#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሳባ ሰገን ላይ የጀመረችውን በቀል ጀምራ እስክትጨርስ አንድ ዓመት ፈጀባት።መጀመሪያ ከትብለጥ ጋር ክፉኛ እንድትጣላና ስራዋን ሙሉ በሙሉ እንድትለቅ አደረገች፡፡ ለአመታት የሠራችበት ከድህነት ማጥ ወጥታ ሚሊዬነር የሆነችበት ክፉውንም ደጉንም ያየችበት ከምትወደው የስራ ቦታ ልታስወግዳት ቻለች፡፡ ትብለጥም የምትወዳት አለቃዋ ብትሆንም በተፈጠረው ጥል እሷም ተበድያለሁ ብላ ስላሰበችና በቂ የሆነ ሀብትና ንብረት ስላፈራች በቀላሉ ለመፅናናት ችላ ነበር፡፡ በወሩ መኪናዋ ነደደች፣ከሁለት ወር በኃላ ደላሎች እስከ መቶ ሚሊዬን ብር የሚያስገኝ ማዕድን አለ ብለው ባላት ብር ሁሉ ድንጋይ ሸጠውላት የባንክ ደብተሯን ባዶ እንዲያስደርጉባት ማድረግ ቻለች...ከዛ ጤናዋ ተቃወሰ… ህይወት ስታዘቀዝቅባት የተንጣለለ ቪላ ቤቷን ሸጣ ኮንደሚኒዬም ቤት ገዝታ ገባችና በቀሪው ሚኒባስ ገዝታ በሱ ሹፌር ቀጠራ በማስራት ኑሮዋን መግፋት ጀመረች… ስድስት ወር ሳይቆይ ሙሉ በሙሉ ሚኒባሱን አሰረቀችባት እና እንድትታረድ አደረገች....ከወር በኃላ ሰገን እራሷን በገመድ አንጠልጥላ የመሞቷን ደስታ በዜና አየች።
ከዛ ትብለጥን ሆነ ማንነቷን ያሳጣትን የስራ ቦታዋን ለማውደም ማድባት ጀመረች። ያ ግን ቀላል አልሆነላትም። ከሁለት አመት በላይ መጠበቅ ነበረባት። አሁን ግን ጊዜው ደርሷል፡፡
ሳባ ትብለጥን እና ድርጅቷን በአንድ ጊዜ ለማውደም የዘየደችው ዘዴ የተለየ ነበር፡፡ ታሪኩን በጥልቀትና በዝርዝር በመፅሀፍ ማዘጋጀት፤ከዛ በሌላ ሰው ስም ማሳተምና በሰፊው እንዲሰራጭ ማድረግ ነው።
ደራሲ ጳውሎስ ከሀገር ከመውጣቱ በፊት እሷ እናቱን ልትንከባከብለትና ከመፅሀፉ የሚገኘውን ብር ልትሰጥለት እሱም በሄደበት ሀገር በምንም አይነት ሁኔታ ቢሆን ሚስጥሩን ሊጠብቅ.. ካልሆነ ግን በእናቱ ላይ ችግር ሊደርስ እንደሚችል ነግራውና በማስፈራራት ሁሉን ነገር ችላ ው ሸኘችው፡፡ከሀገር መውጣቱን ከረጋገጠች ከአንድ ሰዓት በኃላ ለአከፋፋዬች ደውላ መፅሀፉን ማከፋፈል እንዲጀምሩ ነገረቻቸው፡፤
በማግስቱ መፅሀፉ በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ ውር ውር ማለት ጀመረ...በሶስተኛው ቀን በአንድ የግል ጋዜጣ ላይ "ቤርሙዳ ዘካሳንቺስ" በሚል ርዕስ የከተማዋ ቁጥር አንድ ሀብታሞች፤የመንግስት ሹማምንትና ታዋቂ አርቲስቶቻችን የሚመሽጉበት በማሳጅ ቤት ስም የወሲብ አገልግሎትን ጨምሮ ሀሺሽና ሌሎች ህገወጥ ስራዎች የሚካሄድበት ቦታን ፀሀፊው ለአመታት ካጠና በኋላ በተጨባጭ መረጃ በማስደገፍ በ220 ገፅ መፅሀፍ አድርጎ በማሳተም በአሁኑ ወቅት በገበያ ላይ አውሏል። በጣም የሚገርመው ግን በዚህ መፅሀፍ ላይ ታሪካቸው የተገለፁ ሰዎች እስከሚኒስቴር ደረጃ ስልጣን ያላቸው በመሆናቸው ያስገድሉኛል በሚል ፍራቻ ሀገር ለቆ መውጣቱን ማረጋገጥ ችለናል።›› በሚል የደራሲውንና የመፅሀፉን የሽፋን ስዕል ይዞ ወጣ።
ከዛ ወዲያው ዜናው ከጋዜጣው በመነሳት በፌስቡክ መንደር በሰዓታት ውሰጥ ተሠራጨ...ቲክ ቶክ መንደር ተሸጋገረ... ዪቲዩበሮች ዜናውን እየቆረጡ እየቀጠሉ አባዙት፡፡ በከተማዋ መተረማመስ ተፈጠረ....መፅሀፉ ፓለቲካዊ ይዘት አለው የሚል ወሬ በጎን ተነዛ... የማሳጅ ቤቱ ደንበኞች የነበሩ ቱጃሮች እና ባለስልጣኖች ተበላን በሚል ስሜት በየፊናቸው መፅሀፉን ከያለበት በጅምላ እያስገዙ በማሰብሰብ ከገበያ የማስወጣት ስራ ሰሩ...ሳባ ግን ለዚህ ተዘጋጅታ ነበር፡፡ከታተመው 5ሺ መፅሀፍ ኮፒ ወደገበያው እንዲለቀቅ ያደረገችው 2 ሺውን ብቻ ነበር።በከፍተኛ ጥንቃቄ በኮንትሮባንድ መልክ ከዋጋው ሁለትና ሦስት እጥፍ ቀሪው 3ሺ. ሞጃዋቹና ኃያሎቹ በማይደርሱበት መንገድ በሳምንት ውስጥ ተሰራጭቶ አለቀ...
ትብለጥ ለሳባ ደወለችላት ‹‹…ልጄ ጉድ ሆነናል››
ምንም እንዳልሰማች…እንዳአዲስ ጮኻ አዳነቀች…ወዲያው እየበረረች ከስሯ ተገኘች፡፡ ዋና አፅናኝና አማካሪዋ ሆነች፡፡
ማሳጅ ቤቱ ለጊዜው ተብሎ የተዘጋው በሶስተኛው ቀን ነበር... ባይዘጋም ወደዛ በስህተት ዝር የሚል ደንበኛ አልነበረም፡፡ እንደውም ከዛ ይልቅ እየደወለ ትብለጥ ላይ የሚጮህባትና የሚፎክርባት ደንበኛ በዛ...ጋዜጠኞችና ዩቲዩበሮች ወሬ ለማነፍነፍ ግቢውን በመክበብ ሰፈሩን አጨናነቁት..በዚህ ጊዜ ታዲያ ሳባ ከትብለጥ ጎን ሆና በዋናነት ሀዘን ላይ ከወደቁና እሷን ከሚያፅናኑ ሠዎች ግንባር ቀደሟ ሆነች... በሳምንቱ ትብለጥ ሙሉ በሙሉ መልሳ እንደማታገግም ገባትና ራሷን ለማትረፍ ወሰነች፡፡ሰራተኞቹን በጠቅላላ ከስራ አሰናብታ ንብረቷን ለጊዜው በውክልና ለዘመድ አስተላልፋ ወደውጭ ለመውጣት ዝግጅቷን ጨረሰች፡፡ ሁሉም ሰራተኞች ተራ በተራ ከስራ ለቀው ጥለዋት ቢሄዱም ሳባ ግን በውስጧ ደስታዋን እያጣጣመች በውጭ ያዘነች በማስመሰል እስከመጨረሻው ጠብታ አብራት ቆየች ። ለዛውም በእንባ እየታጠበችና በቁጭት የተንገበገበች በማስመስል። ችግሩ ከተከሰተ ከ15 ቀን በኋላ አብራት ውላ ቦሌ ድረስ ሸኘቻትና ወደቤቷ ተመለሰች።
በማግስቱ በግል ጋዜጣ ላይ ሆነ የመንግስት ሚዲያዎች ላይ ‹‹ቤርሙዳ ዘካሳንቺስ›› በሚል ርዕስ አነጋጋሪ መፅሀፍ የተፃፈበት የትብለጥ ማሳጅ ቤት ባለቤት ወ/ሪት ትብለጥ ገ/ኪዳን በግብር ማጭበርበርና ደረሰኝ ባለመቁረጥ ወንጀል ተጠርጥረው ከሀገር ሊወጡ ሲሉ ከቦሌ አየር ማረፊያ ተይዘው በቁጥር ስር ውለዋል።ቤታቸውም ሲፈተሽ ህጋዊ ያልሆኑ ደረሰኞች ከነማሽናቸው በቁጥጥር ስር ውለዋል…..እያለ የሚቀጥል ዜና ተበተነ።
ሳባ ማታ ትብለጥን ሸኝታት ከቦሌ ለመመለስ ፊቷን ስታዞር ፓሊሶች ወደ ውስጥ ሲገቡ እየተገፋፉ ነበር የተላለፉት..እንደዛ እንደሚሆን ታውቅ ነበር፡፡ ምክንያቱም ጥቆማውንም መረጃውንም የሠጠችው እሷ ስለሆነች።
ከዛ አዲዮስ
አንደኛውንና ጣፋጩን የህይወት ዓላማዋን ያጨለሙባትን ሁለት ሰዎች በሁለተኛው የህይወት ዓላማዋ ሰባበረቻቸው፣ወጥተው ወጥተው ከተሠቀሉበት አድማስ ሰማይ ሳጥናኤል ባቀበላት ጉልበቷ ጎትታ ሁለቱንም እንጦሮጦስ ጨምራቸዋለች... እሷም አስር አመት ስብዕናዋን ከሸጠችበት፤ማንነቷን ካሳጣት፣ያባቷን ነፍስ ካስነጠቃት ቤርሙዳ ውስጥ ልክ ከአስር አመት ቆይታ በኋላ በታምር ነፃ ወጣች..ወይም የወጣች መሰላት...ለዛውም ቤርሙዳውን ለማንም እንዳይሆን አውድማው...እንደዛ በማድረጓ እስከ 50 የሚጠጉ ሰዎች ስራ እንዳጡ ታውቃለች...ቢሆንም የመቶዎችን ጋብቻ ከመፍረስ ታድጋለች...የሺዎችን ፍቅር ከስብራት ጠግናለች....በህይወት ፍፁም ጥሩ የሚባል ነገር የለም፡፡ያ ማሳጅ ቤትም ጥሩ ተግባር ፈፅሞ አይሰራበትም ብላ አታስብም እዛ ማሳጅ ቤት እሷ ጋር መጥተው ከመንፈስ ስብራታቸው አገግመው ህይወታቸውን ያስተካከሉ......የእሷን ምክር ሰምተው ጋብቻቸውን ከመፍረስ የታደጉ ብዙ ነበሩ፤ግን ከጠቅላላው አንፃር በጣም ጥቂት ናቸው። ስለዚህ እንዲዘጋ በማድረጓ ስህተት እንዳሰራች አታምንም.. ግን ደግሞ በቀሏን እንዲህ በስኬት ከተወጣች በኋላ ደስታዋ ለምን የሳምንት እድሜ እንኳን እንዳጣ ነው ግራ የገባት?ለምን ሁሉ ነገር በፍጥነት እንዲህ አስጠላት...? ለምን ከቤቷ መውጣት ከሰው መገናኘት ሆነ መደዋወል አንገሸገሻት...?ቀጣይ ዕቅዷ ምንድነው ራሷን መቅጣት ይሆንን? ይሄንን ስታስብ ዝግንን አላት።ምክንያቱም ለአባቷ ሞት ዋና ተጠያቂ ሰገን፤ትብለጥና፤ ራሷ ነች።
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሳባ ሰገን ላይ የጀመረችውን በቀል ጀምራ እስክትጨርስ አንድ ዓመት ፈጀባት።መጀመሪያ ከትብለጥ ጋር ክፉኛ እንድትጣላና ስራዋን ሙሉ በሙሉ እንድትለቅ አደረገች፡፡ ለአመታት የሠራችበት ከድህነት ማጥ ወጥታ ሚሊዬነር የሆነችበት ክፉውንም ደጉንም ያየችበት ከምትወደው የስራ ቦታ ልታስወግዳት ቻለች፡፡ ትብለጥም የምትወዳት አለቃዋ ብትሆንም በተፈጠረው ጥል እሷም ተበድያለሁ ብላ ስላሰበችና በቂ የሆነ ሀብትና ንብረት ስላፈራች በቀላሉ ለመፅናናት ችላ ነበር፡፡ በወሩ መኪናዋ ነደደች፣ከሁለት ወር በኃላ ደላሎች እስከ መቶ ሚሊዬን ብር የሚያስገኝ ማዕድን አለ ብለው ባላት ብር ሁሉ ድንጋይ ሸጠውላት የባንክ ደብተሯን ባዶ እንዲያስደርጉባት ማድረግ ቻለች...ከዛ ጤናዋ ተቃወሰ… ህይወት ስታዘቀዝቅባት የተንጣለለ ቪላ ቤቷን ሸጣ ኮንደሚኒዬም ቤት ገዝታ ገባችና በቀሪው ሚኒባስ ገዝታ በሱ ሹፌር ቀጠራ በማስራት ኑሮዋን መግፋት ጀመረች… ስድስት ወር ሳይቆይ ሙሉ በሙሉ ሚኒባሱን አሰረቀችባት እና እንድትታረድ አደረገች....ከወር በኃላ ሰገን እራሷን በገመድ አንጠልጥላ የመሞቷን ደስታ በዜና አየች።
ከዛ ትብለጥን ሆነ ማንነቷን ያሳጣትን የስራ ቦታዋን ለማውደም ማድባት ጀመረች። ያ ግን ቀላል አልሆነላትም። ከሁለት አመት በላይ መጠበቅ ነበረባት። አሁን ግን ጊዜው ደርሷል፡፡
ሳባ ትብለጥን እና ድርጅቷን በአንድ ጊዜ ለማውደም የዘየደችው ዘዴ የተለየ ነበር፡፡ ታሪኩን በጥልቀትና በዝርዝር በመፅሀፍ ማዘጋጀት፤ከዛ በሌላ ሰው ስም ማሳተምና በሰፊው እንዲሰራጭ ማድረግ ነው።
ደራሲ ጳውሎስ ከሀገር ከመውጣቱ በፊት እሷ እናቱን ልትንከባከብለትና ከመፅሀፉ የሚገኘውን ብር ልትሰጥለት እሱም በሄደበት ሀገር በምንም አይነት ሁኔታ ቢሆን ሚስጥሩን ሊጠብቅ.. ካልሆነ ግን በእናቱ ላይ ችግር ሊደርስ እንደሚችል ነግራውና በማስፈራራት ሁሉን ነገር ችላ ው ሸኘችው፡፡ከሀገር መውጣቱን ከረጋገጠች ከአንድ ሰዓት በኃላ ለአከፋፋዬች ደውላ መፅሀፉን ማከፋፈል እንዲጀምሩ ነገረቻቸው፡፤
በማግስቱ መፅሀፉ በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ ውር ውር ማለት ጀመረ...በሶስተኛው ቀን በአንድ የግል ጋዜጣ ላይ "ቤርሙዳ ዘካሳንቺስ" በሚል ርዕስ የከተማዋ ቁጥር አንድ ሀብታሞች፤የመንግስት ሹማምንትና ታዋቂ አርቲስቶቻችን የሚመሽጉበት በማሳጅ ቤት ስም የወሲብ አገልግሎትን ጨምሮ ሀሺሽና ሌሎች ህገወጥ ስራዎች የሚካሄድበት ቦታን ፀሀፊው ለአመታት ካጠና በኋላ በተጨባጭ መረጃ በማስደገፍ በ220 ገፅ መፅሀፍ አድርጎ በማሳተም በአሁኑ ወቅት በገበያ ላይ አውሏል። በጣም የሚገርመው ግን በዚህ መፅሀፍ ላይ ታሪካቸው የተገለፁ ሰዎች እስከሚኒስቴር ደረጃ ስልጣን ያላቸው በመሆናቸው ያስገድሉኛል በሚል ፍራቻ ሀገር ለቆ መውጣቱን ማረጋገጥ ችለናል።›› በሚል የደራሲውንና የመፅሀፉን የሽፋን ስዕል ይዞ ወጣ።
ከዛ ወዲያው ዜናው ከጋዜጣው በመነሳት በፌስቡክ መንደር በሰዓታት ውሰጥ ተሠራጨ...ቲክ ቶክ መንደር ተሸጋገረ... ዪቲዩበሮች ዜናውን እየቆረጡ እየቀጠሉ አባዙት፡፡ በከተማዋ መተረማመስ ተፈጠረ....መፅሀፉ ፓለቲካዊ ይዘት አለው የሚል ወሬ በጎን ተነዛ... የማሳጅ ቤቱ ደንበኞች የነበሩ ቱጃሮች እና ባለስልጣኖች ተበላን በሚል ስሜት በየፊናቸው መፅሀፉን ከያለበት በጅምላ እያስገዙ በማሰብሰብ ከገበያ የማስወጣት ስራ ሰሩ...ሳባ ግን ለዚህ ተዘጋጅታ ነበር፡፡ከታተመው 5ሺ መፅሀፍ ኮፒ ወደገበያው እንዲለቀቅ ያደረገችው 2 ሺውን ብቻ ነበር።በከፍተኛ ጥንቃቄ በኮንትሮባንድ መልክ ከዋጋው ሁለትና ሦስት እጥፍ ቀሪው 3ሺ. ሞጃዋቹና ኃያሎቹ በማይደርሱበት መንገድ በሳምንት ውስጥ ተሰራጭቶ አለቀ...
ትብለጥ ለሳባ ደወለችላት ‹‹…ልጄ ጉድ ሆነናል››
ምንም እንዳልሰማች…እንዳአዲስ ጮኻ አዳነቀች…ወዲያው እየበረረች ከስሯ ተገኘች፡፡ ዋና አፅናኝና አማካሪዋ ሆነች፡፡
ማሳጅ ቤቱ ለጊዜው ተብሎ የተዘጋው በሶስተኛው ቀን ነበር... ባይዘጋም ወደዛ በስህተት ዝር የሚል ደንበኛ አልነበረም፡፡ እንደውም ከዛ ይልቅ እየደወለ ትብለጥ ላይ የሚጮህባትና የሚፎክርባት ደንበኛ በዛ...ጋዜጠኞችና ዩቲዩበሮች ወሬ ለማነፍነፍ ግቢውን በመክበብ ሰፈሩን አጨናነቁት..በዚህ ጊዜ ታዲያ ሳባ ከትብለጥ ጎን ሆና በዋናነት ሀዘን ላይ ከወደቁና እሷን ከሚያፅናኑ ሠዎች ግንባር ቀደሟ ሆነች... በሳምንቱ ትብለጥ ሙሉ በሙሉ መልሳ እንደማታገግም ገባትና ራሷን ለማትረፍ ወሰነች፡፡ሰራተኞቹን በጠቅላላ ከስራ አሰናብታ ንብረቷን ለጊዜው በውክልና ለዘመድ አስተላልፋ ወደውጭ ለመውጣት ዝግጅቷን ጨረሰች፡፡ ሁሉም ሰራተኞች ተራ በተራ ከስራ ለቀው ጥለዋት ቢሄዱም ሳባ ግን በውስጧ ደስታዋን እያጣጣመች በውጭ ያዘነች በማስመሰል እስከመጨረሻው ጠብታ አብራት ቆየች ። ለዛውም በእንባ እየታጠበችና በቁጭት የተንገበገበች በማስመስል። ችግሩ ከተከሰተ ከ15 ቀን በኋላ አብራት ውላ ቦሌ ድረስ ሸኘቻትና ወደቤቷ ተመለሰች።
በማግስቱ በግል ጋዜጣ ላይ ሆነ የመንግስት ሚዲያዎች ላይ ‹‹ቤርሙዳ ዘካሳንቺስ›› በሚል ርዕስ አነጋጋሪ መፅሀፍ የተፃፈበት የትብለጥ ማሳጅ ቤት ባለቤት ወ/ሪት ትብለጥ ገ/ኪዳን በግብር ማጭበርበርና ደረሰኝ ባለመቁረጥ ወንጀል ተጠርጥረው ከሀገር ሊወጡ ሲሉ ከቦሌ አየር ማረፊያ ተይዘው በቁጥር ስር ውለዋል።ቤታቸውም ሲፈተሽ ህጋዊ ያልሆኑ ደረሰኞች ከነማሽናቸው በቁጥጥር ስር ውለዋል…..እያለ የሚቀጥል ዜና ተበተነ።
ሳባ ማታ ትብለጥን ሸኝታት ከቦሌ ለመመለስ ፊቷን ስታዞር ፓሊሶች ወደ ውስጥ ሲገቡ እየተገፋፉ ነበር የተላለፉት..እንደዛ እንደሚሆን ታውቅ ነበር፡፡ ምክንያቱም ጥቆማውንም መረጃውንም የሠጠችው እሷ ስለሆነች።
ከዛ አዲዮስ
አንደኛውንና ጣፋጩን የህይወት ዓላማዋን ያጨለሙባትን ሁለት ሰዎች በሁለተኛው የህይወት ዓላማዋ ሰባበረቻቸው፣ወጥተው ወጥተው ከተሠቀሉበት አድማስ ሰማይ ሳጥናኤል ባቀበላት ጉልበቷ ጎትታ ሁለቱንም እንጦሮጦስ ጨምራቸዋለች... እሷም አስር አመት ስብዕናዋን ከሸጠችበት፤ማንነቷን ካሳጣት፣ያባቷን ነፍስ ካስነጠቃት ቤርሙዳ ውስጥ ልክ ከአስር አመት ቆይታ በኋላ በታምር ነፃ ወጣች..ወይም የወጣች መሰላት...ለዛውም ቤርሙዳውን ለማንም እንዳይሆን አውድማው...እንደዛ በማድረጓ እስከ 50 የሚጠጉ ሰዎች ስራ እንዳጡ ታውቃለች...ቢሆንም የመቶዎችን ጋብቻ ከመፍረስ ታድጋለች...የሺዎችን ፍቅር ከስብራት ጠግናለች....በህይወት ፍፁም ጥሩ የሚባል ነገር የለም፡፡ያ ማሳጅ ቤትም ጥሩ ተግባር ፈፅሞ አይሰራበትም ብላ አታስብም እዛ ማሳጅ ቤት እሷ ጋር መጥተው ከመንፈስ ስብራታቸው አገግመው ህይወታቸውን ያስተካከሉ......የእሷን ምክር ሰምተው ጋብቻቸውን ከመፍረስ የታደጉ ብዙ ነበሩ፤ግን ከጠቅላላው አንፃር በጣም ጥቂት ናቸው። ስለዚህ እንዲዘጋ በማድረጓ ስህተት እንዳሰራች አታምንም.. ግን ደግሞ በቀሏን እንዲህ በስኬት ከተወጣች በኋላ ደስታዋ ለምን የሳምንት እድሜ እንኳን እንዳጣ ነው ግራ የገባት?ለምን ሁሉ ነገር በፍጥነት እንዲህ አስጠላት...? ለምን ከቤቷ መውጣት ከሰው መገናኘት ሆነ መደዋወል አንገሸገሻት...?ቀጣይ ዕቅዷ ምንድነው ራሷን መቅጣት ይሆንን? ይሄንን ስታስብ ዝግንን አላት።ምክንያቱም ለአባቷ ሞት ዋና ተጠያቂ ሰገን፤ትብለጥና፤ ራሷ ነች።
👍72❤4
ሁለቱን በአንድም ሆነ በሌላ መንገድ አስወግዳቸዋለች"በቀጣይ ራሴን ማውደም ይቀረኛል" አለችና ተንከትክታ ሳቀች።
ሳባ የትብለጥን ጉዳይ ዘግታ መልሳ መኝታ ቤቷ በመግባት ወደ ድበርቷ ከተመለሰች 13 ቀን አልፏታል…ከሀኪሟ አንድ ቀጠሮም በራሷ ስልጣን አሳልፋለች…ዛሬ ግን እንደምንም ብላ ለመሄድ ወስና በጠዋት ተነስታ ነው መዘገጃጀት የጀመረችው….2፡23 ላይ ሆስፒታል ደርሳ መኪናዋን ፓርክ አድርጋ ወረደች፡፡
አለባበሷን ያስተዋለችው ከመኪናዋ ወርዳ ወደ ውስጥ ስትራመድ የበሽተኛውም ሆነ የጤነኛው አይን ጭኗ ላይ ሲንከራተት ነው፡፡ ‹‹ምን ነከቶኝ ነው እንዲህ የለበስኩት?›› ስትል ራሷን ገሰፀች፡፡ግን የምታስተካክልበት ምንም አይነት ዕድል የላትም፡፡ ስትደርስ የዶ/ሩ ክፍል መለስ ብሎ ይታያል…. ወደ ሪሰፕሺኒስቷ ሄዳ መምጣቷን እንድትነግረው ልትነግራት አሰበች፡፡ ግን በሰዎች ተከባ ስትመለከታት ሀሳቧን ለወጠችና ቀጥታ ወደዛው አመራች..ደርሳ እንደማንኳኳት ነካ ነካ አደረገችና ገፋ አድርጋ አንገቷን አሰገገች..ደነገጠችና ወደኃላ ተመልሳ አየችው..ትክክል ነች አልተሳሳተችም…
‹‹እረ ግቢ ግቢ ይመጣል?››
ፈራ ተባ እያለች ወደውስጥ ዝግ ብላ ገባች
‹‹ወንድሙ ነኝ እኔም እሱን እየጠበቅኩት ነው፡፡ ብታይ ድብር ብሎኝ ጥዬ ልሂድ ወይስ እንዴት ላድርግ እያልኩ ስወዛገብ ነው እግዜር አንቺን የላከልኝ፡፡››
የተለመደ መቀመጫዋ ላይ ተቀመጠች እሱ ዶ/ሩ የሚቀመጥበት ቦታ ነበር የተቀመጠው… መቀመጫውን ለቆ ተነሳና.ተንቀሳቀሰ..እሷን አልፏት ወደበራፉ ሄደና ገርበብ ያለውን በራፍ ሙሉ በሙሉ ዘግቶት ‹‹ኤፍሬም እባላለሁ… ወንድሜን ለመጠየቅ ከሀዋሳ ነው የመጣሁት..ግን አሁን ሳሰብው ወንድሜን እንዳይ ሳይሆን አንቺን ከመሰለች መላዕክ ጋር እንድገናኝ ነው እግዜር ሲያሮጥ አምጥቶ እዚህ የጣለኝ፡፡››
‹‹ግን የእውነት ዶ/ር ወንድምህ ነው?›› በጠነከረ የጥርጣሬ ስሜት ጠየቀችው፡
‹‹አዎ ምነው እንደእሱ ቆንጆ አይደለሁም?››
‹‹ቆንጆስ ቆንጆ ነህ…››
‹‹ሌላ ታዲያ ምን አጎደልኩ?››
‹‹ወንድምህ በጣም የተረጋጋ ነው››
‹‹ገባኝ..አንተ ቅልብልብ ነህ እያልሺኝ ነው…ወድጄ መሰለሽ…ለመሆኑ ከቤት ስትወጪ ራስሽን በመስታወት አይተሸ ነው የወጣሽው…?አንቺን እያየሁ ባልቅለበለብ ነበር መገረም ያለብሽ…?››አላት
‹‹ጥሩ ትጫወታለህ››
‹‹ይሄ ጨዋታ አይደለም ..እንዲህ እያማራችሁ በዛ ላይ ግማሽ ዕርቃን ሆናችሁ ሚስጥራዊ አካላችሁን ሳይቀር ለእይታ እያጋለጣችሁ እኛ እንዴት እንሁን..?ለፍቅረኞቻችንስ እንዴት እንታመን?››የተማረረ መሰለ
‹‹ይህቺ ጠጋ ጠጋ ዕቃ ለማንሳት እንዳይሆን?››
‹‹ፊት ለፊት ያለ ዕቃ ቢነሳ ምን ያስደንቃል?››
‹‹እየተሳደብክ ነው እንዴ?››
‹‹በፍጹም አይደለም…ደግሞ.ለምንድነው ፓንት ያላደረግሺው?››አላት፡፡
አመዷ ቡን አለ፡፡‹‹እንዴ ፓንት አላደረኩም እንዴ?›› በውስጧ አሰበች..በራሷ እርግጠኛ መሆን አልቻለችም፡፡ቆንጣላ ጉርድ ቀሚሷን ወደ ታች ለመጐተት ጥረት ብታደርግም አልተሳካላትም፡፡
‹‹አይ…!!!ልትሸፍኚው እየሞከርሽ ነው?›› ብሎ ጭራሽ አሳፈራት፡፡
ፋሲል ከሞተ በኃላ ለወራት አዳፍናውና በውስጧ ቀብራው የነበረው የወሲብ እሳቷ መቆስቆስ ጀመረ…ዶክተሩ በፍጥነት መጥቶ ከዚህ ሰይጣን ተፈታታኝ ሰው እንዲገላግላት ተመኘች…ግን እኮ ክፍሉን ጥላለት መሄድ ትችል ነበር ፡፡ግን ደግሞ እንደዛ ማድረግ አልቻለችም….ለምን እንዳልቻለች ደግሞ ራሷም አታውቅም፡፡ ሹክሹክታ በሚመስል የሰለለ ድምፅ ‹‹ዝም ብለህ በግምት ባትናገር ጥሩ ነው…መስሎህ ነው እንጂ አድርጌያለሁ››አለችው፡
‹‹ማድረግማ አድርገሻል፡፡ ሮዝ ቀለም ያለው አይደል..የገረመኝ ግን ቀሚስሽም ብጣቂ ..ፓንትሽም ብጣቂ መሆኑ ነው››
‹‹የሆንክ ቡዳ ነገር ነህ…ለመሆን ፓንቴን እንዴት አድርገህ አየኸው?››ንግግሩም ዕይታውም ሰውነቷ እንዲግል አደረጋት፡፡ በተቀመጠችበት ተቁነጠነጠች፡፡
‹‹እሱን ተይውና በጣም ሞቃትና አቅላጭ ሴት እንደሆንሽ ታውቂያለሽ?››ሲል ጠየቃት
መልስ ልትሰጠው አልቻለችም..
‹‹‹ምነው ዝም አልሽ?››
‹‹ምን ልበልህ?ፈራውህ እኮ››
‹‹ስምሽ ማን ይባላል››
‹‹እኔ ሳባ››
‹‹ስምን መላዕክ ያወጣዋል ማለት እንዲህ ነው…. መልክሽን ሲያስተውሉት ከዓይን ሞልቶ ይፈሳል..ስምሽንም ሲጠሩት አንደበት ውስጥ ይደምቃል››
‹‹አመሰግናለው››አለችው ያለወትሮዋ እየተሸኮረመመች፡፡
‹‹ምስጋናው ቀርቶብኝ ….››ብሎ አንጠልጥሎ ተወው
አቅላጭ ከሆነ ንግግሩ ከአማላይ መልኩ የተነሳ ሙቀት ይበልጥ በመላ ሰውነቷ ተሰራጭቶ አቅነዘነዛት፡፡
ድንገት‹‹እየተፈታተንከኝ ነው››አለችው
‹‹ፈትኜ ብጥልሽ ለሀዋሳው ገብርኤል ስለት አስገባ ነበር፡››
‹‹በትክክል ከእኔ ምን ፈልገህ ነው?››
‹‹ያው በዚህ ብርሀናማ ጥዋት ከአንድ አማላይ ወጣት ሴት ጋር ምን ማድረግ የምፈልግ ይመስልሻል?››
‹‹ልገምት?››
‹‹ገምቺ››
ከመቀመጫዋ ድንገት ተነሳችና ቦርሳዋን ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠች ..ልብሷን ከላይ ጀምራ እያወለቀች ወደ እሱ መሳብ ጀመረች፡፡ ልጁ ከግምቱ በጣም የፈጠነ ስለሆነበት ደነገጠ፡፡ ግራ ተጋባ፡፡ ማሰቢያ ጊዜ ግን አላገኘም… ይህቺ በድንገት ሆስፒታል ውስጥ ያገኛት አማላይ ሰይጣን ዕርቃኗን ጠረጴዛው ላይ ወጥታ የእሱን ልብስ ለማውለቅ ትረዳው ጀምራለች፡፡እሱም በፍጥነት ተባበራት፡፡ አዎ አሁን የሚደረገውን አድርጎ በኃላ ቢያስብበት ይሻለዋል፡፡በቅጽበት.አውሬ..... ሆነችበት….ተጠመጠመችበት..ሳመችው…ነከሰችው…ቧጨረችው፡፡ ነፍሱ ጥፍት አለችበት፡፡ ቢሮ.በደቂቃ ውስጥ ተተረማመሰ፡፡ በህይወቱ አይቷት የማያውቀው የወሲብ አለም ውስጥ ከታ አሳሩን አበላችው፡፡ የመጨረሻ ጡዘት ላይ እኩል ደርሰው እኩል ነው የረገቡት..፡፡
ነገሮች ከተጠናቀቁ በኋላ ግን የሳባ የሚያስደነግጥ ተንሰቅሳቂ ለቅሶ ነበር የተከተለው፡፡ ኤፍሬም በጣም ደነገጠ..፡፡ በሁኔታዋ ግራ ገባው፡፡ ልብሱን እንደነገሩ በፍጥነት ለበሰና ወደእሷ ተጠጋ
‹‹እንዴ ምን ያስለቅስሻል? አስገድጄሽ እኮ አይደለም? ሁለታችንም በፍቃደኝነት ፈልገነው ነው ያደረግነው፡፡››
ልብሷን ከተበተነበት ወለል እየለቃቀመች በማንሳት ተራ በተራ አራግፋ እየለበሰች ‹‹አልገባህም…ልታስቆመኝ ይገባ ነበር፡፡ እኔ የማረባ ሰው ነኝ…ደደብ ነኝ አንተም ደግሞ ገፋፍተኸኛል..እንደዛ ማድረግ አልነበረብህም..››አለች ከለቅሶዋ ሳትወጣ፡፡
‹‹አልገባኝም…እንዴ ምን ነካሽ? ወንድ እኮ ነኝ፡፡ ይሄንን የመሰለ አማላይ ዕርቃን ገላ እያየሁ እንዴት አልፈልግም ልልሽ እችላለሁ?ደግሞስ እንደዛ ብዬሽ ቢሆን ኖሮ ላንቺስ ሞራል ጥሩ ነበር እንዴ?››
ለቅሶዋን ቀጠለች..
‹‹መቼስ አልጐዳውሽም..እንደውም እኔ ነኝ የተጐዳሁት…ጀርባዬን እንዳለ በጥፍርሽ ተልትለሺኛል እኮ!!!››
በስተመጨረሻ ጫማዋን እየተጫማች‹‹ይቅርታ››አለችው፡፡
‹‹አይ ይቅርታ እንድትጠይቂኝ እኮ አይደለም..ባደረግነው ነገር ሁሉ ደስተኛ ነኝ.. ያንቺ ለቅሶ ነው የረበሸኝ››
‹‹ባክህ የማልረባ በሽተኛ ነገር ነኝ፡፡››
ሳባ የትብለጥን ጉዳይ ዘግታ መልሳ መኝታ ቤቷ በመግባት ወደ ድበርቷ ከተመለሰች 13 ቀን አልፏታል…ከሀኪሟ አንድ ቀጠሮም በራሷ ስልጣን አሳልፋለች…ዛሬ ግን እንደምንም ብላ ለመሄድ ወስና በጠዋት ተነስታ ነው መዘገጃጀት የጀመረችው….2፡23 ላይ ሆስፒታል ደርሳ መኪናዋን ፓርክ አድርጋ ወረደች፡፡
አለባበሷን ያስተዋለችው ከመኪናዋ ወርዳ ወደ ውስጥ ስትራመድ የበሽተኛውም ሆነ የጤነኛው አይን ጭኗ ላይ ሲንከራተት ነው፡፡ ‹‹ምን ነከቶኝ ነው እንዲህ የለበስኩት?›› ስትል ራሷን ገሰፀች፡፡ግን የምታስተካክልበት ምንም አይነት ዕድል የላትም፡፡ ስትደርስ የዶ/ሩ ክፍል መለስ ብሎ ይታያል…. ወደ ሪሰፕሺኒስቷ ሄዳ መምጣቷን እንድትነግረው ልትነግራት አሰበች፡፡ ግን በሰዎች ተከባ ስትመለከታት ሀሳቧን ለወጠችና ቀጥታ ወደዛው አመራች..ደርሳ እንደማንኳኳት ነካ ነካ አደረገችና ገፋ አድርጋ አንገቷን አሰገገች..ደነገጠችና ወደኃላ ተመልሳ አየችው..ትክክል ነች አልተሳሳተችም…
‹‹እረ ግቢ ግቢ ይመጣል?››
ፈራ ተባ እያለች ወደውስጥ ዝግ ብላ ገባች
‹‹ወንድሙ ነኝ እኔም እሱን እየጠበቅኩት ነው፡፡ ብታይ ድብር ብሎኝ ጥዬ ልሂድ ወይስ እንዴት ላድርግ እያልኩ ስወዛገብ ነው እግዜር አንቺን የላከልኝ፡፡››
የተለመደ መቀመጫዋ ላይ ተቀመጠች እሱ ዶ/ሩ የሚቀመጥበት ቦታ ነበር የተቀመጠው… መቀመጫውን ለቆ ተነሳና.ተንቀሳቀሰ..እሷን አልፏት ወደበራፉ ሄደና ገርበብ ያለውን በራፍ ሙሉ በሙሉ ዘግቶት ‹‹ኤፍሬም እባላለሁ… ወንድሜን ለመጠየቅ ከሀዋሳ ነው የመጣሁት..ግን አሁን ሳሰብው ወንድሜን እንዳይ ሳይሆን አንቺን ከመሰለች መላዕክ ጋር እንድገናኝ ነው እግዜር ሲያሮጥ አምጥቶ እዚህ የጣለኝ፡፡››
‹‹ግን የእውነት ዶ/ር ወንድምህ ነው?›› በጠነከረ የጥርጣሬ ስሜት ጠየቀችው፡
‹‹አዎ ምነው እንደእሱ ቆንጆ አይደለሁም?››
‹‹ቆንጆስ ቆንጆ ነህ…››
‹‹ሌላ ታዲያ ምን አጎደልኩ?››
‹‹ወንድምህ በጣም የተረጋጋ ነው››
‹‹ገባኝ..አንተ ቅልብልብ ነህ እያልሺኝ ነው…ወድጄ መሰለሽ…ለመሆኑ ከቤት ስትወጪ ራስሽን በመስታወት አይተሸ ነው የወጣሽው…?አንቺን እያየሁ ባልቅለበለብ ነበር መገረም ያለብሽ…?››አላት
‹‹ጥሩ ትጫወታለህ››
‹‹ይሄ ጨዋታ አይደለም ..እንዲህ እያማራችሁ በዛ ላይ ግማሽ ዕርቃን ሆናችሁ ሚስጥራዊ አካላችሁን ሳይቀር ለእይታ እያጋለጣችሁ እኛ እንዴት እንሁን..?ለፍቅረኞቻችንስ እንዴት እንታመን?››የተማረረ መሰለ
‹‹ይህቺ ጠጋ ጠጋ ዕቃ ለማንሳት እንዳይሆን?››
‹‹ፊት ለፊት ያለ ዕቃ ቢነሳ ምን ያስደንቃል?››
‹‹እየተሳደብክ ነው እንዴ?››
‹‹በፍጹም አይደለም…ደግሞ.ለምንድነው ፓንት ያላደረግሺው?››አላት፡፡
አመዷ ቡን አለ፡፡‹‹እንዴ ፓንት አላደረኩም እንዴ?›› በውስጧ አሰበች..በራሷ እርግጠኛ መሆን አልቻለችም፡፡ቆንጣላ ጉርድ ቀሚሷን ወደ ታች ለመጐተት ጥረት ብታደርግም አልተሳካላትም፡፡
‹‹አይ…!!!ልትሸፍኚው እየሞከርሽ ነው?›› ብሎ ጭራሽ አሳፈራት፡፡
ፋሲል ከሞተ በኃላ ለወራት አዳፍናውና በውስጧ ቀብራው የነበረው የወሲብ እሳቷ መቆስቆስ ጀመረ…ዶክተሩ በፍጥነት መጥቶ ከዚህ ሰይጣን ተፈታታኝ ሰው እንዲገላግላት ተመኘች…ግን እኮ ክፍሉን ጥላለት መሄድ ትችል ነበር ፡፡ግን ደግሞ እንደዛ ማድረግ አልቻለችም….ለምን እንዳልቻለች ደግሞ ራሷም አታውቅም፡፡ ሹክሹክታ በሚመስል የሰለለ ድምፅ ‹‹ዝም ብለህ በግምት ባትናገር ጥሩ ነው…መስሎህ ነው እንጂ አድርጌያለሁ››አለችው፡
‹‹ማድረግማ አድርገሻል፡፡ ሮዝ ቀለም ያለው አይደል..የገረመኝ ግን ቀሚስሽም ብጣቂ ..ፓንትሽም ብጣቂ መሆኑ ነው››
‹‹የሆንክ ቡዳ ነገር ነህ…ለመሆን ፓንቴን እንዴት አድርገህ አየኸው?››ንግግሩም ዕይታውም ሰውነቷ እንዲግል አደረጋት፡፡ በተቀመጠችበት ተቁነጠነጠች፡፡
‹‹እሱን ተይውና በጣም ሞቃትና አቅላጭ ሴት እንደሆንሽ ታውቂያለሽ?››ሲል ጠየቃት
መልስ ልትሰጠው አልቻለችም..
‹‹‹ምነው ዝም አልሽ?››
‹‹ምን ልበልህ?ፈራውህ እኮ››
‹‹ስምሽ ማን ይባላል››
‹‹እኔ ሳባ››
‹‹ስምን መላዕክ ያወጣዋል ማለት እንዲህ ነው…. መልክሽን ሲያስተውሉት ከዓይን ሞልቶ ይፈሳል..ስምሽንም ሲጠሩት አንደበት ውስጥ ይደምቃል››
‹‹አመሰግናለው››አለችው ያለወትሮዋ እየተሸኮረመመች፡፡
‹‹ምስጋናው ቀርቶብኝ ….››ብሎ አንጠልጥሎ ተወው
አቅላጭ ከሆነ ንግግሩ ከአማላይ መልኩ የተነሳ ሙቀት ይበልጥ በመላ ሰውነቷ ተሰራጭቶ አቅነዘነዛት፡፡
ድንገት‹‹እየተፈታተንከኝ ነው››አለችው
‹‹ፈትኜ ብጥልሽ ለሀዋሳው ገብርኤል ስለት አስገባ ነበር፡››
‹‹በትክክል ከእኔ ምን ፈልገህ ነው?››
‹‹ያው በዚህ ብርሀናማ ጥዋት ከአንድ አማላይ ወጣት ሴት ጋር ምን ማድረግ የምፈልግ ይመስልሻል?››
‹‹ልገምት?››
‹‹ገምቺ››
ከመቀመጫዋ ድንገት ተነሳችና ቦርሳዋን ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠች ..ልብሷን ከላይ ጀምራ እያወለቀች ወደ እሱ መሳብ ጀመረች፡፡ ልጁ ከግምቱ በጣም የፈጠነ ስለሆነበት ደነገጠ፡፡ ግራ ተጋባ፡፡ ማሰቢያ ጊዜ ግን አላገኘም… ይህቺ በድንገት ሆስፒታል ውስጥ ያገኛት አማላይ ሰይጣን ዕርቃኗን ጠረጴዛው ላይ ወጥታ የእሱን ልብስ ለማውለቅ ትረዳው ጀምራለች፡፡እሱም በፍጥነት ተባበራት፡፡ አዎ አሁን የሚደረገውን አድርጎ በኃላ ቢያስብበት ይሻለዋል፡፡በቅጽበት.አውሬ..... ሆነችበት….ተጠመጠመችበት..ሳመችው…ነከሰችው…ቧጨረችው፡፡ ነፍሱ ጥፍት አለችበት፡፡ ቢሮ.በደቂቃ ውስጥ ተተረማመሰ፡፡ በህይወቱ አይቷት የማያውቀው የወሲብ አለም ውስጥ ከታ አሳሩን አበላችው፡፡ የመጨረሻ ጡዘት ላይ እኩል ደርሰው እኩል ነው የረገቡት..፡፡
ነገሮች ከተጠናቀቁ በኋላ ግን የሳባ የሚያስደነግጥ ተንሰቅሳቂ ለቅሶ ነበር የተከተለው፡፡ ኤፍሬም በጣም ደነገጠ..፡፡ በሁኔታዋ ግራ ገባው፡፡ ልብሱን እንደነገሩ በፍጥነት ለበሰና ወደእሷ ተጠጋ
‹‹እንዴ ምን ያስለቅስሻል? አስገድጄሽ እኮ አይደለም? ሁለታችንም በፍቃደኝነት ፈልገነው ነው ያደረግነው፡፡››
ልብሷን ከተበተነበት ወለል እየለቃቀመች በማንሳት ተራ በተራ አራግፋ እየለበሰች ‹‹አልገባህም…ልታስቆመኝ ይገባ ነበር፡፡ እኔ የማረባ ሰው ነኝ…ደደብ ነኝ አንተም ደግሞ ገፋፍተኸኛል..እንደዛ ማድረግ አልነበረብህም..››አለች ከለቅሶዋ ሳትወጣ፡፡
‹‹አልገባኝም…እንዴ ምን ነካሽ? ወንድ እኮ ነኝ፡፡ ይሄንን የመሰለ አማላይ ዕርቃን ገላ እያየሁ እንዴት አልፈልግም ልልሽ እችላለሁ?ደግሞስ እንደዛ ብዬሽ ቢሆን ኖሮ ላንቺስ ሞራል ጥሩ ነበር እንዴ?››
ለቅሶዋን ቀጠለች..
‹‹መቼስ አልጐዳውሽም..እንደውም እኔ ነኝ የተጐዳሁት…ጀርባዬን እንዳለ በጥፍርሽ ተልትለሺኛል እኮ!!!››
በስተመጨረሻ ጫማዋን እየተጫማች‹‹ይቅርታ››አለችው፡፡
‹‹አይ ይቅርታ እንድትጠይቂኝ እኮ አይደለም..ባደረግነው ነገር ሁሉ ደስተኛ ነኝ.. ያንቺ ለቅሶ ነው የረበሸኝ››
‹‹ባክህ የማልረባ በሽተኛ ነገር ነኝ፡፡››
👍68❤5
እንባዋን እያዝረከረከች ቦርሳዋን አንስታ የምርመራ ክፍሉን ስትከፍት ከዶ/ር ጋር ፊት ለፊት ተላትማ ነበር... ገፍትራው እየተንደረደረች ኮሪደሩን ተያያዘችው
..ዶ/ሩ ግራ ገባው፡፡ ዘሎ ወደ ውስጥ ገባ፡፡ ኤፍሬም በተዘበራረቀ አለባበስ ጠረጴዛውን ተደግፎ ቆሟል። ወለል ላይ የተጣለ ጨርቅ አየ.. ትኩረቱን ሳበው።ተንደርድሮ ሄደና ዝቅ ብሎ በሁለት ጣቱ አነሳው...መጀመሪያ መሀረብ መስሎት ነበር...አንስቶ ሲያየው ግን የሴት ፓንት ሆኖ አገኘው..." ምንድነው ያደረከው....? እንዴት ከታካሚዬ ጋር?ፓንቱን አፍንጫው ላይ ወርውሮ እየሮጠ ምርመራ ክፍሉን ለቆ ወጣ...ወደ እሷ ሮጠ...መኪና ማቆሚያ ፓርክ ሲደርስ እሷ ሞተሩን አስነስታ ተፈተለከች.. ሊያስቆማት እጁን ቢያወዛውዝም ልታቆምለት አልፈቀደችም።ቀጥታ ወደቤቷ አቅጣጫ ነበር መንዳት የጀመረችው፡፡ወዲያው ስልኳ ደጋግሞ ማንቃጨል ጀመረ....የደዋዩን ማንነት ለማወቅ እንኳን መጨነቅ ሳይታይባት ስልኩን ሙሉ በሙሉ ጠረቀመችው፡፡
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
https://tttttt.me/hamster_kombat_boT/start?startapp=kentId405867113
Play with me, become cryptoexchange CEO and get a token airdrop!
💸 2k Coins as a first-time gift
🔥 25k Coins if you have Telegram Premium
..ዶ/ሩ ግራ ገባው፡፡ ዘሎ ወደ ውስጥ ገባ፡፡ ኤፍሬም በተዘበራረቀ አለባበስ ጠረጴዛውን ተደግፎ ቆሟል። ወለል ላይ የተጣለ ጨርቅ አየ.. ትኩረቱን ሳበው።ተንደርድሮ ሄደና ዝቅ ብሎ በሁለት ጣቱ አነሳው...መጀመሪያ መሀረብ መስሎት ነበር...አንስቶ ሲያየው ግን የሴት ፓንት ሆኖ አገኘው..." ምንድነው ያደረከው....? እንዴት ከታካሚዬ ጋር?ፓንቱን አፍንጫው ላይ ወርውሮ እየሮጠ ምርመራ ክፍሉን ለቆ ወጣ...ወደ እሷ ሮጠ...መኪና ማቆሚያ ፓርክ ሲደርስ እሷ ሞተሩን አስነስታ ተፈተለከች.. ሊያስቆማት እጁን ቢያወዛውዝም ልታቆምለት አልፈቀደችም።ቀጥታ ወደቤቷ አቅጣጫ ነበር መንዳት የጀመረችው፡፡ወዲያው ስልኳ ደጋግሞ ማንቃጨል ጀመረ....የደዋዩን ማንነት ለማወቅ እንኳን መጨነቅ ሳይታይባት ስልኩን ሙሉ በሙሉ ጠረቀመችው፡፡
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
https://tttttt.me/hamster_kombat_boT/start?startapp=kentId405867113
Play with me, become cryptoexchange CEO and get a token airdrop!
💸 2k Coins as a first-time gift
🔥 25k Coins if you have Telegram Premium
👍48❤4
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ቤት እንደገባች ስልኳን ከፈተችና አሰላ ስንዱ ጋር ደወለች "እንዴት ነሽ ሳባ...? ሀኪሙ ጋር ሄድሽ?" ማውራት ስለማትፈልገው ርዕስ ብታወራላትም እንደምንም እራሷን ተቆጣጥራ መለሰችላት
"አዎ ሄጄ ነበር..መድሀኒት ቀይሮ አዞልኛል.. ግን አሁን የደወልኩት አንድ ጓደኛዬ ሱባኤ ልትገባ ወደ ደብረሊባኖስ ገዳም ልትሄድ ነበር. ለተወሰነ ጊዜ በፆምና በፀሎት ብናሳልፍ ጥሩ ነው አለቺኝ"
"እና ምን አሰብሽ?"
"እኔ እንጃ ..ውስጤ ግን ሂጂ ሂጂ እያለኝ ነው፡፡"
"ብትሄጂ ጥሩ ነው ብቻ እንዳይከብድሽ ነው የምፈራው"
"ግድ የለሽም ስንድ.. እንደምንም ልሞክረው"
‹‹ታዲያ መች አሰባችሁ?"
‹‹ነገ ጠዋት"
"ስንቅ ምናምን ሳለዘጋጅልሽ?"
"ስንዱ ደግሞ ሁሉ ነገር ሱፐር ማርኬት አለ...›› "ዳቦ ቆሎ፤ኩኪስ፤በሶም እንዳትረሺ.."
"በቃ ስንዱ አታስቢ….ምን አልባት ስልክ ካልተፈቀደ ላልደውልልሽ እችላለሁ"
"እሺ የአባትሽ አምላክ ከአንቺ ጋር ይሁን...እኔም ፀልይልሻለሁ"
"ቻው ስንድ ..ለራጂ ንገሪው" ስልኩን ዘጋችው፡፡ ወዲያው ሙሉ በሙሉ አጥፍታ ኮመዲኖ መሳቢያ ውስጥ ከተተች። ተወዳጅ የእንጀራ እናቷን ስለዋሸቻት ፀፅቷታል.. ግን ምንም ማድረግ አትችልም።ላልተወሰነ ቀናተሰ ከሰው ጋር በአካል መገናኘትም ሆነ በስልክ ማውራት አትፈልግም፡፡ ለዚህም ዘዴ መዘየድ ነበረባት
..መጥሪያውን አንጣረረች፡፡ታች ምድር ቤት ኪችን ያለችው..ሰራተኛዋ አለም እየሮጠች መጣች
"ምነው ሳባ ፈለግሺኝ?" "አዎ ቁጭ በይ"
በእንደዚህ አይነት ሁኔታ አውርታት ስለማታውቅ ደነገጠች...ሽምቅቅ ብላ በራፋ አጠገብ ያለው ወንበር ላይ ተቀመጠችና የምትነግራትን ነገር ለመስማት ዝግጅ ሆና መጠበቅ ጀመረች።
"አሁን የምነግርሽን..ለልጁም ንገሪው፤ ከዛሬ ጀምሮ ማንም መጥቶ በራፍ አንኳኩቶ ቢጠይቃችሁ የለሁም ..ፀበል ሄጃለሁ.. እዚህ መኖሬን ማንም በስህተት እንኳን እንዲያውቅ አልፈልግም።ማንም እንዲረብሸኝ አልፈልግም። ጫጫታ ኳኳታ እንዳልሰማ። ስራሽን እስከአሁን እንደምትሰሪው መስራትሽን ቀጥይ፤ ግን መቶ ፐርሰንት ራስሽን ችለሽ በመሠለሽ መንገድ ነው የምትሰሪው.. በየቀኑ ደግሞ አንድ አንድ ጠርሙስ ውስኪ እዚህ ጠረጴዛ ላይ ታስቀምጪልኛለሽ... ለጊዜው መጋዘን አለ፡፡ እሱ ሲያልቅ ያው ከተለመደው ቦታ ታስመጪያለሽ...የምትፈልጊውን ነገር ከደንበኛችን ሱፐር ማርኬት ሄደሽ እያስመዘገብሽ ትወስጂያለሽ... ከእነሡ ጋር ስለተነጋገርኩ ሂሳቡን እኔ ነኝ የምዘጋው። እዛ የማይገኝ እቃ የምትፈልጊ ከሆነ እዛ ቁም ሳጥኑ የታችኛው ኪስ ውስጥ ብር አለልሽ፡፡እኔን መጠየቅ አያስፈልግሽም ..ቀጥታ የምትፈልጊውን ያህል ትወስጂያለሽ..ደሞዛችሁ ያው እንደተለመደው ከባንክ ጋር አጀስት ስላደረኩ ቀናችሁ ሲደርስ በደብተራችሁ ይገባል። ልጁ ቁርስ ምሳ ራቱን እንዳታጎይበት፡፡የሚፈልገው ነገር ካለም እንዳትከለክይው። ጨርሻለሁ በቃ ወደ ስራሽ ተመለሽ።"
"ሳባ ሰላም ነሽ ግን ?አስፈራሺኝ እኮ"
"ጨረስኩ አልኩሽ እኮ" ወደአልጋው ወጣችና ብርድልብሱን ጥቅልል ብላ ተኛች። አለምም ግራ መጋባቷን በልቧ እንደያዘች ሹክክ ብላ ወጥታ ወደ ስራዋ ተመለሠች። ከዛ በማግስቱ ጠዋት ስትመጣ የተለየች ሳባ ነበረች የጠበቀቻት፤
//////
ሳባ ክፍሏ ውስጥ ከተከተተች 35 ቀን ሞላት
ከሆስፒታል የዶክተሯ ምርመራ ክፍል ውስጥ ድንገት ከተገናኘችው ኤፍሬም የተባለ ሰው ጋር አጓጉል ነገር አድርጋ ከተመለሰችበት ቀን አንስቶ ከበፊቱ በባሰ መልኩ መኝታ ቤቷ ውስጥ ራሷን ደበቀች፡፡ ሰራተኛዋ በቀን ሁለት ጊዜ ምግብ ወደ ክፍሏ አስገብታ ከአልጋው ጎን ባለው ኮመዲኖ ላይ ታስቀምጥላትና ሹክክ ብላ ተመልሳ ትወጣለች፡፡እሷም ከቀረበላት ምግብ 20 ፐርሰንቱን ብቻ ስትጠቀም ከመጠጡ ግን እንጥፍጣፊ ጠብታ አታስተርፍም፡፡
ይህ ድባቴ እስከመቼ እንደሚዘልቅ ማብቂያው የት ጋር እንደሆነ ማንም አያውቅም፡ እሷም እያስጨነቃት አይደለም፡፡ከአስር አመት በፊት ከአዲስአባ ዩኒቨርሲቲ በአካውንቲንግ ተመርቃ ስራ ፍለጋ በየቢሮው የምትንከራተት፤ የታክሲ የሚቸግራት፤ ካፌ ግብቶ ማኪያቶ ለመጠጣት ድፍረት ያልነበራት፤ ሚስኪን ንፅህና ፤ባለብሩህ ተስፋ ወጣት ነበረች፡ዛሬ ከአስር አመት በኃላ የተንጣለለ ባለ10 ክፍል ቢላ ቤት ያላት፤ ምርጥ የተባለ ሴቶች ሁሉ አይናቸውን የሚያንከራትቱበት መኪና ምታሽከረክር ፤የባንክ ደብተሯ ላይ አስራ ምናምን ሚሊዬን ብር ያላት የ33 ዓመት አማላይ ግን ደግሞ አባቷን ጨምሮ የአራት ሰዎችን ህይወት ያመከነች ከዚህም በኃላ በአጠቃላይ የህይወት አላማው ትርጉሙም ውሉም የጠፋባት ስብርብረ ያለች ሴት ነች፡፡
በተኛችበት አልጋ ላይ ሳትነሳ እጇን ሰደደችና ኮሚዶኖ ላይ የተቀመጠ ውስኪ ጠርሙስን እንደምንም ጎትታ አነሳች፡፡ገርገጭ ገርገጭ እያደረገች ጠጣችና ክዳኑን በመከራ አሽከርክራ በመዝጋት እዛው ቅርቧ ትራሱ ስር አስቀመጠችና ወደድባቴዋ ተመለሰች፡፡
አለም እንደመጣች ወደሳባ ክፍል በመሄድ ሰላም ማደሯን ከተለመለከተች በኃላ ወደኪችን ሄዳ በተቻላት መጣን አጣፍጣ ቁርስ ሰራችና እንደጨረሰች ከዳድና በማስቀመጥ ተመልሳ ወደሳባ ክፍል ሄደች ፤ስትገባ ሳባ ተዘርራ በተኛችበት አይኖቾን ኮርኒሱ ላይ ሰክታ በሀሳብ ጠፍታ ነው ያገኘቻት ፤ቀጥታ ወደ ቁም ሳጥኑ ሄደችና ከፈተች.. ልብስ መምረጥ ጀመረች…ፎጣ፤ፓንት…ቢጃማ ከያሉበት መረጠችና አወጣች…..ወደሻወር ቤት ይዛ ገባች.የሻወሩን ሙቅ ውሀ ለኮሰችው…ገንዳውን በውሀ ሞላችው..
ከዛ ተመልሳ ወደመኝታ ቤት ገባችና ወደሳባ ተጠግታ ጎንበስ አለችና ወዝውዛ ከገባችበት ሀሳብ በግድ መነጭቃ በማውጣት ‹ሳቢ ተነሽ ሰውነትሽን ታጠቢና ልብስ ቀይሪ››አለቻት፡፡
‹‹ምን? ››
‹‹ሰውነትሽን ታጠቢ. ..ውሀውን ለኩሼልሻለሁ….ቀለል ይልሻል››
‹‹ምነው ሰውነቴ ሸተተሸ እንዴ?››
አለም ያላሰበችውን ነገር ስለተናገረቻት ደነገጠች‹‹ኸረ ሳቢ እንደዛ ለማለት ፈልጌ አይደለም››
‹‹በቃ ውጪልኝ››ሰሞኑን ከነበራት ኃይል በመቶ እጥፍ በበለጠ ኃይል አንቧረቀችባት…አለም በጣም ተከፍታ ወደሻወር ቤት ተመልሳ ገባችና የለኮሰቸችውን ውሀ አጠፋፍታ ያወጣችውን ልብስ ወደቁምሳጥኑ መልሳ ሹክክ ብላ ክፍሉን ለቃ ወጣች፡
ሳባ ልጅቷን እንዲህ ለማበሻቀጥ ምንም ፍላጎት አልነበረትም፡፡እንደዛም ስላደረገች እፍረት ተሰምቷታል..የጮኸችው በእሷ ላይ ይሁን እንጂ እውነታው ግን በራሷ ላይ ነበር ለመጮኸ የፈለገቸው፡፡በገዛ ማንነቷ ነው የተበሳጨችው፡፡
ለመሆኑ እንዲህ ከንቱ ከሆንኩ ቀድሞውንስ ለምን ተፈጠርኩ..?ለምንስ እኖራለሁ? ህይወት ምንድነው? ሞትስ..?በመኖሬ ምን አተርፋለሁ.?.በሞቴስ የማጣው ነገር አለ?ያለፈትን አንድ ወር ሙሉ በእምሮዋ ሚጉላሉ ግን ደግሞ ቁርጥ ያሉ መልሶችን ልታገኝላቸው ያልቸለች ግትልትል በህይወት ትርጉም ላይ ሚያጠነጥኑ ጥያቄዎች ናቸው፡፡
እንዲሁ በድን ሆና ተዝለፍልፋ እንደተኛች..ቀኑ ነጎደ መሸ..አራት ሰዓት ሆነ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ቤት እንደገባች ስልኳን ከፈተችና አሰላ ስንዱ ጋር ደወለች "እንዴት ነሽ ሳባ...? ሀኪሙ ጋር ሄድሽ?" ማውራት ስለማትፈልገው ርዕስ ብታወራላትም እንደምንም እራሷን ተቆጣጥራ መለሰችላት
"አዎ ሄጄ ነበር..መድሀኒት ቀይሮ አዞልኛል.. ግን አሁን የደወልኩት አንድ ጓደኛዬ ሱባኤ ልትገባ ወደ ደብረሊባኖስ ገዳም ልትሄድ ነበር. ለተወሰነ ጊዜ በፆምና በፀሎት ብናሳልፍ ጥሩ ነው አለቺኝ"
"እና ምን አሰብሽ?"
"እኔ እንጃ ..ውስጤ ግን ሂጂ ሂጂ እያለኝ ነው፡፡"
"ብትሄጂ ጥሩ ነው ብቻ እንዳይከብድሽ ነው የምፈራው"
"ግድ የለሽም ስንድ.. እንደምንም ልሞክረው"
‹‹ታዲያ መች አሰባችሁ?"
‹‹ነገ ጠዋት"
"ስንቅ ምናምን ሳለዘጋጅልሽ?"
"ስንዱ ደግሞ ሁሉ ነገር ሱፐር ማርኬት አለ...›› "ዳቦ ቆሎ፤ኩኪስ፤በሶም እንዳትረሺ.."
"በቃ ስንዱ አታስቢ….ምን አልባት ስልክ ካልተፈቀደ ላልደውልልሽ እችላለሁ"
"እሺ የአባትሽ አምላክ ከአንቺ ጋር ይሁን...እኔም ፀልይልሻለሁ"
"ቻው ስንድ ..ለራጂ ንገሪው" ስልኩን ዘጋችው፡፡ ወዲያው ሙሉ በሙሉ አጥፍታ ኮመዲኖ መሳቢያ ውስጥ ከተተች። ተወዳጅ የእንጀራ እናቷን ስለዋሸቻት ፀፅቷታል.. ግን ምንም ማድረግ አትችልም።ላልተወሰነ ቀናተሰ ከሰው ጋር በአካል መገናኘትም ሆነ በስልክ ማውራት አትፈልግም፡፡ ለዚህም ዘዴ መዘየድ ነበረባት
..መጥሪያውን አንጣረረች፡፡ታች ምድር ቤት ኪችን ያለችው..ሰራተኛዋ አለም እየሮጠች መጣች
"ምነው ሳባ ፈለግሺኝ?" "አዎ ቁጭ በይ"
በእንደዚህ አይነት ሁኔታ አውርታት ስለማታውቅ ደነገጠች...ሽምቅቅ ብላ በራፋ አጠገብ ያለው ወንበር ላይ ተቀመጠችና የምትነግራትን ነገር ለመስማት ዝግጅ ሆና መጠበቅ ጀመረች።
"አሁን የምነግርሽን..ለልጁም ንገሪው፤ ከዛሬ ጀምሮ ማንም መጥቶ በራፍ አንኳኩቶ ቢጠይቃችሁ የለሁም ..ፀበል ሄጃለሁ.. እዚህ መኖሬን ማንም በስህተት እንኳን እንዲያውቅ አልፈልግም።ማንም እንዲረብሸኝ አልፈልግም። ጫጫታ ኳኳታ እንዳልሰማ። ስራሽን እስከአሁን እንደምትሰሪው መስራትሽን ቀጥይ፤ ግን መቶ ፐርሰንት ራስሽን ችለሽ በመሠለሽ መንገድ ነው የምትሰሪው.. በየቀኑ ደግሞ አንድ አንድ ጠርሙስ ውስኪ እዚህ ጠረጴዛ ላይ ታስቀምጪልኛለሽ... ለጊዜው መጋዘን አለ፡፡ እሱ ሲያልቅ ያው ከተለመደው ቦታ ታስመጪያለሽ...የምትፈልጊውን ነገር ከደንበኛችን ሱፐር ማርኬት ሄደሽ እያስመዘገብሽ ትወስጂያለሽ... ከእነሡ ጋር ስለተነጋገርኩ ሂሳቡን እኔ ነኝ የምዘጋው። እዛ የማይገኝ እቃ የምትፈልጊ ከሆነ እዛ ቁም ሳጥኑ የታችኛው ኪስ ውስጥ ብር አለልሽ፡፡እኔን መጠየቅ አያስፈልግሽም ..ቀጥታ የምትፈልጊውን ያህል ትወስጂያለሽ..ደሞዛችሁ ያው እንደተለመደው ከባንክ ጋር አጀስት ስላደረኩ ቀናችሁ ሲደርስ በደብተራችሁ ይገባል። ልጁ ቁርስ ምሳ ራቱን እንዳታጎይበት፡፡የሚፈልገው ነገር ካለም እንዳትከለክይው። ጨርሻለሁ በቃ ወደ ስራሽ ተመለሽ።"
"ሳባ ሰላም ነሽ ግን ?አስፈራሺኝ እኮ"
"ጨረስኩ አልኩሽ እኮ" ወደአልጋው ወጣችና ብርድልብሱን ጥቅልል ብላ ተኛች። አለምም ግራ መጋባቷን በልቧ እንደያዘች ሹክክ ብላ ወጥታ ወደ ስራዋ ተመለሠች። ከዛ በማግስቱ ጠዋት ስትመጣ የተለየች ሳባ ነበረች የጠበቀቻት፤
//////
ሳባ ክፍሏ ውስጥ ከተከተተች 35 ቀን ሞላት
ከሆስፒታል የዶክተሯ ምርመራ ክፍል ውስጥ ድንገት ከተገናኘችው ኤፍሬም የተባለ ሰው ጋር አጓጉል ነገር አድርጋ ከተመለሰችበት ቀን አንስቶ ከበፊቱ በባሰ መልኩ መኝታ ቤቷ ውስጥ ራሷን ደበቀች፡፡ ሰራተኛዋ በቀን ሁለት ጊዜ ምግብ ወደ ክፍሏ አስገብታ ከአልጋው ጎን ባለው ኮመዲኖ ላይ ታስቀምጥላትና ሹክክ ብላ ተመልሳ ትወጣለች፡፡እሷም ከቀረበላት ምግብ 20 ፐርሰንቱን ብቻ ስትጠቀም ከመጠጡ ግን እንጥፍጣፊ ጠብታ አታስተርፍም፡፡
ይህ ድባቴ እስከመቼ እንደሚዘልቅ ማብቂያው የት ጋር እንደሆነ ማንም አያውቅም፡ እሷም እያስጨነቃት አይደለም፡፡ከአስር አመት በፊት ከአዲስአባ ዩኒቨርሲቲ በአካውንቲንግ ተመርቃ ስራ ፍለጋ በየቢሮው የምትንከራተት፤ የታክሲ የሚቸግራት፤ ካፌ ግብቶ ማኪያቶ ለመጠጣት ድፍረት ያልነበራት፤ ሚስኪን ንፅህና ፤ባለብሩህ ተስፋ ወጣት ነበረች፡ዛሬ ከአስር አመት በኃላ የተንጣለለ ባለ10 ክፍል ቢላ ቤት ያላት፤ ምርጥ የተባለ ሴቶች ሁሉ አይናቸውን የሚያንከራትቱበት መኪና ምታሽከረክር ፤የባንክ ደብተሯ ላይ አስራ ምናምን ሚሊዬን ብር ያላት የ33 ዓመት አማላይ ግን ደግሞ አባቷን ጨምሮ የአራት ሰዎችን ህይወት ያመከነች ከዚህም በኃላ በአጠቃላይ የህይወት አላማው ትርጉሙም ውሉም የጠፋባት ስብርብረ ያለች ሴት ነች፡፡
በተኛችበት አልጋ ላይ ሳትነሳ እጇን ሰደደችና ኮሚዶኖ ላይ የተቀመጠ ውስኪ ጠርሙስን እንደምንም ጎትታ አነሳች፡፡ገርገጭ ገርገጭ እያደረገች ጠጣችና ክዳኑን በመከራ አሽከርክራ በመዝጋት እዛው ቅርቧ ትራሱ ስር አስቀመጠችና ወደድባቴዋ ተመለሰች፡፡
አለም እንደመጣች ወደሳባ ክፍል በመሄድ ሰላም ማደሯን ከተለመለከተች በኃላ ወደኪችን ሄዳ በተቻላት መጣን አጣፍጣ ቁርስ ሰራችና እንደጨረሰች ከዳድና በማስቀመጥ ተመልሳ ወደሳባ ክፍል ሄደች ፤ስትገባ ሳባ ተዘርራ በተኛችበት አይኖቾን ኮርኒሱ ላይ ሰክታ በሀሳብ ጠፍታ ነው ያገኘቻት ፤ቀጥታ ወደ ቁም ሳጥኑ ሄደችና ከፈተች.. ልብስ መምረጥ ጀመረች…ፎጣ፤ፓንት…ቢጃማ ከያሉበት መረጠችና አወጣች…..ወደሻወር ቤት ይዛ ገባች.የሻወሩን ሙቅ ውሀ ለኮሰችው…ገንዳውን በውሀ ሞላችው..
ከዛ ተመልሳ ወደመኝታ ቤት ገባችና ወደሳባ ተጠግታ ጎንበስ አለችና ወዝውዛ ከገባችበት ሀሳብ በግድ መነጭቃ በማውጣት ‹ሳቢ ተነሽ ሰውነትሽን ታጠቢና ልብስ ቀይሪ››አለቻት፡፡
‹‹ምን? ››
‹‹ሰውነትሽን ታጠቢ. ..ውሀውን ለኩሼልሻለሁ….ቀለል ይልሻል››
‹‹ምነው ሰውነቴ ሸተተሸ እንዴ?››
አለም ያላሰበችውን ነገር ስለተናገረቻት ደነገጠች‹‹ኸረ ሳቢ እንደዛ ለማለት ፈልጌ አይደለም››
‹‹በቃ ውጪልኝ››ሰሞኑን ከነበራት ኃይል በመቶ እጥፍ በበለጠ ኃይል አንቧረቀችባት…አለም በጣም ተከፍታ ወደሻወር ቤት ተመልሳ ገባችና የለኮሰቸችውን ውሀ አጠፋፍታ ያወጣችውን ልብስ ወደቁምሳጥኑ መልሳ ሹክክ ብላ ክፍሉን ለቃ ወጣች፡
ሳባ ልጅቷን እንዲህ ለማበሻቀጥ ምንም ፍላጎት አልነበረትም፡፡እንደዛም ስላደረገች እፍረት ተሰምቷታል..የጮኸችው በእሷ ላይ ይሁን እንጂ እውነታው ግን በራሷ ላይ ነበር ለመጮኸ የፈለገቸው፡፡በገዛ ማንነቷ ነው የተበሳጨችው፡፡
ለመሆኑ እንዲህ ከንቱ ከሆንኩ ቀድሞውንስ ለምን ተፈጠርኩ..?ለምንስ እኖራለሁ? ህይወት ምንድነው? ሞትስ..?በመኖሬ ምን አተርፋለሁ.?.በሞቴስ የማጣው ነገር አለ?ያለፈትን አንድ ወር ሙሉ በእምሮዋ ሚጉላሉ ግን ደግሞ ቁርጥ ያሉ መልሶችን ልታገኝላቸው ያልቸለች ግትልትል በህይወት ትርጉም ላይ ሚያጠነጥኑ ጥያቄዎች ናቸው፡፡
እንዲሁ በድን ሆና ተዝለፍልፋ እንደተኛች..ቀኑ ነጎደ መሸ..አራት ሰዓት ሆነ
👍67❤7👏2🔥1
እንቅልፍ እያንገላጀጃት ነው ፤ግን ደግሞ ላለመተኛት እየጣረች ነው፡፡ይሄን አይነት ግራ የተጋባ ሀሳቧን ማንም ሰው አይረዳላትም...መተኛት የማትፈልገው እንቅልፏ ሰላማዊ መሆን ካቆመ ወራቶች ስላለፉት ነው።ስቃዩን ፈርታ ነው፤ ቅዠቱን ፈርታ ነው፤የሚወቅራትን የራስ ምታት ፈርታ ነው፤በህልሞ ፋሲል ይመጣባተል…ሰገን ትመጣባታለች…ትብለጥ ትጎበኛታላች..የአባቷ መንፈስ ያስጨንቃታል..ይህን ሁሉ ጭንቀት ላለማየት ነው መተኛትን የምትጠላው፡፡ በጣም የሚገርመው ደግሞ እንቅልፏን ለማባረር እንደሰው ፊልም ማየት ወይም ስልኳን ከፍታ ማህበራዊ ሚዲያ መጠቀም እንኳን አትችልም።ከኳምፒተሩ ወይም
ከስልኳ የሚወጣው ብርሀን በደቂቃ ውስጥ ብዠ ይልባትና አይኖቾ ይደበዝዛሉ... ከዛ ወዲያው ጭንቅላቷን ይጨመድዳትና የበለጠ ስቃይ ውስጥ ትገባለች።በዛ የተነሳ እንደዛ አይነት ማነቃቂያዎችን ማድረግ አትችልም።እንደዛው ስትቃትት እኩለ ሊት ሆነ .እንደምንም እየተሳበች ከመኝታዋ ተነሳችና እዛው ፎቅ ላይ ወደሚገኘው የመኝታ ቤቷ በረንዳ ወጣች ፤ጨላማው ደማቅ ቢሆንም ጨረቃዋ ግን ሙሉ ነበረች፡፡ሙሉነቷ እንደሰዓሊዎች አላስጐመዣትም ፤እንደከዋክብት ተመራማሪዎች አልሳባትም፤በአጠቃላይ ጥሩ ስሜት እንዲፈጠርባት አላደረጋትም
፤እንደውም በተቃራኒው ውስጧ እርብሽብሽ አለባት…መከፋቷ ጠንክሮ የውስጧ ብሶት ከገደቡ አልፎ መንጠባጠብ ጀመረባት..፡፡
❖ ቁጭ አለች፤አዎ የሚሻላት እንዲህ እኩለ ለሊት ቢሆንም መኝታ ቤቷን አጨላልማ ለረጅም ሰዓት ተቀምጦ ስለአለፈ ታሪኳ ማሰላሰል ወይ ደግሞ ይሄው እንደአሁኑ ወደበረንዳ ወጥቶ ባታፅናናትም ከጨረቃ ጋር በለሆሳሳ እያወራች የማያልቁትን ከዎክብቶች መቁጠር ነው።
...በረንዳው ላይ ከተቀመጠች ከ20 ደቂቃ በኃላ ድንገት ወደታች አይኖቾን ስታሽከረክር ቀናውን በራፍ ላይ ኩርሲ አስቀምጦ ቁጭ ብሎ ሲያነብ አየችው...የሆነ ነገር ገፋፋትና እንደምንም አቅሟን አጠራቅማ መኝታ ክፍሏን ለቃ ወደታች ወረደች፡፡ ከ35 ቀን በኃላ ለመጀመሪያ ጊዜ እቤቷን ለቃ ውጩን መርገጧ ነው ...ገና የሳሎኑን በራፍ ስትከፍት ነው የሚያነበውን መፅሀፍ የተቀመጠበት ኩርሲ ላይ ወርውሮ ወደእሷ የተንደረደረ...ከበረንዳ ሳትወርድ ደረሰባት ።
"ሳባ ምነው..?አመመሽ እንዴ?ምን ፈለግሽ ...?ሀኪም ቤት እንሂድ"
‹‹ተረጋጋ..እንቅልፍ መተኛት ስላልቻልኩ መኝታ ቤቴ በረንዳ ላይ ቁጭ ብዬ አየሁህ.. እያነበብክ ስለሆነ አብሬህ ለመቀመጥ ፈልጌ ነበር"
"እሺ እንደዛ ከሆነ ...ቅዝቃዜውን ካልከበደሽ ችግር የለውም...››አስከትሏት ወደነበረበት ሄደ፤ ተቀምጦ የነበረበትን ኩርሲ መፅሀፉን ከላዩ ላይ አነሳና ለእሷ አመቻቸላት ...ለእሱ ሌላ ተመሳሳዩን ከቤት አመጣና ከእሷ አንድ ሜትር ያህል ራቅ ብሎ ከፊት ለፊቷ ተቀመጠ...
"እረበሽኩህ አይደል...?አንብብ ግድ የለም ..ዝም ብዬ ቁጭ ማለት ነው የፈለኩት።››
"ማንበብ ይደርሳል..እኔም እረፍት ልውሰድ."
"ግን እንቅልፍህ አይመጣም እንዴ...?ሁል ጊዜ ለሊት ስነሳ ወይ ስታነብ ወይ ግቢ ውስጥ ስትንቀሳቀስ ነው የማይህ።››
‹‹እንዴ ?ለለሊት ዘበኝነት ተቀጥሬ እንዴት ተኛለሁ...እኔ የምተኛው ጥዋት ነው፤ከ3-7 ሰዓት ፡፡.."
‹‹አይ አሪፍ ነው"አለችና ዝም አለች።እሱም እንደዛው ዝም አለ.. እንደተፋጠጡ አንድ ሰዓት ያህል አለፈ... ድንገት እንደመባነን ብላ"እስኪ ካነበብከው አሪፍ የምትለውን አንድ ታሪክ ንገረኝ "አለችው።
አሰብ እንደማድረግ አለና በቅርብ አንድ ከቆየ መፅሀፍ ላይ ያነበበውን ታሪክ ሊነግራት ወሰነና ጉሮሮውን ጠራርጎ ጀመረ።
‹‹አራት ሚስት ስለነበረው አንድ ሰው ልንገርሻ››
‹‹ቀጥል እየሰማሁህ ነው››
አራት ሚስቶች ያሉት አንድ ሰው ነበረ..ከሚስቶቹ መካከል በስተመጨረሻ ያገባትን አራተኛውን አብዝቶ ይወዳትና በተለየ መልኩም ይንከባከባት ነበር። ምንም ነገር እንዳይጎልባትም በተቻለው መጠን ያስጌጣትና ያስውባት ነበር።
ሶስተኛዋንም እንደዛው ይወዳት ነበር።ከጓደኛቹም ፊት እንዳትቀርብ አብዝቶ ይከላከል ነበር።ምክንያቱም አንድ ቀን ሌላ ወንድ ወዳ እሱን በመከተል ጥላኝ ትሄዳለች የሚል ስጋት ነበረበት። ስለዚህ አይኑን ከእሷ ላይ አይነቅልም ነበር።ሁለተኛዋንም እንደዛው ይወዳት ነበር ይሁንና ሁለተኛዎ ፊቷ ላይ የተወሰነ እንከን ስለነበረው በውጭ ስራ እንድታግዘውና እንድትረዳው የሚያደርገው እሷን ነበር።በየሄደበት ትሄዳለች ያዘዛትን ትሰራለች።የመጀመሪያዋን ግን ፈፅሞ አይወዳትም ነበር።እሷ ግን እጅግ አብዝታ ትወደው ስለነበር ለእሱ በህይወቷ ጭምር ፍፅም ታማኝ የሆነች ቀንና ሌት ሳትሰለች የምትንከባከበው እሷ ነበረች።
ከእለታት በአንዲት ክፍ ቀን ድንገት ከገደል ላይ አንሸራቶት ወደቀና ተሠባበረ፤ ክፍኛም ታመመ.. እንደማይተርፍና በቅርብ ቀን ሞች እንደሆነ ተረዳ።ስለዚህ አሰላሰለ ፤በቃ መሞቴ ነው።አራት ሚስት እያለኝ ደግሞ ብቻዩን መሞት የለብኝም። እዛ አጋር የምትሆነኝና በማንኛውም ነገር የምታግዘኝ አንድ ሚስት አብሬ ይዤ መሄድ አለብኝ ብሎ ወሰነ።ከዛ በመጀመሪያ አብዝቶ ይወዳትና እንደንግስትም ይንከባከባት የነበረችውን አራተኛ ሚስቱን አስጠራትና"ውዴ እንደምታይው በቅርብ ልሞት ነው..ወደሞት አለም ደግሞ ብቻዬን መሄድ አልፈልግም..አንድ የልብ ጓደኛ ያስፈልገኛል...እኔ ደግሞ ከራሴም በላይ አብዝቼ የማፈቅረው አንቺን ነው እና አብረሺኝ እንድትሞቺ እፈልጋለሁ..ቀድሜ የነገርኩሽ ወዳጅ ዘመዶችሽን እንድትሰናበቺ ነው።"አላት
እሷም"በፍፅም አብራኝ ትሞታለች ብለህ አታስብ..ከዛሬ በኃላ እንደውም ካንተ ጋር ጊዜዬን ማባከን አልፈልግም.."ብላው በተኛበት እስከወዲያኛው ተሠናብታው ጥላው ወጣች።በተመሳሳይ ሁኔታ ሶስተኛውን ጠየቃት"እዚህ ካንተ ጋር እያለሁ ህይወት ለእኔ ጥሩ አልነበረም...አይዞህ ከሞትክ በኃላ በደመቀ ሁኔታ እንድትቀበር አደርግና የራሴን አዲስ ህይወት እጀምራለሁ።ሌላ ወንድም አገባለሁ"ብላ ቁርጡን ነገረችው።ሰውዬውም ግራ በመጋባት ሁለተኛዋን ሚስቱን አስጠራና ተመሳሳይ ጥያቄ ጠየቃት"ውዴ እንዲህ በመሆንህ በጣም አዝናለሁ..ታውቃለህ ከተጋባንበት ቀን አንስቶ ያለመሰልቸት በየሄድክበት እየሄድኩ ያዘዝከኝን ሁሉ እየሠራው ሳገለግልህ ቆይቼያለው..አሁንም ነፍስህ እስከምትወጣ ድረስ ያለመሰልቸት አንተን ማገልገሌንና፤ አንተን መንከባከቤን ቀጥላለሁ... አብረሺኝ ሙቺ የምትለዋን ሀሳብ ግን ተዋት ፤እንደዛ አላደርግም"አለችው።በዚህ ጊዜ ፍፁም ተስፋ ቆረጠና...ደሙ ሁሉ ቀዘቀዘ። ወደማሸለብ እየገባ ሳለ ድምፅ ሰማ.."ውዴ አታስብ እኔ አብሬህ እሄዳለሁ... ወደየት መሆኑ አያስጨንቀኝም ..ዋናው አንተ ከጎኔ መኖርህ ነው...ያ ለኔ በቂ ነው "አለችው።እንደምንም እራሱን አበረታቶ አይኖቹን ገለጠና ተመለከታት..ሳይጠይቃት አብራው ለመሞት መወሰኗን ያሳወቀችው የመጨረሻ ምርጫው የሆነችውን አንደኛ ሚስቱን ነበረች። በጣም ከስታለች፤ ተንከባክቧት ስለማያውቅ ጉስቁልቁል ብላለች"ምን አለ
በጉብዝናዬ ወራት ተንከባክቤት በሆነ" ሲል ክፉኛ ተቆጨ።በጠወለገ ፊቱ ላይ ትኩስ የፀፀት እንባ ተንጠባጠበ።አጠቃላይ በዚህ ታሪክ አስተምህሮት መሠረት ሁላችንም አራት ሚስቶች አሉን፡፡
ከስልኳ የሚወጣው ብርሀን በደቂቃ ውስጥ ብዠ ይልባትና አይኖቾ ይደበዝዛሉ... ከዛ ወዲያው ጭንቅላቷን ይጨመድዳትና የበለጠ ስቃይ ውስጥ ትገባለች።በዛ የተነሳ እንደዛ አይነት ማነቃቂያዎችን ማድረግ አትችልም።እንደዛው ስትቃትት እኩለ ሊት ሆነ .እንደምንም እየተሳበች ከመኝታዋ ተነሳችና እዛው ፎቅ ላይ ወደሚገኘው የመኝታ ቤቷ በረንዳ ወጣች ፤ጨላማው ደማቅ ቢሆንም ጨረቃዋ ግን ሙሉ ነበረች፡፡ሙሉነቷ እንደሰዓሊዎች አላስጐመዣትም ፤እንደከዋክብት ተመራማሪዎች አልሳባትም፤በአጠቃላይ ጥሩ ስሜት እንዲፈጠርባት አላደረጋትም
፤እንደውም በተቃራኒው ውስጧ እርብሽብሽ አለባት…መከፋቷ ጠንክሮ የውስጧ ብሶት ከገደቡ አልፎ መንጠባጠብ ጀመረባት..፡፡
❖ ቁጭ አለች፤አዎ የሚሻላት እንዲህ እኩለ ለሊት ቢሆንም መኝታ ቤቷን አጨላልማ ለረጅም ሰዓት ተቀምጦ ስለአለፈ ታሪኳ ማሰላሰል ወይ ደግሞ ይሄው እንደአሁኑ ወደበረንዳ ወጥቶ ባታፅናናትም ከጨረቃ ጋር በለሆሳሳ እያወራች የማያልቁትን ከዎክብቶች መቁጠር ነው።
...በረንዳው ላይ ከተቀመጠች ከ20 ደቂቃ በኃላ ድንገት ወደታች አይኖቾን ስታሽከረክር ቀናውን በራፍ ላይ ኩርሲ አስቀምጦ ቁጭ ብሎ ሲያነብ አየችው...የሆነ ነገር ገፋፋትና እንደምንም አቅሟን አጠራቅማ መኝታ ክፍሏን ለቃ ወደታች ወረደች፡፡ ከ35 ቀን በኃላ ለመጀመሪያ ጊዜ እቤቷን ለቃ ውጩን መርገጧ ነው ...ገና የሳሎኑን በራፍ ስትከፍት ነው የሚያነበውን መፅሀፍ የተቀመጠበት ኩርሲ ላይ ወርውሮ ወደእሷ የተንደረደረ...ከበረንዳ ሳትወርድ ደረሰባት ።
"ሳባ ምነው..?አመመሽ እንዴ?ምን ፈለግሽ ...?ሀኪም ቤት እንሂድ"
‹‹ተረጋጋ..እንቅልፍ መተኛት ስላልቻልኩ መኝታ ቤቴ በረንዳ ላይ ቁጭ ብዬ አየሁህ.. እያነበብክ ስለሆነ አብሬህ ለመቀመጥ ፈልጌ ነበር"
"እሺ እንደዛ ከሆነ ...ቅዝቃዜውን ካልከበደሽ ችግር የለውም...››አስከትሏት ወደነበረበት ሄደ፤ ተቀምጦ የነበረበትን ኩርሲ መፅሀፉን ከላዩ ላይ አነሳና ለእሷ አመቻቸላት ...ለእሱ ሌላ ተመሳሳዩን ከቤት አመጣና ከእሷ አንድ ሜትር ያህል ራቅ ብሎ ከፊት ለፊቷ ተቀመጠ...
"እረበሽኩህ አይደል...?አንብብ ግድ የለም ..ዝም ብዬ ቁጭ ማለት ነው የፈለኩት።››
"ማንበብ ይደርሳል..እኔም እረፍት ልውሰድ."
"ግን እንቅልፍህ አይመጣም እንዴ...?ሁል ጊዜ ለሊት ስነሳ ወይ ስታነብ ወይ ግቢ ውስጥ ስትንቀሳቀስ ነው የማይህ።››
‹‹እንዴ ?ለለሊት ዘበኝነት ተቀጥሬ እንዴት ተኛለሁ...እኔ የምተኛው ጥዋት ነው፤ከ3-7 ሰዓት ፡፡.."
‹‹አይ አሪፍ ነው"አለችና ዝም አለች።እሱም እንደዛው ዝም አለ.. እንደተፋጠጡ አንድ ሰዓት ያህል አለፈ... ድንገት እንደመባነን ብላ"እስኪ ካነበብከው አሪፍ የምትለውን አንድ ታሪክ ንገረኝ "አለችው።
አሰብ እንደማድረግ አለና በቅርብ አንድ ከቆየ መፅሀፍ ላይ ያነበበውን ታሪክ ሊነግራት ወሰነና ጉሮሮውን ጠራርጎ ጀመረ።
‹‹አራት ሚስት ስለነበረው አንድ ሰው ልንገርሻ››
‹‹ቀጥል እየሰማሁህ ነው››
አራት ሚስቶች ያሉት አንድ ሰው ነበረ..ከሚስቶቹ መካከል በስተመጨረሻ ያገባትን አራተኛውን አብዝቶ ይወዳትና በተለየ መልኩም ይንከባከባት ነበር። ምንም ነገር እንዳይጎልባትም በተቻለው መጠን ያስጌጣትና ያስውባት ነበር።
ሶስተኛዋንም እንደዛው ይወዳት ነበር።ከጓደኛቹም ፊት እንዳትቀርብ አብዝቶ ይከላከል ነበር።ምክንያቱም አንድ ቀን ሌላ ወንድ ወዳ እሱን በመከተል ጥላኝ ትሄዳለች የሚል ስጋት ነበረበት። ስለዚህ አይኑን ከእሷ ላይ አይነቅልም ነበር።ሁለተኛዋንም እንደዛው ይወዳት ነበር ይሁንና ሁለተኛዎ ፊቷ ላይ የተወሰነ እንከን ስለነበረው በውጭ ስራ እንድታግዘውና እንድትረዳው የሚያደርገው እሷን ነበር።በየሄደበት ትሄዳለች ያዘዛትን ትሰራለች።የመጀመሪያዋን ግን ፈፅሞ አይወዳትም ነበር።እሷ ግን እጅግ አብዝታ ትወደው ስለነበር ለእሱ በህይወቷ ጭምር ፍፅም ታማኝ የሆነች ቀንና ሌት ሳትሰለች የምትንከባከበው እሷ ነበረች።
ከእለታት በአንዲት ክፍ ቀን ድንገት ከገደል ላይ አንሸራቶት ወደቀና ተሠባበረ፤ ክፍኛም ታመመ.. እንደማይተርፍና በቅርብ ቀን ሞች እንደሆነ ተረዳ።ስለዚህ አሰላሰለ ፤በቃ መሞቴ ነው።አራት ሚስት እያለኝ ደግሞ ብቻዩን መሞት የለብኝም። እዛ አጋር የምትሆነኝና በማንኛውም ነገር የምታግዘኝ አንድ ሚስት አብሬ ይዤ መሄድ አለብኝ ብሎ ወሰነ።ከዛ በመጀመሪያ አብዝቶ ይወዳትና እንደንግስትም ይንከባከባት የነበረችውን አራተኛ ሚስቱን አስጠራትና"ውዴ እንደምታይው በቅርብ ልሞት ነው..ወደሞት አለም ደግሞ ብቻዬን መሄድ አልፈልግም..አንድ የልብ ጓደኛ ያስፈልገኛል...እኔ ደግሞ ከራሴም በላይ አብዝቼ የማፈቅረው አንቺን ነው እና አብረሺኝ እንድትሞቺ እፈልጋለሁ..ቀድሜ የነገርኩሽ ወዳጅ ዘመዶችሽን እንድትሰናበቺ ነው።"አላት
እሷም"በፍፅም አብራኝ ትሞታለች ብለህ አታስብ..ከዛሬ በኃላ እንደውም ካንተ ጋር ጊዜዬን ማባከን አልፈልግም.."ብላው በተኛበት እስከወዲያኛው ተሠናብታው ጥላው ወጣች።በተመሳሳይ ሁኔታ ሶስተኛውን ጠየቃት"እዚህ ካንተ ጋር እያለሁ ህይወት ለእኔ ጥሩ አልነበረም...አይዞህ ከሞትክ በኃላ በደመቀ ሁኔታ እንድትቀበር አደርግና የራሴን አዲስ ህይወት እጀምራለሁ።ሌላ ወንድም አገባለሁ"ብላ ቁርጡን ነገረችው።ሰውዬውም ግራ በመጋባት ሁለተኛዋን ሚስቱን አስጠራና ተመሳሳይ ጥያቄ ጠየቃት"ውዴ እንዲህ በመሆንህ በጣም አዝናለሁ..ታውቃለህ ከተጋባንበት ቀን አንስቶ ያለመሰልቸት በየሄድክበት እየሄድኩ ያዘዝከኝን ሁሉ እየሠራው ሳገለግልህ ቆይቼያለው..አሁንም ነፍስህ እስከምትወጣ ድረስ ያለመሰልቸት አንተን ማገልገሌንና፤ አንተን መንከባከቤን ቀጥላለሁ... አብረሺኝ ሙቺ የምትለዋን ሀሳብ ግን ተዋት ፤እንደዛ አላደርግም"አለችው።በዚህ ጊዜ ፍፁም ተስፋ ቆረጠና...ደሙ ሁሉ ቀዘቀዘ። ወደማሸለብ እየገባ ሳለ ድምፅ ሰማ.."ውዴ አታስብ እኔ አብሬህ እሄዳለሁ... ወደየት መሆኑ አያስጨንቀኝም ..ዋናው አንተ ከጎኔ መኖርህ ነው...ያ ለኔ በቂ ነው "አለችው።እንደምንም እራሱን አበረታቶ አይኖቹን ገለጠና ተመለከታት..ሳይጠይቃት አብራው ለመሞት መወሰኗን ያሳወቀችው የመጨረሻ ምርጫው የሆነችውን አንደኛ ሚስቱን ነበረች። በጣም ከስታለች፤ ተንከባክቧት ስለማያውቅ ጉስቁልቁል ብላለች"ምን አለ
በጉብዝናዬ ወራት ተንከባክቤት በሆነ" ሲል ክፉኛ ተቆጨ።በጠወለገ ፊቱ ላይ ትኩስ የፀፀት እንባ ተንጠባጠበ።አጠቃላይ በዚህ ታሪክ አስተምህሮት መሠረት ሁላችንም አራት ሚስቶች አሉን፡፡
👍57❤13
አራተኛዋ ሚስታችን የራሳችን ሰውነት ነው። ውብና ማራኪ እንደሆነ እንዲቆይልን ምን ያህል ብንለፋለትም የቱን ያህል ኢንቨስት ብናደርግበትም.. ስንሞት ልክ እንደለበስነው ጃኬት ሙሽልቅ አድርገን በማውለቅ መቃብር ውስጥ ጥለነው ነው የምንሄደው።ሶስተኛዋ ሚስታችን ስራችን... ያለን የኑሮ ደረጃና ሀብታችን ነው።ሁለተኛዋ ሚስታችን ቤተሠባችንና ጓደኞቻችን ናቸው።ምንም እንኳን በህይወት እያለን በጣም የሚቀርብንና የሚያፈቅሩን ቢሆንም ስንሞት ግን አብረውን አይሞቱም..በለቅሶ ሸኝተውን የራሳቸውን ህይወት ይቀጥላሉ። የመጀመሪያዋ ሚስታችን ግን ነፋሳችን ነች።ለአካላዊ ውበታችን ስንባክን..ለማይረባ ኳተት ቁሳቁስ ለማግበስበስ ከላይ እታች ስንባክን ከዚህ ስንናከስ ከዛ ስንናጠቅ ስለእሷ ማሰብ አቁመን አቆሽሸናትና አጎሳቁለናት እንኖርና በስተመጨረሻ በምድር እንድንኖርበት የተሰጠን ጊዜ ተገባዶ ስንሞት አብራን ለመጓዝ በብቸኝነት ፍቃደኛ ሆና የምትከተለን እሷ ነች።
የዚህ ታሪክ አስተምሮ በህይወት ሁሉን ነገር ቀስ በቀስ ተራ በተራ ማጣታችን የተፈጥሮ ህግ እንደሆነ ነው የሚያስተምረን። ዘላለማዊ እኛነታችን በነፍሳችን ነው የሚገለፀው።የመጨረሻው ቀሪ ሀብታችን ነፋሳችን ነች።ስለዚህ ነፋሳችን በምንም አይነት ስትጎሳቆል ዝም ብለን ማየት የለብንም፤ነፋሳችንን ሀዘን ሊያጠቁራት ሀጥያት ሊያጨልማት መፍቀድ የለብንም።ጠንክረን መፋለም ያለብን ለነፋሳችን ንፅህና ነው።››በማለት ታሪኩን አገባደደ፡፡
በፅሞና ስታዳምጥ የቆየችው ሳባ በብስጭት መናገር ጀመረች‹‹ሲያወሩት ቀላል ነው። በዚህ አለም ላይ የሚከናወኑትን ክንዋኔዋች ምትቆጣጠራቸው ይመስልሀል? የትኛው የህይወትህ ምርጫ ምን ውስጥ እንደሚከትህ ታውቃለህ..?አሁን እኔ ይሄን ህንፃ ምፈልግ ይመስልሀል...? የምነዳት መኪና ነገ ነዳ ብትቀልጥ ሀዘን ሚሰማኝ ይመስልሀል? እነዚ ሁሉ ብን ብለው ጠፋተው የምትለውን የነፋሴን ንፅህና መልሼ ባገኝ ዳንኪራ የማልጨፍር ይመስልሀል?የነፋሴ ሀጥያትን የሚያጥብልኝ ጥቁረቷን የሚያነጣልኝ በወረሳት ጨለማ ላይ ሰማያዊ ብርሀን አብርቶ አንፀባራቂ ቢያደርግልኝ እና ለዛ ክፍያ ያለኝን ሁሉ ብሰጥ ቅር የሚለኝ ይመስልሀል....?ነገሮች እንዲህ በመፅሀፍ እንደምትጭሩትና በፊልም እንደምትደሰኩሩት ቀላል አይደለም ..››መቀመጫዋን ለቃ ተነሳች ..እያልጎመጎመች ወደውስጥ መራመድ ጀመረች እሱም ከተቀመጠበት ሳይነሳ ..እንደደነዘዘ
"በጣም ይቅርታ...እንዲህ እንዲሰማሽ ምክንያት ስለሆንኩ ይቅርታ›› አላት...›› የይቅርታ ንግግሩን ትስማው አትስማው ግን እርግጠኛ አይደለም።
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
https://tttttt.me/hamsTer_kombat_bot/start?startapp=kentId405867113
Play with me, become cryptoexchange CEO and get a token airdrop!
💸 2k Coins as a first-time gift
🔥 25k Coins if you have Telegram Premium
የዚህ ታሪክ አስተምሮ በህይወት ሁሉን ነገር ቀስ በቀስ ተራ በተራ ማጣታችን የተፈጥሮ ህግ እንደሆነ ነው የሚያስተምረን። ዘላለማዊ እኛነታችን በነፍሳችን ነው የሚገለፀው።የመጨረሻው ቀሪ ሀብታችን ነፋሳችን ነች።ስለዚህ ነፋሳችን በምንም አይነት ስትጎሳቆል ዝም ብለን ማየት የለብንም፤ነፋሳችንን ሀዘን ሊያጠቁራት ሀጥያት ሊያጨልማት መፍቀድ የለብንም።ጠንክረን መፋለም ያለብን ለነፋሳችን ንፅህና ነው።››በማለት ታሪኩን አገባደደ፡፡
በፅሞና ስታዳምጥ የቆየችው ሳባ በብስጭት መናገር ጀመረች‹‹ሲያወሩት ቀላል ነው። በዚህ አለም ላይ የሚከናወኑትን ክንዋኔዋች ምትቆጣጠራቸው ይመስልሀል? የትኛው የህይወትህ ምርጫ ምን ውስጥ እንደሚከትህ ታውቃለህ..?አሁን እኔ ይሄን ህንፃ ምፈልግ ይመስልሀል...? የምነዳት መኪና ነገ ነዳ ብትቀልጥ ሀዘን ሚሰማኝ ይመስልሀል? እነዚ ሁሉ ብን ብለው ጠፋተው የምትለውን የነፋሴን ንፅህና መልሼ ባገኝ ዳንኪራ የማልጨፍር ይመስልሀል?የነፋሴ ሀጥያትን የሚያጥብልኝ ጥቁረቷን የሚያነጣልኝ በወረሳት ጨለማ ላይ ሰማያዊ ብርሀን አብርቶ አንፀባራቂ ቢያደርግልኝ እና ለዛ ክፍያ ያለኝን ሁሉ ብሰጥ ቅር የሚለኝ ይመስልሀል....?ነገሮች እንዲህ በመፅሀፍ እንደምትጭሩትና በፊልም እንደምትደሰኩሩት ቀላል አይደለም ..››መቀመጫዋን ለቃ ተነሳች ..እያልጎመጎመች ወደውስጥ መራመድ ጀመረች እሱም ከተቀመጠበት ሳይነሳ ..እንደደነዘዘ
"በጣም ይቅርታ...እንዲህ እንዲሰማሽ ምክንያት ስለሆንኩ ይቅርታ›› አላት...›› የይቅርታ ንግግሩን ትስማው አትስማው ግን እርግጠኛ አይደለም።
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
https://tttttt.me/hamsTer_kombat_bot/start?startapp=kentId405867113
Play with me, become cryptoexchange CEO and get a token airdrop!
💸 2k Coins as a first-time gift
🔥 25k Coins if you have Telegram Premium
👍69❤6
ያልጀመረ መቼም የለም ግን ያልጀመራቹ ካላቹ ከታች ያሉትን ሁለት airdrops አሁኑኑ ጀምሩ...👇
1___ https://tttttt.me/hamster_kombat_bOt/start?startapp=kentId405867113
Play with me, become cryptoexchange CEO and get a token airdrop!
💸 2k Coins as a first-time gift
🔥 25k Coins if you have Telegram Premium
2__
https://tttttt.me/gemzcOin_bot/tap?startapp=RSyZl-UGWk1HmjJFoFrFGo
Play gemz with me and earn coins!
🏆+2.5K coins as a first-time bonus
💎+50K coins if you have Telegram Premium
1___ https://tttttt.me/hamster_kombat_bOt/start?startapp=kentId405867113
Play with me, become cryptoexchange CEO and get a token airdrop!
💸 2k Coins as a first-time gift
🔥 25k Coins if you have Telegram Premium
2__
https://tttttt.me/gemzcOin_bot/tap?startapp=RSyZl-UGWk1HmjJFoFrFGo
Play gemz with me and earn coins!
🏆+2.5K coins as a first-time bonus
💎+50K coins if you have Telegram Premium
Telegram
Hamster Verse
Description: Welcome to the HamsterVerse!
Play, have fun, and earn $HMSTR in the amazing games across our ecosystem.
Big updates are coming soon!
Play, have fun, and earn $HMSTR in the amazing games across our ecosystem.
Big updates are coming soon!
👍9😁2❤1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሶስት
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
እሷ እየተንደረደረች ወደቤቷ ገባችና ፎቁን ወጣች መኝታ ቤት ገባች፡፡ የሆነ ነገር አደናቅፎት እንዳትወድቅ እንኳን መብራቱን ማብራት አልፈለገችም።በዳበሳ ከልጋዋ ላይ ወጣችና ጠርዙን ያዘች፡፡ ወደ ኮመዲኖ ተንጠራራች ቀን በጅምር ያቆመችውን የውስኪ ጠርሙስ አነሳችና ክዳኑን ከፍታ አንደቀደቀችው።
"እስኪ ይሄ ምስኪን ልጅ ምን አደረገኝ?"እራሷን እረገመች። ምነው እግሬን በሠበረው በማለቱ ወደእሱ በመሄዶ እራሷን ወቀሰች፡፡
….////…
ሳባ አሁን በዚህን ሰዓት 80ሺ ብር የተገዛ ባለ 2 ሜትር የተንጣለለ ግዙፍ አልጋ ጠርዝ ላይ ተኝታ ያቺን ከዛሬ 10 ዓመት በፊት የነበረችዋን የዋህ ንፅህ ጉጉ ተስፈኛ ወጣት አብዝታ እየናፈቀቻት ነው፡፡አሁን ያላትን ሀብትና ንብረት ሁሉ ከፍላ ይቺን ሚስኪን ወጣት ከነሙሉ ክብሯ፤ ንፅህናዋና፤ የዋህነቷ እንዲውም ከሙሉ ተስፋዋ ጋር ቢመልሱላት ዓይኗን ሳታሽ ነበር የምትስማማው፤ ግን ያንን ማድረግ እንደማይቻል ስታውቅት ተስፋ ቆርጣ ይበልጥ አንገት ያስደፋታል፡፡
ደግሞ ይህ ተስፋ መቁረጧ ጫፍ ላይ አድርሶ እርሷን እንድታጠፋ እና ካለችበት ቅዠት እንድትገላገል ቢያግዛት ደሰተኛ ትሆን ነበር፡፡ግን ህይወትን በአዲስ መንፈስ አድሳ ከድባቴ እራሷን አላቃ ከሚወቅራት እራስ ምታትና ከሚያኮረማምታት የመንፈስ መሰበር ተላቃ አዲስ ህይወት ለመጀመር የሚያስችላት አቅም ለማግኘት ሆነ እስከዛሬ ባለፈችበት የሀጥያት መንገድና የተበላሸ የህይወት መስመር የተነሳ እራሷን ተጠይፋ ከህይወት መዝገብ ላይ በፍቃዷ እራሷን ለማሰናበት የሚያስችል ብቃትና ፅናት ማግኘት አልቻለችም፡፡ያ ደግሞ በአየር ላይ አንገትን በገመድ ታንቆ እንደመንጠንጠል አይነት የሚያቃትት ስሜት ነው እንዲሰማት እያደረጋት ያለው፡፡
አሁን እንደዚህ ምስቅልቅል ባለ ህይወት ላይ ሆና ለሚያያት ሰው ምን ሆነሽ ነው
?ብለው ቢጠይቋት እንዲህ ሆኜ ነው ብላ በድፍረት አንገቷን ቀና አድርጋ የምትመልሰው ለሰሚው ሚዛን የሚደፋና ለእሷም እንዲያዝኑላት የሚያደርግ ምንም ምክንያት የላትም… ምክንያቱም ትክክለኛ ምክንያቷን(ነፍስ ገዳይነተዋን)መናገር አትችልም…ብትናገር ማረፊያዋ እስር ቤት ነው፡፡
እነዛን ሚስጥሮች የማያውቁ ሰዎች ደግሞ‹‹ባፈቀረችውና ልቧን አሳልፋ በሰጠችው ሰው የመከዳት ችግር አልገጠማትም ..የገንዘብ እጥረት ወይም ኪሳራ ፍፅም የለባትም..የሆነ ወንጀል ሰርታ የተከሰሰችበት ጉዳይ ፈፅሞ የለም..የህክምና ምርመራ አድርጋ እንዲህ አይነት ቋሚ የጤና ችግረ አለብሽ ተብሎ አልተነገራት…ታዲያ ምንድነው እንዲህ የሚሰባብራት?›› ብሎ ቢያስብና ቅብጠት ነው ብሎ ፍርድ ቢሰጥ አይገርምም፡፡
እውነታው ግን አሁን በዚህ ወቅት የሳባ መንፈሶ ተሰብሯል ፤የመኖር ጉጉቷ ተንቆሻቁሾል፤በውስጧ ምንም አይነት የደስታ ቅመም መመረት ካቆመ ሰነባብቷል፡፡ የመኖርም ሆነ የመሞት ፍላጎቷን አጥታለች፡፡ማፍቀርም ሆነ መፈቀር ሳይቀር ትርጉመ ቢስ ሆኖባታል፡፡በአጠቃላይ ስሜተ ቢስ እየሆነች ነው፡፡እንደሚታወቀው ስሜት ማለት የሠው ልጅ መንፈሳዊ ወዝ ነው። የሰው ልጅ ህይወትን ጣፍጭና ወዝ ያለው የሚያደርገው የስሜቱ ውጣ ውረድ ነው ። ሰው ሲከፍው ከላለቀሰና ሲደሰት ካልሳቀ ከፍተኛ የስሜት መሠበር እንዳለበትና ጠንካራ ህክምና እንደሚያስፈልገው በቀላሉ መገንዘብ ይቻላል።ጠንካራ ስሜት ያላቸው ሰዎች ህይወታቸው ደማቅና ከሩቅ ትኩረት የሚስብ ናቸው።ግን ደግሞ እንደነዚህ አይነት ሰዎች ሲሰበሩም በትልቁና በቀላሉ ነው፧፡ለዚህ ነው የሠውን ስሜት መስበር አስጠሊታ ሀጥያት የሚባለው።
እለቱ ማክሰኞ እኩለቀን አካባቢ ነው።ሰራተኛዋ አለም የምትሰራውን ሰርታ ወደቤት ለመሄድ ስትወጣ ቀናውን በራፍ ላይ ቁጭ ብሎ እንደወትሮው ሲያነብ አገኘችው፡፡ኮቴዋን ሲሰማ ቀና ብሎ ‹‹ልትሂጂ ነው?››አላት፡፡
‹‹አዎ ልሄድ ነው….ግን አንድ ነገር ላማክርህ ነበር፡፡›› ከመቀመጫው ተነሳና ፊት ለፊቷ ቆመ‹‹ምንድነበር?››ጠየቃት፡፡
‹‹የዚህች ልጅ ነገር በጣም አሳስቦኛል…ይሄው መኝታ ቤቷ ከተሸሸገች ሁለት ወር ሊደፍናት ነው..ምግብ አትበላ፤ መጠጣትና ..መተኛት ብቻ ነው ስራዋ…፡፡አሁንማ ሰውነቷ አልቆ አልቆ ስንጥር አክላለች..በዚሁ ከቀጠለች በጥቂት ሳምንታት ውስጥ መሞቷ አይቀርም፡››
‹‹የእሷ ነገር እኔንም አሳስቦኛል…..አንቺ ምን አሰብሽ?››
‹‹እንዴ ግራ ገባኝ ..ከቤት መውጣት እምቢ ካለች፤ ህክምናዋና ካቆረጠች፤ መብላትና መጠጣት ካቆመች..እራሷን ቀስ በቀስ እየገደለች እኮ ነው….አንድ ነገር ከሆነች ደግሞ እኔና አንተ መጠየቃችን አይቀርም.. በተለይ እኔ……በጣም አሳስቦኛል፡፡››
‹‹ቆይ ዘመዶች የሏትም እንዴ?››
‹‹አላት …አሰላ ናቸው እንጂ ዘመዶች አሏት ፡፡እሷ ግን ያለችበትን ሁኔታ ለማንም እንዳንናገር በጥብቅ ነው ያስጠነቀቀችኝ…ግን አሁን አሁን ምርጫ የለኝም..ግፋ ቢል ስራውን መልቀቅ ነው፣ እስር ቤት ከመግባት ስራዬን ባጣ ይሻለኛል…እንደምንም የእንጀራ እናቷን ስልክ አግኝቼያለሁ…ልደወልላት ነው፡፡››
‹‹እኔ የሆነ ነገር አስቤ ነበር››አላት ቀናው፡፡
‹‹ምን?››
‹‹አሁን አልነግርሽም…ግን አንድ ሳምንት ይፈጅብኛል..እንደምንም አንድ ሳምንት ጊዜ ስጪኝና ልሞክር… እስከዛ ምንም ለውጥ ካላሳየች እንዳልሺውም ትደውይላቸዋለሽ፡፡››
ለተወሰነ ደቂቃ እንደማሰብ አለችና‹‹..እሺ ካልክ…እስከዛሬ ያልሞተች መቼስ በአንድ ሳምንት ውስጥ አትሞትም ››ብላ ተሰናበተችውና ወጥታ ሄደች፡፡ቀናው ወደ ነበረበት መቀመጫ ተመልሶ ተቀመጠና ማሰላሰል ጀመረ..ምን አድርጎ ቀጣሪው ከገባችበት የመደበት ስሜት ሊያወጣት እንደሚችል አሰበ …ቢያንስ የተወሰነ ቀና ብላ ወደህክምና ክትትሏ እንድትመለስ ማድረግ እንዳለበት ወሰነና ከተቀመጠበት ተነሳ፡፡ ግቢውን ቆላለፈና አነስተኛ ምንጣፋና አንድ መፅሀፍ ይዛ ወደ ትልቁ ቤት ገባ።
የሆነ ነገር ማድረግ እንዳለበት ውስጡ እየገፋፋው ነበር የከረመው ዛሬ ደግሞ የአለም ንግግር በአፋጣኝ ወደ ተግባር እንዲሸጋገር አስገደደው…እርግጥ ከእሷ የሚያጋጥመውን መልስ ምን እንደሚሆን አያውቅም ግን ምንም ሆነ ምንም ለመጋፈጥ ወስኗል......ሳሎኑን አልፎ ወደፎቅ የሚወስደውን ደረጃ ተያያዘው... መኝታ ቤቷን ቀስ ብሎ ገፍው፡፡ አንገቱን አሰገገና ወደ ውስጥ ተመለከተ... እንደዚህ ባለ ቅርበት ካያት ብዙ ቀናት አልፈዋል....ፀጉሯ ተንጨፍርሮና እርስ በርሱ ተቆጣጥሮ አስፈሪ ሽፍታ አስመስሏታል፡፡ ሆዷ ከጀርባዋ የተጣበቀ ነው የሚመስለው ፤በጣም ከስታለች፤ አይኖቾ ኮርኒሱ ላይ እንደተሰካ ነው ወደ ውስጥ ዘልቆ ገባና መልሶ ዘጋው።በዚህ ጊዜ አይኖቾን አንከባለለችና ወደእሱ ተመለከተች
..የሆነ ነገር እንድትለው ፈልጎ ባለበት ተገትሮ ቆመ...፡፡
ምንም አላለችውም..ወደጥግ ሄደና ግድግዳውን አስጠግቶ ምንጣፉን አነጠፈ... እንደብዲስት መነኩሴ እግሩን አጣምሮ ቁጭ አለ።መፅሀፍን ከፊት ለፊቱ አስቀመጣና እጇቹን አቆላለፈ...ከዛ ልክ እንደእሷ ፀጥ አለ...ልዩነቱ የእሷ ፀጥታ በድንዛዜ ሲሆን የእሱ ፀጥታ በንቃት ነበረ...
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሶስት
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
እሷ እየተንደረደረች ወደቤቷ ገባችና ፎቁን ወጣች መኝታ ቤት ገባች፡፡ የሆነ ነገር አደናቅፎት እንዳትወድቅ እንኳን መብራቱን ማብራት አልፈለገችም።በዳበሳ ከልጋዋ ላይ ወጣችና ጠርዙን ያዘች፡፡ ወደ ኮመዲኖ ተንጠራራች ቀን በጅምር ያቆመችውን የውስኪ ጠርሙስ አነሳችና ክዳኑን ከፍታ አንደቀደቀችው።
"እስኪ ይሄ ምስኪን ልጅ ምን አደረገኝ?"እራሷን እረገመች። ምነው እግሬን በሠበረው በማለቱ ወደእሱ በመሄዶ እራሷን ወቀሰች፡፡
….////…
ሳባ አሁን በዚህን ሰዓት 80ሺ ብር የተገዛ ባለ 2 ሜትር የተንጣለለ ግዙፍ አልጋ ጠርዝ ላይ ተኝታ ያቺን ከዛሬ 10 ዓመት በፊት የነበረችዋን የዋህ ንፅህ ጉጉ ተስፈኛ ወጣት አብዝታ እየናፈቀቻት ነው፡፡አሁን ያላትን ሀብትና ንብረት ሁሉ ከፍላ ይቺን ሚስኪን ወጣት ከነሙሉ ክብሯ፤ ንፅህናዋና፤ የዋህነቷ እንዲውም ከሙሉ ተስፋዋ ጋር ቢመልሱላት ዓይኗን ሳታሽ ነበር የምትስማማው፤ ግን ያንን ማድረግ እንደማይቻል ስታውቅት ተስፋ ቆርጣ ይበልጥ አንገት ያስደፋታል፡፡
ደግሞ ይህ ተስፋ መቁረጧ ጫፍ ላይ አድርሶ እርሷን እንድታጠፋ እና ካለችበት ቅዠት እንድትገላገል ቢያግዛት ደሰተኛ ትሆን ነበር፡፡ግን ህይወትን በአዲስ መንፈስ አድሳ ከድባቴ እራሷን አላቃ ከሚወቅራት እራስ ምታትና ከሚያኮረማምታት የመንፈስ መሰበር ተላቃ አዲስ ህይወት ለመጀመር የሚያስችላት አቅም ለማግኘት ሆነ እስከዛሬ ባለፈችበት የሀጥያት መንገድና የተበላሸ የህይወት መስመር የተነሳ እራሷን ተጠይፋ ከህይወት መዝገብ ላይ በፍቃዷ እራሷን ለማሰናበት የሚያስችል ብቃትና ፅናት ማግኘት አልቻለችም፡፡ያ ደግሞ በአየር ላይ አንገትን በገመድ ታንቆ እንደመንጠንጠል አይነት የሚያቃትት ስሜት ነው እንዲሰማት እያደረጋት ያለው፡፡
አሁን እንደዚህ ምስቅልቅል ባለ ህይወት ላይ ሆና ለሚያያት ሰው ምን ሆነሽ ነው
?ብለው ቢጠይቋት እንዲህ ሆኜ ነው ብላ በድፍረት አንገቷን ቀና አድርጋ የምትመልሰው ለሰሚው ሚዛን የሚደፋና ለእሷም እንዲያዝኑላት የሚያደርግ ምንም ምክንያት የላትም… ምክንያቱም ትክክለኛ ምክንያቷን(ነፍስ ገዳይነተዋን)መናገር አትችልም…ብትናገር ማረፊያዋ እስር ቤት ነው፡፡
እነዛን ሚስጥሮች የማያውቁ ሰዎች ደግሞ‹‹ባፈቀረችውና ልቧን አሳልፋ በሰጠችው ሰው የመከዳት ችግር አልገጠማትም ..የገንዘብ እጥረት ወይም ኪሳራ ፍፅም የለባትም..የሆነ ወንጀል ሰርታ የተከሰሰችበት ጉዳይ ፈፅሞ የለም..የህክምና ምርመራ አድርጋ እንዲህ አይነት ቋሚ የጤና ችግረ አለብሽ ተብሎ አልተነገራት…ታዲያ ምንድነው እንዲህ የሚሰባብራት?›› ብሎ ቢያስብና ቅብጠት ነው ብሎ ፍርድ ቢሰጥ አይገርምም፡፡
እውነታው ግን አሁን በዚህ ወቅት የሳባ መንፈሶ ተሰብሯል ፤የመኖር ጉጉቷ ተንቆሻቁሾል፤በውስጧ ምንም አይነት የደስታ ቅመም መመረት ካቆመ ሰነባብቷል፡፡ የመኖርም ሆነ የመሞት ፍላጎቷን አጥታለች፡፡ማፍቀርም ሆነ መፈቀር ሳይቀር ትርጉመ ቢስ ሆኖባታል፡፡በአጠቃላይ ስሜተ ቢስ እየሆነች ነው፡፡እንደሚታወቀው ስሜት ማለት የሠው ልጅ መንፈሳዊ ወዝ ነው። የሰው ልጅ ህይወትን ጣፍጭና ወዝ ያለው የሚያደርገው የስሜቱ ውጣ ውረድ ነው ። ሰው ሲከፍው ከላለቀሰና ሲደሰት ካልሳቀ ከፍተኛ የስሜት መሠበር እንዳለበትና ጠንካራ ህክምና እንደሚያስፈልገው በቀላሉ መገንዘብ ይቻላል።ጠንካራ ስሜት ያላቸው ሰዎች ህይወታቸው ደማቅና ከሩቅ ትኩረት የሚስብ ናቸው።ግን ደግሞ እንደነዚህ አይነት ሰዎች ሲሰበሩም በትልቁና በቀላሉ ነው፧፡ለዚህ ነው የሠውን ስሜት መስበር አስጠሊታ ሀጥያት የሚባለው።
እለቱ ማክሰኞ እኩለቀን አካባቢ ነው።ሰራተኛዋ አለም የምትሰራውን ሰርታ ወደቤት ለመሄድ ስትወጣ ቀናውን በራፍ ላይ ቁጭ ብሎ እንደወትሮው ሲያነብ አገኘችው፡፡ኮቴዋን ሲሰማ ቀና ብሎ ‹‹ልትሂጂ ነው?››አላት፡፡
‹‹አዎ ልሄድ ነው….ግን አንድ ነገር ላማክርህ ነበር፡፡›› ከመቀመጫው ተነሳና ፊት ለፊቷ ቆመ‹‹ምንድነበር?››ጠየቃት፡፡
‹‹የዚህች ልጅ ነገር በጣም አሳስቦኛል…ይሄው መኝታ ቤቷ ከተሸሸገች ሁለት ወር ሊደፍናት ነው..ምግብ አትበላ፤ መጠጣትና ..መተኛት ብቻ ነው ስራዋ…፡፡አሁንማ ሰውነቷ አልቆ አልቆ ስንጥር አክላለች..በዚሁ ከቀጠለች በጥቂት ሳምንታት ውስጥ መሞቷ አይቀርም፡››
‹‹የእሷ ነገር እኔንም አሳስቦኛል…..አንቺ ምን አሰብሽ?››
‹‹እንዴ ግራ ገባኝ ..ከቤት መውጣት እምቢ ካለች፤ ህክምናዋና ካቆረጠች፤ መብላትና መጠጣት ካቆመች..እራሷን ቀስ በቀስ እየገደለች እኮ ነው….አንድ ነገር ከሆነች ደግሞ እኔና አንተ መጠየቃችን አይቀርም.. በተለይ እኔ……በጣም አሳስቦኛል፡፡››
‹‹ቆይ ዘመዶች የሏትም እንዴ?››
‹‹አላት …አሰላ ናቸው እንጂ ዘመዶች አሏት ፡፡እሷ ግን ያለችበትን ሁኔታ ለማንም እንዳንናገር በጥብቅ ነው ያስጠነቀቀችኝ…ግን አሁን አሁን ምርጫ የለኝም..ግፋ ቢል ስራውን መልቀቅ ነው፣ እስር ቤት ከመግባት ስራዬን ባጣ ይሻለኛል…እንደምንም የእንጀራ እናቷን ስልክ አግኝቼያለሁ…ልደወልላት ነው፡፡››
‹‹እኔ የሆነ ነገር አስቤ ነበር››አላት ቀናው፡፡
‹‹ምን?››
‹‹አሁን አልነግርሽም…ግን አንድ ሳምንት ይፈጅብኛል..እንደምንም አንድ ሳምንት ጊዜ ስጪኝና ልሞክር… እስከዛ ምንም ለውጥ ካላሳየች እንዳልሺውም ትደውይላቸዋለሽ፡፡››
ለተወሰነ ደቂቃ እንደማሰብ አለችና‹‹..እሺ ካልክ…እስከዛሬ ያልሞተች መቼስ በአንድ ሳምንት ውስጥ አትሞትም ››ብላ ተሰናበተችውና ወጥታ ሄደች፡፡ቀናው ወደ ነበረበት መቀመጫ ተመልሶ ተቀመጠና ማሰላሰል ጀመረ..ምን አድርጎ ቀጣሪው ከገባችበት የመደበት ስሜት ሊያወጣት እንደሚችል አሰበ …ቢያንስ የተወሰነ ቀና ብላ ወደህክምና ክትትሏ እንድትመለስ ማድረግ እንዳለበት ወሰነና ከተቀመጠበት ተነሳ፡፡ ግቢውን ቆላለፈና አነስተኛ ምንጣፋና አንድ መፅሀፍ ይዛ ወደ ትልቁ ቤት ገባ።
የሆነ ነገር ማድረግ እንዳለበት ውስጡ እየገፋፋው ነበር የከረመው ዛሬ ደግሞ የአለም ንግግር በአፋጣኝ ወደ ተግባር እንዲሸጋገር አስገደደው…እርግጥ ከእሷ የሚያጋጥመውን መልስ ምን እንደሚሆን አያውቅም ግን ምንም ሆነ ምንም ለመጋፈጥ ወስኗል......ሳሎኑን አልፎ ወደፎቅ የሚወስደውን ደረጃ ተያያዘው... መኝታ ቤቷን ቀስ ብሎ ገፍው፡፡ አንገቱን አሰገገና ወደ ውስጥ ተመለከተ... እንደዚህ ባለ ቅርበት ካያት ብዙ ቀናት አልፈዋል....ፀጉሯ ተንጨፍርሮና እርስ በርሱ ተቆጣጥሮ አስፈሪ ሽፍታ አስመስሏታል፡፡ ሆዷ ከጀርባዋ የተጣበቀ ነው የሚመስለው ፤በጣም ከስታለች፤ አይኖቾ ኮርኒሱ ላይ እንደተሰካ ነው ወደ ውስጥ ዘልቆ ገባና መልሶ ዘጋው።በዚህ ጊዜ አይኖቾን አንከባለለችና ወደእሱ ተመለከተች
..የሆነ ነገር እንድትለው ፈልጎ ባለበት ተገትሮ ቆመ...፡፡
ምንም አላለችውም..ወደጥግ ሄደና ግድግዳውን አስጠግቶ ምንጣፉን አነጠፈ... እንደብዲስት መነኩሴ እግሩን አጣምሮ ቁጭ አለ።መፅሀፍን ከፊት ለፊቱ አስቀመጣና እጇቹን አቆላለፈ...ከዛ ልክ እንደእሷ ፀጥ አለ...ልዩነቱ የእሷ ፀጥታ በድንዛዜ ሲሆን የእሱ ፀጥታ በንቃት ነበረ...
👍55❤9🔥1
ምንም ትንፍሽ ሳይል አንድ ሰዓት አለፈ...ከዛ እሷ ከተኛችበት እንደምንም ተንቀሳቀሰችና የውስኪዎን ጠርሙስ ከኮመዲኖ ላይ በመሠብ አፏ ላይ ደቀነች.. የተወሰነ ላፈችለትና መልሳ ከድና በማስቀመጥ….መኝታ ቤቷ ውስጥ በድፍረት በመግባት አንጥፎ በመቀመጥ በዝምታ እያስተዋላት ያለውን ዘበኛዋን እንደአዲስ በትኩረት ታየው ጀመረ...የሆነ ነገር ሊላት የመጣ መስሏት ነበር፡፡ አሁን ግን ምንም እያላት አይደለም።ጭራሽ መፅሀፉን አነሳና ለራሱ ማንበብ ጀመረ።
ከምሺቱ አንድ ሰዓት ሲል የሚያነበውን መፅሀፍ መልሶ ከድኖ አንድ ቃልም ትንፍሽ ሳይል ከተቀመጠበት በመነሳት ምንጣፋን አጣጥፎ በመያዝ በራፍን ከፍቶ ወጣና ሄደ...ሳሎን እስኪደርስ የጫማው ኮቴ ይሰማት ነበር።ይሄንን ተመሳሳይን ነገር በተመሳሳይ ሰዓት መጥቶ ተመሳሳይ ድርጊት በመፈፀም በተመሳሳይ ሰዓት
ተመልሶ በመሄድ ለተከታታይ ሶስት ቀን አደረገ።በዛለ መንፈስ ውስጥ ሆና በአራተኛው ቀንም ይመጣል ብላ ስትጠብቅ ቀረ....ጨለመ...በጥበቃዋ ምክንያት የደነዘዙ ሴሎቾ መካከል ጥቂቶቹም ቢሆኑ ሲነቃቁ ተሰማት..እንደምንም መኝታዋን ለቃ ተነሳችና በጭለማ ውስጥ እየዳበሳች የኋለኛውን በራፍ ከፍታ ወደ በረንዳው ወጣች.. የደከሙ አይኖቾን ከወዲህ ወዲያ ስታንከራትት እታች የዘበኛ ቤቱ ጋር ቁጭ ብሎ ያነባል። ተበሳጨችበት…ጠርታ ሁሉ ልትሰድበው አምሯት ነበር..
በመበሳጨቷ በጣም ተገረመች…ስሯ ያለው ወንበር ላይ ተቀመጠች፡፡ አንዴ በከፊል የወጣችውን ጨረቃ ወደላይ አንጋጣ ስታይ አንዴ ታች የተቀመጠውን ወጣት ስታማትር ለሳዕታት ተቀመጠች..ከዛ ስልችት ሲላት መቀመጫዋን ለቀቀችና በጨለማ ወደተዋጠው መኝታ ክፍሏ ተመለሰችና አልጋዋ ላይ ወጣች
.ሽብልል ብላ ተኛች…እኩለ ለሊት ሆኖ እንቅልፍ ሊውዳት እያባበላት ሳለ የግር ኮቴ ከታች ከእስቴሩ ሰማች…‹‹ሌባ ገባ እንዴ ?››ስትል አሰበችና ደነገጠች…ያስገደለቻቸው ሰዎች ሙት መንፈሳቸውን የላኩባት መሰላት….የፋሲል ምስል ቦግ ብልጭ እያለ በምናቦ መጣ….የሰገን አፅም የለበሰ አካል ከኃላው አየች፡፡ፍራቻዋ ጨመረ..ድካው እየቀረበ ነው …ጭል ጭል የሚል መብራት ይታያታል… የእሷ መኝታ ቤት በራፍ ስጢጢጢ እያለ ተከፈተ…. ሻማ የያዘ ለግላጋ ወጣት ወደ ውስጥ ገባ…የሻማው ወጋገን ፊቱ ላይ ሲያርፍ አፅሙ ብቻ የቀረ የሙት መንፈስ ሳይሆን ቀናው እንደሆነ ለየችው፡፡
‹‹ቀንና ለሊት ሞት እንዲጎበኛው ሲማፀን የሚውል ሰው ይሄን ያህል ፍራቻ
..ምን እንዳያጋጠመኘ ፈርቼ ነው?››ስትል እራሷን ጠየቀችና በራሷ ላይ አላገጠች…
‹‹በዚህ እኩለ ለሊት ምን ሊያደርግ ነው ክፍሌ የመጣው..?እርግጠኛ ነኝ ሊደፍረኝ ነው…ሰው እንዴት በድን ይደፍራል…?››ግራ ገባት… ሊደፍራት በመምጣቱ አልተናደደችበትም…አልደነገጠችም ..አልፈራችውም….ለምን ?ለሚለው መልስ የላትም….፡፡ በራፍን ዘጋና..ሻማውን እያበራ ወደ አልጋው ተጠጋ ..እንዳልተኛች ካየ በኃላ ሻማውን እፍ ብሎ አጠፋው…አሁን ክፍሉ እንደቀድሞው ሙሉ ጨለማ ለበሰ..ትንፋሹ ይሰማታል..የአልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠ፡፡በዚህን ጊዜ እርግጠኛ ሆነች….እንዳለችውም እግሩን ወደ አልጋ ላይ አወጣና ተስተካክሎ ተኛ….ያልገባት ለምን ከብርድልብሱ በላይ እንደተኛ ነው..እሷ ያለችው ከውስጥ ነው፡፡ነው ወይስ ጭለማ ስለሆነ ተደነጋግሮት ነው፡?ከዛ ተገለበጣና ፊቱን ወደእሷ አዞረ…‹ከደፈረኝ በኃላ እዚሁ ሲጥ አድርጎ በጨረሰኝ››ስትል ተመኘች…
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
https://tttttt.me/hamsTer_kombat_bot/start?startapp=kentId405867113
Play with me, become cryptoexchange CEO and get a token airdrop!
💸 2k Coins as a first-time gift
🔥 25k Coins if you have Telegram Premium
ከምሺቱ አንድ ሰዓት ሲል የሚያነበውን መፅሀፍ መልሶ ከድኖ አንድ ቃልም ትንፍሽ ሳይል ከተቀመጠበት በመነሳት ምንጣፋን አጣጥፎ በመያዝ በራፍን ከፍቶ ወጣና ሄደ...ሳሎን እስኪደርስ የጫማው ኮቴ ይሰማት ነበር።ይሄንን ተመሳሳይን ነገር በተመሳሳይ ሰዓት መጥቶ ተመሳሳይ ድርጊት በመፈፀም በተመሳሳይ ሰዓት
ተመልሶ በመሄድ ለተከታታይ ሶስት ቀን አደረገ።በዛለ መንፈስ ውስጥ ሆና በአራተኛው ቀንም ይመጣል ብላ ስትጠብቅ ቀረ....ጨለመ...በጥበቃዋ ምክንያት የደነዘዙ ሴሎቾ መካከል ጥቂቶቹም ቢሆኑ ሲነቃቁ ተሰማት..እንደምንም መኝታዋን ለቃ ተነሳችና በጭለማ ውስጥ እየዳበሳች የኋለኛውን በራፍ ከፍታ ወደ በረንዳው ወጣች.. የደከሙ አይኖቾን ከወዲህ ወዲያ ስታንከራትት እታች የዘበኛ ቤቱ ጋር ቁጭ ብሎ ያነባል። ተበሳጨችበት…ጠርታ ሁሉ ልትሰድበው አምሯት ነበር..
በመበሳጨቷ በጣም ተገረመች…ስሯ ያለው ወንበር ላይ ተቀመጠች፡፡ አንዴ በከፊል የወጣችውን ጨረቃ ወደላይ አንጋጣ ስታይ አንዴ ታች የተቀመጠውን ወጣት ስታማትር ለሳዕታት ተቀመጠች..ከዛ ስልችት ሲላት መቀመጫዋን ለቀቀችና በጨለማ ወደተዋጠው መኝታ ክፍሏ ተመለሰችና አልጋዋ ላይ ወጣች
.ሽብልል ብላ ተኛች…እኩለ ለሊት ሆኖ እንቅልፍ ሊውዳት እያባበላት ሳለ የግር ኮቴ ከታች ከእስቴሩ ሰማች…‹‹ሌባ ገባ እንዴ ?››ስትል አሰበችና ደነገጠች…ያስገደለቻቸው ሰዎች ሙት መንፈሳቸውን የላኩባት መሰላት….የፋሲል ምስል ቦግ ብልጭ እያለ በምናቦ መጣ….የሰገን አፅም የለበሰ አካል ከኃላው አየች፡፡ፍራቻዋ ጨመረ..ድካው እየቀረበ ነው …ጭል ጭል የሚል መብራት ይታያታል… የእሷ መኝታ ቤት በራፍ ስጢጢጢ እያለ ተከፈተ…. ሻማ የያዘ ለግላጋ ወጣት ወደ ውስጥ ገባ…የሻማው ወጋገን ፊቱ ላይ ሲያርፍ አፅሙ ብቻ የቀረ የሙት መንፈስ ሳይሆን ቀናው እንደሆነ ለየችው፡፡
‹‹ቀንና ለሊት ሞት እንዲጎበኛው ሲማፀን የሚውል ሰው ይሄን ያህል ፍራቻ
..ምን እንዳያጋጠመኘ ፈርቼ ነው?››ስትል እራሷን ጠየቀችና በራሷ ላይ አላገጠች…
‹‹በዚህ እኩለ ለሊት ምን ሊያደርግ ነው ክፍሌ የመጣው..?እርግጠኛ ነኝ ሊደፍረኝ ነው…ሰው እንዴት በድን ይደፍራል…?››ግራ ገባት… ሊደፍራት በመምጣቱ አልተናደደችበትም…አልደነገጠችም ..አልፈራችውም….ለምን ?ለሚለው መልስ የላትም….፡፡ በራፍን ዘጋና..ሻማውን እያበራ ወደ አልጋው ተጠጋ ..እንዳልተኛች ካየ በኃላ ሻማውን እፍ ብሎ አጠፋው…አሁን ክፍሉ እንደቀድሞው ሙሉ ጨለማ ለበሰ..ትንፋሹ ይሰማታል..የአልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠ፡፡በዚህን ጊዜ እርግጠኛ ሆነች….እንዳለችውም እግሩን ወደ አልጋ ላይ አወጣና ተስተካክሎ ተኛ….ያልገባት ለምን ከብርድልብሱ በላይ እንደተኛ ነው..እሷ ያለችው ከውስጥ ነው፡፡ነው ወይስ ጭለማ ስለሆነ ተደነጋግሮት ነው፡?ከዛ ተገለበጣና ፊቱን ወደእሷ አዞረ…‹ከደፈረኝ በኃላ እዚሁ ሲጥ አድርጎ በጨረሰኝ››ስትል ተመኘች…
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
https://tttttt.me/hamsTer_kombat_bot/start?startapp=kentId405867113
Play with me, become cryptoexchange CEO and get a token airdrop!
💸 2k Coins as a first-time gift
🔥 25k Coins if you have Telegram Premium
👍68❤13🥰1😢1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ተገለበጣና ፊቱን ወደእሷ አዞረ…‹ከደፈረኝ በኃላ እዚሁ ሲጥ አድርጎ በጨረሰኝ››ስትል ተመኘች…
እሱ ግን ማውራት ጀመረ‹‹ስሜ አይያዝልሽም አይደል…እረስተሸው ከሆነ ዛሬም መልሼ ላስታውሽ፣፣ ቀናው ይመር እባላለሁ፡፡ይገርምሻል ብዙውን ጊዜ ስምህን እረሳሁት ብለሽ ደጋግመሽ ስትጠይቂኝ በደስታ ነው የምነግርሽ..እና ሁሌ ባገኘሁሽ ቁጥር ስሜ ጠፍቶባት ብትጠይቀኝ እያልኩ አመኛለሁ…ያው ምን አልባት ካንቺ ጋ ማውራት የተለየ ስሜት ይፈጥርብኛል መሰለኝ…..ሰባ አሁን ያለሽበትን ሁኔታ በጣም እረዳዋለሁ፡፡ እንዴት አድርጌ እንደማግዝሽ ግን ስለማላውቅ ነው ዝም ብዬ ማይሽ...ምክንያቱም እኔም እንደአንቺ ቁስለኛ..እኔም እንደአንቺ በሽተኛ ነኝ፡፡እኔ የወሎ ልጅ ነኝ…ቤተሰቦቼ ገጠር ኑዋሪ ገበሬዎች ናቸው፡፡ሀይስኩል ደሴ ወ.ሮ ሰህን ነበር የተማርኩት፡፡ ከ9 ዓመት በፊት ነው ማትርክ የወሰድኩት ፡፡በወቅቱ እንደ ኢትዬጵያ ትልቁ ውጤት የእኔ ነበር….ወዲያው እስኮላር አገኘሁና ወደአሜሪካ ወጣሁ፡፡በቃ በዛን ጊዜ የነበረኝ ደስታ…በውስጤ የተፈጠረው ፈንጠዝያ አለምን በእጄ የጨበጥኩ ነበር የመሰኝ..ከአንዲት መንደር ተነስቼ የልዕለ ሀያሎ አሜሪካ ሜትሮፖሊቲያን ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ዴንቨር ተማሪ ስሆን…ይህቺን ደሀ ሀገር ተመልሼ እንደምመራና ልዕለኃያል ኃያል ላደርጋት ባልችል እንኳን ኃያል እንደማደርጋት እየፎከርኩ ወጣሁ…እዚህ ላይ አንድ አዛውንት የተናገሩትን ልጥቀስልሽ.. ወጣት ሳለሁ እኔ አስብና
እግዚያብሄርን በፀሎት ጠይቅ የነበረው ..እግዚያብሄር ሆይ አለምን ጠቅላላ የምቀይርበትና ምስቅልቅሏን የማስተካክልበት ኃይል ስጠኝ "ብዬ ነበር።ትንሽ በሰል ስል ደግሞ "ጌታ ሆይ አለምን መቀየር በጣም ከባድና ለእኔ አቅም የሚሰፋ ዕቅድ ሆኖ አግኝቼዋለሁ።እስከአሁን አንድ ነጠላ ሰው እንኳን ሳልቀይር ዕድሜዬ እየነጎደ ነው።ቤተሰቤ ለእኔ በቂ ነው።ቤተሰቤን የምቀይርበት ኃይልና ጥበብ ስጠኝ"ብዬ ወደመፀለይ ተሸጋገርኩ አሁን ሳረጅ ደግሞ እቤተሰቦቼ ራሱ በጣም እንደሚበዙ ተረዳው"..እራሴን መቀየርና ማስተካከል ከቻልኩ በቂ ነው...አሁን ወደትክክለኛው መስመር ተመልሼያለሁ ..ስለዚህ ይሄንን እንዳደርግ የሚያግዘኝ ኃይልና ጥበብ ስጠኝ "ብዬ የመጨረሻ ፀሎቴን ፀለይኩ።አምላክም መለሰልኝ"አሁን የቀረህ ምንም አይነት እንጥፍጣፊ ጊዜ የለህም።ይሄንን መጠየቅ የነበረብህ ከአመታት በፊት በጉልምስና ወራትህ ላይ ነበር..አሁን ግን ረፍዶብሀል"አለኝ።እና ልጄ የእኔ እጣ እንዳያጋጥምህ ዛሬውኑ ንቃ...ፀሎትህን አስተካክል...ምኞትህን አርቅ...ብለው የመጨረሻ ምክራቸውን ለገሱ…
ሽማግሌው እንዳሉት አለም ምስቅልቅል ያለች የሚመስለን ምስቅልቅሎን የሚያስተካክል ሰው ስለጠፋ ሳይሆን እራሱን ለማስተካከል የሚጥር ሰው ጥቂት ስለሆነ እንደሆነ ለመረዳት እኔም ረጅም ጊዜ ወስዶብኛል፡፡ለማንኛውም ወደ ታሪኩ ልመለስልሽ፡፡
እዛ እንደደረስኩ ሁሉ ነገር አሪፍ ነበር…ልጅ ስለነበርኩ ሁሉን ነገር በፍጥነት ነበር አዳብት የደረኩት…ትምህርቴን እንደጨረስኩ. ወደ ሚኒሶታ ሙቭ አደረኩና ፍላይንግ ክላውድ አየር ማረፊያ አካባቢ ዋና ቢሮውን ያደረገ ኬ.ቢ ኢንተርናሽናል ኮስሞቲክ ካምፓኒ ውስጥ ስራ ያዝኩ፡፡ ወዲያው ከአንዲት አሜሪካዊት የካምፓኒ ሰራተኛ ጋር ወዲያው ፍቅር ያዘኝ…ትዝ ይለኛል…የተያየነው ሰኞ ቀን ነው…ማክሰኞ ፍቅር እንደያዘኝ ገባኝና ከስራ
መውጫችን ላይ ከስሯ ኩስ ኩስ እያልኩ ተከትዬ አዋራኋት…በሁለተኛው ቀን እራት አብረን በላን…ይሄንን ያዩ አብረውኝ ሚሰሩ ወንዶች በአድነቆት ፈዘው ሲያዩኝ ግራ ገባኝ…‹‹ምንድነው ቆንጆ ስለሆነች እሺ አትለውም ብለው እስበው ነበር ማለት ነው?››ስል ማሰላሰል ጀመርኩና በጥረቴ ገፋሁበት..ከሁለት ሳምንት በኃላ እፍ ያለ ፍቅር ውስጥ ያሉ ፍቅረኛሞች ሆን…ከአንድ ወር በኃላ የሚገርም ዜና ሰማሁ..ለካ በድፍረት የጠበስኩት የስራ ባለደረባዬን ብቻ ሳይሆን የተቀጠርኩበት ካምፓኒ ብቸኛ ልጅ እና የወደፊት ወራሽ የሆነችውን ልጅ ነው…ወንዶቹ ሁሉ በድፍረቴ ለምን እንደተደመሙ ቆይቶ ነው የገባኝ..እኔም ቀድሜ ባውቅ ያንን አይነት ድፍረት አይኖረኝም ነበር፡፡
ሳባ ከትንፋሹ ጋ ተደባልቆ የሚወጣው ሙቅ አየር ጉንጮቾ ላይ ሲያርፍ እየተሰማት በፀጥታና በተመስጦ እያዳመጠችው ነው፡፡
ካትሪና በጣም ቆንጆ፤ንፅህ ደፋር ቀጥተኛን ፤ልታይ ልታይ ማትል፤የተለየ ስብዕና ያላት ልጅ ነበረች..እኔ ግን ይሄንን ሁሉ አይቼና መዝኜ ሳይሆን ዝም ብዬ ድንገት ሳያት ድንገጥ ስላልኩባት ነው ያፈቀርኳት፡፡ የመጀመሪያ እይታ ስንተያይ ከአይኖቾ የተረጩ ብርሀን ልቤን ሰንጥቆት ስለነበረነው፡፡ከስድስት ወር በኃላ ተጋባን፡፡በሁለት አመት ውስጥ የተደራጀ ቤትና ኑሮ ኖረን..ሁሉነገር እስደሳችና የገነት ኑሮ መሰለ…ከትሪን ሌላ ካትሪንን አረገዘች፣፣በቃ በደስታ አቅሌን ልስት ደረስኩ፡፡ ወደኢትዬጵያ ተመልሶ ለዚህ ህዝብ መሲ የመሆን እቅዴ እየደበዘዘ ሙሉ በሙሉ በአሜሪካ ኑሮ እየተሰባኩ በአሜሪካኖች ስነልቦና እየተዋጥኩ ሄድኩ፡፡
ከኢትዬጵያ ጋር የሚያገናኙን ወላጆቼ ነበሩ፡፡ ለእነሱ በሶስት ወርም ሆነ በስድስት ወር ለእኔ ትንሽ የሚባል ለእነሱ ግን ህይወታቸውን ሊቀይር የሚችል አይነት ብር እልክላቸዋለሁ…በቃ
ከዛ ሱዛና ተወለደች…የእኔ ሱዛና ትንሽዬ መልአክ ነበር የምትመስለው፤እጆቾ ድንብሽብሽ ያሉ አይኖቾ የተቁለጨለጩ…አቤት ሁሉ ነገር እንዴት ፐርፌክት እንደነበረ….ሱዛና ተወልዳ ስድስት ወር ሳይሞላት የካትሪና እናት ሞተችና ወደ 5 መቶ ሚሊዬን ዶላር ሀብት ያለውን ያን ካማፓኒ ወረሰች በዛን ጊዜ ካትሪን ስራዋን ሙሉ በሙሉ ለቃ የቤት እመቤት ሆና ነበር ፡፡እዛው እቤት ሆና የእድሜ ልክ ታለንቶ የሆነው ሙዚቃ ላይ ትሰራ ስለነበረ ወደስራ ተመልሶ ካምፓኒውን የማስተዳደሩ ፍላጎት ምንም አልነበራም..በዛ ምክንያት እኔ የካማፓኒው ዋና ሰው ሆንኩ…ከዛ ካትሬን ሌላ ልጅ አረገዘችልኝ…ታዲያ የዛ ሁሉ የተትረፈረፈ የቤተሰብ ደስታ፤ የዛ ሁሉ የተትረፈረፈ ሀብት ባለቤት የሆንኩት ያ ሸራ ጫማ መግዣ ይቸግረው የነበረው?ያ በሶ እየበጠበጠ በመጠጣት ረሀቡን በማስታገስ የተማረው ቀናው ነኝ...ብዬ በመደመም ሰው ከለፋና ከጣረ.. የት ድረስ መድርስ እንደሚችል እና እድልም ለእሱ አጎብድዳ እንደምታገለግለው ላገኘሁት ሰው ሁሉ ልክ እንደሞቲቬሽናል እስፒከር በመጎረር ስተርክ የምውል በራስ መተማመኔ ጣራ የነካ ሰው ሆንኩ…..፡፡
ታዲያ ምን ሆነ ዳቢሎስ ቁጣውን በምድር ላይ አዘነበ….እግዚያብሄርም ተባባሪው ነበር…ወይንም መጀመሪያውኑ ዋናው እቅድ የራሱ የእግዚያብሄር ይሆናል፡፡ ጃንዋሪ 2020 አካባቢ ከካምፓኒው ጋር ለተያያዘ ስራ ቻይና ለአንድ ወር ቆይቼ ነበር…በወቅቱ ቻይና አዲስ ቨይረስ መከሰቱን እየተወራ ነበር.ወደአሜሪካ በተመለስኩ በቀናት ውስጥ ቨይረሱ በቻይና ምድር እየተስፋፋ መሆኑን መንግስት ግን የደበቀ መሆኑን ሀኪሞች መረጃውን እያሾለኩ ማውጣት ጀመሩ የቻይና መንግስትም አመነ፣ብዙ ሰዎች እየሞቱበት እነደሆነ ተናገረ..ከዛ ሌሎች ሀገሮችም ተዛመተ አሜሪካ ገባ ተብሎ ሶስት ቀን ሳይሞላው ካትሪን ያተኩሳት ጀመር፤ወዲያው ትንፋሽ አጠራት …ጉሮሮዋ ቆሰለ..… ዶክተራችን መጥቶ አያትና
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ተገለበጣና ፊቱን ወደእሷ አዞረ…‹ከደፈረኝ በኃላ እዚሁ ሲጥ አድርጎ በጨረሰኝ››ስትል ተመኘች…
እሱ ግን ማውራት ጀመረ‹‹ስሜ አይያዝልሽም አይደል…እረስተሸው ከሆነ ዛሬም መልሼ ላስታውሽ፣፣ ቀናው ይመር እባላለሁ፡፡ይገርምሻል ብዙውን ጊዜ ስምህን እረሳሁት ብለሽ ደጋግመሽ ስትጠይቂኝ በደስታ ነው የምነግርሽ..እና ሁሌ ባገኘሁሽ ቁጥር ስሜ ጠፍቶባት ብትጠይቀኝ እያልኩ አመኛለሁ…ያው ምን አልባት ካንቺ ጋ ማውራት የተለየ ስሜት ይፈጥርብኛል መሰለኝ…..ሰባ አሁን ያለሽበትን ሁኔታ በጣም እረዳዋለሁ፡፡ እንዴት አድርጌ እንደማግዝሽ ግን ስለማላውቅ ነው ዝም ብዬ ማይሽ...ምክንያቱም እኔም እንደአንቺ ቁስለኛ..እኔም እንደአንቺ በሽተኛ ነኝ፡፡እኔ የወሎ ልጅ ነኝ…ቤተሰቦቼ ገጠር ኑዋሪ ገበሬዎች ናቸው፡፡ሀይስኩል ደሴ ወ.ሮ ሰህን ነበር የተማርኩት፡፡ ከ9 ዓመት በፊት ነው ማትርክ የወሰድኩት ፡፡በወቅቱ እንደ ኢትዬጵያ ትልቁ ውጤት የእኔ ነበር….ወዲያው እስኮላር አገኘሁና ወደአሜሪካ ወጣሁ፡፡በቃ በዛን ጊዜ የነበረኝ ደስታ…በውስጤ የተፈጠረው ፈንጠዝያ አለምን በእጄ የጨበጥኩ ነበር የመሰኝ..ከአንዲት መንደር ተነስቼ የልዕለ ሀያሎ አሜሪካ ሜትሮፖሊቲያን ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ዴንቨር ተማሪ ስሆን…ይህቺን ደሀ ሀገር ተመልሼ እንደምመራና ልዕለኃያል ኃያል ላደርጋት ባልችል እንኳን ኃያል እንደማደርጋት እየፎከርኩ ወጣሁ…እዚህ ላይ አንድ አዛውንት የተናገሩትን ልጥቀስልሽ.. ወጣት ሳለሁ እኔ አስብና
እግዚያብሄርን በፀሎት ጠይቅ የነበረው ..እግዚያብሄር ሆይ አለምን ጠቅላላ የምቀይርበትና ምስቅልቅሏን የማስተካክልበት ኃይል ስጠኝ "ብዬ ነበር።ትንሽ በሰል ስል ደግሞ "ጌታ ሆይ አለምን መቀየር በጣም ከባድና ለእኔ አቅም የሚሰፋ ዕቅድ ሆኖ አግኝቼዋለሁ።እስከአሁን አንድ ነጠላ ሰው እንኳን ሳልቀይር ዕድሜዬ እየነጎደ ነው።ቤተሰቤ ለእኔ በቂ ነው።ቤተሰቤን የምቀይርበት ኃይልና ጥበብ ስጠኝ"ብዬ ወደመፀለይ ተሸጋገርኩ አሁን ሳረጅ ደግሞ እቤተሰቦቼ ራሱ በጣም እንደሚበዙ ተረዳው"..እራሴን መቀየርና ማስተካከል ከቻልኩ በቂ ነው...አሁን ወደትክክለኛው መስመር ተመልሼያለሁ ..ስለዚህ ይሄንን እንዳደርግ የሚያግዘኝ ኃይልና ጥበብ ስጠኝ "ብዬ የመጨረሻ ፀሎቴን ፀለይኩ።አምላክም መለሰልኝ"አሁን የቀረህ ምንም አይነት እንጥፍጣፊ ጊዜ የለህም።ይሄንን መጠየቅ የነበረብህ ከአመታት በፊት በጉልምስና ወራትህ ላይ ነበር..አሁን ግን ረፍዶብሀል"አለኝ።እና ልጄ የእኔ እጣ እንዳያጋጥምህ ዛሬውኑ ንቃ...ፀሎትህን አስተካክል...ምኞትህን አርቅ...ብለው የመጨረሻ ምክራቸውን ለገሱ…
ሽማግሌው እንዳሉት አለም ምስቅልቅል ያለች የሚመስለን ምስቅልቅሎን የሚያስተካክል ሰው ስለጠፋ ሳይሆን እራሱን ለማስተካከል የሚጥር ሰው ጥቂት ስለሆነ እንደሆነ ለመረዳት እኔም ረጅም ጊዜ ወስዶብኛል፡፡ለማንኛውም ወደ ታሪኩ ልመለስልሽ፡፡
እዛ እንደደረስኩ ሁሉ ነገር አሪፍ ነበር…ልጅ ስለነበርኩ ሁሉን ነገር በፍጥነት ነበር አዳብት የደረኩት…ትምህርቴን እንደጨረስኩ. ወደ ሚኒሶታ ሙቭ አደረኩና ፍላይንግ ክላውድ አየር ማረፊያ አካባቢ ዋና ቢሮውን ያደረገ ኬ.ቢ ኢንተርናሽናል ኮስሞቲክ ካምፓኒ ውስጥ ስራ ያዝኩ፡፡ ወዲያው ከአንዲት አሜሪካዊት የካምፓኒ ሰራተኛ ጋር ወዲያው ፍቅር ያዘኝ…ትዝ ይለኛል…የተያየነው ሰኞ ቀን ነው…ማክሰኞ ፍቅር እንደያዘኝ ገባኝና ከስራ
መውጫችን ላይ ከስሯ ኩስ ኩስ እያልኩ ተከትዬ አዋራኋት…በሁለተኛው ቀን እራት አብረን በላን…ይሄንን ያዩ አብረውኝ ሚሰሩ ወንዶች በአድነቆት ፈዘው ሲያዩኝ ግራ ገባኝ…‹‹ምንድነው ቆንጆ ስለሆነች እሺ አትለውም ብለው እስበው ነበር ማለት ነው?››ስል ማሰላሰል ጀመርኩና በጥረቴ ገፋሁበት..ከሁለት ሳምንት በኃላ እፍ ያለ ፍቅር ውስጥ ያሉ ፍቅረኛሞች ሆን…ከአንድ ወር በኃላ የሚገርም ዜና ሰማሁ..ለካ በድፍረት የጠበስኩት የስራ ባለደረባዬን ብቻ ሳይሆን የተቀጠርኩበት ካምፓኒ ብቸኛ ልጅ እና የወደፊት ወራሽ የሆነችውን ልጅ ነው…ወንዶቹ ሁሉ በድፍረቴ ለምን እንደተደመሙ ቆይቶ ነው የገባኝ..እኔም ቀድሜ ባውቅ ያንን አይነት ድፍረት አይኖረኝም ነበር፡፡
ሳባ ከትንፋሹ ጋ ተደባልቆ የሚወጣው ሙቅ አየር ጉንጮቾ ላይ ሲያርፍ እየተሰማት በፀጥታና በተመስጦ እያዳመጠችው ነው፡፡
ካትሪና በጣም ቆንጆ፤ንፅህ ደፋር ቀጥተኛን ፤ልታይ ልታይ ማትል፤የተለየ ስብዕና ያላት ልጅ ነበረች..እኔ ግን ይሄንን ሁሉ አይቼና መዝኜ ሳይሆን ዝም ብዬ ድንገት ሳያት ድንገጥ ስላልኩባት ነው ያፈቀርኳት፡፡ የመጀመሪያ እይታ ስንተያይ ከአይኖቾ የተረጩ ብርሀን ልቤን ሰንጥቆት ስለነበረነው፡፡ከስድስት ወር በኃላ ተጋባን፡፡በሁለት አመት ውስጥ የተደራጀ ቤትና ኑሮ ኖረን..ሁሉነገር እስደሳችና የገነት ኑሮ መሰለ…ከትሪን ሌላ ካትሪንን አረገዘች፣፣በቃ በደስታ አቅሌን ልስት ደረስኩ፡፡ ወደኢትዬጵያ ተመልሶ ለዚህ ህዝብ መሲ የመሆን እቅዴ እየደበዘዘ ሙሉ በሙሉ በአሜሪካ ኑሮ እየተሰባኩ በአሜሪካኖች ስነልቦና እየተዋጥኩ ሄድኩ፡፡
ከኢትዬጵያ ጋር የሚያገናኙን ወላጆቼ ነበሩ፡፡ ለእነሱ በሶስት ወርም ሆነ በስድስት ወር ለእኔ ትንሽ የሚባል ለእነሱ ግን ህይወታቸውን ሊቀይር የሚችል አይነት ብር እልክላቸዋለሁ…በቃ
ከዛ ሱዛና ተወለደች…የእኔ ሱዛና ትንሽዬ መልአክ ነበር የምትመስለው፤እጆቾ ድንብሽብሽ ያሉ አይኖቾ የተቁለጨለጩ…አቤት ሁሉ ነገር እንዴት ፐርፌክት እንደነበረ….ሱዛና ተወልዳ ስድስት ወር ሳይሞላት የካትሪና እናት ሞተችና ወደ 5 መቶ ሚሊዬን ዶላር ሀብት ያለውን ያን ካማፓኒ ወረሰች በዛን ጊዜ ካትሪን ስራዋን ሙሉ በሙሉ ለቃ የቤት እመቤት ሆና ነበር ፡፡እዛው እቤት ሆና የእድሜ ልክ ታለንቶ የሆነው ሙዚቃ ላይ ትሰራ ስለነበረ ወደስራ ተመልሶ ካምፓኒውን የማስተዳደሩ ፍላጎት ምንም አልነበራም..በዛ ምክንያት እኔ የካማፓኒው ዋና ሰው ሆንኩ…ከዛ ካትሬን ሌላ ልጅ አረገዘችልኝ…ታዲያ የዛ ሁሉ የተትረፈረፈ የቤተሰብ ደስታ፤ የዛ ሁሉ የተትረፈረፈ ሀብት ባለቤት የሆንኩት ያ ሸራ ጫማ መግዣ ይቸግረው የነበረው?ያ በሶ እየበጠበጠ በመጠጣት ረሀቡን በማስታገስ የተማረው ቀናው ነኝ...ብዬ በመደመም ሰው ከለፋና ከጣረ.. የት ድረስ መድርስ እንደሚችል እና እድልም ለእሱ አጎብድዳ እንደምታገለግለው ላገኘሁት ሰው ሁሉ ልክ እንደሞቲቬሽናል እስፒከር በመጎረር ስተርክ የምውል በራስ መተማመኔ ጣራ የነካ ሰው ሆንኩ…..፡፡
ታዲያ ምን ሆነ ዳቢሎስ ቁጣውን በምድር ላይ አዘነበ….እግዚያብሄርም ተባባሪው ነበር…ወይንም መጀመሪያውኑ ዋናው እቅድ የራሱ የእግዚያብሄር ይሆናል፡፡ ጃንዋሪ 2020 አካባቢ ከካምፓኒው ጋር ለተያያዘ ስራ ቻይና ለአንድ ወር ቆይቼ ነበር…በወቅቱ ቻይና አዲስ ቨይረስ መከሰቱን እየተወራ ነበር.ወደአሜሪካ በተመለስኩ በቀናት ውስጥ ቨይረሱ በቻይና ምድር እየተስፋፋ መሆኑን መንግስት ግን የደበቀ መሆኑን ሀኪሞች መረጃውን እያሾለኩ ማውጣት ጀመሩ የቻይና መንግስትም አመነ፣ብዙ ሰዎች እየሞቱበት እነደሆነ ተናገረ..ከዛ ሌሎች ሀገሮችም ተዛመተ አሜሪካ ገባ ተብሎ ሶስት ቀን ሳይሞላው ካትሪን ያተኩሳት ጀመር፤ወዲያው ትንፋሽ አጠራት …ጉሮሮዋ ቆሰለ..… ዶክተራችን መጥቶ አያትና
👍94❤5🥰2👏2
ሀኪም ቤት የግድ መሄድ እንዳለባት ነገረንና ይዣት
ሄድኩ.. ከሳዕት ምርመራ በኃላ እኔም ሆንኩ ልጄ እንዲሁም ከእኛ ጋ ንክኪ ያላቸው ሰራተኞችና የቅርብ ወዳጆቻች እየተለቀምን ወደ ህክምና ማዕከል ተወሰድንና ምርመራ ተደረገልን..እኔ ነፃ ሆንኩ፡፡ ካትሪንና ሱዛና..ከቤት ሰራተኞቻችን ውስጥ ሌሎች ሶስት ሰዎች ቫይረሱ ተገኘባቸው፡፡የካትሪን ነገር ክሪቲካል ኮንድሽን ላይ ደረሰች..የምሆነው ግራ ገባኝ..እሷ በገባች በሳምንት ጊዜ ውስጥ ቁጥር ስፍር የሌላቸው ሰዎች እየታመሙ ሆስፒታሉን እያጣበቡት መጡ.. ሀገሮችም ድንበራቸውን መዝጋት፤ የአይር በረራዎችን ማገድ ጀመሩ…ወዲያው ሁሉም ከተሞች በህዝቡ ላይ የእንቅስቃ ገደብ ጣሉ፡፡ ካትሪን ድና ሳትወጣ ሱዛና አልጋ ያዘች…የእኔ መላዐክ አልጋ በያዘች በሶስት ቀኗ ከእናቷ ቀድሟ እስትንፋሶ ተቆረጠ፣እንዳያት እንኳን አልፈቀዱልኝ፣.እያገገመች የነበረችው ውድ ፍቅሬ የልጇን ሞት ስትሰማ በሁለተኛው ቀን ያረገዘችውን ልጃችንንም ጭምር ይዛ ሄደች፣ባዶዬን ቀረው…ባዶ መቅረት ምን ማለት እንደሆነ በደንብ ተማርኩ፡፡
እኔን ለምን አልያዘኝም…?እንደውም እኔ ነኝ እኮ የበሽታው መነሻ የነበረ ሀገር ከወር በላይ ቆይቼ የነበርኩት ..?ምን አልባትም በሽታውን ከዛ አምጥቼ ለምወዳቸው ሰዎች የሰጠዋቸው እኔ ከሆንኩስ?በቃ በእርግጠኝነት ገዳያቸው እኔ ነኝ›› ስል ደመደምኩ..በሽታው እንዲይዘኝ በሽተኞች ተጠቅመው የጣሉትን ማስክ እየለቀምኩ ባጠልቅ ጥንፋሻቸውን ወደ ውስጥ ለመሳብ ብሞክር እንዴት እንደሆነ አላውቅም ኮረና እንኳን ተጠየፈኝ..?
ከዛ እንዲህ አሁን አንቼ እንዳደረግሽው እቤቴ ገብቼ ጥቅልል አልኩ…እርግጥ በወቅቱ ሁሉም ሰው በበሽታው ምክንያት እቤቱ እንደተከተተ ነበር፣የእኔ ግን የተለየ ነበር…ለመሞት በጣም ፈልግ ነበር..የእውነቴን ነው የምተነፈሰው አየር እራሱ ሞት ሞት ነበር የሚሸተኝ…ግን እንዴት መሞት እንዳለብኝ ለማሰብ እራሱ ይደክመኝ ነበር…በቃ..ፀጉሬ አድጎ የባህታዊ ጸጉር መሰለ…በሺ ሚቆጠሩ ልብሶች እዛው ቤቴ እያለ ካትሪንና ልጆቼ ከመሞታቸው በፊት የለበስኩትን ልብስ መቀየር አቅቶኝ እላዬ ላይ ተበጣጥሶ ቀምዬ ነበር…ብቻ እንደ አንቺ ስጠጣ ውዬ ስጠጣ አድራለሁ….ምግብ ሚባል ነገር ትዝም አይለኝ…በርካታ ወራት እንደዛ
አሳለፍኩ…እራሴን በራሴ ስረግም መዋል ዋና ስራዬ ነበር…
ያ የተወለደኩበት ቀን ይጥፋ… ያም የበኩር ልጃችን ተፀነሰ የተባለበት ለሊት ጨለማ ይሁን፤ እግዚያብሄር ከላይ አይመልከተው ፤ብርሀንም አይብራበት፤ ጨለማና የሞት ጥላ የራሳቸው ገንዘብ ያድርጉት ፤ደመናም ይረፍበት፡፡የቀን ጨለማ ሁሉ ይረፍበት፤ የለሊት ጨለማም ይያዘው፤ በአመታቶች ቀን መካከል ደስ አይበለው፤ በወራቶች ውስጥ ገብቶ አይቆጠር እንሆ ያ ለሊት መካን ይሁን፤ እልልታ አይግባበት፤አዛውንቶች ቀኑን ይርገሙት፤አጥቢያ ኮከቦች ይጨልሙበት፤ በመሀፀን ሳለሁ ለምን አልሞትኩም፤ ከሆድስ በወጣሁ ጊዜ ፈጥኜ ለምን አልጠፋሁም ?የእናቴ ጉልበቶችሽ ስለምን ተቀበሉኝ? ጡቶቾንስ ስለምን ጠባሁ… አሁንስ ተኝቼ ዝም ባልሁ ..አንቀላፍቼ በዛው በቀረሁ፡፡
ለመሆኑ እንድወለድ ፍቃድ የሰጠው እግዚያብሄር አይደለምን?እንድሞትስ
ተዕዛዝ የሚስተላልፍው እሱ አይደለምን?ታደያ ይህንን ይሙት በቃ የሚለውን ትዕዛዝ ለመሰጠት ስለምን ዘገየ…?ጠብቄ ጠብቄ ተስፋ ብቆርጥና እራሴን ባጠፋ ሀጥያት ሀኖ ይቆጠርብኛልን?
ምሬቴ በዛ ደረጃ ሚገፅ ነበር፡ቆይቶ በበሽታው ምክንያት የተጣለው ገደብ በተወሰነ መንገድ ላላ ሲል እና ሰውም መጠያየቅ ሲጀምር ጎደኞቼ ሊያዩኝ ሲመጡ እኔ የለሁም..በቃ ፍፅም አእምሮዬንም ሰውነቴንም አጥቼ ሌላ ሰው ሆኜ በመጠጥ ደንዝዤ ነበር ያገኙኝ፡፡ከዛ ቶሎ ተረባርበው ወስደው ማገገሚያ ማዕከል አስገቡኝ…ግን ቀላል አልነበረም…..ወደ አእምሮዬ ለመመለስ ሁለት አመት ፈጀብኝ…ከዛ ወጣሁ …ፍቅሬ ካተሪና የሌለችበት አሜሪካ ቀፈፈችኝ…የልጄ ሱዛና ጣፋጭ ድምፅ የማይደመጥበት ሀገር አስጠላኝ…ለስድስት ወር እረፍት ሁሉን ነገር ጣጥዬ ዝም ብዬ ተነስቼ ወደኢትዬጵያ መጣሁ…ወደኡጋንዳ፤ወይ
ወደብራዚል መሄድ እችል ነበር..ወደየትም ብሄድ ለእኔ ለውጥ አልነበረውም…ግን በማላውቀው ኃይል ተገፋፍቺ ወደሀገሬ ተመልሼ ለመምጣት ቻልኩ.. ግን ሚገርምሽ አዲስ አበባ ከረገጥኩ ሰባት ወር ሊሞላኝ ቢሆንም እስከአሁን ድረስ ድፍረት ኖሮኝ ወላጆቼ ጋር መሄድ አልቻልኩም…እንደዛ ማድረግ ያልቻልኩት ለምን ይመስልሻል…?ለምን መጣህ…?ምን ሆንክ ?ፎቶዋን የላክልን ሚሰትህስ…? በቪዲዬ ስትፈነጥዝ ያየናት ጣፋጭ የልጅ ልጃችንስ? ብለው ቢጠይቁኝ እንዴት ብዬ አስረደቸዋለሁ.?ያንን ፈርቼ ነው፤አሁን ግን ይሄው ከአመታት በኃላ ለአንቺ መናገር ቻልኩ..አና ጥሩ ስሜት ተሰማኝ..ይሄው ነው በቃ፡፡
እንባዋን ከአይኖቾ እያንጠባጠበች በተቆራረጠ ድምፅ‹‹በጣ…ም አዝና..ለሁ…ቁስል..ህን እንድታስታ..ውስ ስላደረኩህ በጣም አዝና..ለሁ››አለችው
‹‹ችግር የለውም…ብቻ እኔ ከዛ ጨለማ ውስጥ ከወጣሁ አንቺም መውጣ ትቺያለሽ..ልልሽ ፈልጌ ነው…በይ አሁን ተኚ ..ደህና እደሪ..››ብሎ ከተኛበት ሲነሳ..እጇን እንደምንም አንቀሳቀሰችና ክንዱን ያዘችው
‹‹እባክህ ..ይሄንን ታሪክ ከሰማሁ በኃላ ብቻዬን ፈራለሁ ….እስክተኛ እዚሁ ሁን›› አለችው…በሀሳቧ ተስማማና ወደቦታው ተመለሰ..በጀርባዋ መተኛቱን ትታ ወደእሱ ዞረች..ከብርድልብሱ ላይ እንደሆነ አቀፋት…እሷም በጣም ተጠጋችውና ልጥፍ አለችበት…የተለየ አይነት የሚያደነዝዝ አይነት ስሜት ወስጥ ገባች..ምን ጊዜ እንቅልፍ እንደወሰዳት አታውቅም…ህልም የሌለበት ቅዠት የሌለበት የሞት አይነት እንቅልፍ ነበር የተኛችው፡፡
ከእንቅልፎ ስትባንን ቀን ሆኖ ነበር….እና የማታውቀው የተለየ አይነት ስሜት እየተሰማት ነው፡፡ከመኝታዋ ተነስታ ወደ መታጠቢያ ቤት በመሄድ ወጥሯት የነበረ ፊኟዋን አስተነፈሰችና ተመልሳ ወደአልጋዋ ተመሰለች.. ተኛች…፡፡
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ሄድኩ.. ከሳዕት ምርመራ በኃላ እኔም ሆንኩ ልጄ እንዲሁም ከእኛ ጋ ንክኪ ያላቸው ሰራተኞችና የቅርብ ወዳጆቻች እየተለቀምን ወደ ህክምና ማዕከል ተወሰድንና ምርመራ ተደረገልን..እኔ ነፃ ሆንኩ፡፡ ካትሪንና ሱዛና..ከቤት ሰራተኞቻችን ውስጥ ሌሎች ሶስት ሰዎች ቫይረሱ ተገኘባቸው፡፡የካትሪን ነገር ክሪቲካል ኮንድሽን ላይ ደረሰች..የምሆነው ግራ ገባኝ..እሷ በገባች በሳምንት ጊዜ ውስጥ ቁጥር ስፍር የሌላቸው ሰዎች እየታመሙ ሆስፒታሉን እያጣበቡት መጡ.. ሀገሮችም ድንበራቸውን መዝጋት፤ የአይር በረራዎችን ማገድ ጀመሩ…ወዲያው ሁሉም ከተሞች በህዝቡ ላይ የእንቅስቃ ገደብ ጣሉ፡፡ ካትሪን ድና ሳትወጣ ሱዛና አልጋ ያዘች…የእኔ መላዐክ አልጋ በያዘች በሶስት ቀኗ ከእናቷ ቀድሟ እስትንፋሶ ተቆረጠ፣እንዳያት እንኳን አልፈቀዱልኝ፣.እያገገመች የነበረችው ውድ ፍቅሬ የልጇን ሞት ስትሰማ በሁለተኛው ቀን ያረገዘችውን ልጃችንንም ጭምር ይዛ ሄደች፣ባዶዬን ቀረው…ባዶ መቅረት ምን ማለት እንደሆነ በደንብ ተማርኩ፡፡
እኔን ለምን አልያዘኝም…?እንደውም እኔ ነኝ እኮ የበሽታው መነሻ የነበረ ሀገር ከወር በላይ ቆይቼ የነበርኩት ..?ምን አልባትም በሽታውን ከዛ አምጥቼ ለምወዳቸው ሰዎች የሰጠዋቸው እኔ ከሆንኩስ?በቃ በእርግጠኝነት ገዳያቸው እኔ ነኝ›› ስል ደመደምኩ..በሽታው እንዲይዘኝ በሽተኞች ተጠቅመው የጣሉትን ማስክ እየለቀምኩ ባጠልቅ ጥንፋሻቸውን ወደ ውስጥ ለመሳብ ብሞክር እንዴት እንደሆነ አላውቅም ኮረና እንኳን ተጠየፈኝ..?
ከዛ እንዲህ አሁን አንቼ እንዳደረግሽው እቤቴ ገብቼ ጥቅልል አልኩ…እርግጥ በወቅቱ ሁሉም ሰው በበሽታው ምክንያት እቤቱ እንደተከተተ ነበር፣የእኔ ግን የተለየ ነበር…ለመሞት በጣም ፈልግ ነበር..የእውነቴን ነው የምተነፈሰው አየር እራሱ ሞት ሞት ነበር የሚሸተኝ…ግን እንዴት መሞት እንዳለብኝ ለማሰብ እራሱ ይደክመኝ ነበር…በቃ..ፀጉሬ አድጎ የባህታዊ ጸጉር መሰለ…በሺ ሚቆጠሩ ልብሶች እዛው ቤቴ እያለ ካትሪንና ልጆቼ ከመሞታቸው በፊት የለበስኩትን ልብስ መቀየር አቅቶኝ እላዬ ላይ ተበጣጥሶ ቀምዬ ነበር…ብቻ እንደ አንቺ ስጠጣ ውዬ ስጠጣ አድራለሁ….ምግብ ሚባል ነገር ትዝም አይለኝ…በርካታ ወራት እንደዛ
አሳለፍኩ…እራሴን በራሴ ስረግም መዋል ዋና ስራዬ ነበር…
ያ የተወለደኩበት ቀን ይጥፋ… ያም የበኩር ልጃችን ተፀነሰ የተባለበት ለሊት ጨለማ ይሁን፤ እግዚያብሄር ከላይ አይመልከተው ፤ብርሀንም አይብራበት፤ ጨለማና የሞት ጥላ የራሳቸው ገንዘብ ያድርጉት ፤ደመናም ይረፍበት፡፡የቀን ጨለማ ሁሉ ይረፍበት፤ የለሊት ጨለማም ይያዘው፤ በአመታቶች ቀን መካከል ደስ አይበለው፤ በወራቶች ውስጥ ገብቶ አይቆጠር እንሆ ያ ለሊት መካን ይሁን፤ እልልታ አይግባበት፤አዛውንቶች ቀኑን ይርገሙት፤አጥቢያ ኮከቦች ይጨልሙበት፤ በመሀፀን ሳለሁ ለምን አልሞትኩም፤ ከሆድስ በወጣሁ ጊዜ ፈጥኜ ለምን አልጠፋሁም ?የእናቴ ጉልበቶችሽ ስለምን ተቀበሉኝ? ጡቶቾንስ ስለምን ጠባሁ… አሁንስ ተኝቼ ዝም ባልሁ ..አንቀላፍቼ በዛው በቀረሁ፡፡
ለመሆኑ እንድወለድ ፍቃድ የሰጠው እግዚያብሄር አይደለምን?እንድሞትስ
ተዕዛዝ የሚስተላልፍው እሱ አይደለምን?ታደያ ይህንን ይሙት በቃ የሚለውን ትዕዛዝ ለመሰጠት ስለምን ዘገየ…?ጠብቄ ጠብቄ ተስፋ ብቆርጥና እራሴን ባጠፋ ሀጥያት ሀኖ ይቆጠርብኛልን?
ምሬቴ በዛ ደረጃ ሚገፅ ነበር፡ቆይቶ በበሽታው ምክንያት የተጣለው ገደብ በተወሰነ መንገድ ላላ ሲል እና ሰውም መጠያየቅ ሲጀምር ጎደኞቼ ሊያዩኝ ሲመጡ እኔ የለሁም..በቃ ፍፅም አእምሮዬንም ሰውነቴንም አጥቼ ሌላ ሰው ሆኜ በመጠጥ ደንዝዤ ነበር ያገኙኝ፡፡ከዛ ቶሎ ተረባርበው ወስደው ማገገሚያ ማዕከል አስገቡኝ…ግን ቀላል አልነበረም…..ወደ አእምሮዬ ለመመለስ ሁለት አመት ፈጀብኝ…ከዛ ወጣሁ …ፍቅሬ ካተሪና የሌለችበት አሜሪካ ቀፈፈችኝ…የልጄ ሱዛና ጣፋጭ ድምፅ የማይደመጥበት ሀገር አስጠላኝ…ለስድስት ወር እረፍት ሁሉን ነገር ጣጥዬ ዝም ብዬ ተነስቼ ወደኢትዬጵያ መጣሁ…ወደኡጋንዳ፤ወይ
ወደብራዚል መሄድ እችል ነበር..ወደየትም ብሄድ ለእኔ ለውጥ አልነበረውም…ግን በማላውቀው ኃይል ተገፋፍቺ ወደሀገሬ ተመልሼ ለመምጣት ቻልኩ.. ግን ሚገርምሽ አዲስ አበባ ከረገጥኩ ሰባት ወር ሊሞላኝ ቢሆንም እስከአሁን ድረስ ድፍረት ኖሮኝ ወላጆቼ ጋር መሄድ አልቻልኩም…እንደዛ ማድረግ ያልቻልኩት ለምን ይመስልሻል…?ለምን መጣህ…?ምን ሆንክ ?ፎቶዋን የላክልን ሚሰትህስ…? በቪዲዬ ስትፈነጥዝ ያየናት ጣፋጭ የልጅ ልጃችንስ? ብለው ቢጠይቁኝ እንዴት ብዬ አስረደቸዋለሁ.?ያንን ፈርቼ ነው፤አሁን ግን ይሄው ከአመታት በኃላ ለአንቺ መናገር ቻልኩ..አና ጥሩ ስሜት ተሰማኝ..ይሄው ነው በቃ፡፡
እንባዋን ከአይኖቾ እያንጠባጠበች በተቆራረጠ ድምፅ‹‹በጣ…ም አዝና..ለሁ…ቁስል..ህን እንድታስታ..ውስ ስላደረኩህ በጣም አዝና..ለሁ››አለችው
‹‹ችግር የለውም…ብቻ እኔ ከዛ ጨለማ ውስጥ ከወጣሁ አንቺም መውጣ ትቺያለሽ..ልልሽ ፈልጌ ነው…በይ አሁን ተኚ ..ደህና እደሪ..››ብሎ ከተኛበት ሲነሳ..እጇን እንደምንም አንቀሳቀሰችና ክንዱን ያዘችው
‹‹እባክህ ..ይሄንን ታሪክ ከሰማሁ በኃላ ብቻዬን ፈራለሁ ….እስክተኛ እዚሁ ሁን›› አለችው…በሀሳቧ ተስማማና ወደቦታው ተመለሰ..በጀርባዋ መተኛቱን ትታ ወደእሱ ዞረች..ከብርድልብሱ ላይ እንደሆነ አቀፋት…እሷም በጣም ተጠጋችውና ልጥፍ አለችበት…የተለየ አይነት የሚያደነዝዝ አይነት ስሜት ወስጥ ገባች..ምን ጊዜ እንቅልፍ እንደወሰዳት አታውቅም…ህልም የሌለበት ቅዠት የሌለበት የሞት አይነት እንቅልፍ ነበር የተኛችው፡፡
ከእንቅልፎ ስትባንን ቀን ሆኖ ነበር….እና የማታውቀው የተለየ አይነት ስሜት እየተሰማት ነው፡፡ከመኝታዋ ተነስታ ወደ መታጠቢያ ቤት በመሄድ ወጥሯት የነበረ ፊኟዋን አስተነፈሰችና ተመልሳ ወደአልጋዋ ተመሰለች.. ተኛች…፡፡
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍92❤7🔥4😢2😁1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
የተንታራሰችው ትራስ የሌላ ሰው ጠረን ይዞል…ደስ የሚል ተፈጥሯዊ ጠረን…እዚህ አልጋ ላይ አብሯት የተኛ ወንድ ፋሲል ብቻ ነበር ፤እሱንም ጨክና አስገድለዋለች….ትናንት ሌላ ወንድ በራሱ ፍቃድ ሰተት ብሎ ገብቶ ከጎኗ በመተኛት አስደምሟታል፡፡ማስደመም ብቻም ሳይሆን ልቧንም ሸርሽሮባታል… ሚኒዬነሩ ዘበኛዋ….ታሪኩ ራሱ ህልም ነው የሆነባት….ስለእሱ እያሰበች የመኝታ ቤቷ በራፉ ተከፈተ …አለምን ነበር የጠበቀችው….ወደውስጥ እየገባ የነበረው ግን ቀናው ነበር…የሼፎችን አይነት አለባበስ ለብሷል…በእጁ ላይ ባለ ሰፋ ያለ ትሪ ላይ ትናንሽ ሳህኖች ተደርድረው በዛ ያሉ ምግቦችን ይዘዋል፡፡
ምግቡን መኝታ ቤት የምትገኘው አነስተኛ ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠና መኝታ ክፍል ውስጥ ወዳለ አነስተኛ ፍርጂ በመሄድ ውሀ አወጣ… አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠ…ከዛ ከምግቡ ጠቀለለና በተኛችበት ወደአፏ አስጠጋላት… በጣም ከመደንገጧና ከመደመሟ የተነሳ ያለምንም ተቃውሞ አፏን በጠባቡም ቢሆን ከፈተች…አጎረሳት…፡፡እንደምንም አላምጣ ስትወጥ እየጠበቀ ያጎርሳታል.. በመሀከል ለራሱም አንድ ሁለቴ ይጎርሳል… እደምንም ብላ አንድ ስምንት የሚሆን ጉርሻ ጎረሰችና ከአቅሟ በላይ ሲሆንባት በቃኝ አለችው፡፡
ያ ምግብ ትብለጥን ወደ ወህኒ ልካ በክፍሏ ከተከተተች በባለፈው ሁለት ወር ውስጥ ወደሆዷ የገባ ብዛት ያለው ምግብ ነው። እሱም ለራሱ የተወሰነ ከጎራረሰ በኃላ ምግብ የተቀመጠበትን ጠረጴዛ ከአልጋው ራቅ አድርጎ አስቀመጠና የታሸገ ውሀውን በማንሳት ክዳኑን ከፈተና አቀበላት። ከትራሷ በመጠኑ ቀና ብላ የተወሰነ ጠጣችለትና መልሳ ሰጠችው።
"ሌላ የምትፈልጊው ነገር ከሌለ መሄዴ ነው? "አላት። "እስኪ ቁጭ በል"አለችው።
ጥያቄዋን ተቀብሎ ከአልጋው ጠርዝ ላይ መልሶ ተቀመጠ"ደህና ነህ አይደል..? ማለቴ ትናንት ህመምህን ለእኔ ስትል ..."
"አታስቢ ሰላም ነኝ"
"ጥሩ..ጥያቄ ብጠይቅህ ቅርይልሀል?"
"የፈለግሽውን"
" ካምፓኒው ማለቴ የባለቤትህ ነበር..አሁን ማን ወረሰው?"
"ማንም ..አሁንም የእኔ ንብረት ነው..አሁንም በጥሩ ሁኔታ እየሠራ ነው..የእሷ ስም የያዘ ካምፓኒ በመሆኑ የበለጠ እንዲያድግ ነው የምፈልገው.."
"እና የአንተ በቅርብ አለመኖርህ ችግር አይፈጥርም"
"በፍፅም… ያ ካምፓኒ ከቤተሰብ ሲዎረስ የመጣና ከ80 ዓመት በላይ እድሜ ያለው ነው..እዛ ደግሞ እንደእኛ ሀገር አይደለም ..ነገሮች በህግና በስርዓት ስለሚመሩ በተለይ የደረጀ ድርጅት ባለቤቱ ቢኖርም ባይኖርም ልዩነቱ ያን ያህል ነው።ደግሞም እንደእቅዴ ከዛሬ 15 ቀን በፊት ተመልሼ ስራዬ ላይ የመሆን እቅድ ነበረኝ››
‹‹እና ታዲያ ለምን ሳትሄድ…?ደግሞስ እንደዛ ሚኒዬነር ሆነህ እዚህ ዘበኝነት ለምን ?አልገባኝም።››
‹‹እኔም አልገባኝም..በነገራችን ላይ እስከአሁን የካምፓኒው ወስጄ የተጠቀምኩት ብር የለም… እንደዛ ለማድረግ እቅድ የለኝም..እኔም የራሴ የሆነ የተወሰነ ብር አለኝ።ትናንት እንደነገርኩሽ እዚህ የመጣሁት ለስድስት ወር ነበር… እንደመጣሁ ለሁለት ወር ሆቴል ነበር ያረፍኩት.. ግን ሰለቸኝ። አፓርታማ ተከራይቼ ልወጣ አስብኩና ድንገት የእብደት የሚመስል ሀሳብ መጣብኝ።..ለምን መልሼ እንደድሀ አልኖርም..ምን አልባት ያ ሁሉ ቅጣት የመጣብኝ የማይገባኝ የድሎት ቆጥ ላይ ስለተንጠለጠልኩ ይሆናል ..እስኪ ለትንሽ ወራትም ቢሆን ድህነትን መልሼ ላጣጥመው ብዬ አሰብኩና ከክፍለ ሀገር ስራ ፍለጋ እንደመጣሁ ተናግሬ ቄራ አካባቢ አንድ ክፍል ቤት ተከራይቼ ገባሁ።እና በሰላም አንድ ወር ያህል እንደኖርኩ ከጎኔ ተከራይቶ የሚኖር አንድ ደላላ ነበር ሲገባ ሲወጣ ሰላም መባባል ጀመርን… ተግባባን በወሬ በወሬ ስራ አጥ መሆኔን ነገርኩት። እንደዛ የነገርኩት ስራ እንዲፈልግልኝ አልነበረም።እሱ ግን ዘበኝነት ካላስቀጠርኩህ..አሪፍ ቤት ነው ሴተ-ላጤ ነች..ካልተመቸህ ወዲያው ትለቃለህ ብሎ ድርቅ አለብኝ።ወደአሜሪካ ለመመለስ ከሶስት ወር ያነሰ ጊዜ ቢቀረኝም እንደአድቨንቸር ለምን አልወስደውም አልኩና እሺ አልኩት፡፡ አመጣና ካንቺ ጋር አስተዋወቀኝ..ስራ ጀመርኩ ..ይሄው አራተኛ ወር ልደፍን ነው።
ፈገግ አለችና ‹‹እና እንዴት ነው ስራው ተመቸህ?"ስትል ጠየቀችው፡፡
"አዎ..በጣም እንጂ ...ከመልመዴና ከመደላደሌ የተነሳ የራሴ ቤት ሁሉ እየመሠለኝ ተቸግሬለሁ።››
ዝም አለች‹‹...አመሠግናለሁ..እንዲህ እንዳወራ ስላደረከኝ አመሠግናለሁ።››
"አንቺም ዳግመኛ ለሌላ ሰው መጨነቅ እንድጀምርና ...አሁንም እስትንፋሴ ያልተቋረጠ ሰው እንደሆንኩ እንዲሰማኝ ስላደረግሺኝ በጣም አመሠግናለሁ"
‹እና አሜሪካ መሄዱንስ?›
‹‹በሁለት ወር አራዘምኩት››
‹‹ለምን እንደሆነ መጠየቅ እችላለሁ?››
‹‹ሳይሽ ባለፉት አመታት ያሳለፍኩትን መከራ ነው የምታስታውሺኝ..እንደዚህ ሆነሽ ብሄድ የሆነ ግማሽ ማንነቴን እዚሁ አንቺ መኝታ ቤት ቆልፌበት እንደሄድኩ ነው የምቆጥረው..እንደዛ ከሆነ ደግሞ ሄጄም ሰላም ማገኝ አይመስለኝም››
‹‹እና መቼም ከዚህ ካልተነሳሁስ?ምን ልታደርግ ነው?››
‹‹ሳባ በዚህች ሶስት ወር ስላንቺ እንደተረዳሁት አንቺ ደጋ ላይ በቅላ ያደገች ..ግን ንፋስ ድንገት አንገዋሎ በረሀ መሀከል የጣላት ...ያንንም መልመድና መቀበል አቅቷት የደነገጠች የፅጌረዳ አበባ ነሽ...ያቺ አበባ ባለመደችው የውሀ ጥም ጉሮሮዋ ተሰነጣጥቆ እየሟሸሸች ነው። ...ያቺን ማራኪ ፅጌረዳ አበባ በፀሀይ ንዳድ ስትነድ የህይወት ፈሳሿ ከውስጧ ተሟጦ ሲያልቅ እያየሁ በከፍተኛ ትዕግስት እና በጥልቅ ሀዘን ስታዘብ ቆይቼያለሁ።ማየት ብቻም ሳይሆን ምን አልባት ላድናት እችል ይሆን ?በሚል ተስፋ ዙሪያዋን በመኮትኮት በኮዳዬ ለክፍ ቀን ብዬ ያኖርኩትን የውሀ ጠብታ በስሯ ዙሪያ ለማንጠባጠብ በጥቂቱም ቢሆን እየሞከርኩ ነው ፡፡ስሯ ግን በራሱ ሀዘን ጨልሞ መምጠጫ ቀዳዳውን ፅልመት ስለደፈነበት የዕንቁ ያህል ዋጋ ያላቸው ህይወት አድን የውሀ ጠብታዋቼን በከንቱ የበረሀው ንዳድ በላቸው።እና እኔ ከንቱው ከዚህ በላይ እዚህ ቆይቼ የፅጌረዳዋ ቅጠሎች ከመወየብና ከመጠውለግ አልፈው እስኪረግፋ ማየት አልችልም፡፡ደግሞ በቅጠል መርገፍ ብቻ የሚያበቃ መስሎ አልታየኝም...የግንድ መሞሸሽና ሙሉ በሙሉ መፍረስ ሊያጋጥም ይችላል...እኔ ታዲያ በየትኛው ብረት ልቤ ይሄንን እስከፍፃሜው ጠብቄ ማየት እችላለሁ..አይ እኔ ለዛ የተሰራሁ አይነት ሰው አይደለሁም..
እና ለእኔ ስትይ ይህቺን ፅጌረዳ አድኚያት ...ወይ የሚበቃትን ያህል የህይወት ውሀ ያለችበት በረሀ ድረስ በመውሰድ ስሯ እስኪረሰርስ፤ሙሽሽ ብሎ የተኛው ቅጠሏ እስኪነቃና እስኪቃና አጠጪያት… ወይ ደግሞ ቀስ ብለሽ ስሯን ሳትነኪ ዙሪያዋን በመቋፈር ከነስሯ ንቀያትና ቀድሞ ወደበቀለችበትና ወዳደገችበት ስፍራ... ወደለመደችውና ወደምትናፍቀው ቀሄ በመውሰድ መልሰሽ ትከያት።...ለዛ 15 ቀን
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
የተንታራሰችው ትራስ የሌላ ሰው ጠረን ይዞል…ደስ የሚል ተፈጥሯዊ ጠረን…እዚህ አልጋ ላይ አብሯት የተኛ ወንድ ፋሲል ብቻ ነበር ፤እሱንም ጨክና አስገድለዋለች….ትናንት ሌላ ወንድ በራሱ ፍቃድ ሰተት ብሎ ገብቶ ከጎኗ በመተኛት አስደምሟታል፡፡ማስደመም ብቻም ሳይሆን ልቧንም ሸርሽሮባታል… ሚኒዬነሩ ዘበኛዋ….ታሪኩ ራሱ ህልም ነው የሆነባት….ስለእሱ እያሰበች የመኝታ ቤቷ በራፉ ተከፈተ …አለምን ነበር የጠበቀችው….ወደውስጥ እየገባ የነበረው ግን ቀናው ነበር…የሼፎችን አይነት አለባበስ ለብሷል…በእጁ ላይ ባለ ሰፋ ያለ ትሪ ላይ ትናንሽ ሳህኖች ተደርድረው በዛ ያሉ ምግቦችን ይዘዋል፡፡
ምግቡን መኝታ ቤት የምትገኘው አነስተኛ ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠና መኝታ ክፍል ውስጥ ወዳለ አነስተኛ ፍርጂ በመሄድ ውሀ አወጣ… አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠ…ከዛ ከምግቡ ጠቀለለና በተኛችበት ወደአፏ አስጠጋላት… በጣም ከመደንገጧና ከመደመሟ የተነሳ ያለምንም ተቃውሞ አፏን በጠባቡም ቢሆን ከፈተች…አጎረሳት…፡፡እንደምንም አላምጣ ስትወጥ እየጠበቀ ያጎርሳታል.. በመሀከል ለራሱም አንድ ሁለቴ ይጎርሳል… እደምንም ብላ አንድ ስምንት የሚሆን ጉርሻ ጎረሰችና ከአቅሟ በላይ ሲሆንባት በቃኝ አለችው፡፡
ያ ምግብ ትብለጥን ወደ ወህኒ ልካ በክፍሏ ከተከተተች በባለፈው ሁለት ወር ውስጥ ወደሆዷ የገባ ብዛት ያለው ምግብ ነው። እሱም ለራሱ የተወሰነ ከጎራረሰ በኃላ ምግብ የተቀመጠበትን ጠረጴዛ ከአልጋው ራቅ አድርጎ አስቀመጠና የታሸገ ውሀውን በማንሳት ክዳኑን ከፈተና አቀበላት። ከትራሷ በመጠኑ ቀና ብላ የተወሰነ ጠጣችለትና መልሳ ሰጠችው።
"ሌላ የምትፈልጊው ነገር ከሌለ መሄዴ ነው? "አላት። "እስኪ ቁጭ በል"አለችው።
ጥያቄዋን ተቀብሎ ከአልጋው ጠርዝ ላይ መልሶ ተቀመጠ"ደህና ነህ አይደል..? ማለቴ ትናንት ህመምህን ለእኔ ስትል ..."
"አታስቢ ሰላም ነኝ"
"ጥሩ..ጥያቄ ብጠይቅህ ቅርይልሀል?"
"የፈለግሽውን"
" ካምፓኒው ማለቴ የባለቤትህ ነበር..አሁን ማን ወረሰው?"
"ማንም ..አሁንም የእኔ ንብረት ነው..አሁንም በጥሩ ሁኔታ እየሠራ ነው..የእሷ ስም የያዘ ካምፓኒ በመሆኑ የበለጠ እንዲያድግ ነው የምፈልገው.."
"እና የአንተ በቅርብ አለመኖርህ ችግር አይፈጥርም"
"በፍፅም… ያ ካምፓኒ ከቤተሰብ ሲዎረስ የመጣና ከ80 ዓመት በላይ እድሜ ያለው ነው..እዛ ደግሞ እንደእኛ ሀገር አይደለም ..ነገሮች በህግና በስርዓት ስለሚመሩ በተለይ የደረጀ ድርጅት ባለቤቱ ቢኖርም ባይኖርም ልዩነቱ ያን ያህል ነው።ደግሞም እንደእቅዴ ከዛሬ 15 ቀን በፊት ተመልሼ ስራዬ ላይ የመሆን እቅድ ነበረኝ››
‹‹እና ታዲያ ለምን ሳትሄድ…?ደግሞስ እንደዛ ሚኒዬነር ሆነህ እዚህ ዘበኝነት ለምን ?አልገባኝም።››
‹‹እኔም አልገባኝም..በነገራችን ላይ እስከአሁን የካምፓኒው ወስጄ የተጠቀምኩት ብር የለም… እንደዛ ለማድረግ እቅድ የለኝም..እኔም የራሴ የሆነ የተወሰነ ብር አለኝ።ትናንት እንደነገርኩሽ እዚህ የመጣሁት ለስድስት ወር ነበር… እንደመጣሁ ለሁለት ወር ሆቴል ነበር ያረፍኩት.. ግን ሰለቸኝ። አፓርታማ ተከራይቼ ልወጣ አስብኩና ድንገት የእብደት የሚመስል ሀሳብ መጣብኝ።..ለምን መልሼ እንደድሀ አልኖርም..ምን አልባት ያ ሁሉ ቅጣት የመጣብኝ የማይገባኝ የድሎት ቆጥ ላይ ስለተንጠለጠልኩ ይሆናል ..እስኪ ለትንሽ ወራትም ቢሆን ድህነትን መልሼ ላጣጥመው ብዬ አሰብኩና ከክፍለ ሀገር ስራ ፍለጋ እንደመጣሁ ተናግሬ ቄራ አካባቢ አንድ ክፍል ቤት ተከራይቼ ገባሁ።እና በሰላም አንድ ወር ያህል እንደኖርኩ ከጎኔ ተከራይቶ የሚኖር አንድ ደላላ ነበር ሲገባ ሲወጣ ሰላም መባባል ጀመርን… ተግባባን በወሬ በወሬ ስራ አጥ መሆኔን ነገርኩት። እንደዛ የነገርኩት ስራ እንዲፈልግልኝ አልነበረም።እሱ ግን ዘበኝነት ካላስቀጠርኩህ..አሪፍ ቤት ነው ሴተ-ላጤ ነች..ካልተመቸህ ወዲያው ትለቃለህ ብሎ ድርቅ አለብኝ።ወደአሜሪካ ለመመለስ ከሶስት ወር ያነሰ ጊዜ ቢቀረኝም እንደአድቨንቸር ለምን አልወስደውም አልኩና እሺ አልኩት፡፡ አመጣና ካንቺ ጋር አስተዋወቀኝ..ስራ ጀመርኩ ..ይሄው አራተኛ ወር ልደፍን ነው።
ፈገግ አለችና ‹‹እና እንዴት ነው ስራው ተመቸህ?"ስትል ጠየቀችው፡፡
"አዎ..በጣም እንጂ ...ከመልመዴና ከመደላደሌ የተነሳ የራሴ ቤት ሁሉ እየመሠለኝ ተቸግሬለሁ።››
ዝም አለች‹‹...አመሠግናለሁ..እንዲህ እንዳወራ ስላደረከኝ አመሠግናለሁ።››
"አንቺም ዳግመኛ ለሌላ ሰው መጨነቅ እንድጀምርና ...አሁንም እስትንፋሴ ያልተቋረጠ ሰው እንደሆንኩ እንዲሰማኝ ስላደረግሺኝ በጣም አመሠግናለሁ"
‹እና አሜሪካ መሄዱንስ?›
‹‹በሁለት ወር አራዘምኩት››
‹‹ለምን እንደሆነ መጠየቅ እችላለሁ?››
‹‹ሳይሽ ባለፉት አመታት ያሳለፍኩትን መከራ ነው የምታስታውሺኝ..እንደዚህ ሆነሽ ብሄድ የሆነ ግማሽ ማንነቴን እዚሁ አንቺ መኝታ ቤት ቆልፌበት እንደሄድኩ ነው የምቆጥረው..እንደዛ ከሆነ ደግሞ ሄጄም ሰላም ማገኝ አይመስለኝም››
‹‹እና መቼም ከዚህ ካልተነሳሁስ?ምን ልታደርግ ነው?››
‹‹ሳባ በዚህች ሶስት ወር ስላንቺ እንደተረዳሁት አንቺ ደጋ ላይ በቅላ ያደገች ..ግን ንፋስ ድንገት አንገዋሎ በረሀ መሀከል የጣላት ...ያንንም መልመድና መቀበል አቅቷት የደነገጠች የፅጌረዳ አበባ ነሽ...ያቺ አበባ ባለመደችው የውሀ ጥም ጉሮሮዋ ተሰነጣጥቆ እየሟሸሸች ነው። ...ያቺን ማራኪ ፅጌረዳ አበባ በፀሀይ ንዳድ ስትነድ የህይወት ፈሳሿ ከውስጧ ተሟጦ ሲያልቅ እያየሁ በከፍተኛ ትዕግስት እና በጥልቅ ሀዘን ስታዘብ ቆይቼያለሁ።ማየት ብቻም ሳይሆን ምን አልባት ላድናት እችል ይሆን ?በሚል ተስፋ ዙሪያዋን በመኮትኮት በኮዳዬ ለክፍ ቀን ብዬ ያኖርኩትን የውሀ ጠብታ በስሯ ዙሪያ ለማንጠባጠብ በጥቂቱም ቢሆን እየሞከርኩ ነው ፡፡ስሯ ግን በራሱ ሀዘን ጨልሞ መምጠጫ ቀዳዳውን ፅልመት ስለደፈነበት የዕንቁ ያህል ዋጋ ያላቸው ህይወት አድን የውሀ ጠብታዋቼን በከንቱ የበረሀው ንዳድ በላቸው።እና እኔ ከንቱው ከዚህ በላይ እዚህ ቆይቼ የፅጌረዳዋ ቅጠሎች ከመወየብና ከመጠውለግ አልፈው እስኪረግፋ ማየት አልችልም፡፡ደግሞ በቅጠል መርገፍ ብቻ የሚያበቃ መስሎ አልታየኝም...የግንድ መሞሸሽና ሙሉ በሙሉ መፍረስ ሊያጋጥም ይችላል...እኔ ታዲያ በየትኛው ብረት ልቤ ይሄንን እስከፍፃሜው ጠብቄ ማየት እችላለሁ..አይ እኔ ለዛ የተሰራሁ አይነት ሰው አይደለሁም..
እና ለእኔ ስትይ ይህቺን ፅጌረዳ አድኚያት ...ወይ የሚበቃትን ያህል የህይወት ውሀ ያለችበት በረሀ ድረስ በመውሰድ ስሯ እስኪረሰርስ፤ሙሽሽ ብሎ የተኛው ቅጠሏ እስኪነቃና እስኪቃና አጠጪያት… ወይ ደግሞ ቀስ ብለሽ ስሯን ሳትነኪ ዙሪያዋን በመቋፈር ከነስሯ ንቀያትና ቀድሞ ወደበቀለችበትና ወዳደገችበት ስፍራ... ወደለመደችውና ወደምትናፍቀው ቀሄ በመውሰድ መልሰሽ ትከያት።...ለዛ 15 ቀን
👍82❤11👏2🥰1😁1
ሰጥሻለሁ.... ይሄ ተማፅኖ ነው...በጣርና ሲቃ የታሸ ተማፅኖ...ይሄውልሽ በ15 ቀን ውስጥ ያቺን የምሳሳላትን ፅጌረዳ ከክስመት ለማዳን ጥረት ስታደርጊ ካላየሁ ሁሉን ጥዬ እሄዳለሁ...በቃ በሁሉም ነገር ተስፋ ቆርጥና ጆሮዬን ደፍኜ አይኔን ጨፍኜ ደህና ሰንብቺ እንኳን ሳልልሽ በሩን ከፍቼ ወጣና..ወደአሜሪካዬ በራለሁ…በይ አሁን አረፍ በይ ..እኔም ያተረማመስኩትን የሠው ኪችና ላፀዳዳ›› ብሏት የተረፈውን የምግብ ትሪ ይዞ በራፍን ዘግቶላት ሄደ።
ንግግሩ አጥንቷ ድረስ ነው ዘልቆ የተሰማት፡፡የኤሌክትሪክ ንዝረት በሰውነቷ ላይ አርፎ እንደመነጨቃት ነገርነው መላ ሴሎቾ የተነቃቁት.. ወደኮመዲኖ ተንጠራራችና መሳቢያውን ከፈተች ..ስልኳን አወጣችና ከሁለት ወር በኃላ ከፈተችው።ሰውነቷን ድጋሚ ነዘራት..፡፡ ልክ በህይወቷ ለመጀመሪያ ጊዜ ስልክ ሊጠቀም እንደሚሞክር ሰው ነው ድንብርብሯ የወጣው፡፡ ደወለች...ሁለቴ እንደጠራ መልሳ ዘጋችው.. ወዲያው ጠራ...ጠረቀመችው..፡፡ትንፍሽ ወሰደችና ደወለች።አንድ ከመጥራቱ ተነሳ "ሄሎ ስንድ"
"ሳቢ የእኔ ሸጋ.. ለመሆኑ አለሽ..?እንዴት ነው ጠበሉ አሁን ተመለሽ..? ትመጪያለሽ ወይስ መጥቼ ልይሽ..?ማትመጪ ከሆነ ነገውኑ መምጣት እችላለሁ..ወንድምሽም በጣም ናፍቀሺዎል..››የጥያቄና የሀሳብ መአት አግተለተለችባት..ሳባ እንባዋ በጉንጮቾ ተንኮለለ
"ስንድ አሁን ደህና ነኝ..ከፀበልም ተመልሼ እቤቴ ነኝ...እና ደግሞ ትንሽ አረፍ ብዬ እራሴ እመጣለሁ አንቺ እንዳትመጪ"
"እሺ ግን ያንን ጉዳይም አስቢበት" "የቱን ስንድ?"
"ጠቅልለሽ ወደ እኔ ነይ..እኔ ጓደኛሽም እናትሽም ነኝ..የምትወጂው ወንድምሽም አዚህ ነው ያለው...ሁሉን ነገር እርግፍ አድርገሽ ነይ…. ያ ከተማ ነው በሽታሽ... ከተማውን ከለቀቅሽ በሽታውም ይለቅሻል"
"ስንድ አንቺ የማታውቂው ብዙ ነገር አለ..እኔ እኳ ቆሽሼያለሁ.."
"እኔ ሁሉንም አውቃለሁ...የቆሸሽው ለአባትሽ ስትይ ነው፡፡ የቆሸሽው የእኛን ኑሮ ለማቃናት ስትይ ነው..እኜም ባንቺ ቦታ ብሆን አንቺ ያደረግሺውን ነው ማደርገው…ከአሁን በኃላ ግን ያንን ማድረግ አይጠበቅብሽም...ከዛ ስራ ልቀቂ.. ሁሉን ነገር ተይና ነይ"
ሳባ ግራ ገባት...ሴትዬዋ የምታውቀው የተለየ ነገር ይኖር ይሆን እንዴ?ስትል ጥርጣሬ ገባት።
"ስንድ ስለየትኛው ስራ ነው የምታወሪው? ሆስተሰነቱን ማለትሽ ነው?"
‹‹ሳቢ አሁን የምንደባበቅበት ዘመን አልፏል፤ አንቺ መቼም ሆስተስ ሆነሽ እንደማታውቂ አውቃለሁ"
ሳባ በድንጋጤ ከአልጋዋ ተነስታ ቁጭ አለች"ከመቼ ጀምሮ ?።››
"አባትሽ የሞተ ሰሞን ጀምሮ"
ሽምቅቅ ብላ"እ እሱ ነግሮሽ ነው? ገባኝ"አለች "አይ ፍፁም..አባትሽ ምንም አያውቅም"
"አይ አልነገረሽም እንዴ ያውቃል፡፡ ከመሞቱ በፊት የሆነች የእኔው ጓደኛ የነበረች ጠላቴ እኔን በመመቅኘት ስለምሰራው ስራ ፎቶና ደብዳቤ ልካለታለች። አባቴ ያንን ስላየ ነው ልብ መስራት ያቆመችው።››
"ያ እውነት አይደለም"
"አልገባኝም...?"
"አባትሽ ፎቶውም ሆነ ደብዳቤው አልደረሰውም።አምጥተው የሠጡኝ ለእኔ ነበር...በወቅቱ ምን እንደገፋፋኝ ባላውቅም ለእሱ ከመስጠቴ በፊት አየሁት
።የሆዴን በሆዴ ቀብሬ ደበቅኩት ።አንቺን ላናግርሽ እቅድ ነበረኝ፤ግን አባትሽ ከሞተ በኃላ በሀዘን ተሰብረሽ ሌላ ሰው ሆንሽ..በዛ ምክንያት ስለጉዳዩ አንስቼ ሌላ ሀዘን ላይ ልጥልሽ አልፈለኩም…ስለፎቶውም እንደምታውቂ አላውቅም ነበር… አባትሽ ግን አጋጣሚ ሆኖ ነው የዛን ሰሞን በእግዚያብሄር ጥሪ የሞተ"
"እና አባትሽ ባንቺ ሳያዝንብሽ ነው የሞተው እያልሺኝ ነው?"
"በአንድ ልጄ ምላለሁ… አባትሽ ለመጨረሻ ጊዜ የተናገረው ቃል ‹‹..ሳባ ልጄን አደራ... ብቸኛ እንዳትሆን?" የሚል ነበር.፡፡
"በቃ ስንድ በጣም አመሠግናለሁ...ትልቅ ሸክም ነው ከላዬ ላዬ ያነሳሽልኝ..ነገ ደውልልሻለሁ..እወድሻለሁ..በጣም››ስልኩን ዘጋችና አልጋ ላይ ወርውራ መኝታ ክፍሏም ለቃ ወጣች...ወደታች ወረደች.. ሰሎኑን ሰንጥቃ ወደውጭ ወጣች...
‹‹ቀናው.. ቀናው የት ነህ...?ቀናው።››
ተንደርድሮ ፊቷ ቆመ..‹‹.ምነው ምን ሆንሽ.?.እላዩ ላይ ተንጠለጠለችበት... ጉንጮቹን ደጋግማ ሳመችው…ግራ በመጋባት ውስጥ ሆኖ አቀፋት።
‹‹ምን ተገኘ...?››ለቀቀችው..
‹‹.በጣም ደስ ስላለኝ ነው። የሆነውን ቀስ ብዬ ነግርሀለው ።ግን አስደሳች እና ለእኔ ወሳኝ ነገር ነው።››ብላ ወደኃላዋ አፈገፈገችና ፊቷን አዙራ ወደኃላ ተመለሰች። ወደውስጥ ገባች...ወደመኝታ ቤቷ ዘለቀች።
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ንግግሩ አጥንቷ ድረስ ነው ዘልቆ የተሰማት፡፡የኤሌክትሪክ ንዝረት በሰውነቷ ላይ አርፎ እንደመነጨቃት ነገርነው መላ ሴሎቾ የተነቃቁት.. ወደኮመዲኖ ተንጠራራችና መሳቢያውን ከፈተች ..ስልኳን አወጣችና ከሁለት ወር በኃላ ከፈተችው።ሰውነቷን ድጋሚ ነዘራት..፡፡ ልክ በህይወቷ ለመጀመሪያ ጊዜ ስልክ ሊጠቀም እንደሚሞክር ሰው ነው ድንብርብሯ የወጣው፡፡ ደወለች...ሁለቴ እንደጠራ መልሳ ዘጋችው.. ወዲያው ጠራ...ጠረቀመችው..፡፡ትንፍሽ ወሰደችና ደወለች።አንድ ከመጥራቱ ተነሳ "ሄሎ ስንድ"
"ሳቢ የእኔ ሸጋ.. ለመሆኑ አለሽ..?እንዴት ነው ጠበሉ አሁን ተመለሽ..? ትመጪያለሽ ወይስ መጥቼ ልይሽ..?ማትመጪ ከሆነ ነገውኑ መምጣት እችላለሁ..ወንድምሽም በጣም ናፍቀሺዎል..››የጥያቄና የሀሳብ መአት አግተለተለችባት..ሳባ እንባዋ በጉንጮቾ ተንኮለለ
"ስንድ አሁን ደህና ነኝ..ከፀበልም ተመልሼ እቤቴ ነኝ...እና ደግሞ ትንሽ አረፍ ብዬ እራሴ እመጣለሁ አንቺ እንዳትመጪ"
"እሺ ግን ያንን ጉዳይም አስቢበት" "የቱን ስንድ?"
"ጠቅልለሽ ወደ እኔ ነይ..እኔ ጓደኛሽም እናትሽም ነኝ..የምትወጂው ወንድምሽም አዚህ ነው ያለው...ሁሉን ነገር እርግፍ አድርገሽ ነይ…. ያ ከተማ ነው በሽታሽ... ከተማውን ከለቀቅሽ በሽታውም ይለቅሻል"
"ስንድ አንቺ የማታውቂው ብዙ ነገር አለ..እኔ እኳ ቆሽሼያለሁ.."
"እኔ ሁሉንም አውቃለሁ...የቆሸሽው ለአባትሽ ስትይ ነው፡፡ የቆሸሽው የእኛን ኑሮ ለማቃናት ስትይ ነው..እኜም ባንቺ ቦታ ብሆን አንቺ ያደረግሺውን ነው ማደርገው…ከአሁን በኃላ ግን ያንን ማድረግ አይጠበቅብሽም...ከዛ ስራ ልቀቂ.. ሁሉን ነገር ተይና ነይ"
ሳባ ግራ ገባት...ሴትዬዋ የምታውቀው የተለየ ነገር ይኖር ይሆን እንዴ?ስትል ጥርጣሬ ገባት።
"ስንድ ስለየትኛው ስራ ነው የምታወሪው? ሆስተሰነቱን ማለትሽ ነው?"
‹‹ሳቢ አሁን የምንደባበቅበት ዘመን አልፏል፤ አንቺ መቼም ሆስተስ ሆነሽ እንደማታውቂ አውቃለሁ"
ሳባ በድንጋጤ ከአልጋዋ ተነስታ ቁጭ አለች"ከመቼ ጀምሮ ?።››
"አባትሽ የሞተ ሰሞን ጀምሮ"
ሽምቅቅ ብላ"እ እሱ ነግሮሽ ነው? ገባኝ"አለች "አይ ፍፁም..አባትሽ ምንም አያውቅም"
"አይ አልነገረሽም እንዴ ያውቃል፡፡ ከመሞቱ በፊት የሆነች የእኔው ጓደኛ የነበረች ጠላቴ እኔን በመመቅኘት ስለምሰራው ስራ ፎቶና ደብዳቤ ልካለታለች። አባቴ ያንን ስላየ ነው ልብ መስራት ያቆመችው።››
"ያ እውነት አይደለም"
"አልገባኝም...?"
"አባትሽ ፎቶውም ሆነ ደብዳቤው አልደረሰውም።አምጥተው የሠጡኝ ለእኔ ነበር...በወቅቱ ምን እንደገፋፋኝ ባላውቅም ለእሱ ከመስጠቴ በፊት አየሁት
።የሆዴን በሆዴ ቀብሬ ደበቅኩት ።አንቺን ላናግርሽ እቅድ ነበረኝ፤ግን አባትሽ ከሞተ በኃላ በሀዘን ተሰብረሽ ሌላ ሰው ሆንሽ..በዛ ምክንያት ስለጉዳዩ አንስቼ ሌላ ሀዘን ላይ ልጥልሽ አልፈለኩም…ስለፎቶውም እንደምታውቂ አላውቅም ነበር… አባትሽ ግን አጋጣሚ ሆኖ ነው የዛን ሰሞን በእግዚያብሄር ጥሪ የሞተ"
"እና አባትሽ ባንቺ ሳያዝንብሽ ነው የሞተው እያልሺኝ ነው?"
"በአንድ ልጄ ምላለሁ… አባትሽ ለመጨረሻ ጊዜ የተናገረው ቃል ‹‹..ሳባ ልጄን አደራ... ብቸኛ እንዳትሆን?" የሚል ነበር.፡፡
"በቃ ስንድ በጣም አመሠግናለሁ...ትልቅ ሸክም ነው ከላዬ ላዬ ያነሳሽልኝ..ነገ ደውልልሻለሁ..እወድሻለሁ..በጣም››ስልኩን ዘጋችና አልጋ ላይ ወርውራ መኝታ ክፍሏም ለቃ ወጣች...ወደታች ወረደች.. ሰሎኑን ሰንጥቃ ወደውጭ ወጣች...
‹‹ቀናው.. ቀናው የት ነህ...?ቀናው።››
ተንደርድሮ ፊቷ ቆመ..‹‹.ምነው ምን ሆንሽ.?.እላዩ ላይ ተንጠለጠለችበት... ጉንጮቹን ደጋግማ ሳመችው…ግራ በመጋባት ውስጥ ሆኖ አቀፋት።
‹‹ምን ተገኘ...?››ለቀቀችው..
‹‹.በጣም ደስ ስላለኝ ነው። የሆነውን ቀስ ብዬ ነግርሀለው ።ግን አስደሳች እና ለእኔ ወሳኝ ነገር ነው።››ብላ ወደኃላዋ አፈገፈገችና ፊቷን አዙራ ወደኃላ ተመለሰች። ወደውስጥ ገባች...ወደመኝታ ቤቷ ዘለቀች።
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍86❤8😁5🔥2🥰2
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስድስት
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ባለፋ ሶስት ወር ውስጥ ተሰምቷት የማያውቅ ደስ የሚልና የሚያፅናና ስሜት ተሰማት…..እናም ለመጀመሪያ ጊዜ ሰውነቷን ለመታጠብ ወደ ሻወር ቤት ገባች፡፡ግዙፉ መስታወት ፊት ቆማ የለበስችውን ቢጃማ በቁሟ አወለቀችና እዛው ከእግሯ በታች ወለሉ ላይ ረገጠችው…መላ እሷነቷን በፅሞና ተመለከተች…. ፀጉሯ በዛ ርዝመቱና ብዛቱ ጭብርር ብሎ ከመንግስት ተሰውሮ ዋሻ ውስጥ ለአመታት ተደብቆ የኖረ ሽፍታ አስመስሏታል፡፡ ….አማላይ የነበረው የሠውነቷ ቅርፅ አሁንም እንዳለ ቢሆንም የሰውነቷ ክብደት ግን በተጋነነ ሁኔታ መቀነሱ ወደፊት ወጥተው በጉልህ የሚታዩት አጥንቶቾና ወደ ውስጥ ጎድጉደው ጭል ጭል የሚሉ አይኖቾ ምስክር ናቸው፡፡ከሁሉም በላይ ያስደነገጣት ግን የብልት ፀጉሯ ነው…ከስራዋ ባህሪ አንጻር ለአመታት በሶስት ቀን አንዴ ስትላጭ የኖረች ሴትዬ ለወራት ችላ የተባለው የብልቷ ፀጉር በአስፈሪ ሁኔታ አድጎና ተንጨፍርሮ እርስ በርሱ ተቆጣጥሮ በመሀከል ስንጥቅ መኖሩን እራሱ በእጅ ዳብሰው ካልበረበሩት ማወቅ የማይቻልበት ደረጃ ላይ በመድረሱ አስደነገጣት….
….የቀኝ አጇን ዘረጋችና አንገቷን ጠምዝዛ ብብቷን ተመለከተች ..ተመሳሳይ ነው፡፡ በፀጉር ከመሸፈኑም በተጨማሪ ሽታ ከሩቁ ይገፋተራል፡፡ይሄ ሁኔታ ደግሞ ይበልጥ አስገረማት፡፡
‹‹ለምንድነው ግን በቁማችንም እያለን ጭምር ለጥቂት ቀናት ትኩረታችንን ከራሳችን ላይ ስናነሳ እንዲህ በፍጥነት የምንሸተው..?››ስትል ጠየቀች፡፡መልሱን ለመመለስ ግን ብዙም አላስቸገራትም፡፡ ምክንያቱም ከማሳጅ ስራዋ ጋ ተያይዞ ከወሰደቻቸው ኮርሶች አንደኛው የሰው ልጅ አመጋገብ ስርዓት በተመለከተ ነበር ፡፡ ከሺ አመታት በፊት የሞቱ ሰዎች መቃብር ተቆፍሮ ሲገኝና የጥርሳቸው ጤንነትና ጥንካሬ ሲፈተሸ አሁን ካለው የሰው ልጅ ጋር የማይነፃጸር እጅግ ንጹህና ጠንካራ እንደሆነ ተረጋግጧል፡፡ምክንያቱም ደግሞ አመጋገባችን ሆኖ ነው የተገኘው፡፡አሁን አብዛኛው ምግቦች ከኬሚካል ጋ ንክኪ ያላቸው… ስኳርነት የበዛባቸውንና ጤንነትን ሳይሆን ጥፍጥና መሰረት ያደረጉ ናቸው…ስለዚህ እነዚህ ገብተው ተፈጥአዊ ሰውነታችንን በክለዋል….በዛ ላይ ምንቀባቸው ቅባቶች የምንረጫቸው ሽቶዎች፤ የምንታጠብበት ሳሙና በጠቅላላ እንዲህ በቀናት ውስጥ በቁማቸንን እንድንሸት ዋና ምክንያቶች መሆናቸው ለመረዳት ብዙ ምርምርም አያስፈልግም፡፡ ወደመኝታ ቤቷ ተመለሰችና የቁም ሳጥኗን ኪስ ከፈተችና የፀጉር መላጫ ማሽኗንና መቀስ አውጥታ በመያዝ ወደ ሻወር ቤት ተመለሰች፡፡ምንም ማሰብ እና መጨነቅ አላስፈለጋትም፡፡ከፀጉሯ ጀመረች…..ከርዝመቱ ወጥራ ወደፊት እየያዘች…..ወገብ ላይ ትጎምደው ጀመር፡፡ ወለሉ በተንጨባረረ እና በተቆጣጠረ
ፀጉር ተሞላ፡፡ ባለከመከም ጎፈሬ ሆነች፡፡በመስታወቱ የተለየች አይነች እስከዛሬ እሷ ራሷ ማታውቃት አይነት ሳባን ተመለከተች፡፡መቀሷን አስቀመጠችና ማሽኗን አመቻቸችና ወደብልቶ ጎንስ ብላ እግሯን ፈርከክ በማድረግ ታጭደው ጀመረ…..ሁሉን ነገር ጨርሳ ሰውነቷን ታጥባና ፀድታ ከሻወር ለመውጣት ከ2 ሰዓት በላይ ነው የፈጀባት፡፡
ከዛ ወደመኝታዋ ተመልሳ የተወሰነ እረፍት አደረገች.. ከተኛበት ብንን አለችና ስልኳን አነሳች፡፡ እንዲህ አይነት ጥንካሬ እና ፍላጎት በደቂቃ ውስጥ ከየት እንዳመጣች አታወቅም፡፡ደወለች..ከሶስት ጥሪ በኃላ ተነሳ፡፡
‹‹ሄሎ ዶክተር››
‹‹ሳባ ለመሆኑ በህይወት አለሽ…?ምን ነካሽ…?ሌላ ሌላው ይቅር እሺ ህክምናሽን ግን እንዴት ታቋርጪያለሽ…ያልተመቸሽ ነገር ካለም እኮ ተነጋግረን ማስተካከል እንችል ነበር..››
‹‹ምን አልተመቻትም ብለህ አሰብክ…ያደረኩት ነገር አግባብ ነበር እንዴ?›ስትል መልሳ ጠየቀችው፡፡
‹‹እሱን ከህክምናሽ ጋር ምን አገናኘው..ምን አልባት በእኔ ህክምናውን መከታተል የሚከብድሽ ከሆነ እኮ በሀገሪቱ ያለሁት የስነ-ልቦና ሀኪም እኔ ብቻ አይደለሁም
… ተነጋግረን ሁኔታዎችን መስመር ማስያዝ እንችል ነበር››
‹‹ኖኖ ዶክተር እንደዛ አስቤ አይደለም…እኔ እንደውም አንተ ካላከምከኝ ማንም ሊያክመኝ አይችልም››አለችው፡፡
የተናገረችው ትክክል ይሁን አይን እራሷም እርግጠኛ አይደለችም…እርግጥ ከእሱ ውጭ በሌላ ሀኪም መታከም አትፈልም….ደግሞም በእሱም ቢሆን መታከሙን የምትችል መስሎ አልተሰማትም፡፡ህመሟ አካላዊ ቢሆን ችግር የለውም፡፡ ጉበቷ ወይም ኩላሊቷ ቢሆን ወይም ማህፀኗን አሟት ልብሶቾን አወላልቃ እግሮቾን አንፈርክካ መላ ሚስጥሯን ለእሱ ማሳየት ቢሆን ምንም አይመስላት ነበር፡፡…..እሱ ፊት ስትቀርብ ከኤፍሬም ጋር በገዛ ምርመራ ክፍሉ የሰራችው ነውር ነው ትዝ የሚለው የገዛ ወንድሙን ስታማግጥበት…ዝግንን አላት፡፡
‹‹እና ታዲያ ለምን እራስሽን ሰወርሽ….?እንዴት እዲህ ይጠፋል…..?ደግሞ ለህክምና ፋይል ላይ ያስመዘገብሽ መረጃ በጠቅላላ የተሳሳተ ነው….አድራሻሽን ጭምር ..አንድ ትክክል የሆነው ስልክ ቁጥርሽ ቢሆንም እሱንም ጠርቅመሽው ይሄው ስንት ወር፡፡››
ደስ አላት…ስለእሷ እንዲህ ሲጨነቅና ሲብሰለሰል መክረሙ ደብዝዞ እና ሊከስም ጫፍ ላይ ደርሶ የነበረ ተስፋዋ በጥቂቱም ቢሆን ቢል ቢል እያለ እንዲነቃቃ ተጨማሪ ነዳጅ ሆኖ ሲያነቃቃት ተሰማት፡፡
‹‹እና አሁን እንዴት ነሽ…?የት ነሽ..?ሀገር ውስጥ ነሽ?››
‹‹አዎ እዚሁ ነኝ፡፡››
‹‹እና እንዴት ነሽ?፡፡››
‹‹እኔ እንጃ ..ምን ላይ እንደሆንኩ አላውቅም…እንዴት እንደሆንኩ አላውቅም….. መኖሬን እራሱ አላውቅም….ለምን አሁን አንተ ጋ እንደደወልኩም አላውቅም….
››አለችው፡፡
ከንግግሯ አሁን ያለችበት ሁኔታ ከወራት በፊት ለመጨረሻ ጊዜ ካገኛት እጅጉኑ የከፋ እንደሆነ ወዲያው ተረዳ….ስለእሷ ሲያስብና ሲጨነቅ የከረመው ግን ከዚህም የከፋ ነገር ላይ እራሷን ትጥላለች ብሎም ጭምር ስለሰጋ ነበር…እራሱን ያጠፋ ሰው ዜና በሶሻል ሚዲያም ሆነ በሜን እስትሪም ሚዲያ ሲሰማ ደንግጦ በንቃት ዜናውን እስከመጨረሻው ለማየት ሲጥር የነበረው እሷን አስቦ ነው፡፡አሁን ግን በከፋ ሁኔታ ላይም ሆና ቢሆን በህይወት መኖሯ ብቻ አስደሰተው፡፡
‹‹አይዞሽ ይሄ በማንኛውም ሰው ላይ በሆነ ጊዜ ላይ የሚከሰት ነው..አንቺ ደግሞ ከዕድሜሽ በላይ ብዙ ነገር ያየሽና ብዙ ነገር ምታውቂ ጠንካራ ልጅ ነሽ...እኔም ደግሞ በፈለግሽኝ ጊዜና መንገድ ከጎንሽ ነኝ፡፡››
‹‹አንተ ከጎኔ መሆንህን በመስማቴ ተደስቼያለሁ…አመሰግናለሁ፡፡››
‹‹እና መች ብቅ ትያለሽ?›
‹‹እኔ እንጃ››አለችው የምትለው ግራ ገብቷት…
‹‹እኔ እንጃ ማለት ምን ማለት ነው…ህክምናው ቢቀር አንኳን ናፍቀሺኝል… ሆስፒታል መምጣት ካስጠላሽ የፈለግሺው ቦታ መገናኘት እንችላለን፡፡››
‹‹ካልክ ነገ ስንት ሰዓት ይመችሀል?››
‹‹እንቺ የሚመችሽን ሰዓት ነገሪኝ እኔ ፕሮግራሜን አሬንጅ ማድረግ እችላለሁ›› እሷን ከማግኘት የሚቀድምበት ምንም ጉዳይ የለውም፡፡
‹‹በቃ 10 ሰዓት እንገናኝ..››
ደስ አለው….‹‹እሺ የት እንገናኝ?›› ነገረችው
‹‹ችግር የለም….እንገናኛለን…››
‹‹እሺ ዶ/ር ….አመሰግናለሁ››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስድስት
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ባለፋ ሶስት ወር ውስጥ ተሰምቷት የማያውቅ ደስ የሚልና የሚያፅናና ስሜት ተሰማት…..እናም ለመጀመሪያ ጊዜ ሰውነቷን ለመታጠብ ወደ ሻወር ቤት ገባች፡፡ግዙፉ መስታወት ፊት ቆማ የለበስችውን ቢጃማ በቁሟ አወለቀችና እዛው ከእግሯ በታች ወለሉ ላይ ረገጠችው…መላ እሷነቷን በፅሞና ተመለከተች…. ፀጉሯ በዛ ርዝመቱና ብዛቱ ጭብርር ብሎ ከመንግስት ተሰውሮ ዋሻ ውስጥ ለአመታት ተደብቆ የኖረ ሽፍታ አስመስሏታል፡፡ ….አማላይ የነበረው የሠውነቷ ቅርፅ አሁንም እንዳለ ቢሆንም የሰውነቷ ክብደት ግን በተጋነነ ሁኔታ መቀነሱ ወደፊት ወጥተው በጉልህ የሚታዩት አጥንቶቾና ወደ ውስጥ ጎድጉደው ጭል ጭል የሚሉ አይኖቾ ምስክር ናቸው፡፡ከሁሉም በላይ ያስደነገጣት ግን የብልት ፀጉሯ ነው…ከስራዋ ባህሪ አንጻር ለአመታት በሶስት ቀን አንዴ ስትላጭ የኖረች ሴትዬ ለወራት ችላ የተባለው የብልቷ ፀጉር በአስፈሪ ሁኔታ አድጎና ተንጨፍርሮ እርስ በርሱ ተቆጣጥሮ በመሀከል ስንጥቅ መኖሩን እራሱ በእጅ ዳብሰው ካልበረበሩት ማወቅ የማይቻልበት ደረጃ ላይ በመድረሱ አስደነገጣት….
….የቀኝ አጇን ዘረጋችና አንገቷን ጠምዝዛ ብብቷን ተመለከተች ..ተመሳሳይ ነው፡፡ በፀጉር ከመሸፈኑም በተጨማሪ ሽታ ከሩቁ ይገፋተራል፡፡ይሄ ሁኔታ ደግሞ ይበልጥ አስገረማት፡፡
‹‹ለምንድነው ግን በቁማችንም እያለን ጭምር ለጥቂት ቀናት ትኩረታችንን ከራሳችን ላይ ስናነሳ እንዲህ በፍጥነት የምንሸተው..?››ስትል ጠየቀች፡፡መልሱን ለመመለስ ግን ብዙም አላስቸገራትም፡፡ ምክንያቱም ከማሳጅ ስራዋ ጋ ተያይዞ ከወሰደቻቸው ኮርሶች አንደኛው የሰው ልጅ አመጋገብ ስርዓት በተመለከተ ነበር ፡፡ ከሺ አመታት በፊት የሞቱ ሰዎች መቃብር ተቆፍሮ ሲገኝና የጥርሳቸው ጤንነትና ጥንካሬ ሲፈተሸ አሁን ካለው የሰው ልጅ ጋር የማይነፃጸር እጅግ ንጹህና ጠንካራ እንደሆነ ተረጋግጧል፡፡ምክንያቱም ደግሞ አመጋገባችን ሆኖ ነው የተገኘው፡፡አሁን አብዛኛው ምግቦች ከኬሚካል ጋ ንክኪ ያላቸው… ስኳርነት የበዛባቸውንና ጤንነትን ሳይሆን ጥፍጥና መሰረት ያደረጉ ናቸው…ስለዚህ እነዚህ ገብተው ተፈጥአዊ ሰውነታችንን በክለዋል….በዛ ላይ ምንቀባቸው ቅባቶች የምንረጫቸው ሽቶዎች፤ የምንታጠብበት ሳሙና በጠቅላላ እንዲህ በቀናት ውስጥ በቁማቸንን እንድንሸት ዋና ምክንያቶች መሆናቸው ለመረዳት ብዙ ምርምርም አያስፈልግም፡፡ ወደመኝታ ቤቷ ተመለሰችና የቁም ሳጥኗን ኪስ ከፈተችና የፀጉር መላጫ ማሽኗንና መቀስ አውጥታ በመያዝ ወደ ሻወር ቤት ተመለሰች፡፡ምንም ማሰብ እና መጨነቅ አላስፈለጋትም፡፡ከፀጉሯ ጀመረች…..ከርዝመቱ ወጥራ ወደፊት እየያዘች…..ወገብ ላይ ትጎምደው ጀመር፡፡ ወለሉ በተንጨባረረ እና በተቆጣጠረ
ፀጉር ተሞላ፡፡ ባለከመከም ጎፈሬ ሆነች፡፡በመስታወቱ የተለየች አይነች እስከዛሬ እሷ ራሷ ማታውቃት አይነት ሳባን ተመለከተች፡፡መቀሷን አስቀመጠችና ማሽኗን አመቻቸችና ወደብልቶ ጎንስ ብላ እግሯን ፈርከክ በማድረግ ታጭደው ጀመረ…..ሁሉን ነገር ጨርሳ ሰውነቷን ታጥባና ፀድታ ከሻወር ለመውጣት ከ2 ሰዓት በላይ ነው የፈጀባት፡፡
ከዛ ወደመኝታዋ ተመልሳ የተወሰነ እረፍት አደረገች.. ከተኛበት ብንን አለችና ስልኳን አነሳች፡፡ እንዲህ አይነት ጥንካሬ እና ፍላጎት በደቂቃ ውስጥ ከየት እንዳመጣች አታወቅም፡፡ደወለች..ከሶስት ጥሪ በኃላ ተነሳ፡፡
‹‹ሄሎ ዶክተር››
‹‹ሳባ ለመሆኑ በህይወት አለሽ…?ምን ነካሽ…?ሌላ ሌላው ይቅር እሺ ህክምናሽን ግን እንዴት ታቋርጪያለሽ…ያልተመቸሽ ነገር ካለም እኮ ተነጋግረን ማስተካከል እንችል ነበር..››
‹‹ምን አልተመቻትም ብለህ አሰብክ…ያደረኩት ነገር አግባብ ነበር እንዴ?›ስትል መልሳ ጠየቀችው፡፡
‹‹እሱን ከህክምናሽ ጋር ምን አገናኘው..ምን አልባት በእኔ ህክምናውን መከታተል የሚከብድሽ ከሆነ እኮ በሀገሪቱ ያለሁት የስነ-ልቦና ሀኪም እኔ ብቻ አይደለሁም
… ተነጋግረን ሁኔታዎችን መስመር ማስያዝ እንችል ነበር››
‹‹ኖኖ ዶክተር እንደዛ አስቤ አይደለም…እኔ እንደውም አንተ ካላከምከኝ ማንም ሊያክመኝ አይችልም››አለችው፡፡
የተናገረችው ትክክል ይሁን አይን እራሷም እርግጠኛ አይደለችም…እርግጥ ከእሱ ውጭ በሌላ ሀኪም መታከም አትፈልም….ደግሞም በእሱም ቢሆን መታከሙን የምትችል መስሎ አልተሰማትም፡፡ህመሟ አካላዊ ቢሆን ችግር የለውም፡፡ ጉበቷ ወይም ኩላሊቷ ቢሆን ወይም ማህፀኗን አሟት ልብሶቾን አወላልቃ እግሮቾን አንፈርክካ መላ ሚስጥሯን ለእሱ ማሳየት ቢሆን ምንም አይመስላት ነበር፡፡…..እሱ ፊት ስትቀርብ ከኤፍሬም ጋር በገዛ ምርመራ ክፍሉ የሰራችው ነውር ነው ትዝ የሚለው የገዛ ወንድሙን ስታማግጥበት…ዝግንን አላት፡፡
‹‹እና ታዲያ ለምን እራስሽን ሰወርሽ….?እንዴት እዲህ ይጠፋል…..?ደግሞ ለህክምና ፋይል ላይ ያስመዘገብሽ መረጃ በጠቅላላ የተሳሳተ ነው….አድራሻሽን ጭምር ..አንድ ትክክል የሆነው ስልክ ቁጥርሽ ቢሆንም እሱንም ጠርቅመሽው ይሄው ስንት ወር፡፡››
ደስ አላት…ስለእሷ እንዲህ ሲጨነቅና ሲብሰለሰል መክረሙ ደብዝዞ እና ሊከስም ጫፍ ላይ ደርሶ የነበረ ተስፋዋ በጥቂቱም ቢሆን ቢል ቢል እያለ እንዲነቃቃ ተጨማሪ ነዳጅ ሆኖ ሲያነቃቃት ተሰማት፡፡
‹‹እና አሁን እንዴት ነሽ…?የት ነሽ..?ሀገር ውስጥ ነሽ?››
‹‹አዎ እዚሁ ነኝ፡፡››
‹‹እና እንዴት ነሽ?፡፡››
‹‹እኔ እንጃ ..ምን ላይ እንደሆንኩ አላውቅም…እንዴት እንደሆንኩ አላውቅም….. መኖሬን እራሱ አላውቅም….ለምን አሁን አንተ ጋ እንደደወልኩም አላውቅም….
››አለችው፡፡
ከንግግሯ አሁን ያለችበት ሁኔታ ከወራት በፊት ለመጨረሻ ጊዜ ካገኛት እጅጉኑ የከፋ እንደሆነ ወዲያው ተረዳ….ስለእሷ ሲያስብና ሲጨነቅ የከረመው ግን ከዚህም የከፋ ነገር ላይ እራሷን ትጥላለች ብሎም ጭምር ስለሰጋ ነበር…እራሱን ያጠፋ ሰው ዜና በሶሻል ሚዲያም ሆነ በሜን እስትሪም ሚዲያ ሲሰማ ደንግጦ በንቃት ዜናውን እስከመጨረሻው ለማየት ሲጥር የነበረው እሷን አስቦ ነው፡፡አሁን ግን በከፋ ሁኔታ ላይም ሆና ቢሆን በህይወት መኖሯ ብቻ አስደሰተው፡፡
‹‹አይዞሽ ይሄ በማንኛውም ሰው ላይ በሆነ ጊዜ ላይ የሚከሰት ነው..አንቺ ደግሞ ከዕድሜሽ በላይ ብዙ ነገር ያየሽና ብዙ ነገር ምታውቂ ጠንካራ ልጅ ነሽ...እኔም ደግሞ በፈለግሽኝ ጊዜና መንገድ ከጎንሽ ነኝ፡፡››
‹‹አንተ ከጎኔ መሆንህን በመስማቴ ተደስቼያለሁ…አመሰግናለሁ፡፡››
‹‹እና መች ብቅ ትያለሽ?›
‹‹እኔ እንጃ››አለችው የምትለው ግራ ገብቷት…
‹‹እኔ እንጃ ማለት ምን ማለት ነው…ህክምናው ቢቀር አንኳን ናፍቀሺኝል… ሆስፒታል መምጣት ካስጠላሽ የፈለግሺው ቦታ መገናኘት እንችላለን፡፡››
‹‹ካልክ ነገ ስንት ሰዓት ይመችሀል?››
‹‹እንቺ የሚመችሽን ሰዓት ነገሪኝ እኔ ፕሮግራሜን አሬንጅ ማድረግ እችላለሁ›› እሷን ከማግኘት የሚቀድምበት ምንም ጉዳይ የለውም፡፡
‹‹በቃ 10 ሰዓት እንገናኝ..››
ደስ አለው….‹‹እሺ የት እንገናኝ?›› ነገረችው
‹‹ችግር የለም….እንገናኛለን…››
‹‹እሺ ዶ/ር ….አመሰግናለሁ››
👍69❤7👏4🥰2
‹‹እኔም ስለደወልሺልኝ ደስ ብሎኛል…ደህና ቆዪ…እስክንገናኝ እራስሽን ጠብቂ››ብሎ ስልኩን ዘገው….››
ከዛ በለበሰችው ቢጃማ ክፍሏን ለቃ ወደታች ወረደች…ግቢ ውስጥ ብትንጎረዳድም ቀናውን ልታየው አልቻለችም…. ወደዘበኛ ቤቱ ተጠጋችና በራፉን ገፋ አደረገች…ተኝቷል…ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ወስዶታል….ቀስ ብላ እንዳትቀሰቅሰው ተጠንቅቃ ከጎኑ ተኛች….ሳታስበው ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ወሳዳት፣ ስትባንን አጠገቧ ቁጭ ብሎ በአድናቆት አፍጥጧ ሲያያት ነበር ያገኘችው፡፡ በተኛችበት አይኗን ብቻ ገልጣ ዝም ብላ ማየቷን ቀጠለች፡፡
‹‹በጣም ነው የምታምሪው….ይሄን ሁሉ ውበት አደብዝዘሽው ነበር››አላት
ለንግግሩ መልስ ሳትሰጥ ከመኝታዋ ተነሳችና አልጋውን ለቃ ወረደች፣ፈልጌህ ስመጣ እኮ ተኝተሀል…በእንቅልፍህ ቀናሁ መሰል ሳላስበው እኔም ተኛሁ፡፡››
‹‹እንደዛ ስላደረክሽ ደስ ብሎኛል….ግን ለምን ፈለግሺኝ ?››
‹‹ልመናህን ሰምቼ ግዛቴ ከነበረው የምቾት ዙፋኔ ላይ ተነስቼ ፅጌረዳህን ከክስመት ለማዳን ሙከራ አድርጌ ነበር...በእውነት ያልካት ፅጌረዳ እንዴት ጉስቁልቁል ብላለች መሠለህ...አንተ ስለቅጠሏ መርገፍና ስለግንዷ መበስበስ ብቻ ነበር የነገርከኝ ...እኔ ያስተዋልኩት የነፍሷን መበስበስ እና የእስትንፋሷን መድረቅ ነው።እና እንዳልከኝ የህይወት ውሀ ይዤ ያለችበት ጭው ያለ በረሀ ድረስ በመሄድ በስሯ በማንቆርቆር ላጠጣትና ከመበስበሷ ልታደጋት ሞክሬ ነበር። የተወሰኑ ቅጠሏቾ ተነቃቅተዋል..የተወሰነ ግንዷቾ ህይወት መዝራት ጀመረዋል...ቢሆንም ከዚህ በላይ ላግዛትና ሙሉ ህይወት ልዘራባት አቅም አለኝ ወይ ?የሚለውን አሁንም ጥርጣሬ አለኝ።ፅጌረዳህም በረሀው ምኑም የተመቻት አይመስለኝም...ለጊዜው ማገገም ብትችልም ጥንት ወደነበረችበት ወደምትታወቅበት እንቡጥነቷ መመለስ አትችልም ...እንደዛ እንድትሆንልህ ከፈለክ በራስህ የሆነ ነገር ማድረግ ይጠበቅብሀል"
በንግግሯ ተነክቶ"ምን እንዳደርግ ትመክሪኛለሽ?"አላት
"አኔ እጇቼ ልስልስ መሬት መማስ የማይችሉ እግሮቼም ለንቋሳ ተራራ መውጣትና ሸለቆ መውረድ የማይችሉ ስለሆነ ምንም ማድረግ አልችልም ፡፡አንተ ግን ከቻልክ የፅጌረዳዋን ዙሪያዋን ቋፍር.. ስሯን ሳትጓዳ በጥንቃቄ ካለችበት በረሀ ነቅለህ አንሳት… ወደበቀለችበትና ወዳደገችበት ደጋማው ሀገሯ ውሰድና በፊቱኑ ከነበረችበት ስፍራ መልሰህ ትከላት፣አንተም ከአጠገቧ ጎጆህን ቀይስ …በተከልካት ቦታ ስሯ መሬት ሰርጎ ዳግመኛ እስኪሰርግ ውሀ አጠጣት..ወፍራና ፍፋት ቅጠሎቾ እስኪንዘረፈፍ ዙሪያዋን በየቀኑ እየኮተኮትክና ፍግም እያስታቀፍካት
ተንከባከባት ..ከዛ እርግጠኛ ነች አበባዎቾ ይፈነድና በውበታቸው ልብህን ያቀልጡታል...ከዛ ዘርም አፍርታ ሶስታ አራት እሷን መሳይ ፅጌረዳ በዙሪያዋ ይበቅሉልህ ይሆናል..አንተም ሞገስ ያለህ በውበትና በፍቅር የተከበብክ ልዩና በበረከት የተሞላህ ሰው ትሆናለህ።እኔ በበኩሌ የተቻለኝን እየጣርኩ ነው፡፡አሁን ህክምናዬን ለመቀጠል ወስኚያለሁ.. የበፊት ዶክተሬ ጋር ደውዬለት ነበረ..ነገ ላገኘው ቀጠሮ ይዘናል፡፡››
ወደራሱ ጎተተና አቅፎ ግንባሯን ሳማት‹‹…ይሄ ትልቅ እርምጃ ነው…አሁን ጥዋት ያየሽ ስውና አሁን እንዲህ ፀጉረሽን ተስተካክለሽ ፤ ውበትሽ ተገልፆ
፤ግርማ ሞገስሽ ደምቆ ሲያይ አንድ አይነት ሰው መሆንሽን ማመን ያቅተዋል…..››
‹‹ዕድሜ ለአንተ…የማንቂያ ደውሉን በአዕምሮዬ ያንቃጨልከው አንተ ነህ››
‹‹ዕድሜ ለእኔ ሳይሆን ለአንቺ…››
‹‹እሺ አሁን ወደትልቁ ቤት እንሂድ…ደግሞ ከአሁን በኃላ እኮ እዚህ መሆን አይጠበቅብህም…..ለአንድ አሜሪካዊ ሚሊዬነር ይሄ የዘበኛ ቤት አይመጥነውም፡፡››
‹‹እና የት ልሁን?››
‹‹ትልቁ ቤት ነዋ…ብዙ የእንግዳ ቤቶች እኮ አሉ…አንዱ ውስጥ መርጠህ እዛ መሆን ትችላለህ››
‹‹እኔማ መሆን ምፈልገው አንቺ ክፍል በደባልነት ነው፡፡››
‹‹ማለት ምንጣፍህን በማንጠፍ?››
‹‹አዎ እንደዛም ይቻላል…ዋናው አንድ ክፍል መሆኑ ነው››
‹‹ለማንኛውም አሁን ወደኪችን እንግባና የሆነ የሚባለ ነገር ስራልኝ፡፡››
‹‹ከዛሬው ይርብሽ ጀመር?›› አለና ተከታትለው ወደትልቁ ቤት ገቡ፡፡
በመጠኑም ቢሆን እያገዘችው ምግብ ሰሩ… እየተጎራረሱ ተመገቡ…አብረው ሲጫወቱ አመሹ…. ከዛ እንዳለውም እሷ ክፍል የተለመደችውን ምንጣፉ አንጥፎ ተኛ.. አልጋ ላይ ከጎኗ እንዲተኛ ብትለምነውም እሺ አላላትም፡፡
በማግስቱ አለም መጥታ የሳባን ተአምራዊ ለውጥ ስታይ ጎንበስ ብላ በመበርከክ አምላኳን አመሰገኘች፡፡ቀናውንም ከልቧ መረቀችው…አከበረችውም፡፡ቆንጆ ቁርስ ሰራችና ሶስቱም ሳሎን አንድ ጠረጴዛ ከበው በሉ፡፡
አራት ሰዓት ሲሆን ሳባ ልብሷን ቀያይራ ደክተሩን ልታገኝ ወጣች፡፡
በቀጠራት ሰዓት በነገረችው ቦታ ተገናኙ፡፡ከሞቀ ሰላምታ ልውውጥ በኃላ ፊት ለፊት ተቀምጠው እየተሳሳቁ ማውራት ቀጠሉ፡፡
‹‹ስለደወልሺልኝም ስለመጣሽም ደስ ብሎኛል።" "እኔም"
‹‹አንቺን ለማግኘት በጣም ለፋሁ እኮ ...ፍፅም ከአእምሮዬ ላወጣሽ አልቻልኩም››
"ያው በወቅቱ ቀፋፊ ስሜት ነው የተሠማኝ .. ታውቃለህ እይደል አስፈሪ የሆነ ነገር ነበር የሠራሁት"
"በፍፅም አሳፋሪ የሚባል ነገር የለም...እኔ ሀኪም ነኝ።ሀኪምና የሀይማኖት አባት ስትሆኚ ሰዎችን የምትረጂበት መንገድ በጣም የተለየ ነው የሚሆነው።አየሽ እኔ እያንዳንድ የሰው ልጅ ድርጊት መነሻ ምክንያት እንዳለሁ አምናለሁ.. የሆነ ሰው መጥረቢያ አንስቶ የጓደኛውን አንገት ቢቀነጥስ ድንገት በዛ ሰዓት የሆነ ኃይል በውስጡ ሰርጎ እንዲያደርግ አስገድዶት ወይም አሳስቶት አይደለም፡፡ ይሄ ሰው እዚህ ደረጃ ከመድረሱ በፊት ለአመታት ወደእዚህ አቅጣጫ እንዲጎዝ ተሠርቶበታል፡፡››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው...ለመሆኑ ወንድምህ ደህና ነው?›› ዶ/ሩ ግራ ገባው"ወንድምህ...ማ የእኔ?"
"አዎ...ምነው በዛ ምክንያት እንዳልተጣላችሁ እርግጠኛ ነኝ።አብዛኛው ጥፋት
የእኔ ነበር።››ስለማን እያወራች እንደሆነ ገባውና ፈገግ አለ...
"ኤፍሬምን ማለትሽ ነው?" "አዎ ኤፍሬም"
"ወንድሙ ነኝ አለሽ እንዴ?"
"አዎ..ከሀዋሳ እሱን ለመጠየቅ ገና መምጣቴ ነው...ጠብቀኝ ብሎኝ እየጠበቅኩት ነው ነበር ያለኝ"
"ለተፈጠረው ነገር ሁሉ በጣም አዝናለሁ..ኤፍሬም ወንድሜ አይደለም ፡፡ኤፍሬም ልክ እንደአንቺ የረጅም ጊዜ ተመላላሽ ታካሚዬ ነው"
"ምን?"
"ተረጋጊ..እንደዛ በመፈጠሩ ኃላፊነቱ የእኔ ነው።ስህተት የሠራሁት እኔ ነኝ"
ሳባ ከት ብላ ሳቀች፡፡የንዴት ሳቅ..የመበለጥ ሳቅ.. ምን አልባት ከሁለት ወር ወደዚህ እንዲህ ፍርፍር ብላ ስትስቅ የመጀመሪያዋ ሳይሆን አይቀርም።
‹‹ዶ/ር ይሄ በጣም ኮሚክ ገጠመኝ ነው። በእውነት በህይወቴ እንደዚህ ተሸውጄ አላውቅም። እስቲ ወንድሙ ነኝ ሲለኝ ኤፍሬም ከዶ/ር ጀማል ጋር ወንድም ሲሆን በስም አትመሳሰሉ ፤በመልክ አትመሳሠሉ...ብቻ ተወው..አንዴ የሆነ ሆኗል፡፡››
አዎ..ትክክል ነሽ…አንድ አይጥን ጭራዋን ይዘሽ መቶ ሜትር ከቸልሽ ሁለት መቶ ሜትር ወደ ላይ አሽቀንጥረሽ ብትወረውሪያት ተምዘግዝጋ መጥታ መሬት የምታርፈው በአራት እግሮቾ ተስተካክላ ነው፡፡አንቺም እንደዛው መሆን
ከዛ በለበሰችው ቢጃማ ክፍሏን ለቃ ወደታች ወረደች…ግቢ ውስጥ ብትንጎረዳድም ቀናውን ልታየው አልቻለችም…. ወደዘበኛ ቤቱ ተጠጋችና በራፉን ገፋ አደረገች…ተኝቷል…ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ወስዶታል….ቀስ ብላ እንዳትቀሰቅሰው ተጠንቅቃ ከጎኑ ተኛች….ሳታስበው ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ወሳዳት፣ ስትባንን አጠገቧ ቁጭ ብሎ በአድናቆት አፍጥጧ ሲያያት ነበር ያገኘችው፡፡ በተኛችበት አይኗን ብቻ ገልጣ ዝም ብላ ማየቷን ቀጠለች፡፡
‹‹በጣም ነው የምታምሪው….ይሄን ሁሉ ውበት አደብዝዘሽው ነበር››አላት
ለንግግሩ መልስ ሳትሰጥ ከመኝታዋ ተነሳችና አልጋውን ለቃ ወረደች፣ፈልጌህ ስመጣ እኮ ተኝተሀል…በእንቅልፍህ ቀናሁ መሰል ሳላስበው እኔም ተኛሁ፡፡››
‹‹እንደዛ ስላደረክሽ ደስ ብሎኛል….ግን ለምን ፈለግሺኝ ?››
‹‹ልመናህን ሰምቼ ግዛቴ ከነበረው የምቾት ዙፋኔ ላይ ተነስቼ ፅጌረዳህን ከክስመት ለማዳን ሙከራ አድርጌ ነበር...በእውነት ያልካት ፅጌረዳ እንዴት ጉስቁልቁል ብላለች መሠለህ...አንተ ስለቅጠሏ መርገፍና ስለግንዷ መበስበስ ብቻ ነበር የነገርከኝ ...እኔ ያስተዋልኩት የነፍሷን መበስበስ እና የእስትንፋሷን መድረቅ ነው።እና እንዳልከኝ የህይወት ውሀ ይዤ ያለችበት ጭው ያለ በረሀ ድረስ በመሄድ በስሯ በማንቆርቆር ላጠጣትና ከመበስበሷ ልታደጋት ሞክሬ ነበር። የተወሰኑ ቅጠሏቾ ተነቃቅተዋል..የተወሰነ ግንዷቾ ህይወት መዝራት ጀመረዋል...ቢሆንም ከዚህ በላይ ላግዛትና ሙሉ ህይወት ልዘራባት አቅም አለኝ ወይ ?የሚለውን አሁንም ጥርጣሬ አለኝ።ፅጌረዳህም በረሀው ምኑም የተመቻት አይመስለኝም...ለጊዜው ማገገም ብትችልም ጥንት ወደነበረችበት ወደምትታወቅበት እንቡጥነቷ መመለስ አትችልም ...እንደዛ እንድትሆንልህ ከፈለክ በራስህ የሆነ ነገር ማድረግ ይጠበቅብሀል"
በንግግሯ ተነክቶ"ምን እንዳደርግ ትመክሪኛለሽ?"አላት
"አኔ እጇቼ ልስልስ መሬት መማስ የማይችሉ እግሮቼም ለንቋሳ ተራራ መውጣትና ሸለቆ መውረድ የማይችሉ ስለሆነ ምንም ማድረግ አልችልም ፡፡አንተ ግን ከቻልክ የፅጌረዳዋን ዙሪያዋን ቋፍር.. ስሯን ሳትጓዳ በጥንቃቄ ካለችበት በረሀ ነቅለህ አንሳት… ወደበቀለችበትና ወዳደገችበት ደጋማው ሀገሯ ውሰድና በፊቱኑ ከነበረችበት ስፍራ መልሰህ ትከላት፣አንተም ከአጠገቧ ጎጆህን ቀይስ …በተከልካት ቦታ ስሯ መሬት ሰርጎ ዳግመኛ እስኪሰርግ ውሀ አጠጣት..ወፍራና ፍፋት ቅጠሎቾ እስኪንዘረፈፍ ዙሪያዋን በየቀኑ እየኮተኮትክና ፍግም እያስታቀፍካት
ተንከባከባት ..ከዛ እርግጠኛ ነች አበባዎቾ ይፈነድና በውበታቸው ልብህን ያቀልጡታል...ከዛ ዘርም አፍርታ ሶስታ አራት እሷን መሳይ ፅጌረዳ በዙሪያዋ ይበቅሉልህ ይሆናል..አንተም ሞገስ ያለህ በውበትና በፍቅር የተከበብክ ልዩና በበረከት የተሞላህ ሰው ትሆናለህ።እኔ በበኩሌ የተቻለኝን እየጣርኩ ነው፡፡አሁን ህክምናዬን ለመቀጠል ወስኚያለሁ.. የበፊት ዶክተሬ ጋር ደውዬለት ነበረ..ነገ ላገኘው ቀጠሮ ይዘናል፡፡››
ወደራሱ ጎተተና አቅፎ ግንባሯን ሳማት‹‹…ይሄ ትልቅ እርምጃ ነው…አሁን ጥዋት ያየሽ ስውና አሁን እንዲህ ፀጉረሽን ተስተካክለሽ ፤ ውበትሽ ተገልፆ
፤ግርማ ሞገስሽ ደምቆ ሲያይ አንድ አይነት ሰው መሆንሽን ማመን ያቅተዋል…..››
‹‹ዕድሜ ለአንተ…የማንቂያ ደውሉን በአዕምሮዬ ያንቃጨልከው አንተ ነህ››
‹‹ዕድሜ ለእኔ ሳይሆን ለአንቺ…››
‹‹እሺ አሁን ወደትልቁ ቤት እንሂድ…ደግሞ ከአሁን በኃላ እኮ እዚህ መሆን አይጠበቅብህም…..ለአንድ አሜሪካዊ ሚሊዬነር ይሄ የዘበኛ ቤት አይመጥነውም፡፡››
‹‹እና የት ልሁን?››
‹‹ትልቁ ቤት ነዋ…ብዙ የእንግዳ ቤቶች እኮ አሉ…አንዱ ውስጥ መርጠህ እዛ መሆን ትችላለህ››
‹‹እኔማ መሆን ምፈልገው አንቺ ክፍል በደባልነት ነው፡፡››
‹‹ማለት ምንጣፍህን በማንጠፍ?››
‹‹አዎ እንደዛም ይቻላል…ዋናው አንድ ክፍል መሆኑ ነው››
‹‹ለማንኛውም አሁን ወደኪችን እንግባና የሆነ የሚባለ ነገር ስራልኝ፡፡››
‹‹ከዛሬው ይርብሽ ጀመር?›› አለና ተከታትለው ወደትልቁ ቤት ገቡ፡፡
በመጠኑም ቢሆን እያገዘችው ምግብ ሰሩ… እየተጎራረሱ ተመገቡ…አብረው ሲጫወቱ አመሹ…. ከዛ እንዳለውም እሷ ክፍል የተለመደችውን ምንጣፉ አንጥፎ ተኛ.. አልጋ ላይ ከጎኗ እንዲተኛ ብትለምነውም እሺ አላላትም፡፡
በማግስቱ አለም መጥታ የሳባን ተአምራዊ ለውጥ ስታይ ጎንበስ ብላ በመበርከክ አምላኳን አመሰገኘች፡፡ቀናውንም ከልቧ መረቀችው…አከበረችውም፡፡ቆንጆ ቁርስ ሰራችና ሶስቱም ሳሎን አንድ ጠረጴዛ ከበው በሉ፡፡
አራት ሰዓት ሲሆን ሳባ ልብሷን ቀያይራ ደክተሩን ልታገኝ ወጣች፡፡
በቀጠራት ሰዓት በነገረችው ቦታ ተገናኙ፡፡ከሞቀ ሰላምታ ልውውጥ በኃላ ፊት ለፊት ተቀምጠው እየተሳሳቁ ማውራት ቀጠሉ፡፡
‹‹ስለደወልሺልኝም ስለመጣሽም ደስ ብሎኛል።" "እኔም"
‹‹አንቺን ለማግኘት በጣም ለፋሁ እኮ ...ፍፅም ከአእምሮዬ ላወጣሽ አልቻልኩም››
"ያው በወቅቱ ቀፋፊ ስሜት ነው የተሠማኝ .. ታውቃለህ እይደል አስፈሪ የሆነ ነገር ነበር የሠራሁት"
"በፍፅም አሳፋሪ የሚባል ነገር የለም...እኔ ሀኪም ነኝ።ሀኪምና የሀይማኖት አባት ስትሆኚ ሰዎችን የምትረጂበት መንገድ በጣም የተለየ ነው የሚሆነው።አየሽ እኔ እያንዳንድ የሰው ልጅ ድርጊት መነሻ ምክንያት እንዳለሁ አምናለሁ.. የሆነ ሰው መጥረቢያ አንስቶ የጓደኛውን አንገት ቢቀነጥስ ድንገት በዛ ሰዓት የሆነ ኃይል በውስጡ ሰርጎ እንዲያደርግ አስገድዶት ወይም አሳስቶት አይደለም፡፡ ይሄ ሰው እዚህ ደረጃ ከመድረሱ በፊት ለአመታት ወደእዚህ አቅጣጫ እንዲጎዝ ተሠርቶበታል፡፡››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው...ለመሆኑ ወንድምህ ደህና ነው?›› ዶ/ሩ ግራ ገባው"ወንድምህ...ማ የእኔ?"
"አዎ...ምነው በዛ ምክንያት እንዳልተጣላችሁ እርግጠኛ ነኝ።አብዛኛው ጥፋት
የእኔ ነበር።››ስለማን እያወራች እንደሆነ ገባውና ፈገግ አለ...
"ኤፍሬምን ማለትሽ ነው?" "አዎ ኤፍሬም"
"ወንድሙ ነኝ አለሽ እንዴ?"
"አዎ..ከሀዋሳ እሱን ለመጠየቅ ገና መምጣቴ ነው...ጠብቀኝ ብሎኝ እየጠበቅኩት ነው ነበር ያለኝ"
"ለተፈጠረው ነገር ሁሉ በጣም አዝናለሁ..ኤፍሬም ወንድሜ አይደለም ፡፡ኤፍሬም ልክ እንደአንቺ የረጅም ጊዜ ተመላላሽ ታካሚዬ ነው"
"ምን?"
"ተረጋጊ..እንደዛ በመፈጠሩ ኃላፊነቱ የእኔ ነው።ስህተት የሠራሁት እኔ ነኝ"
ሳባ ከት ብላ ሳቀች፡፡የንዴት ሳቅ..የመበለጥ ሳቅ.. ምን አልባት ከሁለት ወር ወደዚህ እንዲህ ፍርፍር ብላ ስትስቅ የመጀመሪያዋ ሳይሆን አይቀርም።
‹‹ዶ/ር ይሄ በጣም ኮሚክ ገጠመኝ ነው። በእውነት በህይወቴ እንደዚህ ተሸውጄ አላውቅም። እስቲ ወንድሙ ነኝ ሲለኝ ኤፍሬም ከዶ/ር ጀማል ጋር ወንድም ሲሆን በስም አትመሳሰሉ ፤በመልክ አትመሳሠሉ...ብቻ ተወው..አንዴ የሆነ ሆኗል፡፡››
አዎ..ትክክል ነሽ…አንድ አይጥን ጭራዋን ይዘሽ መቶ ሜትር ከቸልሽ ሁለት መቶ ሜትር ወደ ላይ አሽቀንጥረሽ ብትወረውሪያት ተምዘግዝጋ መጥታ መሬት የምታርፈው በአራት እግሮቾ ተስተካክላ ነው፡፡አንቺም እንደዛው መሆን
👍76❤10