፈጅ ይመስልሀል?፡፡››
‹‹ወር ..ሁለት ወር..ወይም ሶስት ወር..ወይም አመት››
‹‹አልገባኝም?››አቶ ኃይለልኡል ኮስተር ብለው ጠየቁ
‹‹ጊዜውን ምታረዝሙትም ምታሳጥሩትም እናንተው ናችሁ፡፡የጋብቻ አማካሪ ውጤታማ የሚሆነው ሁለቱ የጋብቻ ተጣማሪዎች በመሀከላቸው ያለውን ችግር ለመፍታት ቁርጠኛ በሆኑበት መጠን ነው…እኔ እገዛ ነው የማደርግላችሁ..ትልቁን ስራ የምትሰሩት እናንተው
ናቸሁ…ምን ያህል ፍቃዳኛ ናችሁ ?ቁርጠኝነታችሁስ…?ችግሩን ለመፍታት ምን ያህል ርቀት ድረስ ትጓዛላችሁ?››
‹‹ነገርንህ እኮ …ልጄ እንድትመለስ እንኳን ከባሌ ጋር ሰላም ማውረድ ይቅርና ከዳቢሎስ ጋርም ተስማሚ ብባል አደርገዋለው…››
‹‹የእኔም አቋም ከእሷ የተለየ አይደለም››
‹‹እንደዛ ከሆነ እንጀምር…ከዚህ ከተማ ለቀንናት እንወጣለን…የፈለጋችሁበት ቦታ መምረጥ ትችላላችሁ ..ላንጋኖ ሰዳሬ ወይም ሌላ ቦታ ከተማና …ግርግር ያለበት ቦታ ግን አይሆንም››
‹‹እሺ..ሌላስ?››
‹‹ስልክ ሁለታችሁም በቀን ለአንድ ሰዓት ያህል ብቻ ነው የምትጠቀሙት…ከምትፈልጉትሰ ሰው ጋር የምትደዋወሉት በዛ በተፈቀደላችሁ ሰዓት ብቻ ነው….››
‹‹ይሁን እሺ…››
‹‹በቃ ከአሁን ጀምሮ ተዘጋጁ ..ነገ ሶስት ሰዓት አንንቀሳቀሳለን..ቀድሜ ደውልላችኃላው፡፡››
‹‹እሺ..ተስማምተናል፡፡››
‹‹በቃ ደህና ዋሉ…››መቀመጫውን ለቆ ተነሳ…ደስ እያለው እቤቱንም ሰፈሩንም ለቆ ሄደ…
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍90❤14
#ጉዞ_በፀሎት
(አቃቂ እና ቦሌ)
፡
፡
#አስራ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧
በፀሎት ግቢው ውስጥ ባለ የዛፍ ጥላ ስር ወንበር አውጥታ ቁጭ ብላለች…ፊራኦል ግንዱን ተደግፎ እሷን በትኩረት እያያት እያወሩ ነው፡፡ ወሬው ስለሟች እህቱ ስለበሬዱ ነው፡፡በእሷ ሞት ምክንያት ምን ያህል እንደተጎዳና የእሱ ብቻ ሳይሆን የቤተሱም ኑሮ እንደተመሰቃቀለ እየነገራት ነው፡፡
‹‹ሀዘንንም ጨመሮ ሁሉም ነገር ጊዜያዊ መሆኑን አውቀህ ከክስተቶች ጋር እራስን አታጣብቅ…ከነገሮች ጋር እራስህን አስማምተህ ፍሰስ..እናም እራስህን ደስተኛ ለማድረግ ሞክር..ጊዜ የማይፈውሰው ህመም የለም››ብላ ልታፅናናው ሞከረች፡፡
‹‹ጊዜ ሁሉንም ህመሞች እኩል አይፈውስም….አንዳንድ ህመሞች በዕድሜያችን ልክ ተሰፍረው የተሰጡን ናቸው..አንዳንድ ስብራቷች የዘላለም ናቸው፡፡እህቴ ከሞተች ሁለት አመቷ አልፎ ሶስተኛውን ልናገባድድ ነው…ግን አሁንም ድረስ አባዬ እህህ እንዳለ ነው….እማዬን እደምታያት አይኗን እንዲህ የደከመው ከእድሜ የመጣ ህመም ወይም ጭስ አይደለም…የዘወትር ለቅሶ ነው….አየሽ አንዳንድ ስንጥቆች እንዲህ በቀላሉ ጊዜ ስላለፈ ብቻ አይደፈኑም…››
‹‹ትክክል ልትሆን ትችላለህ …ግን መሞከሩ አይከፋም…››
‹‹.በይ አሁን ወጣ ብዬ ልምጣ፡፡››
‹‹ሩቅ ካልሆነ ለምን እኔንም ይዘኸኝ አትወጣም?››
‹‹አይ ይሄንን ሻርፕሽን ከላይሽ ላይ ካልጣልሽ ከእኔ ጋር ከእዚህ ጊቢ መውጣት አትችይም..ጓደኞቼ እኮ ያቺ ሊንጃ ዘመድህ እያሉ ፉገራቸውን አልቻልኩትም››
‹‹እንዲሁ …ከአንቺ ጋር መታየቱ ይደብረኛል አትልም››
‹‹አይ… ያ እውነት እንዳልሆነ አንቺም ታውቂያለሽ…ለማንኛውም ቀላል ነገር ነው የጠየቅኩሽ…ሻርፕሽን ከላይሽ ላይ አንሺና አብረን እንሂድ››
‹‹አንተ ባለጣባሳዋ ዘመድህ ከሚሉህ ሊንጃዋ ቢሉህ አይሻልህም?፡፡››
‹‹አይ ግድ የለም..ባለ ጠባሳዋ ቢሉኝ ይሸለኛል…››
‹‹እንግዲያው ቀረብህ ሂድ በቃ››
‹‹አንቺም ቀረብሽ…ቻው››ብሏት ወጣ……ፊራኦል ሆነ ብሎ በአላማ ነው እንደዚህ የሚያደርጋት፡፡በፀሎትን መጠራጠር ከጀመረ ቀናቶች አልፈዋል…የምትለውን አይነት ልጅ እንዳልሆነች ውስጡ እየነገረው ነው….ምን አልባት የተጠራጠረው እውነት ከሆነ ምን እንደሚያደረግ ግራ ገብቷታል….አጋልጦና አሳልፎ ይሰጣታል? ለአባቱ ይናገራል…?ለወላጆቾ አሳውቆ ለሽልማት ያቀረቡትን 5 ሚሊዬን ይቀበላል…?እንደዛ ካደረገ በእርግጠኝነት አባቱን ለዘላለም እንደሚያጣ እርግጠኛ ነው…ማጣት ምን እንደሆነ ደግሞ በእህቱ ሞት በደንብ ስለተማረ አባቱን ደግሞ ካጣ ከዛ በኃላ ሰው እንደማይሆን እርግጠኛ ነው…ብቻ የተወሳሰብ ነገር ውስጥ እንደገባ እርግጠኛ ነው….አንዳንዴ ነገሮችን በጥልቀት ከመቆፈር እራሱን ማገድ ቢችል ይመኛል…ምንም ትሁን ማንም ችላ ብሎ ሊተዋት ይወስንና ውሳኔውን ለረጅም ጊዜ አፅንቶ ማቆየት አይችልም….
‹‹ውይ በፀሎት….ምን አይነት ልጅ ነሽ?››እንደጀማሪ እብድ ብቻውን መንገድ ላይ እየለፈለፈ እየሄደ ነው፡፡
ከሄደ በኋላ ግን እሷ ከፍተኛ ትካዜ ውስጥ ነው የገባችው፡፡ይሄ ልጅ ሙሉ ፊቷን እንድታሳየው ወጥሮ ይዞታል…አውጥተው አይናገሩ እንጂ የቤቱ ሰው ሁሉ ቀንና ለሊታ ፊቷን ጠቅላላ አልብሶ በአንገቷ ዙሪያ ተጠፍሮ ታስሮ የሚውለውን ሻርፖን ከዛሬ ነገ ለምን አይነሳም? የሚሉ ጥያቄ በውስጣቸው እየተጉላላ እንዳለ እርግጠኛ ነች….ይሄንን ማድረግ አትችልም…ቀኑ ከመድረሱ በፊት እራሷን ማጋለጥና ማንናቷን ማሳወቅ ሁሉን ነገር ነው ትርምስምስ የሚያደርግባት፡፡ከመቀመጫዋ ተነሳችና ከሻንጣዋ ውስጥ ስልኳን በማውጣት ወደጓሮ ሄደች …ወደእሷ ሰው ከመጣ በግልጽ ለማየት የሚቻላትን ቦታ መርጣ ተቀመጠችና የጠፋውን ስልክ አበራችው…..ሰሎሞን ጋር ደወለች፡፡
‹‹እሺ እንዴት ነህ?››
‹‹ሰላም ነኝ..አንቺ ደህና ነሽ….ከአሁን አሁን በደወለች እያልኩ በማስብበት ጊዜ ነው የደወለሽው››
‹‹ምነው አዲስ ነገር አለ?››
‹‹አዎ …ዛሬ አባትሽ ቤት አስጠርተውኝ ነበር››
‹‹አትለኝም!! ታዲያ እንዴት ሆነልህ?››
‹‹ሁሉ ነገር አንቺ እዳልሽው ነው የሆነው…ስለእኔ በድንብ ሲያጠኑ ነበር የከረሙት..የስልክ ልውውጣችንንም አግኝተው አዳምጠውታል…..በአጠቃላይ እውነቱን እንደተናገርኩ ተረድተዋል››
‹‹እና መጨረሻው ምን ሆነ?››በጉጉት ጠየቀች
‹‹ምን ይሆናል..?ያው አሁን ቁጭ ብዬ ዝርዝር እቅድ እያወጣሁ ነው….ሁለቱም ነገሮችን መስመር ለማስዝ ያልኳቸውን እንደሚያደርጉ ውሳኔያቸውን አሳውቀውኛል፡፡››
‹‹በጣም ደስ ይላል….በዚህ ፍጥነት ይስማማሉ ብዬ አላሰብኩም ነበር››
‹‹እኔም ከአንቺ በላይ ፈርቼ ነበር…ግን አንቺን በጣም ስለሚወዱሽ ምንም ምርጫ የላቸውም…እንደተረዳሁት ከሆነ ሁለቱም ጋብቻቸውን ስለማዳንና ፍቅራቸውን ስለማደስ ደንታም የላቸውም…ግን ደግሞ በምንም ብለው በምንም አንቺን መልሰው እጃቸው ለማሰገባት ከልብ ይፈልጋሉ..ለዛ ነው በፍጥነት የተስማሙት፡፡››
‹‹አዎ ትክክል ነህ…እሷን ለማግኘት እርስ በርስ ተገዳደሉ ብተላቸው በተሻለ ቀሏቸው አሁን ከፈጠኑት በላይ ፈጥነው ያደርጉት ነበር፡፡››
‹‹እንዴ ..አንቺ ደግሞ አጋነንሺው…እርስ በርስ ከተገዳደሉ እንዴት ብለው ነው አንቺን የሚያገኙሽ…ለማንኛውም ስራው ስለተጀመረ ስልክሽን ባትዘጊው ጥሩ ነው…ምክንያቱም ስለእነሱ አነሱን ጠይቄ ማወቅ የማልችለውን መረጃ አንቺ ነሽ ልትነግሪኝ የምትችይው…ለዛ ደግሞ የግድ በፈለኩሽ ግዜ ማግኘት አለብኝ፡፡››
‹‹በስልኬ ተከታትለው ከደረሱብኝስ?››
‹‹ስልኩን አዲስ ቁጥር ነው…ማንም አያውቀውም ያልሺኝ መስሎኝ?››
‹‹አዎ ትክክል ነህ አዲስ ነው…አሁን ግን አንተ ታውቀዋለህ››
‹‹እኔ ለእነሱም ሆነ ለሌላ ለማንም ሰው አልሰጥም…ለአንቺ ስል ሳይሆን ለራሴ ስል….ሁለተኛ አሁን አንቺን መፈለጉን እርግፍ አድርገው ትተው ጋብቻቸውን ላይ ሙሉ ትኩረት እንዲያደርጉ አጥብቄ ነግሬያቸዋለሁ እነሱም ሙሉ በሙሉ ተስማምተዋል››
‹‹እና መቼ ልትጀምሩ ነው?፡፡››
‹‹እንደነገርሺኝ በፍጥነት ወደቤትሽ መመለስ ትፈልጊያለሽ..ስለዚህ ምንም ጊዜ ማባከን አያስፈልግም…ነገ ስራ እንጀምራለን…ለሚቀጥሉት 15 ቀን ቢሾፍቱ ወዳለው ቤታችሁ እንሄዳለን ፡፡ከዛ በኋላ ደግሞ ውጤቱን እናይና ወደአንዱ ጋር እንሄዳለን፡፡;;
‹‹እንዴ ሁለቱም ለመሄድ ተስማሙ››
‹‹አዎ…በደንብ ተስማምተዋል..ነገ ሶስት ሰዓት አዲስአበባን ለቀን እንወጣለን››
‹‹ይገርማል….በዚህ ፍጥነት ከከተማው ይዘኸቸው ትወጣለህ ብዬ አላሰብኩም ነበር››
‹‹አየሽ ነገሩ ለአመታት የተከማቸና ስር የሰደደ ስለሆነ …..ሙሉ ትኩረት ይፈልጋል….አዲስአባባ ተቀምጦ ደግሞ በሙሉ ትኩረት እንዲህ አይነት ነገር ለመከወን ምቹ አይደለም….ለዛ ነው ከከተማው ላርቃቸው የፈለኩት››
‹‹በጣም እያስደስትከኝ ነው…››
‹‹ተይ እንጂ….ገና ምኑም ሳይያዝ ምስጋና ከጀመርሽ በኋላ ጥሩ አይመጣም››
‹‹አያያዝህን አየሁት …እንደምታሳከው በጣም ነው ምተማመንብህ››
‹‹አመሰግናለሁ›››
‹‹እሺ.. በቃ ቻው››
‹‹ቆይ…የስልኩን ነገር ምን አልሺኝ?››
‹‹እሺ…አልዘጋውም…ግን ቀጥታ አትደውልልኝ….ለማውራት ስትፈልግ መልእክት ላክልኝ..ከዛ ሁኔታዎችን አመቻችቼ በተቻለኝ ፍጥነት ደውልልሀለው››
‹‹ተስማምተናል..በይ ቻው››
‹‹ስልኩ ተዘጋ….በጣም ደስ አላት…ነገሮች ሁሉ ባሰበቻው መንገድ እንዲህ መስመር ስለያዙላት ወደላይ አንጋጣ ፈጣሪዋን አመሰገነች፡፡
(አቃቂ እና ቦሌ)
፡
፡
#አስራ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧
በፀሎት ግቢው ውስጥ ባለ የዛፍ ጥላ ስር ወንበር አውጥታ ቁጭ ብላለች…ፊራኦል ግንዱን ተደግፎ እሷን በትኩረት እያያት እያወሩ ነው፡፡ ወሬው ስለሟች እህቱ ስለበሬዱ ነው፡፡በእሷ ሞት ምክንያት ምን ያህል እንደተጎዳና የእሱ ብቻ ሳይሆን የቤተሱም ኑሮ እንደተመሰቃቀለ እየነገራት ነው፡፡
‹‹ሀዘንንም ጨመሮ ሁሉም ነገር ጊዜያዊ መሆኑን አውቀህ ከክስተቶች ጋር እራስን አታጣብቅ…ከነገሮች ጋር እራስህን አስማምተህ ፍሰስ..እናም እራስህን ደስተኛ ለማድረግ ሞክር..ጊዜ የማይፈውሰው ህመም የለም››ብላ ልታፅናናው ሞከረች፡፡
‹‹ጊዜ ሁሉንም ህመሞች እኩል አይፈውስም….አንዳንድ ህመሞች በዕድሜያችን ልክ ተሰፍረው የተሰጡን ናቸው..አንዳንድ ስብራቷች የዘላለም ናቸው፡፡እህቴ ከሞተች ሁለት አመቷ አልፎ ሶስተኛውን ልናገባድድ ነው…ግን አሁንም ድረስ አባዬ እህህ እንዳለ ነው….እማዬን እደምታያት አይኗን እንዲህ የደከመው ከእድሜ የመጣ ህመም ወይም ጭስ አይደለም…የዘወትር ለቅሶ ነው….አየሽ አንዳንድ ስንጥቆች እንዲህ በቀላሉ ጊዜ ስላለፈ ብቻ አይደፈኑም…››
‹‹ትክክል ልትሆን ትችላለህ …ግን መሞከሩ አይከፋም…››
‹‹.በይ አሁን ወጣ ብዬ ልምጣ፡፡››
‹‹ሩቅ ካልሆነ ለምን እኔንም ይዘኸኝ አትወጣም?››
‹‹አይ ይሄንን ሻርፕሽን ከላይሽ ላይ ካልጣልሽ ከእኔ ጋር ከእዚህ ጊቢ መውጣት አትችይም..ጓደኞቼ እኮ ያቺ ሊንጃ ዘመድህ እያሉ ፉገራቸውን አልቻልኩትም››
‹‹እንዲሁ …ከአንቺ ጋር መታየቱ ይደብረኛል አትልም››
‹‹አይ… ያ እውነት እንዳልሆነ አንቺም ታውቂያለሽ…ለማንኛውም ቀላል ነገር ነው የጠየቅኩሽ…ሻርፕሽን ከላይሽ ላይ አንሺና አብረን እንሂድ››
‹‹አንተ ባለጣባሳዋ ዘመድህ ከሚሉህ ሊንጃዋ ቢሉህ አይሻልህም?፡፡››
‹‹አይ ግድ የለም..ባለ ጠባሳዋ ቢሉኝ ይሸለኛል…››
‹‹እንግዲያው ቀረብህ ሂድ በቃ››
‹‹አንቺም ቀረብሽ…ቻው››ብሏት ወጣ……ፊራኦል ሆነ ብሎ በአላማ ነው እንደዚህ የሚያደርጋት፡፡በፀሎትን መጠራጠር ከጀመረ ቀናቶች አልፈዋል…የምትለውን አይነት ልጅ እንዳልሆነች ውስጡ እየነገረው ነው….ምን አልባት የተጠራጠረው እውነት ከሆነ ምን እንደሚያደረግ ግራ ገብቷታል….አጋልጦና አሳልፎ ይሰጣታል? ለአባቱ ይናገራል…?ለወላጆቾ አሳውቆ ለሽልማት ያቀረቡትን 5 ሚሊዬን ይቀበላል…?እንደዛ ካደረገ በእርግጠኝነት አባቱን ለዘላለም እንደሚያጣ እርግጠኛ ነው…ማጣት ምን እንደሆነ ደግሞ በእህቱ ሞት በደንብ ስለተማረ አባቱን ደግሞ ካጣ ከዛ በኃላ ሰው እንደማይሆን እርግጠኛ ነው…ብቻ የተወሳሰብ ነገር ውስጥ እንደገባ እርግጠኛ ነው….አንዳንዴ ነገሮችን በጥልቀት ከመቆፈር እራሱን ማገድ ቢችል ይመኛል…ምንም ትሁን ማንም ችላ ብሎ ሊተዋት ይወስንና ውሳኔውን ለረጅም ጊዜ አፅንቶ ማቆየት አይችልም….
‹‹ውይ በፀሎት….ምን አይነት ልጅ ነሽ?››እንደጀማሪ እብድ ብቻውን መንገድ ላይ እየለፈለፈ እየሄደ ነው፡፡
ከሄደ በኋላ ግን እሷ ከፍተኛ ትካዜ ውስጥ ነው የገባችው፡፡ይሄ ልጅ ሙሉ ፊቷን እንድታሳየው ወጥሮ ይዞታል…አውጥተው አይናገሩ እንጂ የቤቱ ሰው ሁሉ ቀንና ለሊታ ፊቷን ጠቅላላ አልብሶ በአንገቷ ዙሪያ ተጠፍሮ ታስሮ የሚውለውን ሻርፖን ከዛሬ ነገ ለምን አይነሳም? የሚሉ ጥያቄ በውስጣቸው እየተጉላላ እንዳለ እርግጠኛ ነች….ይሄንን ማድረግ አትችልም…ቀኑ ከመድረሱ በፊት እራሷን ማጋለጥና ማንናቷን ማሳወቅ ሁሉን ነገር ነው ትርምስምስ የሚያደርግባት፡፡ከመቀመጫዋ ተነሳችና ከሻንጣዋ ውስጥ ስልኳን በማውጣት ወደጓሮ ሄደች …ወደእሷ ሰው ከመጣ በግልጽ ለማየት የሚቻላትን ቦታ መርጣ ተቀመጠችና የጠፋውን ስልክ አበራችው…..ሰሎሞን ጋር ደወለች፡፡
‹‹እሺ እንዴት ነህ?››
‹‹ሰላም ነኝ..አንቺ ደህና ነሽ….ከአሁን አሁን በደወለች እያልኩ በማስብበት ጊዜ ነው የደወለሽው››
‹‹ምነው አዲስ ነገር አለ?››
‹‹አዎ …ዛሬ አባትሽ ቤት አስጠርተውኝ ነበር››
‹‹አትለኝም!! ታዲያ እንዴት ሆነልህ?››
‹‹ሁሉ ነገር አንቺ እዳልሽው ነው የሆነው…ስለእኔ በድንብ ሲያጠኑ ነበር የከረሙት..የስልክ ልውውጣችንንም አግኝተው አዳምጠውታል…..በአጠቃላይ እውነቱን እንደተናገርኩ ተረድተዋል››
‹‹እና መጨረሻው ምን ሆነ?››በጉጉት ጠየቀች
‹‹ምን ይሆናል..?ያው አሁን ቁጭ ብዬ ዝርዝር እቅድ እያወጣሁ ነው….ሁለቱም ነገሮችን መስመር ለማስዝ ያልኳቸውን እንደሚያደርጉ ውሳኔያቸውን አሳውቀውኛል፡፡››
‹‹በጣም ደስ ይላል….በዚህ ፍጥነት ይስማማሉ ብዬ አላሰብኩም ነበር››
‹‹እኔም ከአንቺ በላይ ፈርቼ ነበር…ግን አንቺን በጣም ስለሚወዱሽ ምንም ምርጫ የላቸውም…እንደተረዳሁት ከሆነ ሁለቱም ጋብቻቸውን ስለማዳንና ፍቅራቸውን ስለማደስ ደንታም የላቸውም…ግን ደግሞ በምንም ብለው በምንም አንቺን መልሰው እጃቸው ለማሰገባት ከልብ ይፈልጋሉ..ለዛ ነው በፍጥነት የተስማሙት፡፡››
‹‹አዎ ትክክል ነህ…እሷን ለማግኘት እርስ በርስ ተገዳደሉ ብተላቸው በተሻለ ቀሏቸው አሁን ከፈጠኑት በላይ ፈጥነው ያደርጉት ነበር፡፡››
‹‹እንዴ ..አንቺ ደግሞ አጋነንሺው…እርስ በርስ ከተገዳደሉ እንዴት ብለው ነው አንቺን የሚያገኙሽ…ለማንኛውም ስራው ስለተጀመረ ስልክሽን ባትዘጊው ጥሩ ነው…ምክንያቱም ስለእነሱ አነሱን ጠይቄ ማወቅ የማልችለውን መረጃ አንቺ ነሽ ልትነግሪኝ የምትችይው…ለዛ ደግሞ የግድ በፈለኩሽ ግዜ ማግኘት አለብኝ፡፡››
‹‹በስልኬ ተከታትለው ከደረሱብኝስ?››
‹‹ስልኩን አዲስ ቁጥር ነው…ማንም አያውቀውም ያልሺኝ መስሎኝ?››
‹‹አዎ ትክክል ነህ አዲስ ነው…አሁን ግን አንተ ታውቀዋለህ››
‹‹እኔ ለእነሱም ሆነ ለሌላ ለማንም ሰው አልሰጥም…ለአንቺ ስል ሳይሆን ለራሴ ስል….ሁለተኛ አሁን አንቺን መፈለጉን እርግፍ አድርገው ትተው ጋብቻቸውን ላይ ሙሉ ትኩረት እንዲያደርጉ አጥብቄ ነግሬያቸዋለሁ እነሱም ሙሉ በሙሉ ተስማምተዋል››
‹‹እና መቼ ልትጀምሩ ነው?፡፡››
‹‹እንደነገርሺኝ በፍጥነት ወደቤትሽ መመለስ ትፈልጊያለሽ..ስለዚህ ምንም ጊዜ ማባከን አያስፈልግም…ነገ ስራ እንጀምራለን…ለሚቀጥሉት 15 ቀን ቢሾፍቱ ወዳለው ቤታችሁ እንሄዳለን ፡፡ከዛ በኋላ ደግሞ ውጤቱን እናይና ወደአንዱ ጋር እንሄዳለን፡፡;;
‹‹እንዴ ሁለቱም ለመሄድ ተስማሙ››
‹‹አዎ…በደንብ ተስማምተዋል..ነገ ሶስት ሰዓት አዲስአበባን ለቀን እንወጣለን››
‹‹ይገርማል….በዚህ ፍጥነት ከከተማው ይዘኸቸው ትወጣለህ ብዬ አላሰብኩም ነበር››
‹‹አየሽ ነገሩ ለአመታት የተከማቸና ስር የሰደደ ስለሆነ …..ሙሉ ትኩረት ይፈልጋል….አዲስአባባ ተቀምጦ ደግሞ በሙሉ ትኩረት እንዲህ አይነት ነገር ለመከወን ምቹ አይደለም….ለዛ ነው ከከተማው ላርቃቸው የፈለኩት››
‹‹በጣም እያስደስትከኝ ነው…››
‹‹ተይ እንጂ….ገና ምኑም ሳይያዝ ምስጋና ከጀመርሽ በኋላ ጥሩ አይመጣም››
‹‹አያያዝህን አየሁት …እንደምታሳከው በጣም ነው ምተማመንብህ››
‹‹አመሰግናለሁ›››
‹‹እሺ.. በቃ ቻው››
‹‹ቆይ…የስልኩን ነገር ምን አልሺኝ?››
‹‹እሺ…አልዘጋውም…ግን ቀጥታ አትደውልልኝ….ለማውራት ስትፈልግ መልእክት ላክልኝ..ከዛ ሁኔታዎችን አመቻችቼ በተቻለኝ ፍጥነት ደውልልሀለው››
‹‹ተስማምተናል..በይ ቻው››
‹‹ስልኩ ተዘጋ….በጣም ደስ አላት…ነገሮች ሁሉ ባሰበቻው መንገድ እንዲህ መስመር ስለያዙላት ወደላይ አንጋጣ ፈጣሪዋን አመሰገነች፡፡
👍82❤8🤔3🎉2👎1