#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሳባ‹‹ወደ ትምህርትሽ ለመመለስ አልፈልግሺም ነበር….?››መሀከል ገብታ ጥያቄ ጠየቀቻት
ምን ሊያደርግልኝ…ተምሬ ስንት ልቀጠር..ሶስትና አራት ሺ ብር…ምን ላደርግበት.?ነገ ብታመም እንደእናቴ ባዶ ቤት ማቅቄ ልሞት? ነገ ልጅ ብወልድ በድህነት ውስጥ ላሳድገው….?አይ ምንም ሰርቼ ምንም ሀብታም መሆን ብቻ ነው የፈለኩት….ለምሳሌ መስረቅም ቢሆን ፤መሸርሞጥም ቢሆን፤ሀሺሽ ማከፋፈልም ቢሆን… ብቻ ዋናው ጠቀም ያለ ገንዘብ ያስገኝ እንጂ የስራው አይነት ላይ ምንም አይነት ምርጫ እንደማላደርግ ለራሴ ቃል ገባሁ….በአጋጣሚ ያ ያልኩሽ ሰውዬ እቅዴን ስነግረው ከትብለጥ ጋር አስተዋወቀኝና ‹‹እባክሽ እርጂያት››አላት…ተገናኝን..አየቺኝ ልክ አሁን አንቺን እንደወደደችሽ ወደደቺኝ..ታዲያ እኔ እንደአንቺ መወዛገብ ውስጥ አልገባሁም እንዴትስ ልገባ እችላለሁ…? እሺ ብላ ተረከበቺኝ፡፡ ወደስልጠና ገባሁ…ስልጠናው ዛሬ እንደምንሰጠው በጣም የተደራጀ አልነበረም…ግን ለአንድ ወር ሰለጠንኩ…ይበልጥ ወደድኩት…እና ይሄው ስድስት አመት እሱኑ እየሰራሁ ነው፡
ስልኳን ከኪሶ አወጣችና ከፈተች፤ከባንክ የተላከላትን የሂሳብ ዝርዝር.ላይ ያለውን ብር አሳየቻት 6,354,450 ይላል
‹‹6 ሚሊዬን ነው የሚለው?››
‹‹አዎ›› አለችና ጋላሪ ውስጥ በመግባት አንድ ፎቶ አወጣች ‹‹ይሄ በቅርብ እያሰራሁት ያለ ጅምር ቤት ነው..ከሶስት ወር በኃላ ይጠናቀቃል፤ይህቺኛዋ መኪናዬ.ነች፤ቢያንስ ከአስር የሚበልጡ የዘመዶቼን ልጆች አስተምራለሁ…፡፡
‹‹ይገርማል›› አለች ሳባ
‹‹አዎ ይገርማል… .እንግዲህ አስከአሁን የነገርኩሽ መግቢያውንና.መደምደሚያውን ብቻ ነው፡፡ማለቴ እንዴት ስራው ውስጥ እንደገባሁና በመግባቴ ያገኘሁትን ውጤት….››
‹‹አዎ ..››
መሀከሉ የህይወትሽን የአስተሳሰብሽን፤ለሰው ልጅ የምትሰጪውን አጠቃላይ ትርጉም ሙሉ በሙሉ የሚገለባብጥ ተግባርና ስራ ነው የሚያጋጥምሽ…አስር ዲግሪ ብትማሪ የማታገኚውን የህይወት ልምድ ነው የምታገኚው..ሀገር በእነማን አንደምትመራ፤የምናደንቃቸውና.ለአምልኮ በተጠጋ ፍቅር የምንከተላቸው አርቲስቶች እና ዘፋኞች ያላቸው ስብእና..ብር ለሀብታሙና ብር ለደሀው ያለው የትርጉም ልዩነት …ብዙ ብዙ ነገር ትማሪበታለሽ….መማር ብቻ አይደለም…እያንዳንዷን እውቀትም ሆነ እያዳንዷን ገንዘብ ስትቀበይ ለዛ የምትከፍይው ስቃይና ህመም አለ…አንዱ ደንበኛ እንደ አሻንጉሊት ያይሻል፤ ሌላ ንግስት አድርጎ ያንቆጦቁጥሻል አንዱን ሰውነቱን ከላይ እስከታች ታሺለታለሽ፤ ሌላውን ደግሞ አእምሮውንና የውስጥ የስነልቦና ጥዝጣዜውን ውስጡ ገብተሸ እንድታክሚው ይጠበቅብሻል… አንዱን በወሲብ ስታስደስቺው…ሌላውን ደግሞ ለሊቱን ሙሉ ቁጭ ብለሽ እንድታዳምጪው ብቻ ይፈልግ ይሆናል…፡፡
በዚህ የስራ ባህሪ የማያጋጥምሽ ነገር የለም…እርግጥ ከፍላጎትሽ ያፈነገጠ አካላዊ ጥቃት አያጋጥምሽም፤ ድርጅቱ ለዚህ ከፍተኛ ጥንቃቄ ያደርጋል…እዚህ የሚመጡት ደንበኞቻችን ለስማቸው አብዝተው ስለሚጨነቁ በዛ ብዙም አያስቸግሩም፡፡ በተረፈ ግን ዋና ታርጌትሽ በመጪዎቹ አምስትና ስድስት አመታት ለእድሜ ልክሽ የሚበቃሽን ብር ለማግኘት ማንኛውንም ነገር ለማድረግ ቁርጠኛ ነሽ ወይ…ነው..ለዛ አዎ ቁርጠኛ ነኝ… ከሆነ መልስሽ ያንን እንድታደርጊ የሚያግዝሽ በቂ ስልጠናና ዝግጅት እንዲኖርሽ ወደስልጠና ትገቢያለሽ…አይ እኔ የገንዘብም ችግር የለብኝም.. ቤተሰቦቼ ደህና የሚባል አቅም አላቸው እኔም እየሰራሁት ያለሁት ስራ በቂ ነው የምትይ ከሆነ ግን ልገፋፋሽ አልፈልግም ቢቀርብሽ ይሻላል››
የተወሰነ ደቂቃ ዝም አለች…ሰገንም በዝምታ የማሰላሰያ ሰዓቱን ፈቀደችላት
‹‹ችግሯን አሰበች…ቤተሰቦቿ ያሉበትን ሁኔታ አሰበች…ሁለት እግሮቹን አጥቶ ቤቱ የቀረውን ተወዳጅ አባቷን አሰበች፤የብቸኛ ታናሽ ወንድሟን የወደፊት ህይወቱን አሰበች በወቅቱ በኩርፊያ የተለያየችውን ፍቅረኛዋን አሰበች.. ሰገን ያሳየቻትን በስድስት አመት ውስጥ ሰርቼ አገኘሁት ያለችውን ብር መጠን አሰላች.እያሰራች ያለውን ቤትና የምትነዳውን መኪና አሰበች…በመጎምዠት በአፏ ምራቅ ሞላ ‹‹አይ እሞክረዋለሁ››አለቻት፡፡
‹‹እሞክረዋለሁአይሰራም..አደርገዋለሁ.ወይም ይቅርብኝ..መልስሽ ከሁለት. አንዱ ነው መሆን ያለበት››
‹‹አደርገዋለሁ፡፡››
እጇን ዘረጋችላትና ‹እንኳን ደስ አለሽ… የቤተሰባችን አባል ለመሆን ስለወሰንሽ ደስ ብሎኛል...ከእኔ በተሻለ ብልህ ሆነሽ ስኬታማ እንደምትሆኚ አምናለሁ›በማለት ጨበጠቻትና ፊት ለፊቷ ያለውን ወረቀት አነሳችና ከመካከሉ ሁለት ፎርም በማንሳት ከእስኪርፕቶ ጋር አውጥታ እየሰጠቻት አንብቢውና ፈርሚበት..ያው በእኛ መካከል ዋናው የወረቀት ውል ሳይሆን የደም ውል ነው...አንዴ ቤተሰብ ሆነሽ ወደውስጥ ከገባሽ በህይወት ጭምር እንታመንሻለን ፤በህይወትሽ ጭምር ትታመኚናለሽ ማለት ነው፡፡ ለማንኛውም እስክትጨርሺ መጣሁ ብላ ከተቀመጠችበት ተነስታ ወደውስጥ ገባች…ሳባም ማንበብ ጀመረች…
አሰሪውና ሰራተኛውን ማክበር የሚገባቸውን ኃላፊነትና ያላቸውን መብት የሚደነግግ ነው፡፡
ለምሳሌ፡
ሰራተኛው..በስራ ሂዳት የሚያጋጥሙትን ሰዎች ማንነት ሆነ ከእነሱ ጋር ያሳለፈውን ማንኛውንም ምስጢራዊም ሆኑ ቀላል ነገሮችን ከማንም ጋር አንስቶ ማውራትም ሆነ መወያየት በጥብቅ የተከለከለ ነው፤ከቤተሰብ ከእናት ጋር ቢሆንም፡፡ ይሄንን መተላለፍ ሚስጥሩ እንደሚያስከትለው ጉዳት መጠን መረር ያለ ቅጣት ያስከትላል፡፡
ህመም ወይም የታወቀ ከባድ ችግር ካልገጠመ በስተቀር ደንበኛ በቀጠሮ በተገኘበት ጊዜ ከስራ ቦታ ላይ አለመገኘትም ሆነ ማርፈድ ፈፅሞ የማይፈቀድና ይቅርታ የማያሰጥ ስህተት ነው፡፡
ከደንበኞች የሚሰጥ ማንኛውንም የብር ስጦታ፤የጌጣጌጥ ስጦታ፤ከዛም ከፍ ያለ እስከ ቤት ስጦታ ድረስ ቢሰጥ ሙሉ በሙሉ የሰራተኛው የግል ሀብት ነው፡፡
ድርጅቱ ሰራተኞቹ በደንበኞች አካላዊ ጥቃት ድብደባም ሆነ መሰል ጥቃት ቢደርስባቸው ሙሉ ኃላፊነት ወስዶ እስከ ውጭ ሀገር በመላክ ሙሉ ህክምና እንዲያገኙ የማድረግ ጥቃት አድራሹ ደንበኛ ጋር በህግም ሆነ በሌሎች ዘዴዎች በመጠቀም በቂ ካሳ እንዲያገኙ የማስደረግ ኃላፊት ይወስዳል፡፡ቅድሚያ ግን አንደዚህ አይነት ችግሮች እንዳይከሰቱ ደንበኞች መረጣ ላይም ሆነ በሂደት ክትትል ያደርጋል…የራሱን ዘዴ በመጠቀም በስውርና በግልጽ ደህንነታቸውን ይከታተላል፤ ይጠብቃል፤ከስራ ሰዓት ውጭ የፈለጉበት ቦታ መሄድ፤ቤተሰቦቻቸውን የመጠየቅ ከጓደኞቻቸው ጋር መዝናናት ሙሉ መብት ያላቸው ቢሆንም ለደህንነታቸው ሲባል እንቅስቃሴያቸውን በተለያዩ ዘዴዎች ክትትል ይደረግባቸዋል፡፡ የስራቸው ፀባይ ከሀገሪቱ ትላልቅ ሰዎች ጋር ስለሚያገናኛቸው በተቻለ መጠን የሚሄዱበቸው ቦታዎች የተመረጡ የሚያገኟቸው ሰዎች ወደአደጋ የማያስገቡ መሆን እንዳለባቸውም የሚያብራራ አንቀጽ አለበት.በአጠቃላይ እነዚህንና መሰል መመሪያዎች ነው ያሉት
‹‹አንዴ ገብቼበታለሁ የራሱ ጉዳይ፤ህልም ተፈርቶ ሳይተኛ አይታደርም›› አለችና እስኪሪፕቶውን አነሳችና ሁለቱም ወረቀት ላይ ፈርማ በእፎይታ ከመቀመጫዋ ተነስታ ስትንጠራራ ሰገን ከሄደችበት በፈገግታ መጣች፡፡ የፈረመችውን ወረቀት ከጠረጴዛ ላይ በማንሳት አንዴ በስሱ አየችና ወደቦታው መልሳ በማስቀመጥ ቦርሳዋን አነሳችና ከፈተች….አንድ በካኪ የተጠቀለለ ነገር አነሳችና እጆ ላይ አስቀመጠች
ሳባ‹‹ምንድነው?›› ጠየቀቻት
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሳባ‹‹ወደ ትምህርትሽ ለመመለስ አልፈልግሺም ነበር….?››መሀከል ገብታ ጥያቄ ጠየቀቻት
ምን ሊያደርግልኝ…ተምሬ ስንት ልቀጠር..ሶስትና አራት ሺ ብር…ምን ላደርግበት.?ነገ ብታመም እንደእናቴ ባዶ ቤት ማቅቄ ልሞት? ነገ ልጅ ብወልድ በድህነት ውስጥ ላሳድገው….?አይ ምንም ሰርቼ ምንም ሀብታም መሆን ብቻ ነው የፈለኩት….ለምሳሌ መስረቅም ቢሆን ፤መሸርሞጥም ቢሆን፤ሀሺሽ ማከፋፈልም ቢሆን… ብቻ ዋናው ጠቀም ያለ ገንዘብ ያስገኝ እንጂ የስራው አይነት ላይ ምንም አይነት ምርጫ እንደማላደርግ ለራሴ ቃል ገባሁ….በአጋጣሚ ያ ያልኩሽ ሰውዬ እቅዴን ስነግረው ከትብለጥ ጋር አስተዋወቀኝና ‹‹እባክሽ እርጂያት››አላት…ተገናኝን..አየቺኝ ልክ አሁን አንቺን እንደወደደችሽ ወደደቺኝ..ታዲያ እኔ እንደአንቺ መወዛገብ ውስጥ አልገባሁም እንዴትስ ልገባ እችላለሁ…? እሺ ብላ ተረከበቺኝ፡፡ ወደስልጠና ገባሁ…ስልጠናው ዛሬ እንደምንሰጠው በጣም የተደራጀ አልነበረም…ግን ለአንድ ወር ሰለጠንኩ…ይበልጥ ወደድኩት…እና ይሄው ስድስት አመት እሱኑ እየሰራሁ ነው፡
ስልኳን ከኪሶ አወጣችና ከፈተች፤ከባንክ የተላከላትን የሂሳብ ዝርዝር.ላይ ያለውን ብር አሳየቻት 6,354,450 ይላል
‹‹6 ሚሊዬን ነው የሚለው?››
‹‹አዎ›› አለችና ጋላሪ ውስጥ በመግባት አንድ ፎቶ አወጣች ‹‹ይሄ በቅርብ እያሰራሁት ያለ ጅምር ቤት ነው..ከሶስት ወር በኃላ ይጠናቀቃል፤ይህቺኛዋ መኪናዬ.ነች፤ቢያንስ ከአስር የሚበልጡ የዘመዶቼን ልጆች አስተምራለሁ…፡፡
‹‹ይገርማል›› አለች ሳባ
‹‹አዎ ይገርማል… .እንግዲህ አስከአሁን የነገርኩሽ መግቢያውንና.መደምደሚያውን ብቻ ነው፡፡ማለቴ እንዴት ስራው ውስጥ እንደገባሁና በመግባቴ ያገኘሁትን ውጤት….››
‹‹አዎ ..››
መሀከሉ የህይወትሽን የአስተሳሰብሽን፤ለሰው ልጅ የምትሰጪውን አጠቃላይ ትርጉም ሙሉ በሙሉ የሚገለባብጥ ተግባርና ስራ ነው የሚያጋጥምሽ…አስር ዲግሪ ብትማሪ የማታገኚውን የህይወት ልምድ ነው የምታገኚው..ሀገር በእነማን አንደምትመራ፤የምናደንቃቸውና.ለአምልኮ በተጠጋ ፍቅር የምንከተላቸው አርቲስቶች እና ዘፋኞች ያላቸው ስብእና..ብር ለሀብታሙና ብር ለደሀው ያለው የትርጉም ልዩነት …ብዙ ብዙ ነገር ትማሪበታለሽ….መማር ብቻ አይደለም…እያንዳንዷን እውቀትም ሆነ እያዳንዷን ገንዘብ ስትቀበይ ለዛ የምትከፍይው ስቃይና ህመም አለ…አንዱ ደንበኛ እንደ አሻንጉሊት ያይሻል፤ ሌላ ንግስት አድርጎ ያንቆጦቁጥሻል አንዱን ሰውነቱን ከላይ እስከታች ታሺለታለሽ፤ ሌላውን ደግሞ አእምሮውንና የውስጥ የስነልቦና ጥዝጣዜውን ውስጡ ገብተሸ እንድታክሚው ይጠበቅብሻል… አንዱን በወሲብ ስታስደስቺው…ሌላውን ደግሞ ለሊቱን ሙሉ ቁጭ ብለሽ እንድታዳምጪው ብቻ ይፈልግ ይሆናል…፡፡
በዚህ የስራ ባህሪ የማያጋጥምሽ ነገር የለም…እርግጥ ከፍላጎትሽ ያፈነገጠ አካላዊ ጥቃት አያጋጥምሽም፤ ድርጅቱ ለዚህ ከፍተኛ ጥንቃቄ ያደርጋል…እዚህ የሚመጡት ደንበኞቻችን ለስማቸው አብዝተው ስለሚጨነቁ በዛ ብዙም አያስቸግሩም፡፡ በተረፈ ግን ዋና ታርጌትሽ በመጪዎቹ አምስትና ስድስት አመታት ለእድሜ ልክሽ የሚበቃሽን ብር ለማግኘት ማንኛውንም ነገር ለማድረግ ቁርጠኛ ነሽ ወይ…ነው..ለዛ አዎ ቁርጠኛ ነኝ… ከሆነ መልስሽ ያንን እንድታደርጊ የሚያግዝሽ በቂ ስልጠናና ዝግጅት እንዲኖርሽ ወደስልጠና ትገቢያለሽ…አይ እኔ የገንዘብም ችግር የለብኝም.. ቤተሰቦቼ ደህና የሚባል አቅም አላቸው እኔም እየሰራሁት ያለሁት ስራ በቂ ነው የምትይ ከሆነ ግን ልገፋፋሽ አልፈልግም ቢቀርብሽ ይሻላል››
የተወሰነ ደቂቃ ዝም አለች…ሰገንም በዝምታ የማሰላሰያ ሰዓቱን ፈቀደችላት
‹‹ችግሯን አሰበች…ቤተሰቦቿ ያሉበትን ሁኔታ አሰበች…ሁለት እግሮቹን አጥቶ ቤቱ የቀረውን ተወዳጅ አባቷን አሰበች፤የብቸኛ ታናሽ ወንድሟን የወደፊት ህይወቱን አሰበች በወቅቱ በኩርፊያ የተለያየችውን ፍቅረኛዋን አሰበች.. ሰገን ያሳየቻትን በስድስት አመት ውስጥ ሰርቼ አገኘሁት ያለችውን ብር መጠን አሰላች.እያሰራች ያለውን ቤትና የምትነዳውን መኪና አሰበች…በመጎምዠት በአፏ ምራቅ ሞላ ‹‹አይ እሞክረዋለሁ››አለቻት፡፡
‹‹እሞክረዋለሁአይሰራም..አደርገዋለሁ.ወይም ይቅርብኝ..መልስሽ ከሁለት. አንዱ ነው መሆን ያለበት››
‹‹አደርገዋለሁ፡፡››
እጇን ዘረጋችላትና ‹እንኳን ደስ አለሽ… የቤተሰባችን አባል ለመሆን ስለወሰንሽ ደስ ብሎኛል...ከእኔ በተሻለ ብልህ ሆነሽ ስኬታማ እንደምትሆኚ አምናለሁ›በማለት ጨበጠቻትና ፊት ለፊቷ ያለውን ወረቀት አነሳችና ከመካከሉ ሁለት ፎርም በማንሳት ከእስኪርፕቶ ጋር አውጥታ እየሰጠቻት አንብቢውና ፈርሚበት..ያው በእኛ መካከል ዋናው የወረቀት ውል ሳይሆን የደም ውል ነው...አንዴ ቤተሰብ ሆነሽ ወደውስጥ ከገባሽ በህይወት ጭምር እንታመንሻለን ፤በህይወትሽ ጭምር ትታመኚናለሽ ማለት ነው፡፡ ለማንኛውም እስክትጨርሺ መጣሁ ብላ ከተቀመጠችበት ተነስታ ወደውስጥ ገባች…ሳባም ማንበብ ጀመረች…
አሰሪውና ሰራተኛውን ማክበር የሚገባቸውን ኃላፊነትና ያላቸውን መብት የሚደነግግ ነው፡፡
ለምሳሌ፡
ሰራተኛው..በስራ ሂዳት የሚያጋጥሙትን ሰዎች ማንነት ሆነ ከእነሱ ጋር ያሳለፈውን ማንኛውንም ምስጢራዊም ሆኑ ቀላል ነገሮችን ከማንም ጋር አንስቶ ማውራትም ሆነ መወያየት በጥብቅ የተከለከለ ነው፤ከቤተሰብ ከእናት ጋር ቢሆንም፡፡ ይሄንን መተላለፍ ሚስጥሩ እንደሚያስከትለው ጉዳት መጠን መረር ያለ ቅጣት ያስከትላል፡፡
ህመም ወይም የታወቀ ከባድ ችግር ካልገጠመ በስተቀር ደንበኛ በቀጠሮ በተገኘበት ጊዜ ከስራ ቦታ ላይ አለመገኘትም ሆነ ማርፈድ ፈፅሞ የማይፈቀድና ይቅርታ የማያሰጥ ስህተት ነው፡፡
ከደንበኞች የሚሰጥ ማንኛውንም የብር ስጦታ፤የጌጣጌጥ ስጦታ፤ከዛም ከፍ ያለ እስከ ቤት ስጦታ ድረስ ቢሰጥ ሙሉ በሙሉ የሰራተኛው የግል ሀብት ነው፡፡
ድርጅቱ ሰራተኞቹ በደንበኞች አካላዊ ጥቃት ድብደባም ሆነ መሰል ጥቃት ቢደርስባቸው ሙሉ ኃላፊነት ወስዶ እስከ ውጭ ሀገር በመላክ ሙሉ ህክምና እንዲያገኙ የማድረግ ጥቃት አድራሹ ደንበኛ ጋር በህግም ሆነ በሌሎች ዘዴዎች በመጠቀም በቂ ካሳ እንዲያገኙ የማስደረግ ኃላፊት ይወስዳል፡፡ቅድሚያ ግን አንደዚህ አይነት ችግሮች እንዳይከሰቱ ደንበኞች መረጣ ላይም ሆነ በሂደት ክትትል ያደርጋል…የራሱን ዘዴ በመጠቀም በስውርና በግልጽ ደህንነታቸውን ይከታተላል፤ ይጠብቃል፤ከስራ ሰዓት ውጭ የፈለጉበት ቦታ መሄድ፤ቤተሰቦቻቸውን የመጠየቅ ከጓደኞቻቸው ጋር መዝናናት ሙሉ መብት ያላቸው ቢሆንም ለደህንነታቸው ሲባል እንቅስቃሴያቸውን በተለያዩ ዘዴዎች ክትትል ይደረግባቸዋል፡፡ የስራቸው ፀባይ ከሀገሪቱ ትላልቅ ሰዎች ጋር ስለሚያገናኛቸው በተቻለ መጠን የሚሄዱበቸው ቦታዎች የተመረጡ የሚያገኟቸው ሰዎች ወደአደጋ የማያስገቡ መሆን እንዳለባቸውም የሚያብራራ አንቀጽ አለበት.በአጠቃላይ እነዚህንና መሰል መመሪያዎች ነው ያሉት
‹‹አንዴ ገብቼበታለሁ የራሱ ጉዳይ፤ህልም ተፈርቶ ሳይተኛ አይታደርም›› አለችና እስኪሪፕቶውን አነሳችና ሁለቱም ወረቀት ላይ ፈርማ በእፎይታ ከመቀመጫዋ ተነስታ ስትንጠራራ ሰገን ከሄደችበት በፈገግታ መጣች፡፡ የፈረመችውን ወረቀት ከጠረጴዛ ላይ በማንሳት አንዴ በስሱ አየችና ወደቦታው መልሳ በማስቀመጥ ቦርሳዋን አነሳችና ከፈተች….አንድ በካኪ የተጠቀለለ ነገር አነሳችና እጆ ላይ አስቀመጠች
ሳባ‹‹ምንድነው?›› ጠየቀቻት
👍77❤4
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ዛሬ ላይ
ሳባ ሊቱን ሙሉ በትዝታ ከወዲህ ወዲያ ስትዋዥቅ ነው ያደረችው…ለሰከንድ እንኳን እንቅልፍ በአይኗ አልዞረም…አሁን የትዝታ ጉዞዋን መሀከል ላይ ሳትቆጭ
ያቆመችው ታናሽ ወንድሟ ራጂ የተኛችበት ክፍል ደረስ መጥቶ በእናቱና በእሷ መካከል ሰርስሮ መሀከላቸው ሲገባ ነው፡፡
‹‹አንተ ጓረምሳ ሴቶች ክፍል ምን ትሰራለህ?››
‹‹እህቴ ናፍቃኝ ነዋ››
‹‹ወደራሷ ልጥፍ አድርጋ በማቀፍ ግንበሩን ሳመችው፡፡››
‹‹እህቴ ዛሬም ታድሪያለሽ አይደል?›
‹‹ማደር አላድርም …ግን አሁን እንነሳና ከተማህን ዞር ዞር አድርገህ አሳየኝ..ከዛ ትንሽ ዘና ብለን ከሰአት በኃላ እሄዳለሁ፡፡››
ስንዱ(እማሆይ አፀደ) ከአልጋዋ እየወረደች‹‹ ምነው ዛሬ አድረሽ ነገ በጥዋቱ -ብትሄጂ አይሻልም?››ስትል ሀሳብ አቀረበችላት፡፡
‹‹አይ.. ቢያንስ ነገ በጥዋት ሀኪሜ ጋር ተመልሼ በመሄድ ስላቋረጥኩት -መድሀኒት ነገሬው የሚለኝን መስማት አለብኝ፡፡››
‹‹በቃ እንደዛ ከሆነ ተነሱ እስከዛ እኔ ቁርስ ልስራ፡፡››
‹‹አይ አንቺም ተነሺና አብረን ውጭ ነው ቁርስ ምንበላው፡፡››
‹‹ባይሆን እናንተው ሂዱና ስትመለሱ ከእኔ ጋር ሆነን የሆነ ቦታ እንሄዳለን፡፡ ማለቴ ብዙም ጊዜ የሚፈጅ አይደለም፡፡እዚሁ ቅርብ ነው፡፡15 ደቂቃ ቢወስድብን ነው፡፡››
‹‹ሳባም …እሺ በቃ›› ብላ ለባብሳ ከወንድሟ ጋር ተያይዘው ከግቢ ወጡ፡፡ቀጥታ የሄዱት ሻለቃ ደራርቱ ቱሉ ሆቴል ነው፡፡ እዛ እየተዝናኑና ቁርስ እየበሉ እተጫወቱ አራት ሰዓት ሆነ ፡፡ ከዛ ወጡና ወደስጦታ መሸጫ ሱቅ እየሄዱ ሳለ ስልኳ ጠራ፡፡አየችው ..በጣም የምትፈልገው ስልክ ነው፡፡አነሳችው፡
‹‹እሺ ደራሲ ጳውሎስ እንዴት ነህ?››
‹‹አለሁ.. ሰላም ነኝ››
‹‹እሺ እንዴት እየሆነልህ ነው…?›
‹‹ጨርሼለሁ..ዛሬ ወደአዲስአባ ልንመጣ ነው…ከመነሳቴ በፊት ልደውልልሽ ብዬ ነው፡፡››
‹‹በእውነት በጣም አስደሳች ዜና ነው የነገርከኝ…በቃ እኔም አሁን አሰላ ነኝ…ከሰአት እነሳለሁ..ነገ እንገናኛለን፡፡››
‹‹እሺ በቃ ቸው››
‹‹ደግሞ የጉዞውም ነገር መስመር ይዞል..በአስራአምስት ቀን ውስጥ የሚጠናቀቅ ይመስለኛል፡፡››
‹‹ደስ ይላል፡፡በቃ ነገ አንገናኝ፡፡››ብሏት ስልኩን ዘጋው፡፡እሷም ስልኳን ወደኪሷ መልሳ በደስታ ፈጋ ወንድሟን እንዳቀፈች ወደ ሱቅ ገባች፡፡ ትኩስ አበባ ከገዙ በኃላ ቀጥታ ወደቤተክርስትያን ነው ተያያዘው የሄዱት፡፡ ሁለቱም አባታቸው መቃብር ላይ የያዙትን አበባ አስቀመጡና ሀውልቱ ስር ጎን ለጎን ቁጭ አሉ፡፡ ሁለቱም በዝምታ ተሸብበው በየራሳቸው ትዝታ መዳከር ጀመሩ፡፡ሳባ ትዝ ይላታል፡፡የዛሬ ሰባት አመት በፊት የአባቷ አሟሟት፡፡
አዎ ሙሉ በሙሉ በእሷ ጣጣ እንደሞተ ነው የምታምነው፡፡በዛ ምክንያት ደግሞ በቀል በውስጧ በቅሎ ሰው እስከመግደል ደርሳለች፡፡እርግጥ ቀጥታ የሽጉጥ ቃታ ስባ…ወይም ጩቤ በሰው ልብ ሰክታ አልነበረም ግድያውን የፈፀመችው፡፡ግን የአባቴ ዋነኛ ገዳይ ነች የምትላትን ሴት ያላትን ሁሉ አንድ በአንድ እንድታጣ አድርጋ ባዶዋን በማስቀረት በራሷ እጅ አንገቷን ገመድ ውስጥ አስገብታ ከዚህች አለም ህይወት እራሷን እንድትገላግል አድርጋለች፡፡አሁን ሌላ አንድ ትቀራታለች….ለእሷም የመጨረሻውን ቦንብ አጥምዳ ወደማጠናቀቁ ላይ ነች…ከዛ የሴትዬዋ እግሮች ቦንቦቹን ረግጠው ሲነሱ ሁሉ ነገሯ ቡም ብሎ ይበታተናል... ያ ወጥመድ….ደራሲ ጳውሎስ ፅፎ ያጠናቀቀው መፅፈህ ነው፡፡ያ መፅሀፍ ቦንብ ሆኖ ቀሪዋንና ኃያሏን ሴት ያስወግዳታል..‹‹አባዬ አይዞህ ..አንድ በአንድ እበቀላቸዋለሁ››አለች ሳባ፡፡
‹‹ምን አልሽ እህቴ …?አናገርሺኝ?››አላት ታናሽ ወንድሟ፡፡
‹‹አይ…. ከአባዬ ጋር እያወራሁ ነበር፡፡››አለች ደንግጣ፡፡ ራጂም ‹‹እህቴ …አባዬ እኮ በጣም ነው የሚናፍቀኝ፡፡›› አላት፡፡
‹‹እኔም በጣም ነው የሚናፍቀኝ…..በየጊዜው እናንተ ጋር የማልደውለው ለምን እንደሆነ ታውቃለህ ?እንተን ሳወራ አባዬ ትዝ ስለሚለኝና እሱ ትዝ ሲለኝ ደግሞ ሀዘን ውስጤን ስለሚሸረካክተው ነው፡፡አባዬ በጣም ጀግናና ስማርት የሆነ አባት ነበር… ሲሞት አንተ ልጅ ስለነበርክ በደንብ ልብ ላትለው ትችችለህ…በተለይ ከአደጋው በፊት ሮጦ ልረፍ የማይል፤ ሰርቶ ደከማኝ የማያውቅ፤ ለቤቱ ድንቅ አባወራ ለእኔና ለአንተ ድንቅ አባት ፤ለሰፈርና በቄሄው የተከበረ ልዩ ሰው ነበር…አባዬን ሳስብ ሁል ጊዜ ከአደጋው በፊት ስለነበረው ሁኔታ ነው ማሰብ የምፈልገው…››
‹‹እህቴ እኔ አንቺ ከምታስቢው በላይ አባዬን አውቀዋለሁ.እርግጥ አምስት አመቴ ላይ ነው የሞተው…ቢሆንም አምስት አመት ሙሉ እኔን ከማሳደግ ውጭ ሌላ ስራም ሆነ ፍላጎት እልነበረውም…እማዬ እናቴ መሆኗን በትክክል ያወቅኩት እንኳን እሱን በሞት ካጣሁ በኃላ ነው፡፡ከዛ በፊት ምተኛው ከእሱ ጋር
፤የሚያጥበኝ እሱ፤ ምግብ እራሱ የሚያጎርሰኝ እሱ ነበር..እስኪሞት ድረስ በእጆቼ ምግብ ቆርሼ መጉረስ አልችልም ነበር ፡፡እሰከዛ ድረስ በእሱ እጅ ካልሆነ ምግብ ወደአፌ አይገባም ነበር…በየቀኑ የሚነግረኝ ተረቶች የሚያነብልኝ መፅሀፎች ትዝታው ዛሬ የተከወነ ያህል ነው የማስታውሰው ፡፡አንድ አይነት ተረት በቀን
ለ10 ጊዜ ደጋግመህ ንገረኘኝ ስለው አይሰለችም…በደስታ ያደርገዋል፡የአባዬ ጣፋጭ ድምፅ ዛሬም በጆሮቼ ውስጥ ሲንቆረቆር ማደመጥ እችላለሁ፡››
በታናሽ ወንድሟ ልብ የሚነካ ንግግር እንባዋ በጉንጮቾ ተንኳለለ፡፡
ወንድሟ ቀጠለ‹‹…እህቴ የዛን ያህል እያስታወስኩት በዛ መጠን እየናፈቀኝ እንኳን ለምን አንዳማላማርር ታውቂያለሽ?››
መልሱን ለመስማት ተነቃቃች‹‹ለምንድን ነው?››
‹‹አንቺ ስላለሺኝ ነዋ…አንቺ እኮ ልክ እንደአባቴ ነሽ..አይደለም አሁን ላለሁበት ለወደፊት ህይወቴ እንኳን ትጨነቂያለሽ…ጀግና እህት ስላለኝ በአንቺ እፅናናለሁ..አባዬ ሲናፍቀኝ እዚህ እመጣና አንቺ ለእኔ እና ለእናቴ ምታድርጊልን ነገር ሁሉ እነግረዋለሁ…ከዛ ደስ ሲለው አይቼ ወደቤቴ እምለሳለሁ.፡››
ከተቀመጠችበት ተንደርድራ ሄዳ አቀፈችው …ጭምቅ አድርጋ አቀፈችው.. እያገላበጠች ሳመችው…እሱ በእሷ ላይ ያለውን መመካት እሩብን ያህል እሷ በራሷ ላይ ኖሯት ቢሆን እጅግ ደስ ይላት ነበር፡፡ግን እሷ በውስጧ ትንሽነት ነው የነገሰው.. ፤ባዶነት ነው ልቧን የሞላው ፤ስጋት ነው እየናጣት ያለው፤ተስፋ መቁረጥ ነው ዙሪያዋን የከበባት፣
እህትና ወንድም ተመልሰው እቤት ሲደርሱ ስድስት ሰዓት አልፎ ነበር… እናትየው ምርጥ የተባለ ምሳ ሰርታ ቡና አፍልታ ፤እቤቱን አሟሙቃና አጫጭሳ ነበር የጠበቀቻቸው…የተዘጋጀውን ምግብ ከበሉና ከቡናውም አቦሉን ከጠጡ በኃላ ስንዱና ሳባ በተራቸው ተያይዘው ወጡ..
‹‹ስንድ የት እንደምትወስጂኝ ለማወቅ ጓጉቼያለሁ?››
‹‹ትንሽ ታገሽ ደግሞ አስደሳች ቦታ የምወስድሽ እንዳይመስልሽ››
‹‹እናስ..?››
‹‹ያው አስፈላጊ ቦታ ነው…. በተለይ ለእኔ?››
‹ለነገሩ ዝም ብዬ ነው የጠየቅኩሽ…መቼስ መዝናኛ ቦታ ይዘሽኝ ትሄጃለሽ ብዬ አላስብም…›
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ዛሬ ላይ
ሳባ ሊቱን ሙሉ በትዝታ ከወዲህ ወዲያ ስትዋዥቅ ነው ያደረችው…ለሰከንድ እንኳን እንቅልፍ በአይኗ አልዞረም…አሁን የትዝታ ጉዞዋን መሀከል ላይ ሳትቆጭ
ያቆመችው ታናሽ ወንድሟ ራጂ የተኛችበት ክፍል ደረስ መጥቶ በእናቱና በእሷ መካከል ሰርስሮ መሀከላቸው ሲገባ ነው፡፡
‹‹አንተ ጓረምሳ ሴቶች ክፍል ምን ትሰራለህ?››
‹‹እህቴ ናፍቃኝ ነዋ››
‹‹ወደራሷ ልጥፍ አድርጋ በማቀፍ ግንበሩን ሳመችው፡፡››
‹‹እህቴ ዛሬም ታድሪያለሽ አይደል?›
‹‹ማደር አላድርም …ግን አሁን እንነሳና ከተማህን ዞር ዞር አድርገህ አሳየኝ..ከዛ ትንሽ ዘና ብለን ከሰአት በኃላ እሄዳለሁ፡፡››
ስንዱ(እማሆይ አፀደ) ከአልጋዋ እየወረደች‹‹ ምነው ዛሬ አድረሽ ነገ በጥዋቱ -ብትሄጂ አይሻልም?››ስትል ሀሳብ አቀረበችላት፡፡
‹‹አይ.. ቢያንስ ነገ በጥዋት ሀኪሜ ጋር ተመልሼ በመሄድ ስላቋረጥኩት -መድሀኒት ነገሬው የሚለኝን መስማት አለብኝ፡፡››
‹‹በቃ እንደዛ ከሆነ ተነሱ እስከዛ እኔ ቁርስ ልስራ፡፡››
‹‹አይ አንቺም ተነሺና አብረን ውጭ ነው ቁርስ ምንበላው፡፡››
‹‹ባይሆን እናንተው ሂዱና ስትመለሱ ከእኔ ጋር ሆነን የሆነ ቦታ እንሄዳለን፡፡ ማለቴ ብዙም ጊዜ የሚፈጅ አይደለም፡፡እዚሁ ቅርብ ነው፡፡15 ደቂቃ ቢወስድብን ነው፡፡››
‹‹ሳባም …እሺ በቃ›› ብላ ለባብሳ ከወንድሟ ጋር ተያይዘው ከግቢ ወጡ፡፡ቀጥታ የሄዱት ሻለቃ ደራርቱ ቱሉ ሆቴል ነው፡፡ እዛ እየተዝናኑና ቁርስ እየበሉ እተጫወቱ አራት ሰዓት ሆነ ፡፡ ከዛ ወጡና ወደስጦታ መሸጫ ሱቅ እየሄዱ ሳለ ስልኳ ጠራ፡፡አየችው ..በጣም የምትፈልገው ስልክ ነው፡፡አነሳችው፡
‹‹እሺ ደራሲ ጳውሎስ እንዴት ነህ?››
‹‹አለሁ.. ሰላም ነኝ››
‹‹እሺ እንዴት እየሆነልህ ነው…?›
‹‹ጨርሼለሁ..ዛሬ ወደአዲስአባ ልንመጣ ነው…ከመነሳቴ በፊት ልደውልልሽ ብዬ ነው፡፡››
‹‹በእውነት በጣም አስደሳች ዜና ነው የነገርከኝ…በቃ እኔም አሁን አሰላ ነኝ…ከሰአት እነሳለሁ..ነገ እንገናኛለን፡፡››
‹‹እሺ በቃ ቸው››
‹‹ደግሞ የጉዞውም ነገር መስመር ይዞል..በአስራአምስት ቀን ውስጥ የሚጠናቀቅ ይመስለኛል፡፡››
‹‹ደስ ይላል፡፡በቃ ነገ አንገናኝ፡፡››ብሏት ስልኩን ዘጋው፡፡እሷም ስልኳን ወደኪሷ መልሳ በደስታ ፈጋ ወንድሟን እንዳቀፈች ወደ ሱቅ ገባች፡፡ ትኩስ አበባ ከገዙ በኃላ ቀጥታ ወደቤተክርስትያን ነው ተያያዘው የሄዱት፡፡ ሁለቱም አባታቸው መቃብር ላይ የያዙትን አበባ አስቀመጡና ሀውልቱ ስር ጎን ለጎን ቁጭ አሉ፡፡ ሁለቱም በዝምታ ተሸብበው በየራሳቸው ትዝታ መዳከር ጀመሩ፡፡ሳባ ትዝ ይላታል፡፡የዛሬ ሰባት አመት በፊት የአባቷ አሟሟት፡፡
አዎ ሙሉ በሙሉ በእሷ ጣጣ እንደሞተ ነው የምታምነው፡፡በዛ ምክንያት ደግሞ በቀል በውስጧ በቅሎ ሰው እስከመግደል ደርሳለች፡፡እርግጥ ቀጥታ የሽጉጥ ቃታ ስባ…ወይም ጩቤ በሰው ልብ ሰክታ አልነበረም ግድያውን የፈፀመችው፡፡ግን የአባቴ ዋነኛ ገዳይ ነች የምትላትን ሴት ያላትን ሁሉ አንድ በአንድ እንድታጣ አድርጋ ባዶዋን በማስቀረት በራሷ እጅ አንገቷን ገመድ ውስጥ አስገብታ ከዚህች አለም ህይወት እራሷን እንድትገላግል አድርጋለች፡፡አሁን ሌላ አንድ ትቀራታለች….ለእሷም የመጨረሻውን ቦንብ አጥምዳ ወደማጠናቀቁ ላይ ነች…ከዛ የሴትዬዋ እግሮች ቦንቦቹን ረግጠው ሲነሱ ሁሉ ነገሯ ቡም ብሎ ይበታተናል... ያ ወጥመድ….ደራሲ ጳውሎስ ፅፎ ያጠናቀቀው መፅፈህ ነው፡፡ያ መፅሀፍ ቦንብ ሆኖ ቀሪዋንና ኃያሏን ሴት ያስወግዳታል..‹‹አባዬ አይዞህ ..አንድ በአንድ እበቀላቸዋለሁ››አለች ሳባ፡፡
‹‹ምን አልሽ እህቴ …?አናገርሺኝ?››አላት ታናሽ ወንድሟ፡፡
‹‹አይ…. ከአባዬ ጋር እያወራሁ ነበር፡፡››አለች ደንግጣ፡፡ ራጂም ‹‹እህቴ …አባዬ እኮ በጣም ነው የሚናፍቀኝ፡፡›› አላት፡፡
‹‹እኔም በጣም ነው የሚናፍቀኝ…..በየጊዜው እናንተ ጋር የማልደውለው ለምን እንደሆነ ታውቃለህ ?እንተን ሳወራ አባዬ ትዝ ስለሚለኝና እሱ ትዝ ሲለኝ ደግሞ ሀዘን ውስጤን ስለሚሸረካክተው ነው፡፡አባዬ በጣም ጀግናና ስማርት የሆነ አባት ነበር… ሲሞት አንተ ልጅ ስለነበርክ በደንብ ልብ ላትለው ትችችለህ…በተለይ ከአደጋው በፊት ሮጦ ልረፍ የማይል፤ ሰርቶ ደከማኝ የማያውቅ፤ ለቤቱ ድንቅ አባወራ ለእኔና ለአንተ ድንቅ አባት ፤ለሰፈርና በቄሄው የተከበረ ልዩ ሰው ነበር…አባዬን ሳስብ ሁል ጊዜ ከአደጋው በፊት ስለነበረው ሁኔታ ነው ማሰብ የምፈልገው…››
‹‹እህቴ እኔ አንቺ ከምታስቢው በላይ አባዬን አውቀዋለሁ.እርግጥ አምስት አመቴ ላይ ነው የሞተው…ቢሆንም አምስት አመት ሙሉ እኔን ከማሳደግ ውጭ ሌላ ስራም ሆነ ፍላጎት እልነበረውም…እማዬ እናቴ መሆኗን በትክክል ያወቅኩት እንኳን እሱን በሞት ካጣሁ በኃላ ነው፡፡ከዛ በፊት ምተኛው ከእሱ ጋር
፤የሚያጥበኝ እሱ፤ ምግብ እራሱ የሚያጎርሰኝ እሱ ነበር..እስኪሞት ድረስ በእጆቼ ምግብ ቆርሼ መጉረስ አልችልም ነበር ፡፡እሰከዛ ድረስ በእሱ እጅ ካልሆነ ምግብ ወደአፌ አይገባም ነበር…በየቀኑ የሚነግረኝ ተረቶች የሚያነብልኝ መፅሀፎች ትዝታው ዛሬ የተከወነ ያህል ነው የማስታውሰው ፡፡አንድ አይነት ተረት በቀን
ለ10 ጊዜ ደጋግመህ ንገረኘኝ ስለው አይሰለችም…በደስታ ያደርገዋል፡የአባዬ ጣፋጭ ድምፅ ዛሬም በጆሮቼ ውስጥ ሲንቆረቆር ማደመጥ እችላለሁ፡››
በታናሽ ወንድሟ ልብ የሚነካ ንግግር እንባዋ በጉንጮቾ ተንኳለለ፡፡
ወንድሟ ቀጠለ‹‹…እህቴ የዛን ያህል እያስታወስኩት በዛ መጠን እየናፈቀኝ እንኳን ለምን አንዳማላማርር ታውቂያለሽ?››
መልሱን ለመስማት ተነቃቃች‹‹ለምንድን ነው?››
‹‹አንቺ ስላለሺኝ ነዋ…አንቺ እኮ ልክ እንደአባቴ ነሽ..አይደለም አሁን ላለሁበት ለወደፊት ህይወቴ እንኳን ትጨነቂያለሽ…ጀግና እህት ስላለኝ በአንቺ እፅናናለሁ..አባዬ ሲናፍቀኝ እዚህ እመጣና አንቺ ለእኔ እና ለእናቴ ምታድርጊልን ነገር ሁሉ እነግረዋለሁ…ከዛ ደስ ሲለው አይቼ ወደቤቴ እምለሳለሁ.፡››
ከተቀመጠችበት ተንደርድራ ሄዳ አቀፈችው …ጭምቅ አድርጋ አቀፈችው.. እያገላበጠች ሳመችው…እሱ በእሷ ላይ ያለውን መመካት እሩብን ያህል እሷ በራሷ ላይ ኖሯት ቢሆን እጅግ ደስ ይላት ነበር፡፡ግን እሷ በውስጧ ትንሽነት ነው የነገሰው.. ፤ባዶነት ነው ልቧን የሞላው ፤ስጋት ነው እየናጣት ያለው፤ተስፋ መቁረጥ ነው ዙሪያዋን የከበባት፣
እህትና ወንድም ተመልሰው እቤት ሲደርሱ ስድስት ሰዓት አልፎ ነበር… እናትየው ምርጥ የተባለ ምሳ ሰርታ ቡና አፍልታ ፤እቤቱን አሟሙቃና አጫጭሳ ነበር የጠበቀቻቸው…የተዘጋጀውን ምግብ ከበሉና ከቡናውም አቦሉን ከጠጡ በኃላ ስንዱና ሳባ በተራቸው ተያይዘው ወጡ..
‹‹ስንድ የት እንደምትወስጂኝ ለማወቅ ጓጉቼያለሁ?››
‹‹ትንሽ ታገሽ ደግሞ አስደሳች ቦታ የምወስድሽ እንዳይመስልሽ››
‹‹እናስ..?››
‹‹ያው አስፈላጊ ቦታ ነው…. በተለይ ለእኔ?››
‹ለነገሩ ዝም ብዬ ነው የጠየቅኩሽ…መቼስ መዝናኛ ቦታ ይዘሽኝ ትሄጃለሽ ብዬ አላስብም…›
👍79❤11🔥1😁1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሳባ የአሰላን ከተማ ለቃ እንደወጣች በደመነፍስ ነበር ስትነዳ የነበረው፡፡ ሀሳቧ ሁሉ ወደኃላ ተመልሷል..ያንን የተረገመ ስራ እንዴት እንደ ጀመረች አስር አመት ወደኃላ ተመልሳ ማብላላት ጀመረች፡፡
ከ10 ዓመት በፊት
ያኔ በዛ ዘመን አዲሱን ስራዋን ለመጀመር ከሰገን ጋር የመጨረሻ ድርድር ስታደርግ እና ሲለያዩ አንድ ምክር ሰጥታት ነበር…‹‹ድንግል ከሆንሽ ለምትወጂው ሰው ስጪው፡፡››ነበር ያለቻት…ግን በፍጥነት ማድረግ አልቻለችም ነበር…በወቅቱ የምትወደው ሰው ልቧን ሰብሮ ካሳዘናት ሰነባብቷል….‹‹ለእሱ ድንግልና ሳይሆን ከተቻለ በቀል ነው የሚገባው››ስትል በማሰብ….ስለድንግልናዋ ማሰብና መጨነቅ ትታ…ዕቃዋን በየካርቶኑ እያስገበባች አሸገች፤ልብሶቿን በሁለት ሻንጣ ጠቅጥቃ አሳሰረች…የምትተኛበት ፍራሽ ብቻ እንደተዘረጋ ቀረ…ቀጥሎ ምን እንደምታደርግ ግራ ገባት፡፡መቼስ ይሄን ሁሉ ኮተት ይዛ በህዝብ ትራንስፖርት ተጠቅማ አሰላ ድረስ ማጓጓዝ አትችልም...እንዴት አድርጋ…‹‹ደግሞ ስኖርበት ባዶ የነበረው ቤት አሁን ልለቅ ስል እንዴት ነው እንዲህ ሜዳውን የሞላው?››ሥትል በማሰብ ተገረመች፡፡‹‹ግን አሁን ይሄንን ሁሉ ኮተት ብረት ድስት፤ሰሀን፤ብርጭቆ ምድጃ ለምንድነው የሰበሰብኩት? ለምን ለተቸገረ አላከፋፍለውም?››ራሷን በትዝብት ጠየቀች፡፡
ግን ደፍራ ነገ ሀብታምና ሁሉ ነገር የተረፈው እንደምትሆን ተማምና ‹‹አይ ይሄን ኮልኮሌ አልፈልግም ላከፋፍለው››ልትል አልቻለችም…
ወሰነች.‹‹አዎ ብር አለኝ… አሰላ ድረስ የሚወስድልኝ መኪና ብፈልግ ይሻላል››ስትል አሰበች…‹‹አዎ መርካቶ ብሄድ ጭነት መኪና አላጣም….ጭነው ሲጨርሱ በዚሁ ጎራ ቢሉ ከላይ ጣል ጣል አድርገው ይወስዱልኛል….››ብላ ስሌት ሰራችና ወደመርካቶ ለመሄድ ካሰበች በኃላ ሌላ የተሻለ ያለችው ሀሳብ ብልጭ አለላት፡
ደምሳሽ ትዝ ኣላት….እርግጥ በወቅቱ ለዚህ የሚያበቃ ትውውቅም ሆነ ንግግር.አልነበራቸውም...ቢሆንም.ያው‹‹ቤተሰብ ሆነናል››ብሏት የለ. ብትጠይቀው ምንም ክፋት እንደሌለው አሰላች…ሸፌር ስለሆነ ሌሎች ሹፌሮችን ስለሚያውቅ ወደአሰላ የሚሄድ የጭነት መኪና ብዙም ሳይለፋ በስልክ ሊጨርስላት ይችላል…ስልኳን አወጣችና ደወለችለት..ከሶስት ጥሪ በኋላ ተነሳ..
‹‹ጤና ይስጥልኝ የእኔ እመቤት››
‹‹አቶ ደምሳሽ ሳባ ነኝ .አወቅከኝ?በቀደም…››
‹‹እመቤቴ አውቄሻለሁ..ማብራራት አይጠበቅብሽም…አንቺን እንዴት ልዘነጋ እችላለሁ፡፡ለዛውም ቤተሰብ ሆነን?››ነበር ያላት…
‹‹በእውነት ጥሩ ስሜት እንዲሰማኝ ነው ያደረከው››አለችው ከምሯ፡፡
‹‹አረ ምንም የተለየ ነገር አልተናገርኩም…ለማንኛውም ምን ልታዘዝ?››
‹‹እየፈራሁ ነው የደወልኩት..ሌላ ላስቸግረው የምችል ሰው ስለሌለ ነው እባክህ ከድፍረት አትቁጠርብኝ››
‹‹በነገራችን ላይ አልተነገረሽም መሰለኝ?››
‹‹ምኑን?››
‹‹ከዛሬ ጀምሬ በማንኛውም ነገር አንቺን እንድጠብቅ፤እንድታዘዝና የምትፈልጊውን ነገር ሁሉ እንዳሟላልሽ ታዝዣለሁ…ስለዚህ እኔን ማዘዙን ከዛሬው ተለማመጂው…ለአንቺ መታዘዝ ስራዬ ነው›› አላት፡፡
‹‹ማዘዙን?››
‹‹አዎ ማዘዙን››
‹‹አይ እንዳልጠየቅህ አደረከኝ…በቃ ይቅርብኝ ሌላ አማራጭ እፈልጋለሁ፡፡››
‹‹አረ ተይ ቀለል አድርጊውና የምትፈልጊውን ንገሪኝ..ካለበለዚያ አሁኑኑ ሰፈርሸ እመጣለሁ››አላት
‹‹ኸረ ተው…እሺ ያው ሹፌር ስለሆንክ ሹፌሮችን ታውቃለህ ብዬ ነው››
‹‹አዎ በደንብ አውቃለሁ…ምን ፈለግሽ?››
‹‹የፈለኩትማ ያው ሰሞኑን ስልጠና ጠቅልዬ ስለምገባ የምኖርበትን ቤት ለቅቄያለሁ….ቤተሰቦቼ ያሉት አሰላ ነው…እቃዎቼን ወደእዛ ለመውሰድ ፈልጌ ነበር…እና ወደዛ የሚሄድ የጭነት መኪና ፈልጌ ነበር..እንዴት እንደማገኝ ግራ ገብቶኝ ነው››
‹‹ወይ ለዚህች ነው እንዴ..?ለመቼ ነው..?››
‹‹ከተቻለማ ለዛሬ ነው…ካልሆነም ለነገ ጠዋት…››
‹‹ስልኬን ጠብቂ…መልሼ እደውላለሁ፡፡››
‹‹በእውነት ከልቤ ነው የማመሰግነው››
‹‹በይ ቻው በቤተሰቦች መካከል መመሰጋገን የለም ››ብሎ ስልኩን ዘጋ፡፡
ከ8 ደቂቃ በኃላ ነበር ስልኳ መልሶ የጠራው…ስታየው ደምሳሽ ነው..በዚህ ፍጥነት አልጠበቀችም.
አነሳችውና ‹‹ሄሎ አገኘህልኝ?››አለችው፡፡
አዎ እቃሽ ብዙ ነው እንዴ ?ማለት ፒካፕ መኪና አይችለውም..?››
‹‹አረ በደንብ ነው ሚችለው››
‹‹እንግዲያው አሁን 5 ሰዓት ሆኗል 7 ሰዓት ሰፈር ደርሶ ይደውልልሻል..እስከዛ የቀረሽ ነገር ካለ አስተካክይ››
በደስታ ስልኩን ዘጋችና የመጨረሻውን ዝግጅት ማድረግ ጀመረች፡
ለ7 ሩብ ጉዳይ ደወለላት...ፈጥና አነሳችው
‹‹ሄሎ ደምሳሽ...እንዴት ሆነልህ?››
‹‹ያው ግሎባል ጋር ሰማያዊ ደብል ፒካኘ ቲዬታ መኪና ይዞ እየጠበቀሽ ነው።››ስልኳን እያወራች ቤቱን ለቃ ወጣች‹‹እንዴት እንደማመሰግንህ አላውቅም"
"ችግር የለውም… ስትመጪ ምሳ ትጋብዢኛለሽ"
‹‹አረ ችግር የለውም...ግን ክፍያውን እንዴት ነው የማደርገው ማለቴ
ነግሮሀል?"
‹‹ዋጋው ችግር የለውም...ወላጆችሽ ምሳና ቡና ከጋበዙት ይበቃዋል››
‹‹እውነቴን እኮ ነው...ትቀልድብኛለህ አይደል?››
በዚህ ጊዜ ግሎባል ጋር ደርሳ ነበር ...በምልክት የነገራትን ፒካፕ ወዲያው አየቻት...ለሹፌሩ ወደእሷ እንዲመጣ በእጇ ምልክት ጠራችውና መኪናዋን ማንቀሳቀሱን ካየች በኃላ ፊቷን አዙራ ወደቤቷ ተንቀሳቀሰች፡፡
‹‹ሰውዬውን አግኝቼዋለሁ" ‹‹እ..ታዲያ አናገርሽው?" ‹‹አይ አላናገርኩትም"
"ታዲያ ልደውልለትና ልጠይቅልሽ ወይስ አንቺው እዛው ትከራከሪዋለሽ?"
‹‹አይ አመሰግንሀለሁ...ከዚህ በላይማ ላስቸግርህ አልፈልግም...በቃ ቻው።››
‹‹ቻው በቃ ሚቸግርሽ ነገር ካለ ደውይ››
እሷ የቤቷ በራፍ ጋር ስትደርስ ፒካፗ አጠገቧ ደርሳ በስሱ ክላክስ ሲያደርግላት ስልኩን ፈጠን ብላ ዘጋችና ወደግቢ ገብታ የመኪና መግቢያ በራፍ ከፈተች… መኪናዋ ወደውስጥ ዘልቃ ገባችና የግቢው መሀል አካባቢ ቆማ ከገቢናዋ ሹፌሩ ዱብ ብሎ ወረደ...በድንጋጤ እጇን አፏ ላይ ከደነች።
‹‹ምነው አስደነገጥኩሽ እንዴ?››
"እዚህ ሆነህ ነው እንዴ የምታስለፈልፈኝ...?ባለመኪናው የት አለ?"
‹‹መኪናው የድርጅቱ ነው...ሹፌሩም ደግሞ እኔ ነኝ.."
‹‹ኸረ ደምሳሽ እንዲህ እኮ መቸገር አልነበረብህም።አሰላ ድረስ እኮ ነው።
"ይሄ የእኔ ሀሳብ አይደለም..ታዝዤ ነው...መኪና እየፈለግሽ እንደሆነ ለሠገን ስነግራት...ራስህ አድርስላት ብላ አዘዘቺኝ...ይልቅ አሁን ሰዓቱ እየነጎደ ስለሆነ እቃሺን ቶሎ ጫን ጫን አድርገን እንውጣ›› አላት። እየከበዳት እቃዋን ወደ ተቆለለበት ክፍል ይዛው ገባች..እቃውን ጭነው ከግቢው ለመውጣት 20 ደቂቃ ብቻ ነበር የወሰደባቸው።
///
11 ሰዓት ላይ ቤት ደረሱ እቃው እስኪወርድ፤ መክሰስ በልተው የተፈላውን ቡና ጠጥተው እስኪያጠናቅቁ ለአንድ ሰአት ሩብ ጉዳይ ሆነ...ሳባ ከቤተሰቦቿ ጋር ስትጫወት አድራ በማግስቱ ረፈድፈድ ሲል ነበር መመለስ የፈለገችው። ያንን ዕቅድ ያወጣችው ሹፌሩ ደምሳሽ መሆኑን ከማወቋ በፊት ነበር። በኋላ ግን ለእሷ ብሎ አሰላ ድረስ መጥቶ እንዴት ብቻውን እንዲመለስ ትተወው?ያ ነው የጨነቃት፡፡ እርግጥ እርሱም በእንግድነት እነሱ ቤት እንዲያድርና ጥዋት አብረው እንዲመለሡ ጠይቃው ነበር። እሱ በማግስቱ 12 ሰዓት አዲስ አበባ ላይ የሚሰራው ስራ ስላለ እንደማይችል ስለነገራት አብራው ለመመለስ ወሰነች። ሁሉን
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሳባ የአሰላን ከተማ ለቃ እንደወጣች በደመነፍስ ነበር ስትነዳ የነበረው፡፡ ሀሳቧ ሁሉ ወደኃላ ተመልሷል..ያንን የተረገመ ስራ እንዴት እንደ ጀመረች አስር አመት ወደኃላ ተመልሳ ማብላላት ጀመረች፡፡
ከ10 ዓመት በፊት
ያኔ በዛ ዘመን አዲሱን ስራዋን ለመጀመር ከሰገን ጋር የመጨረሻ ድርድር ስታደርግ እና ሲለያዩ አንድ ምክር ሰጥታት ነበር…‹‹ድንግል ከሆንሽ ለምትወጂው ሰው ስጪው፡፡››ነበር ያለቻት…ግን በፍጥነት ማድረግ አልቻለችም ነበር…በወቅቱ የምትወደው ሰው ልቧን ሰብሮ ካሳዘናት ሰነባብቷል….‹‹ለእሱ ድንግልና ሳይሆን ከተቻለ በቀል ነው የሚገባው››ስትል በማሰብ….ስለድንግልናዋ ማሰብና መጨነቅ ትታ…ዕቃዋን በየካርቶኑ እያስገበባች አሸገች፤ልብሶቿን በሁለት ሻንጣ ጠቅጥቃ አሳሰረች…የምትተኛበት ፍራሽ ብቻ እንደተዘረጋ ቀረ…ቀጥሎ ምን እንደምታደርግ ግራ ገባት፡፡መቼስ ይሄን ሁሉ ኮተት ይዛ በህዝብ ትራንስፖርት ተጠቅማ አሰላ ድረስ ማጓጓዝ አትችልም...እንዴት አድርጋ…‹‹ደግሞ ስኖርበት ባዶ የነበረው ቤት አሁን ልለቅ ስል እንዴት ነው እንዲህ ሜዳውን የሞላው?››ሥትል በማሰብ ተገረመች፡፡‹‹ግን አሁን ይሄንን ሁሉ ኮተት ብረት ድስት፤ሰሀን፤ብርጭቆ ምድጃ ለምንድነው የሰበሰብኩት? ለምን ለተቸገረ አላከፋፍለውም?››ራሷን በትዝብት ጠየቀች፡፡
ግን ደፍራ ነገ ሀብታምና ሁሉ ነገር የተረፈው እንደምትሆን ተማምና ‹‹አይ ይሄን ኮልኮሌ አልፈልግም ላከፋፍለው››ልትል አልቻለችም…
ወሰነች.‹‹አዎ ብር አለኝ… አሰላ ድረስ የሚወስድልኝ መኪና ብፈልግ ይሻላል››ስትል አሰበች…‹‹አዎ መርካቶ ብሄድ ጭነት መኪና አላጣም….ጭነው ሲጨርሱ በዚሁ ጎራ ቢሉ ከላይ ጣል ጣል አድርገው ይወስዱልኛል….››ብላ ስሌት ሰራችና ወደመርካቶ ለመሄድ ካሰበች በኃላ ሌላ የተሻለ ያለችው ሀሳብ ብልጭ አለላት፡
ደምሳሽ ትዝ ኣላት….እርግጥ በወቅቱ ለዚህ የሚያበቃ ትውውቅም ሆነ ንግግር.አልነበራቸውም...ቢሆንም.ያው‹‹ቤተሰብ ሆነናል››ብሏት የለ. ብትጠይቀው ምንም ክፋት እንደሌለው አሰላች…ሸፌር ስለሆነ ሌሎች ሹፌሮችን ስለሚያውቅ ወደአሰላ የሚሄድ የጭነት መኪና ብዙም ሳይለፋ በስልክ ሊጨርስላት ይችላል…ስልኳን አወጣችና ደወለችለት..ከሶስት ጥሪ በኋላ ተነሳ..
‹‹ጤና ይስጥልኝ የእኔ እመቤት››
‹‹አቶ ደምሳሽ ሳባ ነኝ .አወቅከኝ?በቀደም…››
‹‹እመቤቴ አውቄሻለሁ..ማብራራት አይጠበቅብሽም…አንቺን እንዴት ልዘነጋ እችላለሁ፡፡ለዛውም ቤተሰብ ሆነን?››ነበር ያላት…
‹‹በእውነት ጥሩ ስሜት እንዲሰማኝ ነው ያደረከው››አለችው ከምሯ፡፡
‹‹አረ ምንም የተለየ ነገር አልተናገርኩም…ለማንኛውም ምን ልታዘዝ?››
‹‹እየፈራሁ ነው የደወልኩት..ሌላ ላስቸግረው የምችል ሰው ስለሌለ ነው እባክህ ከድፍረት አትቁጠርብኝ››
‹‹በነገራችን ላይ አልተነገረሽም መሰለኝ?››
‹‹ምኑን?››
‹‹ከዛሬ ጀምሬ በማንኛውም ነገር አንቺን እንድጠብቅ፤እንድታዘዝና የምትፈልጊውን ነገር ሁሉ እንዳሟላልሽ ታዝዣለሁ…ስለዚህ እኔን ማዘዙን ከዛሬው ተለማመጂው…ለአንቺ መታዘዝ ስራዬ ነው›› አላት፡፡
‹‹ማዘዙን?››
‹‹አዎ ማዘዙን››
‹‹አይ እንዳልጠየቅህ አደረከኝ…በቃ ይቅርብኝ ሌላ አማራጭ እፈልጋለሁ፡፡››
‹‹አረ ተይ ቀለል አድርጊውና የምትፈልጊውን ንገሪኝ..ካለበለዚያ አሁኑኑ ሰፈርሸ እመጣለሁ››አላት
‹‹ኸረ ተው…እሺ ያው ሹፌር ስለሆንክ ሹፌሮችን ታውቃለህ ብዬ ነው››
‹‹አዎ በደንብ አውቃለሁ…ምን ፈለግሽ?››
‹‹የፈለኩትማ ያው ሰሞኑን ስልጠና ጠቅልዬ ስለምገባ የምኖርበትን ቤት ለቅቄያለሁ….ቤተሰቦቼ ያሉት አሰላ ነው…እቃዎቼን ወደእዛ ለመውሰድ ፈልጌ ነበር…እና ወደዛ የሚሄድ የጭነት መኪና ፈልጌ ነበር..እንዴት እንደማገኝ ግራ ገብቶኝ ነው››
‹‹ወይ ለዚህች ነው እንዴ..?ለመቼ ነው..?››
‹‹ከተቻለማ ለዛሬ ነው…ካልሆነም ለነገ ጠዋት…››
‹‹ስልኬን ጠብቂ…መልሼ እደውላለሁ፡፡››
‹‹በእውነት ከልቤ ነው የማመሰግነው››
‹‹በይ ቻው በቤተሰቦች መካከል መመሰጋገን የለም ››ብሎ ስልኩን ዘጋ፡፡
ከ8 ደቂቃ በኃላ ነበር ስልኳ መልሶ የጠራው…ስታየው ደምሳሽ ነው..በዚህ ፍጥነት አልጠበቀችም.
አነሳችውና ‹‹ሄሎ አገኘህልኝ?››አለችው፡፡
አዎ እቃሽ ብዙ ነው እንዴ ?ማለት ፒካፕ መኪና አይችለውም..?››
‹‹አረ በደንብ ነው ሚችለው››
‹‹እንግዲያው አሁን 5 ሰዓት ሆኗል 7 ሰዓት ሰፈር ደርሶ ይደውልልሻል..እስከዛ የቀረሽ ነገር ካለ አስተካክይ››
በደስታ ስልኩን ዘጋችና የመጨረሻውን ዝግጅት ማድረግ ጀመረች፡
ለ7 ሩብ ጉዳይ ደወለላት...ፈጥና አነሳችው
‹‹ሄሎ ደምሳሽ...እንዴት ሆነልህ?››
‹‹ያው ግሎባል ጋር ሰማያዊ ደብል ፒካኘ ቲዬታ መኪና ይዞ እየጠበቀሽ ነው።››ስልኳን እያወራች ቤቱን ለቃ ወጣች‹‹እንዴት እንደማመሰግንህ አላውቅም"
"ችግር የለውም… ስትመጪ ምሳ ትጋብዢኛለሽ"
‹‹አረ ችግር የለውም...ግን ክፍያውን እንዴት ነው የማደርገው ማለቴ
ነግሮሀል?"
‹‹ዋጋው ችግር የለውም...ወላጆችሽ ምሳና ቡና ከጋበዙት ይበቃዋል››
‹‹እውነቴን እኮ ነው...ትቀልድብኛለህ አይደል?››
በዚህ ጊዜ ግሎባል ጋር ደርሳ ነበር ...በምልክት የነገራትን ፒካፕ ወዲያው አየቻት...ለሹፌሩ ወደእሷ እንዲመጣ በእጇ ምልክት ጠራችውና መኪናዋን ማንቀሳቀሱን ካየች በኃላ ፊቷን አዙራ ወደቤቷ ተንቀሳቀሰች፡፡
‹‹ሰውዬውን አግኝቼዋለሁ" ‹‹እ..ታዲያ አናገርሽው?" ‹‹አይ አላናገርኩትም"
"ታዲያ ልደውልለትና ልጠይቅልሽ ወይስ አንቺው እዛው ትከራከሪዋለሽ?"
‹‹አይ አመሰግንሀለሁ...ከዚህ በላይማ ላስቸግርህ አልፈልግም...በቃ ቻው።››
‹‹ቻው በቃ ሚቸግርሽ ነገር ካለ ደውይ››
እሷ የቤቷ በራፍ ጋር ስትደርስ ፒካፗ አጠገቧ ደርሳ በስሱ ክላክስ ሲያደርግላት ስልኩን ፈጠን ብላ ዘጋችና ወደግቢ ገብታ የመኪና መግቢያ በራፍ ከፈተች… መኪናዋ ወደውስጥ ዘልቃ ገባችና የግቢው መሀል አካባቢ ቆማ ከገቢናዋ ሹፌሩ ዱብ ብሎ ወረደ...በድንጋጤ እጇን አፏ ላይ ከደነች።
‹‹ምነው አስደነገጥኩሽ እንዴ?››
"እዚህ ሆነህ ነው እንዴ የምታስለፈልፈኝ...?ባለመኪናው የት አለ?"
‹‹መኪናው የድርጅቱ ነው...ሹፌሩም ደግሞ እኔ ነኝ.."
‹‹ኸረ ደምሳሽ እንዲህ እኮ መቸገር አልነበረብህም።አሰላ ድረስ እኮ ነው።
"ይሄ የእኔ ሀሳብ አይደለም..ታዝዤ ነው...መኪና እየፈለግሽ እንደሆነ ለሠገን ስነግራት...ራስህ አድርስላት ብላ አዘዘቺኝ...ይልቅ አሁን ሰዓቱ እየነጎደ ስለሆነ እቃሺን ቶሎ ጫን ጫን አድርገን እንውጣ›› አላት። እየከበዳት እቃዋን ወደ ተቆለለበት ክፍል ይዛው ገባች..እቃውን ጭነው ከግቢው ለመውጣት 20 ደቂቃ ብቻ ነበር የወሰደባቸው።
///
11 ሰዓት ላይ ቤት ደረሱ እቃው እስኪወርድ፤ መክሰስ በልተው የተፈላውን ቡና ጠጥተው እስኪያጠናቅቁ ለአንድ ሰአት ሩብ ጉዳይ ሆነ...ሳባ ከቤተሰቦቿ ጋር ስትጫወት አድራ በማግስቱ ረፈድፈድ ሲል ነበር መመለስ የፈለገችው። ያንን ዕቅድ ያወጣችው ሹፌሩ ደምሳሽ መሆኑን ከማወቋ በፊት ነበር። በኋላ ግን ለእሷ ብሎ አሰላ ድረስ መጥቶ እንዴት ብቻውን እንዲመለስ ትተወው?ያ ነው የጨነቃት፡፡ እርግጥ እርሱም በእንግድነት እነሱ ቤት እንዲያድርና ጥዋት አብረው እንዲመለሡ ጠይቃው ነበር። እሱ በማግስቱ 12 ሰዓት አዲስ አበባ ላይ የሚሰራው ስራ ስላለ እንደማይችል ስለነገራት አብራው ለመመለስ ወሰነች። ሁሉን
👍68❤10🔥1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሁለት ተኩል ላይ ወሎ ሰፈር የያዘላት ሆቴል ጋር ደረሱ፤ክፍልአስገባት።
‹‹ሌላ የምትፈልጊው ነገር አለ ?›
"ኧረ ቤተ- መንግስት ነው የተከራየህልኝ...ካልደበረህ ሆቴል የሆነ ነገር እየተጠቀምክ ትጠብቀኛለህ...ምቾት እየተሠማኝ ስላልሆነ ሻወር ለመውሰድ 10 ደቂቃ ይበቃኛል።
‹‹እንዴ አመረርሽ እንዴ…?እኔ እኮ ደህና እደሪ ብዬሽ ወደቤት ልሄድ ነበረ"
‹‹ምነው ቤት ይጠብቁሀል እንዴ?"
"አዎ አጥሩን ስከፍት እያንቧረቀ የሚቀበለኝ አንድ ውሻ አለኝ" "በቃ?"
"አዎ...በቃ...ለማንኛውም ታች እንገናኝ።" ብሏት ወጥቶ በሩን ዘጋና ሄደ፡፡ እሷም እየቀነቀነ ያስቸገረትን ሰውነቷን ለመታጠብ ወደ ሻወር አመራች። ሰውነቷን ታጥባ ጨርሳ በሻንጣዋ ከያዘችው ቅያሪ ቀሚስ ምርጥ ያለችውን ቀሚስ ለብሳ የብር ቦርሳዋን ይዛ ክፍሏን ቆለፈችና ወደታች ወደ ሆቴሉ ወረደች፡፡
ምግብ አዳራሹ ውስጥ ገብታ ዞር ዞር እያለች ብትፈልገው ልታገኘው አልቻለችም።ወደ ባሩ ስትገባ ባለጌ ወንበር ላይ ተቀምጦ መጠጡን ይልፋል፡፡ እንዳየችው ፈራ ተባ እያለች ወደ እሱ ቀረበች።መምጣቷን ሲያይ ከመቀመጫው ላይ ተንሸራቶ በመውረድ ተቀበላት።
‹‹ቆየሁብህ እንዴ?›
"አይ እንደውም ፈጠንሽ...ነይ መጀመሪያ እራት እንብላ"
ተከተለችው...፡፡ ሲገቡ አስተናጋጇ ወደተያዘላቸው ወንበር እየመራች ወሰደችና አሰቀመጠቻቸው። ሜኑ መጣና አዘዙ ፡፡ቆንጆ እራት በሉ፡፡ሂሳብ ለመክፈል እሷ ወደቦርሳዋ እጇን ከመስዳዷ በፊት እሱ ቀድሞ ዘጋ"የከፈለውን ብር ገርመም አድርጋ ስታየው ተገረመች..
‹‹ይሄ ሰውዬ እውነት ሹፌር ብቻ ነው?››ስትል ራሷን ጠየቀች፡፡ መልስ ሳታገኝ ወደባር ይዟት ገባ ።ሁለቱም የየምርጫቸውን አዘው አየተጎነጩና በጫወታ እያዋዙ ጊዜውን መግፋት ጀመሩ።ሳባ በማታውቀው ምክንያት ደስ እያለት መጣ ...ሞቅ እያላት ሲመጣ እያቅበጠበጣት መጣ..በቀደም ሰገን ስትሸኛት የተናገረቻት የመጨረሻ ምከር ከምናቧ ሊጠፋ አልቻለም። እንደዛ ብታደርጊ ይሻላል ...እዚህ አንፈልገውም"አዎ ቃል በቃል ባይሆንም እንደዛ ነበር ያለቻት፡፡ እናም ምክሩን ተቀብላ በሚቀጥሉት ሶስት ቀናት ውስጥ ለወራት ከተኳረፈችው ፍቅረኛዋ በመታረቅ ምክሯን ተግባራዊ ለማድረግ እቅድ ነበራት። ግን አሁን አላስቻላትም።በዛን ሰዓት ከኮተቤ ተነስቶ ወሎሰፈር መምጣት እንደማይችል ብታውቅም ቢያንስ ድምፁን ለመስማት ፈለገች...ለወራት ሲደውልላትና ይቅር እንድትለው በአማላጅ ጭምር ሲማፀናት ነበር..ተስፋ ቆርጦ ግንኙነታቸውን ሁሉ እርግፍ አድርገው ያቆሙ ከመሰሉ ወር ደፍኖ ነበር "መቼስ አሁን ስደውልለት በርሬ ካልመጣሁ ብሎ ያስቸግረኛል" ስትል ተስፋ አደረገች፡፡
"ጨክኖ ካልመጣሁ ካለ መቼስ ምን አደርጋለሁ...ለማንኛውም ልደውልለት" በማለት ወሰነችና"ቶይሌት ደርሼ ልምጣ?"ብላ ለደምሳሽ በመናገር ከተቀመጠችበት ተነሳች።
"ድረሺና ነይ..ሰዓት እየሄደ ስለሆነ ስትመጪ ወደክፍልሽ አድርሼሽ እሄዳለሁ"አላት።
እሷም ከቦርሳዋ ገንዘብ ዛቅ አደረገችና ጠረጴዛ ላይ ወርወራ‹‹..እንግዲያው ሂሳብ ዝጋና ጠብቀኝ...ራስ ወዳድ ሆኜ አስመሸሁብህ አይደል..?››ብላ ከእሱ መልስ ሳትጠብቅ ቦርሳዋን እዛው ጠረጴዛ ላይ ጥላ ስልኳን ብቻ በእጇ ይዛ እየተውረገረገች በሆቴሉ የኋላ፣በር ወደውስጥ ገባች...ወደ ቶይሌት እየተራመደች ደወለች...መጥራት ሲጀምር ሰውነቷን ፍርሀት ወረራት
"አሁን ምን እለዋለሁ?"ጨነቃት...ደግነቱ ስልኩ አልተነሳም...
ጥሪውን ጨርሶ ተቋረጠ። የምታደርገው ግራ ገባት፡፡ ሰዓቱን አየች። ለአምስት ሰዓት አስር ጉዳይ ይላል።
‹‹ያ እንቅልፋም በዚህ ሰዓትማ ሀይለኛ ህልም እያለመ ነው"ስትል አሰበች ቶይሌት ገባችና የከፈተችውን በራፍ መልሳ ዘግታ ቀሚሷን ገልባ ፓንቷን ወደታች አንሸራታ ቁጭ አለች። ሽንቷ ወጥሯት ተጨናንቃ ነበር...
ሿሿሿ ብሎ መውረድ ጀመረ.. በዚህ መሀል ስልኳ ጠራ…አየችው።ራሱ ነው።
‹‹ይሄ እንቅልፋም ነቃ ማለት ነው....ልታነሳ ፈለገች ...የሽንቷ የሿሿታ ድምፅ እሱ ጆሮ ደርሶ እንዳይረብሸው እስክትጨርስ መጠበቀ ወሰነች ...ሽንቷን ከማጠናቀቋ በፊት ስልኩ ተቋረጠ...""ከሁለት ደቂቃ በኃላ ራሷ ደወለች።ተነሳ።
ጆሮዋ ላይ ለጥፋ ፀጥ አለች።‹‹አዎ እኔ የመናገር እድሉን ካመቻቸሁለት ይበቃል..ይቅርታ የመጠየቅ ጥፋቱን እየተናዘዘ የመለማመጥና የመለመን ድርሻው የእሱ መሆን አለበት።አዎ እኔ መልስ የመስጪያ ጊዜዬ እስኪደርስ በኩራት መጠበቅ ነው ያለብኝ›› ብላ በዝምታዋ ፀናች።ክፋቱ ከዛም ወገን ፈጣን መልስ አላገኘችም፡፡
ከረጅም ጥበቃ በኋላ "ሄ....ሎ"የሚል ድምፅ ከወዲያኛው ጫፍ እየተንሳፈፈ መጥቶ ጆሮዋ ውስጥ ተሰነቀረ....ውርር አደረጋት።ቶሎ ብላ ከጆሮዋ አነሳችና ወደ አይኗ አቀረበችው፤አፍጥጣ እና አትኩራ አየችው።አልተሣሣተችም ስሙም ቁጥሩም የራሱ ነበር።
"ሄሎ የእሱባለው ስልክ አይደለም እንዴ?"
"ትክክል ነሽ..አልተሳሳትሽም...ግን አንቺን ማን ልበል?"
"አይ አታውቂኝም...እሱን ልታቀርቢልኝ አትቺይም...ነው ወይስ ተኝቷል?"ስትል ጠየቀቻት
‹‹አዎ ቁጥሩን ካልተሳሳትኩ የምታናግረኝ እህቱ ነች ማለት ነው›› ስትል ነበር በእርግጠኝነት የወሰነችው።ከልጅቷ የሰማችው መልስ ግን የሚያጥወለውል አይነት ነበር።
"አይ አልተኛም ልጅ እያባበለ ነው?"
‹‹እንዴ የምን ልጅ?"
"የምን ልጅ ማለት ምን ማለት ነው..?የራሱን ልጅ ነዋ..የወለደውን" "ይቅርታ አንቺን ማን ልበል...?"
"ባለቤቱ ነኝ...በጣም አስቸኳይ ካልሆነ "
ልጅቷ ተናግራ ሳትጨርስ ስልኩ ከእጇ ተንሸራቶ ወለሉ ላይ ወደቀ፡፡ከውጭ‹‹ሳባ..የት.ነሽ....?"የሚል ተደጋጋሚ ጥሪ ስትሰማ ነበር ከድንዛዜዋ የባነነችው፡፡
"እ....መጣሁ"አለችና ከሽንት ቤቱ ሰሀን ተነሳችና ፓንቷን ወደ ላይ ጎትታ የነበረበት ቦታ በመመለስ ቀሚሷን ወደታች ለቀቀች።ጎንበስ አለችና የወደቀውን ሞባይል አነሳች።ስክሪኑ ከዳር ሰንጠቅ ብሏል።በክህደት ምክንያት ልቡ ከመሀል ለተሠነጠቀ ሰው የሞባይሉ መሰንጠቅግድ ይሰጠዋል?።የሽንት ቤቱን በራፍ ከፍታ ስትወጣ ደምሳሽ ግራ በመጋባት በራፍ ላይ ቆሞ ሲጠብቃት አገኘችው።
እንዳያት "እንዴ ምነው...?አመመሽ እንዴ?"ሲል ጠየቃት
ፍርጥም ብላ ‹‹ምነው"
አይ ቆየሽ...ደግሞ ፊትሽ ተቀያይሯል...ይሄው ቦርሳሽ...ነይ ክፍልሽ ላድርስሽ"
"አይ ወደ ክፍሌ መግባት አልፈልግም"ያልጠበቀው መልስ ስለነበረ ግራ ገባው "እ ምነው? በሰላም?"
ቦርሳዋን ተቀበለችውና ወደባር እየተመለሰች..."መጠጣት ፈልጋለሁ...ለዛውም በጣም"አለችው። ከኋላ ተከተላት...ከተነሱበት ቦታ ተመልሳ ተቀመጠችና አስተናጋጁን በእጇ ጠራችው።አስተናጋጁ ተንደርድሮ ስራቸው ሲደርስ ደምሳሽም ደርሶ ለመቀመጥ ወንበር እየሳበ ነበር...የቤቱን ምርጥ የተባለ ወይን አምጣልኝ...ደግሞ የሚያሰክር መሆን አለበት"አስተናጋጁ ትዕዛዙን ተቀበለና በፍጥነት ተመልሶ ሄደ ።››
‹‹ይቅርታ ትንሽ መጠጣት ስለምፈልግ ነው።አንተ ሂድ...እዚሁ ጠጥቼ እዚሁ ክፍሌ መግባት የሚከብደኝ ይመስልሀል?።"
"ለእኔ.አታስቢ..እኔ.በማንኛውም.ሰዓትመሄድ.እችላለሁ...ለምጄዋለሁ"
እንግዲያው እንዳልክ"
"መጠጡ መጣና ተቀዳላት...እሱ ግን የጀመረውን ቢራ አስመጣና በመጠጣት የእሷን ሁኔታ በንቃት መከታተል ቀጠለ።
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሁለት ተኩል ላይ ወሎ ሰፈር የያዘላት ሆቴል ጋር ደረሱ፤ክፍልአስገባት።
‹‹ሌላ የምትፈልጊው ነገር አለ ?›
"ኧረ ቤተ- መንግስት ነው የተከራየህልኝ...ካልደበረህ ሆቴል የሆነ ነገር እየተጠቀምክ ትጠብቀኛለህ...ምቾት እየተሠማኝ ስላልሆነ ሻወር ለመውሰድ 10 ደቂቃ ይበቃኛል።
‹‹እንዴ አመረርሽ እንዴ…?እኔ እኮ ደህና እደሪ ብዬሽ ወደቤት ልሄድ ነበረ"
‹‹ምነው ቤት ይጠብቁሀል እንዴ?"
"አዎ አጥሩን ስከፍት እያንቧረቀ የሚቀበለኝ አንድ ውሻ አለኝ" "በቃ?"
"አዎ...በቃ...ለማንኛውም ታች እንገናኝ።" ብሏት ወጥቶ በሩን ዘጋና ሄደ፡፡ እሷም እየቀነቀነ ያስቸገረትን ሰውነቷን ለመታጠብ ወደ ሻወር አመራች። ሰውነቷን ታጥባ ጨርሳ በሻንጣዋ ከያዘችው ቅያሪ ቀሚስ ምርጥ ያለችውን ቀሚስ ለብሳ የብር ቦርሳዋን ይዛ ክፍሏን ቆለፈችና ወደታች ወደ ሆቴሉ ወረደች፡፡
ምግብ አዳራሹ ውስጥ ገብታ ዞር ዞር እያለች ብትፈልገው ልታገኘው አልቻለችም።ወደ ባሩ ስትገባ ባለጌ ወንበር ላይ ተቀምጦ መጠጡን ይልፋል፡፡ እንዳየችው ፈራ ተባ እያለች ወደ እሱ ቀረበች።መምጣቷን ሲያይ ከመቀመጫው ላይ ተንሸራቶ በመውረድ ተቀበላት።
‹‹ቆየሁብህ እንዴ?›
"አይ እንደውም ፈጠንሽ...ነይ መጀመሪያ እራት እንብላ"
ተከተለችው...፡፡ ሲገቡ አስተናጋጇ ወደተያዘላቸው ወንበር እየመራች ወሰደችና አሰቀመጠቻቸው። ሜኑ መጣና አዘዙ ፡፡ቆንጆ እራት በሉ፡፡ሂሳብ ለመክፈል እሷ ወደቦርሳዋ እጇን ከመስዳዷ በፊት እሱ ቀድሞ ዘጋ"የከፈለውን ብር ገርመም አድርጋ ስታየው ተገረመች..
‹‹ይሄ ሰውዬ እውነት ሹፌር ብቻ ነው?››ስትል ራሷን ጠየቀች፡፡ መልስ ሳታገኝ ወደባር ይዟት ገባ ።ሁለቱም የየምርጫቸውን አዘው አየተጎነጩና በጫወታ እያዋዙ ጊዜውን መግፋት ጀመሩ።ሳባ በማታውቀው ምክንያት ደስ እያለት መጣ ...ሞቅ እያላት ሲመጣ እያቅበጠበጣት መጣ..በቀደም ሰገን ስትሸኛት የተናገረቻት የመጨረሻ ምከር ከምናቧ ሊጠፋ አልቻለም። እንደዛ ብታደርጊ ይሻላል ...እዚህ አንፈልገውም"አዎ ቃል በቃል ባይሆንም እንደዛ ነበር ያለቻት፡፡ እናም ምክሩን ተቀብላ በሚቀጥሉት ሶስት ቀናት ውስጥ ለወራት ከተኳረፈችው ፍቅረኛዋ በመታረቅ ምክሯን ተግባራዊ ለማድረግ እቅድ ነበራት። ግን አሁን አላስቻላትም።በዛን ሰዓት ከኮተቤ ተነስቶ ወሎሰፈር መምጣት እንደማይችል ብታውቅም ቢያንስ ድምፁን ለመስማት ፈለገች...ለወራት ሲደውልላትና ይቅር እንድትለው በአማላጅ ጭምር ሲማፀናት ነበር..ተስፋ ቆርጦ ግንኙነታቸውን ሁሉ እርግፍ አድርገው ያቆሙ ከመሰሉ ወር ደፍኖ ነበር "መቼስ አሁን ስደውልለት በርሬ ካልመጣሁ ብሎ ያስቸግረኛል" ስትል ተስፋ አደረገች፡፡
"ጨክኖ ካልመጣሁ ካለ መቼስ ምን አደርጋለሁ...ለማንኛውም ልደውልለት" በማለት ወሰነችና"ቶይሌት ደርሼ ልምጣ?"ብላ ለደምሳሽ በመናገር ከተቀመጠችበት ተነሳች።
"ድረሺና ነይ..ሰዓት እየሄደ ስለሆነ ስትመጪ ወደክፍልሽ አድርሼሽ እሄዳለሁ"አላት።
እሷም ከቦርሳዋ ገንዘብ ዛቅ አደረገችና ጠረጴዛ ላይ ወርወራ‹‹..እንግዲያው ሂሳብ ዝጋና ጠብቀኝ...ራስ ወዳድ ሆኜ አስመሸሁብህ አይደል..?››ብላ ከእሱ መልስ ሳትጠብቅ ቦርሳዋን እዛው ጠረጴዛ ላይ ጥላ ስልኳን ብቻ በእጇ ይዛ እየተውረገረገች በሆቴሉ የኋላ፣በር ወደውስጥ ገባች...ወደ ቶይሌት እየተራመደች ደወለች...መጥራት ሲጀምር ሰውነቷን ፍርሀት ወረራት
"አሁን ምን እለዋለሁ?"ጨነቃት...ደግነቱ ስልኩ አልተነሳም...
ጥሪውን ጨርሶ ተቋረጠ። የምታደርገው ግራ ገባት፡፡ ሰዓቱን አየች። ለአምስት ሰዓት አስር ጉዳይ ይላል።
‹‹ያ እንቅልፋም በዚህ ሰዓትማ ሀይለኛ ህልም እያለመ ነው"ስትል አሰበች ቶይሌት ገባችና የከፈተችውን በራፍ መልሳ ዘግታ ቀሚሷን ገልባ ፓንቷን ወደታች አንሸራታ ቁጭ አለች። ሽንቷ ወጥሯት ተጨናንቃ ነበር...
ሿሿሿ ብሎ መውረድ ጀመረ.. በዚህ መሀል ስልኳ ጠራ…አየችው።ራሱ ነው።
‹‹ይሄ እንቅልፋም ነቃ ማለት ነው....ልታነሳ ፈለገች ...የሽንቷ የሿሿታ ድምፅ እሱ ጆሮ ደርሶ እንዳይረብሸው እስክትጨርስ መጠበቀ ወሰነች ...ሽንቷን ከማጠናቀቋ በፊት ስልኩ ተቋረጠ...""ከሁለት ደቂቃ በኃላ ራሷ ደወለች።ተነሳ።
ጆሮዋ ላይ ለጥፋ ፀጥ አለች።‹‹አዎ እኔ የመናገር እድሉን ካመቻቸሁለት ይበቃል..ይቅርታ የመጠየቅ ጥፋቱን እየተናዘዘ የመለማመጥና የመለመን ድርሻው የእሱ መሆን አለበት።አዎ እኔ መልስ የመስጪያ ጊዜዬ እስኪደርስ በኩራት መጠበቅ ነው ያለብኝ›› ብላ በዝምታዋ ፀናች።ክፋቱ ከዛም ወገን ፈጣን መልስ አላገኘችም፡፡
ከረጅም ጥበቃ በኋላ "ሄ....ሎ"የሚል ድምፅ ከወዲያኛው ጫፍ እየተንሳፈፈ መጥቶ ጆሮዋ ውስጥ ተሰነቀረ....ውርር አደረጋት።ቶሎ ብላ ከጆሮዋ አነሳችና ወደ አይኗ አቀረበችው፤አፍጥጣ እና አትኩራ አየችው።አልተሣሣተችም ስሙም ቁጥሩም የራሱ ነበር።
"ሄሎ የእሱባለው ስልክ አይደለም እንዴ?"
"ትክክል ነሽ..አልተሳሳትሽም...ግን አንቺን ማን ልበል?"
"አይ አታውቂኝም...እሱን ልታቀርቢልኝ አትቺይም...ነው ወይስ ተኝቷል?"ስትል ጠየቀቻት
‹‹አዎ ቁጥሩን ካልተሳሳትኩ የምታናግረኝ እህቱ ነች ማለት ነው›› ስትል ነበር በእርግጠኝነት የወሰነችው።ከልጅቷ የሰማችው መልስ ግን የሚያጥወለውል አይነት ነበር።
"አይ አልተኛም ልጅ እያባበለ ነው?"
‹‹እንዴ የምን ልጅ?"
"የምን ልጅ ማለት ምን ማለት ነው..?የራሱን ልጅ ነዋ..የወለደውን" "ይቅርታ አንቺን ማን ልበል...?"
"ባለቤቱ ነኝ...በጣም አስቸኳይ ካልሆነ "
ልጅቷ ተናግራ ሳትጨርስ ስልኩ ከእጇ ተንሸራቶ ወለሉ ላይ ወደቀ፡፡ከውጭ‹‹ሳባ..የት.ነሽ....?"የሚል ተደጋጋሚ ጥሪ ስትሰማ ነበር ከድንዛዜዋ የባነነችው፡፡
"እ....መጣሁ"አለችና ከሽንት ቤቱ ሰሀን ተነሳችና ፓንቷን ወደ ላይ ጎትታ የነበረበት ቦታ በመመለስ ቀሚሷን ወደታች ለቀቀች።ጎንበስ አለችና የወደቀውን ሞባይል አነሳች።ስክሪኑ ከዳር ሰንጠቅ ብሏል።በክህደት ምክንያት ልቡ ከመሀል ለተሠነጠቀ ሰው የሞባይሉ መሰንጠቅግድ ይሰጠዋል?።የሽንት ቤቱን በራፍ ከፍታ ስትወጣ ደምሳሽ ግራ በመጋባት በራፍ ላይ ቆሞ ሲጠብቃት አገኘችው።
እንዳያት "እንዴ ምነው...?አመመሽ እንዴ?"ሲል ጠየቃት
ፍርጥም ብላ ‹‹ምነው"
አይ ቆየሽ...ደግሞ ፊትሽ ተቀያይሯል...ይሄው ቦርሳሽ...ነይ ክፍልሽ ላድርስሽ"
"አይ ወደ ክፍሌ መግባት አልፈልግም"ያልጠበቀው መልስ ስለነበረ ግራ ገባው "እ ምነው? በሰላም?"
ቦርሳዋን ተቀበለችውና ወደባር እየተመለሰች..."መጠጣት ፈልጋለሁ...ለዛውም በጣም"አለችው። ከኋላ ተከተላት...ከተነሱበት ቦታ ተመልሳ ተቀመጠችና አስተናጋጁን በእጇ ጠራችው።አስተናጋጁ ተንደርድሮ ስራቸው ሲደርስ ደምሳሽም ደርሶ ለመቀመጥ ወንበር እየሳበ ነበር...የቤቱን ምርጥ የተባለ ወይን አምጣልኝ...ደግሞ የሚያሰክር መሆን አለበት"አስተናጋጁ ትዕዛዙን ተቀበለና በፍጥነት ተመልሶ ሄደ ።››
‹‹ይቅርታ ትንሽ መጠጣት ስለምፈልግ ነው።አንተ ሂድ...እዚሁ ጠጥቼ እዚሁ ክፍሌ መግባት የሚከብደኝ ይመስልሀል?።"
"ለእኔ.አታስቢ..እኔ.በማንኛውም.ሰዓትመሄድ.እችላለሁ...ለምጄዋለሁ"
እንግዲያው እንዳልክ"
"መጠጡ መጣና ተቀዳላት...እሱ ግን የጀመረውን ቢራ አስመጣና በመጠጣት የእሷን ሁኔታ በንቃት መከታተል ቀጠለ።
👍78❤6🥰1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ለሊት 10 ሰዓት ነበር የባነነችው። ራስ ምታት እየወቀራት ነበር። አይኗን እንኳን መግለጥ አቅቷታል።"የት ነው ያለሁት ?"እጇን ወደአይኖቿ ላከችና እያሻሸች ከመኝታዋ ተነሳች።...ሽንቷ ነው ከእንቅልፏ የቀሰቀሳት፡፡ከአልጋዋ ወረደችና ቀጥታ ወደሽንት ቤት ሄደች። ጨርሳ ስትመለስ ከእንቅልፏ ድባቴ ሙሉ በሙሉ ነቃታ.. አይኖቿም ተከፍተው ነበረ...መኝታ ክፍሏ ውስጥ ባለው ሶፋ ላይ የተኛ ሰው አለ..አፍጥጣ አየችው…አልጋ ልብስም ሆነ ሌላ ስላለበሰ ወዲያው ነው ማንነቱን የለየችው። እሱም ነቅቶ በዝምታ እያያት ነው።
"እንዴ ደምሳሽ...?"አለችው በመገረም
"ይቅርታ በእንደዛ አይነት ሁኔታ ብቻሽን ጥዬሽ መሄድ አልቻልኩም...ምን አልባት ለሊት ካመመሽ ብዬ ሰጋሁ››
"ታዲያ ቢያንስ አልጋ ልብሱን ወስደህ አትለብስም ነበር?"አለችው አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀምጣ።
"አይ ችግር የለውም...በእንደዚህ አይነት ሁኔታ የመተኛት የብዙ ጊዜ ልምድ አለኝ"
"ቢሆንም ለእኔ ስትል እንዲህ በብርድ መመታት የለብህም ››አለችና አልጋ ልብሱን ከላይ በማንሳት አልብሳው ስትመለስ ማታ ለብሳው የነበረውን ቀሚስ በስርአት ተጣጥፎ ተቀምጦ አየች። ለመጀመሪያ ጊዜ የለበሰችውን ቢጃማ አስተዋለች
"መቼ ነው ቢጃማዬን የቀየርኩት?"ራሷን ጠየቀች...ለማስታወስ ሞከረች...ትዝ ያላት ነገር የለም...ደግሞ ቀሚስ አስተጣጠፏ የእሷ አይደለም። እንኳን ሰክራ በሰላሙም ቀን እንዲህ አይነት ነገር ላይ ሰነፍ ነች።አልጋ ላይ ወጥታ በተገለጠው ብርድ ልብስ ወደውስጥ ገብታ እየተኛች"ደምሳሽ"ስትል ተጣራች።
"አቤት"
"ልብሴን ማን ነው ያወለቀልኝ?" "ምነው የተበላሸ ነገር አለ እንዴ?"
"አይ ማለቴ..."የምትለው ጠፋት
"በይ ወደ እንቅልፍሽ ተመለሺ ...ለሊት ነው"
"እሺ ደህና እደር"አለችውና ሙሉ በሙሉ ተሸፈነች፤እንቅልፍ ግን ሊወስዳት አልቻለም።ማታ በፍቅረኛዋ ልብ ሰባሪ ድርጊት ልቧ እስኪሰባበር ድረስ አዝናና ተበሳጭታ ነበር።በዛም የተነሳ አቅሏን እስክትስት ጠጥታ ይሄው ለሳምንት ብቻ የምታውቀው ባዕድ ሰው ልብሷን አውልቆ መላ እርቃኗን አገላብጦ አይቶ ሌላ ልብስ አልብሶ እስኪያስተኛት የምታውቀው ነገር አልነበረም። በቀጣይነት ከእሱ ጋር እንዴት አድርጋ ነው ስራ የምትሰራው?። እሷን ባያት ቁጥር እርቃኗ ነው የሚታየው።"ቆይ ግን ሌላ ነገር አድርጎኝ ይሆን እንዴ?"
ይሄ ሀሳብ ወደምናቧ በመጣበት ቅፅበት በርግጋ ከመኝታዋ ተነስታ ቁጭ አለችና ብርድ ልብሱን ከላዯ በመግፈፍ እግሯን አንፈርክካ ጭኗ መካከል አይኖቿን ተክላ ቀኝ እጇን በፓንቷ ስር ሰዳ መዳበስ ጀመረች...በዚህ ቅፅበት ደምሳሽ ከተኛበት በርግጎ እና ተንደርድሮ ስሯ ቆመና"ምን ሆንሽ ...ምን ነካሽ?" እያለ ይጠይቃት ጀመር…በሌላ ድንጋጤና እፍረት ቶሎ ብላ እጇን ከፓንቷ መዛ አወጣችና ቢጃማዋን ወደታች መልሳ .."እኔ እንጃ የሆነ አውሬ ማለቴ ትንኝ ምናምን ነገር መሠለኝ"አንደበቷ ላይ የመጣላትን ቀባጠረች።
"አውሬ..እዚህ አውሬ...እንዴት ተደርጎ...?እስኪ ተነሽ…ከአልጋ ውረጂ" እውነታውን ብታውቅም ትዕዛዙን ተቀብላ ወረደች ..ልብሷን ከአልጋው ላይ በየተራ በማንሳት ማራገፍ ጀመረ።ሳቋ አፈናትም..አሳዘናትም። እየተንደረደረች ወደሻወር ቤት ገባች። ፓንቷን አወለቀችና ሙሉ በሙሉ በነፃነት ብልቷን ማየትና መፈተሽ ጀመረች...እና በሞኝ ድርጊቷ በራሷ ሳቀች።‹‹የሆነ ነገር አድርጎ ቢሆን በቀላሉ አላውቅም ነበር...?ለመጀመሪያ ጊዜ ያደረኩት ወሲብ እንዴት እንዲህ ቀላልና ህመም አልባ ይሆናል?ብዬ ላስብ ቻልኩ…. ደግሞስ ….አድርጎስ ቢሆን ምን ነበር የማደርገው?" ለራሷ ጥያቄ እራሷ መመለስ ጀመረች"አዎ በጣም ነበር የምበሳጨው "ስትል ለራሷ መልስ ሰጠች።
ደግሞ ሌላ ጥያቄ ‹‹ግን ለምንድነው የምበሳጨው?"
"ዋናው በህይወት ዘመኔ አንዴ ብቻ የማገኘውን ሳላጣጥመው ማጣቴ ያበሳጨኛል...ሁለተኛው ያለፍቃዴ ተሸውጄ መሆኑ… ሶስተኛው... ››አለችና ሀሳቧን ገታች‹‹ሶስተኛ ለማላፈቅረው ሰው በመሆኑ››ልትል ነበር...ግን ልቧ እንቢ አላት…::በተወሰነ ደረጃማ ቢሆን ወዳው ነበር...በፍጥነት ወደውስጧ እየገባ ነበር። እና እሱ በመሆኑ የሚከፋት መስሎ አልተሰማትም..ከሀሳቧ ያወጣት የሻወር ቤቱ መንኳኳት ነበር፡
"አቤት"አለች "ሰላም.ነሽ?"
በእጇ አንጠልጥላው የነበረውን ፓንት መልሳ በማጥለቅ ፋንታ ማንጠልጠያው ላይ ሰቀለችና.."ሰላም ነኝ …ሰላም ነኝ"እያለች በራፍን ከፈተችና ወጣች። ሰላም መሆኗን ለማረጋገጥ አይኖቹን ከላይ እታች አንከባለለባት።
"ትንሽ ሲያሸልበኝ ቃዠቼ መሠለኝ"አለችና ወደአልጋው ስትሄድ እንደአዲስ አስተካክሎ አንጥፎት ነበር ።
"አስቸገርኩህ አይደል?"
ወደ ሶፋው እየሄደ”አረ ችግር የለውም ዋናው ያንቺ ደህንነት ነው።” አላት "ለምን እዚህ አትተኛም… ይበቃናል"
የእሷን ግብዣ ችላ አለና አዲስ የወሬ ርዕስ ከፈተ "የሆነው ነገር ምን አልባት በምክንያት ነው"
"ምኑ?"
"ከምታፈቅሪው ሰው መለያየትሽ ..."አላት፡፡
"የማፈቅረውን ሰው በዚህ መልክ ማጣቴ እንዴት ነው ጥሩ የሚሆነው?"ግራ ተጋብታ ጠየቀችው።
"አየሽ ...እሱ ባይከዳሽም ውለሽ አድረሽ አንቺ ትከጂው ነበረ"
"አረ...እንደዛ አይነት ሰው እመስላለሁ?።››
"አንቺ በፍፁም አትመስይኝም...የጀመርሽው ስራ ባህሪ ግን እንደዛ ነው። በጥቂት ቀናት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ይቀይርሻል። ሌላ አመለካከት፤የተለየ ስነልቦና ያለሽ አዲስ ሰው ነው የምትሆኚው። እና በምንም አይነት ፍቅረኛሽ እንደሚፈልግሽ አይነት ሰው ፍፁም ልትሆኚ አትችይም። ለተወሰነ ጊዜ ተጨቃጭቃችሁ ከዛ መለያየታችሁ አይቀሬ ነበር..ልዩነቱ አሁን እሱ ነው ልብሽን የሠበረው...ቢቆይ ኖሮ አንቺ ነበርሽ ልቡን የምትሰብሪው።››
"እንድፈራ እያደረከኝ ነው"
"ይቅርታ....እውነቱን እየነገርኩሽ እና ለሚመጣው ነገ እያዘጋጀሁሽ ነው"
"ለመሆኑ አንተ ፍቅረኛ የለህም?"
"ፍፁም.የለኝም...ወደፊትም አይኖረኝም" "እንዴ ለምን?"
‹‹እየነገርኩሽ እኮ ነው...እዚህ ስራ ውስጥ ከአንድ አመት በላይ ከቆየሽ ፍቅር...እምነት...ጋብቻ....ቤተሰብ የሚሉት ነገሮች ትርጉም ያጡብሻል።››
"በምን ምክንያት? "
"ልታይው አይደለ...ምን አስቸኮለሽ?...አሁን በይ ተኚ"
"እሺ ግን ነገ ካቆምንበት እንቀጥላለን"
"ችግር የለውም"
"ጥዋት ሁለት ሰዓት ከእንቅልፏ ስትባንን ክፍሉ ባዶ ነበር። መጀመሪያ ወደሻወር ቤት የገባ መስሏት ነበር ...ግን ኮመዲኖ ላይ በተወላት ማስታወሻ ትቷት ወደጉዳዩ እንደሄደ ተረዳች።
የተወላት ማስታወሻ‹‹ሳባ...የሆነች ስራ ስላለችኝ ሄጄያለሁ።ስራዬን እስከ አራት ሰዓት እጨርሳለሁ።ከዛ በኋላ በፈለግሺኝ ሰዓት ደውይልኝ"ይላል።
//
አሁን…ዛሬ ላይ
አዲስ አበባ ሰፈሯ ስለደረስች ከትዝታዋ ወጣችና በራፉ እንዲከፈትላት የመኪናዋን ክላክስ አስጮኸች…አንድ ሰዐት ተኩል ሆኖ ነበር፡፡ዘበኛው ከፈተላት መኪናዋን ወደውሰጥ አስገባችና አቁማ ወረደች…፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ለሊት 10 ሰዓት ነበር የባነነችው። ራስ ምታት እየወቀራት ነበር። አይኗን እንኳን መግለጥ አቅቷታል።"የት ነው ያለሁት ?"እጇን ወደአይኖቿ ላከችና እያሻሸች ከመኝታዋ ተነሳች።...ሽንቷ ነው ከእንቅልፏ የቀሰቀሳት፡፡ከአልጋዋ ወረደችና ቀጥታ ወደሽንት ቤት ሄደች። ጨርሳ ስትመለስ ከእንቅልፏ ድባቴ ሙሉ በሙሉ ነቃታ.. አይኖቿም ተከፍተው ነበረ...መኝታ ክፍሏ ውስጥ ባለው ሶፋ ላይ የተኛ ሰው አለ..አፍጥጣ አየችው…አልጋ ልብስም ሆነ ሌላ ስላለበሰ ወዲያው ነው ማንነቱን የለየችው። እሱም ነቅቶ በዝምታ እያያት ነው።
"እንዴ ደምሳሽ...?"አለችው በመገረም
"ይቅርታ በእንደዛ አይነት ሁኔታ ብቻሽን ጥዬሽ መሄድ አልቻልኩም...ምን አልባት ለሊት ካመመሽ ብዬ ሰጋሁ››
"ታዲያ ቢያንስ አልጋ ልብሱን ወስደህ አትለብስም ነበር?"አለችው አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀምጣ።
"አይ ችግር የለውም...በእንደዚህ አይነት ሁኔታ የመተኛት የብዙ ጊዜ ልምድ አለኝ"
"ቢሆንም ለእኔ ስትል እንዲህ በብርድ መመታት የለብህም ››አለችና አልጋ ልብሱን ከላይ በማንሳት አልብሳው ስትመለስ ማታ ለብሳው የነበረውን ቀሚስ በስርአት ተጣጥፎ ተቀምጦ አየች። ለመጀመሪያ ጊዜ የለበሰችውን ቢጃማ አስተዋለች
"መቼ ነው ቢጃማዬን የቀየርኩት?"ራሷን ጠየቀች...ለማስታወስ ሞከረች...ትዝ ያላት ነገር የለም...ደግሞ ቀሚስ አስተጣጠፏ የእሷ አይደለም። እንኳን ሰክራ በሰላሙም ቀን እንዲህ አይነት ነገር ላይ ሰነፍ ነች።አልጋ ላይ ወጥታ በተገለጠው ብርድ ልብስ ወደውስጥ ገብታ እየተኛች"ደምሳሽ"ስትል ተጣራች።
"አቤት"
"ልብሴን ማን ነው ያወለቀልኝ?" "ምነው የተበላሸ ነገር አለ እንዴ?"
"አይ ማለቴ..."የምትለው ጠፋት
"በይ ወደ እንቅልፍሽ ተመለሺ ...ለሊት ነው"
"እሺ ደህና እደር"አለችውና ሙሉ በሙሉ ተሸፈነች፤እንቅልፍ ግን ሊወስዳት አልቻለም።ማታ በፍቅረኛዋ ልብ ሰባሪ ድርጊት ልቧ እስኪሰባበር ድረስ አዝናና ተበሳጭታ ነበር።በዛም የተነሳ አቅሏን እስክትስት ጠጥታ ይሄው ለሳምንት ብቻ የምታውቀው ባዕድ ሰው ልብሷን አውልቆ መላ እርቃኗን አገላብጦ አይቶ ሌላ ልብስ አልብሶ እስኪያስተኛት የምታውቀው ነገር አልነበረም። በቀጣይነት ከእሱ ጋር እንዴት አድርጋ ነው ስራ የምትሰራው?። እሷን ባያት ቁጥር እርቃኗ ነው የሚታየው።"ቆይ ግን ሌላ ነገር አድርጎኝ ይሆን እንዴ?"
ይሄ ሀሳብ ወደምናቧ በመጣበት ቅፅበት በርግጋ ከመኝታዋ ተነስታ ቁጭ አለችና ብርድ ልብሱን ከላዯ በመግፈፍ እግሯን አንፈርክካ ጭኗ መካከል አይኖቿን ተክላ ቀኝ እጇን በፓንቷ ስር ሰዳ መዳበስ ጀመረች...በዚህ ቅፅበት ደምሳሽ ከተኛበት በርግጎ እና ተንደርድሮ ስሯ ቆመና"ምን ሆንሽ ...ምን ነካሽ?" እያለ ይጠይቃት ጀመር…በሌላ ድንጋጤና እፍረት ቶሎ ብላ እጇን ከፓንቷ መዛ አወጣችና ቢጃማዋን ወደታች መልሳ .."እኔ እንጃ የሆነ አውሬ ማለቴ ትንኝ ምናምን ነገር መሠለኝ"አንደበቷ ላይ የመጣላትን ቀባጠረች።
"አውሬ..እዚህ አውሬ...እንዴት ተደርጎ...?እስኪ ተነሽ…ከአልጋ ውረጂ" እውነታውን ብታውቅም ትዕዛዙን ተቀብላ ወረደች ..ልብሷን ከአልጋው ላይ በየተራ በማንሳት ማራገፍ ጀመረ።ሳቋ አፈናትም..አሳዘናትም። እየተንደረደረች ወደሻወር ቤት ገባች። ፓንቷን አወለቀችና ሙሉ በሙሉ በነፃነት ብልቷን ማየትና መፈተሽ ጀመረች...እና በሞኝ ድርጊቷ በራሷ ሳቀች።‹‹የሆነ ነገር አድርጎ ቢሆን በቀላሉ አላውቅም ነበር...?ለመጀመሪያ ጊዜ ያደረኩት ወሲብ እንዴት እንዲህ ቀላልና ህመም አልባ ይሆናል?ብዬ ላስብ ቻልኩ…. ደግሞስ ….አድርጎስ ቢሆን ምን ነበር የማደርገው?" ለራሷ ጥያቄ እራሷ መመለስ ጀመረች"አዎ በጣም ነበር የምበሳጨው "ስትል ለራሷ መልስ ሰጠች።
ደግሞ ሌላ ጥያቄ ‹‹ግን ለምንድነው የምበሳጨው?"
"ዋናው በህይወት ዘመኔ አንዴ ብቻ የማገኘውን ሳላጣጥመው ማጣቴ ያበሳጨኛል...ሁለተኛው ያለፍቃዴ ተሸውጄ መሆኑ… ሶስተኛው... ››አለችና ሀሳቧን ገታች‹‹ሶስተኛ ለማላፈቅረው ሰው በመሆኑ››ልትል ነበር...ግን ልቧ እንቢ አላት…::በተወሰነ ደረጃማ ቢሆን ወዳው ነበር...በፍጥነት ወደውስጧ እየገባ ነበር። እና እሱ በመሆኑ የሚከፋት መስሎ አልተሰማትም..ከሀሳቧ ያወጣት የሻወር ቤቱ መንኳኳት ነበር፡
"አቤት"አለች "ሰላም.ነሽ?"
በእጇ አንጠልጥላው የነበረውን ፓንት መልሳ በማጥለቅ ፋንታ ማንጠልጠያው ላይ ሰቀለችና.."ሰላም ነኝ …ሰላም ነኝ"እያለች በራፍን ከፈተችና ወጣች። ሰላም መሆኗን ለማረጋገጥ አይኖቹን ከላይ እታች አንከባለለባት።
"ትንሽ ሲያሸልበኝ ቃዠቼ መሠለኝ"አለችና ወደአልጋው ስትሄድ እንደአዲስ አስተካክሎ አንጥፎት ነበር ።
"አስቸገርኩህ አይደል?"
ወደ ሶፋው እየሄደ”አረ ችግር የለውም ዋናው ያንቺ ደህንነት ነው።” አላት "ለምን እዚህ አትተኛም… ይበቃናል"
የእሷን ግብዣ ችላ አለና አዲስ የወሬ ርዕስ ከፈተ "የሆነው ነገር ምን አልባት በምክንያት ነው"
"ምኑ?"
"ከምታፈቅሪው ሰው መለያየትሽ ..."አላት፡፡
"የማፈቅረውን ሰው በዚህ መልክ ማጣቴ እንዴት ነው ጥሩ የሚሆነው?"ግራ ተጋብታ ጠየቀችው።
"አየሽ ...እሱ ባይከዳሽም ውለሽ አድረሽ አንቺ ትከጂው ነበረ"
"አረ...እንደዛ አይነት ሰው እመስላለሁ?።››
"አንቺ በፍፁም አትመስይኝም...የጀመርሽው ስራ ባህሪ ግን እንደዛ ነው። በጥቂት ቀናት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ይቀይርሻል። ሌላ አመለካከት፤የተለየ ስነልቦና ያለሽ አዲስ ሰው ነው የምትሆኚው። እና በምንም አይነት ፍቅረኛሽ እንደሚፈልግሽ አይነት ሰው ፍፁም ልትሆኚ አትችይም። ለተወሰነ ጊዜ ተጨቃጭቃችሁ ከዛ መለያየታችሁ አይቀሬ ነበር..ልዩነቱ አሁን እሱ ነው ልብሽን የሠበረው...ቢቆይ ኖሮ አንቺ ነበርሽ ልቡን የምትሰብሪው።››
"እንድፈራ እያደረከኝ ነው"
"ይቅርታ....እውነቱን እየነገርኩሽ እና ለሚመጣው ነገ እያዘጋጀሁሽ ነው"
"ለመሆኑ አንተ ፍቅረኛ የለህም?"
"ፍፁም.የለኝም...ወደፊትም አይኖረኝም" "እንዴ ለምን?"
‹‹እየነገርኩሽ እኮ ነው...እዚህ ስራ ውስጥ ከአንድ አመት በላይ ከቆየሽ ፍቅር...እምነት...ጋብቻ....ቤተሰብ የሚሉት ነገሮች ትርጉም ያጡብሻል።››
"በምን ምክንያት? "
"ልታይው አይደለ...ምን አስቸኮለሽ?...አሁን በይ ተኚ"
"እሺ ግን ነገ ካቆምንበት እንቀጥላለን"
"ችግር የለውም"
"ጥዋት ሁለት ሰዓት ከእንቅልፏ ስትባንን ክፍሉ ባዶ ነበር። መጀመሪያ ወደሻወር ቤት የገባ መስሏት ነበር ...ግን ኮመዲኖ ላይ በተወላት ማስታወሻ ትቷት ወደጉዳዩ እንደሄደ ተረዳች።
የተወላት ማስታወሻ‹‹ሳባ...የሆነች ስራ ስላለችኝ ሄጄያለሁ።ስራዬን እስከ አራት ሰዓት እጨርሳለሁ።ከዛ በኋላ በፈለግሺኝ ሰዓት ደውይልኝ"ይላል።
//
አሁን…ዛሬ ላይ
አዲስ አበባ ሰፈሯ ስለደረስች ከትዝታዋ ወጣችና በራፉ እንዲከፈትላት የመኪናዋን ክላክስ አስጮኸች…አንድ ሰዐት ተኩል ሆኖ ነበር፡፡ዘበኛው ከፈተላት መኪናዋን ወደውሰጥ አስገባችና አቁማ ወረደች…፡፡
👍75❤9👏2😁1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
…..የሰላም እንቅልፍ አልተኛችም እንቅልፏ ያው እንደተለመደው በስቃይ እና በቅዠት የተሞላ እንቅልፍ ነበር…ስምንት ሰዓት ላይ ሙሉ በሙሉ ከእንቅልፏ ተነስታ ወደ በረንዳ ወጣች….ግቢዋ በፓውዛ መብራት ድምቅ ብሎ ነበር፤ግን ፀጥ ያለ ነው..ፀጥታው ደስ ያሰኛል፡፡ግን አየሩ ይቀዘቅዛል ..ወደውስጥ ተመለሰችና በለበሰችው የለሊት ፒጃማዋ ላይ ከአመት በፊት ስንዱ አሰርታ የሰጠቻትን ወፍራም ጋቢ ከቁም ሳጥኗ አውጥታ ለበሰችና ተመልሳ ወጥታ ወንበር ላይ ቁጭ አለች፡፡
እና ቅድም ከአሰላ ስትመጣ በመንገዷ ሁሉ ስታመነዥገው የነበረው ትዝታና በራፏ ጋር ስትደርስ አቁማ ነበር፡፡ከሰአታት.እረፍት በኋላ አሁን በእኩለ ለሊት ካቆመችበት ቀጠለች፡፡
ትዝታ…ከአስር አመት በፊት
ከዛሬ አስር አመት በፊት የነበረችው ሳባ ናፈቀቻት፡፡ እስከዚያ ጊዜ ድረስ የዋህ፤ንፁህ ግን ደግሞ ጉጉና ደፋር ወጣት ነበረች፡፡ለአባቷ ያላት ፍቅር በወቅቱ ምንም አይነት መስዋዕትነት ለመክፈል እንዳታመነታ አድርጓታል፡፡ ቢሆንም በወቅቱ የነበራት ምልከታ በአስር አመት ውስጥ ከሆነው ፍፁም የተለየ እና የምድር እና የጨረቃን ያህል ርቀት ያለው ነው፡፡ በወቅቱ ሀሳቧም ግልፅ ምኞቷም ቅልብጭ ያለ ነበር፡፡ምንም አይነት ስራም ቢሆን ሰርታ ገንዘብ በማግኘት ለአባቷ ዘመናዊ ዊልቸር መግዛት ከዛም አሪፍ መኪና ገዝቶ ምቹ ህይወት እንዲኖር ማድረግ…ከዛ በቃ ወደኃላ ተመለሳ እንደቀድሞ ንፁህ ቀላልና የተለመደ አይነት ህይወት መኖር…እንደዛ ነበር እቅዷ….ግን ለካ ወደኋላ መመለስ ወይንም ባሉበትም ቢሆን ቆሞ የህይወትን ፍሬን በመያዝ ከገቡበት ማጥ መውጣት ቀላልስራ.አልነበረም…ይሄው አስር አመት ፈጀባት፡፡
በወቅቱ ከደምሳሽ ጋር አንድ ቤርጎ ውስጥ ካደሩና ጠዋት እሱ በተኛችበት ማስታወሻ ትቶላት ከሄደ ቡኃላ አልጋዋን ለቃ በመውረድ ልብሷን በጥንቃቄ ለብሳ እዛው ሆቴል ቁርሷን በልታ ወደለቀቀችው መስሪያ ቤቷ ነበር የሄደችው፡፡ቀኑን ሙሉ እጇ ላይ ያሉትን የድርጅቱን ንብረቶች ስታስረክብ...ከዛም ክሊራንስ በየዲፓርትመንቱ እየዞረች ስታስፈርም...እንዲሁ ስትባክን ነው የዋለችው፡፡ እዛው እያለች ከቀኑ 10 ሰዓት ሞላ። ሰዓቱን ያየችው እየጠራ ያለውን ስልኳን ለማንሳት ከቦርሳዋ ስታወጣ ነበር።
"ሄሎ ደምሳሽ...እንዴት ዋልክ?"
"ደህና ነኝ...ነፃነትሽን ላለመጋፋት ነበር እስከአሁን ያልደወልኩልሽ...ግን ስጠፊ አላስቻለኝም፡፡"
"አረ ሰላም ነኝ፤መስሪያ ቤት ነው ያለሁት…ክሊራንስ ለመጨረስ እየተሯሯጥኩ ስለነበረ ነው...ለመደወል ምንም ጊዜ አልነበረኝም"
"እና አሁንም አልጨረስሺም?"
"አይ አሁን እንኳን ወደመጨረሱ ነኝ..የሥራ ልምድ ተፅፎልኛል...መዝገብ ቤት ገብቶ ወጪ እስኪሆን ነው እየጠበቅኩ ያለሁት።››
"እንደዛ ከሆነ በቃ መጣሁ...ቅርብ ቦታ ነኝ..አንድ 15ደቂቃ ቢፈጅብኝ ነው።"ብሎ ስልኩን ዘጋው።ደስ የሚል ስሜት ሰውነቷን ወረራት።እንዲህ የሚያስብላት፤እንዲህ የሚንከባከባት ሰው ከጎኗ በመኖሩ ተደሰተች። እርግጥ ስራው ነው…ታውቃለች፡፡እሱም ደጋግሞ ነግሯታል። እሷ ግን እንደዛ እየተሠማት አይደለም። አሳቢነቱ ከልብ የመነጨ፤እንክብካቤው.ፍቅር የተቀየጠበት እንደሆነ ነው እየተረዳች የነበረው። ውስጧ በሰው ሲተማመን ከአባቷ ቀጥሎ የመጀመሪያው ሰው ነው። የምታፈቅረው የነበረውንና ልቧን የሰበራት ሰው ራሱ አብራው ባለችበት ጊዜ ሳይቀር እንደዚህ እንዲሰማት አድርጎ አያውቅም።
መኪና ውስጥ ገቢና ከጎኑ ተቀምጣ እያወሩና እየተጫወቱ እየተጓዙ ነው። "አሁን የምትሄጂበት ቦታ አለ?"ሲል ነበር የጠየቃት፡፡
"አይ የትም አልሄድም...በእለቱ መስራት የምፈልገውን.ስራ ጨርሼያለሁ...የምትሄድበት ቦታ ካለህ ሆቴል ጣል አድርገኝና መሄድ ትችላለህ፡፡"
"አይ እንደዛ ለማለት ፈልጌ አይደለም..የማትቸኩይ ከሆነ ቤቴ በሚቀጥለው ቅያስ አጠፍ ብሎ ስለሆነ ጎራ ብለን ልብስ ብቀይር ብዬ ነው"
"ታዲያ ምን ችግር አለው"
‹‹እንግዲያው እሺ››አለና መኪናዋን ወደ ግራ ጠመዘዘና በጠባብ ኮብል መንገድ ገባ…ትንሽ ከተጓዘ በኋላ ባለጥቁር ቀለም የብረት በራፍ ቪላ ቤት የመኪናዋን አፍንጫ አስጠጋና ጡሩንባዋን አስጮኸ...በፍጥነት በዘበኛው አማካይነት በሩ ተከፈተለትና ወደውስጥ ገባ..፡፡
"እዚህ ተከራይቶ ነው የሚኖረው ማለት ነው?"ብላ አሰበች፡፡ የዘበኛው መሽቆጥቆጥ ግን ግራ አጋባት፤ ከመኪና እንደወረደ ግዙፍ ሰንሰለት አንገቱ ላይ የተጠለቀለት ውሻ ሰንሰለት ለመበጠስ በሚፈልግ አይነት እየቦረቀ እና እየዘለለ ወደ ደምሳሽ አቅጣጫ ይዘል ጀመር..ሳባ በፍራቻ ወደ ኃሏ ሸሸች...ደምሳሽ በፈገግታና በደስታ ወደውሻው ተራመደ ስሩ ደረሰና፣ ጭንቅላቱን ሲያሻሽለት ውሻው ከድምፁ ቀነስ ከዝላዩ ሰከን እያለ መጣና እግሩ ስር ውልምጥምጥ ብሎ ተኛ…ከዛ የደምሳሽን እግር በረጅም ምላሱ ይልስ ጀመር፡፡
"መክሰሱን.ሰጠኸው?"
‹‹አዎ ጌታዬ አሁን በላ››
"በል ጌታው እንግዳ አለብኝ"አለና ከስሩ ተነስቶ ሳባን አስከትሎ ወደግዙፉ ቪላ ቤት ይዟት ገባ...
ቤቱ ቢያንስ 10 አባላት ያሉትን ቤተሰብ ዘና ባለ ሁኔታ ማኖር የሚያስችል ሁሉ ነገር የተሟላለት ባለብዙ ክፍል ግዙፍ ቤት ነው።
ወደ ሶፋው በእጁ እያመለከተ "ቁጭ በይ" አላት...በዝምታ የቤቱን ዙሪያ ገባ እየቃኘች ወደ አመለከታት ቦታ ሄዳ ቁጭ አለች።
"የሚጠጣ ምን ላምጣልሽ?"
"ያለውን.."
ተራመደና ሳሎን ውስጥ ያለውን ግዙፍ ፍሪጅ ከፈተ...እንደ ሱፐርማርኬት ፍሪጅ ጥቅጥቅ ብሎ በመጠጥ አይነቶች፣በፍራፍሬና፣በታሸጉ ምግቦች ተሞልቷል። ሁለት ቢራ አነሳና ከመክፈቻ ጋር በማምጣት ከፍቶ አንድ ለእሷ አቀረበላትና ሌላውን በመክፈት ገርገጭ ገርገጭ በማድረግ ሩቡን ያህል ከላፈለት በኋላ ጠረጴዛው ላይ በማስቀመጥ ሪሞት በማንሳት ቲቪ ከፍቶ ሪሞቱን ለእሷ አቀበላትና፡፡ "ጥቂት ደቂቃ...ልብስ ቀይሬ ልምጣ፡፡"አላት፡፡
"ችግር የለውም…ኸረ ...ዘና ብለህ ቀይር፡፡ "ስትለው ወደ ውስጠኛ ክፍል አመራ...ከ10 ደቂቃ በኃላ ለብሶት የነበረውን ጥቁር ሱፍ አውልቆ ሰማያዊ ጅንስ ሱሪ በነጭ ቲሸርትና ከቡኒ ሌዘር ጋር ለብሶ ይበልጥ ፈርጣማና ጎረምሳ መስሎ ወጣ፡፡
"አልደበረሽም አይደል?"እያለ ከፊት ለፊቷ ተቀመጠና ጀምሯት የነበረውን ቢራ አንስቶ ተጎነጨ‹‹ኸረ የምን መደበር....ቤትህን ገና መቼ አይቼ ጨረስኩት"
"እንዴት ነው ቤቴ ያምራል?"
"ያምራል...ቤተመንግስት አይደል እንዴ የሚመስለው...ግን እርግጠኛ ነህ ብቻህን ነው የምትኖረው?"
"አይ እንዳየሽው ዘበኛዬ አለ...ውሻዬም አብሮኝ ነውየሚኖረው ..በየሁለት ቀን እየመጣች ቤት የምታፀዳልኝና ሌሎች ስራዎች የምትሰራልኝ ልጅም አለች፡"
"በቃ?"
"ምነው….ካነሰ እያየን እንጨምራለን፡፡" "የእውነት.ይገርማል...ግንኪራዩን ትችለዋለህ"
"የራሴ እኮ ነው"
"ዋው...!!"
"ይገርማል"
"አዎ..በጣም ያስገርማል....ብታከራየው እኮ በወር ከ50 ሺ ብር በላይ ያስገኝልሀል"
"ነው ግን...እኔ እንዲህ ዝግጁ ሆኖ እንዲቀመጥ ነው የምፈልገው …አንድ ቀን የማገባት ልጅ አግኝቼ ልቤ ሲፈቅድ ቶሎ ብዬ ሀሳቤን ሳልቀይር ጎትቼ ማስገባት ነው የምፈልገው።
"በንግግሩ ሳቋን ለቀቀች ‹‹ለመሆኑ እዚህ ስራ ላይ ስንት አመት ቆየህ?"
፡
፡
#ክፍል_ሀያ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
…..የሰላም እንቅልፍ አልተኛችም እንቅልፏ ያው እንደተለመደው በስቃይ እና በቅዠት የተሞላ እንቅልፍ ነበር…ስምንት ሰዓት ላይ ሙሉ በሙሉ ከእንቅልፏ ተነስታ ወደ በረንዳ ወጣች….ግቢዋ በፓውዛ መብራት ድምቅ ብሎ ነበር፤ግን ፀጥ ያለ ነው..ፀጥታው ደስ ያሰኛል፡፡ግን አየሩ ይቀዘቅዛል ..ወደውስጥ ተመለሰችና በለበሰችው የለሊት ፒጃማዋ ላይ ከአመት በፊት ስንዱ አሰርታ የሰጠቻትን ወፍራም ጋቢ ከቁም ሳጥኗ አውጥታ ለበሰችና ተመልሳ ወጥታ ወንበር ላይ ቁጭ አለች፡፡
እና ቅድም ከአሰላ ስትመጣ በመንገዷ ሁሉ ስታመነዥገው የነበረው ትዝታና በራፏ ጋር ስትደርስ አቁማ ነበር፡፡ከሰአታት.እረፍት በኋላ አሁን በእኩለ ለሊት ካቆመችበት ቀጠለች፡፡
ትዝታ…ከአስር አመት በፊት
ከዛሬ አስር አመት በፊት የነበረችው ሳባ ናፈቀቻት፡፡ እስከዚያ ጊዜ ድረስ የዋህ፤ንፁህ ግን ደግሞ ጉጉና ደፋር ወጣት ነበረች፡፡ለአባቷ ያላት ፍቅር በወቅቱ ምንም አይነት መስዋዕትነት ለመክፈል እንዳታመነታ አድርጓታል፡፡ ቢሆንም በወቅቱ የነበራት ምልከታ በአስር አመት ውስጥ ከሆነው ፍፁም የተለየ እና የምድር እና የጨረቃን ያህል ርቀት ያለው ነው፡፡ በወቅቱ ሀሳቧም ግልፅ ምኞቷም ቅልብጭ ያለ ነበር፡፡ምንም አይነት ስራም ቢሆን ሰርታ ገንዘብ በማግኘት ለአባቷ ዘመናዊ ዊልቸር መግዛት ከዛም አሪፍ መኪና ገዝቶ ምቹ ህይወት እንዲኖር ማድረግ…ከዛ በቃ ወደኃላ ተመለሳ እንደቀድሞ ንፁህ ቀላልና የተለመደ አይነት ህይወት መኖር…እንደዛ ነበር እቅዷ….ግን ለካ ወደኋላ መመለስ ወይንም ባሉበትም ቢሆን ቆሞ የህይወትን ፍሬን በመያዝ ከገቡበት ማጥ መውጣት ቀላልስራ.አልነበረም…ይሄው አስር አመት ፈጀባት፡፡
በወቅቱ ከደምሳሽ ጋር አንድ ቤርጎ ውስጥ ካደሩና ጠዋት እሱ በተኛችበት ማስታወሻ ትቶላት ከሄደ ቡኃላ አልጋዋን ለቃ በመውረድ ልብሷን በጥንቃቄ ለብሳ እዛው ሆቴል ቁርሷን በልታ ወደለቀቀችው መስሪያ ቤቷ ነበር የሄደችው፡፡ቀኑን ሙሉ እጇ ላይ ያሉትን የድርጅቱን ንብረቶች ስታስረክብ...ከዛም ክሊራንስ በየዲፓርትመንቱ እየዞረች ስታስፈርም...እንዲሁ ስትባክን ነው የዋለችው፡፡ እዛው እያለች ከቀኑ 10 ሰዓት ሞላ። ሰዓቱን ያየችው እየጠራ ያለውን ስልኳን ለማንሳት ከቦርሳዋ ስታወጣ ነበር።
"ሄሎ ደምሳሽ...እንዴት ዋልክ?"
"ደህና ነኝ...ነፃነትሽን ላለመጋፋት ነበር እስከአሁን ያልደወልኩልሽ...ግን ስጠፊ አላስቻለኝም፡፡"
"አረ ሰላም ነኝ፤መስሪያ ቤት ነው ያለሁት…ክሊራንስ ለመጨረስ እየተሯሯጥኩ ስለነበረ ነው...ለመደወል ምንም ጊዜ አልነበረኝም"
"እና አሁንም አልጨረስሺም?"
"አይ አሁን እንኳን ወደመጨረሱ ነኝ..የሥራ ልምድ ተፅፎልኛል...መዝገብ ቤት ገብቶ ወጪ እስኪሆን ነው እየጠበቅኩ ያለሁት።››
"እንደዛ ከሆነ በቃ መጣሁ...ቅርብ ቦታ ነኝ..አንድ 15ደቂቃ ቢፈጅብኝ ነው።"ብሎ ስልኩን ዘጋው።ደስ የሚል ስሜት ሰውነቷን ወረራት።እንዲህ የሚያስብላት፤እንዲህ የሚንከባከባት ሰው ከጎኗ በመኖሩ ተደሰተች። እርግጥ ስራው ነው…ታውቃለች፡፡እሱም ደጋግሞ ነግሯታል። እሷ ግን እንደዛ እየተሠማት አይደለም። አሳቢነቱ ከልብ የመነጨ፤እንክብካቤው.ፍቅር የተቀየጠበት እንደሆነ ነው እየተረዳች የነበረው። ውስጧ በሰው ሲተማመን ከአባቷ ቀጥሎ የመጀመሪያው ሰው ነው። የምታፈቅረው የነበረውንና ልቧን የሰበራት ሰው ራሱ አብራው ባለችበት ጊዜ ሳይቀር እንደዚህ እንዲሰማት አድርጎ አያውቅም።
መኪና ውስጥ ገቢና ከጎኑ ተቀምጣ እያወሩና እየተጫወቱ እየተጓዙ ነው። "አሁን የምትሄጂበት ቦታ አለ?"ሲል ነበር የጠየቃት፡፡
"አይ የትም አልሄድም...በእለቱ መስራት የምፈልገውን.ስራ ጨርሼያለሁ...የምትሄድበት ቦታ ካለህ ሆቴል ጣል አድርገኝና መሄድ ትችላለህ፡፡"
"አይ እንደዛ ለማለት ፈልጌ አይደለም..የማትቸኩይ ከሆነ ቤቴ በሚቀጥለው ቅያስ አጠፍ ብሎ ስለሆነ ጎራ ብለን ልብስ ብቀይር ብዬ ነው"
"ታዲያ ምን ችግር አለው"
‹‹እንግዲያው እሺ››አለና መኪናዋን ወደ ግራ ጠመዘዘና በጠባብ ኮብል መንገድ ገባ…ትንሽ ከተጓዘ በኋላ ባለጥቁር ቀለም የብረት በራፍ ቪላ ቤት የመኪናዋን አፍንጫ አስጠጋና ጡሩንባዋን አስጮኸ...በፍጥነት በዘበኛው አማካይነት በሩ ተከፈተለትና ወደውስጥ ገባ..፡፡
"እዚህ ተከራይቶ ነው የሚኖረው ማለት ነው?"ብላ አሰበች፡፡ የዘበኛው መሽቆጥቆጥ ግን ግራ አጋባት፤ ከመኪና እንደወረደ ግዙፍ ሰንሰለት አንገቱ ላይ የተጠለቀለት ውሻ ሰንሰለት ለመበጠስ በሚፈልግ አይነት እየቦረቀ እና እየዘለለ ወደ ደምሳሽ አቅጣጫ ይዘል ጀመር..ሳባ በፍራቻ ወደ ኃሏ ሸሸች...ደምሳሽ በፈገግታና በደስታ ወደውሻው ተራመደ ስሩ ደረሰና፣ ጭንቅላቱን ሲያሻሽለት ውሻው ከድምፁ ቀነስ ከዝላዩ ሰከን እያለ መጣና እግሩ ስር ውልምጥምጥ ብሎ ተኛ…ከዛ የደምሳሽን እግር በረጅም ምላሱ ይልስ ጀመር፡፡
"መክሰሱን.ሰጠኸው?"
‹‹አዎ ጌታዬ አሁን በላ››
"በል ጌታው እንግዳ አለብኝ"አለና ከስሩ ተነስቶ ሳባን አስከትሎ ወደግዙፉ ቪላ ቤት ይዟት ገባ...
ቤቱ ቢያንስ 10 አባላት ያሉትን ቤተሰብ ዘና ባለ ሁኔታ ማኖር የሚያስችል ሁሉ ነገር የተሟላለት ባለብዙ ክፍል ግዙፍ ቤት ነው።
ወደ ሶፋው በእጁ እያመለከተ "ቁጭ በይ" አላት...በዝምታ የቤቱን ዙሪያ ገባ እየቃኘች ወደ አመለከታት ቦታ ሄዳ ቁጭ አለች።
"የሚጠጣ ምን ላምጣልሽ?"
"ያለውን.."
ተራመደና ሳሎን ውስጥ ያለውን ግዙፍ ፍሪጅ ከፈተ...እንደ ሱፐርማርኬት ፍሪጅ ጥቅጥቅ ብሎ በመጠጥ አይነቶች፣በፍራፍሬና፣በታሸጉ ምግቦች ተሞልቷል። ሁለት ቢራ አነሳና ከመክፈቻ ጋር በማምጣት ከፍቶ አንድ ለእሷ አቀረበላትና ሌላውን በመክፈት ገርገጭ ገርገጭ በማድረግ ሩቡን ያህል ከላፈለት በኋላ ጠረጴዛው ላይ በማስቀመጥ ሪሞት በማንሳት ቲቪ ከፍቶ ሪሞቱን ለእሷ አቀበላትና፡፡ "ጥቂት ደቂቃ...ልብስ ቀይሬ ልምጣ፡፡"አላት፡፡
"ችግር የለውም…ኸረ ...ዘና ብለህ ቀይር፡፡ "ስትለው ወደ ውስጠኛ ክፍል አመራ...ከ10 ደቂቃ በኃላ ለብሶት የነበረውን ጥቁር ሱፍ አውልቆ ሰማያዊ ጅንስ ሱሪ በነጭ ቲሸርትና ከቡኒ ሌዘር ጋር ለብሶ ይበልጥ ፈርጣማና ጎረምሳ መስሎ ወጣ፡፡
"አልደበረሽም አይደል?"እያለ ከፊት ለፊቷ ተቀመጠና ጀምሯት የነበረውን ቢራ አንስቶ ተጎነጨ‹‹ኸረ የምን መደበር....ቤትህን ገና መቼ አይቼ ጨረስኩት"
"እንዴት ነው ቤቴ ያምራል?"
"ያምራል...ቤተመንግስት አይደል እንዴ የሚመስለው...ግን እርግጠኛ ነህ ብቻህን ነው የምትኖረው?"
"አይ እንዳየሽው ዘበኛዬ አለ...ውሻዬም አብሮኝ ነውየሚኖረው ..በየሁለት ቀን እየመጣች ቤት የምታፀዳልኝና ሌሎች ስራዎች የምትሰራልኝ ልጅም አለች፡"
"በቃ?"
"ምነው….ካነሰ እያየን እንጨምራለን፡፡" "የእውነት.ይገርማል...ግንኪራዩን ትችለዋለህ"
"የራሴ እኮ ነው"
"ዋው...!!"
"ይገርማል"
"አዎ..በጣም ያስገርማል....ብታከራየው እኮ በወር ከ50 ሺ ብር በላይ ያስገኝልሀል"
"ነው ግን...እኔ እንዲህ ዝግጁ ሆኖ እንዲቀመጥ ነው የምፈልገው …አንድ ቀን የማገባት ልጅ አግኝቼ ልቤ ሲፈቅድ ቶሎ ብዬ ሀሳቤን ሳልቀይር ጎትቼ ማስገባት ነው የምፈልገው።
"በንግግሩ ሳቋን ለቀቀች ‹‹ለመሆኑ እዚህ ስራ ላይ ስንት አመት ቆየህ?"
👍69❤7👏2
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
"ውይ ለመክሰስ ሆቴል...?ሰርቼ ልጋብዝሽ የምትለኝ መስሎኝ ነበር።"
‹‹ደስ ይለኝ ነበር...ግን ካገዝሽኝ ነው..."
"ይቻላል"
ሁለቱም የየራሳቸውን ቢራ ይዘው በእሱ መሪነት ወደ ኪችን.አመሩ።
ኪችኑ በእጅጉ የተደራጀና የሚያምር ነው። ፍሪጁን ከፈተና ተመለከተ...
"ምን እንስራ"በራሱ መወሰን አቅቶት ጠየቃት።
"እኔ እንጃ...ምን አለህ?"አለችና ወደእሱ ተጠግታ ያለውን ነገር ተመለከተች...ብዙ ምርጫ አላቸው...የምትፈልገውን ነገር እየመረጠች ከፍሪጁ ማውጣት ጀመረች፡፡ እሱም ወደውጭ ሊወጣ አስቦ የለበሰውን ጃኬት አወለቀና ሽርጥ ለበሰ..ለእሷም ተመሳሳይ ሽርጥ ሰጣት።በ30 ደቂቃ ውስጥ ሶስት የተለያየ የምግብ አይነት ተጋግዘው በመስራት ሳሎን የምግብ ጠረጴዛ ላይ አቀረቡ..በልተው ሲጨርሱ አንድ ሰዓት አልፎ ነበር።
"አሁን በላሁ ጠጣሁ...ወደማድርበት ቤርጎዬ ልትመልሰኝ ትችላለህ?›› አለችው። ሞባይሉን በማውጣት ሰዓቱን አየና"እንዴ ገና አንድ ሰዓት እኮ ነው...ባይሆን አንድ ወዳጄ ከፈረንሳይ ያመጣልኝ ልዩ ወይን አለኝ...እሱን ላምጣና መጠጥ እንቀይር››አለና እሺታዋንም ሳይጠብቅ መቀመጫውን ለቆ ወደመኝታ ቤቱ በመሄድ ይዞ መጣና የቢራ ጠርሙሶችን ከፊታቸው በማንሳት በወይን ብርጭቆ ተካውና ተደላድሎ ቁጭ አለ፡፡:
"በቀደም ለታ ግን ማደሪያ ቦታ ስጠይቅህ ለምን ቤትህን አራተኛ ምርጫ አድርገህ አላቀረብክልኝም ነበር?"ስትል.ያላሰበውን ድንገተኛ ጥያቄ ጠየቀችው።
"እኔ እንጃ...ምን አልባት እንደዛ ብልሽ ሌላ ነገር ታስቢያለሽ ብዬ.ፈርቼ ይሆናል"አላት፡፡
"እንዴት ሌላ ነገር አስባለሁ?"
"ብታስቢም እኮ አይፈረድብሽም...በጥልቀት አታውቂኝም"
"ለነገሩ እውነትህን ነው፤እሺ አሁን ብዙ ብር ከምትዝቅበት የማሳጅ ስራ ራስህን ለምን እንዳገለልክ ንገረኝ? "ቅድም ጀምረው ወዳቋረጡት የጫወታ ርእስ መለሰችው፡፡
የወይኑን ብርጭቆ አነሳና ውስጡ ያለውን ከጨለጠ በኃላ መልሶ አስቀምጦ አንገቱን አቀረቀረ፡፡››
"ምነው ከባድ ጥያቄ ነው እንዴ የጠየኩህ?" በረጅሙ ተነፈሰ፡፡
"ከከባድም በላይ..አየሽ ቅድም ስለስራው ሳስረዳሽ ልክ እንደሀሺሽ ነው ብዬሽ ነበር አይደል። በመጀመሪያ ሁሉ ነገር አስደሳችና ልብን ስውር የሚያደርግ ነበር። አገልግሎቱን ለማግኘት የሚመጡት ሴቶች ሊነኳቸው የሚያሳሱ የሰውነታቸው ቆዳ እንደሀር ጨርቅ የለሠለሠ፤ የፊታቸው ውበት የመላእክት የመሰለ ፤ጠረናቸው ጭንቅላት አዙሮ ጭናቸው ስር የመድፋት ኃይል ያለው፤ የህልም አለም ንግስቶች ናቸው። ታዲያ እነሱን እርቃን አስወልቀሽ ከላይ ከጭንቅላታቸው እስከታች የእግር ጥፍራቸው መላ ሰውነታቸውን አፍተልትለሽ ዳብሰሽና አሽተሽ፤በስሜት ሲወራጩና በደስታ እንባቸው ሲንጠባጠብ አይተሽ...ለምነውና በአይናቸው ተለማምጠው እርቃንሽን ከእርቃናቸው እንድታዋህጂ ለምነውሽ...አርክተሻቸውና.ረክተሽ፤አስደስተውሽና ተደስተሽ፤ አስለቅሰሻቸውና አልቅሰሽ ከዛ ደግሞ ረብጣ ብር የእጅሽ መዳፍ ላይ አስጨብጠው..በመፍለቅለቅ ጉንጭሽን ወይም ከንፈርሽን ስመው በሳምንቱ እንደሚመለሱ ምለውና ተገዝተው ይሄዳሉ...;
‹‹ስራው እስከዚህ ይሄዳል ማለት ነው"
"አዎ ምነው የፈረምሽውን ውል በቅጡ አላነበብሽውም እንዴ...ደንበኛ ምንም ነገር ጠይቆ መከልከል የለበትም ይላል እኮ.ያ ማለት ደግሞ ስራው ከነገርኩሽም በላይ ይሄዳል ማለት ነው.."
"እና አሁን አንድ የማላውቀው ሰው መጥቶ እንድትወጪልኝ እፈልጋለሁ ካለኝ..ዝም ብዬ እከፍትለታለሁ ማለት ነው።"
‹‹አይ ዝም ብለሽማ አትከፍቺለትም ...አንቺ ያለሽበት ቦታ አገልግሎትሽን ፈልጎ የሚመጣው ግለሰብ በየሄደበት ዝም ብለው የሚከፍቱለት ቁጥር ስፍር የሌላቸው አንዳንዴም ካንቺ በላይ ለጋ፤ ካንቺ በላይ ፀሀይ የመሰሉ ውብ የሆኑ ሴቶች አሉት...እንደዛ ካደረግሽ ደብሮት የመጣውን ሰውዬ ጭራሽ አሳብደሽ ነው የምትልኪው››
‹‹እና ምንድነው ማድረግ የሚጠበቅብኝ ?››በከፍተኛ መገረም ጠየቀችው።
እጅሽ ሰውነቱ ላይ ሲያርፍ ልስላሴውና ሙቀቱ ቆዳውን ሳይሆን ልቡ ላይ ሊሰማው ያስፈልጋል....መሳም ኖሮብሽ ከሳምሽው ከከንፈሮችሽ የሚመነጨው ሙቀት ወደ ጭንቅላቱ ሄዶ በቢሊዬን የሚቆጠሩትን የኒሮን ሴሎችን ከተኙበት መቀስቀስና መደነስ እንዲችሉ ማድረግ አለብሽ... ልብሶችሽን ፊቱ ስታወልቂ አይኖቹ ቆዳሽን ሰንጥቀው ውስጥሽ በመግባት ነፍስሽን ጭምር ለመቆረጣጠም እስኪመኝ መቃተት መቻል አለበት። ጭንሽን ከፍተሽለት ብልቱ ብልትሽን ሰንጥቆ ከገባ አካሉ መጥፋት፤አእምሮ መሰወር፤ነፍሱ በአየር ላይ እየተንሳፈፈች ትዕይንቱን መታዘብ አለባት።ሰውዬው ካንቺ በፊት ከመቶ ሴቶች ጋር ለአንድ ሺኛ ጊዜ ወሲብ አድርጎ የሚያውቅ ከሆነ .. እንዴ ከዚህ በፊት ወሲብ አድርጌ አውቅ ነበር እንዴ ..?ብሎ እስኪጠይቅና እስኪወነባበድ ድረስ ህልም ውስጥ እንዲገባ ማድረግ ይጠበቅብሻል... የስራው ከባድነት ደግሞ ሰውዬው በሳምንት ወይም በወራት ልዩነት ደጋግሞ ቢመጣ በተመሳሳይ ብቃት ግን ደግሞ ፍፁም ባልተደጋገመ 10 የተለያየ መንገድ ማስተናገድ ይጠበቅብሻል፡፡
"የሚያወራውን ሁሉ የምታዳምጠው ሁሉንም የስሜት ህዋሳቶቿን ከፋፍታ ነበር...እየጠጣችው ያለው መጠጥ እየሠማችው ካለው ወሬ ጋር ተዳምሮ ሙቀትና ንዝረት ለቀቀባት
"የምትነግረኝ ነገር ሁሉ ግን እውነት ነው?ማለቴ እንደዚህ አይነት ነገር አለ?"
"አዎ አለ"
"ወይ በፈጣሪ..ታዲያ እኔ ምን ላደርግ ነው? እንደው ፍቃደኛ ሆኜ የተጠየቅኩትን ለማድረግ ፈለኩ ልበል…ግን በየትኛው ብቃቴ ነው አንተ ባወራህልኝ መጠን በአየር ላይ የሚያንሳፍፍ ወሲብ መፈፀም የምችለው..?
"አይዞሽ ...አንቺ ብቻ ከልብሽ ተቀባይ ሁኚ እንጂ…በቂ ስልጠና ይሰጥሻል...ከዛ የተወሰነ የስራ ልምድ በኋላ እርግጠኛ ነኝ ከነገርኩሽም በላይ የተካንሽ ትሆኚያለሽ"
"እንዴት እርግጠኛ ሆንክ?"ብላ ልትጠይቀው ፈለገችና ብዙ በተናገረች ቁጥር ይበልጥ ራሷን እያጋለጠችና ወደ ሽብር ውስጥ እየገባች ስለመጣች መልሳ ዋጠችው።
"እሺ ይሄን ለጊዜው ተውና ..የጀመርክልኝን የራስህን ታሪክ ቀጥልልኝ"
"አጠር ላድርገውና በተደጋጋሚ ጊዜ ከሚመላለሱ ደንበኞቼ መካከል ከአንዷ ጋር የተለየ ግንኙነት ነበረኝ፣ለነገሩ ከአንዷ ጋር ብቻ አልነበረም ከአምስት ከስድስቱ ጋር በይው። ግን ስራ እንዳቆም ስላስገደደቺኝ አንዷ ብቻ ላውራሽ።
የባለስልጣን ሚስት ነች። ባሏ የሆነ መስሪያ ቤት ሚኒስትር ዲኤታ ነው። ያው በስራውም በራሱ ጉዳይም በጣም እረፍት የሌለው ከወር ውስጥ ግማሹን ቤቱ
የማያድር...በሚያድርባቸው ጥቂት ቀናትም እኩለ ለሊት ገብቶ ወፍ ሲንጫጫ የሚወጣ አይነት አባወራ ነው። ሚስቱ የፈለገችውን ያህል ብር ይሰጣታል። በዛ ላይ በእሷ ስም የተከፈተ ግዙፍ ድርጅት አላቸው። የት ገባህ የት ወጣህ እንዳትለው ያንን በማስተዳደር ቢዚ ሊያደርጋት ሞክሮ ነበር። ይሄ እቅድ ለተወሰነ አመት ቢሰራለትም ቀስ በቀስ ሴትዬዋን ለድብርትና ለጭንቀት እያጋለጣት መጣ ...ከዛ በአንድ ወዳጇ ገፋፊነት እኛ ጋር ትመጣለች..አጋጣሚ ሆኖ እኔ ጋር ተላከች። በመጀመሪያዎቹ ሶስት አራት ዙሮች እንደማንኛውም ኖርማል ማሳጅ የተለመደውን አገልግሎት እያገኘች ነበር የምትሄደው...ከዛ ነገሮች በሂደት እድገት ሲያሳዩ ከስድስት ወር የደንበኝነት መመላለስ በኃላ ጥልቅ የሆነ ፍቅር ውስጥ ገባች...
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
"ውይ ለመክሰስ ሆቴል...?ሰርቼ ልጋብዝሽ የምትለኝ መስሎኝ ነበር።"
‹‹ደስ ይለኝ ነበር...ግን ካገዝሽኝ ነው..."
"ይቻላል"
ሁለቱም የየራሳቸውን ቢራ ይዘው በእሱ መሪነት ወደ ኪችን.አመሩ።
ኪችኑ በእጅጉ የተደራጀና የሚያምር ነው። ፍሪጁን ከፈተና ተመለከተ...
"ምን እንስራ"በራሱ መወሰን አቅቶት ጠየቃት።
"እኔ እንጃ...ምን አለህ?"አለችና ወደእሱ ተጠግታ ያለውን ነገር ተመለከተች...ብዙ ምርጫ አላቸው...የምትፈልገውን ነገር እየመረጠች ከፍሪጁ ማውጣት ጀመረች፡፡ እሱም ወደውጭ ሊወጣ አስቦ የለበሰውን ጃኬት አወለቀና ሽርጥ ለበሰ..ለእሷም ተመሳሳይ ሽርጥ ሰጣት።በ30 ደቂቃ ውስጥ ሶስት የተለያየ የምግብ አይነት ተጋግዘው በመስራት ሳሎን የምግብ ጠረጴዛ ላይ አቀረቡ..በልተው ሲጨርሱ አንድ ሰዓት አልፎ ነበር።
"አሁን በላሁ ጠጣሁ...ወደማድርበት ቤርጎዬ ልትመልሰኝ ትችላለህ?›› አለችው። ሞባይሉን በማውጣት ሰዓቱን አየና"እንዴ ገና አንድ ሰዓት እኮ ነው...ባይሆን አንድ ወዳጄ ከፈረንሳይ ያመጣልኝ ልዩ ወይን አለኝ...እሱን ላምጣና መጠጥ እንቀይር››አለና እሺታዋንም ሳይጠብቅ መቀመጫውን ለቆ ወደመኝታ ቤቱ በመሄድ ይዞ መጣና የቢራ ጠርሙሶችን ከፊታቸው በማንሳት በወይን ብርጭቆ ተካውና ተደላድሎ ቁጭ አለ፡፡:
"በቀደም ለታ ግን ማደሪያ ቦታ ስጠይቅህ ለምን ቤትህን አራተኛ ምርጫ አድርገህ አላቀረብክልኝም ነበር?"ስትል.ያላሰበውን ድንገተኛ ጥያቄ ጠየቀችው።
"እኔ እንጃ...ምን አልባት እንደዛ ብልሽ ሌላ ነገር ታስቢያለሽ ብዬ.ፈርቼ ይሆናል"አላት፡፡
"እንዴት ሌላ ነገር አስባለሁ?"
"ብታስቢም እኮ አይፈረድብሽም...በጥልቀት አታውቂኝም"
"ለነገሩ እውነትህን ነው፤እሺ አሁን ብዙ ብር ከምትዝቅበት የማሳጅ ስራ ራስህን ለምን እንዳገለልክ ንገረኝ? "ቅድም ጀምረው ወዳቋረጡት የጫወታ ርእስ መለሰችው፡፡
የወይኑን ብርጭቆ አነሳና ውስጡ ያለውን ከጨለጠ በኃላ መልሶ አስቀምጦ አንገቱን አቀረቀረ፡፡››
"ምነው ከባድ ጥያቄ ነው እንዴ የጠየኩህ?" በረጅሙ ተነፈሰ፡፡
"ከከባድም በላይ..አየሽ ቅድም ስለስራው ሳስረዳሽ ልክ እንደሀሺሽ ነው ብዬሽ ነበር አይደል። በመጀመሪያ ሁሉ ነገር አስደሳችና ልብን ስውር የሚያደርግ ነበር። አገልግሎቱን ለማግኘት የሚመጡት ሴቶች ሊነኳቸው የሚያሳሱ የሰውነታቸው ቆዳ እንደሀር ጨርቅ የለሠለሠ፤ የፊታቸው ውበት የመላእክት የመሰለ ፤ጠረናቸው ጭንቅላት አዙሮ ጭናቸው ስር የመድፋት ኃይል ያለው፤ የህልም አለም ንግስቶች ናቸው። ታዲያ እነሱን እርቃን አስወልቀሽ ከላይ ከጭንቅላታቸው እስከታች የእግር ጥፍራቸው መላ ሰውነታቸውን አፍተልትለሽ ዳብሰሽና አሽተሽ፤በስሜት ሲወራጩና በደስታ እንባቸው ሲንጠባጠብ አይተሽ...ለምነውና በአይናቸው ተለማምጠው እርቃንሽን ከእርቃናቸው እንድታዋህጂ ለምነውሽ...አርክተሻቸውና.ረክተሽ፤አስደስተውሽና ተደስተሽ፤ አስለቅሰሻቸውና አልቅሰሽ ከዛ ደግሞ ረብጣ ብር የእጅሽ መዳፍ ላይ አስጨብጠው..በመፍለቅለቅ ጉንጭሽን ወይም ከንፈርሽን ስመው በሳምንቱ እንደሚመለሱ ምለውና ተገዝተው ይሄዳሉ...;
‹‹ስራው እስከዚህ ይሄዳል ማለት ነው"
"አዎ ምነው የፈረምሽውን ውል በቅጡ አላነበብሽውም እንዴ...ደንበኛ ምንም ነገር ጠይቆ መከልከል የለበትም ይላል እኮ.ያ ማለት ደግሞ ስራው ከነገርኩሽም በላይ ይሄዳል ማለት ነው.."
"እና አሁን አንድ የማላውቀው ሰው መጥቶ እንድትወጪልኝ እፈልጋለሁ ካለኝ..ዝም ብዬ እከፍትለታለሁ ማለት ነው።"
‹‹አይ ዝም ብለሽማ አትከፍቺለትም ...አንቺ ያለሽበት ቦታ አገልግሎትሽን ፈልጎ የሚመጣው ግለሰብ በየሄደበት ዝም ብለው የሚከፍቱለት ቁጥር ስፍር የሌላቸው አንዳንዴም ካንቺ በላይ ለጋ፤ ካንቺ በላይ ፀሀይ የመሰሉ ውብ የሆኑ ሴቶች አሉት...እንደዛ ካደረግሽ ደብሮት የመጣውን ሰውዬ ጭራሽ አሳብደሽ ነው የምትልኪው››
‹‹እና ምንድነው ማድረግ የሚጠበቅብኝ ?››በከፍተኛ መገረም ጠየቀችው።
እጅሽ ሰውነቱ ላይ ሲያርፍ ልስላሴውና ሙቀቱ ቆዳውን ሳይሆን ልቡ ላይ ሊሰማው ያስፈልጋል....መሳም ኖሮብሽ ከሳምሽው ከከንፈሮችሽ የሚመነጨው ሙቀት ወደ ጭንቅላቱ ሄዶ በቢሊዬን የሚቆጠሩትን የኒሮን ሴሎችን ከተኙበት መቀስቀስና መደነስ እንዲችሉ ማድረግ አለብሽ... ልብሶችሽን ፊቱ ስታወልቂ አይኖቹ ቆዳሽን ሰንጥቀው ውስጥሽ በመግባት ነፍስሽን ጭምር ለመቆረጣጠም እስኪመኝ መቃተት መቻል አለበት። ጭንሽን ከፍተሽለት ብልቱ ብልትሽን ሰንጥቆ ከገባ አካሉ መጥፋት፤አእምሮ መሰወር፤ነፍሱ በአየር ላይ እየተንሳፈፈች ትዕይንቱን መታዘብ አለባት።ሰውዬው ካንቺ በፊት ከመቶ ሴቶች ጋር ለአንድ ሺኛ ጊዜ ወሲብ አድርጎ የሚያውቅ ከሆነ .. እንዴ ከዚህ በፊት ወሲብ አድርጌ አውቅ ነበር እንዴ ..?ብሎ እስኪጠይቅና እስኪወነባበድ ድረስ ህልም ውስጥ እንዲገባ ማድረግ ይጠበቅብሻል... የስራው ከባድነት ደግሞ ሰውዬው በሳምንት ወይም በወራት ልዩነት ደጋግሞ ቢመጣ በተመሳሳይ ብቃት ግን ደግሞ ፍፁም ባልተደጋገመ 10 የተለያየ መንገድ ማስተናገድ ይጠበቅብሻል፡፡
"የሚያወራውን ሁሉ የምታዳምጠው ሁሉንም የስሜት ህዋሳቶቿን ከፋፍታ ነበር...እየጠጣችው ያለው መጠጥ እየሠማችው ካለው ወሬ ጋር ተዳምሮ ሙቀትና ንዝረት ለቀቀባት
"የምትነግረኝ ነገር ሁሉ ግን እውነት ነው?ማለቴ እንደዚህ አይነት ነገር አለ?"
"አዎ አለ"
"ወይ በፈጣሪ..ታዲያ እኔ ምን ላደርግ ነው? እንደው ፍቃደኛ ሆኜ የተጠየቅኩትን ለማድረግ ፈለኩ ልበል…ግን በየትኛው ብቃቴ ነው አንተ ባወራህልኝ መጠን በአየር ላይ የሚያንሳፍፍ ወሲብ መፈፀም የምችለው..?
"አይዞሽ ...አንቺ ብቻ ከልብሽ ተቀባይ ሁኚ እንጂ…በቂ ስልጠና ይሰጥሻል...ከዛ የተወሰነ የስራ ልምድ በኋላ እርግጠኛ ነኝ ከነገርኩሽም በላይ የተካንሽ ትሆኚያለሽ"
"እንዴት እርግጠኛ ሆንክ?"ብላ ልትጠይቀው ፈለገችና ብዙ በተናገረች ቁጥር ይበልጥ ራሷን እያጋለጠችና ወደ ሽብር ውስጥ እየገባች ስለመጣች መልሳ ዋጠችው።
"እሺ ይሄን ለጊዜው ተውና ..የጀመርክልኝን የራስህን ታሪክ ቀጥልልኝ"
"አጠር ላድርገውና በተደጋጋሚ ጊዜ ከሚመላለሱ ደንበኞቼ መካከል ከአንዷ ጋር የተለየ ግንኙነት ነበረኝ፣ለነገሩ ከአንዷ ጋር ብቻ አልነበረም ከአምስት ከስድስቱ ጋር በይው። ግን ስራ እንዳቆም ስላስገደደቺኝ አንዷ ብቻ ላውራሽ።
የባለስልጣን ሚስት ነች። ባሏ የሆነ መስሪያ ቤት ሚኒስትር ዲኤታ ነው። ያው በስራውም በራሱ ጉዳይም በጣም እረፍት የሌለው ከወር ውስጥ ግማሹን ቤቱ
የማያድር...በሚያድርባቸው ጥቂት ቀናትም እኩለ ለሊት ገብቶ ወፍ ሲንጫጫ የሚወጣ አይነት አባወራ ነው። ሚስቱ የፈለገችውን ያህል ብር ይሰጣታል። በዛ ላይ በእሷ ስም የተከፈተ ግዙፍ ድርጅት አላቸው። የት ገባህ የት ወጣህ እንዳትለው ያንን በማስተዳደር ቢዚ ሊያደርጋት ሞክሮ ነበር። ይሄ እቅድ ለተወሰነ አመት ቢሰራለትም ቀስ በቀስ ሴትዬዋን ለድብርትና ለጭንቀት እያጋለጣት መጣ ...ከዛ በአንድ ወዳጇ ገፋፊነት እኛ ጋር ትመጣለች..አጋጣሚ ሆኖ እኔ ጋር ተላከች። በመጀመሪያዎቹ ሶስት አራት ዙሮች እንደማንኛውም ኖርማል ማሳጅ የተለመደውን አገልግሎት እያገኘች ነበር የምትሄደው...ከዛ ነገሮች በሂደት እድገት ሲያሳዩ ከስድስት ወር የደንበኝነት መመላለስ በኃላ ጥልቅ የሆነ ፍቅር ውስጥ ገባች...
👍68😱5❤4
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሳምንት ሙሉ ታገስኩ….ላብድ ደረስኩ…ስራ ሁሉ መስራት አቃተኝ….ከ15ቀን በኋላ ሰውዬውን የሆነ ስብሰባ ሲመራ በቲቪ አየሁት….ደስ አለኝ፡፡ልክ እሷን ያገኘሁ ነው የመሰለኝ…..በቃ እሷም መጥታለች ማለት ነው ስል አሰብኩ….ማንንም እንዳታገኝ ቤት ውስጥ ቆልፎባታል ስል በማሰብ እርግጠኛ ወደመሆን ተሸጋገርኩ እሷን ነፃ ለማውጣት ወሰንኩ፡፡ ጓደኞቼን እንዲረዱኝ ጠየቅኩ፡፡ የሰውየውን ቤት ቀንና ሌሊት ማጥናትና መሰለል ጀመርን፤የሚገባውንና የሚወጣውን ሁሉ መከታተል ቀጠልን…በአራተኛው ቀን ቤቱ ያሉት አንድ የቤት ሰራተኛ አንድ ነርስ እና አንድ ህፃን ልጅ ብቻ እንደሆኑ አረጋገጥን›› የምሆነውም የማደርገውም ነገር ግራ ገባኝ…ሰራተኛዋ እቃ ለመግዛት ከቤት ስትወጣ ጠብቀን አገትናትና አስፈራርተን መረጃ ጠየቅናት..ሴትዬዋም ፈርታ ስለነበረ የምታውቀውን ሁሉ ምንም ሳታስቀር ዘረዘረችልን፡፡
‹‹ምን አለቻችሁ ?ምን ሆና ነው?››ሳባ የተፈጠረውን ለማወቅ በጉጉት ጠየቀች፡፡
‹‹ሚስቱ ከአሜሪካ ወደሀገሬ አልመለስም ብላ አንደኛውን ልጅ ይዛበት እንደተሰወረች..ለ15 ቀን ከዛሬ ነገ ተመልሳ ትመጣለች ብሎ ሲጠብቃትና ሲያስፈልጋትም ከቆየ በኋላ ተስፋ ቆርጦ የተወችለትን አንደኛውን ልጁን ይዞ ወደ ሀገር እንደተመለሰ እንደነገራቸው፣…እና ሁልጊዜ ወደቤት ሲገባ እሱን እያሰበ እንደሚያዝንና እንደሚተክዝ ነገረችን….ላምን አልቻልኩም፡፡
በሰማሁት ዜና በጣም ተረበሽኩ..ላብድ ደረስኩ‹‹እሷ በፍፁም እንደዛ አታደርግም..አንደዛ ብታደርግ ኖሮ ቢያንስ ካለችበት ቦታ ለእኔ የሆነ መልዕክት ትልክልኝ ነበር…ኢሜሌንም ሁለቱንም ስልክ ቁጥሬን በቃሏ ልክ እንደገዛ ስሟ ነው የምታውቀው….እና የሆነ ነገር እንደሆነች ገባኝ፡፡ በህይወቴ ወሰንኩና እሷ ምን እንደሆነች ለመረዳት አንድ አደገኛ ነገር ለማድረግ ወሰንኩ በሁለት ቦዲጋርድ እየታጀበ ወደቤቱ የሚመጣውንና የሚሄደውን ሚኒስቴር ዲኤታ በጓደኞቼ እገዛ ቤት ውስጥ ገብቼ በገዛ መኝታ ቤቱ ለመተኛት ሲገባ ጠበቅኩና ሽጉጥ ግንባሩ ላይ ደቅኜ እጆቹንና እግሮቹን ጠፍሬ ከወንበር ጋር አሰርኩትና እውነቱን እንዲነግረኝ ጠየቅኩት››
‹አንተ ነህ ማለት ነው ውሽማዋ?››ሲል ጠየቀኝ፡፡
‹‹ሚስትህን እንደዛ አይነት ስህተት ውስጥ እንድትገባ የገፋፋሀት አንተው ነህ
…ምንም አይነት ለአሷ የሚሆን ጊዜ አልነበረህም….››አልኩት፡፡
‹‹እና በእኔ ላይ መሸርሞጧ ትክክል ነው ትላለህ?››
‹‹አንተም እኮ ስፍር ቁጥር ከሌላቸው ሴቶች ጋር በየሆቴሉና ሎጁ ስትቀብጥና ስትሸረሙጥ መኖርህን አውቃለሁ…ከፈለክ መረጃው አለኝ….አልኩና ሞባይሌ ላይ ከነበሩት አንድ ሶስት መረጃዎች ውስጥ ከፈትኩና አሳየሁት›
‹‹እና እኔ ስላደረኩት እሷ ማድረግ አለባት እያልክ ነው…?ደግሞ ቢያንስ እኔ እኮ ልጅ ወልጄ አላመጣሁባትም››
‹‹አይ አንተም ንፁህ አይደለህም ስለዚህ ይቅርታ ይገባታል እያልኩህ ነው…አሁን የት ነው የቆለፍክባት?››
‹‹የምን መቆለፍ…ጉዷ ተፍረጥርጦ ሲወጣ እዛው አሜሪካ ነው አንደኛውን ልጇን ይዛ የተሰወረችው›› ብሎ ሊያታልለኝ ሞከረ….ብዙ ሞከርኩ ሲያስቸግረኝ አፉን አፈንኩትና ገልብጬ እግሩ እስኪተለተል ወፌ ላላ ስገርፈው…በመጨረሻ አመነልኝ፡፡ ሲጨቃጨቅ ድንገት እንደመታትና እንደሞተችበት…ከዛ ለአሜሪካ ጋንግስተሮቸ ብዙ ብር ከፍሎ እሬሳዋ እንዲወገድ እንዳደረገ እና የእሱ ያልሆነውን ልጁም ነጥሎ ለማደጎ ድርጅቶች እንደሰጠ አፉን ሞልቶ ነገረኝ….ልጁን የሰጠበትን የማደጎ ድርጅት አድራሻ ተቀበልኩትና ልገድለው ፈለኩ፤ከራሴ ጋር ለበርካታ ደቂቃዎች ተሟገትኩ ግን የልጄ ወንድም አባት ነው…እንዴት ምንም ያማያውቀውን ህፃን ያለእናት መቅረቱ ሳያንስ ያለአባት አስቀረዋለሁ? ብዬ አሰብኩ….፡፡
ከዛ ስለእኔ ለሌላ ሰው ቢያወራ ሊበቀለኝ ሙከራ ቢያደርግ እሱንም አሳልፌ እንደምሰጠው ስልጣኑንም ክብሩንም አጥተን እስር ቤት እንዲበሰብስ እንደማደርገው ነግሬ በገባሁበት ቦታ ጋርዶቹ ሳያዩኝ ጥዬው ወጣሁ፡፡
‹‹እና አላሳሰርከውም?››
‹‹ባሳስረው ምን ይጠቅመኛል…?አራስ ልጅ እኮ አለው...ልጁ ደግሞ ምንም ቢሆን የእሷ ነው››
‹‹ከዛ በኋላ ሊያጠቃህ አልሞከረም?››
‹‹በፍፁም ስሬ ድርሽ አላለም፡፡››
‹‹እና ልጅህን የምታስመልስበት ምንም መንገድ አላገኘህም?.››
አሜሪካ በሚገኙ ወዳጆቼ አማካይነት ለረጅም ጊዜ ካፈላለኩ በኃላ የዛሬ ወር አካባቢ ትክክለኛ አድርሻውን አገኘሁ፡፡››
‹‹በእውነት ደስ ሲል..››
‹አዎ ደስ ይላል.. እሱ ለማደጎ ድርጅት ቢያስረክበውም .ማደጎ ድርጅቱ ደግሞ አሳዳጊ አግኝቶ ለአንድ አሜሪካዊ ጥንዶች አስተላልፈው ስለሰጡት አሁን በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ ማወቅ ችያለሁ…..እግዜር ካለ በቅርብ ሄጄ እንደማየውና ከተቻለ ይዤው እንደምመጣ ከልሆነ እንኳን ከወላጆቹ ጋር ተዋውቄ ልጄንም አይቼ መምጣት ፈልጋለሁ..፡፡
‹‹በጣም ነው የማዝነው ሰው ሁሉ ለካ የራሱን ቁስል ይዞ ነው የሚዞረው››ስትል አሰበች፡፡
አዎ..ይሄንን ታሪክ የሚያውቁ በጣም የቅርቤ የሆኑ ጥቂት ሰዎች ናቸው..እና ከዛ በኋላ የማሳጅ ስራ እንዴት መስራት እችላለሁ...? ገና የማሳጅ ጠረጴዛው ላይ የሆነ ሴት መጥታ ስትተኛ ፊቴ ድቅን የምትለው እሷ ነች…..ልክ በገዛ እጄ አንቄ እንደገደልኳት ወይም በገመድ አንጠልጥዬ ነፍሷን እንደነጠቅኳት ይታሰበኝና እጄ ሆነ መላ ሰውነቴ ይንቀጠቀጣል…ከዛ አቃተኝና ይብቃኝ አልኩ…ትብለጥም ከመጀመሪያው ጀምሮ ታሪኩን ታውቅ ስለነበረ ወዲያው ጥያቄዬን ተቀበለችና ይሄንን አሁን የምሰራውን ስራ እንድሰራና ድርጅቱን ልክ እንደቤተሰብ ድርጅት እንዳገለግል ጠየቀችኝ ..እኔም ተቀበልኳት…እና ይሄው ሁለት አመት ድርጅቱ በሚፈልገኝ በማንኛውም ቦታ እየገባሁ ያለውን ስራ ሁሉ እሰራለሁ…በጣም ጥሩ የሚባል ደሞዝም ይከፈለኛል…እና ታሪኩ እንደዛ ነው እልሻለሁ ፡፡
‹‹በጣም ያሳዘናል፡፡››…አለች የእውነትም ከልቧ አዝና…ከመጠጡ ጋር ወደ ውስጧ ያስገባችው አሳዛኝ ታሪክ በሰውነቷ ሙቀት ለቀቀባት…ስትቁነጠነጥ አየና‹‹ ምነው ምን ፈለግሽ?››ሲል ጠየቃት፡
‹‹እኔ እንጃ… ሞቀኝ …ሰውነቴን ለቅለቅ ብል ደስ ይለኛል፡፡››አለችው፡፡
የጠበቀው‹‹መሸ ወደ ሆቴሌ አድርሰኝ›› የምትለው ነበር የመሰለው፡፡ቶሎ ብሎ ተነሳና‹‹ተነሽ ምን ችግር አለው..እንደቤትሸ ቁጠሪው››አለና እየመራ ወደ ውስጠኛው ክፍል ይዟት ሄደ…አንዱን ክፍል ከፍቶ ገባ ተከተለችው፡፡መኝታ ክፍሉ ከሳሎኑ ብዙም የማይተናነስ ሰፊ ክፍል ነው፡፡መሀከል ላይ ነጭ አልጋ ልብስ በስርዓት የተነጠፈበት ነጭ ግዙፍ አልጋ ይታያል…በአንደኛው የግድግዳ ሙሉ ቁም ሳጥን የተገጠመለት ነው፡፡
‹‹ይሄ ሁሉ ቁም ሳጥን ልብስ ካለበት ይገርመኛል››አለች፡፡
ወደ ቁም ሳጥኑ አመራና አንዱን በራፍ ከፍቶ ከተደረደሩት በርካታ አንሶላና ፎጣዎች ውስጥ አንድ ነጭ ፎጣ አወጣና እያቀበላት
‹‹ያው ግቢና ታጠቢ ሳሎን እጠብቅሻለሁ››አላት፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሳምንት ሙሉ ታገስኩ….ላብድ ደረስኩ…ስራ ሁሉ መስራት አቃተኝ….ከ15ቀን በኋላ ሰውዬውን የሆነ ስብሰባ ሲመራ በቲቪ አየሁት….ደስ አለኝ፡፡ልክ እሷን ያገኘሁ ነው የመሰለኝ…..በቃ እሷም መጥታለች ማለት ነው ስል አሰብኩ….ማንንም እንዳታገኝ ቤት ውስጥ ቆልፎባታል ስል በማሰብ እርግጠኛ ወደመሆን ተሸጋገርኩ እሷን ነፃ ለማውጣት ወሰንኩ፡፡ ጓደኞቼን እንዲረዱኝ ጠየቅኩ፡፡ የሰውየውን ቤት ቀንና ሌሊት ማጥናትና መሰለል ጀመርን፤የሚገባውንና የሚወጣውን ሁሉ መከታተል ቀጠልን…በአራተኛው ቀን ቤቱ ያሉት አንድ የቤት ሰራተኛ አንድ ነርስ እና አንድ ህፃን ልጅ ብቻ እንደሆኑ አረጋገጥን›› የምሆነውም የማደርገውም ነገር ግራ ገባኝ…ሰራተኛዋ እቃ ለመግዛት ከቤት ስትወጣ ጠብቀን አገትናትና አስፈራርተን መረጃ ጠየቅናት..ሴትዬዋም ፈርታ ስለነበረ የምታውቀውን ሁሉ ምንም ሳታስቀር ዘረዘረችልን፡፡
‹‹ምን አለቻችሁ ?ምን ሆና ነው?››ሳባ የተፈጠረውን ለማወቅ በጉጉት ጠየቀች፡፡
‹‹ሚስቱ ከአሜሪካ ወደሀገሬ አልመለስም ብላ አንደኛውን ልጅ ይዛበት እንደተሰወረች..ለ15 ቀን ከዛሬ ነገ ተመልሳ ትመጣለች ብሎ ሲጠብቃትና ሲያስፈልጋትም ከቆየ በኋላ ተስፋ ቆርጦ የተወችለትን አንደኛውን ልጁን ይዞ ወደ ሀገር እንደተመለሰ እንደነገራቸው፣…እና ሁልጊዜ ወደቤት ሲገባ እሱን እያሰበ እንደሚያዝንና እንደሚተክዝ ነገረችን….ላምን አልቻልኩም፡፡
በሰማሁት ዜና በጣም ተረበሽኩ..ላብድ ደረስኩ‹‹እሷ በፍፁም እንደዛ አታደርግም..አንደዛ ብታደርግ ኖሮ ቢያንስ ካለችበት ቦታ ለእኔ የሆነ መልዕክት ትልክልኝ ነበር…ኢሜሌንም ሁለቱንም ስልክ ቁጥሬን በቃሏ ልክ እንደገዛ ስሟ ነው የምታውቀው….እና የሆነ ነገር እንደሆነች ገባኝ፡፡ በህይወቴ ወሰንኩና እሷ ምን እንደሆነች ለመረዳት አንድ አደገኛ ነገር ለማድረግ ወሰንኩ በሁለት ቦዲጋርድ እየታጀበ ወደቤቱ የሚመጣውንና የሚሄደውን ሚኒስቴር ዲኤታ በጓደኞቼ እገዛ ቤት ውስጥ ገብቼ በገዛ መኝታ ቤቱ ለመተኛት ሲገባ ጠበቅኩና ሽጉጥ ግንባሩ ላይ ደቅኜ እጆቹንና እግሮቹን ጠፍሬ ከወንበር ጋር አሰርኩትና እውነቱን እንዲነግረኝ ጠየቅኩት››
‹አንተ ነህ ማለት ነው ውሽማዋ?››ሲል ጠየቀኝ፡፡
‹‹ሚስትህን እንደዛ አይነት ስህተት ውስጥ እንድትገባ የገፋፋሀት አንተው ነህ
…ምንም አይነት ለአሷ የሚሆን ጊዜ አልነበረህም….››አልኩት፡፡
‹‹እና በእኔ ላይ መሸርሞጧ ትክክል ነው ትላለህ?››
‹‹አንተም እኮ ስፍር ቁጥር ከሌላቸው ሴቶች ጋር በየሆቴሉና ሎጁ ስትቀብጥና ስትሸረሙጥ መኖርህን አውቃለሁ…ከፈለክ መረጃው አለኝ….አልኩና ሞባይሌ ላይ ከነበሩት አንድ ሶስት መረጃዎች ውስጥ ከፈትኩና አሳየሁት›
‹‹እና እኔ ስላደረኩት እሷ ማድረግ አለባት እያልክ ነው…?ደግሞ ቢያንስ እኔ እኮ ልጅ ወልጄ አላመጣሁባትም››
‹‹አይ አንተም ንፁህ አይደለህም ስለዚህ ይቅርታ ይገባታል እያልኩህ ነው…አሁን የት ነው የቆለፍክባት?››
‹‹የምን መቆለፍ…ጉዷ ተፍረጥርጦ ሲወጣ እዛው አሜሪካ ነው አንደኛውን ልጇን ይዛ የተሰወረችው›› ብሎ ሊያታልለኝ ሞከረ….ብዙ ሞከርኩ ሲያስቸግረኝ አፉን አፈንኩትና ገልብጬ እግሩ እስኪተለተል ወፌ ላላ ስገርፈው…በመጨረሻ አመነልኝ፡፡ ሲጨቃጨቅ ድንገት እንደመታትና እንደሞተችበት…ከዛ ለአሜሪካ ጋንግስተሮቸ ብዙ ብር ከፍሎ እሬሳዋ እንዲወገድ እንዳደረገ እና የእሱ ያልሆነውን ልጁም ነጥሎ ለማደጎ ድርጅቶች እንደሰጠ አፉን ሞልቶ ነገረኝ….ልጁን የሰጠበትን የማደጎ ድርጅት አድራሻ ተቀበልኩትና ልገድለው ፈለኩ፤ከራሴ ጋር ለበርካታ ደቂቃዎች ተሟገትኩ ግን የልጄ ወንድም አባት ነው…እንዴት ምንም ያማያውቀውን ህፃን ያለእናት መቅረቱ ሳያንስ ያለአባት አስቀረዋለሁ? ብዬ አሰብኩ….፡፡
ከዛ ስለእኔ ለሌላ ሰው ቢያወራ ሊበቀለኝ ሙከራ ቢያደርግ እሱንም አሳልፌ እንደምሰጠው ስልጣኑንም ክብሩንም አጥተን እስር ቤት እንዲበሰብስ እንደማደርገው ነግሬ በገባሁበት ቦታ ጋርዶቹ ሳያዩኝ ጥዬው ወጣሁ፡፡
‹‹እና አላሳሰርከውም?››
‹‹ባሳስረው ምን ይጠቅመኛል…?አራስ ልጅ እኮ አለው...ልጁ ደግሞ ምንም ቢሆን የእሷ ነው››
‹‹ከዛ በኋላ ሊያጠቃህ አልሞከረም?››
‹‹በፍፁም ስሬ ድርሽ አላለም፡፡››
‹‹እና ልጅህን የምታስመልስበት ምንም መንገድ አላገኘህም?.››
አሜሪካ በሚገኙ ወዳጆቼ አማካይነት ለረጅም ጊዜ ካፈላለኩ በኃላ የዛሬ ወር አካባቢ ትክክለኛ አድርሻውን አገኘሁ፡፡››
‹‹በእውነት ደስ ሲል..››
‹አዎ ደስ ይላል.. እሱ ለማደጎ ድርጅት ቢያስረክበውም .ማደጎ ድርጅቱ ደግሞ አሳዳጊ አግኝቶ ለአንድ አሜሪካዊ ጥንዶች አስተላልፈው ስለሰጡት አሁን በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ ማወቅ ችያለሁ…..እግዜር ካለ በቅርብ ሄጄ እንደማየውና ከተቻለ ይዤው እንደምመጣ ከልሆነ እንኳን ከወላጆቹ ጋር ተዋውቄ ልጄንም አይቼ መምጣት ፈልጋለሁ..፡፡
‹‹በጣም ነው የማዝነው ሰው ሁሉ ለካ የራሱን ቁስል ይዞ ነው የሚዞረው››ስትል አሰበች፡፡
አዎ..ይሄንን ታሪክ የሚያውቁ በጣም የቅርቤ የሆኑ ጥቂት ሰዎች ናቸው..እና ከዛ በኋላ የማሳጅ ስራ እንዴት መስራት እችላለሁ...? ገና የማሳጅ ጠረጴዛው ላይ የሆነ ሴት መጥታ ስትተኛ ፊቴ ድቅን የምትለው እሷ ነች…..ልክ በገዛ እጄ አንቄ እንደገደልኳት ወይም በገመድ አንጠልጥዬ ነፍሷን እንደነጠቅኳት ይታሰበኝና እጄ ሆነ መላ ሰውነቴ ይንቀጠቀጣል…ከዛ አቃተኝና ይብቃኝ አልኩ…ትብለጥም ከመጀመሪያው ጀምሮ ታሪኩን ታውቅ ስለነበረ ወዲያው ጥያቄዬን ተቀበለችና ይሄንን አሁን የምሰራውን ስራ እንድሰራና ድርጅቱን ልክ እንደቤተሰብ ድርጅት እንዳገለግል ጠየቀችኝ ..እኔም ተቀበልኳት…እና ይሄው ሁለት አመት ድርጅቱ በሚፈልገኝ በማንኛውም ቦታ እየገባሁ ያለውን ስራ ሁሉ እሰራለሁ…በጣም ጥሩ የሚባል ደሞዝም ይከፈለኛል…እና ታሪኩ እንደዛ ነው እልሻለሁ ፡፡
‹‹በጣም ያሳዘናል፡፡››…አለች የእውነትም ከልቧ አዝና…ከመጠጡ ጋር ወደ ውስጧ ያስገባችው አሳዛኝ ታሪክ በሰውነቷ ሙቀት ለቀቀባት…ስትቁነጠነጥ አየና‹‹ ምነው ምን ፈለግሽ?››ሲል ጠየቃት፡
‹‹እኔ እንጃ… ሞቀኝ …ሰውነቴን ለቅለቅ ብል ደስ ይለኛል፡፡››አለችው፡፡
የጠበቀው‹‹መሸ ወደ ሆቴሌ አድርሰኝ›› የምትለው ነበር የመሰለው፡፡ቶሎ ብሎ ተነሳና‹‹ተነሽ ምን ችግር አለው..እንደቤትሸ ቁጠሪው››አለና እየመራ ወደ ውስጠኛው ክፍል ይዟት ሄደ…አንዱን ክፍል ከፍቶ ገባ ተከተለችው፡፡መኝታ ክፍሉ ከሳሎኑ ብዙም የማይተናነስ ሰፊ ክፍል ነው፡፡መሀከል ላይ ነጭ አልጋ ልብስ በስርዓት የተነጠፈበት ነጭ ግዙፍ አልጋ ይታያል…በአንደኛው የግድግዳ ሙሉ ቁም ሳጥን የተገጠመለት ነው፡፡
‹‹ይሄ ሁሉ ቁም ሳጥን ልብስ ካለበት ይገርመኛል››አለች፡፡
ወደ ቁም ሳጥኑ አመራና አንዱን በራፍ ከፍቶ ከተደረደሩት በርካታ አንሶላና ፎጣዎች ውስጥ አንድ ነጭ ፎጣ አወጣና እያቀበላት
‹‹ያው ግቢና ታጠቢ ሳሎን እጠብቅሻለሁ››አላት፡፡
👍69❤5👎2
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ዛሬ ላይ…አሁን
ሳባ ከሰመጠችበት የአመታት ትዝታ ወጥታ…ወዳለችበት ስትመለስ ከታላቅ መገረም ጋር ነው፡፡በዛን ወቅት በዛን ለሊት በወሲብ የረካችውን እርካታ በህይወቷ ሙሉ ድጋሚ አግኝታው አታውቅም..እናም ደግሞ ፈፅሞ አትዘነጋውም..እርግጥ ሴት ሆና የመጀመሪያ ቀን የወሲብ ገጠመኟን በመጥፎም ሆነ በክፉ የማታስታውስ የለችም…የእሷ ግን ከነጣዕምና ከነቃናው ዕድሜ ልኳን ይሄው እንዲህ ስብርብር ብላ አቅሏን አጥታ ደንዝዛ እንኳን ምንም የደበዘዘ ነገር የለም፡፡ እንደምንም ከተቀመጠችበት ተነስታ ለመቆም ስትሞክር እግሯ የእሷ መሆኑ እስኪጠፋት ድረስ ደንዝዞ ከቁጥጥሯ ውጭ ሆኗል ..እንደምንም ፈጠን አለችና የበረንዳውን ብረት በመያዝ ቆመች….ከድንዛዜዋ እስክትወጣ ከ5 ደቂቃ በላይ ወስደባት…
ትዝ ይላታል እዚህ ቦታ ስትቀመጥ ከለሊቱ 8 ሰዓት አካባቢ ነበር..አሁን ግን ነግቶ..ወፎች ግቢ ውስጥ ያሉ ሁለት ዛፎች ላይ ሰፍረው ጭጭጭ እያሉ መንፈስ የሚያንሰፈስፍ ሚስጥራዊ መዝሙር አየዘመሩ ነው…ግቢ ውስጥ ከወዲህ ወዲያ ስትንጎራድድ ዘበኛዋ ለኦሎምፒክ እንደሚዘጋጅ አትሌት በዛ ለሊት የስፖርት ቱታ ለብሶ ግቢው ውስጥ ባለ ከፍት ቦታ ስፖርት እየሰራ ነው….በርከት ላሉ ደቂቃዎች ቆማ ተመለከተችው…አንዴ ፑሻፕ ይሰራል፤ደግሞ ክብደት ያነሳል፤ደግሞ ቁጭ ብድግ ይላል፡፡
‹ታድለህ..››አለችና ወደውስጥ ገባች፡፡
…ቀጥታ ወደሻወር ቤት ነው ያመራችው…ሰውነቷን ታጠበች..ለመታጠብ ረጅም ሰዓት ነው የፈጀባት.. ምን አልባትም ከአንድ ሰዓት በላይ....ከዛ ልብሷን ቀየረች..የተወሰነ ሜካፕ በመጠቀም ራሷን አሰማመረችና መድሀኒቷን ወደቦርሳዋ በማስገባት መኝታ ቤቷን ለቃ ለመውጣት ዝግጁ ስትሆን ሁለት ሰዓት ከሩብ ሆኖ ነበር….ቀጥታ ወደሆስፒታል ነው የምትሄደው…እርግጥ ለቀጠሮዋ ሶስት ቀን ይቀረዋል..ግን ደግሞ ላለፉት ሶስት ቀን መድሀኒቷን አልተጠቀመችም..ያንን ለሀኪሟ ተናግራ መፍትሄ የሚለውን እንዲነግራት ትፈልጋለች….እርግጥ ልታገኘው የፈለገችው ለዚህ ብቻ አይደለም…ከእሱ ጋር መነጋገር ሰላም እንዲሰማት ስለሚያደርጋት ነው፡፡ ፎቅ ላይ ካለው መኝታ ቤቷ ወደሳሎን ስትወርድ ፊት ለፊቷ ባለው የምግብ ጠረጴዛ በምግብ ተሞልቶ አየች…ግራ ገባት…ሞባይሏን አወጣችና ሰዓቷን መልሳ አየችው 2.20 ነው፡፡ተመላላሽ ሰራተኛዋ ከ3 ሰዓት በፊት ስትገባ አይታት አታውቅም …እንደዛ አይነት ንግግርም የላቸውም
‹‹…ታዲያ አንዴት ዛሬ ልታደርገው ቻለች?››በማለት ቦርሳዋን ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠችና ወደኪችን ስትሄድ፤ባዶ ነው፡፡ ኪችኑ ሁሉ ነገር ፅድት ብሎ እቃዎች ሁሉ በየቦታቸው ስለተቀመጡ ከነጋ ሰው የገባበትም አይመስልም፡፡ ቀጥታ ወደምግቡ ተመለሰችና እየጣፈጣት የምትፈልገውን ያህል ከተመገበች በኃላ እጇን ተጣጥባ ቦርሳዋን ይዛ ወጣችና ቀጥታ ወደ መኪናዋ ስትሄድ ትናንት ከአሰላ ስትመጣ አልብሷት የነበረውን አቧራና ጭቃ ከላዩ ላይ ተወግዶ ፏ ብላ ፀድታለች፡፡ደስ አላት፡፡ገባችና ቁልፏን አሽከርክራ ሞተሩን ማሞቅ ጀመረች በዚህን ጊዜ የመኪናውን ድምፅ ሰምቶ ከዘበኛ ቤት ወጣና በራፉን ከፈተላት..መኪናዋን አንቀሳቀሰችና .ስሩ.ስትደርስ.አቆመች አንገቷን በመስኮት አወጣችና..‹‹መኪናዬን ንፁህ ስላደረክልኝ አመሰግናለሁ››አለችው
‹‹አረ ችግር የለውም…ቁጭ ከምል ብዬ ነው››
‹‹ሳሎን ቁርስ አለልህ.. ግባና ብላ ››
‹‹እሺ እበላለሁ››
‹‹እሺ ቻው›ብላ መኪናዋን አንቀሳቀሰችና ወዲያው መልሳ አቆመችው፡፡
‹‹ይቅርታ ስምህ አይያዝልኝም››
‹‹ቀናው››
‹‹ያልተለመደ ስም ነው…ቆይ አለም መጥታ ነበረ አይደል.?ታዲያ.የት ሄደች?››
‹‹መቼ? ዛሬ ከሆነ አልመጣችም፡፡››
‹‹ታዲያ ቁርሱን ማን ነው የሰራው?››አቀረቀረ…
‹‹ምነው መልስ የለህም?››ኮስተርተር ብላ ጠየቀችው፡፡
‹‹ምነው የማይሆን ነገር ሰራሁ እንዴ?››
የምትመልሰው ግራ ገባት ‹‹እኔ እንጃ.. ለማንኛውም በጣም ይጣፍጣል›› አለችውና ከመገረም ውስጥ ሳትወጣ መኪናውን አስነስታ ተፈተለከች፡፡
ከዶክተሩ ጋር ተገናኝታ ፊት ለፊት ተቀምጣለች…የሆነውን ነገር ሁሉ ነግራው ምክር እየሰጣት ነው፡፡
ይሄውልሽ ሳባ .ይሄንን ነገር ሲሪዬስ አድርገሽ እንድትወስጂው እፈልጋለሁ››
‹‹እሺ ዶ/ር ሁለተኛ አይለመደኝም፡፡››
‹‹ቤተሰቦችሽም ሊረዱሽ ይገባል፡፡››
‹‹ቤተሰቦቼ አሰላ ነው ያሉት‹‹ያንን ማድረግ አይችሉም፡፡››
‹‹ሳባ ከእኔ በተጨማሪ በቅርብሽ ሆኖ ሁሉን ነገር እየተከታተለ ሊረዳሽ የሚችል ሰው ማግኘት አለብሽ.››.
‹‹አይ ዶ/ር እንዲሁ እድሜ ለመግፋት ካልሆነ በስተቀር የእኔ ነገር ተስፋ.ያለው........ .አይመስለኝም…በአጠቃላይ.መኖርደክሞኛል..መጨረሻ.መዳረሻዬ.
መቃብር ቤት፤
ከዛ ካመለጥኩ በሰንሰለት ታስሬ አማኑኤል…በጣም እድለኛ ከሆንኩ ደግሞ እስር ቤት የሚሆን ይመስለኛል››
‹‹ከእንደዚህ አይነት አሉታዊ አስተሳሰቦች ራስሽን ማራቅ አለብሽ..አሉታዊ ሀሳብ ቀስ በቀስ በመጀመሪያ በአዕምሯችን ስሩን እየሰደደ ይሄዳል.. ከዛ የምናስብበትን መንገድ ይቀይራል፡፡ እኛ ደግሞ የሀሳባችን ውጤት ስለሆንን በሂደት በአላስፈላጊ መንገድ እንድንጓዝ እየቀየረን ይሄዳል፡፡ ቀድሞ የማናውቀው አይነት ሰው ከውስጣችን ይበቅላል››
‹‹.ይበቅላል አልክ…በቅሎ አድጓል እኮ…ብቻ ዶ/ር ሁሉ ነገር ይጨንቃል››
እኮ የምልሽ እሱን ነው.መድሀኒቱ ብቻውን ብዙም ውጤታማ አይሆንም፤ አንቺም በተስፋ መታገል አለብሽ፡፡ ከዚህ ውጥረት በአፋጣኝ እራስሽን ማላቀቅ አለብሽ ምን መሰለሽ ውጥረት ከቁጥጥራችን ውጭ ከወጣ ወደ ስራ ህይወታችን ይሄድና ስህተት የሆነ ውሳኔ እንድንወስን ያደርገናል፡፡ ከዛም አልፎ የቤተሰብ ህይወታችን ላይ ጫና ያሳድራል፡፡ውጥረት ያመጣብንን ችግር በወቅቱና በሰዓቱ ካልተቆጣጠርነው እዕምሯችንና አካላችንን ይቆጣጠርና የጤና ችግር ከማስከተሉም በላይ አካላዊ በሽታና አእምሮአዊ በሽታ ያስከትልብናል..በሂደትም ለባህሪ ለውጥ ይዳርገናል፡፡ የባህሪ ለውጥ ማለት ደግሞ የምናስብበት መንገድ ነገሮችን የምናይበትና የምንመዝንበት ሚዛን እየተቀየረና እየተዛባ ይሄዳል ማለት ነው፡፡ ያ ደግሞ በውሳኔያችን ላይ ለውጥ ያመጣል፡፡ በስተመጨረሻም የሕይወታችንን መስመር ሙሉ ለሙሉ የመቀየር አቅም ይኖረዋል፡፡ስለዚህ በአእምሮችን ላይ የሚከሰት ማንኛውንም ውጥረት በጊዜና በሰአቱ ማከም ይጠበቅብናል፡፡ ለዛ ነው የምጨቀጭቅሽ››
‹‹እሺ ዶ/ር እሞክራለሁ..ማለቴ ለጤናዬ እፋለማለሁ››
አዎ እንደዛ ማድረግ አለብሽ…አየሽ ራሳችን ከውስጣችን ጋር ስናጣምር ህይወት ምን ያህል ንፁህ በደስታ የተሞላችና ህመም አልባ እንደሆነች እንረዳለን፡፡ለአዕምሯችን ማንኛውንም አይነት ጥያቄ ብናቀርብለት ያለማቅማማት መልስ ይሰጠናል፡፡ ጥያቄው ብዛትም ሆነ ክብደት ችግር የለውም ብቻ ሁሌ መልስ አያጣም፡፡ ችግሩ መልሱ ትክክል ሊሆንም ላይሆንም ይችላል..ስለዚህ እኛም ራሳችንን የምንጠይቅበት ሆነ ሌሎች የሚጠይቁንን ጥያቄዎች መጠንቀቅ አለብን፡፡ ምክንያቱም አዕምሯችን የሚሰጠን መልስ በምናቀርብለት የጥያቄ ይዘት ላይ የተመሰረተ ነው፡፡ ለምሳሌ ይህች ሀገር ወዴት እየሄደች ነው? የሚል ጥያቄ ለአዕምሯችን ቢቀርብለት ቀድሞ የሚመጣለት መልስ ስለጦርነት፤ስለኑሮ ውድነትና፤መሰል ነገሮች ነው...መልሱም በዛ ዙሪያ የሚሽከረከር ነው የሚሆነው፡፡ በተለየ መንገድ ደግሞ ኢትዬጵያ ላንቺ ምንሽ ነች? ቢሆን ጥያቄው...ስለውበቷ፤ ስለ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ዛሬ ላይ…አሁን
ሳባ ከሰመጠችበት የአመታት ትዝታ ወጥታ…ወዳለችበት ስትመለስ ከታላቅ መገረም ጋር ነው፡፡በዛን ወቅት በዛን ለሊት በወሲብ የረካችውን እርካታ በህይወቷ ሙሉ ድጋሚ አግኝታው አታውቅም..እናም ደግሞ ፈፅሞ አትዘነጋውም..እርግጥ ሴት ሆና የመጀመሪያ ቀን የወሲብ ገጠመኟን በመጥፎም ሆነ በክፉ የማታስታውስ የለችም…የእሷ ግን ከነጣዕምና ከነቃናው ዕድሜ ልኳን ይሄው እንዲህ ስብርብር ብላ አቅሏን አጥታ ደንዝዛ እንኳን ምንም የደበዘዘ ነገር የለም፡፡ እንደምንም ከተቀመጠችበት ተነስታ ለመቆም ስትሞክር እግሯ የእሷ መሆኑ እስኪጠፋት ድረስ ደንዝዞ ከቁጥጥሯ ውጭ ሆኗል ..እንደምንም ፈጠን አለችና የበረንዳውን ብረት በመያዝ ቆመች….ከድንዛዜዋ እስክትወጣ ከ5 ደቂቃ በላይ ወስደባት…
ትዝ ይላታል እዚህ ቦታ ስትቀመጥ ከለሊቱ 8 ሰዓት አካባቢ ነበር..አሁን ግን ነግቶ..ወፎች ግቢ ውስጥ ያሉ ሁለት ዛፎች ላይ ሰፍረው ጭጭጭ እያሉ መንፈስ የሚያንሰፈስፍ ሚስጥራዊ መዝሙር አየዘመሩ ነው…ግቢ ውስጥ ከወዲህ ወዲያ ስትንጎራድድ ዘበኛዋ ለኦሎምፒክ እንደሚዘጋጅ አትሌት በዛ ለሊት የስፖርት ቱታ ለብሶ ግቢው ውስጥ ባለ ከፍት ቦታ ስፖርት እየሰራ ነው….በርከት ላሉ ደቂቃዎች ቆማ ተመለከተችው…አንዴ ፑሻፕ ይሰራል፤ደግሞ ክብደት ያነሳል፤ደግሞ ቁጭ ብድግ ይላል፡፡
‹ታድለህ..››አለችና ወደውስጥ ገባች፡፡
…ቀጥታ ወደሻወር ቤት ነው ያመራችው…ሰውነቷን ታጠበች..ለመታጠብ ረጅም ሰዓት ነው የፈጀባት.. ምን አልባትም ከአንድ ሰዓት በላይ....ከዛ ልብሷን ቀየረች..የተወሰነ ሜካፕ በመጠቀም ራሷን አሰማመረችና መድሀኒቷን ወደቦርሳዋ በማስገባት መኝታ ቤቷን ለቃ ለመውጣት ዝግጁ ስትሆን ሁለት ሰዓት ከሩብ ሆኖ ነበር….ቀጥታ ወደሆስፒታል ነው የምትሄደው…እርግጥ ለቀጠሮዋ ሶስት ቀን ይቀረዋል..ግን ደግሞ ላለፉት ሶስት ቀን መድሀኒቷን አልተጠቀመችም..ያንን ለሀኪሟ ተናግራ መፍትሄ የሚለውን እንዲነግራት ትፈልጋለች….እርግጥ ልታገኘው የፈለገችው ለዚህ ብቻ አይደለም…ከእሱ ጋር መነጋገር ሰላም እንዲሰማት ስለሚያደርጋት ነው፡፡ ፎቅ ላይ ካለው መኝታ ቤቷ ወደሳሎን ስትወርድ ፊት ለፊቷ ባለው የምግብ ጠረጴዛ በምግብ ተሞልቶ አየች…ግራ ገባት…ሞባይሏን አወጣችና ሰዓቷን መልሳ አየችው 2.20 ነው፡፡ተመላላሽ ሰራተኛዋ ከ3 ሰዓት በፊት ስትገባ አይታት አታውቅም …እንደዛ አይነት ንግግርም የላቸውም
‹‹…ታዲያ አንዴት ዛሬ ልታደርገው ቻለች?››በማለት ቦርሳዋን ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠችና ወደኪችን ስትሄድ፤ባዶ ነው፡፡ ኪችኑ ሁሉ ነገር ፅድት ብሎ እቃዎች ሁሉ በየቦታቸው ስለተቀመጡ ከነጋ ሰው የገባበትም አይመስልም፡፡ ቀጥታ ወደምግቡ ተመለሰችና እየጣፈጣት የምትፈልገውን ያህል ከተመገበች በኃላ እጇን ተጣጥባ ቦርሳዋን ይዛ ወጣችና ቀጥታ ወደ መኪናዋ ስትሄድ ትናንት ከአሰላ ስትመጣ አልብሷት የነበረውን አቧራና ጭቃ ከላዩ ላይ ተወግዶ ፏ ብላ ፀድታለች፡፡ደስ አላት፡፡ገባችና ቁልፏን አሽከርክራ ሞተሩን ማሞቅ ጀመረች በዚህን ጊዜ የመኪናውን ድምፅ ሰምቶ ከዘበኛ ቤት ወጣና በራፉን ከፈተላት..መኪናዋን አንቀሳቀሰችና .ስሩ.ስትደርስ.አቆመች አንገቷን በመስኮት አወጣችና..‹‹መኪናዬን ንፁህ ስላደረክልኝ አመሰግናለሁ››አለችው
‹‹አረ ችግር የለውም…ቁጭ ከምል ብዬ ነው››
‹‹ሳሎን ቁርስ አለልህ.. ግባና ብላ ››
‹‹እሺ እበላለሁ››
‹‹እሺ ቻው›ብላ መኪናዋን አንቀሳቀሰችና ወዲያው መልሳ አቆመችው፡፡
‹‹ይቅርታ ስምህ አይያዝልኝም››
‹‹ቀናው››
‹‹ያልተለመደ ስም ነው…ቆይ አለም መጥታ ነበረ አይደል.?ታዲያ.የት ሄደች?››
‹‹መቼ? ዛሬ ከሆነ አልመጣችም፡፡››
‹‹ታዲያ ቁርሱን ማን ነው የሰራው?››አቀረቀረ…
‹‹ምነው መልስ የለህም?››ኮስተርተር ብላ ጠየቀችው፡፡
‹‹ምነው የማይሆን ነገር ሰራሁ እንዴ?››
የምትመልሰው ግራ ገባት ‹‹እኔ እንጃ.. ለማንኛውም በጣም ይጣፍጣል›› አለችውና ከመገረም ውስጥ ሳትወጣ መኪናውን አስነስታ ተፈተለከች፡፡
ከዶክተሩ ጋር ተገናኝታ ፊት ለፊት ተቀምጣለች…የሆነውን ነገር ሁሉ ነግራው ምክር እየሰጣት ነው፡፡
ይሄውልሽ ሳባ .ይሄንን ነገር ሲሪዬስ አድርገሽ እንድትወስጂው እፈልጋለሁ››
‹‹እሺ ዶ/ር ሁለተኛ አይለመደኝም፡፡››
‹‹ቤተሰቦችሽም ሊረዱሽ ይገባል፡፡››
‹‹ቤተሰቦቼ አሰላ ነው ያሉት‹‹ያንን ማድረግ አይችሉም፡፡››
‹‹ሳባ ከእኔ በተጨማሪ በቅርብሽ ሆኖ ሁሉን ነገር እየተከታተለ ሊረዳሽ የሚችል ሰው ማግኘት አለብሽ.››.
‹‹አይ ዶ/ር እንዲሁ እድሜ ለመግፋት ካልሆነ በስተቀር የእኔ ነገር ተስፋ.ያለው........ .አይመስለኝም…በአጠቃላይ.መኖርደክሞኛል..መጨረሻ.መዳረሻዬ.
መቃብር ቤት፤
ከዛ ካመለጥኩ በሰንሰለት ታስሬ አማኑኤል…በጣም እድለኛ ከሆንኩ ደግሞ እስር ቤት የሚሆን ይመስለኛል››
‹‹ከእንደዚህ አይነት አሉታዊ አስተሳሰቦች ራስሽን ማራቅ አለብሽ..አሉታዊ ሀሳብ ቀስ በቀስ በመጀመሪያ በአዕምሯችን ስሩን እየሰደደ ይሄዳል.. ከዛ የምናስብበትን መንገድ ይቀይራል፡፡ እኛ ደግሞ የሀሳባችን ውጤት ስለሆንን በሂደት በአላስፈላጊ መንገድ እንድንጓዝ እየቀየረን ይሄዳል፡፡ ቀድሞ የማናውቀው አይነት ሰው ከውስጣችን ይበቅላል››
‹‹.ይበቅላል አልክ…በቅሎ አድጓል እኮ…ብቻ ዶ/ር ሁሉ ነገር ይጨንቃል››
እኮ የምልሽ እሱን ነው.መድሀኒቱ ብቻውን ብዙም ውጤታማ አይሆንም፤ አንቺም በተስፋ መታገል አለብሽ፡፡ ከዚህ ውጥረት በአፋጣኝ እራስሽን ማላቀቅ አለብሽ ምን መሰለሽ ውጥረት ከቁጥጥራችን ውጭ ከወጣ ወደ ስራ ህይወታችን ይሄድና ስህተት የሆነ ውሳኔ እንድንወስን ያደርገናል፡፡ ከዛም አልፎ የቤተሰብ ህይወታችን ላይ ጫና ያሳድራል፡፡ውጥረት ያመጣብንን ችግር በወቅቱና በሰዓቱ ካልተቆጣጠርነው እዕምሯችንና አካላችንን ይቆጣጠርና የጤና ችግር ከማስከተሉም በላይ አካላዊ በሽታና አእምሮአዊ በሽታ ያስከትልብናል..በሂደትም ለባህሪ ለውጥ ይዳርገናል፡፡ የባህሪ ለውጥ ማለት ደግሞ የምናስብበት መንገድ ነገሮችን የምናይበትና የምንመዝንበት ሚዛን እየተቀየረና እየተዛባ ይሄዳል ማለት ነው፡፡ ያ ደግሞ በውሳኔያችን ላይ ለውጥ ያመጣል፡፡ በስተመጨረሻም የሕይወታችንን መስመር ሙሉ ለሙሉ የመቀየር አቅም ይኖረዋል፡፡ስለዚህ በአእምሮችን ላይ የሚከሰት ማንኛውንም ውጥረት በጊዜና በሰአቱ ማከም ይጠበቅብናል፡፡ ለዛ ነው የምጨቀጭቅሽ››
‹‹እሺ ዶ/ር እሞክራለሁ..ማለቴ ለጤናዬ እፋለማለሁ››
አዎ እንደዛ ማድረግ አለብሽ…አየሽ ራሳችን ከውስጣችን ጋር ስናጣምር ህይወት ምን ያህል ንፁህ በደስታ የተሞላችና ህመም አልባ እንደሆነች እንረዳለን፡፡ለአዕምሯችን ማንኛውንም አይነት ጥያቄ ብናቀርብለት ያለማቅማማት መልስ ይሰጠናል፡፡ ጥያቄው ብዛትም ሆነ ክብደት ችግር የለውም ብቻ ሁሌ መልስ አያጣም፡፡ ችግሩ መልሱ ትክክል ሊሆንም ላይሆንም ይችላል..ስለዚህ እኛም ራሳችንን የምንጠይቅበት ሆነ ሌሎች የሚጠይቁንን ጥያቄዎች መጠንቀቅ አለብን፡፡ ምክንያቱም አዕምሯችን የሚሰጠን መልስ በምናቀርብለት የጥያቄ ይዘት ላይ የተመሰረተ ነው፡፡ ለምሳሌ ይህች ሀገር ወዴት እየሄደች ነው? የሚል ጥያቄ ለአዕምሯችን ቢቀርብለት ቀድሞ የሚመጣለት መልስ ስለጦርነት፤ስለኑሮ ውድነትና፤መሰል ነገሮች ነው...መልሱም በዛ ዙሪያ የሚሽከረከር ነው የሚሆነው፡፡ በተለየ መንገድ ደግሞ ኢትዬጵያ ላንቺ ምንሽ ነች? ቢሆን ጥያቄው...ስለውበቷ፤ ስለ
👍56❤7😁2
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ትዝታ-ከ10 አመት በፊት
አዲሱን ስራ ለመጀመር ወደ ስልጠና የገባችበት የመጀመሪያው ቀን ነው፡፡ አዎ ወደዚህ አዘቅት ውስጥ ወደ አስገባት ስራ ቀጥታ ከመግባቷ በፊት ምርጥና አስደሳች የሆኑ 3 የስልጠና ወራቶችን አሳልፋ ነበር፡፡ በእነዛ ወራቶች የተማረችው ትምህርት እና ያገኘችው የህይወት ልምድ አራት አመት በዩኒቨርሲቲ ቆይታዋ ካገኘችው እውቀትና ልምድ ጋር ብዙም የማይተናነስ ነበር፡፡ አጭር በጣም ጣፋጭና ልዩ አይነት ልምድ ያጎናፀፋትና የህይወት ምልከታዋን ሙሉ በሙሉ የቀየራት ነበር፡፡ትዝ ይላታል ለመጀመሪያ ቀን ከአደረችበት ሆቴል በለሊት መጥቶ ጥሩ ቁርስ ጋብዞ ስልጠና የሚወስዱበት አፓርታማ ድረስ የወሰዳት ደምሳሽ ነበር፡፡
በወቅቱ ሳባ ሁለት ሻንጣ ልብሷን ይዛ ለስልጠና በተዘጋጀላት አፓርታማ ደርሳ ከመኪና እንደወረደች ፊት ለፊቷ ያየችው ሰገንን ነበር
"እንኳን በሰላም መጣሽ" በሚል የሞቀ ሰላምታ ነበር የተቀበለቻት።
ሳባም "እንኳን ደህና ቆያችሁኝ"አለችና ሰላምታ ከተለዋወጡ በኃላ አቅፋት ወደ ውስጥ ይዛት ገባች። ደምሳሽ ሻንጣዋን ከመኪናው ኪስ እያወረደ ወደተዘጋጀላት መኝታ ቤቷ ይዞላት ገባ፡፡ በስርአት አስቀምጦላት ወደስራው ተመለሰ፡፡ ሳባ የገባችበት ክፍል የሳሎን ይዞታ ያለው ሲሆን ምቹ ሶፋ እና ደረቅ ወንበሮች ነበሩበት በሶፋው ላይ ራቅ ራቅ ብለው ሁለት ወጣት ሴቶች ተቀምጠዋል፡፡ በግምት 40 አመት የሚሆናት ደርባባ.ባለ ግርማ ሞገስ ሴት ፈንጠር ብላ ደረቅ ወንበር.ላይ ተቀምጣለች፡፡ ፊት ለፊቷ መለስተኛ ጠረጴዛ አለ …እዛ ላይ ላፕቶፕ ኮምፒውተር ተቀምጧል…ከጭንቅላቷ በስተጀርባ ባለው ግድግዳ ፕሮጀክተር ተለጥፏል፡፡
ሰገን ወደእሷ ተጠጋች፡፡ ‹‹እንግዲህ ሶስተኛዋ ሰልጣኝ እሷ ነች፡፡ ሳባ ትባላለች፡፡ለሁላችሁም መልካም የስልጠና ጊዜ እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ…አልፎ አልፎም ቢሆን ከእኔ ጋር እንገናኛለን፡፡በሉ ደህና ሁኑ ..ሳባ ተቀመጪ››ብላ
ወጥታ ሄደች፡፡ሳባም ክፍት ወደሆነው የሶፋ መቀመጫ ሄደችና ተቀመጠች፡፡ እርስ በርስ ለመተዋወቅ 10 የሚሆኑ ደቂቃዎችን ካባከኑ በኃላ ቀጥታ ወደስልጠናው ነበር የገቡት፡፡
አሰልጣኟ ራሷን ከማስተዋወቅ ጀመረች፡፡ ማህደር እባላለሁ፡፡ ቀድሞ እንደተነገራችሁ ጠቅላላ ስልጠናው ሶስት ወር የሚፈጅ ሲሆን እንግዲህ ቀጣዬችን ሁለት ወር ተኩል ከእኔ ጋር እናሳልፋለን፡፡ የመጨረሻዎቹ 15 ቀናት ደግሞ ያው ከእኔ ጋር በነበራችሁ ቆይታ የቀሰማችሁትን እውቀትና ጥበብ በተግባር የምትፈተኑበት ነው፡፡ እንደሚታወቀው በድርጅታችን ሶስት የማሳጅ መስጫ ቦታዎች አሉን ሶስቱም ደረጃቸው የሚገኝባቸው ጥቅምም ይለያያል በስልጠናው ላይ በምታስመዘግቡት ብቃትና በመጨረሻው የተግባር ላይ ኢቫሉዌሽን መሰረት በማድረግ ምደባችሁ ይከናወናል ማለት ነው፡፡ እንግዲህ ደረጃ አንድ የሚመደበው ማን ነው? ደረጃ ሁለትስ…? ሶስት ወር ጠብቀን የምናውቀው ይሆናል…ለሁላችሁም ‹‹መልካም እድል›› ብላ ነበር ወደ እለቱ ትምህርት የገባችው፡፡ እንግዲህ ትምህርታችን አራት ዘርፍ ይኖረዋል፡፡ የመጀመሪያው ስለማሳጅ እንማራለን..ይሄ የስልጠናው ዋናው ክፍል ስለሆነ አንድ ወር ይፈጃል..ሁለተኛው ክፍል ስለ‹‹ፍቅርና ወሲብ››ይሆናል፤ ይሄም ሀያ ቀን ይፈጅብናል…ሶስተኛው ስለ‹‹ተግባቦት››አስር ቀን እንማራለን ከዛ መልሰን ስለማሳጅ 15 ቀን በመማር ከእኔ ጋር ያለንን ቆይታ እናጠቀልላን፡፡ለመጀመር ያህል ዘሬ ማሳጅ ምንድነው? ከሚለው እንጀምር፡፡
ማሳጅ ከሰው ልጅ ጥንታዊ ታሪክ ጋር ከፍተኛ ቁርኝት ያለው ግኝት ነው፡፡ማሳጅ ለተዝናኖት ከመጥቀሙም በተጨማሪ አጠቃላይ የሰው ልጅን የጤና ችግር የሚያስተካክል የጎንዬሽ ጉዳት የሌለው ውጤታማና ተፈጥሮአዊ ዘዴ ነው፡፡ማሳጅ ከ4ሺ አመት በፊት ለመጀመሪያ ጊዜ በቻይና ተጀምሮ ወደተለያዩ የምስራቁ አለም ክፍል ወደ ሆኑት ህንድ፤ጃፓን፤ታይላንድ የመሳሰሉት አገሮች የተስፋፋ ሲሆን በኋላም ወደአውሮፓ በመሻገር ከየሀገሮቹ ባህልና ወግ ጋር በመዋሀድ ቅርፁን በመቀያየር ቀስ በቀስም ቢሆን ሊስፋፋና ሊዛመት ችሏል፡፡
በዛሬው ጊዜ ማሳጅ በተለያየ የአለም ክፍሎች የተለያየ ስምና ቅርፅ ይዞ በከፍተኛ ሁኔታ አማራጭ የህክምና ዘርፍ በመሆን ግልጋሎት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ ከተወሰኑ የማሳጅ አይነቶች ጥቂቶቹ ስዊዲሽ ማሳጅ፤ ዲፕ ቲሹ ማሳጅ፤ስፖርት.ማሳጅ፤ሞሮኮ ማሳጅ፤የመሳሰሉት ናቸው፡፡
ለምሳሌ ሲዊዲሽ ማሳጅ በአሁኑ ጊዜ በመላው አለም በስፋት በተግባር ላይ እየዋለ የሚገኝ የማሳጅ አይነት ሲሆን ጠቅላላ የሰውነት ክፍልን በተዝናኖት ውስጥ ለመክትት ታቅዶ ዲዘይን የተደረገ ሲሆን በምዕራባዊያን የሰውነት መዋቅርቨእውቀትና የስነ-ልቦና ሳይንስ ላይ መሰረት አድርጎ የተቃኘ ነው፡፡ ሎሽን ወይም ቅባት ይጠቀማል፤የደም ዝውውርን ማሳለጥና የደም ስሮች ላይ ያለውን ውጥረት እንዲረግብ ያደርጋል፡፡
ሌላው የስፖርት ማሳጅ ነው፡፡ ይሄ የስፖረት ማሳጅ ለአትሌቶች የብቃታቸው ጫፍ ላይ እንዲደርሱ፤ጡንቻዎቻቸውን በማፈርጠምና ትንፋሻቸውን በማጎልበት እገዛ ሚያደርግላቸው ከመሆኑም በላይ ከአደጋና ከዝለት የሚታደጋቸው ነው ከዛም በተጨማሪ ጉዳት ላይ በሚወድቁበት ጊዜ በፍጥነት እንዲያገግሙ ይጠቀሙበታል ሌላው አኩባንቸር የሚባለው የማሳጅ አይነት ሲሆን፡፡ በአብዛኛው በህንድ አካባቢ የሚሰጥ ሲሆን የሰውነትንና የአዕምሮን ባላንስ ለመጠበቅ ዲዛይን የተደረገ የማሳጅ አይነት ነው፡፡
ለግዜው ለመግቢያ ያህል እነዚህን ካልን ይበቃል ፤በቀጣይ ግን እያንዳንዳቸውን በተናጠል እያነሳን በተግባርም እየሞከርን በጥልቀት እናሰራችኋለን፡፡ ምክንያቱም ዋናው ስራችን ስለሆነ፡፡
ከዛ እንዳለችው እያንዳንዱን የሰውነት ክፍል እየለየን፤የት ጋር ሲታሽ የት ጋር.እንደሚሰማን…ለምን አይነት ችግር ምን አይነት ማሳጅ እንደምንሰራ… የትኛው ጡንቻ ከየትኛው ግንኙነት እንዳለው በተግባር እናያለን፡፡
እንዳለችውም ለ15 ቀን ያለማቋረጥ ሶስት የተለያዩ ወንዶች እየተቀያየሩ የማሳጅ ጠረጴዛቸው ላይ እንዲተኙ ይደረግና መምህሯ ለሶስቱ ሴቶች እያንዳንድን የሠውነት ክፍል እየለያየች በማሳየት እያንዳንዱን የሰውነት መገጣጠሚያ እየጨፈላለቀች እየገጣጠመች...የደም.ስሮችን አቀማመጥና አሰራር በቪዲዬ በ3ዲ ቪዲዬ በመታገዝ እያሳየቻቸው ፤ስለሰው ልጅ የሠውነት መዋቅር ስለሴትና ወንድ የሰውነት መዋቅር ልዩነት እስኪደነቁና እስኪፈዙ ድረስ ካስተማረቻቸው በኃላ ለቀጣዩ 10 ቀን ደግሞ በየቀኑ የተለያየ የሰውነት አቋም ውፍረትና ቅርፅ ያላቸውን ወንዶች በማምጣት የት ጋር እንዴት አድርገው ማሸት እንዳለባቸው እጃቸው እስኪዝልና አእምሯቸው እስኪደነዝዝ ሰለጠኑ፡፡ ላባቸው እስኪንጠፈጠፍ እግራቸው እስኪንቀጠቀጥ ለአንድ ወር አጠቃለሉና ወደ ሁለተኛ የስልጠና ርዕስ ተሸጋገሩ
..//
ቀጣዩ የስልጠናው ርዕስ ስለወሲብ ነበር
እስኪ ስለ ወሲብ በወፍ በረር እንይ የወሲብ አብሮነት የጋራ ስሜትና ፍቅራቸውን እንዲያስታውሱና በትዝታውም ጥሩ ስሜት እንዲሰማቸው ያደርጋል፤ወደተሻለ የፍቅር እርካብ ያሻግራቸዋል፤ይበልጥ ልብ ለልብ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ትዝታ-ከ10 አመት በፊት
አዲሱን ስራ ለመጀመር ወደ ስልጠና የገባችበት የመጀመሪያው ቀን ነው፡፡ አዎ ወደዚህ አዘቅት ውስጥ ወደ አስገባት ስራ ቀጥታ ከመግባቷ በፊት ምርጥና አስደሳች የሆኑ 3 የስልጠና ወራቶችን አሳልፋ ነበር፡፡ በእነዛ ወራቶች የተማረችው ትምህርት እና ያገኘችው የህይወት ልምድ አራት አመት በዩኒቨርሲቲ ቆይታዋ ካገኘችው እውቀትና ልምድ ጋር ብዙም የማይተናነስ ነበር፡፡ አጭር በጣም ጣፋጭና ልዩ አይነት ልምድ ያጎናፀፋትና የህይወት ምልከታዋን ሙሉ በሙሉ የቀየራት ነበር፡፡ትዝ ይላታል ለመጀመሪያ ቀን ከአደረችበት ሆቴል በለሊት መጥቶ ጥሩ ቁርስ ጋብዞ ስልጠና የሚወስዱበት አፓርታማ ድረስ የወሰዳት ደምሳሽ ነበር፡፡
በወቅቱ ሳባ ሁለት ሻንጣ ልብሷን ይዛ ለስልጠና በተዘጋጀላት አፓርታማ ደርሳ ከመኪና እንደወረደች ፊት ለፊቷ ያየችው ሰገንን ነበር
"እንኳን በሰላም መጣሽ" በሚል የሞቀ ሰላምታ ነበር የተቀበለቻት።
ሳባም "እንኳን ደህና ቆያችሁኝ"አለችና ሰላምታ ከተለዋወጡ በኃላ አቅፋት ወደ ውስጥ ይዛት ገባች። ደምሳሽ ሻንጣዋን ከመኪናው ኪስ እያወረደ ወደተዘጋጀላት መኝታ ቤቷ ይዞላት ገባ፡፡ በስርአት አስቀምጦላት ወደስራው ተመለሰ፡፡ ሳባ የገባችበት ክፍል የሳሎን ይዞታ ያለው ሲሆን ምቹ ሶፋ እና ደረቅ ወንበሮች ነበሩበት በሶፋው ላይ ራቅ ራቅ ብለው ሁለት ወጣት ሴቶች ተቀምጠዋል፡፡ በግምት 40 አመት የሚሆናት ደርባባ.ባለ ግርማ ሞገስ ሴት ፈንጠር ብላ ደረቅ ወንበር.ላይ ተቀምጣለች፡፡ ፊት ለፊቷ መለስተኛ ጠረጴዛ አለ …እዛ ላይ ላፕቶፕ ኮምፒውተር ተቀምጧል…ከጭንቅላቷ በስተጀርባ ባለው ግድግዳ ፕሮጀክተር ተለጥፏል፡፡
ሰገን ወደእሷ ተጠጋች፡፡ ‹‹እንግዲህ ሶስተኛዋ ሰልጣኝ እሷ ነች፡፡ ሳባ ትባላለች፡፡ለሁላችሁም መልካም የስልጠና ጊዜ እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ…አልፎ አልፎም ቢሆን ከእኔ ጋር እንገናኛለን፡፡በሉ ደህና ሁኑ ..ሳባ ተቀመጪ››ብላ
ወጥታ ሄደች፡፡ሳባም ክፍት ወደሆነው የሶፋ መቀመጫ ሄደችና ተቀመጠች፡፡ እርስ በርስ ለመተዋወቅ 10 የሚሆኑ ደቂቃዎችን ካባከኑ በኃላ ቀጥታ ወደስልጠናው ነበር የገቡት፡፡
አሰልጣኟ ራሷን ከማስተዋወቅ ጀመረች፡፡ ማህደር እባላለሁ፡፡ ቀድሞ እንደተነገራችሁ ጠቅላላ ስልጠናው ሶስት ወር የሚፈጅ ሲሆን እንግዲህ ቀጣዬችን ሁለት ወር ተኩል ከእኔ ጋር እናሳልፋለን፡፡ የመጨረሻዎቹ 15 ቀናት ደግሞ ያው ከእኔ ጋር በነበራችሁ ቆይታ የቀሰማችሁትን እውቀትና ጥበብ በተግባር የምትፈተኑበት ነው፡፡ እንደሚታወቀው በድርጅታችን ሶስት የማሳጅ መስጫ ቦታዎች አሉን ሶስቱም ደረጃቸው የሚገኝባቸው ጥቅምም ይለያያል በስልጠናው ላይ በምታስመዘግቡት ብቃትና በመጨረሻው የተግባር ላይ ኢቫሉዌሽን መሰረት በማድረግ ምደባችሁ ይከናወናል ማለት ነው፡፡ እንግዲህ ደረጃ አንድ የሚመደበው ማን ነው? ደረጃ ሁለትስ…? ሶስት ወር ጠብቀን የምናውቀው ይሆናል…ለሁላችሁም ‹‹መልካም እድል›› ብላ ነበር ወደ እለቱ ትምህርት የገባችው፡፡ እንግዲህ ትምህርታችን አራት ዘርፍ ይኖረዋል፡፡ የመጀመሪያው ስለማሳጅ እንማራለን..ይሄ የስልጠናው ዋናው ክፍል ስለሆነ አንድ ወር ይፈጃል..ሁለተኛው ክፍል ስለ‹‹ፍቅርና ወሲብ››ይሆናል፤ ይሄም ሀያ ቀን ይፈጅብናል…ሶስተኛው ስለ‹‹ተግባቦት››አስር ቀን እንማራለን ከዛ መልሰን ስለማሳጅ 15 ቀን በመማር ከእኔ ጋር ያለንን ቆይታ እናጠቀልላን፡፡ለመጀመር ያህል ዘሬ ማሳጅ ምንድነው? ከሚለው እንጀምር፡፡
ማሳጅ ከሰው ልጅ ጥንታዊ ታሪክ ጋር ከፍተኛ ቁርኝት ያለው ግኝት ነው፡፡ማሳጅ ለተዝናኖት ከመጥቀሙም በተጨማሪ አጠቃላይ የሰው ልጅን የጤና ችግር የሚያስተካክል የጎንዬሽ ጉዳት የሌለው ውጤታማና ተፈጥሮአዊ ዘዴ ነው፡፡ማሳጅ ከ4ሺ አመት በፊት ለመጀመሪያ ጊዜ በቻይና ተጀምሮ ወደተለያዩ የምስራቁ አለም ክፍል ወደ ሆኑት ህንድ፤ጃፓን፤ታይላንድ የመሳሰሉት አገሮች የተስፋፋ ሲሆን በኋላም ወደአውሮፓ በመሻገር ከየሀገሮቹ ባህልና ወግ ጋር በመዋሀድ ቅርፁን በመቀያየር ቀስ በቀስም ቢሆን ሊስፋፋና ሊዛመት ችሏል፡፡
በዛሬው ጊዜ ማሳጅ በተለያየ የአለም ክፍሎች የተለያየ ስምና ቅርፅ ይዞ በከፍተኛ ሁኔታ አማራጭ የህክምና ዘርፍ በመሆን ግልጋሎት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ ከተወሰኑ የማሳጅ አይነቶች ጥቂቶቹ ስዊዲሽ ማሳጅ፤ ዲፕ ቲሹ ማሳጅ፤ስፖርት.ማሳጅ፤ሞሮኮ ማሳጅ፤የመሳሰሉት ናቸው፡፡
ለምሳሌ ሲዊዲሽ ማሳጅ በአሁኑ ጊዜ በመላው አለም በስፋት በተግባር ላይ እየዋለ የሚገኝ የማሳጅ አይነት ሲሆን ጠቅላላ የሰውነት ክፍልን በተዝናኖት ውስጥ ለመክትት ታቅዶ ዲዘይን የተደረገ ሲሆን በምዕራባዊያን የሰውነት መዋቅርቨእውቀትና የስነ-ልቦና ሳይንስ ላይ መሰረት አድርጎ የተቃኘ ነው፡፡ ሎሽን ወይም ቅባት ይጠቀማል፤የደም ዝውውርን ማሳለጥና የደም ስሮች ላይ ያለውን ውጥረት እንዲረግብ ያደርጋል፡፡
ሌላው የስፖርት ማሳጅ ነው፡፡ ይሄ የስፖረት ማሳጅ ለአትሌቶች የብቃታቸው ጫፍ ላይ እንዲደርሱ፤ጡንቻዎቻቸውን በማፈርጠምና ትንፋሻቸውን በማጎልበት እገዛ ሚያደርግላቸው ከመሆኑም በላይ ከአደጋና ከዝለት የሚታደጋቸው ነው ከዛም በተጨማሪ ጉዳት ላይ በሚወድቁበት ጊዜ በፍጥነት እንዲያገግሙ ይጠቀሙበታል ሌላው አኩባንቸር የሚባለው የማሳጅ አይነት ሲሆን፡፡ በአብዛኛው በህንድ አካባቢ የሚሰጥ ሲሆን የሰውነትንና የአዕምሮን ባላንስ ለመጠበቅ ዲዛይን የተደረገ የማሳጅ አይነት ነው፡፡
ለግዜው ለመግቢያ ያህል እነዚህን ካልን ይበቃል ፤በቀጣይ ግን እያንዳንዳቸውን በተናጠል እያነሳን በተግባርም እየሞከርን በጥልቀት እናሰራችኋለን፡፡ ምክንያቱም ዋናው ስራችን ስለሆነ፡፡
ከዛ እንዳለችው እያንዳንዱን የሰውነት ክፍል እየለየን፤የት ጋር ሲታሽ የት ጋር.እንደሚሰማን…ለምን አይነት ችግር ምን አይነት ማሳጅ እንደምንሰራ… የትኛው ጡንቻ ከየትኛው ግንኙነት እንዳለው በተግባር እናያለን፡፡
እንዳለችውም ለ15 ቀን ያለማቋረጥ ሶስት የተለያዩ ወንዶች እየተቀያየሩ የማሳጅ ጠረጴዛቸው ላይ እንዲተኙ ይደረግና መምህሯ ለሶስቱ ሴቶች እያንዳንድን የሠውነት ክፍል እየለያየች በማሳየት እያንዳንዱን የሰውነት መገጣጠሚያ እየጨፈላለቀች እየገጣጠመች...የደም.ስሮችን አቀማመጥና አሰራር በቪዲዬ በ3ዲ ቪዲዬ በመታገዝ እያሳየቻቸው ፤ስለሰው ልጅ የሠውነት መዋቅር ስለሴትና ወንድ የሰውነት መዋቅር ልዩነት እስኪደነቁና እስኪፈዙ ድረስ ካስተማረቻቸው በኃላ ለቀጣዩ 10 ቀን ደግሞ በየቀኑ የተለያየ የሰውነት አቋም ውፍረትና ቅርፅ ያላቸውን ወንዶች በማምጣት የት ጋር እንዴት አድርገው ማሸት እንዳለባቸው እጃቸው እስኪዝልና አእምሯቸው እስኪደነዝዝ ሰለጠኑ፡፡ ላባቸው እስኪንጠፈጠፍ እግራቸው እስኪንቀጠቀጥ ለአንድ ወር አጠቃለሉና ወደ ሁለተኛ የስልጠና ርዕስ ተሸጋገሩ
..//
ቀጣዩ የስልጠናው ርዕስ ስለወሲብ ነበር
እስኪ ስለ ወሲብ በወፍ በረር እንይ የወሲብ አብሮነት የጋራ ስሜትና ፍቅራቸውን እንዲያስታውሱና በትዝታውም ጥሩ ስሜት እንዲሰማቸው ያደርጋል፤ወደተሻለ የፍቅር እርካብ ያሻግራቸዋል፤ይበልጥ ልብ ለልብ
👍59❤10
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሳባ እጅ አወጣች…በስልጠናው እየተሰጠ ባለው የዕለቱ ትምህርት በጣም ተመስጣለች…እና በውስጧ የሚጉላላ ጥያቄ ስለነበረ እሱን ለመጠየቅ ነው እሺ ሳባ ጠይቂ
‹‹አንድ ሴት ከወንዱ ጋር ወሲብ ስትፈፅም እሱን ማርካት ላይ ነው ማተኮር ያለባት ወይስ ለራሷም የእርካታ ስሜት.መጨነቅ ይጠበቅባታል››
በጣም ጥሩ ጥያቄ ነው ያነሳሽው፡፡ የሴቶች ቆዳ ከወንዶች 10 እጥፍ በላይ ንቁ ነው፡፡ ወንዱ በወሲብ አማካይነት ከስሜቱ ይገናኛል፤በስሜቱ አማካይነት ደግሞ ወደነፍሱ ይመለሳል ሴቷ ግን በአብሮነት ውስጥ ድጋፍ እንዳገኘች ሲገባት ልቧ ውስጥ ተቀብሮ የነበረው ፍቅር ፈንቅሎ ይወጣና በዛ መንገድ መንፈሳዊ ፍላጎቶቿ ሲሟሉላት ወሲባዊ ፍላጎቶቿን ለማሟላት መዘጋጀት ትጀምራለች፡፡ ሴቷ የወሲብ እርካታ ለማግኘት ከወንዱ እጥፍ የሆነ ጊዜ ያስፈልጋታል ቢያንስ ለ20-30 ደቂቃ ያስፈልጋታል፡፡ የወንድ ልጅ መንፈስ ግን ለወሲብ ከተነቃቃ በኋላ መተንፈስ ካልቻለ መንፈሱ ብቻ ሳይሆን አካሉም ምቾት ያጣል ሴቷ ግን ባትረካም በወሲብ አማካይነት በሚፈጠረው ቅብ ብቻ ጥሩ ስሜት ሊሰማትና ደስተኛ ልትሆን ትችላለች፡፡
እንግዲህ ምን ማለት ነው የወንድና የሴት የወሲብ ዝግጅት ቆይታና እይታ ጭምር ይለያያል ማለት ነው፡፡ እና ወሲብ የምትፈፅሚው ከምን አይነት ሰው ጋር ነው እንዴት ነው ወንድዬውን ከጥድፊያ እንዲወጣና ነገሮችን በስክነትና በእርጋታ እንዲያደርግ ማድረግ ትችያለሽ.. አንቺስ ፈጥነሽ ወደ ወደሪቲሙ ለመግባት ምን ምን ዘዴዎችን መጠቀም አለብሽ እነዚህን መሰረታዊ መልስ የሚፈልጉ ጥያቄዎች ናቸው ምክንያቱም ወንዱ በፍጥነት ይግላል በፍጥነት ይበርዳል አንቺ ዝግ ብለሽ ትግያለሽ ዘግየት ብለሽ ትበርጂያለሽ፡፡ ከእሱ ቀነስ ከአንቺ ጨመር አድርጋችሁ መሀከል ላይ ስትገናኙ ነው እኩል መርካት የምትችሉት፡፡ ግን ምንም አደረጋችሁት ምንም ሁል ጊዜ ሴቷ ከወንድ እኩል መርካት አትችልም ቢሆንም ያ ችግር የለውም ምክንያቱም ሴቷ ከእርካታው በላይ ለፕሮሰሱ ትልቅ ትርጉም ትሰጣለች፡፡ ዋናው ነገር በወሲብ ጥምረታቸው ግንኙነታቸው ይበልጥ መጠንከሩና ፍቅራቸውም ይበልጥ እየጎለበት መሄዱ ነው፤ያ ከእርካታ እኩል ውስጣዊ ደስታን ይፈጥርላታል፡፡ ለዛሬ እዚህ ላይ እናቁምና በተከታታይ ቀናቶች ብዛት ያላቸውን በወሲብ ላይ የተሰሩ ዶክመንተሪ ፊልሞችን እየተመለከትን እያንዳንዱን በጥልቀት እንፈትሸዋለን፡
‹‹ሌላ ጥየቄ ያለው አለ?›› ሌላኛዋ ሴት እጅ አነሳች
‹‹አንድ ጥያቄ ነበረኝ…ፍቅረኛዬ ሌላ ሀገር ነው የሚኖረው በሶስት ወርም ሆነ በአራት ወር ይመጣል.. እና እንደመጣ እሱ ዘሎ ወሲብ ላይ ጉብ ማለት ነው የሚፈልገው እኔ ደግሞ እንዲያወራኝ እፈልጋለሁ ከሱ ውጭ ስላሳለፍኩት ልነግረው እፈልጋለሁ..እሱም እንዲነግረኝ እፈልጋለሁ…እና ይሄ ሰው እኔ ናፍቄው ሳይሆን የወሲብ ስሜቱን ለማርካት ይሆን እንዴ የሚመጣው ብዬ በማሰብ ቅሬታ ውስጥ እገባለሁ…ይሄ ነገር ሊብራራ ይችላል፡››
አሰልጣኟ ‹‹ጥሩ ጥያቄ ነው…››፡፡በማለት ማብራራቷን ቀጠለች
‹‹ሁለት ጥንዶች ከቀናቶች በኋላ ተነፋፍቀው ሲገናኙ ወንዱ ተጣድፎ ወደወሲብ ጫወታ መግባትያፈልጋል፤እንደዛም ለማድረግ ይቁነጠነጣል ሴቷ ደግሞ ተቀምጦ ማውራትና በጫወታቸው መንደርደሪያነት ናፍቆትን መወጣት ትፈልጋለች፡፡ ቶሎ ክንዷን ጨምድዶ ወደ አልጋው ይዟት ከሄደ…ልክ ከውጥረቱ ለመርገብ እንደመጠቀሚያ እየተገለገለባት እንደሆነ እንድታስበ ያደርጋታል፡፡ በተቃራኒው የእሷ ወደአልጋ ለመሄድ ዳተኛ መሆን ለእሱ ሌላ ትርጉም ይሰጠዋል…ብዙም እንዳልፈለገችው…በመመለሱ ብዙም ግድ እንዳልሰጣት በመገመት የመገፋት ስሜት ያስተናግዳል፡፡ ይሄንን በወንድና በሴትነት ምክንያት ያለን የባህሪ ልዩነት መረዳት ግን ለሁለቱም በመተጋገዝ ወደመሀል እንዲመጡና እርስ በእርስ የተሳሳተ ትርጉም በመስጠት በግንኙነታቸው ላይ ጥቁር ነጥብ እንዳይጥሉ ያደርጋቸዋል፡፡ ሴት ለወሲብ ልቧን ለመክፈት ፍቅር እንደሚያስፈልጋት ሁሉ ወንዱም ወደ ፍቅር ስሜት ዘልቆ ለመግባት ወሲብ እንደሚያስፈልገው መታወቅ አለበት፡፡ ወንድም ሆነ ሴት የመንፈስ ረሀብ አለባቸው፡፡ ግን ከዚህ ረሀባቸው ለመርካት የሚመገቡት የምግብ አይነት ግን የተለያየ ነው፡፡ ሴቷ ፍቅርን በመመገብ ከመንፈስ ርሀቧ ስታገግም ወንድ ደግሞ ወሲብን ተመግቦ ነው ረሀቡን የሚያባርረው፡፡ ከዛ ሴቷ ፍቅርን ተመግባ ከመንፈስ ርሀቧ ከጠገበች በኋላ ለማወራረጃ ቆንጆ ወሲብ ስታገኝ በጣም ደስተኛና ፍፁም የረካች ሴት ትሆናለች፡፡ በሌላ ጎኑ ወንዱም ሆድን ከሚቆርጠውና አጨናንቆት ከነበረው የመንፈስ ረሀብ ወሲብን ከተመገበ በኋላ ተነፈስ ይልና ቀጥታ በውስጡ የሚንቆረቆረውን የጋለ ፍቅር ልክ እንደውሀ በላዩ ላይ መከለስ ይጀምራል…ከዛ አጅግ ደስተኛ፤ዘና ያለና አይኖቹ የሚያበሩ ይሆናል፡፡ አለችና የእለቱን ትምህርት ዘጋች፡፡ ከዛም እንዳለችው ለ10 ቀናት ያላዩት የወሲብ ፊልም፤ ያላወሩትና ያልተወያዩበት የወሲብ አይነት አልነበረም ሙሉ በሙሉ ነበር ስለወሲብ የነበራትን እይታ የቀየረባት፡፡ ወሲብ እሷ ከምታስበው በጣም በሰፋና በጠለቀ ሁኔታ በሰው ልጅ ዘመናት ታሪክ ሂደት ውስጥ አስኳል ድርሻ እንዳለው ተረዳች አሁን ለዚህች አለም እንደጨው. እንደሆነ. ተገነዘበች ...ወሲብ. ለፍቅር፤ ወሲብ. ለገንዘብ፤ወሲብ.ለደስታ፤ወሲብ.ለስለላ…ወሲብለአምልኮ..ወሲብ.ዘርን.ለማስቀጠል…ወሲብ.ለበቀል….ብዙ ብዙ
በሚቀጥለውም ወደመጨረሻው የሰልጠና ርዕስ ተሸጋገሩ
ተግባቦት ማለት በሁለት አዕምሮዎች መካከል ወይም በአንድ አዕምሮ ከሌሎች ብዛት ያላቸው አዕምሮዎች ጋር የሚደረግ የመረጃ ልውውጥ ነው፡፡ የሰው ልጅ ከሌላው እንስሳት የተሻለ ነው የሚባለው በመግባባት ችሎታው ራሱን በመግለፅና በማስረዳት ክህሎቱ ነው፡፡፣አብዛኛው እንስሳት እርስ በርሱ ይግባባል…ከእኛ ከሰው ልጅ የሚጠበቀው የመግባባት ችሎታ ግን እንስሳቱ ከሚያደርጉት በላይ የላቀ እና ከዚህ በላይ የመጠቀ መሆን አለበት….ለአንድ ሰው ሀሳባችሁንና ፍላጎታችሁን ስትገልፁ አፋችሁን ከፍታችሁ ከንፈራችሁን አንቀሳቅሳችሁ በቋንቋ ብቻ በመጠቀም መሆን የለበትም፡፡ ከምንናገረው ቋንቋ ጋር አብሮ የሚሄድ የፊት ገለፃ፤የእጅ አንቅስቃሴና የመሳሳሉት መጣመርና ተመሳሳይ መልዕክት ማስተላለፍ አለባቸው፡፡
በጣም የሚወዳችሁ ሰው አበባ ይዞ ያላችሁበት ድረስ መጥቶ ‹‹የእኔ ፍቅር በጣም አፈቅርሻለሁ›› ሲላችሁ ምንድነው የምታደርጉት?፡፡ አንድም አበባውን ቀና ብላችሁ ሳታዩት ሰውዬውን ባለበት ጥላችሁ ትሄዳላችሁ፡፡ ሁለተኛ ስላፈቀርከኝም ሆነ ይሄንን አበባ በስጦታ መልክ ልታበረክትልኝ ስለመጣህ አመሰግናለሁ….ግን አዝናለው አልችልም ሌላ ፍቅረኛ አለኝ ብላችሁ በተከዘ ፊትና በአዘነ የድምፅ ቃና ትመልሱለታላችሁ፡፡ ሌላው አማራጭ ደግሞ አበባውን ትቀበሉና ግን ፊታችሁን አጨማዳችሁ በሻከረ የድምፅ ቃና እኔም እወድሀለሁ...አመሰግናለሁ ልትሉት ትችላላችሁ፡፡ ወይ ደግሞ አበባውን ተቀብላችሁ በሚፍለቀለቅና በደስታ በሰከረ ፊት አጅባችሁ የእኔ ማር!! በጣም ደስ የሚል አበባ ነው…በእውነት ነፍሴን ነው ያስደሰትካት...እኔም ውደድድ ነው የማደርግህ ››ትሉታላችሁ ወይ ደግሞ አበባውን ትቀበሉና እጆቻችሁን እንደክንፍ ዘርግታችሁ ትከሻው ላይ በመንጠልጠል ጉንጮቹን አገላብጣችሁ በመሳም…‹‹የእኔ ፍቅር ይህቺን ቀን ስጠብቅ ነበር
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሳባ እጅ አወጣች…በስልጠናው እየተሰጠ ባለው የዕለቱ ትምህርት በጣም ተመስጣለች…እና በውስጧ የሚጉላላ ጥያቄ ስለነበረ እሱን ለመጠየቅ ነው እሺ ሳባ ጠይቂ
‹‹አንድ ሴት ከወንዱ ጋር ወሲብ ስትፈፅም እሱን ማርካት ላይ ነው ማተኮር ያለባት ወይስ ለራሷም የእርካታ ስሜት.መጨነቅ ይጠበቅባታል››
በጣም ጥሩ ጥያቄ ነው ያነሳሽው፡፡ የሴቶች ቆዳ ከወንዶች 10 እጥፍ በላይ ንቁ ነው፡፡ ወንዱ በወሲብ አማካይነት ከስሜቱ ይገናኛል፤በስሜቱ አማካይነት ደግሞ ወደነፍሱ ይመለሳል ሴቷ ግን በአብሮነት ውስጥ ድጋፍ እንዳገኘች ሲገባት ልቧ ውስጥ ተቀብሮ የነበረው ፍቅር ፈንቅሎ ይወጣና በዛ መንገድ መንፈሳዊ ፍላጎቶቿ ሲሟሉላት ወሲባዊ ፍላጎቶቿን ለማሟላት መዘጋጀት ትጀምራለች፡፡ ሴቷ የወሲብ እርካታ ለማግኘት ከወንዱ እጥፍ የሆነ ጊዜ ያስፈልጋታል ቢያንስ ለ20-30 ደቂቃ ያስፈልጋታል፡፡ የወንድ ልጅ መንፈስ ግን ለወሲብ ከተነቃቃ በኋላ መተንፈስ ካልቻለ መንፈሱ ብቻ ሳይሆን አካሉም ምቾት ያጣል ሴቷ ግን ባትረካም በወሲብ አማካይነት በሚፈጠረው ቅብ ብቻ ጥሩ ስሜት ሊሰማትና ደስተኛ ልትሆን ትችላለች፡፡
እንግዲህ ምን ማለት ነው የወንድና የሴት የወሲብ ዝግጅት ቆይታና እይታ ጭምር ይለያያል ማለት ነው፡፡ እና ወሲብ የምትፈፅሚው ከምን አይነት ሰው ጋር ነው እንዴት ነው ወንድዬውን ከጥድፊያ እንዲወጣና ነገሮችን በስክነትና በእርጋታ እንዲያደርግ ማድረግ ትችያለሽ.. አንቺስ ፈጥነሽ ወደ ወደሪቲሙ ለመግባት ምን ምን ዘዴዎችን መጠቀም አለብሽ እነዚህን መሰረታዊ መልስ የሚፈልጉ ጥያቄዎች ናቸው ምክንያቱም ወንዱ በፍጥነት ይግላል በፍጥነት ይበርዳል አንቺ ዝግ ብለሽ ትግያለሽ ዘግየት ብለሽ ትበርጂያለሽ፡፡ ከእሱ ቀነስ ከአንቺ ጨመር አድርጋችሁ መሀከል ላይ ስትገናኙ ነው እኩል መርካት የምትችሉት፡፡ ግን ምንም አደረጋችሁት ምንም ሁል ጊዜ ሴቷ ከወንድ እኩል መርካት አትችልም ቢሆንም ያ ችግር የለውም ምክንያቱም ሴቷ ከእርካታው በላይ ለፕሮሰሱ ትልቅ ትርጉም ትሰጣለች፡፡ ዋናው ነገር በወሲብ ጥምረታቸው ግንኙነታቸው ይበልጥ መጠንከሩና ፍቅራቸውም ይበልጥ እየጎለበት መሄዱ ነው፤ያ ከእርካታ እኩል ውስጣዊ ደስታን ይፈጥርላታል፡፡ ለዛሬ እዚህ ላይ እናቁምና በተከታታይ ቀናቶች ብዛት ያላቸውን በወሲብ ላይ የተሰሩ ዶክመንተሪ ፊልሞችን እየተመለከትን እያንዳንዱን በጥልቀት እንፈትሸዋለን፡
‹‹ሌላ ጥየቄ ያለው አለ?›› ሌላኛዋ ሴት እጅ አነሳች
‹‹አንድ ጥያቄ ነበረኝ…ፍቅረኛዬ ሌላ ሀገር ነው የሚኖረው በሶስት ወርም ሆነ በአራት ወር ይመጣል.. እና እንደመጣ እሱ ዘሎ ወሲብ ላይ ጉብ ማለት ነው የሚፈልገው እኔ ደግሞ እንዲያወራኝ እፈልጋለሁ ከሱ ውጭ ስላሳለፍኩት ልነግረው እፈልጋለሁ..እሱም እንዲነግረኝ እፈልጋለሁ…እና ይሄ ሰው እኔ ናፍቄው ሳይሆን የወሲብ ስሜቱን ለማርካት ይሆን እንዴ የሚመጣው ብዬ በማሰብ ቅሬታ ውስጥ እገባለሁ…ይሄ ነገር ሊብራራ ይችላል፡››
አሰልጣኟ ‹‹ጥሩ ጥያቄ ነው…››፡፡በማለት ማብራራቷን ቀጠለች
‹‹ሁለት ጥንዶች ከቀናቶች በኋላ ተነፋፍቀው ሲገናኙ ወንዱ ተጣድፎ ወደወሲብ ጫወታ መግባትያፈልጋል፤እንደዛም ለማድረግ ይቁነጠነጣል ሴቷ ደግሞ ተቀምጦ ማውራትና በጫወታቸው መንደርደሪያነት ናፍቆትን መወጣት ትፈልጋለች፡፡ ቶሎ ክንዷን ጨምድዶ ወደ አልጋው ይዟት ከሄደ…ልክ ከውጥረቱ ለመርገብ እንደመጠቀሚያ እየተገለገለባት እንደሆነ እንድታስበ ያደርጋታል፡፡ በተቃራኒው የእሷ ወደአልጋ ለመሄድ ዳተኛ መሆን ለእሱ ሌላ ትርጉም ይሰጠዋል…ብዙም እንዳልፈለገችው…በመመለሱ ብዙም ግድ እንዳልሰጣት በመገመት የመገፋት ስሜት ያስተናግዳል፡፡ ይሄንን በወንድና በሴትነት ምክንያት ያለን የባህሪ ልዩነት መረዳት ግን ለሁለቱም በመተጋገዝ ወደመሀል እንዲመጡና እርስ በእርስ የተሳሳተ ትርጉም በመስጠት በግንኙነታቸው ላይ ጥቁር ነጥብ እንዳይጥሉ ያደርጋቸዋል፡፡ ሴት ለወሲብ ልቧን ለመክፈት ፍቅር እንደሚያስፈልጋት ሁሉ ወንዱም ወደ ፍቅር ስሜት ዘልቆ ለመግባት ወሲብ እንደሚያስፈልገው መታወቅ አለበት፡፡ ወንድም ሆነ ሴት የመንፈስ ረሀብ አለባቸው፡፡ ግን ከዚህ ረሀባቸው ለመርካት የሚመገቡት የምግብ አይነት ግን የተለያየ ነው፡፡ ሴቷ ፍቅርን በመመገብ ከመንፈስ ርሀቧ ስታገግም ወንድ ደግሞ ወሲብን ተመግቦ ነው ረሀቡን የሚያባርረው፡፡ ከዛ ሴቷ ፍቅርን ተመግባ ከመንፈስ ርሀቧ ከጠገበች በኋላ ለማወራረጃ ቆንጆ ወሲብ ስታገኝ በጣም ደስተኛና ፍፁም የረካች ሴት ትሆናለች፡፡ በሌላ ጎኑ ወንዱም ሆድን ከሚቆርጠውና አጨናንቆት ከነበረው የመንፈስ ረሀብ ወሲብን ከተመገበ በኋላ ተነፈስ ይልና ቀጥታ በውስጡ የሚንቆረቆረውን የጋለ ፍቅር ልክ እንደውሀ በላዩ ላይ መከለስ ይጀምራል…ከዛ አጅግ ደስተኛ፤ዘና ያለና አይኖቹ የሚያበሩ ይሆናል፡፡ አለችና የእለቱን ትምህርት ዘጋች፡፡ ከዛም እንዳለችው ለ10 ቀናት ያላዩት የወሲብ ፊልም፤ ያላወሩትና ያልተወያዩበት የወሲብ አይነት አልነበረም ሙሉ በሙሉ ነበር ስለወሲብ የነበራትን እይታ የቀየረባት፡፡ ወሲብ እሷ ከምታስበው በጣም በሰፋና በጠለቀ ሁኔታ በሰው ልጅ ዘመናት ታሪክ ሂደት ውስጥ አስኳል ድርሻ እንዳለው ተረዳች አሁን ለዚህች አለም እንደጨው. እንደሆነ. ተገነዘበች ...ወሲብ. ለፍቅር፤ ወሲብ. ለገንዘብ፤ወሲብ.ለደስታ፤ወሲብ.ለስለላ…ወሲብለአምልኮ..ወሲብ.ዘርን.ለማስቀጠል…ወሲብ.ለበቀል….ብዙ ብዙ
በሚቀጥለውም ወደመጨረሻው የሰልጠና ርዕስ ተሸጋገሩ
ተግባቦት ማለት በሁለት አዕምሮዎች መካከል ወይም በአንድ አዕምሮ ከሌሎች ብዛት ያላቸው አዕምሮዎች ጋር የሚደረግ የመረጃ ልውውጥ ነው፡፡ የሰው ልጅ ከሌላው እንስሳት የተሻለ ነው የሚባለው በመግባባት ችሎታው ራሱን በመግለፅና በማስረዳት ክህሎቱ ነው፡፡፣አብዛኛው እንስሳት እርስ በርሱ ይግባባል…ከእኛ ከሰው ልጅ የሚጠበቀው የመግባባት ችሎታ ግን እንስሳቱ ከሚያደርጉት በላይ የላቀ እና ከዚህ በላይ የመጠቀ መሆን አለበት….ለአንድ ሰው ሀሳባችሁንና ፍላጎታችሁን ስትገልፁ አፋችሁን ከፍታችሁ ከንፈራችሁን አንቀሳቅሳችሁ በቋንቋ ብቻ በመጠቀም መሆን የለበትም፡፡ ከምንናገረው ቋንቋ ጋር አብሮ የሚሄድ የፊት ገለፃ፤የእጅ አንቅስቃሴና የመሳሳሉት መጣመርና ተመሳሳይ መልዕክት ማስተላለፍ አለባቸው፡፡
በጣም የሚወዳችሁ ሰው አበባ ይዞ ያላችሁበት ድረስ መጥቶ ‹‹የእኔ ፍቅር በጣም አፈቅርሻለሁ›› ሲላችሁ ምንድነው የምታደርጉት?፡፡ አንድም አበባውን ቀና ብላችሁ ሳታዩት ሰውዬውን ባለበት ጥላችሁ ትሄዳላችሁ፡፡ ሁለተኛ ስላፈቀርከኝም ሆነ ይሄንን አበባ በስጦታ መልክ ልታበረክትልኝ ስለመጣህ አመሰግናለሁ….ግን አዝናለው አልችልም ሌላ ፍቅረኛ አለኝ ብላችሁ በተከዘ ፊትና በአዘነ የድምፅ ቃና ትመልሱለታላችሁ፡፡ ሌላው አማራጭ ደግሞ አበባውን ትቀበሉና ግን ፊታችሁን አጨማዳችሁ በሻከረ የድምፅ ቃና እኔም እወድሀለሁ...አመሰግናለሁ ልትሉት ትችላላችሁ፡፡ ወይ ደግሞ አበባውን ተቀብላችሁ በሚፍለቀለቅና በደስታ በሰከረ ፊት አጅባችሁ የእኔ ማር!! በጣም ደስ የሚል አበባ ነው…በእውነት ነፍሴን ነው ያስደሰትካት...እኔም ውደድድ ነው የማደርግህ ››ትሉታላችሁ ወይ ደግሞ አበባውን ትቀበሉና እጆቻችሁን እንደክንፍ ዘርግታችሁ ትከሻው ላይ በመንጠልጠል ጉንጮቹን አገላብጣችሁ በመሳም…‹‹የእኔ ፍቅር ይህቺን ቀን ስጠብቅ ነበር
👍61❤11👏1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
በማግስቱ ከእንቅልፏ ተነሳችና ቁርሷን በልታ አራት ሰዓት አካባቢ ከቤቷ ወጣች፡፡ የመፅሀፍን ረቂቅ ለማተሚያ ቤት አስረክባ..ቀብድ ሰጥታ ወደስራ ቦታ ሄደች፡፡ እረፍቷ ያለቀው ትናንት ነበር፡፡ዛሬ ስራ መጀመር ነበረባት፡፡ግን ፈፅሞ ስራ የመጀመር ሞራልም ፍላጎትም የላትም፡፡
ቀጥታ ‹‹ቤርሙዳ ማሳጅ ቤት››ሄደች፡፡ትብለጥ እቤቷ ሰለነበረች አገኘቻት… ሳላምታ ተቀያየሩና ሳሎን ሶፋ ላይ ጎን ለጎን ተቀመጡ..
ሳባ በፊት መፅሀፉ ታትሞ አልቆ ስራ ቦታውንም ሆነ አሁን ከጎኗ የተቀመጠችውን ሀለቃዋን እስከወዲያኛው አውድማ እስክትገላገል ድረስ እንደምንም ጨክና ለመቀጠል እቅድ ነበራት፡፡ቢያንስ ለሚቀጥለው አንድ ወር…ግን አልቻለችም፡፡አስር አመት ያለማቋረጥና ያለመታከት የሰራችውን ስራ ከመናጢ ድህነት ተነስታ ሚሊዬነር የሆነችበትን ስራ፤ ለቀጣዩ አንድ ወር ለመስራት ገና ስታስበው ዘገነናት..
‹‹ሳቢ ግን ሰላም ነሽ?››
‹‹አዎ… ምንም አልል…››
‹‹ህክምናው እንዴት ነው?››
‹‹ጥሩ ሀኪም አግኝቼያለሁ .መዳሀኒትም እየወሰድኩ ነው…ግን ለውጡ አዝጋሚ ነው፡፡››
‹‹ይሁን ዋናው ለውጥ መኖሩ ነው፡፡››አለቻት ትብለጥ፡፡
‹‹አዎ ግን ስራ መቀጠል የምችል መስሎ አልተሰማኝም..እንደው ስራውን ከምጎዳ ብለቅ ብዬ አስቤ ነበር› ›
‹‹ብለቅ ስተይ.?ሙሉ በሙሉ ለማለት ነው?››ከጠበቀችው በላይ ደነገጠች፡፡
ሳባ ደግሞ የትብለጥ በተጋነነ ስሜት መደንገጧን ስትመለከት በውስጧ የነበረውን ንዴት ይበልጥ እንዲቀሰቀስባት አደረጋት…
ይህቺ ሴትዬ በእሷ ትከሻ ላይ ተንጠላጥላ ብዙ መቶ ሚሊዬን ብሮችን ወደ ካዝናዋ አጭቃለች…ስራዋ ሁሉ የማፍያ ነው፡፡ብር የምታገኝበት መንገድ በጣም ይገርማታል…ለምሳሌ ማሳጅ አገልግሎት በማግኘት አንድ የመዘጋጃ ቤት ወሳኝ ባስልጣን እሷ ጋር ይመጣል…እሷ ያንን ደንበኛ አሳልፋ ለሳባ ትሰጣታለች….ሳባ
ከማሳጅ ጀምራ ነፍሱ ሩሆን እስክትስት ድረስ ፍላጎቱንና አመሉን መሰረት በማድረግ ፈንጠዝያ ወስጥ እንዲገባና እንዲደሰት ታደርገዋለች.፡፡ከዛ ያ ባለስልጣን ላገኘው አገልግሎት ለሳባ ሀያ ወይ ሰላሳ ሺ ብር ይሰጣጥና ለትብለጥ የአገልግሎት አራት ወይም አምስት ሺብር ከፍሎ አመስግኖ ይሄዳል…ወይዘሪት ትብለጥ ታዲያ ደንበኛዋን አሳዳ ፕሮፖዛሏን በእጇ ይዛ ሀገር አማን ነው ብሎ በተቀመጠበት ቢሮ ተከስታ ታስደምመዋለች..ከዛ በሁለት በሶስት ወር 5መቶ ካሬ መሬት ተቀብላ ካርታውን በስሟ ታሰራና መሬቷን በእጇ ካርታውን በካዝናዋ በማስቀመጥ ወጥመዷን አስተካክላ ሌላ ታዳኝ ትጠብቃለች…ከሆነ ወር ቆይታ በኃላ ደግሞ አንድ የግሙሩክ ወሳኝ ባለስልጣን የወሬ ወሬ ሰምቶ ይመጣል…ከእሱ ምን መጠቀም እንደምትችል ታጠናለች …ከዛ ተመሳሳዩን ታደርጋለች..
እና ባለፉት አስር አመት ውስጥ በእዚህች ሴትዬ ማሳጅ ቤት ወስጥ ብዙ ብዙ ስራ ሰርታ ከ30 ሚሊዬን በላይ ንብረት ብታፈራም..ሴትየዋ ግን በእሷ ትከሻ ከ200 ሚሊዬን ብር በላይ ዘርፋለች….ይህንን ሳባ በደንብ ታውቃለች.ሳባ ማወቆን ግን ትብለጥ አታውቅም..
‹‹ሳቢ ከጤናሽ ሚበልጥ ነገር የለም….ታውቂያለሽ በጣም ብዙ ማሳጅ ሰራተኛች ነበሩኝ ..አሁንም አሉኝ…ባንቺ ልክ ግን የተሳካለትም እኔም የወድኩት ሰው የለም፡፡አንቺ ለእኔ ልክ እንደልጄ ነሽ..ያለፉትን አንድ ወር ከስራ በመቅረትሽ እንኳን የደንበኞችሽን ጭቅጭቅ እረፍት ነው የነሳኝ…››
ሳባ የሆዷን በሆዶ ይዛ ቅጥል እያለች‹‹አውቃለሁ…ግን ጤና ከሌለ ሁሉም ነገር የለም…ምን ማድረግ እችላለሁ?›ስትል መለሰችላት፡፡ስራ በጀመረች በሶስተኛው አመት ማለትም የዛሬ ሰባት አመት ከዚህች ሀለቃዋ ጋር ክፉኛ ተደማምተዋል
….የጥላቸው ምክንያት አንድ ደንበኛቸው ነው፡፡ደንበኛው በወቅቱ ሳባ ጋር ከአንድ አመት በላይ የተመላለሰ በጣም ጨዋና ደግ፤ ግን ደግሞ የናጠጠ ሀብታም ሰው ነበር…. ታዲያ ያንን ሰው በቆይታ ከሳባ ጋር በጣም እየተቀራረብ ሲመጡ ሚስጥሩን ሁሉ ይዘረጋፍላት ነበር፡፡ከዛ እነትብለጥ ያንን መረጃ በሚስጥር ከተደበቀው ካሜራ የተቀረፀ ፊልም በማየት የሰውዬውን በአንድ ወቅት በስህተት የሰው ነፍስ በእጁ እንዳለፈ የተናዘዘላትን ወንጀል አብራቸው በምትሰራቸው ማፍያዎቾ በኩል በጥልቀት ታስጠናና መረጃዎችን በመሰብሰብ የደረሱበትን ሁሉ በአድራሻው እንዲደርሰው አድርገው ይደራደሩታል….ከዛ ሰውዬውም ምርጫ አጥቶ እስከ 50 ሚሊዬን የሚደርስ ብር ሊቀባበሉት ሁሉን ነገር ከጨረሱ በኃላ ይሄንን ስራ ከጀርባ ሆኖ ማን እንደሚያስኬደው ሰገን ከተባለች ረዳቷ ጋር ሲማከሩ ትሰማለች.. ከዛ ደግማ እንኳን አላሰበችበትም….ሚስጥሩን ለሰውዬው ደውላ ትነግረዋለች ….ሰውዬውም ቀጥታ ትብለጥ ጋር ይደውላል››
‹‹50 ሚሊዬኑን ቀጥታ ለውሾችሽ ልስጣቸው ወይስ ለአንቺ ላምጣልሽ››
‹‹የምን 50 ሚሊዬን?››
‹‹መደባበቁ ምንም አይረባንም….እጅሽ ላይ ያለውን መረጃ አሁኑኑ ሰብስበሽ ብታቃጥዬው ይሻልሻል…ስለእኔ አንድ ነጠላ መረጃ ፖሊስ እጅ ከገባ እኔም ያንቺን ቢዝነስ ሙሉ በሙሉ አወድመዋለው….ማሳጅ ቤትሽ የሽርሙጥና ቤት እንደሆነ…ሀሺስ እንደምትነግጂ…ግብረሰዶም ሳይቀር በቤትሽ እንዲከወን እያደረግሽ ከፍተኛ ቢዝነስ እንደምትሰሪ…በቂ መረጃ እና ምስክር አለኝ፡፡››ብሎ ኩም ያደርጋትና ፅፎ የፈረመውን ቼክ ቀዳዶ ይልክላታል…ከዛ ተረጋግቶ ስራውን ይቀጥላል፡፡…ለዚህ ውለታዋ ለሳባ አንድ ሚሊዬን ብር ባንክ ደብተሯ ላይ አስገብቶ ያመሰግናታል ..ቋሚ ወዳጀዋም ይሆናል…እነ ትብለጥ ግን ለወራት የደከሙለት ስራ ካለቀ እና ፍሬ ለማፍራት ጫፍ ላይ ከደረሰ በኃላ በመጨረሻው ደቂቃ እንዴት እንደከሸፈ ምርመራ ያካሂዳሉ፣ ከብዙ ልፋት በኃላ እንደዛ የሰራችው ታማኞና ተወዳጇ ሳባ መሆኖን ይደርሱበታል፡፡ከዛ ትብልጥ ግራ ይገባታል…እንዳወቀች ልታስገድላት ነበር ያሰበችው…፡፡ግን የራሷን ገቢ እንዲነጥፍ ማድረግ መሆኑ ትዝ ሲላት ተረጋጋት ለማሰብ ሞከረች…ዝም ብላ አውቆ እንዳላወቀ በማስመሰል በምህረት ልታልፋት..በቀጣይ ግን እሷን በተመለከተ ጥንቃቄ ለማድረግ ወሰነች…ይሄም አላሳቻላትም ወዲያው ሰረዘችው…ውስጧ የነበረው ንዴት ያለቅጣት እንድትታለፍ ማድረግ አላስቻላትም...ከዛ ሙሉ ስልጣኑን ለሰገን ሰጠቻት…‹‹ሳትገድያት፤በእሷ ላይም ቀጥተኛ የአካል ጥቃት ሳታሳርፊባት..ግን ደግሞ ለጥፋቷ ተመጣጣኝ ቅጣት እንድታገኝ አድርጊ›› የሚል ስልጣን ሰጠቻት…፡፡ሰገንም በዛን ወቅት ሳባን በተመለከተ የነበራት ቀና አመለካከት የተቀየረበት..…እንደዋና ተቀናቃኞና ጠላቶ ማየት የጀመረችበት ስለነበረ የተሰጣትን እድል እስከመጨረሻው እንጥፍጣፊ አስባ፤እንደውም ከድንበሩ አልፋ ተጠቀመችበት..
እንግዲህ ያ ትብለጥ ለሰገን የሰጠችው ትዕዛዝና ትዕዙን ተከትሎ ወደተግባር የተሸጋገረው ድርጊት ለአባቷ ሞት ቀጥተኛ ምክንያት እንደሆነ ሰባ በሙሉ ልቧ ነው የምታምነው…ለዛም ነው የባለፉት ሰባት አመታት ዋና እቅዷና የህይወት አለማዋ እነዚህን ሁለት ሰዎች ማጥፋት ሆኖ የኖረው፡፡››ሳባ ከሀሳቧ ባና ትኩረቷን ወደ ትብለጥ መለሰች፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
በማግስቱ ከእንቅልፏ ተነሳችና ቁርሷን በልታ አራት ሰዓት አካባቢ ከቤቷ ወጣች፡፡ የመፅሀፍን ረቂቅ ለማተሚያ ቤት አስረክባ..ቀብድ ሰጥታ ወደስራ ቦታ ሄደች፡፡ እረፍቷ ያለቀው ትናንት ነበር፡፡ዛሬ ስራ መጀመር ነበረባት፡፡ግን ፈፅሞ ስራ የመጀመር ሞራልም ፍላጎትም የላትም፡፡
ቀጥታ ‹‹ቤርሙዳ ማሳጅ ቤት››ሄደች፡፡ትብለጥ እቤቷ ሰለነበረች አገኘቻት… ሳላምታ ተቀያየሩና ሳሎን ሶፋ ላይ ጎን ለጎን ተቀመጡ..
ሳባ በፊት መፅሀፉ ታትሞ አልቆ ስራ ቦታውንም ሆነ አሁን ከጎኗ የተቀመጠችውን ሀለቃዋን እስከወዲያኛው አውድማ እስክትገላገል ድረስ እንደምንም ጨክና ለመቀጠል እቅድ ነበራት፡፡ቢያንስ ለሚቀጥለው አንድ ወር…ግን አልቻለችም፡፡አስር አመት ያለማቋረጥና ያለመታከት የሰራችውን ስራ ከመናጢ ድህነት ተነስታ ሚሊዬነር የሆነችበትን ስራ፤ ለቀጣዩ አንድ ወር ለመስራት ገና ስታስበው ዘገነናት..
‹‹ሳቢ ግን ሰላም ነሽ?››
‹‹አዎ… ምንም አልል…››
‹‹ህክምናው እንዴት ነው?››
‹‹ጥሩ ሀኪም አግኝቼያለሁ .መዳሀኒትም እየወሰድኩ ነው…ግን ለውጡ አዝጋሚ ነው፡፡››
‹‹ይሁን ዋናው ለውጥ መኖሩ ነው፡፡››አለቻት ትብለጥ፡፡
‹‹አዎ ግን ስራ መቀጠል የምችል መስሎ አልተሰማኝም..እንደው ስራውን ከምጎዳ ብለቅ ብዬ አስቤ ነበር› ›
‹‹ብለቅ ስተይ.?ሙሉ በሙሉ ለማለት ነው?››ከጠበቀችው በላይ ደነገጠች፡፡
ሳባ ደግሞ የትብለጥ በተጋነነ ስሜት መደንገጧን ስትመለከት በውስጧ የነበረውን ንዴት ይበልጥ እንዲቀሰቀስባት አደረጋት…
ይህቺ ሴትዬ በእሷ ትከሻ ላይ ተንጠላጥላ ብዙ መቶ ሚሊዬን ብሮችን ወደ ካዝናዋ አጭቃለች…ስራዋ ሁሉ የማፍያ ነው፡፡ብር የምታገኝበት መንገድ በጣም ይገርማታል…ለምሳሌ ማሳጅ አገልግሎት በማግኘት አንድ የመዘጋጃ ቤት ወሳኝ ባስልጣን እሷ ጋር ይመጣል…እሷ ያንን ደንበኛ አሳልፋ ለሳባ ትሰጣታለች….ሳባ
ከማሳጅ ጀምራ ነፍሱ ሩሆን እስክትስት ድረስ ፍላጎቱንና አመሉን መሰረት በማድረግ ፈንጠዝያ ወስጥ እንዲገባና እንዲደሰት ታደርገዋለች.፡፡ከዛ ያ ባለስልጣን ላገኘው አገልግሎት ለሳባ ሀያ ወይ ሰላሳ ሺ ብር ይሰጣጥና ለትብለጥ የአገልግሎት አራት ወይም አምስት ሺብር ከፍሎ አመስግኖ ይሄዳል…ወይዘሪት ትብለጥ ታዲያ ደንበኛዋን አሳዳ ፕሮፖዛሏን በእጇ ይዛ ሀገር አማን ነው ብሎ በተቀመጠበት ቢሮ ተከስታ ታስደምመዋለች..ከዛ በሁለት በሶስት ወር 5መቶ ካሬ መሬት ተቀብላ ካርታውን በስሟ ታሰራና መሬቷን በእጇ ካርታውን በካዝናዋ በማስቀመጥ ወጥመዷን አስተካክላ ሌላ ታዳኝ ትጠብቃለች…ከሆነ ወር ቆይታ በኃላ ደግሞ አንድ የግሙሩክ ወሳኝ ባለስልጣን የወሬ ወሬ ሰምቶ ይመጣል…ከእሱ ምን መጠቀም እንደምትችል ታጠናለች …ከዛ ተመሳሳዩን ታደርጋለች..
እና ባለፉት አስር አመት ውስጥ በእዚህች ሴትዬ ማሳጅ ቤት ወስጥ ብዙ ብዙ ስራ ሰርታ ከ30 ሚሊዬን በላይ ንብረት ብታፈራም..ሴትየዋ ግን በእሷ ትከሻ ከ200 ሚሊዬን ብር በላይ ዘርፋለች….ይህንን ሳባ በደንብ ታውቃለች.ሳባ ማወቆን ግን ትብለጥ አታውቅም..
‹‹ሳቢ ከጤናሽ ሚበልጥ ነገር የለም….ታውቂያለሽ በጣም ብዙ ማሳጅ ሰራተኛች ነበሩኝ ..አሁንም አሉኝ…ባንቺ ልክ ግን የተሳካለትም እኔም የወድኩት ሰው የለም፡፡አንቺ ለእኔ ልክ እንደልጄ ነሽ..ያለፉትን አንድ ወር ከስራ በመቅረትሽ እንኳን የደንበኞችሽን ጭቅጭቅ እረፍት ነው የነሳኝ…››
ሳባ የሆዷን በሆዶ ይዛ ቅጥል እያለች‹‹አውቃለሁ…ግን ጤና ከሌለ ሁሉም ነገር የለም…ምን ማድረግ እችላለሁ?›ስትል መለሰችላት፡፡ስራ በጀመረች በሶስተኛው አመት ማለትም የዛሬ ሰባት አመት ከዚህች ሀለቃዋ ጋር ክፉኛ ተደማምተዋል
….የጥላቸው ምክንያት አንድ ደንበኛቸው ነው፡፡ደንበኛው በወቅቱ ሳባ ጋር ከአንድ አመት በላይ የተመላለሰ በጣም ጨዋና ደግ፤ ግን ደግሞ የናጠጠ ሀብታም ሰው ነበር…. ታዲያ ያንን ሰው በቆይታ ከሳባ ጋር በጣም እየተቀራረብ ሲመጡ ሚስጥሩን ሁሉ ይዘረጋፍላት ነበር፡፡ከዛ እነትብለጥ ያንን መረጃ በሚስጥር ከተደበቀው ካሜራ የተቀረፀ ፊልም በማየት የሰውዬውን በአንድ ወቅት በስህተት የሰው ነፍስ በእጁ እንዳለፈ የተናዘዘላትን ወንጀል አብራቸው በምትሰራቸው ማፍያዎቾ በኩል በጥልቀት ታስጠናና መረጃዎችን በመሰብሰብ የደረሱበትን ሁሉ በአድራሻው እንዲደርሰው አድርገው ይደራደሩታል….ከዛ ሰውዬውም ምርጫ አጥቶ እስከ 50 ሚሊዬን የሚደርስ ብር ሊቀባበሉት ሁሉን ነገር ከጨረሱ በኃላ ይሄንን ስራ ከጀርባ ሆኖ ማን እንደሚያስኬደው ሰገን ከተባለች ረዳቷ ጋር ሲማከሩ ትሰማለች.. ከዛ ደግማ እንኳን አላሰበችበትም….ሚስጥሩን ለሰውዬው ደውላ ትነግረዋለች ….ሰውዬውም ቀጥታ ትብለጥ ጋር ይደውላል››
‹‹50 ሚሊዬኑን ቀጥታ ለውሾችሽ ልስጣቸው ወይስ ለአንቺ ላምጣልሽ››
‹‹የምን 50 ሚሊዬን?››
‹‹መደባበቁ ምንም አይረባንም….እጅሽ ላይ ያለውን መረጃ አሁኑኑ ሰብስበሽ ብታቃጥዬው ይሻልሻል…ስለእኔ አንድ ነጠላ መረጃ ፖሊስ እጅ ከገባ እኔም ያንቺን ቢዝነስ ሙሉ በሙሉ አወድመዋለው….ማሳጅ ቤትሽ የሽርሙጥና ቤት እንደሆነ…ሀሺስ እንደምትነግጂ…ግብረሰዶም ሳይቀር በቤትሽ እንዲከወን እያደረግሽ ከፍተኛ ቢዝነስ እንደምትሰሪ…በቂ መረጃ እና ምስክር አለኝ፡፡››ብሎ ኩም ያደርጋትና ፅፎ የፈረመውን ቼክ ቀዳዶ ይልክላታል…ከዛ ተረጋግቶ ስራውን ይቀጥላል፡፡…ለዚህ ውለታዋ ለሳባ አንድ ሚሊዬን ብር ባንክ ደብተሯ ላይ አስገብቶ ያመሰግናታል ..ቋሚ ወዳጀዋም ይሆናል…እነ ትብለጥ ግን ለወራት የደከሙለት ስራ ካለቀ እና ፍሬ ለማፍራት ጫፍ ላይ ከደረሰ በኃላ በመጨረሻው ደቂቃ እንዴት እንደከሸፈ ምርመራ ያካሂዳሉ፣ ከብዙ ልፋት በኃላ እንደዛ የሰራችው ታማኞና ተወዳጇ ሳባ መሆኖን ይደርሱበታል፡፡ከዛ ትብልጥ ግራ ይገባታል…እንዳወቀች ልታስገድላት ነበር ያሰበችው…፡፡ግን የራሷን ገቢ እንዲነጥፍ ማድረግ መሆኑ ትዝ ሲላት ተረጋጋት ለማሰብ ሞከረች…ዝም ብላ አውቆ እንዳላወቀ በማስመሰል በምህረት ልታልፋት..በቀጣይ ግን እሷን በተመለከተ ጥንቃቄ ለማድረግ ወሰነች…ይሄም አላሳቻላትም ወዲያው ሰረዘችው…ውስጧ የነበረው ንዴት ያለቅጣት እንድትታለፍ ማድረግ አላስቻላትም...ከዛ ሙሉ ስልጣኑን ለሰገን ሰጠቻት…‹‹ሳትገድያት፤በእሷ ላይም ቀጥተኛ የአካል ጥቃት ሳታሳርፊባት..ግን ደግሞ ለጥፋቷ ተመጣጣኝ ቅጣት እንድታገኝ አድርጊ›› የሚል ስልጣን ሰጠቻት…፡፡ሰገንም በዛን ወቅት ሳባን በተመለከተ የነበራት ቀና አመለካከት የተቀየረበት..…እንደዋና ተቀናቃኞና ጠላቶ ማየት የጀመረችበት ስለነበረ የተሰጣትን እድል እስከመጨረሻው እንጥፍጣፊ አስባ፤እንደውም ከድንበሩ አልፋ ተጠቀመችበት..
እንግዲህ ያ ትብለጥ ለሰገን የሰጠችው ትዕዛዝና ትዕዙን ተከትሎ ወደተግባር የተሸጋገረው ድርጊት ለአባቷ ሞት ቀጥተኛ ምክንያት እንደሆነ ሰባ በሙሉ ልቧ ነው የምታምነው…ለዛም ነው የባለፉት ሰባት አመታት ዋና እቅዷና የህይወት አለማዋ እነዚህን ሁለት ሰዎች ማጥፋት ሆኖ የኖረው፡፡››ሳባ ከሀሳቧ ባና ትኩረቷን ወደ ትብለጥ መለሰች፡፡
👍62❤9👏1