#ገረገራ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሦስት
፡
፡
#በታደለ_አያሌው
....“አንድ ጊዜ ከባልቻ ጋር እዚህ መጥታችሁ ነበር አይደል?” አለችኝ እንደ ዋዛ፣ ወደ ታላቁ ቤተ መንግሥት በቅንድቧ እየጠቆመችኝ፡
“አዎ” አልኋት፣ እኔም እንደ ዋዛ፡ “እ?” አልኋት ወዲያዉ፣ ዉሃ ሆኜ ምን ምን? ያለችዉን ነገር እኮ ገና አሁን ነዉ ልብ ያደረግሁበት::
ከማን ጋር ምንድነዉ ያለችኝ? ባልቻ? እርፍ! እንዴት እንዴት ነዉ ነገሩ? በድንጋጤ ተዝለፍልፌ አለመዉደቄ፣ ለራሴ ደነቀኝ፡ መሬቱን ይዤ አረፍ ማለትም አሰብሁ፡ ቢሆንም ግን ቸኩሎ መደናገጥን የሲራክ ፯ ማንነቴ
ስለማይፈቅድልኝ ማስጨረስ አለብኝ፡ ጥርሴን ነክሼ እንደ ምንም ተበራታሁ።
“በዚህ በኩል” አለችኝ፣ ወደ ታዕካ ነገሥት ቤተ መዘክር እያስገባችኝ
ወደ ቤተ መዘክሩ ስመጣ የመጀመሪያዬ ስላልሆነ ብርቅ አልሆነብኝም እንጂ፣ እንደዚህ ማንኛዉንም ሰዉ መንፈሳዊ የሚያደርግ ወደረኛ ቦታ
አለ ቢሉኝ አላምንም ሲጀመር በከተማ ዉስጥ ካሉ ገዳማት እንደዚህ የጸጥታ እና የአርምሞ ገዳም አላዉቅም። በበርሐ ካሉትም የሚስተካከል
ትክክለኛ የገዳም ይዞታ ያለዉ ግቢ ነዉ፡ ዕድሜ በጠገቡ እና ራሳቸዉ ታሪክ በሠሩ ጽዶች የተሞላ ስለሆነ፣ እዚህ ግቢ የገባ ሰዉ ዉጣ ዉጣ አይለዉም እንኳንስ ለአማኝ እና ለተማጻኝ ይቅርና፣ ለማንኛዉም ሰዉ
መረጋጋትን የሚሰጥ ገራሚ ሥፍራ ነዉ።
ቤተ መዘክሩ ዐሥር ብር የከፈለ ማንኛዉም ታሪክ ወዳጅ የሚጎበኘዉ ሕዝባዊ ቤት ቢሆንም፣ የሚገኘዉ ግን በዋናዉ የገዳሙ ሕንጻ ምድር ቤት ነዉ፡ ስለዚህ ወደ ቤተ መዘክሩ ለመግባት የግድ ጫማ አዉል
በቅኔ ማኅሌቱ በኩል ማለፍ ይጠይቃል። በዋናነት የዳግማዊ ምኒልክ፣ የእቴጌ ጣይቱ ብጡል፣ የእቴጌ ዘዉዲቱ፣ የአቡነ ማቴዎስ
ግብጻዊ የልዕልት ፀሐይ ኃይለሥላሴ ዐጽሞች በየራሳቸዉ ወርቃማ ሳጥን ዉስጥ ተከብረዉ የተቀመጡበት ሲሆን፣ ዓይነተ ብዙ የካህናት እና የነገሥታት ቅርሳ ቅርሶችም አሉበት ከነዚህም መካከል ሮማዊዉ ሊቀ ጳጳስ ለአፄ ምኒልክ የላኩላቸዉ የሚካኤል አንጀሎን ትክክለኛ የእጅ ሥዕል ጨምሮ ብዙ የሚነገርላቸዉ ከሩስያ ከግሪክ ከጣልያን እና ከተለያዩ ሀገራት መንግሥታትን የተበረከቱ ቅርሶች
ሞልተዉ ተትረፍርፈዉበታል። እንዲሁም ንግሥተ ነገሥታት ዘዉዲቱ ለጸሎት ይጠቀሙበት የነበረ ወንበር፣ የእጅ ጽሑፋቸዉ ያለበት ዉዳሴ ማርያም እና ሌሎች የብራና መጻሕፍት እና ለእሳቸዉ የተሰጡ ታሪዊ ስጦታዎች ጭምር አሉበት። ለአድዋ ዘመቻ ሲታወጅ የተጎሰመዉ ነጋሪት፣ አድዋ
ድረስ የዘመተችዋ ድል አድራጊዋ የጃንሆይ መቀመጫ ወንበር ሁሉ
የሚገኙት በሌላ አይደለም፡ እዚሁ ታዕካ ነገሥት ቤተ መዘክር ዉስጥ
ነዉ።
ያም ሆኖ ግን ቤተ መዘክሩን የሚጎበኘዉ ሰዉ በታሪኩ ልክ ብዙ ነዉ ማለት አይቻልም እስከዚህም ነዉ ያን ያህል ንጉሥ ንጉሥም፣ ካህን ካህንም የሚሸት እና ቢናገሩለት የማያልቅ የቅርስ ክምችት እንዳልሞላበት
ሁሉ፣ ጎብኚ ግን ከስንት አንድ ነዉ ብቅ የሚልበት። ያዉም የዉጪ
ሀገር ሰዉ፡ ዛሬ ደግሞ ይባስ ብሎ ከነጭራሹ ማንንም አላየሁበትም። አስጎብኚዎቹም እንኳን በአካባቢዉ የሉም
“እና፣ ወደ ቤተ መንግሥቱ ያመጣችሁን ጉዳይ እንደሚሆን እንደሚሆን ከዉናችሁት ልትወጡ ስትሉ ተይዛችሁ ነበር አሉ?” አለችኝ እመዋ፣ በዚያ የዉድ ዉድ እቃዎች ክምር መካከል ለብቻችን ስንዋኝ።
ዝም ብዬ ባዳምጣት ይሻለኛል ምን ልል እችላለሁ? ጭጭ እርጭ ብዬ አዳመጥኋት። ጭራሽ ተዪዛችሁ ነዉ ያለችዉ? በስመ አብ!
“ከዚያ ባልቻ አቺን ደብቆ ራሱን አጋለጠ። አንቺ ይኸኔ የእሱ መጨረሻ እያሳሰበሽ እንደ ምንም ከቤተ መንግሥቱ ጠባቂዎች ስታመልጪ ቀድሞሽ ውጪ አገኘሽዉ በምን ተአምር ከእነሱ እጅ እንዳመለጠ ግን እስከ
አሁንም ድረስ ባሰብሽዉ ቁጥር ይገርምሻል አይደለም? በእርግጥም ግን እኮ ይገርማል። የመንግሥት ደኅነቶች ለመያዝ ዘገምተኞች ናቸዉ እንጂ ከያዙ እኮ አይለቁም ይባላል”
እመዋን አላዉቃትም ለካ በእርግጥ ግን ይቺ ሰዉ እመዋ ራሷ ናት ከንግግሩ አነጋገሯ ከአነጋገሯ ሁኔታዋ! እሷ ማለት ለኔ የስልሳ አራት ዓመት አሮጊት፣ ከጾምና ከምሕላ ሌላ የምታዉቀዉ የሌላት ምስኪን
ሃይማኖተኛ ናት፡ እንዲያዉ አዳሯ በገዛ ቤቷ ከመሆኑ በቀር፣ ሙሉ
ሕይወቷ ከመናኝ አይተናነስም፡ በቤተ መንግሥት ዙሪያዉን ባሉ ገዳማት እና አብያተ ክርስቲያናት፣ ለትንሽ ለትልቁ የምትታዘዝ ገዳማዊት ብቻ ናት። በጭራሽ እናቴን አላዉቃትም በቃ።
“በዚህ በኩል” አለችኝ፣ ከሩስያዉ የመጨረሻ ንጉሠ ነገሥት ዳግማዊ ኒኮላስ ለኢትዮጵያዉ ንጉሠ ነገሥት ዳግማዊ አፄ ምኒሊክ የተላh መሆኑን የሚያመላክት ጽሑፍ በግርጌ ወደ ሰፈረበት ጽዋዕ እየወሰደችኝ
ከዚህ ቀደም ቤተ መዘክሩን በጎበኘሁ ጊዜ አስጎብኚዉ ስለ ጽዋዉ ያብራራልኝን አልረሳሁትም ከጽዋዉም አልፎ ጽዋዉን ስለላከዉ የሩስያ ንጉሥ ጭምር ገልጾልኛል። ለሃያ ሦስት ዓመታት ገደማ በሩስያ መንገሡን፣ የሩስያ ቤተ ክርስቲያን ዛሬም ድረስ በቅዱስነቱ እንደምታወሳዉ፣ ዝነኛዉ የሀገሩ አብዮት ዘመኑን እንደ ቀጨበት
ያብራራልኝን ከነፊቱ ገጽ አስታዉሰዋለሁ። ስለ ንጉሡ ያልነገረኝ አልነበረም።
ይኼ ሩስያዊ ንጉሥ ለሐበሻዉ ንጉሥ የላከዉ ጽዋዕ አጠገብ ስትደርስ፣እመዋ ፈገግ ብላ አየችኝ። ደግሞ ምን ልትለኝ ይሆን?
“ነይ ነይ እምዬ ማርያም
ነይ ነይ ቤዛዊት ዓለም”
ስትል በፊቴ አንጎራጎረች፣ የሩስያዉ ንጉሥ ለአፄ ምኒልክ የላከዉ ጽዋዕ አጠገብ ቆማ ፊቷ የፈገግታ ብርሃን እንደ ፈነጠቀበት
“ዳዊት እደግማለሁ ቆሜ ገረገራ
እመቤቴ ማር ያም ኢትዮጵያን አደራ
ነይ ነይ እምዬ ማርያም”
ከመሬት ተነስታ እንዳልዘመረችዉ ይገባኛል። ምንም እንኳን መዝሙሩ ነባር እና ሕዝባዊ መዝሙር ቢሆንም፣ የእሷን ምክንያት ግን አግኝቼዋለሁ በሲራክ ፯ ማዕከል ዉስጥ ሥራዎቻችንን ጨርሰን ትንሽ
ፋታ ያገኘን እንደሆነ፣ አባላቱ ሁሉ ከበዉ የሚያዘምሩኝ እኔም እንደ
ጸሎት የምቆጥረዉ መዝሙር ነዉ። ከዚህ በላይ፣ ራሷ አፍ አዉጥታ የሲራክ ፯ አባል ነኝ እስከምትለኝ ልጠብቅ ካላልሁ በቀር፣ እናቴ ግን እንደማስባት ዓይነት ሰዉ ብቻ አለመሆኗን በተግባር ጭምር
አሳይታኛለች፡
“ተከተዪኝ” አለችኝ ጽዋዉን ትኩር ብላ ስታይ ቆይታ፣ ዘወር ብሎ
ወዳለዉ ሥዕል ደግሞ እየተራመደች። ልክ ከፊት ለፊቱ ስትቆም፣ ነፋስ የነካዉ ያህል ሥዕሉ መወዛወዝ አመጣ፡ ዓይኔን ተክዬ የሚሆነዉን ሁሉ
ተጠባበቅሁ: አፍታ ያህል ሲወዛወዝ ከቆየ በኋላ፣ የድምፅ ፍጥነትን በሚስተካከል ፍጥነት ተገልብጦ የፊቱ ወደ ጀርባ፣ የጀርባዉ ወደ ፊት ተለወጠ። ሥዕሉ ግን አሁንም ያዉ የቅድሙ ዓይነት ነዉ።
የሆነዉ ሆኖ ሥዕሉ ሥዕል ብቻ፣ እመዋም እመዋ ብቻ እንዳልሆነች
ገብቶኛል።
“አሁን ባልቻ እንዴት እንዳመለጠ ሳይገባሽ አልቀረም” አለችኝ
በፈገግታ።
ወደ ቤተ መንግሥቱ ግቢ የሚዘልቅ የዋሻ መንገድ አለ ማለት ነዉ?አፌን ከፍቼ፣ ዓይኔን በልጥጬ እንዳፈጠጥሁባት ቀረሁ እየቆየ የባሰ እየደነቀኝ፣ ሁሉም ነገር ቅዠት እየመሰለኝ መጣ፡ ጭንቅላቴ በጥያቄ
መዐት ተጠቃ። ሚሊዮን ጥያቄ በዉስጤ እየተዥጎደጎደ፣ አንደኛዉ ከሌላኛዉ ተሽቀዳደመብኝ፡ የሲራክ ፯ አባል ነሽ? እሺ አባል ከሆንሽ ምን
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሦስት
፡
፡
#በታደለ_አያሌው
....“አንድ ጊዜ ከባልቻ ጋር እዚህ መጥታችሁ ነበር አይደል?” አለችኝ እንደ ዋዛ፣ ወደ ታላቁ ቤተ መንግሥት በቅንድቧ እየጠቆመችኝ፡
“አዎ” አልኋት፣ እኔም እንደ ዋዛ፡ “እ?” አልኋት ወዲያዉ፣ ዉሃ ሆኜ ምን ምን? ያለችዉን ነገር እኮ ገና አሁን ነዉ ልብ ያደረግሁበት::
ከማን ጋር ምንድነዉ ያለችኝ? ባልቻ? እርፍ! እንዴት እንዴት ነዉ ነገሩ? በድንጋጤ ተዝለፍልፌ አለመዉደቄ፣ ለራሴ ደነቀኝ፡ መሬቱን ይዤ አረፍ ማለትም አሰብሁ፡ ቢሆንም ግን ቸኩሎ መደናገጥን የሲራክ ፯ ማንነቴ
ስለማይፈቅድልኝ ማስጨረስ አለብኝ፡ ጥርሴን ነክሼ እንደ ምንም ተበራታሁ።
“በዚህ በኩል” አለችኝ፣ ወደ ታዕካ ነገሥት ቤተ መዘክር እያስገባችኝ
ወደ ቤተ መዘክሩ ስመጣ የመጀመሪያዬ ስላልሆነ ብርቅ አልሆነብኝም እንጂ፣ እንደዚህ ማንኛዉንም ሰዉ መንፈሳዊ የሚያደርግ ወደረኛ ቦታ
አለ ቢሉኝ አላምንም ሲጀመር በከተማ ዉስጥ ካሉ ገዳማት እንደዚህ የጸጥታ እና የአርምሞ ገዳም አላዉቅም። በበርሐ ካሉትም የሚስተካከል
ትክክለኛ የገዳም ይዞታ ያለዉ ግቢ ነዉ፡ ዕድሜ በጠገቡ እና ራሳቸዉ ታሪክ በሠሩ ጽዶች የተሞላ ስለሆነ፣ እዚህ ግቢ የገባ ሰዉ ዉጣ ዉጣ አይለዉም እንኳንስ ለአማኝ እና ለተማጻኝ ይቅርና፣ ለማንኛዉም ሰዉ
መረጋጋትን የሚሰጥ ገራሚ ሥፍራ ነዉ።
ቤተ መዘክሩ ዐሥር ብር የከፈለ ማንኛዉም ታሪክ ወዳጅ የሚጎበኘዉ ሕዝባዊ ቤት ቢሆንም፣ የሚገኘዉ ግን በዋናዉ የገዳሙ ሕንጻ ምድር ቤት ነዉ፡ ስለዚህ ወደ ቤተ መዘክሩ ለመግባት የግድ ጫማ አዉል
በቅኔ ማኅሌቱ በኩል ማለፍ ይጠይቃል። በዋናነት የዳግማዊ ምኒልክ፣ የእቴጌ ጣይቱ ብጡል፣ የእቴጌ ዘዉዲቱ፣ የአቡነ ማቴዎስ
ግብጻዊ የልዕልት ፀሐይ ኃይለሥላሴ ዐጽሞች በየራሳቸዉ ወርቃማ ሳጥን ዉስጥ ተከብረዉ የተቀመጡበት ሲሆን፣ ዓይነተ ብዙ የካህናት እና የነገሥታት ቅርሳ ቅርሶችም አሉበት ከነዚህም መካከል ሮማዊዉ ሊቀ ጳጳስ ለአፄ ምኒልክ የላኩላቸዉ የሚካኤል አንጀሎን ትክክለኛ የእጅ ሥዕል ጨምሮ ብዙ የሚነገርላቸዉ ከሩስያ ከግሪክ ከጣልያን እና ከተለያዩ ሀገራት መንግሥታትን የተበረከቱ ቅርሶች
ሞልተዉ ተትረፍርፈዉበታል። እንዲሁም ንግሥተ ነገሥታት ዘዉዲቱ ለጸሎት ይጠቀሙበት የነበረ ወንበር፣ የእጅ ጽሑፋቸዉ ያለበት ዉዳሴ ማርያም እና ሌሎች የብራና መጻሕፍት እና ለእሳቸዉ የተሰጡ ታሪዊ ስጦታዎች ጭምር አሉበት። ለአድዋ ዘመቻ ሲታወጅ የተጎሰመዉ ነጋሪት፣ አድዋ
ድረስ የዘመተችዋ ድል አድራጊዋ የጃንሆይ መቀመጫ ወንበር ሁሉ
የሚገኙት በሌላ አይደለም፡ እዚሁ ታዕካ ነገሥት ቤተ መዘክር ዉስጥ
ነዉ።
ያም ሆኖ ግን ቤተ መዘክሩን የሚጎበኘዉ ሰዉ በታሪኩ ልክ ብዙ ነዉ ማለት አይቻልም እስከዚህም ነዉ ያን ያህል ንጉሥ ንጉሥም፣ ካህን ካህንም የሚሸት እና ቢናገሩለት የማያልቅ የቅርስ ክምችት እንዳልሞላበት
ሁሉ፣ ጎብኚ ግን ከስንት አንድ ነዉ ብቅ የሚልበት። ያዉም የዉጪ
ሀገር ሰዉ፡ ዛሬ ደግሞ ይባስ ብሎ ከነጭራሹ ማንንም አላየሁበትም። አስጎብኚዎቹም እንኳን በአካባቢዉ የሉም
“እና፣ ወደ ቤተ መንግሥቱ ያመጣችሁን ጉዳይ እንደሚሆን እንደሚሆን ከዉናችሁት ልትወጡ ስትሉ ተይዛችሁ ነበር አሉ?” አለችኝ እመዋ፣ በዚያ የዉድ ዉድ እቃዎች ክምር መካከል ለብቻችን ስንዋኝ።
ዝም ብዬ ባዳምጣት ይሻለኛል ምን ልል እችላለሁ? ጭጭ እርጭ ብዬ አዳመጥኋት። ጭራሽ ተዪዛችሁ ነዉ ያለችዉ? በስመ አብ!
“ከዚያ ባልቻ አቺን ደብቆ ራሱን አጋለጠ። አንቺ ይኸኔ የእሱ መጨረሻ እያሳሰበሽ እንደ ምንም ከቤተ መንግሥቱ ጠባቂዎች ስታመልጪ ቀድሞሽ ውጪ አገኘሽዉ በምን ተአምር ከእነሱ እጅ እንዳመለጠ ግን እስከ
አሁንም ድረስ ባሰብሽዉ ቁጥር ይገርምሻል አይደለም? በእርግጥም ግን እኮ ይገርማል። የመንግሥት ደኅነቶች ለመያዝ ዘገምተኞች ናቸዉ እንጂ ከያዙ እኮ አይለቁም ይባላል”
እመዋን አላዉቃትም ለካ በእርግጥ ግን ይቺ ሰዉ እመዋ ራሷ ናት ከንግግሩ አነጋገሯ ከአነጋገሯ ሁኔታዋ! እሷ ማለት ለኔ የስልሳ አራት ዓመት አሮጊት፣ ከጾምና ከምሕላ ሌላ የምታዉቀዉ የሌላት ምስኪን
ሃይማኖተኛ ናት፡ እንዲያዉ አዳሯ በገዛ ቤቷ ከመሆኑ በቀር፣ ሙሉ
ሕይወቷ ከመናኝ አይተናነስም፡ በቤተ መንግሥት ዙሪያዉን ባሉ ገዳማት እና አብያተ ክርስቲያናት፣ ለትንሽ ለትልቁ የምትታዘዝ ገዳማዊት ብቻ ናት። በጭራሽ እናቴን አላዉቃትም በቃ።
“በዚህ በኩል” አለችኝ፣ ከሩስያዉ የመጨረሻ ንጉሠ ነገሥት ዳግማዊ ኒኮላስ ለኢትዮጵያዉ ንጉሠ ነገሥት ዳግማዊ አፄ ምኒሊክ የተላh መሆኑን የሚያመላክት ጽሑፍ በግርጌ ወደ ሰፈረበት ጽዋዕ እየወሰደችኝ
ከዚህ ቀደም ቤተ መዘክሩን በጎበኘሁ ጊዜ አስጎብኚዉ ስለ ጽዋዉ ያብራራልኝን አልረሳሁትም ከጽዋዉም አልፎ ጽዋዉን ስለላከዉ የሩስያ ንጉሥ ጭምር ገልጾልኛል። ለሃያ ሦስት ዓመታት ገደማ በሩስያ መንገሡን፣ የሩስያ ቤተ ክርስቲያን ዛሬም ድረስ በቅዱስነቱ እንደምታወሳዉ፣ ዝነኛዉ የሀገሩ አብዮት ዘመኑን እንደ ቀጨበት
ያብራራልኝን ከነፊቱ ገጽ አስታዉሰዋለሁ። ስለ ንጉሡ ያልነገረኝ አልነበረም።
ይኼ ሩስያዊ ንጉሥ ለሐበሻዉ ንጉሥ የላከዉ ጽዋዕ አጠገብ ስትደርስ፣እመዋ ፈገግ ብላ አየችኝ። ደግሞ ምን ልትለኝ ይሆን?
“ነይ ነይ እምዬ ማርያም
ነይ ነይ ቤዛዊት ዓለም”
ስትል በፊቴ አንጎራጎረች፣ የሩስያዉ ንጉሥ ለአፄ ምኒልክ የላከዉ ጽዋዕ አጠገብ ቆማ ፊቷ የፈገግታ ብርሃን እንደ ፈነጠቀበት
“ዳዊት እደግማለሁ ቆሜ ገረገራ
እመቤቴ ማር ያም ኢትዮጵያን አደራ
ነይ ነይ እምዬ ማርያም”
ከመሬት ተነስታ እንዳልዘመረችዉ ይገባኛል። ምንም እንኳን መዝሙሩ ነባር እና ሕዝባዊ መዝሙር ቢሆንም፣ የእሷን ምክንያት ግን አግኝቼዋለሁ በሲራክ ፯ ማዕከል ዉስጥ ሥራዎቻችንን ጨርሰን ትንሽ
ፋታ ያገኘን እንደሆነ፣ አባላቱ ሁሉ ከበዉ የሚያዘምሩኝ እኔም እንደ
ጸሎት የምቆጥረዉ መዝሙር ነዉ። ከዚህ በላይ፣ ራሷ አፍ አዉጥታ የሲራክ ፯ አባል ነኝ እስከምትለኝ ልጠብቅ ካላልሁ በቀር፣ እናቴ ግን እንደማስባት ዓይነት ሰዉ ብቻ አለመሆኗን በተግባር ጭምር
አሳይታኛለች፡
“ተከተዪኝ” አለችኝ ጽዋዉን ትኩር ብላ ስታይ ቆይታ፣ ዘወር ብሎ
ወዳለዉ ሥዕል ደግሞ እየተራመደች። ልክ ከፊት ለፊቱ ስትቆም፣ ነፋስ የነካዉ ያህል ሥዕሉ መወዛወዝ አመጣ፡ ዓይኔን ተክዬ የሚሆነዉን ሁሉ
ተጠባበቅሁ: አፍታ ያህል ሲወዛወዝ ከቆየ በኋላ፣ የድምፅ ፍጥነትን በሚስተካከል ፍጥነት ተገልብጦ የፊቱ ወደ ጀርባ፣ የጀርባዉ ወደ ፊት ተለወጠ። ሥዕሉ ግን አሁንም ያዉ የቅድሙ ዓይነት ነዉ።
የሆነዉ ሆኖ ሥዕሉ ሥዕል ብቻ፣ እመዋም እመዋ ብቻ እንዳልሆነች
ገብቶኛል።
“አሁን ባልቻ እንዴት እንዳመለጠ ሳይገባሽ አልቀረም” አለችኝ
በፈገግታ።
ወደ ቤተ መንግሥቱ ግቢ የሚዘልቅ የዋሻ መንገድ አለ ማለት ነዉ?አፌን ከፍቼ፣ ዓይኔን በልጥጬ እንዳፈጠጥሁባት ቀረሁ እየቆየ የባሰ እየደነቀኝ፣ ሁሉም ነገር ቅዠት እየመሰለኝ መጣ፡ ጭንቅላቴ በጥያቄ
መዐት ተጠቃ። ሚሊዮን ጥያቄ በዉስጤ እየተዥጎደጎደ፣ አንደኛዉ ከሌላኛዉ ተሽቀዳደመብኝ፡ የሲራክ ፯ አባል ነሽ? እሺ አባል ከሆንሽ ምን
👍21🥰3❤1
ያህል ጊዜ ሆነሽ? እኔም አባል መሆኔን ካወቅሽ ምን ያህል ጊዜ ሆነሽ?
ያንቺን አባል መሆን እሸቴም ያዉቃል ማለት ነዉ? ሌላስ ማን ያዉቃል?
አባል መሆንሽን እንዳዉቅ ለምን ፈለግሽ? ለምን ዛሬ? ለምን በዚህ መልኩ? ካህኑ አባቴስ አባል ነበር? ከወንድሞቼ ወይ ከእህቶቼስ አባል የሆነ አለ? ቤተ ክርስቲያናችን የሲራክ ፯ን ህልዉና አዉቃለች ማለት ነዉ? ገዳሙንና ቤተ መንግሥቱን የሚያገናኝ የዉስጥ ለዉስጥ መንገድ መኖሩን ማን ማን ያዉቃል? ሲራክ ፯ ነዉ ወይስ ማነዉ የፈለፈለዉ ዋሻዉን? አንቺ ራስሽ በዋሻዉ ዉስጥ ለዉስጥ ሄደሽበት ታዉቂያለሽ?
ሰአሊ ለነ! የትኛዉን አስቀድሜ እንደምጠይቃት ስጨነቅ፣ ጭንቅላቴ
ሊፈነዳ ምንም አልቀረዉም።
“የነብር ጭራ አይዙም፣ ከያዙም አይለቁ፤ ቢለቁ ግን ያልቁ ሲባል አልሰማሽም የኔ ልጅ?”
“እንዴት?” አልኋት፣ በቅጡ እንደ ሰማኋት ሁሉ። እኔ ለራሴ ጭንቅላቴ ዉስጥ ለሚተራመሰዉ ጥያቄ ሁሉ ቅደም ተከተል እንዳጣሁለት ነኝ።
“መንገድሽ ላይ ጥርጣሬ እንዲገባሽ አልፈልግም”
ምን ማለቷ እንደሆነ ራሷ እንድትገላልጥልኝ ጠበቅኋት።
“ታዉቂ የለም፣ አንድ የሲራክ አባል ከላይ ይሁንታ ካልተሰጠዉ በቀር፣
ሌላ አባል ማወቅ በደንባችን የተከለከለ መሆኑን ?”
አንገቴን ከታች ወደ ላይ ከፍ ዝቅ አደረግሁላት አዎ አዉቃለሁ
ለማለት።
“እኔም ልጄ የሲራክ አባል መሆንሽን በጭራሽ አላውቅም ነበር።
ትናንትና ነዉ ባልቻ ሆነ ብሎ የነገረኝ'
ሆነ ብሎ?”
የነብር ጭራ ነዉ የጨበጥሽዉ። ሁላችንም ከተናካሽ ነብሮች ጀርባ
ነን እንኳንስ ዝለንላቸዉ እንዲሁም ካልበላናችሁ ባዮች በዝተዉብናል ባልቻ የኔን ምስጢር ከራሴ እንድታዉቂ የፈለገዉም ለዚሁ ሳይሆን አይቀርም ተመለሺ ልጄ እኔም፣ ባልቻም፣ ሲራክም፣
ሁሉም ወደሚያዉቅልሽ ብርቱነትሽ ተመለሺ የጀመርሽዉን
አትጠራጠሪ: እየተጠራጠርሽ ምንም መንገድ አትግቢ አትፍሪ
በፍጹም እንዳትረቺ”
ምኑንም አልሰማኋትም እየመከረችኝ ነዉ? እኔ ለራሴ ሌላ ዓለም ዉስጥ ነኝ ሌላ ጉድ ዉስጥ! የሷም ነገር ገርሞኝ አልወጣልኝም: እንዳዲስ
ይደንቀኛል። "ስብራት እና ብሥራት እያደር ይሰማሉ የሚባለዉ
ደርሶብኝ፣ አሁንም አሁንም “ህ!” እላለሁ፣ ዓይኔን ጨፍኜ እየገለጥሁ።
"ህህ!”
እሷ እየመከረችኝ እኔ ደግሞ እሷን እሷን እያየሁ ከቤተ መዘክሩ
ስንወጣ፣ እሸቴን ከመውጫው ፈንጠር ብሎ ቆሞ አገኘነዉ።
"እሸቴ ያዉቅሻል?”
እህእ ‹ያዉቅሻል ወይ?"
“እመዋ? የኔ እናት መሆንሽን ማለቴ እንዳልሆነ ጠፍቶሽ ነዉ እዉነት?” አልኋት በለሆሳስ፣ ንግግራችንን እሸቴ እንዳይሰማን እየተጠነቀቅሁ።
አንገቷን በአሉታ ወዘወዘችልኝ።
“ኧ...ኧረ?” አልኋት እንደ መንተባተብ ብዬ፣ እንደተሸወድሁ ሲገባኝ በተዘዋዋሪ፣ ሳይታወቀኝ እሸቴ የሲራክ ፯ አባል መሆኑን ነገርኋተ ማለት ነዉ።
“አያዉቅም” አለችኝ፣ ለቀጣዩ ጥያቄዬ ደግሞ አፌን ሳሞጠሙጥ።
ይወጣልኝ ይሆን? ይኼም ስሜት ያልፍበት ይሆን? እየቆየ ሁሉም ነገር ኃይል እየሆነኝ መጣ ተበራታሁ የሠራ አካላቴ፣ መንፈሴም ጭምር በኃይል ተሞልቷል ተነቃቅቷልም ከዚህ በኋላ ምንም ነገር የሚረታ
ያለ አልመስልም
“በሉ፣ ደህና አምሹ” አለችን እመዋ፣ ከእሽቴ ጋር እንደ ተገናኘን
ከሰዓት በኋላ ያለዉን ጊዜ እንደ ልማዷ እዚሁ በገዳሙ ለማሳለፍ ወደ ተግባር ቤት እየተለየችን።
“እንሂድ?” አለኝ እሸቴ፣ እመዋ ከዓይናችን ጠፍታም አፌን በመዳፌ ከድኜ በመንገዱ ላይ ፈዝዤ ብቀርበት።
“ምን አልኸኝ?”
“ወደ ሆስፒታል እንሂድ አይደል?”
“እ? እ..እሺ”
“አአአ.. አልደከመሽም? ብዙ መንገድ እኮ በእግርሽ ኳተንሽ የሚያደርስን ታክሲ ብጠራ ይሻላል”
ኧረ እንኳን ሊደክመኝ! እንደ ነፍሰጡር ሳይሆን ዞሮ እንደማይታክተዉ ግመል ሳቢ፣ በኃይል መሞላቴን አላወቀልኝማ!
በኢዮቤልዩ ቤተ መንግሥት በኩል አድርገን፣ በፍል ዉሃ ቁልቁል
ወርደን፣ በብሔራዊ ቴአትር በኩል አልፈን ክትትል ወደ ጀመርሁበት
ሐሚያሉ ሆስፒታል በእግር ለመድረስ ሃያ አምስት ደቂቃዎች ብቻ ፈጀብን።
“ይኼዉ በቀጠሮዬ ቀን፣ ያዉም ካልተዋወቅሁት ሞቼ እገኛለሁ ካልሽዉ ሰዉ ጋ መጥቼልሻለሁ” አልሁ፣ ከፊታችንም ከኋላችንም የነበሩትን አስቀድመን በመጨረሻ ክትትሉን ወደ ምታደርግልኝ ሐኪም ቢሮ እሸቴን አስከትዬ እየገባሁ። ቀድመዉ የወጡትን ታካሚዎች የሕክምና ማኅደሮች
እየከለሰች ነበር ያገኘናት። ገና ድምፄን ስትሰማ እየተፍለቀለቀች
ተስፈንጥራ ብድግ አለችና ለሆዴ ጥንቃቄ ስትል ጎንበስ ብላ ሆዷን ወደ ዉስጥ ሰልባ ተጠመጠመችብኝ።
“አላልሁሽም? ባለፈዉ ቀጠሮሽ እደ ፎከርሽዉ ሳይሆን፣ ይኼዋ እኔ እንደጠበቅሁሽ ከች ስትይ!”
እንግዳ ላስተዋዉቅሽ ሸዊት?”
“በማርያም! ሰዉዬዉ ማነዉ
እሸቴ ነዉ እንዳትዪኝ ብቻ”
“እእእ.እእ...ሸቴ እእ..እባላለሁ” ብሎ ተዋወቃት በሚንተባተብ አፉ፣ ቀጣጥላ እንድትሰማዉ ግድ እያላት፡ ተብታባነቱን እሷም እንደኔ
አትወድለት ይሆን? ጸጉር የበለጠ ዉበት የሚሰጥ መሆኑ ቢታወቅም፣ አንዳንድ ራስ አለ አይደል መላጣ የሚያምርበት? ልክ እንደዚያ ሁሉ እሸቴም መንተባተብ የሚያምርበት ሰዉ ነዉ፡
“ወይኔ! እኔ እኮ አልረባም: የደኛዬ የልብ ሰዉ እዲህ አልነበረም
መተዋወቅ የነበረብኝ: መቼስ የእኔን እና የዉቤን ታሪክ ሳትነግርህ
አልቀረችም:: አልነገርሽዉም አ?”
“ነግራኛለች”
“ስለኄ ስትነግርህ፣ መጀመሪያ ምን ነገረችህ? በሞቴ!”
“ጎንደር ዩኒቨርስቲ አብራችሁ እንደ ተማራችሁ” ሲል መለሰላት፣
ለመሳቅ በምታሳየዉ ስስት እሸቴም ሳቁ እየመጣበት
“ምን? በቃ? አብረን እንደ ተማርን እንጂ አብረን እዴት እንደ ተማርን
አልነገረችህም? ሌላዉ ይቅር እሺ፣ ባይሆን ወደ ኅሩይ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን የሄድን ጊዜ ያበላችኝን 0ሣር እንኳን አልነገረችህም?”
“አልነገረችም”
“ይቺ ጉደኛ! ሰዉ መስላሃለች? ተማሪዎች እያለን እኮ ነዉ፤ አንድ ቀን ድንገት ከመሬት ብድግ ብላ፣ ደቡብ ጎንደር ካልሄድን ሞቼ እገኛለሁ ትለኛለች: (ምን ልናወጣ ብላት፣ (በዚያ ያሉ የአብነት ተማሪዎች በሽታ ገብቶባቸዉ እያለቁ ነዉ አሉ፤ ነይ እንሂድና በሙያችን እናግዛቸዉ ብላ
አጣደፈችኝ እኔም በደስታ ተስማምቼ ኹለት ሆነን ሄድን:
ከዚያስ አትለኝም?”
“ይኼን ደሞ ምን ስትይ አስታወስሽዉ አንቺ?” አልኋት እየሳቅሁም እየተኮሳተርሁም፣ ጨዋታዋን መስማት እንዳልናፈቀኝ ሁሉ። በዚያ የሆነዉ እንደገና ትዝ ሲለን ተያይዘን በሳቅ ወደቅን። በተለይ እኔ አልቻልሁም: እሷም ሳቅ ቡልቅ እያለባት፣ አልወጣልሽ አላት እኔም እንደዚያዉ።
“ንንንን..ገሩኛ! ከዚያስ?” አለ እሸቴ፣ እየተቁነጠነጠ
“ከዚያማ ያለችዉ ቤተ ክርስቲያን ደረስን:: እዉነትም እሷ እንዳለችዉ
የእከክ በሽታ ገብቶ ኖሮ፣ ተማሪዎቹን ቁስል በቁስል ሆነዉ አገኘናቸዉ: ምን ዋጋ አለዉ?”
“እእእእእእ..እእ..እንዴት?”
“መሪጌታዉን አገኘናቸዉና የአብነት ተማሪዎቹን በሕክምና ልናግዝ ከጎንደር ዩኒቨርስቲ እንደ መጣን ገለጽንላቸዉ። እንዴት እንደ ተደሰቱ አትጠይቀኝ! ህመማችንን አዉቃችሁ ከዚያ ድረስ መምጣታችሁ ምንኛ ቁም ነገረኞች ብትሆኑ ነዉ? ተመስገን፤ ደረሳችሁልን ብለዉ በደስታ
ተቀበሉን: ይቺ አዋራጅ ሴትዮህ ግን፣ አዋረደችኝ! ሰዉ ይኼን ሲያስብ፣ መርፌ እንኳን አይዝም? ቫዝሊን እንኳን? ወዲያዉኑ ተማሪዎቹ በሰልፍ ሆኑልገና
በሉ ጀምሩ ተባልንልህ ምን ይዋጠን?”
ያንቺን አባል መሆን እሸቴም ያዉቃል ማለት ነዉ? ሌላስ ማን ያዉቃል?
አባል መሆንሽን እንዳዉቅ ለምን ፈለግሽ? ለምን ዛሬ? ለምን በዚህ መልኩ? ካህኑ አባቴስ አባል ነበር? ከወንድሞቼ ወይ ከእህቶቼስ አባል የሆነ አለ? ቤተ ክርስቲያናችን የሲራክ ፯ን ህልዉና አዉቃለች ማለት ነዉ? ገዳሙንና ቤተ መንግሥቱን የሚያገናኝ የዉስጥ ለዉስጥ መንገድ መኖሩን ማን ማን ያዉቃል? ሲራክ ፯ ነዉ ወይስ ማነዉ የፈለፈለዉ ዋሻዉን? አንቺ ራስሽ በዋሻዉ ዉስጥ ለዉስጥ ሄደሽበት ታዉቂያለሽ?
ሰአሊ ለነ! የትኛዉን አስቀድሜ እንደምጠይቃት ስጨነቅ፣ ጭንቅላቴ
ሊፈነዳ ምንም አልቀረዉም።
“የነብር ጭራ አይዙም፣ ከያዙም አይለቁ፤ ቢለቁ ግን ያልቁ ሲባል አልሰማሽም የኔ ልጅ?”
“እንዴት?” አልኋት፣ በቅጡ እንደ ሰማኋት ሁሉ። እኔ ለራሴ ጭንቅላቴ ዉስጥ ለሚተራመሰዉ ጥያቄ ሁሉ ቅደም ተከተል እንዳጣሁለት ነኝ።
“መንገድሽ ላይ ጥርጣሬ እንዲገባሽ አልፈልግም”
ምን ማለቷ እንደሆነ ራሷ እንድትገላልጥልኝ ጠበቅኋት።
“ታዉቂ የለም፣ አንድ የሲራክ አባል ከላይ ይሁንታ ካልተሰጠዉ በቀር፣
ሌላ አባል ማወቅ በደንባችን የተከለከለ መሆኑን ?”
አንገቴን ከታች ወደ ላይ ከፍ ዝቅ አደረግሁላት አዎ አዉቃለሁ
ለማለት።
“እኔም ልጄ የሲራክ አባል መሆንሽን በጭራሽ አላውቅም ነበር።
ትናንትና ነዉ ባልቻ ሆነ ብሎ የነገረኝ'
ሆነ ብሎ?”
የነብር ጭራ ነዉ የጨበጥሽዉ። ሁላችንም ከተናካሽ ነብሮች ጀርባ
ነን እንኳንስ ዝለንላቸዉ እንዲሁም ካልበላናችሁ ባዮች በዝተዉብናል ባልቻ የኔን ምስጢር ከራሴ እንድታዉቂ የፈለገዉም ለዚሁ ሳይሆን አይቀርም ተመለሺ ልጄ እኔም፣ ባልቻም፣ ሲራክም፣
ሁሉም ወደሚያዉቅልሽ ብርቱነትሽ ተመለሺ የጀመርሽዉን
አትጠራጠሪ: እየተጠራጠርሽ ምንም መንገድ አትግቢ አትፍሪ
በፍጹም እንዳትረቺ”
ምኑንም አልሰማኋትም እየመከረችኝ ነዉ? እኔ ለራሴ ሌላ ዓለም ዉስጥ ነኝ ሌላ ጉድ ዉስጥ! የሷም ነገር ገርሞኝ አልወጣልኝም: እንዳዲስ
ይደንቀኛል። "ስብራት እና ብሥራት እያደር ይሰማሉ የሚባለዉ
ደርሶብኝ፣ አሁንም አሁንም “ህ!” እላለሁ፣ ዓይኔን ጨፍኜ እየገለጥሁ።
"ህህ!”
እሷ እየመከረችኝ እኔ ደግሞ እሷን እሷን እያየሁ ከቤተ መዘክሩ
ስንወጣ፣ እሸቴን ከመውጫው ፈንጠር ብሎ ቆሞ አገኘነዉ።
"እሸቴ ያዉቅሻል?”
እህእ ‹ያዉቅሻል ወይ?"
“እመዋ? የኔ እናት መሆንሽን ማለቴ እንዳልሆነ ጠፍቶሽ ነዉ እዉነት?” አልኋት በለሆሳስ፣ ንግግራችንን እሸቴ እንዳይሰማን እየተጠነቀቅሁ።
አንገቷን በአሉታ ወዘወዘችልኝ።
“ኧ...ኧረ?” አልኋት እንደ መንተባተብ ብዬ፣ እንደተሸወድሁ ሲገባኝ በተዘዋዋሪ፣ ሳይታወቀኝ እሸቴ የሲራክ ፯ አባል መሆኑን ነገርኋተ ማለት ነዉ።
“አያዉቅም” አለችኝ፣ ለቀጣዩ ጥያቄዬ ደግሞ አፌን ሳሞጠሙጥ።
ይወጣልኝ ይሆን? ይኼም ስሜት ያልፍበት ይሆን? እየቆየ ሁሉም ነገር ኃይል እየሆነኝ መጣ ተበራታሁ የሠራ አካላቴ፣ መንፈሴም ጭምር በኃይል ተሞልቷል ተነቃቅቷልም ከዚህ በኋላ ምንም ነገር የሚረታ
ያለ አልመስልም
“በሉ፣ ደህና አምሹ” አለችን እመዋ፣ ከእሽቴ ጋር እንደ ተገናኘን
ከሰዓት በኋላ ያለዉን ጊዜ እንደ ልማዷ እዚሁ በገዳሙ ለማሳለፍ ወደ ተግባር ቤት እየተለየችን።
“እንሂድ?” አለኝ እሸቴ፣ እመዋ ከዓይናችን ጠፍታም አፌን በመዳፌ ከድኜ በመንገዱ ላይ ፈዝዤ ብቀርበት።
“ምን አልኸኝ?”
“ወደ ሆስፒታል እንሂድ አይደል?”
“እ? እ..እሺ”
“አአአ.. አልደከመሽም? ብዙ መንገድ እኮ በእግርሽ ኳተንሽ የሚያደርስን ታክሲ ብጠራ ይሻላል”
ኧረ እንኳን ሊደክመኝ! እንደ ነፍሰጡር ሳይሆን ዞሮ እንደማይታክተዉ ግመል ሳቢ፣ በኃይል መሞላቴን አላወቀልኝማ!
በኢዮቤልዩ ቤተ መንግሥት በኩል አድርገን፣ በፍል ዉሃ ቁልቁል
ወርደን፣ በብሔራዊ ቴአትር በኩል አልፈን ክትትል ወደ ጀመርሁበት
ሐሚያሉ ሆስፒታል በእግር ለመድረስ ሃያ አምስት ደቂቃዎች ብቻ ፈጀብን።
“ይኼዉ በቀጠሮዬ ቀን፣ ያዉም ካልተዋወቅሁት ሞቼ እገኛለሁ ካልሽዉ ሰዉ ጋ መጥቼልሻለሁ” አልሁ፣ ከፊታችንም ከኋላችንም የነበሩትን አስቀድመን በመጨረሻ ክትትሉን ወደ ምታደርግልኝ ሐኪም ቢሮ እሸቴን አስከትዬ እየገባሁ። ቀድመዉ የወጡትን ታካሚዎች የሕክምና ማኅደሮች
እየከለሰች ነበር ያገኘናት። ገና ድምፄን ስትሰማ እየተፍለቀለቀች
ተስፈንጥራ ብድግ አለችና ለሆዴ ጥንቃቄ ስትል ጎንበስ ብላ ሆዷን ወደ ዉስጥ ሰልባ ተጠመጠመችብኝ።
“አላልሁሽም? ባለፈዉ ቀጠሮሽ እደ ፎከርሽዉ ሳይሆን፣ ይኼዋ እኔ እንደጠበቅሁሽ ከች ስትይ!”
እንግዳ ላስተዋዉቅሽ ሸዊት?”
“በማርያም! ሰዉዬዉ ማነዉ
እሸቴ ነዉ እንዳትዪኝ ብቻ”
“እእእ.እእ...ሸቴ እእ..እባላለሁ” ብሎ ተዋወቃት በሚንተባተብ አፉ፣ ቀጣጥላ እንድትሰማዉ ግድ እያላት፡ ተብታባነቱን እሷም እንደኔ
አትወድለት ይሆን? ጸጉር የበለጠ ዉበት የሚሰጥ መሆኑ ቢታወቅም፣ አንዳንድ ራስ አለ አይደል መላጣ የሚያምርበት? ልክ እንደዚያ ሁሉ እሸቴም መንተባተብ የሚያምርበት ሰዉ ነዉ፡
“ወይኔ! እኔ እኮ አልረባም: የደኛዬ የልብ ሰዉ እዲህ አልነበረም
መተዋወቅ የነበረብኝ: መቼስ የእኔን እና የዉቤን ታሪክ ሳትነግርህ
አልቀረችም:: አልነገርሽዉም አ?”
“ነግራኛለች”
“ስለኄ ስትነግርህ፣ መጀመሪያ ምን ነገረችህ? በሞቴ!”
“ጎንደር ዩኒቨርስቲ አብራችሁ እንደ ተማራችሁ” ሲል መለሰላት፣
ለመሳቅ በምታሳየዉ ስስት እሸቴም ሳቁ እየመጣበት
“ምን? በቃ? አብረን እንደ ተማርን እንጂ አብረን እዴት እንደ ተማርን
አልነገረችህም? ሌላዉ ይቅር እሺ፣ ባይሆን ወደ ኅሩይ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን የሄድን ጊዜ ያበላችኝን 0ሣር እንኳን አልነገረችህም?”
“አልነገረችም”
“ይቺ ጉደኛ! ሰዉ መስላሃለች? ተማሪዎች እያለን እኮ ነዉ፤ አንድ ቀን ድንገት ከመሬት ብድግ ብላ፣ ደቡብ ጎንደር ካልሄድን ሞቼ እገኛለሁ ትለኛለች: (ምን ልናወጣ ብላት፣ (በዚያ ያሉ የአብነት ተማሪዎች በሽታ ገብቶባቸዉ እያለቁ ነዉ አሉ፤ ነይ እንሂድና በሙያችን እናግዛቸዉ ብላ
አጣደፈችኝ እኔም በደስታ ተስማምቼ ኹለት ሆነን ሄድን:
ከዚያስ አትለኝም?”
“ይኼን ደሞ ምን ስትይ አስታወስሽዉ አንቺ?” አልኋት እየሳቅሁም እየተኮሳተርሁም፣ ጨዋታዋን መስማት እንዳልናፈቀኝ ሁሉ። በዚያ የሆነዉ እንደገና ትዝ ሲለን ተያይዘን በሳቅ ወደቅን። በተለይ እኔ አልቻልሁም: እሷም ሳቅ ቡልቅ እያለባት፣ አልወጣልሽ አላት እኔም እንደዚያዉ።
“ንንንን..ገሩኛ! ከዚያስ?” አለ እሸቴ፣ እየተቁነጠነጠ
“ከዚያማ ያለችዉ ቤተ ክርስቲያን ደረስን:: እዉነትም እሷ እንዳለችዉ
የእከክ በሽታ ገብቶ ኖሮ፣ ተማሪዎቹን ቁስል በቁስል ሆነዉ አገኘናቸዉ: ምን ዋጋ አለዉ?”
“እእእእእእ..እእ..እንዴት?”
“መሪጌታዉን አገኘናቸዉና የአብነት ተማሪዎቹን በሕክምና ልናግዝ ከጎንደር ዩኒቨርስቲ እንደ መጣን ገለጽንላቸዉ። እንዴት እንደ ተደሰቱ አትጠይቀኝ! ህመማችንን አዉቃችሁ ከዚያ ድረስ መምጣታችሁ ምንኛ ቁም ነገረኞች ብትሆኑ ነዉ? ተመስገን፤ ደረሳችሁልን ብለዉ በደስታ
ተቀበሉን: ይቺ አዋራጅ ሴትዮህ ግን፣ አዋረደችኝ! ሰዉ ይኼን ሲያስብ፣ መርፌ እንኳን አይዝም? ቫዝሊን እንኳን? ወዲያዉኑ ተማሪዎቹ በሰልፍ ሆኑልገና
በሉ ጀምሩ ተባልንልህ ምን ይዋጠን?”
👍25
“ከዚያ ‹ለህመሙ የሚ ያስፈልገዉን አዉቀነዋል፤ ቆይ መድኃኒት ገዝቼ ልምጣ ብላ እኔ እዚያዉ አጋትራኝ ዉልቅ አትልም መሰለህ?” አልሁ የእሸቴን እጅ ወደኔ ጎትቼ፣ ሳትቀድመኝ፡ ተሸቀዳድምኋት።
“ማ እኔ? አቺ ቦትራፋ፣ ራስሽ አይደለሽ እንዱ እዚያ ጎልተሸኝ
የተማሪዎቹ መሳለቂያ አድርገሽ ያሳደርሽኝ?”
“ሂጂ!”
“ሽሸሸሸሽ.ሸዊት፣ አንቺ ንገሪኝ: ከከከከ.ከከ..ከዚያስ?” አለ እሸቴ፣
ለመገላገል ያህል እዉነት ስላላት ተሸነፍሁላት።
ቀጠለች።
“ኧረ ተዋትማ! እኔን እዚያ በተማሪዎች አስከብባ ጎልታኝ፣ እሷ ከተማ ዉስጥ አለ በሚባል በባለ አምስት ኮከብ ሆቴል በድሎት አድራ፣ በነጋታዉ
አረፋፍዳ አልመጣች መሰለህ! ብደዉል ስልኳን ሳታነሳ፣ ብጠብቅ
ሳትመጣ አድራ: ይቺ ጨካኝ ሴትዮህ፣ እንዲህ አድርጋ ተጫወተችብኝ እልሃለሁ”
ያለችዉ ሁሉ ልክ ቢሆንም፣ ስለ ስልኩ እና ስለ ባለ አምስት ኮhቡ ሆቴል ያነሳቻት ብቻ ለጨዋታ የጨማመረቻቸዉ ናቸዉ፡ ይልቁንስ ምንድነዉ የሆነዉ፤ መድኃኒቱን አጥቼዉ ስንከራተት አምሽቼ አንድ መድኃኒት ቤት
ባገኘዉም፣ ለዋጋዉ የሚበቃ ብር ግን ጎደለብኝ በዚያ ላይ ለከተማዉ እንግዳ ነኝ፡፡ ከጓደኞቻችን ወይ ከቤተሰቦቼ እንዳላስልክም መሽቷል ባንክ
የሚባል ሁሉ ተዘግቷል። ያኔ ደግሞ እንደ አሁኑ አልነበረም: ሞባይል እንጂ ሞባይል ባንኪንግ ገና አልለመድንም የነበረኝ አማራጭ ወይ ባዶዬን መመለስ፣ ወይ ደግሞ እዚሁ አድሬ በነጋታዉ መግዛት ነበር።
እሷንም በስልክ ደዉዬ ሳስመርጣት፣ ኹለተኛዉን መከረችኝ፡ ሳልገዛ እንዳልመለስ ማለት ነዉ: እንደ አጋጣሚ ሆኖ ቀኑ፣ የመድኃኔዓለም የንግሥ ዋዜማ፣ ሚያዝያ 26 ነበር፡ የት ልደር ብዬ አልተጨነቅሁም
እሱ ባወቀ ያለ ዕቅዴ እዚያዉ ከተማ ባለዉ የመድኃኔዓለም ቤተ
ክርስቲያን ጠጋ ብዬ ማኅሌት ታድሜ አደርሁ እሷም እንደ ዉሸቷ
ተጨንቃ ሳይሆን ተከብራ፣ እዚያዉ ጊዮርጊስ አደረች:
“የሆነዉ ሁሉ ሆኖ፣ በነጋታዉ ለተማሪዎቹ ሕክምና ካደረግንላቸዉ በኋላ ያልተመረቅነዉ የምርቃት ዓይነት አልነበረም”
“የቅርብ ጓደኛሞች ነበራችሁ ማለት ነዉ ያን ያህል?” አለ እሸቲ
እንድቀመጥ ወንበሩን እየጠቆመኝ እስh አሁን እንደ ቆምን መሆኑ
ሁላችንም አላስተዋልነዉም ነበር
“ለኋደኝነትም የተለየ ነበር የኔና የእሷስ ነገር አሁን እንዲህ ተጠፋፍተን በዋዛ ቀረን እንጂ፣ከእናቴ ልጆችም የእሷን ያህል ምስጢረኛ አልነበረኝም
“አሁንማ አጋጣሚ መልሶ አገናኝቶናል: ብቻ ከዚህ በኋላ ከጠፋሽ ነው ጉድሽ”
ወይ የኔና የሷ ጉድ! ይኼን ሁሉ የተጨዋዉተነዉ ለካ ሰላም እንኳ
በቅጡ ሳንባባል ኖሯል። ገና አሁን እንደ ተገናኘ ሰዉ ተቃቅፈን
ደኅንነታችንን ተጠያየቅን፡፡ እንደገና ከስንት መተራረብ እና መሳሳቅ
በኋላ፣ እንደ ምንም ወደ መጣሁለት የፅንስ ክትትል ጉዳይ ገባን፡
“እ” አለች፣ በረዥሙ ተንፍሳ የካርድ ማኅደሬን እየገለጠች። “ታዲያ ስንት ሳምዓት ሆናት ማለት ነዉ፣ ናፍቆታችን?”
“ሰባት ወር ደፈንሁ አሁንማ”
“ሃያ ስምጉት ሳምንት: ደህና። መቼም ዉሃ እስከሚበቃ ጠጥተሻል አይደለም?” አለችኝ፣ ኮስተር ብላ በአንዴ ከጓደኛነት ወደ ሐኪምምነት እየተሻገረች።.....
✨ይቀጥላል ✨
“ማ እኔ? አቺ ቦትራፋ፣ ራስሽ አይደለሽ እንዱ እዚያ ጎልተሸኝ
የተማሪዎቹ መሳለቂያ አድርገሽ ያሳደርሽኝ?”
“ሂጂ!”
“ሽሸሸሸሽ.ሸዊት፣ አንቺ ንገሪኝ: ከከከከ.ከከ..ከዚያስ?” አለ እሸቴ፣
ለመገላገል ያህል እዉነት ስላላት ተሸነፍሁላት።
ቀጠለች።
“ኧረ ተዋትማ! እኔን እዚያ በተማሪዎች አስከብባ ጎልታኝ፣ እሷ ከተማ ዉስጥ አለ በሚባል በባለ አምስት ኮከብ ሆቴል በድሎት አድራ፣ በነጋታዉ
አረፋፍዳ አልመጣች መሰለህ! ብደዉል ስልኳን ሳታነሳ፣ ብጠብቅ
ሳትመጣ አድራ: ይቺ ጨካኝ ሴትዮህ፣ እንዲህ አድርጋ ተጫወተችብኝ እልሃለሁ”
ያለችዉ ሁሉ ልክ ቢሆንም፣ ስለ ስልኩ እና ስለ ባለ አምስት ኮhቡ ሆቴል ያነሳቻት ብቻ ለጨዋታ የጨማመረቻቸዉ ናቸዉ፡ ይልቁንስ ምንድነዉ የሆነዉ፤ መድኃኒቱን አጥቼዉ ስንከራተት አምሽቼ አንድ መድኃኒት ቤት
ባገኘዉም፣ ለዋጋዉ የሚበቃ ብር ግን ጎደለብኝ በዚያ ላይ ለከተማዉ እንግዳ ነኝ፡፡ ከጓደኞቻችን ወይ ከቤተሰቦቼ እንዳላስልክም መሽቷል ባንክ
የሚባል ሁሉ ተዘግቷል። ያኔ ደግሞ እንደ አሁኑ አልነበረም: ሞባይል እንጂ ሞባይል ባንኪንግ ገና አልለመድንም የነበረኝ አማራጭ ወይ ባዶዬን መመለስ፣ ወይ ደግሞ እዚሁ አድሬ በነጋታዉ መግዛት ነበር።
እሷንም በስልክ ደዉዬ ሳስመርጣት፣ ኹለተኛዉን መከረችኝ፡ ሳልገዛ እንዳልመለስ ማለት ነዉ: እንደ አጋጣሚ ሆኖ ቀኑ፣ የመድኃኔዓለም የንግሥ ዋዜማ፣ ሚያዝያ 26 ነበር፡ የት ልደር ብዬ አልተጨነቅሁም
እሱ ባወቀ ያለ ዕቅዴ እዚያዉ ከተማ ባለዉ የመድኃኔዓለም ቤተ
ክርስቲያን ጠጋ ብዬ ማኅሌት ታድሜ አደርሁ እሷም እንደ ዉሸቷ
ተጨንቃ ሳይሆን ተከብራ፣ እዚያዉ ጊዮርጊስ አደረች:
“የሆነዉ ሁሉ ሆኖ፣ በነጋታዉ ለተማሪዎቹ ሕክምና ካደረግንላቸዉ በኋላ ያልተመረቅነዉ የምርቃት ዓይነት አልነበረም”
“የቅርብ ጓደኛሞች ነበራችሁ ማለት ነዉ ያን ያህል?” አለ እሸቲ
እንድቀመጥ ወንበሩን እየጠቆመኝ እስh አሁን እንደ ቆምን መሆኑ
ሁላችንም አላስተዋልነዉም ነበር
“ለኋደኝነትም የተለየ ነበር የኔና የእሷስ ነገር አሁን እንዲህ ተጠፋፍተን በዋዛ ቀረን እንጂ፣ከእናቴ ልጆችም የእሷን ያህል ምስጢረኛ አልነበረኝም
“አሁንማ አጋጣሚ መልሶ አገናኝቶናል: ብቻ ከዚህ በኋላ ከጠፋሽ ነው ጉድሽ”
ወይ የኔና የሷ ጉድ! ይኼን ሁሉ የተጨዋዉተነዉ ለካ ሰላም እንኳ
በቅጡ ሳንባባል ኖሯል። ገና አሁን እንደ ተገናኘ ሰዉ ተቃቅፈን
ደኅንነታችንን ተጠያየቅን፡፡ እንደገና ከስንት መተራረብ እና መሳሳቅ
በኋላ፣ እንደ ምንም ወደ መጣሁለት የፅንስ ክትትል ጉዳይ ገባን፡
“እ” አለች፣ በረዥሙ ተንፍሳ የካርድ ማኅደሬን እየገለጠች። “ታዲያ ስንት ሳምዓት ሆናት ማለት ነዉ፣ ናፍቆታችን?”
“ሰባት ወር ደፈንሁ አሁንማ”
“ሃያ ስምጉት ሳምንት: ደህና። መቼም ዉሃ እስከሚበቃ ጠጥተሻል አይደለም?” አለችኝ፣ ኮስተር ብላ በአንዴ ከጓደኛነት ወደ ሐኪምምነት እየተሻገረች።.....
✨ይቀጥላል ✨
👍31❤3🤔1
#ገረገራ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አራት
፡
፡
#በታደለ_አያሌው
....“ሃያ ስምጉት ሳምንት: ደህና። መቼም ዉሃ እስከሚበቃ ጠጥተሻል አይደለም?” አለችኝ፣ ኮስተር ብላ በአንዴ ከጓደኛነት ወደ ሐኪምምነት እየተሻገረች።.
"አዎ፤ ሽንቴን ለመቋጠር ስቁነጠነጥ አታዪኝም?”
“ደምሽንስ እየተከታተልሽዉ ነዉ፤ ጥሩ ነዉ?”
“እዉነቱን ለመናገ Check አድርጌዉ አላዉቅም ወሰድ መለስ ሲያደርገኝ ሰንብቼ ወደ ቀልቤ የተመለስሁት ገና ዛሬ ነዉ
አልገርምሽም? ቅድም ስንገባ ራሱ ምድር ቤት መለካት እችል ነበር።
ደርሼ ልምጣ እንዴ አሁንም?”
“አይ አይ፤ ኧረ እዚሁ እናየዋለ”
እጅጌዬን ሰበሰብሁና ጠረጴዛዉ ጠርዝ ላይ አስደግፌ ዘረጋሁላት። የደም
ግፊት መለኪያዉን አምጥታ አሰረችልኝ፡
“oK. Nice, right? 128/74 ይላል። ጥሩ ነዉ ያለሽዉ። ሌላ የተለየ
ያጋጠመሽ ነገር የለም አይደል?”
ለመናገር ዳድቼ፣ እንደ መሳቀቅ ብዬ ቀረሁባት።
“ምንድነዉ እሱ፤ አለ እንዴ? "
“አልፎ እልፎ፣ ቀለል ያለ ደም ይፈሰኛል” በዚያ ላይ ቀደም ብሎ ይሰማኝ
የነበረዉ የፅንሱ እቅስቃሴ፣ አሁን እየተሰማኝ አይደለም”
"ምን'? ታዲያ መምጣት አልነበረብሽም? የተለየ ነገር ከገጠመሽ እንድትመጪ ተስማምተን አልነበረ?”
ልክ መሆኗን ስላወቅሁ፣ ምላሽ የሚሆን አላገኘሁላትም። ዝም ብዬ
አቀርቅሬ መሬት መሬቱን አየሁ፡
“እሺ መቼ ነዉ የጀመረሽ?”
“ምኑ?”
“ደም መፍሰሱ”
“እ፤ ደም መፍሰሱ እኳን ትናንት ነዉ የጀመረኝ ገና የእሷ እንቅስቃሴ ግን
ከተሰማኝ ሰንብቷል: አንድ ሳምት አያልፍም ብለሽ ነዉ?”
አስከትላ ማንኛዉም ለእርግዝና ክትትል የመጣ ታካሚ የሚጠየቀዉን ሁሉ ጠየቀችኝ: መቼስ ከሐኪም እና ከንስሐ አባት የሚደበቅ የለም ይባል የለ? ስለ ምግብ፣ ስሜት፣ የአካል እንቅስቃሴ፣ መንፈሳዊ ብርታት እና ስለመሳሰሉት ሁኔታዎቼ ሁሉ እንደ አጠያየቋ በግልጽነት እዉነት ዉነቱን ብቻ መለስሁላት የሁሉም መልስ ግን ያዉ ነዉ በአጭሩ፣
የትኛዎቹም ላይ ግድ የለሽ እንደ ነበርሁ አመንሁላት፡ አሁን እንደ ጓደኛም እንደ ሐኪምም ብትቆጣኝ እንደሚያምርባት ስለማዉቅ ራሴን ለዚያ አመቻችቻለሁ
“ዉብዬ፣ እኔ አንቺን እንዲህ አድርጊ ወይ አታድርጊ አልልሽም" ራስሽ
ታዉቂዋለሽ” ብላ ወደ በሩ እንደ መራመድ ካለች በኋላ፣ በሩን በኃይል ቦርቀቅ አድርጋ ከፍታ አፈጠጠችብኝ
ተከትያት ልነሳ በእጄ እሸቴ ጭን ላይ ስመረኮዝ፣ ስልኩን ሰረቅ አድርጎ አሳየኝ አሁኑኑ የሚል መልእክት ከባልቻ ተልኮለት ኖሮ፣ ምን ይሻላል የሚል ፊቱን አስነበበኝ። ቃል ሳናወጣ አዉርተን፣ አሁኑኑ ወደ ሲራክ ፯ መሄድ እንዳለበት ተማከርን ተግባባን፡
ብድግ አለ
“ወዴት ነዉ እሸቴ? እዚህ እኮ ልትጠብቀን ትችላለህ” አለችዉ፣ በቢሮ መቆየቱ አሳቅቶት የተነሳ መስሏት።
“አይ አይ፤ መሄድ አለብኝ: አጉል አድርጌ የተዉኩት ሥራ ነበረብኝ
አሁኑኑ መሄድ አለብኝ”
“እንዴ! ዉቤን ለብቻዋ ጥለሃት?”
“ምን ታደርጊዋለሽ፤ የእኀጀራ ጉዳይ…”
“ይኼን ያህል? የት ነዉ ግን የምትሠራዉ?”
“እ” ተንተባተበ፡፡ እንዲያዉም እንዲያ ነሽ አሉ ተረተኞች? እንኳን እሱ
እኔም ከእሷ ያልጠበቅሁት ጥያቄ ስለነበር፣ ክዉ ብያለሁ።
“የየየየየየ መንግሥት መሥሪያ ቤት ነዉ የምሠራዉ” አለ ለፊቷ መመለሻ፣ ወዳፉ እንደ መጣለት፡ ጎበዝ አልሁት በምልክት
“ተዉ እንጂ፣ የት?”
“..እ..…ንንንን..ግድ
የኢትዮጵያ ንግድ ባክ”
“አሪፍ! ባንከሮችማ መናፈሻችሁ ሳይቀር የብር ጫካ ነዉ አላሉም?''
“ሳቅንላት፡ ተሳሳቅን፡ አጋጣሚዋን በመጠቀም፣ እሸቴ በሳቅ እያታለለ
ሹልክ ብሎ ወጣ፡ በቅጡ እንኳን አልተሰናበታትም
"አንቺስ ዉቤ?
“እ..ኔ ምን?” አልኋት፣ የእሸቴን መንተባተብ እኔም እየደገምሁት
የት እንደምትሠሪ መቼ ነገርሽኝ''
“አይ እኔ እንኳ ን ለጊዜዉ ሥራ የለኝም። ምናልባት አንቺ በሆስፒታላችሁ
ታስቀጥሪኝ እደሆነ እንጂ፣ የቤት እመቤት ነኝ”
"አግኝተነሽ ነዉ? በይ ነይ ተነሺ ይልቅ አልትራሳዉድ ክፍል ደርሰን እንምጣ” አለችኝ፣ እንድነሳ በግማሽ ዓይኗ እየደገፈችኝ።
"ውቤ! ሰዓቱን ግን ልብ ብለሽዋል? ባለሙያዉ አልትራሳዉንድ ክፍሉን
ጠርቅሞት ይኼድልሽና በብላሽ መመለስሽ ነዉ: አጅሬዉ ጠዋት ሲገባ
ማርፈዱን እንጂ፣ ከመዉጫ ሰዓቱ እንኳን ደቂቃ ማሳለፉንም አያዉቅበት። ቶሎ በይ፣ እንድረስበት”
እኔ ሆኜባት ነዉ እንጂ፣ አብራ የመዉጣት የመዉረድ ግዴታዋ ሆኖ አይደለም ለየክፍሉ የየራሱ ባለሙያ ስላለዉ፣ ሂጅ ዉጤቱን አሰርተሽ አምጪ ማለት ትችላለች እኔ ግን እኔ ሆንሁባት
እንዳለችዉም፣ ስንደርስ ባለሙያዉ ሊወጣ በር በሩን እያየ ነበር ልክ
ሲያየን ብልጭ አለበት፡ በተለይ እሷን ከፍ ዝቅ አድርጎ ጮኸባት፡ ባለፈዉ በእኔ ጉዳይ ተዋክባ እሷ እሱን በዚሁ ድምፀት ስታናግረዉ ሰማኋት ያን ያህል አልደነገጥሁም፡ ብድሩን ነዉ የመለሰባት፡
“ምን ነካሽ ዶክተር? መዉጫ ሰዓቴን ጠብቀሽ መምጣት ምን የሚሉት
ነገር ፍለጋ ነዉ? ''
“ግድየለም፣ ያን ያህል ጊዜ አልፈጅብህም” አለችዉ፣ ልክ ትርፍ ዉለታ እንደምትጠይቀዉ ሁሉ በመለማመጥ
""ቤቴ የት ሀገር እንደሆነ እያወቅሽ?”
“ነገርኩህ እኮ፤ከመዉጫ ሰዓትህ አንዲት ደቂቃ አላሳልፍብህም ካሳለፍሁብህ ደግሞ ታቋርጠኛለህ። ቶሎ በል ይልቅ አብራዉ አጠፋፍተኸዋል መሰል ደግሞ”
እኔም ጊዜ ለመቆጠብ፣ እስከምታዘዝ ድረስ ሳልጠብቅ ቀልጠፍ ብዬ
አልጋዉ ላይ ለምርመራ ተመቻችቼ የእንግላል ሆንሁላቸዉ
እየተነጫነጨም ቢሆን የፈጀዉን ጊዜ ፈጅቶ፣ ሁሉንም ነገር ዝግጁ አደረገዉ
ከዶክተር ሸዊት የወደድሁላት ጥሩ ጸባይ፣ ያለ ሙያዋ ጥልቅ አትልም ዛሬም ሆነ ባለፈዉ እንዳስተዋልኋት ከሆነ፣ ጣልቃ መግባት ቢያስፈልጋት እንኳን፣ ቢያንስ ቢያንስ ፈቃድ ትጠይቃለች፡ ዛሬም
እንዲህ ባለቀ ሰዓት ዉስጥ ሆና፣ ባለሙያዉን ጠበቀችዉ፡ ለነገሩ
ሙያዉም ያንን አይፈቅድም፡፡ በተለይ አልትራሳዉንድ በባሕሪዉ፣ ለማዳ እጅ ይፈልጋል ዉጤቱን ትክክልም ስሕተትም የሚያመጣዉ ከመሣሪያዉ ዘመናዊነት ይልቅ የባለሙያዉ (የራዲዮሎጂስቱ) ልምድ ያለው እጅ መሆኑ ነው ይባላል።
“እያየሽዉ ነዉ ዶክተ?” አለ ራዲዮሎጂስቱ፣ መከሰቻዉ ላይ ዓይኑን
ሰክቶ ልክ ያልሆነ ነገር እንዳየ አዉቂያለሁ
“እ፤ እስኪ እስኪ” አለች እሷም፣ ትንፋሿ እየተቆራረጠ፡ ባለሙያዉን
ገፈተረችዉና ራሷ ገባችበት፡ “NO! አይደረግም!” ብላ ጮኸች።
ወዲያዉ ደግሞ በፊቴ መደንገጧ ይበልጥ አስደነገጣት፡ ጀርባዋን ሰጥታኝ
ያልደነገጠች ለመምሰል ብትሞክርም፣ እንደገና ከድንጋጤዋ ለመመለስ
ብትሞክርም፣ የትኛዉም አልሆነላትም
“በቃ፣ ጨርሻለሁ። መዘጋጋት ትችላለህ” አለችዉ ግራ ቀኝ ስትንቆራራጠጥ ቆይታ፣ ከአልጋዉ ላይ ደግፋ እያስነሳችኝ፡፡
“ኧረ ችግር የለም፣ የማግዝሽ ነገር ካለ እንዲያዉም ያን ያህል የሚ ያስቸኩል ጉዳይ የለኝም” አላት፣ እንደዚያ እሳት ለብሶ የነበረዉ ሰዉዬ በአንድ ጊዜ ዉሃ እየሆነ በሐዘኔታ አየኝ፡
“ዉብዬ” አለችኝ፣ የተከሰተዉን እንድመለከተዉ በአገጯ እየጠቆመችኝ
ግብኔን ወደ ጠቆመችኝ መከሰቻ አዞርሁላት። “ያዉ፣ ባለፈዉ እንደ ጠበቅነዉ፤ እንደፈራነዉ ሳይሆን አልቀረም በእርግጥ ያን ጊዜ ምልክቶቹን ባየን ጊዜ፣መልሶ ይቀንሳል የሚል ጭላንጭ ተስፋ ነበረኝ በበኩሌ።ሆኖም ፅንሱን እንደምታይዉ
ባልተመጣጠነ የጭንቅላት የፈሳሽ መጠን የተነሳ፣ ጭንቅላቱ ከመጠን በላይ አድጓል። ይኼ እንዳለ ሆኖ፣ መጀመሪያም ምልክቱን ያየነዉ የጀርባዋ አጥት ክፍተት ደግሞ እየሰፋ መጥቷል”
ትንሽ ተያየን፡፡ ከእሷም በሆዴ ካለችዋም ጋር አጭር ቆይታ አደረግሁ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አራት
፡
፡
#በታደለ_አያሌው
....“ሃያ ስምጉት ሳምንት: ደህና። መቼም ዉሃ እስከሚበቃ ጠጥተሻል አይደለም?” አለችኝ፣ ኮስተር ብላ በአንዴ ከጓደኛነት ወደ ሐኪምምነት እየተሻገረች።.
"አዎ፤ ሽንቴን ለመቋጠር ስቁነጠነጥ አታዪኝም?”
“ደምሽንስ እየተከታተልሽዉ ነዉ፤ ጥሩ ነዉ?”
“እዉነቱን ለመናገ Check አድርጌዉ አላዉቅም ወሰድ መለስ ሲያደርገኝ ሰንብቼ ወደ ቀልቤ የተመለስሁት ገና ዛሬ ነዉ
አልገርምሽም? ቅድም ስንገባ ራሱ ምድር ቤት መለካት እችል ነበር።
ደርሼ ልምጣ እንዴ አሁንም?”
“አይ አይ፤ ኧረ እዚሁ እናየዋለ”
እጅጌዬን ሰበሰብሁና ጠረጴዛዉ ጠርዝ ላይ አስደግፌ ዘረጋሁላት። የደም
ግፊት መለኪያዉን አምጥታ አሰረችልኝ፡
“oK. Nice, right? 128/74 ይላል። ጥሩ ነዉ ያለሽዉ። ሌላ የተለየ
ያጋጠመሽ ነገር የለም አይደል?”
ለመናገር ዳድቼ፣ እንደ መሳቀቅ ብዬ ቀረሁባት።
“ምንድነዉ እሱ፤ አለ እንዴ? "
“አልፎ እልፎ፣ ቀለል ያለ ደም ይፈሰኛል” በዚያ ላይ ቀደም ብሎ ይሰማኝ
የነበረዉ የፅንሱ እቅስቃሴ፣ አሁን እየተሰማኝ አይደለም”
"ምን'? ታዲያ መምጣት አልነበረብሽም? የተለየ ነገር ከገጠመሽ እንድትመጪ ተስማምተን አልነበረ?”
ልክ መሆኗን ስላወቅሁ፣ ምላሽ የሚሆን አላገኘሁላትም። ዝም ብዬ
አቀርቅሬ መሬት መሬቱን አየሁ፡
“እሺ መቼ ነዉ የጀመረሽ?”
“ምኑ?”
“ደም መፍሰሱ”
“እ፤ ደም መፍሰሱ እኳን ትናንት ነዉ የጀመረኝ ገና የእሷ እንቅስቃሴ ግን
ከተሰማኝ ሰንብቷል: አንድ ሳምት አያልፍም ብለሽ ነዉ?”
አስከትላ ማንኛዉም ለእርግዝና ክትትል የመጣ ታካሚ የሚጠየቀዉን ሁሉ ጠየቀችኝ: መቼስ ከሐኪም እና ከንስሐ አባት የሚደበቅ የለም ይባል የለ? ስለ ምግብ፣ ስሜት፣ የአካል እንቅስቃሴ፣ መንፈሳዊ ብርታት እና ስለመሳሰሉት ሁኔታዎቼ ሁሉ እንደ አጠያየቋ በግልጽነት እዉነት ዉነቱን ብቻ መለስሁላት የሁሉም መልስ ግን ያዉ ነዉ በአጭሩ፣
የትኛዎቹም ላይ ግድ የለሽ እንደ ነበርሁ አመንሁላት፡ አሁን እንደ ጓደኛም እንደ ሐኪምም ብትቆጣኝ እንደሚያምርባት ስለማዉቅ ራሴን ለዚያ አመቻችቻለሁ
“ዉብዬ፣ እኔ አንቺን እንዲህ አድርጊ ወይ አታድርጊ አልልሽም" ራስሽ
ታዉቂዋለሽ” ብላ ወደ በሩ እንደ መራመድ ካለች በኋላ፣ በሩን በኃይል ቦርቀቅ አድርጋ ከፍታ አፈጠጠችብኝ
ተከትያት ልነሳ በእጄ እሸቴ ጭን ላይ ስመረኮዝ፣ ስልኩን ሰረቅ አድርጎ አሳየኝ አሁኑኑ የሚል መልእክት ከባልቻ ተልኮለት ኖሮ፣ ምን ይሻላል የሚል ፊቱን አስነበበኝ። ቃል ሳናወጣ አዉርተን፣ አሁኑኑ ወደ ሲራክ ፯ መሄድ እንዳለበት ተማከርን ተግባባን፡
ብድግ አለ
“ወዴት ነዉ እሸቴ? እዚህ እኮ ልትጠብቀን ትችላለህ” አለችዉ፣ በቢሮ መቆየቱ አሳቅቶት የተነሳ መስሏት።
“አይ አይ፤ መሄድ አለብኝ: አጉል አድርጌ የተዉኩት ሥራ ነበረብኝ
አሁኑኑ መሄድ አለብኝ”
“እንዴ! ዉቤን ለብቻዋ ጥለሃት?”
“ምን ታደርጊዋለሽ፤ የእኀጀራ ጉዳይ…”
“ይኼን ያህል? የት ነዉ ግን የምትሠራዉ?”
“እ” ተንተባተበ፡፡ እንዲያዉም እንዲያ ነሽ አሉ ተረተኞች? እንኳን እሱ
እኔም ከእሷ ያልጠበቅሁት ጥያቄ ስለነበር፣ ክዉ ብያለሁ።
“የየየየየየ መንግሥት መሥሪያ ቤት ነዉ የምሠራዉ” አለ ለፊቷ መመለሻ፣ ወዳፉ እንደ መጣለት፡ ጎበዝ አልሁት በምልክት
“ተዉ እንጂ፣ የት?”
“..እ..…ንንንን..ግድ
የኢትዮጵያ ንግድ ባክ”
“አሪፍ! ባንከሮችማ መናፈሻችሁ ሳይቀር የብር ጫካ ነዉ አላሉም?''
“ሳቅንላት፡ ተሳሳቅን፡ አጋጣሚዋን በመጠቀም፣ እሸቴ በሳቅ እያታለለ
ሹልክ ብሎ ወጣ፡ በቅጡ እንኳን አልተሰናበታትም
"አንቺስ ዉቤ?
“እ..ኔ ምን?” አልኋት፣ የእሸቴን መንተባተብ እኔም እየደገምሁት
የት እንደምትሠሪ መቼ ነገርሽኝ''
“አይ እኔ እንኳ ን ለጊዜዉ ሥራ የለኝም። ምናልባት አንቺ በሆስፒታላችሁ
ታስቀጥሪኝ እደሆነ እንጂ፣ የቤት እመቤት ነኝ”
"አግኝተነሽ ነዉ? በይ ነይ ተነሺ ይልቅ አልትራሳዉድ ክፍል ደርሰን እንምጣ” አለችኝ፣ እንድነሳ በግማሽ ዓይኗ እየደገፈችኝ።
"ውቤ! ሰዓቱን ግን ልብ ብለሽዋል? ባለሙያዉ አልትራሳዉንድ ክፍሉን
ጠርቅሞት ይኼድልሽና በብላሽ መመለስሽ ነዉ: አጅሬዉ ጠዋት ሲገባ
ማርፈዱን እንጂ፣ ከመዉጫ ሰዓቱ እንኳን ደቂቃ ማሳለፉንም አያዉቅበት። ቶሎ በይ፣ እንድረስበት”
እኔ ሆኜባት ነዉ እንጂ፣ አብራ የመዉጣት የመዉረድ ግዴታዋ ሆኖ አይደለም ለየክፍሉ የየራሱ ባለሙያ ስላለዉ፣ ሂጅ ዉጤቱን አሰርተሽ አምጪ ማለት ትችላለች እኔ ግን እኔ ሆንሁባት
እንዳለችዉም፣ ስንደርስ ባለሙያዉ ሊወጣ በር በሩን እያየ ነበር ልክ
ሲያየን ብልጭ አለበት፡ በተለይ እሷን ከፍ ዝቅ አድርጎ ጮኸባት፡ ባለፈዉ በእኔ ጉዳይ ተዋክባ እሷ እሱን በዚሁ ድምፀት ስታናግረዉ ሰማኋት ያን ያህል አልደነገጥሁም፡ ብድሩን ነዉ የመለሰባት፡
“ምን ነካሽ ዶክተር? መዉጫ ሰዓቴን ጠብቀሽ መምጣት ምን የሚሉት
ነገር ፍለጋ ነዉ? ''
“ግድየለም፣ ያን ያህል ጊዜ አልፈጅብህም” አለችዉ፣ ልክ ትርፍ ዉለታ እንደምትጠይቀዉ ሁሉ በመለማመጥ
""ቤቴ የት ሀገር እንደሆነ እያወቅሽ?”
“ነገርኩህ እኮ፤ከመዉጫ ሰዓትህ አንዲት ደቂቃ አላሳልፍብህም ካሳለፍሁብህ ደግሞ ታቋርጠኛለህ። ቶሎ በል ይልቅ አብራዉ አጠፋፍተኸዋል መሰል ደግሞ”
እኔም ጊዜ ለመቆጠብ፣ እስከምታዘዝ ድረስ ሳልጠብቅ ቀልጠፍ ብዬ
አልጋዉ ላይ ለምርመራ ተመቻችቼ የእንግላል ሆንሁላቸዉ
እየተነጫነጨም ቢሆን የፈጀዉን ጊዜ ፈጅቶ፣ ሁሉንም ነገር ዝግጁ አደረገዉ
ከዶክተር ሸዊት የወደድሁላት ጥሩ ጸባይ፣ ያለ ሙያዋ ጥልቅ አትልም ዛሬም ሆነ ባለፈዉ እንዳስተዋልኋት ከሆነ፣ ጣልቃ መግባት ቢያስፈልጋት እንኳን፣ ቢያንስ ቢያንስ ፈቃድ ትጠይቃለች፡ ዛሬም
እንዲህ ባለቀ ሰዓት ዉስጥ ሆና፣ ባለሙያዉን ጠበቀችዉ፡ ለነገሩ
ሙያዉም ያንን አይፈቅድም፡፡ በተለይ አልትራሳዉንድ በባሕሪዉ፣ ለማዳ እጅ ይፈልጋል ዉጤቱን ትክክልም ስሕተትም የሚያመጣዉ ከመሣሪያዉ ዘመናዊነት ይልቅ የባለሙያዉ (የራዲዮሎጂስቱ) ልምድ ያለው እጅ መሆኑ ነው ይባላል።
“እያየሽዉ ነዉ ዶክተ?” አለ ራዲዮሎጂስቱ፣ መከሰቻዉ ላይ ዓይኑን
ሰክቶ ልክ ያልሆነ ነገር እንዳየ አዉቂያለሁ
“እ፤ እስኪ እስኪ” አለች እሷም፣ ትንፋሿ እየተቆራረጠ፡ ባለሙያዉን
ገፈተረችዉና ራሷ ገባችበት፡ “NO! አይደረግም!” ብላ ጮኸች።
ወዲያዉ ደግሞ በፊቴ መደንገጧ ይበልጥ አስደነገጣት፡ ጀርባዋን ሰጥታኝ
ያልደነገጠች ለመምሰል ብትሞክርም፣ እንደገና ከድንጋጤዋ ለመመለስ
ብትሞክርም፣ የትኛዉም አልሆነላትም
“በቃ፣ ጨርሻለሁ። መዘጋጋት ትችላለህ” አለችዉ ግራ ቀኝ ስትንቆራራጠጥ ቆይታ፣ ከአልጋዉ ላይ ደግፋ እያስነሳችኝ፡፡
“ኧረ ችግር የለም፣ የማግዝሽ ነገር ካለ እንዲያዉም ያን ያህል የሚ ያስቸኩል ጉዳይ የለኝም” አላት፣ እንደዚያ እሳት ለብሶ የነበረዉ ሰዉዬ በአንድ ጊዜ ዉሃ እየሆነ በሐዘኔታ አየኝ፡
“ዉብዬ” አለችኝ፣ የተከሰተዉን እንድመለከተዉ በአገጯ እየጠቆመችኝ
ግብኔን ወደ ጠቆመችኝ መከሰቻ አዞርሁላት። “ያዉ፣ ባለፈዉ እንደ ጠበቅነዉ፤ እንደፈራነዉ ሳይሆን አልቀረም በእርግጥ ያን ጊዜ ምልክቶቹን ባየን ጊዜ፣መልሶ ይቀንሳል የሚል ጭላንጭ ተስፋ ነበረኝ በበኩሌ።ሆኖም ፅንሱን እንደምታይዉ
ባልተመጣጠነ የጭንቅላት የፈሳሽ መጠን የተነሳ፣ ጭንቅላቱ ከመጠን በላይ አድጓል። ይኼ እንዳለ ሆኖ፣ መጀመሪያም ምልክቱን ያየነዉ የጀርባዋ አጥት ክፍተት ደግሞ እየሰፋ መጥቷል”
ትንሽ ተያየን፡፡ ከእሷም በሆዴ ካለችዋም ጋር አጭር ቆይታ አደረግሁ
👍34
በዚህ ሁኔታ ከቆየንበት፣ ለአንቺም ለፅሱም መጥፎ ነዉ የሚሆነዉ''
“ስለዚU?”
“ዉብዬ መወሰን አለብን። አሁኑኑ!”
እንደገና ተያየን፡ ከቅድሙ አሁን፣ እንደ መጠንከር ብላ ታየችኝ፡
“እሺ፣ ወስኚ” አልኋት
“አይደለም! እኔ ብቻዬን ምኑን እወስነዋለሁ? አንቺም ጭምር ነሽ እንጂ
የምትወስኚዉ። ለነገሩ ተጨማሪ ሙያዊ አስተያየት ሳያስፈልገኝ አይቀርም: ነይ እስኪ ለማንኛዉም ወደ ቢሮ እንመለስ። መፍጠን ግን አለብን: ቶሎ መወሰን አለብን”
“እሺ፣ እንወስን” ግን ምን ብለን?”...
✨ይቀጥላል✨
“ስለዚU?”
“ዉብዬ መወሰን አለብን። አሁኑኑ!”
እንደገና ተያየን፡ ከቅድሙ አሁን፣ እንደ መጠንከር ብላ ታየችኝ፡
“እሺ፣ ወስኚ” አልኋት
“አይደለም! እኔ ብቻዬን ምኑን እወስነዋለሁ? አንቺም ጭምር ነሽ እንጂ
የምትወስኚዉ። ለነገሩ ተጨማሪ ሙያዊ አስተያየት ሳያስፈልገኝ አይቀርም: ነይ እስኪ ለማንኛዉም ወደ ቢሮ እንመለስ። መፍጠን ግን አለብን: ቶሎ መወሰን አለብን”
“እሺ፣ እንወስን” ግን ምን ብለን?”...
✨ይቀጥላል✨
👍14❤9👏1
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ዊልያም ቪን በከተማ ውስጥ ከሚገኘው ቤቱ፡ በተለይም ከሚያምረው ሰፊ ቤተ መጻሕፍት ውስጥ በምቹ ወንበር ላይ ተቀምጧል "
አንደኛው እግሩን በወፍራሙ በታጠፈ ጨርቅ ግጥም አርጎ አስሮ ከአንድ
ለስላሳ ትራስ ላይ አሳርፎ ሕመሙን ያዳምጣል ። ገና ዐርባ ዘጠኝ ዓመቱን እንኳን ሳይደፍን ጸጉሩ ሽብቶ ሰፊው ግንባሩ ተጨማዶ ዱሮ ያምር የነበረው ፊቱ ምጥጥ ድርቅ ብሎ ያለ ዕድሜው አርጅቶ ሽማግሌ ሆኗል ።
ዊሊያም ቬን በፖለቲካ ሰውነቱ ወይም በጦር መሪነቱ ወይም በላቀ የሕዝብ አስተዳዳሪነቱ ወይም የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል እንደ መሆኑ መጠን
በኃይለኛ ተናጋሪነቱና በንቁ ተከራካሪነቱ፡ ሳይሆን በገንዘብ አባካኝነቱ፡በቁማርተኛነቱ በዕለት ደስታ ፈላጊነቱና በደንታ ቢስነቱ፡ በሁሉም ዘንድ የታወቀ ነበር ፡፡
በፊት ኻያ አምስት ዓመት እስኪሞላው ድረስ ዋዛ ፈዛዛ የማያውቅ የያዘውን ተግባር ከዳር ሳያደርስ የማይለቅ ትጉሕና ቁም ነገረኛ ነበር ። ሕግ ሲያጠና
በነበረበት ጊዜ ከትምህርት ቤቱ የሚጠበቅበትን ግዴታ በሚገባ ለመወጣት ሲል አምሽቶ እየተኛ ማልዶ እየተነሣ ተግቶ ማጥናትን የዘወትር ተግባሩ አደረገወዉ ፡፡ ትዕግሥት የሞላበት ጥረቱን የተመለከቱ፡ ጀማሪ የሕግ ተማሪዎች የሆኑ ጓደኞቹ « ዳኛው ቬን » የሚል የቅጽል ስም አወጡለት ። ወጣቱ፡ ዊልያም ቬን ልቡ ሰማይ ነበርና የደረጃ ዕድገቱና የታዋቂነት ምኞቱ ሊሳካለት የሚችለው ዝንባሌውንና ተሰጥዎውን በጥረቱ በማጠናከር መሆኑን ስለተገነዘበ ባልንጀሮቹ ወደ ዕለታዊ ደስታና ወደ ቦዘኔነት ሊመልሱት ያደረጉት ሙከራ ሁሉ ሳይዝላቸው ቀርቷል
ዊልያም ከመልካም ቤተሰብ የተወለደና በዚያን ጊዜ ሽማግሌ ለነበረው የማውንት
እስቨርን ኧርል ወራሽ ዘመድ ቢሆንም ለራሱ ግን ምንም የሌለው ድሀ ነበር ። የሽማግሌው ወራሽ ሆኖ በእግሩ እንዳይተካ እንኳን በዝምድናቸው ቅርበት መሠረት የቅድሚያ መብት የነበራቸው ሌሎች ሦስት ጤናቸው የተሟላ ዘመዶች ነበሩት ።ከሦስቱ ውስጥ ደግሞ በተለይ ሁለቱ፡ ገና ወጣቶች ስለነበሩ ውርሱን በሞት የመልቀቃቸው ተስፋ የመነመነ ነበር ። እሱም ቢሆን : ከነዚያ ሁሉ ዐልፍ ይደርሰኛል የሚል ተስፋ በሕልሙም ሆነ በውኑ መጥቶበት አያውቅም። ነገር ግን ሦስቱም ተከታትለው አለቁ ። አንዱን የሚጥል በሽታ ገደለው ። ሁለተኛዉ ወደ አፍሪካ እንደ ሔደ በንዳድ ሞተ። ሦስተኛዉ ባገሩ በኦክስፎርድ አካባቢ በጀልባ ሲጓዝ ተገልብጦ ሰጠመ። በዚህ ምክንያት፡ የሕግ ተማሪው ዊሊያም ቬን ሳያስበውና ሳያልመውን በድንገተኛ አጋጣሚ የማውንት እስቨርን ኧርልን ማዕረግና ሀብት ወረሰና ! የስልሳ ሺ ፓውንድ ያመት ገቢ ሕጋዊ ባለመብት ሆነ
በመጀመሪያ ሲያስበው ያን ያህል ገንዘብ በየዓመቱ ከገባለት እንዴት አንደ ሚጠቀምበት ጨንቆት ነበር ። ነገር ግን ገና ሳይጀምር ትንሹም ትልቁም የሱ አወዳሽና አሞጋሽ ሆኑ ። በዚያ ሁሉ አንፋሽ አከንፋሽ ብዛት ጭንቅላቱ፡ ያለመዞሩ ያስገርም ነበር ዊልያም በውርሱ ባገኘው ማዕረግና ሀብት ብቻ ሳይሆን ቀድሞውንም የሚያምር መልክና የሚስብ ጠባይ ስለ ነበረው፡ የደመቀና የተደነቀ ሰው ሆነ ።ነገር ግን ያን ምስኪን የሕግ ተማሪ ከትምህርት ቤቱ፡ ብቸኛ ክፍሎች ውስጥ ጠብቆ ይዞት የነበረው አስተዋይነት እርግፍ አድርጐ ከዳውና ሕይወቱን ቅጥ አምባር በሌለው ጥድፊያ ሲመራው የተመለከቱት አንዳንድ አስተዋዮች አንድ ቀን በግንባሩ ተደፍቶ እንደሚቀር ይናገሩ ነበር ። ቢሆንም በዓመት ከፍተኛ ገቢ ያለው ሰው
በቀላሉ ጨርሶ አይወድቅምና እነሆ በጎ ኗሪ መስሎ ከቤተ መጻሕፍቱ ተቀምጧልም የአእምሮ ሰላም የነሡትን ሕይወቱን በቋፍ ያንጠለጠሉትንና እንደማይነቀሉ ሆነው የተጣቡትን ችግሮች ግን አገር ስምቷቸዋል ። ካገር በበለጠም የቅርብ ወዳጆቹ ከነሱ ይልቅ ደግም ባለዕዳዎች ደህና አድርገው ዐውቀዋቸዋል ወደ ዕብደቱ የሚያጣድፈው ሥቃዩ ብቻ የግሉ ድርሻ ስለሆነ ከራሱ በቀር ማንም አላወቀለትም ሊያውቅለትም አይችልም ከብዙ ዓመት በፊት የነገሩን አጀማመር ተመልክቶ
አዝማሚያውን አስተውሎ: መጨረሻው ምን ሊሆን እንደሚችል ለማሰብ ትኩረት
ሰጥቶ ገንዘብ አወጣጡን በቅጡ ለማድረግ ቢሞክር ኖሮ ፡ ክብሩን ለማደስ ይቻላው ነበር ። እሱ ግን ብዙ ብጤዎቹ የዚህ ዐይነቱ ነገር ሲደርስባቸው እንደሚያደርጉት ያቺን እንድ ጊዜ ደርሳ ማጋለጧ የማይቀር ቀን ላልተወሰነ የጊዜ ገደብ ወደ ጐን በመተው በዕዳ ላይ ዕዳ መጨመሩን ቀጠለበት ። ቁርጠኝነቱ የውርደትና የውድቀት ሰዓት ግን ጉዞዋን አላቆመችም ። እየቀረበች መጣች ።
ዊልያም ቬን ከዚህ ምዕራፍ መግቢያ እንደ ተመለከትነው : ከቤተ መጻሕፍት
ተቀምጦ የሚተክዘው ከፊቱ ካለው ጠረጴዛ ላይ ምስቅልቅል ብሎ የተቆለለውን የብዙ ልዩ ልዩ ዕቃዎች ሰነድ እየተመለከተ ይሆናል ።
እንደዚያ ተቀምጦ ሲተክዝ የጋብቻው ሁኔታ ታወሰው “ ግሬትና ግሪን ከሚ
ባለው ቦታ የፈጸመው ጋብቻ ምንም እንኳን ሴትዮዋ የፍቅር አቻው ብትሆንም' አፈፃፀሙ ያልታሰበበትና ምንም ዐይነት ማመዛዘን ያልታከለበት ነበር ። ቢሆንም ሚስቲቱ ያሳያት ከነበረው ቸልታና ይፈጸመው ከነበረው ዕብደት በላይ ትወደው ነበር ። አንዲት ሴት ልጅ ወለደችለት ። ልጁ ዐሥራ ሦስት ዓመት እስኪሞላት ድረስ እናቷ በደንብ ካሳደገቻት በኋላ ሁለተኛ ልጅ ሳትወልድለት ሞትች ። ወንድ ልጅ ለመውለድ ቢታደል ኖሮ ዊልያም ሲመኘው ' ሲመኘው ሳያገኘው የቀረው ነገር ትዝ ሲለው ' እንደማቃሰት ብሎ በረጅሙ ተነፈሰ ከገባበት የችግር ማጥ የሚወጣበትን መንገድ አያጣለትም ነበር ። ልጁ አድጎ፡ ለአቅመ አዳም ሲደርስ ይህን ባባቱ ላይ የወደቀውን የኑሮ ጣጣ ለማስወገድ አብሮት ተሰልፎ....
« ጌቶች » አለ አንድ አሽከር ወደ ውስጥ ገብቶ የጌታውን ከንቱ ምኞት በማቋረጥ። « ከእርስዎ ጋር ለመገናኘት የሚፈልግ እንግዳ መጥቷል ። »
« ማነው እሱ ? » አለው ኮስተር ብሎ " አሽከሩ ከፊቱ ያኖረለትን የስም ካርድ
ልብ አላለውም ። ማንም ሰው ቢሆን እንደ ውጭ አገር አምባሳደር ለብሶና ትልቅ ሰው መስሎ ቢመጣም ሥነ ሥርዓት ሳይጠብቅ ሎርድ (የማዕረግ ስም) ዊልያም ቬን ዘንድ ሰተት ብሎ ይገባል ማለት ዘበት ነበር ። አሽከሮቹም ገንዘባቸው እንዲከፈላቸው ለመጠየቅ ከሚመላለሱት ብዙ ባለዕዳዎች ጋር የረጅም ጊዜ ልምድ ስለ ነበራቸው ትእዛዙን ተጠንቅቀው ነበር የሚያከብሩለት
« ካርዱ እኮ እሱውና ጌታዬ » ዌስት ሊን ያለው ሚስተር ካርላይል ነው "
« ሚስተር ካርላይል ? » እለ ዊልያኛ ቬን እግሩን ሲቆረጥመው እያቃሰት
« ምን ይፈልጋል ? እስኪ አስገባው ። » አሽከሩ እንደታዘዘው እንግዳውን አስገባው ሚስተር ካርላይል ግርማ ሞገስ ያለው የኻያ ሰባት ዓመት ሰው ነው። አጠር ካለ ሰው ጋር ሲነጋገር ራሱን ወደ ሰውየው ዘንበል የማድረግ ልማድ አለው ። የእጅ መንሣት ልማድ ቢባልም ስሕተት አይሆንም ። አባቱም እንደዚሁ ያደርግ ነበር ።ሰዎች ስለዚህ ነገር ሲያነሡበት እንደ መሣቅ ይልና ለራሱ ምንም እንደማይታወቀው ይናገር ነበር ። ሚስተር ካርላይል ፡ ፊቱ ገርጣ ብሎ ጥርት ያለ ጸጉሩ ጥቁር ሽፋሺፍቱ ግጥም ያለ ባጠቃላይ የዐይነ ግቡነቱንና ያስደሳችነቱን ያህል መልከ መልካም ነው ባይባልም፡ ወንዶችም ሴቶችም ሊያዩት የሚፈልጉት ፡ የሚያስከብርና የቅንነት መለኪያ የመሰለ ገጽታ አለው። የካርላይል አባት፡ ትልቁ ካርላይል ጠበቃ ነበርና ልጁም ባባቱ እግር ተተክቶ ጠበቃ ሆነ ። ነገር ግን እንደገጠር ሰው
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ዊልያም ቪን በከተማ ውስጥ ከሚገኘው ቤቱ፡ በተለይም ከሚያምረው ሰፊ ቤተ መጻሕፍት ውስጥ በምቹ ወንበር ላይ ተቀምጧል "
አንደኛው እግሩን በወፍራሙ በታጠፈ ጨርቅ ግጥም አርጎ አስሮ ከአንድ
ለስላሳ ትራስ ላይ አሳርፎ ሕመሙን ያዳምጣል ። ገና ዐርባ ዘጠኝ ዓመቱን እንኳን ሳይደፍን ጸጉሩ ሽብቶ ሰፊው ግንባሩ ተጨማዶ ዱሮ ያምር የነበረው ፊቱ ምጥጥ ድርቅ ብሎ ያለ ዕድሜው አርጅቶ ሽማግሌ ሆኗል ።
ዊሊያም ቬን በፖለቲካ ሰውነቱ ወይም በጦር መሪነቱ ወይም በላቀ የሕዝብ አስተዳዳሪነቱ ወይም የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል እንደ መሆኑ መጠን
በኃይለኛ ተናጋሪነቱና በንቁ ተከራካሪነቱ፡ ሳይሆን በገንዘብ አባካኝነቱ፡በቁማርተኛነቱ በዕለት ደስታ ፈላጊነቱና በደንታ ቢስነቱ፡ በሁሉም ዘንድ የታወቀ ነበር ፡፡
በፊት ኻያ አምስት ዓመት እስኪሞላው ድረስ ዋዛ ፈዛዛ የማያውቅ የያዘውን ተግባር ከዳር ሳያደርስ የማይለቅ ትጉሕና ቁም ነገረኛ ነበር ። ሕግ ሲያጠና
በነበረበት ጊዜ ከትምህርት ቤቱ የሚጠበቅበትን ግዴታ በሚገባ ለመወጣት ሲል አምሽቶ እየተኛ ማልዶ እየተነሣ ተግቶ ማጥናትን የዘወትር ተግባሩ አደረገወዉ ፡፡ ትዕግሥት የሞላበት ጥረቱን የተመለከቱ፡ ጀማሪ የሕግ ተማሪዎች የሆኑ ጓደኞቹ « ዳኛው ቬን » የሚል የቅጽል ስም አወጡለት ። ወጣቱ፡ ዊልያም ቬን ልቡ ሰማይ ነበርና የደረጃ ዕድገቱና የታዋቂነት ምኞቱ ሊሳካለት የሚችለው ዝንባሌውንና ተሰጥዎውን በጥረቱ በማጠናከር መሆኑን ስለተገነዘበ ባልንጀሮቹ ወደ ዕለታዊ ደስታና ወደ ቦዘኔነት ሊመልሱት ያደረጉት ሙከራ ሁሉ ሳይዝላቸው ቀርቷል
ዊልያም ከመልካም ቤተሰብ የተወለደና በዚያን ጊዜ ሽማግሌ ለነበረው የማውንት
እስቨርን ኧርል ወራሽ ዘመድ ቢሆንም ለራሱ ግን ምንም የሌለው ድሀ ነበር ። የሽማግሌው ወራሽ ሆኖ በእግሩ እንዳይተካ እንኳን በዝምድናቸው ቅርበት መሠረት የቅድሚያ መብት የነበራቸው ሌሎች ሦስት ጤናቸው የተሟላ ዘመዶች ነበሩት ።ከሦስቱ ውስጥ ደግሞ በተለይ ሁለቱ፡ ገና ወጣቶች ስለነበሩ ውርሱን በሞት የመልቀቃቸው ተስፋ የመነመነ ነበር ። እሱም ቢሆን : ከነዚያ ሁሉ ዐልፍ ይደርሰኛል የሚል ተስፋ በሕልሙም ሆነ በውኑ መጥቶበት አያውቅም። ነገር ግን ሦስቱም ተከታትለው አለቁ ። አንዱን የሚጥል በሽታ ገደለው ። ሁለተኛዉ ወደ አፍሪካ እንደ ሔደ በንዳድ ሞተ። ሦስተኛዉ ባገሩ በኦክስፎርድ አካባቢ በጀልባ ሲጓዝ ተገልብጦ ሰጠመ። በዚህ ምክንያት፡ የሕግ ተማሪው ዊሊያም ቬን ሳያስበውና ሳያልመውን በድንገተኛ አጋጣሚ የማውንት እስቨርን ኧርልን ማዕረግና ሀብት ወረሰና ! የስልሳ ሺ ፓውንድ ያመት ገቢ ሕጋዊ ባለመብት ሆነ
በመጀመሪያ ሲያስበው ያን ያህል ገንዘብ በየዓመቱ ከገባለት እንዴት አንደ ሚጠቀምበት ጨንቆት ነበር ። ነገር ግን ገና ሳይጀምር ትንሹም ትልቁም የሱ አወዳሽና አሞጋሽ ሆኑ ። በዚያ ሁሉ አንፋሽ አከንፋሽ ብዛት ጭንቅላቱ፡ ያለመዞሩ ያስገርም ነበር ዊልያም በውርሱ ባገኘው ማዕረግና ሀብት ብቻ ሳይሆን ቀድሞውንም የሚያምር መልክና የሚስብ ጠባይ ስለ ነበረው፡ የደመቀና የተደነቀ ሰው ሆነ ።ነገር ግን ያን ምስኪን የሕግ ተማሪ ከትምህርት ቤቱ፡ ብቸኛ ክፍሎች ውስጥ ጠብቆ ይዞት የነበረው አስተዋይነት እርግፍ አድርጐ ከዳውና ሕይወቱን ቅጥ አምባር በሌለው ጥድፊያ ሲመራው የተመለከቱት አንዳንድ አስተዋዮች አንድ ቀን በግንባሩ ተደፍቶ እንደሚቀር ይናገሩ ነበር ። ቢሆንም በዓመት ከፍተኛ ገቢ ያለው ሰው
በቀላሉ ጨርሶ አይወድቅምና እነሆ በጎ ኗሪ መስሎ ከቤተ መጻሕፍቱ ተቀምጧልም የአእምሮ ሰላም የነሡትን ሕይወቱን በቋፍ ያንጠለጠሉትንና እንደማይነቀሉ ሆነው የተጣቡትን ችግሮች ግን አገር ስምቷቸዋል ። ካገር በበለጠም የቅርብ ወዳጆቹ ከነሱ ይልቅ ደግም ባለዕዳዎች ደህና አድርገው ዐውቀዋቸዋል ወደ ዕብደቱ የሚያጣድፈው ሥቃዩ ብቻ የግሉ ድርሻ ስለሆነ ከራሱ በቀር ማንም አላወቀለትም ሊያውቅለትም አይችልም ከብዙ ዓመት በፊት የነገሩን አጀማመር ተመልክቶ
አዝማሚያውን አስተውሎ: መጨረሻው ምን ሊሆን እንደሚችል ለማሰብ ትኩረት
ሰጥቶ ገንዘብ አወጣጡን በቅጡ ለማድረግ ቢሞክር ኖሮ ፡ ክብሩን ለማደስ ይቻላው ነበር ። እሱ ግን ብዙ ብጤዎቹ የዚህ ዐይነቱ ነገር ሲደርስባቸው እንደሚያደርጉት ያቺን እንድ ጊዜ ደርሳ ማጋለጧ የማይቀር ቀን ላልተወሰነ የጊዜ ገደብ ወደ ጐን በመተው በዕዳ ላይ ዕዳ መጨመሩን ቀጠለበት ። ቁርጠኝነቱ የውርደትና የውድቀት ሰዓት ግን ጉዞዋን አላቆመችም ። እየቀረበች መጣች ።
ዊልያም ቬን ከዚህ ምዕራፍ መግቢያ እንደ ተመለከትነው : ከቤተ መጻሕፍት
ተቀምጦ የሚተክዘው ከፊቱ ካለው ጠረጴዛ ላይ ምስቅልቅል ብሎ የተቆለለውን የብዙ ልዩ ልዩ ዕቃዎች ሰነድ እየተመለከተ ይሆናል ።
እንደዚያ ተቀምጦ ሲተክዝ የጋብቻው ሁኔታ ታወሰው “ ግሬትና ግሪን ከሚ
ባለው ቦታ የፈጸመው ጋብቻ ምንም እንኳን ሴትዮዋ የፍቅር አቻው ብትሆንም' አፈፃፀሙ ያልታሰበበትና ምንም ዐይነት ማመዛዘን ያልታከለበት ነበር ። ቢሆንም ሚስቲቱ ያሳያት ከነበረው ቸልታና ይፈጸመው ከነበረው ዕብደት በላይ ትወደው ነበር ። አንዲት ሴት ልጅ ወለደችለት ። ልጁ ዐሥራ ሦስት ዓመት እስኪሞላት ድረስ እናቷ በደንብ ካሳደገቻት በኋላ ሁለተኛ ልጅ ሳትወልድለት ሞትች ። ወንድ ልጅ ለመውለድ ቢታደል ኖሮ ዊልያም ሲመኘው ' ሲመኘው ሳያገኘው የቀረው ነገር ትዝ ሲለው ' እንደማቃሰት ብሎ በረጅሙ ተነፈሰ ከገባበት የችግር ማጥ የሚወጣበትን መንገድ አያጣለትም ነበር ። ልጁ አድጎ፡ ለአቅመ አዳም ሲደርስ ይህን ባባቱ ላይ የወደቀውን የኑሮ ጣጣ ለማስወገድ አብሮት ተሰልፎ....
« ጌቶች » አለ አንድ አሽከር ወደ ውስጥ ገብቶ የጌታውን ከንቱ ምኞት በማቋረጥ። « ከእርስዎ ጋር ለመገናኘት የሚፈልግ እንግዳ መጥቷል ። »
« ማነው እሱ ? » አለው ኮስተር ብሎ " አሽከሩ ከፊቱ ያኖረለትን የስም ካርድ
ልብ አላለውም ። ማንም ሰው ቢሆን እንደ ውጭ አገር አምባሳደር ለብሶና ትልቅ ሰው መስሎ ቢመጣም ሥነ ሥርዓት ሳይጠብቅ ሎርድ (የማዕረግ ስም) ዊልያም ቬን ዘንድ ሰተት ብሎ ይገባል ማለት ዘበት ነበር ። አሽከሮቹም ገንዘባቸው እንዲከፈላቸው ለመጠየቅ ከሚመላለሱት ብዙ ባለዕዳዎች ጋር የረጅም ጊዜ ልምድ ስለ ነበራቸው ትእዛዙን ተጠንቅቀው ነበር የሚያከብሩለት
« ካርዱ እኮ እሱውና ጌታዬ » ዌስት ሊን ያለው ሚስተር ካርላይል ነው "
« ሚስተር ካርላይል ? » እለ ዊልያኛ ቬን እግሩን ሲቆረጥመው እያቃሰት
« ምን ይፈልጋል ? እስኪ አስገባው ። » አሽከሩ እንደታዘዘው እንግዳውን አስገባው ሚስተር ካርላይል ግርማ ሞገስ ያለው የኻያ ሰባት ዓመት ሰው ነው። አጠር ካለ ሰው ጋር ሲነጋገር ራሱን ወደ ሰውየው ዘንበል የማድረግ ልማድ አለው ። የእጅ መንሣት ልማድ ቢባልም ስሕተት አይሆንም ። አባቱም እንደዚሁ ያደርግ ነበር ።ሰዎች ስለዚህ ነገር ሲያነሡበት እንደ መሣቅ ይልና ለራሱ ምንም እንደማይታወቀው ይናገር ነበር ። ሚስተር ካርላይል ፡ ፊቱ ገርጣ ብሎ ጥርት ያለ ጸጉሩ ጥቁር ሽፋሺፍቱ ግጥም ያለ ባጠቃላይ የዐይነ ግቡነቱንና ያስደሳችነቱን ያህል መልከ መልካም ነው ባይባልም፡ ወንዶችም ሴቶችም ሊያዩት የሚፈልጉት ፡ የሚያስከብርና የቅንነት መለኪያ የመሰለ ገጽታ አለው። የካርላይል አባት፡ ትልቁ ካርላይል ጠበቃ ነበርና ልጁም ባባቱ እግር ተተክቶ ጠበቃ ሆነ ። ነገር ግን እንደገጠር ሰው
👍38❤2
ሳይሆን የሥነ ምግባሩን ሥርዓት ያወቀ ከራግቤ ትምህርት ቤት ከጨረሰ በኋላ ኦክስፎርድ ዩኒቬርስቲ ተምሮ በድግሪ የተመረቀ ምሑር ነው ።
«ሚስተር ካርላይል » አለ የቤቱ ጌታ እንደ ተቀመጠ እጁን እየዘረጋ ። « መቼም
ለመነሣት ብሞክር በብዙ ችግር ካልሆነ በቀር እንደማይሆንልኝ ሁኔታዬን የምታየው ነው። ያ የተረገመ እሪህ ዛሬ ደግሞ እንደገና ተነሣብኝና አመመኝ ። ተቀመጥ እስቲ ። ከከተማ መጥተህ ሰንብተሃል እንዴ ? »
« ክቡርነትዎን ማነጋገር ስለፈለግሁ አሁን ከዌስት ሊን መምጣቴ ነው ። »
« ምንድነው የመጣህበት ? » አለው ዊልያም ቬን ምናልባት ሚስተር ካርላይል ከነዚያ ብዙ ነዝናዞች ባለዕዳዎች ለአንዱ ገንዘቡን ለማስመለስ ሊከራከርለት ተቀጥሮ እንደሆነ የሚል የጥርጣሬ ሐሳብ ስለ መጣበት እየቀፈፈው ።
ሚስተር ካርላይል ፡ ወንበሩን ወደ በሽተኛው አስጠግቶ ድምፁን ዝቅ በማድ
ረግ « አመጣጤማ ጌታዬ ፡ ኤስት ስንን ሊሸጡት ነው የሚል ወሬ ሰምቼ ነው ። »
« ቆይ እስቲ ጌታዬ » አለው ቀደም ሲል የመጣበት ጥርጣሬ ይበልጥ ግልጽ መስሎ ተሰማውና ። « ሁለታችንም እውነተኞች ሆነን ፡ ተማምነን ምስጢር መጫወት እንችላለን ?ወይስ ይህ ጥያቄህ የሚያስከትለው ሌላ ነገር አለው? »
« ምን ለማለት እንደ ፈለጉ አልገባኝም » አለው ሚስተር ካርላይል ።
« ስማኝ ! ......... በግልጽ ስናገር እንዳይከፋህ ። መጠርጠር አለብኝ ። እነዚያ ነገረኞች አበዳሪዎቼ ራሳቸው ሞክረው ያቃታቸውን መረጃ አንተ ከኔ መግምገህ እንድትወስድላቸው ልከውህ እንደሆነስ ? »
« በርግጥ » አለ እንግዳው « አንድ ጠበቃ ስለ ክብሩ እምብዛም ሳያስብ ገንዘብ ለማግኘት እንደሚጥር ዐውቃለሁ። እኔን ግን ያውም በእርስዎ ላይ ሥውር ተንኮል ይወራብኛል ብለው አይጠራጠሩ ። እስከ ዛሬ አንድም አሳፋሪ ሥራ መፈጸሜን አላስታውም ። ለወደፊትም የሚቃጣኝ አይመስለኝም ።
« ይቅርታ አድርግልኝ በል ....ሚስተር ካርላይል ። ከተፈጸመብኝ ብዙ
ተንኮል ውስጥ እኩሌታውን እንኳን ብታውቀው ኖሮ ፡ ማንንም በመጠርጠሬ
አትፈርድብኝም ነበር ። በል እስቲ የመጣህበትን ንገረኝ ። »
“ ኢስት ሊንን ሊሸጡት እንደሚያስቡ ወኪልዎ እንዲያውም በደፈናው እንደ
ዘበት አድርጐ ነግሮኛል ። በእርግጥ የሚሸጡት ከሆነ እኔ ላስቀረው አስቤ ነው ።
« ለማን ? »
« ለራሴ ። »
« ላንተ ለራስህ ! » አለና ሣቀ ። « ሆ! ሆ! ጥብቅና እኮ ......... ደኅና ሥራ ነው።
« እንዴታ » አለ ሚስተር ካርላይል ። « በተለይ እንደኛ ብዙ ከፍተኛ ጉዳዮችን ለሚከታተሉ ። ከዚህ ሌላም ከአጎቴና ከአባቴ ጠቀም ያለ ውርስ ማግኘቱን
ያስታውሳሉ ። »
«እሱን ዐውቃለሁ ። በዚህ ላይ ደግሞ የጥብቅናህ ገቢ አለ ። »
« ይኸ ብቻ ሳይሆን እናቴም በጋብቻዋ ጊዜ ብዙ ገንዘብ ይዛ መጥታ ነበር ።
አባቴም ያን ገንዘብ ደኅና አድርጎ በማንቀሳቅስ አበራከተው ። እኔም ገንዘቡን ከአንድ ቁም ነገር ለማዋል ሳስብ የኢስት ሊንን የመሸጥ ወሬ ሰማሁ ። የተወራው እውነት ከሆነና በዋጋም ከተስማማን እኔ አስቀረዋለሁ ። »
ዊልያም ቬን ጥቂት አሰበና፡ « ሚስተር ካርላይል እኔ በጣም በሚያሳስብ ሁኔታ
ላይ ነው ያለሁት ። ጥሬ ገንዘብ በጣም ያስፈልገኛል ። ኢስትሊን ከማንኛውም
የውርስ ግዴታ ነጻ ነው ። ከዋጋው ጋር የሚመጣጠን የወለድ አግድ ዕዳም የለበትም ። የዛሬ ዐሥራ ስምንት ዓመት በደኅና ዋጋ የገዛሁት ጊዜ የሻጮቹ ጉዳይ ፈጻሚ እንደ ነበርክ ትዝ ይለኛል ።
« አባቴ ነበር » አለ ሚስተር ካርላይል ሣቅ ብሎ ። « እኔማ ያን ጊዜ ገና
ልጅ ነበርኩ ። »
« አዎን አባትህ ማለት ነበረብኝ ። እንግዲህ ኢስት ሊንን ሸጩ ዕዳዬን ከከፈ
ልኩ በኋላ ፡ ለኔ የሚቀሩኝ ጥቂት ሺ ብሮች ብቻ ቢሆኑም ፡ ችግሬን የማቃልልበት ሌላ መንገድ ስለአጣሁ ኢስት ሊንን በመሸጡ ቆርጫለሁ። ግን ልብ በል ! የኢስት ሊን መሸጥ በይፋ ከተወራ ባለዕዳዎቹ እንደ ተርብ እንደሚወሩኝ ዕወቀው ። ስለዚህ አደራህን ፡ ሁሉን ነገር በምስጢር መያዝ አለብህ ። ገባህ ? »
« አዎን ገብቶኛል ፡ ለመሆኑ ስንት ይሉታል ? »
« ስለዝርዝሩ ነገር ከወኪሎቼ ከዋርበርትንና ከዌር ጋር ተነጋገር ። ቢሆንም ከሰባ ሺ ፓውንድ አይወርድም ።
« ይኸማ በጣም በዛ ...... .. ጌታዬ » አለ ሚስተር ካርላይል ።
« ኧረ ይኸም ሲሆን ዋጋው አልነበረም !!»
« የግፊት ሺያጮች ምን ጊዜም የሚገባቸውን ያህል ዋጋ አያወጡም »
አለና ግልጹ ጠበቃ ነገሩን በመቀጠል
« እኔ ደግሞ ከሚስተር ቦሻም ጭምጭምታውን ከመስማቴ በፊት ኢስት ሊን ለሴት ልጅዎ በውርስ የተሰጠ ይመስለኝ ነበር ።»
« ይገርምሃል ለሷ የተላለፈ ምንም ነገር አልተያዘም » አለ ዊልያም ቬን የግንባሩ መኮማተር በግልጽ እየታየበት ። « ለዚህ ሁሉም ምክንያት ነገሩን አዙሬ ሳላይ የፈጸምኩት የጠለፋ ጋብቻ ነው ። ከጄኔራል ኮንዌይ ልጅ ጋር ፍቅር ይዞኝ
ነበር። እሷም ተከትላኝ ኮበለለች ። በርግጥ እኔም እሷም ተሳሳትን ። አባቷ እኔ የልጅነት ዕብደቴን ካልተውኩ ልጃቸውን ' ሜሪን እንዳገባ እንደማይፈቅዱልኝ ቁርጡን ነገሩኝ ። እኔም ልጅቱን ወደ ጌሬትና ግሪን አስኮብልዬ ያለ ምንም ውል አገባኋት ። እኔ የማውንት እስቨርን ኧርል ተብዬ ስለ ነበር እሷንም እመቤት ማውንት
እስቨርን አልኳት ። ጀኔራሉ ልጃቸው መኮብለሏን ሲሰሙ ንዴት ገደላቸው ። »
« ገደላቸው ? » አለ ሚስተር ካርላይል
« እዎን ገደላቸው " ሰውየው ቀድሞውንም ልበ በሽተኛ ነበሩ ። ኋላ ደግሞ ይኸ በጣም ያናደዳቸው ምክንያት ተፈጠረና በሺታቸው ጠናባቸው ! በመዉረሻም ወሰዳቸው " ያቺ ምስኪን ሚስቴ ደግሞ የአባቷን መሞት ከሰማችበት ጊዜ ጀምሮ ለመሞታቸው ምክንያት እሷ መሆኗን በማሰብ አንድ ቀን እንኳን ደስ ሳይላት
ሕይወቷ ለማለፍ በቃ ። አባቷን ንዴት እንደ ገደላቸው እሷንም የገደላት ጸጸት መሰለኝ ብዙ ዓመት ታመመች ።
« ሐኪሞች የሳንባ በሽታ ነው ቢሉም ይዞታው ግን የጠቅላላ ሰውነት ማለቅ
ነበር ። እዚህ ያመኛል ፡ እንደዚህ ይሰማኛል ሳትል እልቅ ብላ መነመነች ። በቤታቸው ደግሞ የሳንባ በሽታ አልነበረባቸውም ። ብቻ ብዙ ጊዜ ተደጋግሞ ሲደርስ እንዳየሁት የጠለፋ ጋብቻ ሲባል እንከን አያጣውም ። ምን ጊዜም ቢሆን አንድ መጥፎ ነገር
ይከተለዋል » አለና ሐሳብ ይዞት ጭልጥ አለ ። « ከጋባችሁ በኋላ የተፈጸመ
አንድ የስምምነት ውል ሊኖር ይችላል » አለው ሚስተር ካርላይል ። ዊልያም ቬን ከያዘው ሐሳብ ምልስ አለና፡ «ሊኖር ይችል እንደ ነበር ዐውቃለሁ ። ግን አልተፈጸመም ። እሷ ሀብት የሚባል ነገር አልነበራትም ። እኔ ደግሞ በገንዘብ መርጨት ዕብደት ተጠመድኩ ። ስለዚህ ሁለታችንም ወደፊት ስለሚወለዱት ልጆቻችን ቅርስ ያለ ጉዳይ አላሰብንበትም ብናስበውም እንኳን አልፈጸምነውም ። አየህ................
ሚስተር ካርላይል ፡ በማንኛውም ጊዜ ሊሠራ የሚችል ነገር፡ ምን ጊዜም ሳይሠራ ይቅራል የሚባል ያባቶች ምሳሌ አለ ። »
«ሚስተር ካርላይል » አለ የቤቱ ጌታ እንደ ተቀመጠ እጁን እየዘረጋ ። « መቼም
ለመነሣት ብሞክር በብዙ ችግር ካልሆነ በቀር እንደማይሆንልኝ ሁኔታዬን የምታየው ነው። ያ የተረገመ እሪህ ዛሬ ደግሞ እንደገና ተነሣብኝና አመመኝ ። ተቀመጥ እስቲ ። ከከተማ መጥተህ ሰንብተሃል እንዴ ? »
« ክቡርነትዎን ማነጋገር ስለፈለግሁ አሁን ከዌስት ሊን መምጣቴ ነው ። »
« ምንድነው የመጣህበት ? » አለው ዊልያም ቬን ምናልባት ሚስተር ካርላይል ከነዚያ ብዙ ነዝናዞች ባለዕዳዎች ለአንዱ ገንዘቡን ለማስመለስ ሊከራከርለት ተቀጥሮ እንደሆነ የሚል የጥርጣሬ ሐሳብ ስለ መጣበት እየቀፈፈው ።
ሚስተር ካርላይል ፡ ወንበሩን ወደ በሽተኛው አስጠግቶ ድምፁን ዝቅ በማድ
ረግ « አመጣጤማ ጌታዬ ፡ ኤስት ስንን ሊሸጡት ነው የሚል ወሬ ሰምቼ ነው ። »
« ቆይ እስቲ ጌታዬ » አለው ቀደም ሲል የመጣበት ጥርጣሬ ይበልጥ ግልጽ መስሎ ተሰማውና ። « ሁለታችንም እውነተኞች ሆነን ፡ ተማምነን ምስጢር መጫወት እንችላለን ?ወይስ ይህ ጥያቄህ የሚያስከትለው ሌላ ነገር አለው? »
« ምን ለማለት እንደ ፈለጉ አልገባኝም » አለው ሚስተር ካርላይል ።
« ስማኝ ! ......... በግልጽ ስናገር እንዳይከፋህ ። መጠርጠር አለብኝ ። እነዚያ ነገረኞች አበዳሪዎቼ ራሳቸው ሞክረው ያቃታቸውን መረጃ አንተ ከኔ መግምገህ እንድትወስድላቸው ልከውህ እንደሆነስ ? »
« በርግጥ » አለ እንግዳው « አንድ ጠበቃ ስለ ክብሩ እምብዛም ሳያስብ ገንዘብ ለማግኘት እንደሚጥር ዐውቃለሁ። እኔን ግን ያውም በእርስዎ ላይ ሥውር ተንኮል ይወራብኛል ብለው አይጠራጠሩ ። እስከ ዛሬ አንድም አሳፋሪ ሥራ መፈጸሜን አላስታውም ። ለወደፊትም የሚቃጣኝ አይመስለኝም ።
« ይቅርታ አድርግልኝ በል ....ሚስተር ካርላይል ። ከተፈጸመብኝ ብዙ
ተንኮል ውስጥ እኩሌታውን እንኳን ብታውቀው ኖሮ ፡ ማንንም በመጠርጠሬ
አትፈርድብኝም ነበር ። በል እስቲ የመጣህበትን ንገረኝ ። »
“ ኢስት ሊንን ሊሸጡት እንደሚያስቡ ወኪልዎ እንዲያውም በደፈናው እንደ
ዘበት አድርጐ ነግሮኛል ። በእርግጥ የሚሸጡት ከሆነ እኔ ላስቀረው አስቤ ነው ።
« ለማን ? »
« ለራሴ ። »
« ላንተ ለራስህ ! » አለና ሣቀ ። « ሆ! ሆ! ጥብቅና እኮ ......... ደኅና ሥራ ነው።
« እንዴታ » አለ ሚስተር ካርላይል ። « በተለይ እንደኛ ብዙ ከፍተኛ ጉዳዮችን ለሚከታተሉ ። ከዚህ ሌላም ከአጎቴና ከአባቴ ጠቀም ያለ ውርስ ማግኘቱን
ያስታውሳሉ ። »
«እሱን ዐውቃለሁ ። በዚህ ላይ ደግሞ የጥብቅናህ ገቢ አለ ። »
« ይኸ ብቻ ሳይሆን እናቴም በጋብቻዋ ጊዜ ብዙ ገንዘብ ይዛ መጥታ ነበር ።
አባቴም ያን ገንዘብ ደኅና አድርጎ በማንቀሳቅስ አበራከተው ። እኔም ገንዘቡን ከአንድ ቁም ነገር ለማዋል ሳስብ የኢስት ሊንን የመሸጥ ወሬ ሰማሁ ። የተወራው እውነት ከሆነና በዋጋም ከተስማማን እኔ አስቀረዋለሁ ። »
ዊልያም ቬን ጥቂት አሰበና፡ « ሚስተር ካርላይል እኔ በጣም በሚያሳስብ ሁኔታ
ላይ ነው ያለሁት ። ጥሬ ገንዘብ በጣም ያስፈልገኛል ። ኢስትሊን ከማንኛውም
የውርስ ግዴታ ነጻ ነው ። ከዋጋው ጋር የሚመጣጠን የወለድ አግድ ዕዳም የለበትም ። የዛሬ ዐሥራ ስምንት ዓመት በደኅና ዋጋ የገዛሁት ጊዜ የሻጮቹ ጉዳይ ፈጻሚ እንደ ነበርክ ትዝ ይለኛል ።
« አባቴ ነበር » አለ ሚስተር ካርላይል ሣቅ ብሎ ። « እኔማ ያን ጊዜ ገና
ልጅ ነበርኩ ። »
« አዎን አባትህ ማለት ነበረብኝ ። እንግዲህ ኢስት ሊንን ሸጩ ዕዳዬን ከከፈ
ልኩ በኋላ ፡ ለኔ የሚቀሩኝ ጥቂት ሺ ብሮች ብቻ ቢሆኑም ፡ ችግሬን የማቃልልበት ሌላ መንገድ ስለአጣሁ ኢስት ሊንን በመሸጡ ቆርጫለሁ። ግን ልብ በል ! የኢስት ሊን መሸጥ በይፋ ከተወራ ባለዕዳዎቹ እንደ ተርብ እንደሚወሩኝ ዕወቀው ። ስለዚህ አደራህን ፡ ሁሉን ነገር በምስጢር መያዝ አለብህ ። ገባህ ? »
« አዎን ገብቶኛል ፡ ለመሆኑ ስንት ይሉታል ? »
« ስለዝርዝሩ ነገር ከወኪሎቼ ከዋርበርትንና ከዌር ጋር ተነጋገር ። ቢሆንም ከሰባ ሺ ፓውንድ አይወርድም ።
« ይኸማ በጣም በዛ ...... .. ጌታዬ » አለ ሚስተር ካርላይል ።
« ኧረ ይኸም ሲሆን ዋጋው አልነበረም !!»
« የግፊት ሺያጮች ምን ጊዜም የሚገባቸውን ያህል ዋጋ አያወጡም »
አለና ግልጹ ጠበቃ ነገሩን በመቀጠል
« እኔ ደግሞ ከሚስተር ቦሻም ጭምጭምታውን ከመስማቴ በፊት ኢስት ሊን ለሴት ልጅዎ በውርስ የተሰጠ ይመስለኝ ነበር ።»
« ይገርምሃል ለሷ የተላለፈ ምንም ነገር አልተያዘም » አለ ዊልያም ቬን የግንባሩ መኮማተር በግልጽ እየታየበት ። « ለዚህ ሁሉም ምክንያት ነገሩን አዙሬ ሳላይ የፈጸምኩት የጠለፋ ጋብቻ ነው ። ከጄኔራል ኮንዌይ ልጅ ጋር ፍቅር ይዞኝ
ነበር። እሷም ተከትላኝ ኮበለለች ። በርግጥ እኔም እሷም ተሳሳትን ። አባቷ እኔ የልጅነት ዕብደቴን ካልተውኩ ልጃቸውን ' ሜሪን እንዳገባ እንደማይፈቅዱልኝ ቁርጡን ነገሩኝ ። እኔም ልጅቱን ወደ ጌሬትና ግሪን አስኮብልዬ ያለ ምንም ውል አገባኋት ። እኔ የማውንት እስቨርን ኧርል ተብዬ ስለ ነበር እሷንም እመቤት ማውንት
እስቨርን አልኳት ። ጀኔራሉ ልጃቸው መኮብለሏን ሲሰሙ ንዴት ገደላቸው ። »
« ገደላቸው ? » አለ ሚስተር ካርላይል
« እዎን ገደላቸው " ሰውየው ቀድሞውንም ልበ በሽተኛ ነበሩ ። ኋላ ደግሞ ይኸ በጣም ያናደዳቸው ምክንያት ተፈጠረና በሺታቸው ጠናባቸው ! በመዉረሻም ወሰዳቸው " ያቺ ምስኪን ሚስቴ ደግሞ የአባቷን መሞት ከሰማችበት ጊዜ ጀምሮ ለመሞታቸው ምክንያት እሷ መሆኗን በማሰብ አንድ ቀን እንኳን ደስ ሳይላት
ሕይወቷ ለማለፍ በቃ ። አባቷን ንዴት እንደ ገደላቸው እሷንም የገደላት ጸጸት መሰለኝ ብዙ ዓመት ታመመች ።
« ሐኪሞች የሳንባ በሽታ ነው ቢሉም ይዞታው ግን የጠቅላላ ሰውነት ማለቅ
ነበር ። እዚህ ያመኛል ፡ እንደዚህ ይሰማኛል ሳትል እልቅ ብላ መነመነች ። በቤታቸው ደግሞ የሳንባ በሽታ አልነበረባቸውም ። ብቻ ብዙ ጊዜ ተደጋግሞ ሲደርስ እንዳየሁት የጠለፋ ጋብቻ ሲባል እንከን አያጣውም ። ምን ጊዜም ቢሆን አንድ መጥፎ ነገር
ይከተለዋል » አለና ሐሳብ ይዞት ጭልጥ አለ ። « ከጋባችሁ በኋላ የተፈጸመ
አንድ የስምምነት ውል ሊኖር ይችላል » አለው ሚስተር ካርላይል ። ዊልያም ቬን ከያዘው ሐሳብ ምልስ አለና፡ «ሊኖር ይችል እንደ ነበር ዐውቃለሁ ። ግን አልተፈጸመም ። እሷ ሀብት የሚባል ነገር አልነበራትም ። እኔ ደግሞ በገንዘብ መርጨት ዕብደት ተጠመድኩ ። ስለዚህ ሁለታችንም ወደፊት ስለሚወለዱት ልጆቻችን ቅርስ ያለ ጉዳይ አላሰብንበትም ብናስበውም እንኳን አልፈጸምነውም ። አየህ................
ሚስተር ካርላይል ፡ በማንኛውም ጊዜ ሊሠራ የሚችል ነገር፡ ምን ጊዜም ሳይሠራ ይቅራል የሚባል ያባቶች ምሳሌ አለ ። »
👍23❤1
ሚስተር ካርላይል ፡ ነገሩ የገባው መሆኑን ለመግለጽ እጅ ነሣ ። « ስለዚህ» አለ ዊልያም ቬን ንግግሩን በመቀጠል
« ልጄ ምንም ድርሻ የላትም ። ለኑሮዋ ከሚያስተማምን አንድ ቦታ ሳሳስጠጋት የሞትኩባት እንደሆነ ምን ያህል እንደምትቸገር ሳስበው ጭንቅ ይለኛል።በርግጥ ያቺ ከኔ ጋር ከመኮብለል በቀር ፡ ምንም እንከን ያልነበራት እናቷ በደንብ አድርጋ ስላሳደገቻት የመብለጭለጭና የልታይ ባይነት ቅብጠት አታውቅም ። እናቷ ዐሥራ ሁለት ዓመቷን ስትጨርስ እንደ ሞተችባት ጥሩ
ሞግዚት ተገኘችላት ። በመልኳም ይህ ቀረሽ የማትባል ቆንጆ ናት ።
« ሥነ ሥርዓትን ተምራ ያደገችና መልክ የታደለች ስለሆነች ፡ ጥሩ ትዳር ሳትይዝ እንደማትቀር አምናለሁ ። መቸም እንደ እናቷ ወደ ግሬትና ግሪን ትኮበልላለች ብዬ አልሠጋም ። »
« እኔም ትዝ ትለኛለች » አለ ካርላይል በጣም የምታምር ልጅ ነበረች ። »
« አዎን ፤ እናቷ በሕይወት በነበረች ጊዜ ኢስት ሊን ሳለን አይተሃት ነበር ።
በል ወደ ዋናው ነገራችን እንመለስና፡ ኢስት ሊንን ከገዛህ የወለድ አግድ ዕዳ እንደተከፈለ ቀሪውን ገንዘብ በእጄ ተቀብዬ ለችግሬ ማዋል አለብኝ ። እንደምታውቀው እነዚያ የተረገሙ አበዳሪዎቼ ስለሺያጩ ፍንጭ ከሰሙ አንዲት ቤሳ እንኳን አላገኝም ። ስለዚህ ጉዳዩ በምስጢር ተጠብቆ ኢስት ሊን የሎርድ ዊልያም ቬን ንብረት መሆኑ ብቻ እንደሚታወቅ ሆኖ ለትንሽ ጊዜ ይቆያል ። አንተም በዚህ ቅር እንደ ማይልህ ተስፋ አለኝ ።»
ሚስተር ካርላይል መልስ ከመስጠቱ በፊት ጥቂት አሰበና ጭውውታቸውን
ቀጠሉ ። ከዊልያም ቬን ጠበቆች ከዋርበርተንና ዌር ጋር በበነጋው ጧት ተገናኝቶ እንዲነገጋር ተስማሙ ። ካርላይል ለመሔድ ሲነሣ ጊዜው መሽቶ ነበር ።
« ቆይና ራት በልተህ ሒድ እንጂ » አለው
ሚስተር ካርላይል አመነታ ። የገዛ ልብሱን አስተውሎ አየ ። ተራ የቀን ልብስ ነበር። ሎርድ ዊልያም ቬንን ከሚያህል ታላቅ ሰው ራት ግብዣ ላይ የሚለበስ ዐይነት አልነበረም ።.......
💫ይቀጥላል💫
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
« ልጄ ምንም ድርሻ የላትም ። ለኑሮዋ ከሚያስተማምን አንድ ቦታ ሳሳስጠጋት የሞትኩባት እንደሆነ ምን ያህል እንደምትቸገር ሳስበው ጭንቅ ይለኛል።በርግጥ ያቺ ከኔ ጋር ከመኮብለል በቀር ፡ ምንም እንከን ያልነበራት እናቷ በደንብ አድርጋ ስላሳደገቻት የመብለጭለጭና የልታይ ባይነት ቅብጠት አታውቅም ። እናቷ ዐሥራ ሁለት ዓመቷን ስትጨርስ እንደ ሞተችባት ጥሩ
ሞግዚት ተገኘችላት ። በመልኳም ይህ ቀረሽ የማትባል ቆንጆ ናት ።
« ሥነ ሥርዓትን ተምራ ያደገችና መልክ የታደለች ስለሆነች ፡ ጥሩ ትዳር ሳትይዝ እንደማትቀር አምናለሁ ። መቸም እንደ እናቷ ወደ ግሬትና ግሪን ትኮበልላለች ብዬ አልሠጋም ። »
« እኔም ትዝ ትለኛለች » አለ ካርላይል በጣም የምታምር ልጅ ነበረች ። »
« አዎን ፤ እናቷ በሕይወት በነበረች ጊዜ ኢስት ሊን ሳለን አይተሃት ነበር ።
በል ወደ ዋናው ነገራችን እንመለስና፡ ኢስት ሊንን ከገዛህ የወለድ አግድ ዕዳ እንደተከፈለ ቀሪውን ገንዘብ በእጄ ተቀብዬ ለችግሬ ማዋል አለብኝ ። እንደምታውቀው እነዚያ የተረገሙ አበዳሪዎቼ ስለሺያጩ ፍንጭ ከሰሙ አንዲት ቤሳ እንኳን አላገኝም ። ስለዚህ ጉዳዩ በምስጢር ተጠብቆ ኢስት ሊን የሎርድ ዊልያም ቬን ንብረት መሆኑ ብቻ እንደሚታወቅ ሆኖ ለትንሽ ጊዜ ይቆያል ። አንተም በዚህ ቅር እንደ ማይልህ ተስፋ አለኝ ።»
ሚስተር ካርላይል መልስ ከመስጠቱ በፊት ጥቂት አሰበና ጭውውታቸውን
ቀጠሉ ። ከዊልያም ቬን ጠበቆች ከዋርበርተንና ዌር ጋር በበነጋው ጧት ተገናኝቶ እንዲነገጋር ተስማሙ ። ካርላይል ለመሔድ ሲነሣ ጊዜው መሽቶ ነበር ።
« ቆይና ራት በልተህ ሒድ እንጂ » አለው
ሚስተር ካርላይል አመነታ ። የገዛ ልብሱን አስተውሎ አየ ። ተራ የቀን ልብስ ነበር። ሎርድ ዊልያም ቬንን ከሚያህል ታላቅ ሰው ራት ግብዣ ላይ የሚለበስ ዐይነት አልነበረም ።.......
💫ይቀጥላል💫
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
❤11👍6🥰2👏1🤩1
#ገረገራ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#በታደለ_አያሌው
...እንደ ክራሞቴ ቢሆን፣ ይኼን ስሰማ ጸጥ ብዬ መሞት ነበረብኝ፡ ያን ያህል ግን ከብዶ አልታየኝም፡ ብሎ ብሎ ድንጋጤ ሁሉ ከዉስጤ
ተሟጥጦ አለቀ መሰለኝ፣ የሐኪሜን ያህል ቀርቶ እንዲች ብዬ አልደነገጥሁም ጭራሽ እሷን ለማበረታታት ሁሉ ምንም አልቀረኝም
“ዉብዬ፣ መገናኛ አካባቢ ዶክተር ሙደያን ሻምሩን የሚባል አንድ ስመ ጥሩ ሐኪም አለ: he is a senior neurosurgeon. ለሰባት ዓመታት ያህል በሙያዉ ላይ ቆይቶበታል። እሱ ዘንድ እልክሻለሁ። ያዉ እዚህም
ሌሎች ታካሚዎች ስለቀጠርሁ ነዉ እንጂ፣ አብሬሽ መሄድ ነበረብኝ: ቢሆንም ግን በዶክተር ሙደያን ፊት ያን ያህል እንግድነት አይሰማሽም፣ እንደኔ ልትቆጥሪዉ ትችያለሽ”
ከሁኔታዋ አንጻር የተለየ ቀረቤታ እንዳላቸዉ ከመጠራጠር ባለፈ፣ እስከ ምን ድረስ እንደሆነ ግን አልጠየቅኋትም
“ያም ሆኖ ግን ታዲያ፣ ከዚያ የምናገኘዉን ምክርም ሆነ ዉጤት እንደ ተጨማሪ ግብአት እንጠቀምበታለን እንጂ፣ዉሳኔዉን የምንወስነዉ እኛዉ ነን። እኔ፣ አንቺ እና እሸቴ ብቻ” አለችኝ፣ እኔ ሥጋት እንዳይገባኝ ራሷ ሰግታ
ከተባለዉ ዶክተር ዉጤቱን እንዳገኘሁ ወደ እሷ እንድመለስ ለነገ ተቀጣጥረን ተለያየን፡
ከሆስፒታሉ ስወጣ፣ መጨላለም ጀምሯል፡በምሳ ሰዓት እመዋን ካገኘኋት ጀምሮ የነበረኝ በጎ ስሜት እስከ አሁንም ድረስ ባለመቀዝቀዙ እየተደነቅሁ፣ ምንም እንዳልተፈጠረ ሁሉ በፈገግታ ተሞልቼ ለባልቻ ደወልሁለት። ከደወልሁለት፣ በተለይም በዚህ ስሜት
ሆኜ ካናገርሁት ሰንበት ብያለሁ።
“አባትዮዉ”
“ልጅዮዋ”
“ማግኘት ይቻላል?”
“ክራርሽን ይዘሽ ከመጣሽ?”
“በደስታ ነዋ ያዉም!”
“እንደሱ በይኛ! በይ ነይ: እንግዲህ አንቺ ከቢሮዬ እስከምትደርሽ ድረስ
ዓይኔን ከበሩ እንደማላነሳዉ ልባርጊ። ነዪልኝ ቶሎ” ከእሱ ይልቅ እኔ ራሴ እያንጎራጎርሁ ክራሬን መግረፍ፣ የዉሃ ጥም ያህል ቢያሰኘኝም፣ የእመዋን ነገር አንስቼለት በሚያወራልኝ ተጨማሪ ምስጢር ለመደመም ካለኝ ጉጉት አንጻር ግን ምኑም ላይ አይደርስም፡ ምን እና ምን! የእሷን ነገር ባሰብሁት ቁጥር አግራሞት ከደሜ ጋር በሠራ አካላቴ
ይዘዋወርብኛል ቅድም እንኳን ከሐኪሜ ጋር እንዲያ ሆነን ሁሉ፣
በየመሀሉ ትዉስ እያለኝ እንዲሁ ሲያደርገኝ ነበር
ወይ ጉድ!
ከእሱ አፍ እስከምሰማዉ እንደ ቸኮልሁ፣ በፊቴ ያገኘሁትን ታክሲ
ተኮናትሬ አቋራጭ አቋራጭ ቅያሶችን ለሾፌሩ እየጠቆምሁት ወደ ዋናዉ የማኅበሩ ሕንጻ አንከብክቦ አደረሰኝ፡፡ ወደ ሕንጻዉ ከገባሁ በኋላ፣ ጻድቃን መንግሥተ ሰማያትን ለመዉረስ ከሚያልፉበት መከራ ትንሽ መለስ ያለ ፍዳ የሚያቀምሰዉን ጠባቡን የሲራክ፯ መግቢያ እንደ ወትሮዬ በጥንቃቄ
አለፍሁበት፡
“አባትዮዉ” አልሁ ለራሴ፣ ወደ ባልቻ ቢሮ መሬቱን በኃይል እየረገጥሁ ብደርስም ቢሮዉ ዉስጥ አጥቼዉ ስቅቅ እያልሁ። ልመለስ ስል፣ ከኋላዬ
መጥቶ አቀፈኝ፡
“አባትዮዉ፣ ቀጥረኸኝ የት ገብተህ ነዉ?”
“መንገድ ላይ እኮ ባጠገቤ ነዉ ያለፍሽዉ: ብጠራሽ ብጠራሽ ልትሰሚ„ ነዉ አንቺ?”
“ባክህ ነፍሴንም አላዉቀዉ: ይልቅ ከየት ልጀምርልህ?”
“ምኑን?”
“የእመዋን ነገር ነዋ”
“ቆይ: ቆዪኝ እሺ እመለሳለሁ: እዚሁ እኔ ቢሮ ጠብቂኝ: ከእሸቴ ጋ
አንዲት ጊዜ የማትሰጥ ሥራ ላይ ነበርን። እሷን ከዉነን ቶሎ
እንመጣለን: እምጷ!” ብሎኝ በአንድ ትንፋሽ፣ hፊቴ አጣሁት
በጉጉቴ ነበልባል ላይ እንትፍ ብሎበት እንደሄደ ግን ይወቀዉ!
ከቢሮዉ ገብቼ ብዙ ጠበቅሁት ለብቻዬ እየተቁለጨለጭሁ፣ ደቂቃዎች በሄዱ ቁጥር ይኼኛዉ ጉጉቴ እየቀነሰ፣ ወንድሜ በሐሳቤ እየሞላ መጣ:ወንድሜ ጃሪም: እንደ ዋንጫ ጠላ እህትነትሽ በቅቶኛል እያለ የሚግደረደርብኝ ወንድሜ፡ በሚያዉቀንም በማያዉቀንም ሰዉ ዘንድ
እህቱ አይደለችም ተብዬ የታማሁበት፣ ጃሪም
የዛሬ ኹለት ወር ገደማ፣ ዐመጸኞችን እየመራ የቅዱስ ዑራኤልን ካቴዴራል ለማቃጠል ሲመጣ፣ በዓይኔ በብረቱ ያየሁትን የማይታመን ነገርስ ለማን ነገርሁት? ያን ጊዜ የጃሪምን ምስሎች ለሲራክ ፯ ብልክም፣
የኔ ወንድም ስለመሆኑ ግን እስካሁንም የታወቀ አይመስለኝም: እኛ በዋናነት ከምንላፋቸዉ አካላት መካከል የኔ ወንድም ጃሪም እንዳለበት
ከእኛ ማን ያዉቃል? ባልቻ? እመዋ? ኧረ አይመስለኝም:
ይብላኝላት ለእመዋ፤ ከገዛ ልጇ ጋር ለምትዋጋዉ!
ታዉቅ ይሆን ግን ይኼን ጉዷን? ጃሪም ራሱስ ሲራክ ፯ን ያዉቀዋል? የእመዋን እና የኔን ምስጢርስ? የሲራክ ፯ አባል መሆናችንንስ?
ማለቂያ የሌላቸዉን ጥያቄዎቼን ተከትሎ፣ ደዉይ ደዉይ የሚል ስሜትዐተጠናወተኝ፡ ከመሬት ተነስቶ ወይ ደግሞ ሐሜተኞችን ሰምቶ፣ የእናቴ ልጅ አይደለሽም, ብሎ የገዛ ሰማዩን ሳይቀር ከነቀነቀዉ በኋላ እኮ ፊት
ፊት ተገጣጥመን አናውቅም: እንኳንስ እንደ እህትና ወንድም
ልንደዋወል ቀርቶ፣ በመንገድ ላይ እንኳን ላለመተያየት ያልበላነዉ ፍዳ የለም
ለምሳሌ ባለፈዉ ወደ ልደታ ቤተ ክርስቲያን እየሄድሁ ነበር ከርቀት
በመንገዴ ላይ እሱ ሲመጣ አየሁት: መንገዷ ደግሞ ቀጭን በመንደር መካከል መሿለኪያ ስለሆነች፣ ግንባር ለግንባር መገጣጠማችን የማይቀር
ነበር። ካየሁት በኋላ፣ ልክ አንድ ርምጃ በተራመድሁ ቁጥር ልቤ
መዉደቅ መነሳት ጀመረች: በዚያች ቅጽበት ስንቱን እንዳሰብሁት!ከልጅነታችን ጀምሮ ያሳለፍነዉ ጊዜ ሁሉ አንድ በአንድ እንደ ነፋስ ሽዉ እያለ አለፈብኝ፡ ከከተማ ከተማ፣ ከገዳም ገዳም፣ ከቤት ቤት፣ ከጨዋታ ጨዋታ እየተፍነከነክን የተሽከረhርነዉ ሁሉ መጣብኝ፡፡ ይኼንን
ለሚያህል ትልቅ ቤተሰብ የአንድ ሰዉ ያዉም የአንድ ካህን ደሞዝ
በቂያችን ሆና፣ ከእኛ አልፈን ወላጆቻችንን ጭምር የኑሮዉ ጫና እንዳይሰማቸዉ ማድረግ ችለን ነበር፡ ከሌሎች እህቶቼና ወንድሞቼ ጋር ክብ እየተቃቀፍን ጨለማዉን ቀን፣ ቀኑን ደግሞ ምርጥ ቀን አድርገን ያሳለፍነዉ ሳይቀር ትዝ አለኝ፡፡ ቀና ብዬ አየሁት እየተደራረስን ነዉ፡
እሱም እርምጃዎች ወደኔ ሲመጣ፣ እኔም ያን ያህል በተጠጋሁት ቁጥር፤
አሁን ግን ምን እንባባል ይሆን? የሚል ጭንቅ ዉስጥ ወደቅሁ።
መቼም ከአንዴም ኹለት ሦስት ጊዜ አፍ አዉጥቶ እህቴ አይደለሽም ብሎኛል። ካቴዴራል ሊያቃጥል ሲል ዓይኔ በብረቱ አይቶታል፣ ተፈራርተን ወር ሆኖናል፡ ታዲያ አሁን እንዲህ ብቻ ለብቻ ስንገናኝ፣ ምን ሊዉጠን ነዉ? ቆይ ምን ከመባባልስ ነዉ የምንጀምረዉ? በበኩሌ ለሰላምታ ራሴን እያረጋጋሁ ሳለ፣ እሱ አየኝ፡፡ ለካንስ እስከ አሁን አላየኝም ኖሯል፡ ልክ ሲያየኝ በምን ቅጽበት እንደ ተሸበለለ! ጥቅልል ብሎ ዞሮ ወደ መጣበት ፈረጠጠ፡ ልክ እንደዚህ ሁሉ ስንትና ስንት ጊዜ
ተመላልጠናል፡ በዚህ ሁኔታ መሆናችንን ሆዴ እያወቀዉም፣ ደዉይ ደዉይ የሚለዉ
ስሜት ለምን አሁን እንደ ተጠናወተኝ አልገባኝም: ብቻ ጸንቶብኛል ለነገሩማ ምንስ ቢሆን ወንድሜ አይደል? ያዉም ከፍ ዝቁን አብሮኝ ያየ የእናቴ ልጅ!
ደወልሁለት
አያነሳም
ደግሜ ብሞክርም፣ አያነሳም: ከተደጋጋሚ ሙከራ በኋላ በስልክ
የማግኘቱ ጉዳይ እንዳልሆነልኝ ሳዉቅ፣ ሌላ አማራጭ አጣበርሁ በአካል መፈለግ አማራጭ ሆኖ መጣልኝ፡፡ ነገር ግን፣ በዚህ ባሕር በሆነ ከተማ አንድ እሱን በእግር በፈረስ ፈልጎ ማግኘቱ፣ ባሕር ዉስጥ የወደቀችን ጠጠር ፈልጎ እንደ ማግኘት የማይሞከር ነገር ነዉ፡ ስለዚህ ከሲራክ ቢያንስ አንድ የሚረዳኝ ሰዉ ያስፈልገኛል፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#በታደለ_አያሌው
...እንደ ክራሞቴ ቢሆን፣ ይኼን ስሰማ ጸጥ ብዬ መሞት ነበረብኝ፡ ያን ያህል ግን ከብዶ አልታየኝም፡ ብሎ ብሎ ድንጋጤ ሁሉ ከዉስጤ
ተሟጥጦ አለቀ መሰለኝ፣ የሐኪሜን ያህል ቀርቶ እንዲች ብዬ አልደነገጥሁም ጭራሽ እሷን ለማበረታታት ሁሉ ምንም አልቀረኝም
“ዉብዬ፣ መገናኛ አካባቢ ዶክተር ሙደያን ሻምሩን የሚባል አንድ ስመ ጥሩ ሐኪም አለ: he is a senior neurosurgeon. ለሰባት ዓመታት ያህል በሙያዉ ላይ ቆይቶበታል። እሱ ዘንድ እልክሻለሁ። ያዉ እዚህም
ሌሎች ታካሚዎች ስለቀጠርሁ ነዉ እንጂ፣ አብሬሽ መሄድ ነበረብኝ: ቢሆንም ግን በዶክተር ሙደያን ፊት ያን ያህል እንግድነት አይሰማሽም፣ እንደኔ ልትቆጥሪዉ ትችያለሽ”
ከሁኔታዋ አንጻር የተለየ ቀረቤታ እንዳላቸዉ ከመጠራጠር ባለፈ፣ እስከ ምን ድረስ እንደሆነ ግን አልጠየቅኋትም
“ያም ሆኖ ግን ታዲያ፣ ከዚያ የምናገኘዉን ምክርም ሆነ ዉጤት እንደ ተጨማሪ ግብአት እንጠቀምበታለን እንጂ፣ዉሳኔዉን የምንወስነዉ እኛዉ ነን። እኔ፣ አንቺ እና እሸቴ ብቻ” አለችኝ፣ እኔ ሥጋት እንዳይገባኝ ራሷ ሰግታ
ከተባለዉ ዶክተር ዉጤቱን እንዳገኘሁ ወደ እሷ እንድመለስ ለነገ ተቀጣጥረን ተለያየን፡
ከሆስፒታሉ ስወጣ፣ መጨላለም ጀምሯል፡በምሳ ሰዓት እመዋን ካገኘኋት ጀምሮ የነበረኝ በጎ ስሜት እስከ አሁንም ድረስ ባለመቀዝቀዙ እየተደነቅሁ፣ ምንም እንዳልተፈጠረ ሁሉ በፈገግታ ተሞልቼ ለባልቻ ደወልሁለት። ከደወልሁለት፣ በተለይም በዚህ ስሜት
ሆኜ ካናገርሁት ሰንበት ብያለሁ።
“አባትዮዉ”
“ልጅዮዋ”
“ማግኘት ይቻላል?”
“ክራርሽን ይዘሽ ከመጣሽ?”
“በደስታ ነዋ ያዉም!”
“እንደሱ በይኛ! በይ ነይ: እንግዲህ አንቺ ከቢሮዬ እስከምትደርሽ ድረስ
ዓይኔን ከበሩ እንደማላነሳዉ ልባርጊ። ነዪልኝ ቶሎ” ከእሱ ይልቅ እኔ ራሴ እያንጎራጎርሁ ክራሬን መግረፍ፣ የዉሃ ጥም ያህል ቢያሰኘኝም፣ የእመዋን ነገር አንስቼለት በሚያወራልኝ ተጨማሪ ምስጢር ለመደመም ካለኝ ጉጉት አንጻር ግን ምኑም ላይ አይደርስም፡ ምን እና ምን! የእሷን ነገር ባሰብሁት ቁጥር አግራሞት ከደሜ ጋር በሠራ አካላቴ
ይዘዋወርብኛል ቅድም እንኳን ከሐኪሜ ጋር እንዲያ ሆነን ሁሉ፣
በየመሀሉ ትዉስ እያለኝ እንዲሁ ሲያደርገኝ ነበር
ወይ ጉድ!
ከእሱ አፍ እስከምሰማዉ እንደ ቸኮልሁ፣ በፊቴ ያገኘሁትን ታክሲ
ተኮናትሬ አቋራጭ አቋራጭ ቅያሶችን ለሾፌሩ እየጠቆምሁት ወደ ዋናዉ የማኅበሩ ሕንጻ አንከብክቦ አደረሰኝ፡፡ ወደ ሕንጻዉ ከገባሁ በኋላ፣ ጻድቃን መንግሥተ ሰማያትን ለመዉረስ ከሚያልፉበት መከራ ትንሽ መለስ ያለ ፍዳ የሚያቀምሰዉን ጠባቡን የሲራክ፯ መግቢያ እንደ ወትሮዬ በጥንቃቄ
አለፍሁበት፡
“አባትዮዉ” አልሁ ለራሴ፣ ወደ ባልቻ ቢሮ መሬቱን በኃይል እየረገጥሁ ብደርስም ቢሮዉ ዉስጥ አጥቼዉ ስቅቅ እያልሁ። ልመለስ ስል፣ ከኋላዬ
መጥቶ አቀፈኝ፡
“አባትዮዉ፣ ቀጥረኸኝ የት ገብተህ ነዉ?”
“መንገድ ላይ እኮ ባጠገቤ ነዉ ያለፍሽዉ: ብጠራሽ ብጠራሽ ልትሰሚ„ ነዉ አንቺ?”
“ባክህ ነፍሴንም አላዉቀዉ: ይልቅ ከየት ልጀምርልህ?”
“ምኑን?”
“የእመዋን ነገር ነዋ”
“ቆይ: ቆዪኝ እሺ እመለሳለሁ: እዚሁ እኔ ቢሮ ጠብቂኝ: ከእሸቴ ጋ
አንዲት ጊዜ የማትሰጥ ሥራ ላይ ነበርን። እሷን ከዉነን ቶሎ
እንመጣለን: እምጷ!” ብሎኝ በአንድ ትንፋሽ፣ hፊቴ አጣሁት
በጉጉቴ ነበልባል ላይ እንትፍ ብሎበት እንደሄደ ግን ይወቀዉ!
ከቢሮዉ ገብቼ ብዙ ጠበቅሁት ለብቻዬ እየተቁለጨለጭሁ፣ ደቂቃዎች በሄዱ ቁጥር ይኼኛዉ ጉጉቴ እየቀነሰ፣ ወንድሜ በሐሳቤ እየሞላ መጣ:ወንድሜ ጃሪም: እንደ ዋንጫ ጠላ እህትነትሽ በቅቶኛል እያለ የሚግደረደርብኝ ወንድሜ፡ በሚያዉቀንም በማያዉቀንም ሰዉ ዘንድ
እህቱ አይደለችም ተብዬ የታማሁበት፣ ጃሪም
የዛሬ ኹለት ወር ገደማ፣ ዐመጸኞችን እየመራ የቅዱስ ዑራኤልን ካቴዴራል ለማቃጠል ሲመጣ፣ በዓይኔ በብረቱ ያየሁትን የማይታመን ነገርስ ለማን ነገርሁት? ያን ጊዜ የጃሪምን ምስሎች ለሲራክ ፯ ብልክም፣
የኔ ወንድም ስለመሆኑ ግን እስካሁንም የታወቀ አይመስለኝም: እኛ በዋናነት ከምንላፋቸዉ አካላት መካከል የኔ ወንድም ጃሪም እንዳለበት
ከእኛ ማን ያዉቃል? ባልቻ? እመዋ? ኧረ አይመስለኝም:
ይብላኝላት ለእመዋ፤ ከገዛ ልጇ ጋር ለምትዋጋዉ!
ታዉቅ ይሆን ግን ይኼን ጉዷን? ጃሪም ራሱስ ሲራክ ፯ን ያዉቀዋል? የእመዋን እና የኔን ምስጢርስ? የሲራክ ፯ አባል መሆናችንንስ?
ማለቂያ የሌላቸዉን ጥያቄዎቼን ተከትሎ፣ ደዉይ ደዉይ የሚል ስሜትዐተጠናወተኝ፡ ከመሬት ተነስቶ ወይ ደግሞ ሐሜተኞችን ሰምቶ፣ የእናቴ ልጅ አይደለሽም, ብሎ የገዛ ሰማዩን ሳይቀር ከነቀነቀዉ በኋላ እኮ ፊት
ፊት ተገጣጥመን አናውቅም: እንኳንስ እንደ እህትና ወንድም
ልንደዋወል ቀርቶ፣ በመንገድ ላይ እንኳን ላለመተያየት ያልበላነዉ ፍዳ የለም
ለምሳሌ ባለፈዉ ወደ ልደታ ቤተ ክርስቲያን እየሄድሁ ነበር ከርቀት
በመንገዴ ላይ እሱ ሲመጣ አየሁት: መንገዷ ደግሞ ቀጭን በመንደር መካከል መሿለኪያ ስለሆነች፣ ግንባር ለግንባር መገጣጠማችን የማይቀር
ነበር። ካየሁት በኋላ፣ ልክ አንድ ርምጃ በተራመድሁ ቁጥር ልቤ
መዉደቅ መነሳት ጀመረች: በዚያች ቅጽበት ስንቱን እንዳሰብሁት!ከልጅነታችን ጀምሮ ያሳለፍነዉ ጊዜ ሁሉ አንድ በአንድ እንደ ነፋስ ሽዉ እያለ አለፈብኝ፡ ከከተማ ከተማ፣ ከገዳም ገዳም፣ ከቤት ቤት፣ ከጨዋታ ጨዋታ እየተፍነከነክን የተሽከረhርነዉ ሁሉ መጣብኝ፡፡ ይኼንን
ለሚያህል ትልቅ ቤተሰብ የአንድ ሰዉ ያዉም የአንድ ካህን ደሞዝ
በቂያችን ሆና፣ ከእኛ አልፈን ወላጆቻችንን ጭምር የኑሮዉ ጫና እንዳይሰማቸዉ ማድረግ ችለን ነበር፡ ከሌሎች እህቶቼና ወንድሞቼ ጋር ክብ እየተቃቀፍን ጨለማዉን ቀን፣ ቀኑን ደግሞ ምርጥ ቀን አድርገን ያሳለፍነዉ ሳይቀር ትዝ አለኝ፡፡ ቀና ብዬ አየሁት እየተደራረስን ነዉ፡
እሱም እርምጃዎች ወደኔ ሲመጣ፣ እኔም ያን ያህል በተጠጋሁት ቁጥር፤
አሁን ግን ምን እንባባል ይሆን? የሚል ጭንቅ ዉስጥ ወደቅሁ።
መቼም ከአንዴም ኹለት ሦስት ጊዜ አፍ አዉጥቶ እህቴ አይደለሽም ብሎኛል። ካቴዴራል ሊያቃጥል ሲል ዓይኔ በብረቱ አይቶታል፣ ተፈራርተን ወር ሆኖናል፡ ታዲያ አሁን እንዲህ ብቻ ለብቻ ስንገናኝ፣ ምን ሊዉጠን ነዉ? ቆይ ምን ከመባባልስ ነዉ የምንጀምረዉ? በበኩሌ ለሰላምታ ራሴን እያረጋጋሁ ሳለ፣ እሱ አየኝ፡፡ ለካንስ እስከ አሁን አላየኝም ኖሯል፡ ልክ ሲያየኝ በምን ቅጽበት እንደ ተሸበለለ! ጥቅልል ብሎ ዞሮ ወደ መጣበት ፈረጠጠ፡ ልክ እንደዚህ ሁሉ ስንትና ስንት ጊዜ
ተመላልጠናል፡ በዚህ ሁኔታ መሆናችንን ሆዴ እያወቀዉም፣ ደዉይ ደዉይ የሚለዉ
ስሜት ለምን አሁን እንደ ተጠናወተኝ አልገባኝም: ብቻ ጸንቶብኛል ለነገሩማ ምንስ ቢሆን ወንድሜ አይደል? ያዉም ከፍ ዝቁን አብሮኝ ያየ የእናቴ ልጅ!
ደወልሁለት
አያነሳም
ደግሜ ብሞክርም፣ አያነሳም: ከተደጋጋሚ ሙከራ በኋላ በስልክ
የማግኘቱ ጉዳይ እንዳልሆነልኝ ሳዉቅ፣ ሌላ አማራጭ አጣበርሁ በአካል መፈለግ አማራጭ ሆኖ መጣልኝ፡፡ ነገር ግን፣ በዚህ ባሕር በሆነ ከተማ አንድ እሱን በእግር በፈረስ ፈልጎ ማግኘቱ፣ ባሕር ዉስጥ የወደቀችን ጠጠር ፈልጎ እንደ ማግኘት የማይሞከር ነገር ነዉ፡ ስለዚህ ከሲራክ ቢያንስ አንድ የሚረዳኝ ሰዉ ያስፈልገኛል፡
👍27👏4
ይኼን ሐሳብ ይዤ በነፍሰ ጡር ጉልበቴ መሬቱን በኃይል እየረገጥሁ፣ ከባልቻ ቢሮ ወጣሁ በሲራክ ፯ ማዕከላዊ መዋቅር ዘንድ ታህታይ የሆኑት፣ ዋና ዋናዉን ሥራ ግን የሚከዉኑት ባለሙያዎች ወደሚገኙበት
ሰፊ ክፍል ገባሁ፡ ይኼ ክፍል፣ የመረጃ ቅበላ እና ትንተና ጣጣ ሁሉ እንደሚሆን እንደሚሆን የሚደረግበት ሲሆን፣ በቁጥርም ደረጃ ቢሆን ከመስክ ሠራተኞች ቀጥሎ ብዙ የማዕከሉ አባላት ያሉበት በጉርድ መስታዎቶች የተሸነሸነ በጣም ሰፊ አዳራሽ ነዉ። የአሁኑ አመጣጤ ከእነዚህ አባላት መካከል አሁን በአካል ያለዉን እና ሊረዳኝ የሚችለዉን
ሰዉ አይቼ ልመርጥ ነዉ። ከበሩ ላይ ቆሜ የተሻለ ቀረቤታ ያለኝን አባል ለመምረጥ ግራ ቀኝ በዓይኔ ስቃብዝ፣ ዓይኔ ዉስጥ እሸቴ ጥልቅ አለ
“አንተ፤ እዚህ ነህ እንዴ?” አልሁት፣ እዚህ ይሆናል ብዬ ስላልጠበቅሁ።
“ከእሸቴ ጋር ሥራ ይዘናል ብሎኝ አልነበረም ባልቻ?” ከንፈሮቹን አሞጥሙጦ ወደ ኮምፒዉተሩ ጠቆመኝ <ታዲያ አሁንስ ምን
እያደረግሁ መሰለሽ? ማለቱ እንደሆነ ከገጽታዉ ላይ አነበብሁበት።ጆሮዉ ላይ የተሰካዉን ማዳመጫ ስመለከት ደግሞ፣ እዉነትም ባልቻ
ከዉጪ እሱ ደግሞ ከዚህ ሆነዉ የሚከዉኑት አንዳች ሥራ እንዳላቸዉ ገባኝ፡፡ ሥራዉ ምን እንደሆነ ማወቅ ግን አይጠበቅብኝም: ስለዚህ
ተጨማሪ ጥያቄ መጠየቅም አልፈለግሁም ብፈልግም አልችልም: ክልክል ነዉ
“አንዲት የግል ጉዳይ ላስቸግርህ?” የሚል ጽሑፍ ጽፌ፣ ወደ ፊቱ ገፋሁለት፡ እንደ ዉስጠ ሕጋችን ከሆነ፣ መረጃን ጨምሮ ማንኛዉንም የሲራክ ፯ ንብረት ለግል ጉዳይ መጠቀም የተከለከለ እና የሚያስቀጣ ነዉ
ሕግ እየተላለፍሁ መሆኔን ባላጣዉም፣ ወንድሜን ላገኘዉ የምችለዉ ግን ወይ አጋጣሚ መልሶ ካገናኘን፣ ወይ ደግሞ በሲራክ ፯ አሁናዊ የአድራሻ
ማሰሻ በመታገዝ ነዉ: ባይሆን ለመጀመሪያ ጊዜ ሕግ መተላለፌን
በምስጢር እንዲይዝልኝ፣ የራሴን ሰዉ እሸቴን ማግኘቴ ሕግ መተላለፉንዐእንድገፋበት የልብ ልብ ሰጠኝ፡ እሸቴም አላሳፈረኝም እሺ የሚል ፊቱን አሳየኝ፡
“ይኼ ሰዉ አሁን የት አካባቢ እዳለ ፈልግልኝ እስኪ” ከሚል ልመና ጋር የጃሪምን ቁጥር ጽፌ ወረቀቱን እንደገና ገፋሁለት።
አንድ አፍታ ቆይቶ፣ ወደ ኮምፒዉተሩ እንድመለከት ፈቀደልኝ፡ ቁጥሩን ወስዶ ሲያስስ የነበረዉ መተግበሪያ፣ የባለቤቱን ሙሉ ስም እና ምስል ነበር ቀድሞ ያሳየኝ፡፡ የምፈልገዉ ሰዉ ይኼ በምስሉ ላይ የሚያሳየኝ
ሰዉ ራሱ መሆኑን በምልክት ካረጋገጥሁለት በኋላ፣ አሁናዊ መገኛዉን ደግሞ ይፈልግልኝ ጀመር። ነገር ግን ባሁኑ ሰዓት ስልኩን ለምንም ዓይነት የቴሌኮም አገልግሎት እየተጠቀመበት ስላልሆነ፣ አሁን በትክክል
የት እንዳለ ማግኘት ተቸገረ፡ ለማንኛዉም የመጨረሻ ግንኙነቱ ከየት አካባባቢ እንደሆነ እንዲያዪልኝ ከንፈሬን ነክሼ በቀስታ ጠየቅሁት የፍለጋዉን ዉጤት በአመልካች ቀለም አቅልሞ፣ ራሴ እንዳነበዉ
ጠቆመኝ፡
"ፍል ውሃ"
"መቼ"
"1:02 ላይ"
ሰዓቴን ተመለከትሁ ከአራት ደቂቃዎች በፊት ማለት ነዉ፡ ስለዚህ አሁንም እዚያዉ ፍል ዉሃ ብሄድ እንደማላጣዉ ገመትሁ። የእሸቴን ጉንጮች ሳምሁና፣ ልክ እንዳገባቤ መሬቱን በኃይል እየረገጥሁ ልወጣ ስል፣
መኪናዬን እንዳልያዝኋት ትዉስ አለኝ፡ ኮንትራት እንዳልጠራ፣ ታክሲዉ ራሱ እዚህ እስከሚደርስ ድረስ ብቻ ጊዜዬን ይፈጅብኛል። ደግነቱ አማራጭ ቸግሮ አልቸገረኝም: የባልታ መኪና
በዓይነ ልቡናዬ ክትት አለልኝ፡ በዚሁ የነፍስ ጡር ጉልበቴ እየተራመድሁ ወደ ቢሮዉ ሄጄ ልክ በሩን ስበረግድ፣ ፊት ለፊቴ የወንበሩ የኋላ መደገፌ
ላይ ስክት ያለ ኮቱን አየሁት ምንም ጠብታ ጊዜ ሳላባክን ኪሶቹን መፈታተሸ እንደ ጀመርሁ፣ አንደኛዉ ኪሱ ላይ የምፈልገዉን የመኪ ቁልፍ ግማሹ ብቻ ከቀረለት ማስቲካ ጋር አገኘሁት፡ ደስ ሲል! ምናለበት የፈለጉት ነገር ሁሉ፣ ይገኛል ብለዉ በገመቱበት ቦታ እንዲህ ቢገኝ?
የማስቲካዋን ጣዕም እያጣጣምሁ፣ በባልቻ መኪና ከአራት ኪሎ በርሬ ፍልዉሃ ስደርስ፣ አምስት ደቂቃዎች እንኳን አልፈጀሁም፡ ግን ምን ዋጋ አለዉ? ፍልዉሃ ብደርስም፣ ፍልዉሃ ግን ሳጥን አይደለችም፡ ሰፈር ናት፡ ያዉም ባለ ብዙ ቅያስ፣ ባለ ብዙ የአገልግሎት ጣቢያ፣ ባለ ብዙ እንግዳ ናት ብዙ መታጠቢያ ቤቶች፣ ብዙ መጠጥ ቤቶች፣ ብዙ ሱቆች አሉ በፍል ዉሃ። ታዲያ በዚህ ሁኔታ እና አሁን ባለኝ መረጃ ብቻ፧ ጃሪምን ማግኘት የሚሆን ነወይ? ከባድ ነዉ
ወደ እሸቴ ስልክ ደወልሁ።
“አልጨረሳችሁም?” አልሁት፣ ዘዉ ብዬ ወደ ጉዳዬ ላለመግባት ያህል
“መመመመ.መጨረስ እንኳን አልጨረስንም:: አአአ..አንቺ ማዋራት ግን እችላለሁ። እሺ፤ ወንድምሽን አገኘሽዉ?”
“ምን? ምንሽ ?”
“ወንድምሽን፤ ጃሪምን አገኘሽዉ
ወይ?''
“ጃሪምን ታዉቀዉ ኖሯል እንዴ? ጭራሽ ወንድሜ መሆኑንም ጭምር ? ''
“ ይገርማል?”
“በጣም እንጂ”
“እኔ ግን ከቤተሰብሽ የማላዉቀዉ ያለ አይመስለኝም”
“ጉድ ፈላ”
“እንዴ ዉቤ፤ ከገረመስ ወንድምሽን ባላዉቀዉ ነበር እንጂ፣ ማወቄ ምኑ
ይገር ማል ?»
እዉነቱን እኮ ነዉ ምኑ ነዉ የገረመኝ? መቼም ማንም አያዉቀኝም ያልሁበትን ሳይቀር አዉቆብኝ ልጅ አርግዤለት ሳበቃ፣ ጃሪም ወንድሜ መሆኑን አወቀ ብዬ በእሸቴ ልደነቅ አልችልም: እንዲያዉ ሌላዉ ቢቀር፣
ቅድም በስልክ ቁጥሩ ሲፈልገዉ የወጣለት ስም፣ ከእኔ ስም ጋር በአባትም በአያትም አንድ መሆኑን አይቷል፡ እና ምኑ ነዉ የገረመኝ?
“ለማንኛዉም…” አለኝ እሸቴ፣ ጥያቄዉን በዝምታ ያለፍሁበት
መስሎት። “ለማንኛዉም ፊንፊኔ የባህል ሆቴል የት እንዳለ ታዉቂ የለ?''
“አዎና:: ፍልዉሃ ግቢ ዉስጥ ያለዉ ማለትህ አይደል?”
“በቃ፤ እዚያ ብትሄጂ ታገኝዋለሽ''
“ማንን?”
“ጃሪምን”
“እንዴት አወቅህ?”
“እኔ አይደለሁም፣ ባልቻ ነዉ የነገረኝ''
“ማለት? እኮ ምስጢር አዉጥተህ!?” ደሜ ከምኔዉ እንደ ፈላ
“እርሜን አንድ ዉለታ ዋልልኝ ብልህ እሱንም ወስደህ አሻዉከሃል?!”
“ለባልቻ እኮ ነዉ የነገርሁት: ከባልቻ የሚደበቅ ነገር አለ እንዴ?”
“ጅል!”
ያለ ቅጥ አበሻቀጥሁት
“ …አንዴ ስሚኝ፤ ባልቻ ነኝ እኔ: ቆይ እኔን አዳምጪኛ” እያለ
ከማወርደዉ የስድብ መዐት ሊያስታግሰኝ ሞከረ፣ ባልቻ ስልኩን ከእሸቴ ነጥቆ። “ቆይ እስኪ ስሚኝ እኔን”
“አቤት” አልሁት፣ ጊዜ ወስጄ እንደ ምንም ወደ ልቡናዬ ከተመለስሁ
በኋላ፡
“እሽቴ ባይነግረኝም እኮ ማወቄ አይቀርም ነበር። መኪናዬን ሳታስፈቅጂ መዉሰድሽ ሳያንስ፣ ምነዉ ‹የፈሲታ ተቆጢታ> ሆሽሳ። እህ! እኔ እንኳን ያንቺን ያህል አልተቆጣሁም: ሆሆ! ይልቁን ስለሄድሽበት ጉዳይ
ብንመካከር አይሻልም? ስለ ጃሪም?”
“የጃሪም ጉዳይ የእኔ ጉዳይ ነዉ። የቤተሰብ ጉዳይ ስለሆነ፣ ራሴ
እወጣዋለሁ”
“ አ ይ ደ ለ ም” አለ ባልቻ፣ ፊደሎቹን አንጠባጥቦ:: “ጃሪም ያንቺ ጉዳይ ብቻ ነዉ ብለሽ ነዉ? በጭራሽ ልክ አትመስዪም”
“እሱማ ልክ ነህ” አልሁት፣ ከእሱ የምሸሽገዉ የግል ጉዳይ እንደ ሌለኝ አስታዉሼ ሐፍረት እየሸነቆጠኝ፡፡ “ልክ ነህ የኔ ጉዳይ ያተም ጉዳይ ነዉ። ቢሆንም ግን…”
“የለም፣ እንደሱ ብቻ አይደለም: ጃሪም ካንቺ አልፎ የሲራክ
ከዚያም አልፎ የቤተ ክርስቲያን እንዲያዉም የሀገር አጀንዳ ሆኗል:
ስለዚህ ቀጥለሽ የምትወስጃቸዉ እርምጃዎች ሁሉ ጥንቃቄ
ያስፈልጋቸዋል”
ከንግግሮቹ በተረዳሁት ስጋቱ ተነስቼ የቅዱስ ዑራኤልን ካቴዴራል ሊያቃጥሉ ከመጡት ወጣቶች መካከል ጃሪም እንደ ነበረበት ደርሶበት ሊሆን እንደሚችል አሰብሁ
ሰፊ ክፍል ገባሁ፡ ይኼ ክፍል፣ የመረጃ ቅበላ እና ትንተና ጣጣ ሁሉ እንደሚሆን እንደሚሆን የሚደረግበት ሲሆን፣ በቁጥርም ደረጃ ቢሆን ከመስክ ሠራተኞች ቀጥሎ ብዙ የማዕከሉ አባላት ያሉበት በጉርድ መስታዎቶች የተሸነሸነ በጣም ሰፊ አዳራሽ ነዉ። የአሁኑ አመጣጤ ከእነዚህ አባላት መካከል አሁን በአካል ያለዉን እና ሊረዳኝ የሚችለዉን
ሰዉ አይቼ ልመርጥ ነዉ። ከበሩ ላይ ቆሜ የተሻለ ቀረቤታ ያለኝን አባል ለመምረጥ ግራ ቀኝ በዓይኔ ስቃብዝ፣ ዓይኔ ዉስጥ እሸቴ ጥልቅ አለ
“አንተ፤ እዚህ ነህ እንዴ?” አልሁት፣ እዚህ ይሆናል ብዬ ስላልጠበቅሁ።
“ከእሸቴ ጋር ሥራ ይዘናል ብሎኝ አልነበረም ባልቻ?” ከንፈሮቹን አሞጥሙጦ ወደ ኮምፒዉተሩ ጠቆመኝ <ታዲያ አሁንስ ምን
እያደረግሁ መሰለሽ? ማለቱ እንደሆነ ከገጽታዉ ላይ አነበብሁበት።ጆሮዉ ላይ የተሰካዉን ማዳመጫ ስመለከት ደግሞ፣ እዉነትም ባልቻ
ከዉጪ እሱ ደግሞ ከዚህ ሆነዉ የሚከዉኑት አንዳች ሥራ እንዳላቸዉ ገባኝ፡፡ ሥራዉ ምን እንደሆነ ማወቅ ግን አይጠበቅብኝም: ስለዚህ
ተጨማሪ ጥያቄ መጠየቅም አልፈለግሁም ብፈልግም አልችልም: ክልክል ነዉ
“አንዲት የግል ጉዳይ ላስቸግርህ?” የሚል ጽሑፍ ጽፌ፣ ወደ ፊቱ ገፋሁለት፡ እንደ ዉስጠ ሕጋችን ከሆነ፣ መረጃን ጨምሮ ማንኛዉንም የሲራክ ፯ ንብረት ለግል ጉዳይ መጠቀም የተከለከለ እና የሚያስቀጣ ነዉ
ሕግ እየተላለፍሁ መሆኔን ባላጣዉም፣ ወንድሜን ላገኘዉ የምችለዉ ግን ወይ አጋጣሚ መልሶ ካገናኘን፣ ወይ ደግሞ በሲራክ ፯ አሁናዊ የአድራሻ
ማሰሻ በመታገዝ ነዉ: ባይሆን ለመጀመሪያ ጊዜ ሕግ መተላለፌን
በምስጢር እንዲይዝልኝ፣ የራሴን ሰዉ እሸቴን ማግኘቴ ሕግ መተላለፉንዐእንድገፋበት የልብ ልብ ሰጠኝ፡ እሸቴም አላሳፈረኝም እሺ የሚል ፊቱን አሳየኝ፡
“ይኼ ሰዉ አሁን የት አካባቢ እዳለ ፈልግልኝ እስኪ” ከሚል ልመና ጋር የጃሪምን ቁጥር ጽፌ ወረቀቱን እንደገና ገፋሁለት።
አንድ አፍታ ቆይቶ፣ ወደ ኮምፒዉተሩ እንድመለከት ፈቀደልኝ፡ ቁጥሩን ወስዶ ሲያስስ የነበረዉ መተግበሪያ፣ የባለቤቱን ሙሉ ስም እና ምስል ነበር ቀድሞ ያሳየኝ፡፡ የምፈልገዉ ሰዉ ይኼ በምስሉ ላይ የሚያሳየኝ
ሰዉ ራሱ መሆኑን በምልክት ካረጋገጥሁለት በኋላ፣ አሁናዊ መገኛዉን ደግሞ ይፈልግልኝ ጀመር። ነገር ግን ባሁኑ ሰዓት ስልኩን ለምንም ዓይነት የቴሌኮም አገልግሎት እየተጠቀመበት ስላልሆነ፣ አሁን በትክክል
የት እንዳለ ማግኘት ተቸገረ፡ ለማንኛዉም የመጨረሻ ግንኙነቱ ከየት አካባባቢ እንደሆነ እንዲያዪልኝ ከንፈሬን ነክሼ በቀስታ ጠየቅሁት የፍለጋዉን ዉጤት በአመልካች ቀለም አቅልሞ፣ ራሴ እንዳነበዉ
ጠቆመኝ፡
"ፍል ውሃ"
"መቼ"
"1:02 ላይ"
ሰዓቴን ተመለከትሁ ከአራት ደቂቃዎች በፊት ማለት ነዉ፡ ስለዚህ አሁንም እዚያዉ ፍል ዉሃ ብሄድ እንደማላጣዉ ገመትሁ። የእሸቴን ጉንጮች ሳምሁና፣ ልክ እንዳገባቤ መሬቱን በኃይል እየረገጥሁ ልወጣ ስል፣
መኪናዬን እንዳልያዝኋት ትዉስ አለኝ፡ ኮንትራት እንዳልጠራ፣ ታክሲዉ ራሱ እዚህ እስከሚደርስ ድረስ ብቻ ጊዜዬን ይፈጅብኛል። ደግነቱ አማራጭ ቸግሮ አልቸገረኝም: የባልታ መኪና
በዓይነ ልቡናዬ ክትት አለልኝ፡ በዚሁ የነፍስ ጡር ጉልበቴ እየተራመድሁ ወደ ቢሮዉ ሄጄ ልክ በሩን ስበረግድ፣ ፊት ለፊቴ የወንበሩ የኋላ መደገፌ
ላይ ስክት ያለ ኮቱን አየሁት ምንም ጠብታ ጊዜ ሳላባክን ኪሶቹን መፈታተሸ እንደ ጀመርሁ፣ አንደኛዉ ኪሱ ላይ የምፈልገዉን የመኪ ቁልፍ ግማሹ ብቻ ከቀረለት ማስቲካ ጋር አገኘሁት፡ ደስ ሲል! ምናለበት የፈለጉት ነገር ሁሉ፣ ይገኛል ብለዉ በገመቱበት ቦታ እንዲህ ቢገኝ?
የማስቲካዋን ጣዕም እያጣጣምሁ፣ በባልቻ መኪና ከአራት ኪሎ በርሬ ፍልዉሃ ስደርስ፣ አምስት ደቂቃዎች እንኳን አልፈጀሁም፡ ግን ምን ዋጋ አለዉ? ፍልዉሃ ብደርስም፣ ፍልዉሃ ግን ሳጥን አይደለችም፡ ሰፈር ናት፡ ያዉም ባለ ብዙ ቅያስ፣ ባለ ብዙ የአገልግሎት ጣቢያ፣ ባለ ብዙ እንግዳ ናት ብዙ መታጠቢያ ቤቶች፣ ብዙ መጠጥ ቤቶች፣ ብዙ ሱቆች አሉ በፍል ዉሃ። ታዲያ በዚህ ሁኔታ እና አሁን ባለኝ መረጃ ብቻ፧ ጃሪምን ማግኘት የሚሆን ነወይ? ከባድ ነዉ
ወደ እሸቴ ስልክ ደወልሁ።
“አልጨረሳችሁም?” አልሁት፣ ዘዉ ብዬ ወደ ጉዳዬ ላለመግባት ያህል
“መመመመ.መጨረስ እንኳን አልጨረስንም:: አአአ..አንቺ ማዋራት ግን እችላለሁ። እሺ፤ ወንድምሽን አገኘሽዉ?”
“ምን? ምንሽ ?”
“ወንድምሽን፤ ጃሪምን አገኘሽዉ
ወይ?''
“ጃሪምን ታዉቀዉ ኖሯል እንዴ? ጭራሽ ወንድሜ መሆኑንም ጭምር ? ''
“ ይገርማል?”
“በጣም እንጂ”
“እኔ ግን ከቤተሰብሽ የማላዉቀዉ ያለ አይመስለኝም”
“ጉድ ፈላ”
“እንዴ ዉቤ፤ ከገረመስ ወንድምሽን ባላዉቀዉ ነበር እንጂ፣ ማወቄ ምኑ
ይገር ማል ?»
እዉነቱን እኮ ነዉ ምኑ ነዉ የገረመኝ? መቼም ማንም አያዉቀኝም ያልሁበትን ሳይቀር አዉቆብኝ ልጅ አርግዤለት ሳበቃ፣ ጃሪም ወንድሜ መሆኑን አወቀ ብዬ በእሸቴ ልደነቅ አልችልም: እንዲያዉ ሌላዉ ቢቀር፣
ቅድም በስልክ ቁጥሩ ሲፈልገዉ የወጣለት ስም፣ ከእኔ ስም ጋር በአባትም በአያትም አንድ መሆኑን አይቷል፡ እና ምኑ ነዉ የገረመኝ?
“ለማንኛዉም…” አለኝ እሸቴ፣ ጥያቄዉን በዝምታ ያለፍሁበት
መስሎት። “ለማንኛዉም ፊንፊኔ የባህል ሆቴል የት እንዳለ ታዉቂ የለ?''
“አዎና:: ፍልዉሃ ግቢ ዉስጥ ያለዉ ማለትህ አይደል?”
“በቃ፤ እዚያ ብትሄጂ ታገኝዋለሽ''
“ማንን?”
“ጃሪምን”
“እንዴት አወቅህ?”
“እኔ አይደለሁም፣ ባልቻ ነዉ የነገረኝ''
“ማለት? እኮ ምስጢር አዉጥተህ!?” ደሜ ከምኔዉ እንደ ፈላ
“እርሜን አንድ ዉለታ ዋልልኝ ብልህ እሱንም ወስደህ አሻዉከሃል?!”
“ለባልቻ እኮ ነዉ የነገርሁት: ከባልቻ የሚደበቅ ነገር አለ እንዴ?”
“ጅል!”
ያለ ቅጥ አበሻቀጥሁት
“ …አንዴ ስሚኝ፤ ባልቻ ነኝ እኔ: ቆይ እኔን አዳምጪኛ” እያለ
ከማወርደዉ የስድብ መዐት ሊያስታግሰኝ ሞከረ፣ ባልቻ ስልኩን ከእሸቴ ነጥቆ። “ቆይ እስኪ ስሚኝ እኔን”
“አቤት” አልሁት፣ ጊዜ ወስጄ እንደ ምንም ወደ ልቡናዬ ከተመለስሁ
በኋላ፡
“እሽቴ ባይነግረኝም እኮ ማወቄ አይቀርም ነበር። መኪናዬን ሳታስፈቅጂ መዉሰድሽ ሳያንስ፣ ምነዉ ‹የፈሲታ ተቆጢታ> ሆሽሳ። እህ! እኔ እንኳን ያንቺን ያህል አልተቆጣሁም: ሆሆ! ይልቁን ስለሄድሽበት ጉዳይ
ብንመካከር አይሻልም? ስለ ጃሪም?”
“የጃሪም ጉዳይ የእኔ ጉዳይ ነዉ። የቤተሰብ ጉዳይ ስለሆነ፣ ራሴ
እወጣዋለሁ”
“ አ ይ ደ ለ ም” አለ ባልቻ፣ ፊደሎቹን አንጠባጥቦ:: “ጃሪም ያንቺ ጉዳይ ብቻ ነዉ ብለሽ ነዉ? በጭራሽ ልክ አትመስዪም”
“እሱማ ልክ ነህ” አልሁት፣ ከእሱ የምሸሽገዉ የግል ጉዳይ እንደ ሌለኝ አስታዉሼ ሐፍረት እየሸነቆጠኝ፡፡ “ልክ ነህ የኔ ጉዳይ ያተም ጉዳይ ነዉ። ቢሆንም ግን…”
“የለም፣ እንደሱ ብቻ አይደለም: ጃሪም ካንቺ አልፎ የሲራክ
ከዚያም አልፎ የቤተ ክርስቲያን እንዲያዉም የሀገር አጀንዳ ሆኗል:
ስለዚህ ቀጥለሽ የምትወስጃቸዉ እርምጃዎች ሁሉ ጥንቃቄ
ያስፈልጋቸዋል”
ከንግግሮቹ በተረዳሁት ስጋቱ ተነስቼ የቅዱስ ዑራኤልን ካቴዴራል ሊያቃጥሉ ከመጡት ወጣቶች መካከል ጃሪም እንደ ነበረበት ደርሶበት ሊሆን እንደሚችል አሰብሁ
👍30
“ሳታማክሪኝ ባትሄጂ መልካም ነበር። ከሆነ አይቀር ግን አሁን አንቺ ፍልዉሃ ያለሽዉ በግልሽ እንደ ዉብርስት ብቻ ሳይሆን፣ የሲራክን ተልእኮ ይዘሽ መሆኑን ልብ እንድታደጊልኝ እፈልጋለሁ"
“እሺ”
“ጥሩ” አሁኑኑ ወደ ፊንፊኔ የባህል ሆቴል መሄድ ትችያለሽ: በዚያ ያሉ
የእኛ ሰዎች ሽፋን እንዲሰጡሽ ተነግሮልሻል። ከመግቢያዉ በር ገባ ብሎ (ቀለወ) ብሎ ሰላምታ የሚያቀርብልሽ አስተናጋጅ ተከተዪዉ: አደራሽን ቸኩለሽ ነገር እንዳታበላሺ። ጃሪም አንቺ እዚያ ካየሽ መደንበሩ ነዉ። በፍጹም ሊያይሽ አይገባም”
“ገብቶኛል”....
✨ይቀጥላል✨
“እሺ”
“ጥሩ” አሁኑኑ ወደ ፊንፊኔ የባህል ሆቴል መሄድ ትችያለሽ: በዚያ ያሉ
የእኛ ሰዎች ሽፋን እንዲሰጡሽ ተነግሮልሻል። ከመግቢያዉ በር ገባ ብሎ (ቀለወ) ብሎ ሰላምታ የሚያቀርብልሽ አስተናጋጅ ተከተዪዉ: አደራሽን ቸኩለሽ ነገር እንዳታበላሺ። ጃሪም አንቺ እዚያ ካየሽ መደንበሩ ነዉ። በፍጹም ሊያይሽ አይገባም”
“ገብቶኛል”....
✨ይቀጥላል✨
👍24
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
« እረ እባክህ ምንም አይደለም » አለ ጌትዮው ። « ማን አለ መሰለህ ?ከልጄና
ከማርሊንግ ከመጣችው ከሚሲስ ቬን በቀር ሌላ የለብንም።ሚሲስ ቬንል ወደ ግብዣው ይዛት ለመሔድ ነበር የመጣችው። እሷም ብትሆን ከውጭ ራት አለባት ሲሉ የሰማው መስሎኛል እንደተባለው ከሌለች እኛ ብቻችንን እንበላለን እስኪ እሱን ደወል ነካ አድርገው ሚስተር ካርላይል ፡ ይህ መከረኛ እግሬ እኮ አልንቀሳቀስ አለኝ " ደውል ተደወለ። አሽከር ገባ።
« እስኪ ሚሲዝ ቬን ከኛ ጋር ራት ትበላ እንደሆነ ጠይቅ ። »
« ከውጭ ነው የሚበሉት. ...ጌታዬ ። የሚሔዱበት ሰረገላ ከደጅ እየጠበቃቸው ነው።
« መልካም ......... ሚስተር ካርላይል ፡ እንግዲህ እኛው ብቻ ነን ያለን ! አለ የቤቱ ጌታ።
ራት በአንድ ሰዓት ቀረበ ። ዊልያም ቬን በተሽከርካሪ ወንበሩ ሆኖ ወደ ምግብ
ቤት እየተገፋ ሔደ ። ከእንግዳው ጋር በአንዱ በር ሲገቡ ከፊት ለፊታቸው በነበረው በር ደግሞ ሌላ ሰው ገባ ። ለሚስተር ካርላይል የታየው ሰው ይሁን መልእክ ተጠራጠረና ልብ ብሎ ተመለከተ።
በሠዓሊዎች ሐሳብ ከሚታየው በቀር እጅግ ጥቂቶች ብቻ የታደሉት ቁንጅና
ከምንለው የላቀ መልክ ያላት ልጅ ነበረች። ከጫፉ እንደ ቀለበት ጥቅልል ጥቅል ያለው ጥቁር ጸጉሯ ከአንገቷና ከግራ ቀኝ ትከሻዋ ላይ ወርዶ ተቆልሏል ከለስላሳ የልጅ ክንዶቿ ላይ የሉል ጌጥ አስራ ውድ የሆነ ነጭ የዳንቴል ሥራ ቀሚስ ለብሳ ከፊት ለፊታቸው ብቅ ስትልበት መልአክ ትሁን ሰው ለመለየት ተጠራጠረ።
« ልጄ ናት ሚስተር ካርላይል ። እመቤት ሳቤላ ቬን» ብሎ አስተዋወቀው ። ሁሉም ከምግቡ ገበታ ዙሪያ ተቀመጡ ። ዊልያም ቬን የተለመደ የክብር ቦታውን ያዘ ። ልጅቱና ሚስተር ካርላይል ፊት ለፊት ሆነው ቁጭ አሉ ።
ሚስተር ካርላያል ለሴት ልጅ መልክ እደነግጣለሁ ብሎ አያስብም ነበር ።
የዚያች ቆንጆ ልዩ ውበት ግን ጠቅላላ መንፈሱን ማረከው ። ራሱን መቈጣጠር
እስኪሳነው ድረስ አፈዘዘው ። ከሁሉ የበለጠ ያስደሰተው ደግሞ ቅርፆ መልካም ፊቷ ወይም ትከሻዋ ላይ የተኛው ጸጉሯ ወይም የጽጌረዳ አበባ የመሰሉት ለስላሳ ጉንጮቿ ሳይሆኑ የዐይኖቿ አገላለጥ ነበር ። ከዚያ በፊት ያን የመሰለ አጋጣሚ አይቶ ስለማያውቅ ዐይኖቹን ከገጿ ላይ ሊነቅል አልቻለም ።
"ሳቤላ.... ለብሰሻል' አይደለም? » አላት አባቷ ።
« አዎን.....አባባ ። ባልቴቷን ሚሲዝ ሌቪሰን ለሻይ ብዙ እንዳይጠብቁኝ ልሔድላቸው ነው ። እሳቸው ለራሳቸው ሻያቸውን በጊዜ መጠጣት ነው የሚፈልጉ። ቢያመሹ አይወዱም ። ሚሲስ ቬንም ከዚህ ስትነሣ ዐሥራ ሁለት
ሰዓት ዐልፎ ስለነበር ለራት ሳታስጠብቃቸው አትቀርም ። »
« ብዙ እንደማታመሺ ተስፋ አለኝ ሳቤላ » አለ አባቷ ።
« እንደ ሚሲዝ ቬን ሁኔታ ነዋ አባባ እሷ ካላመሸች አላመሽም ። »
"አየ እንግዲያውስ ማምሸትሽ አይቀርም መቼም በዚ በኛ ዘመን ቆነጃጂቱ ሌሊቱን ወደ ቀን እየለወጡት ነው ። ይኸ ደግሞ ለለጋው ዕድሜያቸው ደግ አይደለም ። አንተስ ምን ይመስልሃል ሚስተር ካርላይል ? »
ሚስተር ካርላይል ቀና ብሎ ወደ እሷ ተመለከተ። ጉንጮቿ በበለጠ ደምቀው በቀላሉ የማይጠወልጉ ጽጌ ረዳዎች መስለው ታዩት ።
ራት ተበልቶ እንዳበቃ አንዲት የቤት ሠራተኛ ከሱፍ የተሠራ መደረቢያ ይዛ
ገብታ ከወጣቲቱ እመቤት ትከሻ ላይ ጣል አደረገችላት ። ልጂቱም ወደ አባቷ ቀረብ ብላ «ደኅና አምሽ ......... አባባ » አለችው
"ደና አምሺ........ የኔ ዓለም » አላት ወደሱ ሳብ አድርጎ የሚያምረው ጉንጯን ሳመና « እስኪነጋ ድረስ ውጭ መቆየትሽን እንደማልፈልግ ለሚሲዝ ቪን ንገሪያት " አንቺ ለራስሽ ገና ልጅ ነሽ እስኪ መጥሪያውን ንካው ሚስተር ካርላይል ። ልጄን ከሠረገላው ድረስ መሸኘት እንኳን አቃተኝ። »
« የእርስዎ ፈቃድ ከሆነና እመቤት ሳቤላም ወጣት ሴቶች አስተናግዶ የማያ
ውቅ እንደኔ ያለ ሰው እንዲሽኛት ከተስማማች አሳፍሪያት ብመጣ ደስ ይለኛል »አለ ትንሽ እንደ መደናገጥ ብሎ መጥሪያውን እየደወለ ።
ዊልያም ቬን አመሰገነው ። ወጣቷ እመቤትም ፈገግታ አሳየችው ። ሚስተር
ካርላይልም መብራቱ በተንጣለለበት ደረጃ እየመራ ይዟት ወረደና ከሚያምረው ምቹ ሠረገላ ውስጥ ደግፎ አስገባት ። እጅዋን ዘርግታ ሰላምታ ሰጠችውና ሠረገላው መሽከርከር ሲጀምር ካርላይልም ወደ ዊልያም ቬን ተመልሶ ገባ ።
« ታድያስ ቆንጆ ልጅ አይደለችም : ሚስተር ካርላይል ? »
« ቁንጅና የሚለው ቃል ያንሳታል ። የሷን ያህል ቆንጆ አይቼ አላውቅም ። »
« ባለፈው ሳምንት ከአንድ ግብዣ ሔዳ ነበር ። ሕዝበ አዳም አዳራሹ ውስጥ
ሲያያት ጊዜ ልዩ ስሜት ተፈጥሮ ነበር አሉ እኔማ መቼም ይህ ክፉ ቁራኛ በሽታ
ኮድኩዶ ከቤት አዋለኝና ያንን እንኳን ለማየት ሳልታደል ቀረሁ ። ልጂቱ ልቧም
እንደ መልኳ ነው ፤ እንዲህ አትምሰልህ ፤ ጥሩ ሰው ናት ። »
አባትየው የተናገረው ፡ ልጁ በመሆኗ ለማስወደድ ብሎ ሳይሆን ከልቡ ነበር ።
ሳቤላ ፡ በአስታሳሰብና በትክለ ሰውነትዋ ብቻ ሳይሆን በደግነቷም መስል አልነበራትም ።
ታርማና ተመክራ ነው ያደገችው ። ከቤት ውጭ ምንም ነገር አይታ አታውቅም ። እንደ ዘመኑ ልጆች ቅብጥብጥና ቅንጦት ወዳድ ሳትሆን ፡ ረጋ ያለች ጨዋ ልጅ ነበረች ። እናቷ በሕይወት በነበረች ጊዜ አንዳንዴ ኢስት ሊን፡ አብዛኛው ጊዜ ግን ማውንት እስቨርን ነበር የምትቀመጥ ። ከእናቷ ሞት በኋላ ከአንዲት አስተማሪ ጋር ወደ ማውንት እስቨርን ጠቅላ ገባች ። አባትየው አንድ የሟላ ትንሽ ቤት ሰጥቶ ዐልፎ ዐልፎ ያያቸው ነበር ። ሳቤላ ዐይነ አፋርና በመጠኑም ስሜት ንቁ አደብ የገዛች፡ ለሁሉ አሳቢና ተጨናቂ ነበረች ። አባቷም በጣም ስለሚወዳት መከራ ላይ ወድቃ ከሚያያት እሱ ራሱ ቢገድላት ይመርጥ ነበር ።
የወይዘሮ ሳቤላ ቬን ሠረገላ ጉዞውን ቀጥሎ ከሚስዝ ሌቪሰን መኖሪያ ቤት
አወረዳት ። ሚስዝ ሌቪሰን ጠባይዋ ልዝብ' አንደበቷ ስትር ያለ ሰማኒያ ዓመት
የሚሆናት ባልቴት ነበረች ። ሚሲዝ ቬን እንደ ተፈራው ዘግይታ ደረሰች ባልቴቷ
ለራት ብዙ ስለጠበቀች ተበሳጭታ ኖሮ ፡ ኋላ ደግሞ ሳቤላም የሻይ ሰዓት እስኪያ
ልፍ ስትቆይባት ጊዜ በመናደድ ቆቧን እንጋድዳ ደፍታ ኩፍስ ብላ ተቀምጣ አገኘቻት እውነትም እንደዚህ የመሰለ አሠራር ለአረጋውያን ጤንነትም ሆነ ጠባይ አይስማማም ።
« አስጠበቅሁዎ መሰለኝ » አለች ሳቤላ ወደ ሚስዝ ሌቪሰን እየተጠጋች ,
« ከአባባ ጋር ራት የሚበላ አንድ እንግዳ ስለ ነበረ ነው ትንሽ የቆየሁት »
« ኻያ ኣምስት ደቂቃ አሳልፈሻል » አለች ባልቴቷ ቆጣ ብላ ።
«አሁን ሻይ እንዲቀርብልኝ እፈልጋለሁ ።
ኤማ ......... ቶሎ እዘዥልኝ ። »ሚስዝ ቬን ደወለችና እንደ ታዘዘችው ተናገረች ። ይህች ወይዘሮ በመልክ በኩል እንደ ነገሩ ብትሆንም ተክለ ቁመናዋ ያማረ ፡ እና ዕቡይ ከቁመቷ መለስ ያለች የኻያ ስድስት ዓመት ቆንጆ ነበረች ። እናቷ የባልቴቷ የሚሲዝ ሌቪሰን ልጅ ነበረች ፣ ቀደም ብላ ሞታለች ። ሎርድ ( ጌታ)ዊልያም ሼን ወንድ ልጅ አልነበረውምና።ባገሩና በዘመኑ ሕግ መሠረት በወርስ ላገኘው የማወንት እስቨርንን ጉልት ማዕረግና ሀብት ሕጋዊ ወራሽ' የቅርብ ዘመዱ የሆነው ፣ ወንድ ልጅ የርሷ ባል ሬይሞንድ ቬን ብቻ ነበር ።
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
« እረ እባክህ ምንም አይደለም » አለ ጌትዮው ። « ማን አለ መሰለህ ?ከልጄና
ከማርሊንግ ከመጣችው ከሚሲስ ቬን በቀር ሌላ የለብንም።ሚሲስ ቬንል ወደ ግብዣው ይዛት ለመሔድ ነበር የመጣችው። እሷም ብትሆን ከውጭ ራት አለባት ሲሉ የሰማው መስሎኛል እንደተባለው ከሌለች እኛ ብቻችንን እንበላለን እስኪ እሱን ደወል ነካ አድርገው ሚስተር ካርላይል ፡ ይህ መከረኛ እግሬ እኮ አልንቀሳቀስ አለኝ " ደውል ተደወለ። አሽከር ገባ።
« እስኪ ሚሲዝ ቬን ከኛ ጋር ራት ትበላ እንደሆነ ጠይቅ ። »
« ከውጭ ነው የሚበሉት. ...ጌታዬ ። የሚሔዱበት ሰረገላ ከደጅ እየጠበቃቸው ነው።
« መልካም ......... ሚስተር ካርላይል ፡ እንግዲህ እኛው ብቻ ነን ያለን ! አለ የቤቱ ጌታ።
ራት በአንድ ሰዓት ቀረበ ። ዊልያም ቬን በተሽከርካሪ ወንበሩ ሆኖ ወደ ምግብ
ቤት እየተገፋ ሔደ ። ከእንግዳው ጋር በአንዱ በር ሲገቡ ከፊት ለፊታቸው በነበረው በር ደግሞ ሌላ ሰው ገባ ። ለሚስተር ካርላይል የታየው ሰው ይሁን መልእክ ተጠራጠረና ልብ ብሎ ተመለከተ።
በሠዓሊዎች ሐሳብ ከሚታየው በቀር እጅግ ጥቂቶች ብቻ የታደሉት ቁንጅና
ከምንለው የላቀ መልክ ያላት ልጅ ነበረች። ከጫፉ እንደ ቀለበት ጥቅልል ጥቅል ያለው ጥቁር ጸጉሯ ከአንገቷና ከግራ ቀኝ ትከሻዋ ላይ ወርዶ ተቆልሏል ከለስላሳ የልጅ ክንዶቿ ላይ የሉል ጌጥ አስራ ውድ የሆነ ነጭ የዳንቴል ሥራ ቀሚስ ለብሳ ከፊት ለፊታቸው ብቅ ስትልበት መልአክ ትሁን ሰው ለመለየት ተጠራጠረ።
« ልጄ ናት ሚስተር ካርላይል ። እመቤት ሳቤላ ቬን» ብሎ አስተዋወቀው ። ሁሉም ከምግቡ ገበታ ዙሪያ ተቀመጡ ። ዊልያም ቬን የተለመደ የክብር ቦታውን ያዘ ። ልጅቱና ሚስተር ካርላይል ፊት ለፊት ሆነው ቁጭ አሉ ።
ሚስተር ካርላያል ለሴት ልጅ መልክ እደነግጣለሁ ብሎ አያስብም ነበር ።
የዚያች ቆንጆ ልዩ ውበት ግን ጠቅላላ መንፈሱን ማረከው ። ራሱን መቈጣጠር
እስኪሳነው ድረስ አፈዘዘው ። ከሁሉ የበለጠ ያስደሰተው ደግሞ ቅርፆ መልካም ፊቷ ወይም ትከሻዋ ላይ የተኛው ጸጉሯ ወይም የጽጌረዳ አበባ የመሰሉት ለስላሳ ጉንጮቿ ሳይሆኑ የዐይኖቿ አገላለጥ ነበር ። ከዚያ በፊት ያን የመሰለ አጋጣሚ አይቶ ስለማያውቅ ዐይኖቹን ከገጿ ላይ ሊነቅል አልቻለም ።
"ሳቤላ.... ለብሰሻል' አይደለም? » አላት አባቷ ።
« አዎን.....አባባ ። ባልቴቷን ሚሲዝ ሌቪሰን ለሻይ ብዙ እንዳይጠብቁኝ ልሔድላቸው ነው ። እሳቸው ለራሳቸው ሻያቸውን በጊዜ መጠጣት ነው የሚፈልጉ። ቢያመሹ አይወዱም ። ሚሲስ ቬንም ከዚህ ስትነሣ ዐሥራ ሁለት
ሰዓት ዐልፎ ስለነበር ለራት ሳታስጠብቃቸው አትቀርም ። »
« ብዙ እንደማታመሺ ተስፋ አለኝ ሳቤላ » አለ አባቷ ።
« እንደ ሚሲዝ ቬን ሁኔታ ነዋ አባባ እሷ ካላመሸች አላመሽም ። »
"አየ እንግዲያውስ ማምሸትሽ አይቀርም መቼም በዚ በኛ ዘመን ቆነጃጂቱ ሌሊቱን ወደ ቀን እየለወጡት ነው ። ይኸ ደግሞ ለለጋው ዕድሜያቸው ደግ አይደለም ። አንተስ ምን ይመስልሃል ሚስተር ካርላይል ? »
ሚስተር ካርላይል ቀና ብሎ ወደ እሷ ተመለከተ። ጉንጮቿ በበለጠ ደምቀው በቀላሉ የማይጠወልጉ ጽጌ ረዳዎች መስለው ታዩት ።
ራት ተበልቶ እንዳበቃ አንዲት የቤት ሠራተኛ ከሱፍ የተሠራ መደረቢያ ይዛ
ገብታ ከወጣቲቱ እመቤት ትከሻ ላይ ጣል አደረገችላት ። ልጂቱም ወደ አባቷ ቀረብ ብላ «ደኅና አምሽ ......... አባባ » አለችው
"ደና አምሺ........ የኔ ዓለም » አላት ወደሱ ሳብ አድርጎ የሚያምረው ጉንጯን ሳመና « እስኪነጋ ድረስ ውጭ መቆየትሽን እንደማልፈልግ ለሚሲዝ ቪን ንገሪያት " አንቺ ለራስሽ ገና ልጅ ነሽ እስኪ መጥሪያውን ንካው ሚስተር ካርላይል ። ልጄን ከሠረገላው ድረስ መሸኘት እንኳን አቃተኝ። »
« የእርስዎ ፈቃድ ከሆነና እመቤት ሳቤላም ወጣት ሴቶች አስተናግዶ የማያ
ውቅ እንደኔ ያለ ሰው እንዲሽኛት ከተስማማች አሳፍሪያት ብመጣ ደስ ይለኛል »አለ ትንሽ እንደ መደናገጥ ብሎ መጥሪያውን እየደወለ ።
ዊልያም ቬን አመሰገነው ። ወጣቷ እመቤትም ፈገግታ አሳየችው ። ሚስተር
ካርላይልም መብራቱ በተንጣለለበት ደረጃ እየመራ ይዟት ወረደና ከሚያምረው ምቹ ሠረገላ ውስጥ ደግፎ አስገባት ። እጅዋን ዘርግታ ሰላምታ ሰጠችውና ሠረገላው መሽከርከር ሲጀምር ካርላይልም ወደ ዊልያም ቬን ተመልሶ ገባ ።
« ታድያስ ቆንጆ ልጅ አይደለችም : ሚስተር ካርላይል ? »
« ቁንጅና የሚለው ቃል ያንሳታል ። የሷን ያህል ቆንጆ አይቼ አላውቅም ። »
« ባለፈው ሳምንት ከአንድ ግብዣ ሔዳ ነበር ። ሕዝበ አዳም አዳራሹ ውስጥ
ሲያያት ጊዜ ልዩ ስሜት ተፈጥሮ ነበር አሉ እኔማ መቼም ይህ ክፉ ቁራኛ በሽታ
ኮድኩዶ ከቤት አዋለኝና ያንን እንኳን ለማየት ሳልታደል ቀረሁ ። ልጂቱ ልቧም
እንደ መልኳ ነው ፤ እንዲህ አትምሰልህ ፤ ጥሩ ሰው ናት ። »
አባትየው የተናገረው ፡ ልጁ በመሆኗ ለማስወደድ ብሎ ሳይሆን ከልቡ ነበር ።
ሳቤላ ፡ በአስታሳሰብና በትክለ ሰውነትዋ ብቻ ሳይሆን በደግነቷም መስል አልነበራትም ።
ታርማና ተመክራ ነው ያደገችው ። ከቤት ውጭ ምንም ነገር አይታ አታውቅም ። እንደ ዘመኑ ልጆች ቅብጥብጥና ቅንጦት ወዳድ ሳትሆን ፡ ረጋ ያለች ጨዋ ልጅ ነበረች ። እናቷ በሕይወት በነበረች ጊዜ አንዳንዴ ኢስት ሊን፡ አብዛኛው ጊዜ ግን ማውንት እስቨርን ነበር የምትቀመጥ ። ከእናቷ ሞት በኋላ ከአንዲት አስተማሪ ጋር ወደ ማውንት እስቨርን ጠቅላ ገባች ። አባትየው አንድ የሟላ ትንሽ ቤት ሰጥቶ ዐልፎ ዐልፎ ያያቸው ነበር ። ሳቤላ ዐይነ አፋርና በመጠኑም ስሜት ንቁ አደብ የገዛች፡ ለሁሉ አሳቢና ተጨናቂ ነበረች ። አባቷም በጣም ስለሚወዳት መከራ ላይ ወድቃ ከሚያያት እሱ ራሱ ቢገድላት ይመርጥ ነበር ።
የወይዘሮ ሳቤላ ቬን ሠረገላ ጉዞውን ቀጥሎ ከሚስዝ ሌቪሰን መኖሪያ ቤት
አወረዳት ። ሚስዝ ሌቪሰን ጠባይዋ ልዝብ' አንደበቷ ስትር ያለ ሰማኒያ ዓመት
የሚሆናት ባልቴት ነበረች ። ሚሲዝ ቬን እንደ ተፈራው ዘግይታ ደረሰች ባልቴቷ
ለራት ብዙ ስለጠበቀች ተበሳጭታ ኖሮ ፡ ኋላ ደግሞ ሳቤላም የሻይ ሰዓት እስኪያ
ልፍ ስትቆይባት ጊዜ በመናደድ ቆቧን እንጋድዳ ደፍታ ኩፍስ ብላ ተቀምጣ አገኘቻት እውነትም እንደዚህ የመሰለ አሠራር ለአረጋውያን ጤንነትም ሆነ ጠባይ አይስማማም ።
« አስጠበቅሁዎ መሰለኝ » አለች ሳቤላ ወደ ሚስዝ ሌቪሰን እየተጠጋች ,
« ከአባባ ጋር ራት የሚበላ አንድ እንግዳ ስለ ነበረ ነው ትንሽ የቆየሁት »
« ኻያ ኣምስት ደቂቃ አሳልፈሻል » አለች ባልቴቷ ቆጣ ብላ ።
«አሁን ሻይ እንዲቀርብልኝ እፈልጋለሁ ።
ኤማ ......... ቶሎ እዘዥልኝ ። »ሚስዝ ቬን ደወለችና እንደ ታዘዘችው ተናገረች ። ይህች ወይዘሮ በመልክ በኩል እንደ ነገሩ ብትሆንም ተክለ ቁመናዋ ያማረ ፡ እና ዕቡይ ከቁመቷ መለስ ያለች የኻያ ስድስት ዓመት ቆንጆ ነበረች ። እናቷ የባልቴቷ የሚሲዝ ሌቪሰን ልጅ ነበረች ፣ ቀደም ብላ ሞታለች ። ሎርድ ( ጌታ)ዊልያም ሼን ወንድ ልጅ አልነበረውምና።ባገሩና በዘመኑ ሕግ መሠረት በወርስ ላገኘው የማወንት እስቨርንን ጉልት ማዕረግና ሀብት ሕጋዊ ወራሽ' የቅርብ ዘመዱ የሆነው ፣ ወንድ ልጅ የርሷ ባል ሬይሞንድ ቬን ብቻ ነበር ።
👍20
« ኧረ ሻዩ ገና አልፈላም ...... እምዬ ! » አለች ሚስዝ ቬን ሠራተኞቹ ማቅረቢያና ከብር የተሠራ ማፍያ ይዘው ሲዘልቁ አይታ በመገረም ። « መቸም እማማ ፡ እዚህ ክፍል ውስ
ጥ እንደ
ማታስፈሊው እርግጠኛ ነኝ ። »
« ታዲያ የት ላስፈላው ኖሯል ? » አለቻት አያቲቱ ።
« እንዴ ከማብሰያ ቤት አስፈልቶ ማስወጣቱ ይቀላል ። እኔ እሱን ለማፍላት
ጐንበስ ቀና ማለቱ በጣም ነው የሚያስጠላኝ » አለች ሚስዝ ቬን
« ነው እንጂ ! » አለች ባልቴቷ በማሾፍ ። «ከዚያ በኋላ እንደ ወተት ቀዝቅዞ የመጣውን ሻይ እየቀዱ መጠጣት ! አንቺኮ.......ኤማ ከልጅነትሽ ጀምረሽ ሰነፍ ነበርሽ ። »
« ለመሆኑ ሁል ጊዜ ሻይ የሚያፈላልሽ ማነው ? » አለቻት ሚስዝ ቬን ፡ ካሮጊቷ በስተጀርባ ቁማ ወደ ነበረችው ወደ ሳቤላ ቬን የንቀት ግልምጫዋን ወርወር
አደረገችና ።
እመቤት ሳቤላ ግን እንገቷን ደፋች ። ጉንጮቿ ልውጥ አሉ ። በአንድ ወገን
ያባቷ እንግዳ ሆና ከመጣችውና በዕድሜም ታላቋ ከሆነችው ከሚስዝ ኤማ ቬን ጋር የሐሳብ ልዩነት መፍጠሩን ጠላችው። በሌላ በኩል ደግሞ በሸመገለ ወላጅ ላይ ያንል ውለታ ቢስነትና ፌዝ ታይባት አላስችላት አለ።
« ሐሪየት እየመጣች ታፈላልኛለች ፣ ብዙ ጊዚ ብቻዬን ስሆንም ተቀምጣ ታጣጣኛለች ። አንቺሳ ከኩራትሽ ጋር ምን ልትይ ይሆን ......... እመቤት ኤማ? »
« ኧረ እኔስ ላንቺ ደስ እንደሚልሽ ይሁንልሽ ......... እማማ ። »
« በይ አሁንም ዛሬ ማታ፡ይኸን ሻይ የምንጠጣው ከሆነ የሻይ ቅጠሉ ዕቃ ካጠገብሽ አለልሽና ውሃውም እየተንተከተከ ሳያልቅ ተዘጋጅቶ ቶሎ ይቅረብ ። »
« እኔስ ምን ያህል የሻይ ቅጠል እንደሚጨመርበትም አላውቅም » አለች
ሚስዝ ቬን ። እሷ ለራሷ የእጅ ሹራቧንም ሆነ እጅዋን አንድም ነገር እንዳይነካባት
ሁሉን የምትጠየፍ ኩራተኛ ነበረች ።
« እኔ ላፍላው ......... እማማ » አለች ሳቤላ ቶሎ ብድግ ብላ ። « ማውንት
እስቨርን ሳለሁ ብዙ ጊዜ አዘጋጅ ነበር ። ላባባም የማፈላለት እኔ ነኝ ። »
« እስቲ እንግዲያማ በይ ልጄ ! ከሷ ዐሥር እጅ ትችያለሽ » አለቻት ። ሳቤላ
ደስ ደስ ፡ ሣቅ ሣቅ እያላት የእጅ ሹራቧን አወለቀችና ሥራ ልትጀምር ስትቀመጥ'
አንድ ጥሩ ጥሩ ልብስ የለበሰ ወጣት ገባ ። ቁልጭ ያለው የፊቱ ቅርጽ ' ጥቋቁር ዐይኖቹ ' ሐር የመሰለው ጥቁር ጸጉሩና ነጫጭ ጥርሶቹ በአንድነት ሲታዩ ፡ መልከ መልካም ሰው ሆኖ እያለ መልከ መልካምነቱ ለልብ ባይ አይስብም ነበር ። ደስ የማይል መልከኛ ። ከአንድ ሰው ጋር ሲነጋገር ጥቋቁር ዐይኖቹ ወዲያ ወዲህ የመቀላመጥ ልማድ ነበራቸው ። ሰውየው ካፒቴን ፍራንሲዝ ሌቪዞን ይባል ነበር ።
እሱም የሚስዝ ሌቪሰን የልጅ ልጅ በመሆኑ' ከሚሲዝ ቬን ጋር የአንድ አያት
ልጆች ነበሩ ። በአነጋገሩ ለዛ ፡ በፊቱ ውበትና በቁመናው ማማር የሱን ያህል የሚማርኩ ስሜቶቻቸውን በቀላሉ የሚስቡና የሚያሳምኑ ጥቂት በጣም ጥቂት ናቸው ። ምንም እንኳን እልም ያለ ገንዘብ አባካኝ ቢሆንም'የሽማግሌው ባለጸጋ የሰር ፒተር ሌቪሰን ተስፈኛ ወራሽ መሆኑን ማንም ያውቀው ስለ ነበር' አገር ያከብረወና ያደገድግለት ነበር ።
« ካፒቴን ሌቪሰን ተዋወቁ ፡ እመቤት ሳቤላ ቬን ትባላለች » አለች ባልቴቷ ። እነሱም ሰላምታ ተሰጣጥተው ተዋወቁ ። ስለ ዓለም ጣጣ ገና እንግዳ የነበረችው ሳቤላ የወጣቱን መኮንን ገጽታና አመለካከት ስታይ ፊቷ ፍም መሰለ ።
« እንዴት የሚያምር መስቀል ነው ......... ልጄ » አለች ሚስዝ ሌቪሰን ሳቤላ ፡ አጠር ቀጠን ባለ ሐብል ካንገቷ አስራው የነበረውን ባለ ሰባት ብሩህ አረንጓዴ የዕንቁ ፈርጦች መስቀል እየተመለከተች
« ያምራል ' አይደለም ? » አለች ሳቤላ ። « እማምዬ ከመሞቷ ጥቂት ቀደም
ብላ የሰጠችኝ እኮ ነው ። ይቆዩ አውልቄ ላሳይዎ ። ልዩ ክበረ በዓል ቀን ሲሆን
ብቻ ነው የማስረው ። »
ከአንድ መስፍን ቤት ግብዣ ስትገኝ የመጀመሪያዋ በመሆኑ' ለዚች ብዙ ላላየችና ከቤት ውስጥ ላደገች ልጅ እንደ ትልቅ ነገር ሆኖ ታያት ፡ የሃብሉን መያያዣ ፈለቀቀችና ከነመስቀሉ ለሚስዝ ሌቪሰን ሰጠቻት ።
« ከዚህ መስቀልና ከጥቂት የመናኛ ፈርጥ አምባሮች በቀር ምናምን የለሽም
ማለት ነው ? እኔ እኮ እስካሁን አስተውዬ አላየሁሽም ነበር » አለቻት ሚሲዝ ቬን ።.
ሁለቱንም እናቴ ነበረች የሰጠችኝ ። አምባሮቹን ሁል ጊዜ ታደርጋቸው ነበር።
« ምን ያለሽ መና ነሽ ! እና ገና እናትሽ ጥንት ያደረጉዋቸው ስለ ነበር ዛሬ ይህን ዘመን ያለፈበትን ጌጥ ብለሽ አሁን ታደርጊዋለሽ ? ለምን አልማዞችሽን አታደርጊም ነበር ? » ብላ ሚስዝ ቬን ጮኸችባት ።
እነሱንም እኮ አጥልቄያቸው ነበር፤ ግን መልሼ አወለቅኋቸው» አለች ሳቢላ
« ይህችን ቀጭን የወርቅ ክር ብቻ አድርገሽ ምናምን ሳትጨምሪበት
« እኮ ለምን ? »
« እኔ በጣም ማሸብረቁ ደስ አላለኝም » አለች ፊቷ እየቀላ ሣቅ አለችና
« በጣም ስለሚያብረቀርቁ እነሱን አስሬ ለመታየት ያደረግኋቸው እንዳይመስልልብኝ ፈራሁ።
« ነው እንዴ ! ገባኝ ጌጥን እየወደዱት የሚንቁት መስለው ለመታየት ከሚሞክሩት አስመሳዮች አንዷ ነሻ እመቤት ሳቤላ » አለቻት ሚሲዝ ቪን በማንቋሸሽ ፣ « የተራቀቀ አስመሳይነት ነው። »
ሳቤላ በስድቡ አልተቆጣችም ። ሚስ ቬንን እንደዚያ ያነጫነጫት አንድ ነገር መኖር አለበት ብላ አሰበች ። በርግጥም ነበር ። ያም ነገር ካፒቴን ሌቪን እሷን ቸል ብሎ ለሳቤላ የወጣትነት ውበት የተሰማውን አድናቆት በግልጽ በማሳየቱ ነበር ።
« እንቺ መስቀልሽን ልጄ » አለች ሚስዝ ሌቪሰን ። « በጣም ቆንጆ ነው ፡
በአንገትሽ ስታደርጊውማ ፡ ከአልማዞች ሁሉ የበለጠ ነው የሚያምርብሽ። አሁንምብዙ መብለጭለጭ እንዳያምርሽ ኤማ የምትለውን አትስሚያት ። »
ፍራንስዝ ሌቪሰን ፡ መስቀሉን ከነሐብሉ ለሳቤላ ለማቀበል ከአያቱ እጅ ተቀ
በለ።ሳቤላ የጅ ሹራቦቿን መሐረቧንና መደረቢያዋን ይዛ ነበር ። አሁን ከሱ
አለመጠንቀቅ ይሁን ወይም ሳቤላ እጅዋ በመሙላቱ አልይዝላት ብሎ ይሁን አልታ
ወቀም ሁለቱ ሲቀባበሉ ከመኻላቸው ወደቀ ። መኮንኑ ድንግጥ ብሎ ለማንሣት
ሲሞክር የባሰውን በእግሩ ቆመበትና መስቀሉ እንክት ብሎ ለሁለት ተከፈለ ።
« አረግ ! ማነው እንዲህ የሚሠራ ? » ብላ ጮኸች ሚሲዝ ሌቪሰን " ሳቤላ
ምንም አልመለሰችም ። ልቧ በኀዘን ተዋጠ ። የተሰበረውን መስቀል በምታነሣ
በት ጊዜ ዕንባዋ ገንፍሎ ሲወርድ ልትገታው አልቻለችም ።
« እንዴ ! ለዚህ መናኛ ውዳቂ መስቀልሽ ነው ለቅሶው ! » አለቻት ኤግ ስለ ጥፋቱ ይቅርታ ሊጠይቅ የነበረውን መኮንን ቀድማ ።
« ልታስቀጥይው ትችያለሽ » አለቻት ሚስዝ ሌቪሰን ደግሞ " እመቤት
ሳቤላ እንደ ምንም ብላ ዕንባዋን አደራረቀችና ወደ ካፒቴን ሌቪሰን በፈገግታ ዞር ብላ ' « እባክህ አትዘን » አለችው በቅን አስተሳሰቧ፡« ጥፋቱ የሁለታችንም ነው ! ያም ቢሆን እማማ እንደሚሉት ሊቀጠል ይችላል ። »
ሐብሉን ላዩ ላይ ከቀረ ስባሪ አላቅቃ ባንገቷ አጠለቀችው ።
« ይህችን ቀጭን የወርቅ ክር ብቻ አድርገሽ ምናምን ሳትጨምሪበት አትሒጂም አለቻት ሚሲስ ቬን......
💫ይቀጥላል💫
አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
ጥ እንደ
ማታስፈሊው እርግጠኛ ነኝ ። »
« ታዲያ የት ላስፈላው ኖሯል ? » አለቻት አያቲቱ ።
« እንዴ ከማብሰያ ቤት አስፈልቶ ማስወጣቱ ይቀላል ። እኔ እሱን ለማፍላት
ጐንበስ ቀና ማለቱ በጣም ነው የሚያስጠላኝ » አለች ሚስዝ ቬን
« ነው እንጂ ! » አለች ባልቴቷ በማሾፍ ። «ከዚያ በኋላ እንደ ወተት ቀዝቅዞ የመጣውን ሻይ እየቀዱ መጠጣት ! አንቺኮ.......ኤማ ከልጅነትሽ ጀምረሽ ሰነፍ ነበርሽ ። »
« ለመሆኑ ሁል ጊዜ ሻይ የሚያፈላልሽ ማነው ? » አለቻት ሚስዝ ቬን ፡ ካሮጊቷ በስተጀርባ ቁማ ወደ ነበረችው ወደ ሳቤላ ቬን የንቀት ግልምጫዋን ወርወር
አደረገችና ።
እመቤት ሳቤላ ግን እንገቷን ደፋች ። ጉንጮቿ ልውጥ አሉ ። በአንድ ወገን
ያባቷ እንግዳ ሆና ከመጣችውና በዕድሜም ታላቋ ከሆነችው ከሚስዝ ኤማ ቬን ጋር የሐሳብ ልዩነት መፍጠሩን ጠላችው። በሌላ በኩል ደግሞ በሸመገለ ወላጅ ላይ ያንል ውለታ ቢስነትና ፌዝ ታይባት አላስችላት አለ።
« ሐሪየት እየመጣች ታፈላልኛለች ፣ ብዙ ጊዚ ብቻዬን ስሆንም ተቀምጣ ታጣጣኛለች ። አንቺሳ ከኩራትሽ ጋር ምን ልትይ ይሆን ......... እመቤት ኤማ? »
« ኧረ እኔስ ላንቺ ደስ እንደሚልሽ ይሁንልሽ ......... እማማ ። »
« በይ አሁንም ዛሬ ማታ፡ይኸን ሻይ የምንጠጣው ከሆነ የሻይ ቅጠሉ ዕቃ ካጠገብሽ አለልሽና ውሃውም እየተንተከተከ ሳያልቅ ተዘጋጅቶ ቶሎ ይቅረብ ። »
« እኔስ ምን ያህል የሻይ ቅጠል እንደሚጨመርበትም አላውቅም » አለች
ሚስዝ ቬን ። እሷ ለራሷ የእጅ ሹራቧንም ሆነ እጅዋን አንድም ነገር እንዳይነካባት
ሁሉን የምትጠየፍ ኩራተኛ ነበረች ።
« እኔ ላፍላው ......... እማማ » አለች ሳቤላ ቶሎ ብድግ ብላ ። « ማውንት
እስቨርን ሳለሁ ብዙ ጊዜ አዘጋጅ ነበር ። ላባባም የማፈላለት እኔ ነኝ ። »
« እስቲ እንግዲያማ በይ ልጄ ! ከሷ ዐሥር እጅ ትችያለሽ » አለቻት ። ሳቤላ
ደስ ደስ ፡ ሣቅ ሣቅ እያላት የእጅ ሹራቧን አወለቀችና ሥራ ልትጀምር ስትቀመጥ'
አንድ ጥሩ ጥሩ ልብስ የለበሰ ወጣት ገባ ። ቁልጭ ያለው የፊቱ ቅርጽ ' ጥቋቁር ዐይኖቹ ' ሐር የመሰለው ጥቁር ጸጉሩና ነጫጭ ጥርሶቹ በአንድነት ሲታዩ ፡ መልከ መልካም ሰው ሆኖ እያለ መልከ መልካምነቱ ለልብ ባይ አይስብም ነበር ። ደስ የማይል መልከኛ ። ከአንድ ሰው ጋር ሲነጋገር ጥቋቁር ዐይኖቹ ወዲያ ወዲህ የመቀላመጥ ልማድ ነበራቸው ። ሰውየው ካፒቴን ፍራንሲዝ ሌቪዞን ይባል ነበር ።
እሱም የሚስዝ ሌቪሰን የልጅ ልጅ በመሆኑ' ከሚሲዝ ቬን ጋር የአንድ አያት
ልጆች ነበሩ ። በአነጋገሩ ለዛ ፡ በፊቱ ውበትና በቁመናው ማማር የሱን ያህል የሚማርኩ ስሜቶቻቸውን በቀላሉ የሚስቡና የሚያሳምኑ ጥቂት በጣም ጥቂት ናቸው ። ምንም እንኳን እልም ያለ ገንዘብ አባካኝ ቢሆንም'የሽማግሌው ባለጸጋ የሰር ፒተር ሌቪሰን ተስፈኛ ወራሽ መሆኑን ማንም ያውቀው ስለ ነበር' አገር ያከብረወና ያደገድግለት ነበር ።
« ካፒቴን ሌቪሰን ተዋወቁ ፡ እመቤት ሳቤላ ቬን ትባላለች » አለች ባልቴቷ ። እነሱም ሰላምታ ተሰጣጥተው ተዋወቁ ። ስለ ዓለም ጣጣ ገና እንግዳ የነበረችው ሳቤላ የወጣቱን መኮንን ገጽታና አመለካከት ስታይ ፊቷ ፍም መሰለ ።
« እንዴት የሚያምር መስቀል ነው ......... ልጄ » አለች ሚስዝ ሌቪሰን ሳቤላ ፡ አጠር ቀጠን ባለ ሐብል ካንገቷ አስራው የነበረውን ባለ ሰባት ብሩህ አረንጓዴ የዕንቁ ፈርጦች መስቀል እየተመለከተች
« ያምራል ' አይደለም ? » አለች ሳቤላ ። « እማምዬ ከመሞቷ ጥቂት ቀደም
ብላ የሰጠችኝ እኮ ነው ። ይቆዩ አውልቄ ላሳይዎ ። ልዩ ክበረ በዓል ቀን ሲሆን
ብቻ ነው የማስረው ። »
ከአንድ መስፍን ቤት ግብዣ ስትገኝ የመጀመሪያዋ በመሆኑ' ለዚች ብዙ ላላየችና ከቤት ውስጥ ላደገች ልጅ እንደ ትልቅ ነገር ሆኖ ታያት ፡ የሃብሉን መያያዣ ፈለቀቀችና ከነመስቀሉ ለሚስዝ ሌቪሰን ሰጠቻት ።
« ከዚህ መስቀልና ከጥቂት የመናኛ ፈርጥ አምባሮች በቀር ምናምን የለሽም
ማለት ነው ? እኔ እኮ እስካሁን አስተውዬ አላየሁሽም ነበር » አለቻት ሚሲዝ ቬን ።.
ሁለቱንም እናቴ ነበረች የሰጠችኝ ። አምባሮቹን ሁል ጊዜ ታደርጋቸው ነበር።
« ምን ያለሽ መና ነሽ ! እና ገና እናትሽ ጥንት ያደረጉዋቸው ስለ ነበር ዛሬ ይህን ዘመን ያለፈበትን ጌጥ ብለሽ አሁን ታደርጊዋለሽ ? ለምን አልማዞችሽን አታደርጊም ነበር ? » ብላ ሚስዝ ቬን ጮኸችባት ።
እነሱንም እኮ አጥልቄያቸው ነበር፤ ግን መልሼ አወለቅኋቸው» አለች ሳቢላ
« ይህችን ቀጭን የወርቅ ክር ብቻ አድርገሽ ምናምን ሳትጨምሪበት
« እኮ ለምን ? »
« እኔ በጣም ማሸብረቁ ደስ አላለኝም » አለች ፊቷ እየቀላ ሣቅ አለችና
« በጣም ስለሚያብረቀርቁ እነሱን አስሬ ለመታየት ያደረግኋቸው እንዳይመስልልብኝ ፈራሁ።
« ነው እንዴ ! ገባኝ ጌጥን እየወደዱት የሚንቁት መስለው ለመታየት ከሚሞክሩት አስመሳዮች አንዷ ነሻ እመቤት ሳቤላ » አለቻት ሚሲዝ ቪን በማንቋሸሽ ፣ « የተራቀቀ አስመሳይነት ነው። »
ሳቤላ በስድቡ አልተቆጣችም ። ሚስ ቬንን እንደዚያ ያነጫነጫት አንድ ነገር መኖር አለበት ብላ አሰበች ። በርግጥም ነበር ። ያም ነገር ካፒቴን ሌቪን እሷን ቸል ብሎ ለሳቤላ የወጣትነት ውበት የተሰማውን አድናቆት በግልጽ በማሳየቱ ነበር ።
« እንቺ መስቀልሽን ልጄ » አለች ሚስዝ ሌቪሰን ። « በጣም ቆንጆ ነው ፡
በአንገትሽ ስታደርጊውማ ፡ ከአልማዞች ሁሉ የበለጠ ነው የሚያምርብሽ። አሁንምብዙ መብለጭለጭ እንዳያምርሽ ኤማ የምትለውን አትስሚያት ። »
ፍራንስዝ ሌቪሰን ፡ መስቀሉን ከነሐብሉ ለሳቤላ ለማቀበል ከአያቱ እጅ ተቀ
በለ።ሳቤላ የጅ ሹራቦቿን መሐረቧንና መደረቢያዋን ይዛ ነበር ። አሁን ከሱ
አለመጠንቀቅ ይሁን ወይም ሳቤላ እጅዋ በመሙላቱ አልይዝላት ብሎ ይሁን አልታ
ወቀም ሁለቱ ሲቀባበሉ ከመኻላቸው ወደቀ ። መኮንኑ ድንግጥ ብሎ ለማንሣት
ሲሞክር የባሰውን በእግሩ ቆመበትና መስቀሉ እንክት ብሎ ለሁለት ተከፈለ ።
« አረግ ! ማነው እንዲህ የሚሠራ ? » ብላ ጮኸች ሚሲዝ ሌቪሰን " ሳቤላ
ምንም አልመለሰችም ። ልቧ በኀዘን ተዋጠ ። የተሰበረውን መስቀል በምታነሣ
በት ጊዜ ዕንባዋ ገንፍሎ ሲወርድ ልትገታው አልቻለችም ።
« እንዴ ! ለዚህ መናኛ ውዳቂ መስቀልሽ ነው ለቅሶው ! » አለቻት ኤግ ስለ ጥፋቱ ይቅርታ ሊጠይቅ የነበረውን መኮንን ቀድማ ።
« ልታስቀጥይው ትችያለሽ » አለቻት ሚስዝ ሌቪሰን ደግሞ " እመቤት
ሳቤላ እንደ ምንም ብላ ዕንባዋን አደራረቀችና ወደ ካፒቴን ሌቪሰን በፈገግታ ዞር ብላ ' « እባክህ አትዘን » አለችው በቅን አስተሳሰቧ፡« ጥፋቱ የሁለታችንም ነው ! ያም ቢሆን እማማ እንደሚሉት ሊቀጠል ይችላል ። »
ሐብሉን ላዩ ላይ ከቀረ ስባሪ አላቅቃ ባንገቷ አጠለቀችው ።
« ይህችን ቀጭን የወርቅ ክር ብቻ አድርገሽ ምናምን ሳትጨምሪበት አትሒጂም አለቻት ሚሲስ ቬን......
💫ይቀጥላል💫
አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍24👎1
#ገረገራ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በታደለ_አያሌው
...“ጥሩ” አሁኑኑ ወደ ፊንፊኔ የባህል ሆቴል መሄድ ትችያለሽ: በዚያ ያሉ
የእኛ ሰዎች ሽፋን እንዲሰጡሽ ተነግሮልሻል። ከመግቢያዉ በር ገባ ብሎ (ቀለወ) ብሎ ሰላምታ የሚያቀርብልሽ አስተናጋጅ ተከተዪዉ: አደራሽን ቸኩለሽ ነገር እንዳታበላሺ። ጃሪም አንቺ እዚያ ካየሽ መደንበሩ ነዉ። በፍጹም ሊያይሽ አይገባም”
“ገብቶኛል”
በይ እንግዲህ ልጅ ወልደሽ እስከምንስማት ድረስ፣ ይኼኛዉ
የመጨረሻ ተልእኮሽ ይሆናል”
“እሺ”
“መልካም ዕድል”
“ለማኅበራች!” ብዬ ስልኩን ዘጋሁት፣ ሁልጊዜም ተልእኮ ስንቀበል እንደ አመቺነቱ እንደምናደርገዉ ሁሉ ማተቤን እየጨበጥሁ፡
ባልቻ እንዳለኝ ልክ ከባህል ሆቴሉ የዉጪ በር ገባ እንዳልሁ፣ አንድ
ወጣት አስተናጋጅ መጥቶ ንግሥት እንደሚያገለግል ሰዉ ተሽቆጥቁጦዐበፊቴ እጅ ነሳ ቀጥሎ ምንም ፋታ ሳይሰጠኝ፣ “የባህሎች ሁሉ መታያ
ወደ ሆነዉ ሆቴላችን እንኳንም በደህና መጡልን ቀለዘ እባላለሁ፤
ምሽትዎ እንደ ፈቃድዎ ለማድረግ እጅግ ጓጉቻለሁ” አለኝ፣ ነፍስ
በሚያረካ ፈገግታ እና ትሕትና
“እንኳን ደህና ቆያችሁኝ፣ አመሰግናለሁ ወንድሜ” ስል ፈገግታዉን ተጋራሁት።
“ይከተሉኝ እባክዎ”
“በደስታ” ብዬ ተከተልሁት እንግዳ መቀበያዉ ያለበትን በግራ በኩል
ትቶ ወደ ጀርባ በር መራኝ ትኩረት ላለመሳብ የሚያደርገዉን ጥንቃቄ
ሳይ አደነቅሁት
“በዚች በኩል ይምጡ እባክዎ። የመጡት የባህል ቤት ነዉ: በባህላችን ደግሞ ንግሥት እና ነፍሰ ጡር የፈቃዳቸዉ ልናሟላላቸዉ ግዳችን ነዉ።
እኔ በበኩሌ፣ እርስዎ የሚፈልጉትን ማንኛዉም ነገር ሁሉ ለማሟላት
የማልሰንፍ መሆኔን ይወቁልኝ እመቤቴ”
“እዉቃለሁ: ግን እኮ፣ ለቤታችሁ ያን ያህል እንግዳ አይደለሁም
“አይደል?”
“አዎ አልፎ አልፎ ብቅ እላለሁ”
“ልክ ነዉ፤ አንድ ጊዜ ቤታችንን ያዩ ሁሉ አዘዉትረዉ እንደሚመለሱ እናዉቃለ። ስለ ደበኝነትዎ ሞልቶልን ሽልማት ባናዘጋጅልዎ፣ ቢያንስ
ደህና መስተግዶ ግን ይገባዎታል እንኳስ ንጉሥ ይሁን ንግሥት
በሆድዎ ይዘዉ!”
ለብ ያለ ሳቅ ሳቅሁለት በጀርባ በር ከወጣን በኋላ፣ ትንሽ እንደ ሄድን
በተለየ ክፍያ የተለየ መስተንግዶ የሚሰጥበት ልዩ (VIP) ቤት ይዞኝ ገባ:: የገጠሩን ድባብ ለመፍጠር ይመስላል፣ ክፍሉ ጭልጭል የሚሉ ኹለት ፋኖሶች በግራና በቀኝ በኩል ባለዉ ግድግዳ ላይ ተለኩሰዉበታል፡ ያም ሆኖ ግን በቤቱ ያሉትን ሰዎች ቀርቶ፣ ራሳቸዉን ፋኖሶቹን ለማየት የጅብ
ዓይን ሳይቀር ይፈትናሉ በቤቱ አማካይ የሆነ ቦታ ላይ በተሠራዉ
መድረክ፣ ኹለት ወጣቶች ከዘፋኟ እና ከሙዚቀኞች ጋር እየተናበቡ
ቅልቅል ባህላዊ ጭፈራ እያቀረቡ ናቸዉ፡ እነሱ ብቻ እንደ ልብ ይታያሉ ከእነሱ በቀር ጥላ የሚመስል ነገር ነዉ የሚታየኝ፡፡ በዚያ ላይ የመድረኩ አሸሸ ገዳሜ ድምፅ ስለዋጠዉ፣ ጥላ የሚመስሉት የቤቱ ተስተናጋጆች
የሚያወሩትን አንዱንም መስማት አልቻልሁም
መጀመሪያ እንዲያዉም ትርኢት ለመመልከት ወደ ብሔራዊ ቴአትር አርፍጄ የገባሁ ነበር የመሰለኝ፡ ቴአትር ከተጀመረ በኋላ የመድረኩ መብራት ብቻ ስለሚቀር፣ ቴአትር ቤት አርፍጄ ስገባ መቀመጫ ለማግኘት የማየዉን ፍዳ አስታወሰኝ፡፡
ከበር ጀምሮ ያመጣኝ አስተናጋጅ፣ ወደ ወንበር ባይመራኝ ኖሮ ስደናበር የሆነ ተስተናጋጅ ላይ መከመሬ አይቀርም ነበር፡ ደግነቱ እሱ የቤቱን ዐመል በዳበሳ ያዉቀዋል፡ በመሆኑም እጄን ይዞ እየጎተተ ወሰደኝና ክብ ሠርተዉ ለተቀመጡ ጥላዎች ጀርባዬን እንድሰጥ አድርጎ አስቀመጠኝ።
ጨለማዉን እየለመድሁት ስመጣ ከአጠገቤ ክብ ሠርተዉ ተቀምጠዉ የሚነጋገሩት ሰዎች ጥላ እንደ መድመቅ እያለልኝ መጣ፡፡ በመጠኑም ቢሆን ወገግ አለልኝ፡፡ ጆሮዬን አቁሜ እየተቀባበሉ የሚናገሩትን ማዳመጥ ስጀምር፣ አንደኛዉ በድንገት የጃሪምን ስም ጠርቶ የሠራ አካላቴን አቀለጠብኝ
“ጃሪም ካነሳቸዉ ነጥቦች ላይ” ብሎ ጀመረ፡ ጀርባዬን እንደ ሰጠሁ
በተወዛዋዦቹ ላይ ጥዬ፣ ቁጭ
ብዬ፣ የመድረኩን ትዕይንት እንደሚከታተል ሰዉ ዓይኖቼን
ከተወዛዋዦች ላይ ጥዬ ተናጋሪዎችን ማዳመጡን ተያያዝሁት ጃሪም አነሳቸዉ የተባሉት ነጥቦች ምን ሊሆኑ እንደሚችሉ ለመስማት ቸኮልሁ
ጀሪም ካነሳቸዉ ነጥች ላይ ምንም የሚወድቅ ነገ አላገኘሁም: ነገ ዛሬ ሳንል፣ ነገሮችን ማዕከላዊ እና መስመራዊ ማድረግ አለብን ያለበዚያ እንዲህ እያቦጫረቅን ከማደፍረስ ያለፈ የትም ማድረስ አንችልም። አዛዥ ያስፈልገናል። መስመር መያዝ አለብን። ለምንወስዳቸዉ እርምጃዎች ሁሉ ግብ የሚሰጠን አካል ያስፈልገናል ኪሳራዎቻች ዜሮ ማድረስ ባንችልም፣ መቀነስ ግን አያቅተንም ለዚያ ደግሞ ለሁሉም
መግቢያዎቻችን መዉጫ የሚያበጅልን አካል ያስፈልገናል። ሕመም እና ሕልማችንን የሚጋሩን ብዙ እንደሆኑ ባዉቅም፣ ተበታትነን ስለምታገል ጉዟችንን አርዝሞብናል: ስለዚህ በአንድ እዝ ሥር የሚያደርገን አካል
ያስፈልገናል። ያለበዚያ መድረሻችን አንድ ሆኖ ሳለ፣ ባለመተዋወቅ እና የጋራ መሪ በማጣት ብቻ ራሳችን የራሳችን እንቅፋት እየሆንን መቀጠላችን ነዉ: አንድ አካል ያስፈልገናል። ያን አካል ደግሞ አሁኑኑ መሠየም አለብን በበኩሌ ሙሉ ሆነን እስከምንመርጥ ድረስ፣ ጃሪም
ጊዚያዊ አዛዥ ቢሆነን…
“ቆይ ቆይ!” አለች ሌላኛዋ፣ የቀደማትን ተናጋሪ ከአፉ ቀምታ
“ቆይ እንጂ! መጀመሪያ ሐሳቡን እንስማማበት እና ምርጫዉን
እንደርስበታለን” አለ ሌላኛዉም፣ ተቀብሏት “በእርግጥ እንደተባለዉ
ነዉ። እስከ አሁን ግብ አልነበረንም ማለት ሳይሆን፣ የነጠረ ለማድረግ እና
እርስ በእርስ ለመናበብ ግን የተደራጀን መሆን እንዳለብን እኔም አምንበታለሁ”
“ከዚያ በፊት” ሲል ተቀበለ ሌላኛዉ፣ ምን እንደሆነ ያላየሁትን መጠጥ ገርገጭ አድርጎ ተጎንጭቶለት: ጉሮሮዉ ፏፏቴነት አለዉ እንዴ ብያለሁ በልቤ፣ የተጎነጨዉን ሲዉጥ ያወጣዉ ድምፅ አስገርሞኝ፡ “ከዚያ በፊት
ስለ እህቱ አንድ ነገር ማለት የለብንም ወይ?”
እህቱ? ስለ ማን እህት? ስለ ጃሪም እህት፣ ስለ እኔ እንዳይሆን ብቻ!
“እ..ህ..ቴ አይደለችም!” አለ ጃሪም፣ እጅግ በተቆጣ እርጋታ፡ እፍን ባለ ንዴት… “ዉብርስት የሚባል እህት አላውቅም ብያችኋለሁ: እኔ እህት የለኝም! ማንም ሰዉ እህትህ እንዲለኝ አልፈልግም ከዚህ በኋላ::
ማንም!”
“ከልብህ መሆኑን አሳየና”
“ምን አድርጌ ነዉ የማሳይህ በል? አትመና ከፈለግህ! ምን ይላል ይኼ?” አለ ንዴቱ እየተገለጠበት፡ እንዲያዉም ለድብድብ የሚነሱ ነበር
የመሰለኝ፡ “ና ሆዴ ዉስጥ ግባ: ግባና በልቤ ዉስጥ እሷን እህት፣ እናቷ ደግሞ እናቴ ሆና ካገኘኻት ፈልጋታ! ና በላ!”
ከእሱ በኋላ ደፍሮ የተናገረ የለም፡
ረዥም ዝምታ ሆነ፡
“ቀን ነዉ የምጠብቅላት: አንተ እንድታምን ስል ግን የማደርገዉ ነገር የሚኖር እንዳይመስልህ! አንድ የሚያጠራጥር ነገር ስላየሁባት እሱን እያጣራሁ ነዉ: የሆነ ቡድን ከጀርባዋ ያለ ይመስለኛል: ወጣ ወረደ
ከዚህ በኋላ የእናት የአባቴ ቤት ላይ እንዳሻቸዉ እንዲሆኑ
አልፈቅድላቸዉም: አፈር ነዉ የማገባት! አለብሳታለሁ!”
የሆንሁትን አላዉቀዉም፡ ብቻ ግን፣ ጭዉ የሚል ድምፅ ይሰመኛል።
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በታደለ_አያሌው
...“ጥሩ” አሁኑኑ ወደ ፊንፊኔ የባህል ሆቴል መሄድ ትችያለሽ: በዚያ ያሉ
የእኛ ሰዎች ሽፋን እንዲሰጡሽ ተነግሮልሻል። ከመግቢያዉ በር ገባ ብሎ (ቀለወ) ብሎ ሰላምታ የሚያቀርብልሽ አስተናጋጅ ተከተዪዉ: አደራሽን ቸኩለሽ ነገር እንዳታበላሺ። ጃሪም አንቺ እዚያ ካየሽ መደንበሩ ነዉ። በፍጹም ሊያይሽ አይገባም”
“ገብቶኛል”
በይ እንግዲህ ልጅ ወልደሽ እስከምንስማት ድረስ፣ ይኼኛዉ
የመጨረሻ ተልእኮሽ ይሆናል”
“እሺ”
“መልካም ዕድል”
“ለማኅበራች!” ብዬ ስልኩን ዘጋሁት፣ ሁልጊዜም ተልእኮ ስንቀበል እንደ አመቺነቱ እንደምናደርገዉ ሁሉ ማተቤን እየጨበጥሁ፡
ባልቻ እንዳለኝ ልክ ከባህል ሆቴሉ የዉጪ በር ገባ እንዳልሁ፣ አንድ
ወጣት አስተናጋጅ መጥቶ ንግሥት እንደሚያገለግል ሰዉ ተሽቆጥቁጦዐበፊቴ እጅ ነሳ ቀጥሎ ምንም ፋታ ሳይሰጠኝ፣ “የባህሎች ሁሉ መታያ
ወደ ሆነዉ ሆቴላችን እንኳንም በደህና መጡልን ቀለዘ እባላለሁ፤
ምሽትዎ እንደ ፈቃድዎ ለማድረግ እጅግ ጓጉቻለሁ” አለኝ፣ ነፍስ
በሚያረካ ፈገግታ እና ትሕትና
“እንኳን ደህና ቆያችሁኝ፣ አመሰግናለሁ ወንድሜ” ስል ፈገግታዉን ተጋራሁት።
“ይከተሉኝ እባክዎ”
“በደስታ” ብዬ ተከተልሁት እንግዳ መቀበያዉ ያለበትን በግራ በኩል
ትቶ ወደ ጀርባ በር መራኝ ትኩረት ላለመሳብ የሚያደርገዉን ጥንቃቄ
ሳይ አደነቅሁት
“በዚች በኩል ይምጡ እባክዎ። የመጡት የባህል ቤት ነዉ: በባህላችን ደግሞ ንግሥት እና ነፍሰ ጡር የፈቃዳቸዉ ልናሟላላቸዉ ግዳችን ነዉ።
እኔ በበኩሌ፣ እርስዎ የሚፈልጉትን ማንኛዉም ነገር ሁሉ ለማሟላት
የማልሰንፍ መሆኔን ይወቁልኝ እመቤቴ”
“እዉቃለሁ: ግን እኮ፣ ለቤታችሁ ያን ያህል እንግዳ አይደለሁም
“አይደል?”
“አዎ አልፎ አልፎ ብቅ እላለሁ”
“ልክ ነዉ፤ አንድ ጊዜ ቤታችንን ያዩ ሁሉ አዘዉትረዉ እንደሚመለሱ እናዉቃለ። ስለ ደበኝነትዎ ሞልቶልን ሽልማት ባናዘጋጅልዎ፣ ቢያንስ
ደህና መስተግዶ ግን ይገባዎታል እንኳስ ንጉሥ ይሁን ንግሥት
በሆድዎ ይዘዉ!”
ለብ ያለ ሳቅ ሳቅሁለት በጀርባ በር ከወጣን በኋላ፣ ትንሽ እንደ ሄድን
በተለየ ክፍያ የተለየ መስተንግዶ የሚሰጥበት ልዩ (VIP) ቤት ይዞኝ ገባ:: የገጠሩን ድባብ ለመፍጠር ይመስላል፣ ክፍሉ ጭልጭል የሚሉ ኹለት ፋኖሶች በግራና በቀኝ በኩል ባለዉ ግድግዳ ላይ ተለኩሰዉበታል፡ ያም ሆኖ ግን በቤቱ ያሉትን ሰዎች ቀርቶ፣ ራሳቸዉን ፋኖሶቹን ለማየት የጅብ
ዓይን ሳይቀር ይፈትናሉ በቤቱ አማካይ የሆነ ቦታ ላይ በተሠራዉ
መድረክ፣ ኹለት ወጣቶች ከዘፋኟ እና ከሙዚቀኞች ጋር እየተናበቡ
ቅልቅል ባህላዊ ጭፈራ እያቀረቡ ናቸዉ፡ እነሱ ብቻ እንደ ልብ ይታያሉ ከእነሱ በቀር ጥላ የሚመስል ነገር ነዉ የሚታየኝ፡፡ በዚያ ላይ የመድረኩ አሸሸ ገዳሜ ድምፅ ስለዋጠዉ፣ ጥላ የሚመስሉት የቤቱ ተስተናጋጆች
የሚያወሩትን አንዱንም መስማት አልቻልሁም
መጀመሪያ እንዲያዉም ትርኢት ለመመልከት ወደ ብሔራዊ ቴአትር አርፍጄ የገባሁ ነበር የመሰለኝ፡ ቴአትር ከተጀመረ በኋላ የመድረኩ መብራት ብቻ ስለሚቀር፣ ቴአትር ቤት አርፍጄ ስገባ መቀመጫ ለማግኘት የማየዉን ፍዳ አስታወሰኝ፡፡
ከበር ጀምሮ ያመጣኝ አስተናጋጅ፣ ወደ ወንበር ባይመራኝ ኖሮ ስደናበር የሆነ ተስተናጋጅ ላይ መከመሬ አይቀርም ነበር፡ ደግነቱ እሱ የቤቱን ዐመል በዳበሳ ያዉቀዋል፡ በመሆኑም እጄን ይዞ እየጎተተ ወሰደኝና ክብ ሠርተዉ ለተቀመጡ ጥላዎች ጀርባዬን እንድሰጥ አድርጎ አስቀመጠኝ።
ጨለማዉን እየለመድሁት ስመጣ ከአጠገቤ ክብ ሠርተዉ ተቀምጠዉ የሚነጋገሩት ሰዎች ጥላ እንደ መድመቅ እያለልኝ መጣ፡፡ በመጠኑም ቢሆን ወገግ አለልኝ፡፡ ጆሮዬን አቁሜ እየተቀባበሉ የሚናገሩትን ማዳመጥ ስጀምር፣ አንደኛዉ በድንገት የጃሪምን ስም ጠርቶ የሠራ አካላቴን አቀለጠብኝ
“ጃሪም ካነሳቸዉ ነጥቦች ላይ” ብሎ ጀመረ፡ ጀርባዬን እንደ ሰጠሁ
በተወዛዋዦቹ ላይ ጥዬ፣ ቁጭ
ብዬ፣ የመድረኩን ትዕይንት እንደሚከታተል ሰዉ ዓይኖቼን
ከተወዛዋዦች ላይ ጥዬ ተናጋሪዎችን ማዳመጡን ተያያዝሁት ጃሪም አነሳቸዉ የተባሉት ነጥቦች ምን ሊሆኑ እንደሚችሉ ለመስማት ቸኮልሁ
ጀሪም ካነሳቸዉ ነጥች ላይ ምንም የሚወድቅ ነገ አላገኘሁም: ነገ ዛሬ ሳንል፣ ነገሮችን ማዕከላዊ እና መስመራዊ ማድረግ አለብን ያለበዚያ እንዲህ እያቦጫረቅን ከማደፍረስ ያለፈ የትም ማድረስ አንችልም። አዛዥ ያስፈልገናል። መስመር መያዝ አለብን። ለምንወስዳቸዉ እርምጃዎች ሁሉ ግብ የሚሰጠን አካል ያስፈልገናል ኪሳራዎቻች ዜሮ ማድረስ ባንችልም፣ መቀነስ ግን አያቅተንም ለዚያ ደግሞ ለሁሉም
መግቢያዎቻችን መዉጫ የሚያበጅልን አካል ያስፈልገናል። ሕመም እና ሕልማችንን የሚጋሩን ብዙ እንደሆኑ ባዉቅም፣ ተበታትነን ስለምታገል ጉዟችንን አርዝሞብናል: ስለዚህ በአንድ እዝ ሥር የሚያደርገን አካል
ያስፈልገናል። ያለበዚያ መድረሻችን አንድ ሆኖ ሳለ፣ ባለመተዋወቅ እና የጋራ መሪ በማጣት ብቻ ራሳችን የራሳችን እንቅፋት እየሆንን መቀጠላችን ነዉ: አንድ አካል ያስፈልገናል። ያን አካል ደግሞ አሁኑኑ መሠየም አለብን በበኩሌ ሙሉ ሆነን እስከምንመርጥ ድረስ፣ ጃሪም
ጊዚያዊ አዛዥ ቢሆነን…
“ቆይ ቆይ!” አለች ሌላኛዋ፣ የቀደማትን ተናጋሪ ከአፉ ቀምታ
“ቆይ እንጂ! መጀመሪያ ሐሳቡን እንስማማበት እና ምርጫዉን
እንደርስበታለን” አለ ሌላኛዉም፣ ተቀብሏት “በእርግጥ እንደተባለዉ
ነዉ። እስከ አሁን ግብ አልነበረንም ማለት ሳይሆን፣ የነጠረ ለማድረግ እና
እርስ በእርስ ለመናበብ ግን የተደራጀን መሆን እንዳለብን እኔም አምንበታለሁ”
“ከዚያ በፊት” ሲል ተቀበለ ሌላኛዉ፣ ምን እንደሆነ ያላየሁትን መጠጥ ገርገጭ አድርጎ ተጎንጭቶለት: ጉሮሮዉ ፏፏቴነት አለዉ እንዴ ብያለሁ በልቤ፣ የተጎነጨዉን ሲዉጥ ያወጣዉ ድምፅ አስገርሞኝ፡ “ከዚያ በፊት
ስለ እህቱ አንድ ነገር ማለት የለብንም ወይ?”
እህቱ? ስለ ማን እህት? ስለ ጃሪም እህት፣ ስለ እኔ እንዳይሆን ብቻ!
“እ..ህ..ቴ አይደለችም!” አለ ጃሪም፣ እጅግ በተቆጣ እርጋታ፡ እፍን ባለ ንዴት… “ዉብርስት የሚባል እህት አላውቅም ብያችኋለሁ: እኔ እህት የለኝም! ማንም ሰዉ እህትህ እንዲለኝ አልፈልግም ከዚህ በኋላ::
ማንም!”
“ከልብህ መሆኑን አሳየና”
“ምን አድርጌ ነዉ የማሳይህ በል? አትመና ከፈለግህ! ምን ይላል ይኼ?” አለ ንዴቱ እየተገለጠበት፡ እንዲያዉም ለድብድብ የሚነሱ ነበር
የመሰለኝ፡ “ና ሆዴ ዉስጥ ግባ: ግባና በልቤ ዉስጥ እሷን እህት፣ እናቷ ደግሞ እናቴ ሆና ካገኘኻት ፈልጋታ! ና በላ!”
ከእሱ በኋላ ደፍሮ የተናገረ የለም፡
ረዥም ዝምታ ሆነ፡
“ቀን ነዉ የምጠብቅላት: አንተ እንድታምን ስል ግን የማደርገዉ ነገር የሚኖር እንዳይመስልህ! አንድ የሚያጠራጥር ነገር ስላየሁባት እሱን እያጣራሁ ነዉ: የሆነ ቡድን ከጀርባዋ ያለ ይመስለኛል: ወጣ ወረደ
ከዚህ በኋላ የእናት የአባቴ ቤት ላይ እንዳሻቸዉ እንዲሆኑ
አልፈቅድላቸዉም: አፈር ነዉ የማገባት! አለብሳታለሁ!”
የሆንሁትን አላዉቀዉም፡ ብቻ ግን፣ ጭዉ የሚል ድምፅ ይሰመኛል።
👍42🤔2
ለመጨረሻ ጊዜ በቅጡ የሰማሁት ቃል፣ “አለብሳታለሁ” የሚለዉን
የጃሪምን ዛቻ ነበር፡ ከዚያ በኋላ ጉሮሮዉን እንደ ታነቀ ሰዉ ትንፋሽ
ሳይቀር እምቢ አለኝ፡ ህዉ እና ጭዉ ብሎብኛል፡ አጉል ነገር እንዳላደርግ የረዳኝም፣ ቀድሞ ከባህል ሆቴሉ በር ላይ ቀለዘ ብሎ ተዋዉቆኝ ከዚያ ጀምሮ ያስተናገደኝ ሰዉ ነዉ፡ እሱ ደጋግፎ ማዉጣቱን እና በዉጪ
የነበረ ሌላ ሰዉ ደግሞ ወደ መኪና እንዳስገባኝ እንደ ሕልም እንደ ሕልም ሆኖ ይታወሰኛል
ከዚያ በኋላ የሠራ አካላቴ እንደ መሸከብኝ እንዲችዉ ሌሊቱ አለፈ። ራሴን ጨርሼ ባልስትም፣ ከሆነዉ ግን የማስታዉሰዉ ምንም የለም: ብቻ እንዲሁ ክርችም እንዳልሁ፣ በሲራክ ፯ ማዕከል ዉስጥ በሚገኝ ማረፊያ
ቤት ዉስጥ ነጋልኝ ከነጋ በኋላ እንደ ምንም ወደ ልቡናዬ ስመለስ፣ባልቻ እና እሸቴ በግራ እና በቀኝ ቆመዉ የኔን መንቃት ይጠባበቃሉ።
“ግዚአብሔርይመስገን፣ ነቃሽ?” አሉኝ፣ እኩል እጃቸዉን ለድጋፍ
እየሰደዱልኝ፡ ተኝቼ ነበር እንዴ? እጆቻቸዉን ተመርኩዤ፣ ከአልጋዉ
ወረድሁና ተራ በተራ አየኋቸዉ: ልክ ከሞት እንደ ተመለስሁላቸዉ
ቆጥረዉ፣ እንደ ተአምር በስስት ያዩኛል፡ ሆዴን ዳበስሁት። በሆዴ የነበረዉን ሁሉ እንደ ነበረዉ ስላገኘሁት በእፎይታ ተነፈስሁ
“ወደ ሆስፒታል መሄድ አለብሽ” አለ ባልቻ፣ እሱም ሆዴን እንደኔ
እየዳበሰ፡፡
“ነግቷል አይደል?”
ሞባይሉን አዉጥቶ ሰዓቱን አሳየኝ፡ ከመንጋትም አልፎ ረፍዷል:
“ምንድነዉ የሆንሁት?”
«ለረዥም መንገድ አይሮጥ፣ ለረዥም ነገር አይደነገጥ» መባሉን ከማን እንደ ሰማሁ ታዉቂያለሽ? ከእሽቴ: እሽቴ ደግሞ ከየት እንደሰማ ልንገርሽ? ከእመዋ”
“ቆይ”
“የጃሪም ነገር እንግዲህ ረዥም ነዉ። እንኳን ተደንግጦለት፣ ጸንተው ቀጥቅጠዉትም የማይወድቅ እባብ ሆኗል አሁን”
“የገዛ ወንድሜ እስከ ግድያ ድረስ ከፈለገኝ፣ እንግዲህ እኔስ ማነኝ?”
“ነገርኩሽ እኮ እሱ…”
“ለእኔ እኮ እሱ ወንድም ብቻ አይደለም። እናንተ ራሳችሁ ቁም ነገረኛ ነሽ ትሉኝ የለ? ከዕድሜዬ በላይ ቁም ነገረኛ የሁንኩት እኮ በእሱ ነዉ"
ዝም ብለዉ አዳመጡኝ፡
“አባታችን ካህን አልነበረ? እሱ ለአገልግሎት ከደብር ወደ ሌላ ደብር፣ ከሀገረ ስብከት ወደ ሌላ ሀገረ ስብከት እያስከተለ ሲዘዋወር ነዉ የኖርነዉ። እና፤ የሆነ ዓመትም እደዚሁ ሱራሎ ወደ ምትባል ቆላ ሄድን¨ወንዝ ዳር ያለች ትንሽዬ የገጠር ከተማ ብትሆንም ታዋቂ ናት። የሱራሎ
ጎርፍ ሲባል በዘፈን እንኳ ን አልሰማችሁም?
"ሱራሎች ከቆላ ቅመሱልኝ ባልን ፀ የማር እንጀራዉን ፣
ደገኛ አያልቅበት መበጥበጫ እያለ ጎርፍ ሰደደል"
ተብሎላታል እኮ። ከደጋ የመጣ ጎርፍ የሱራሎን ሰዉ ባጠቃዉ ጊዜ፣ እንድ ወጣት ነዉ እ ዲህ የዘፈነዉ። ታዲያ በዚያ ጊዜ እኛም እዚያ ስንኖር፣ በአንደኛዉ ማለዳ እመዋ ለእኛ ለልጆቿ ቁርስ እያቀራረበችልን ነበር
አባታችን ደግሞ ለማያስታጉለዉ አገልግሎቱ ወደ ደብር ቀደም ብሎ ወጥቷል። በድገት እንዲህ ነዉ ብለዉ የማይገልጹት ኃይለኛ ጎርፍ እየጠረገ መጣ። መኖሪያችንም በወዙ አቅራቢያ ስለነበር ቤታችንን ልክ እንደ አብዛኛዉ የከተማዋ ቤቶች ጎርፉ እንዳትሆን እንዳትሆን አድርጎ
ነቀነቃት።ወለሉና ማጀቱ ሁሉ በዉሃ ተጥለቅልቋል።ምሰሶዉ እና
ወጋግራዎች ሲቀሩ፣ ቤታችን ዉልቅልቋ ወጥቷል: ምንም እቃ
አልተረፈም፣ እንዳለ ጎርፍ ጠረገዉ። እኛ ትረፉ ሲለን፣ እንዲሁ በደመ ነፍስ በየወጋግራዎቹ ላይ ተንጠላጠልን። ከዚያ፣ በየወጋግራዉ ላይ
እንደተንጠለጠል ባለበት ‹እሰይ ተረፍን ተባብለን እርስ በእርስ በዓይ ስንፈላለግ፣ እምዋን አጣናት: ዝቅ ብለ ወደ ታች ስንመለከት፣ እስከ አንገቷ ድረስ በጎርፉ ተዉጣ ምሰሶዉን ብቻ ይዛ ታጣጥራለች። በአፍ በአፍንጫዋ ጎርፍ እየገባ ቡልቅ ቡልቅ ይላል። ትንፋሽ አጥሯታል። ያን ጊዜ ከሁላችን ቀድሞ ማን እንደ ወረደላት ታዉቃላችሁ? ጃሪም!
ከተንጠለጠለበት ወጋግራ ላይ ዘሎ ወረደና እመዋን አቅፎ ከፍ አደረጋት።እሱን ተከትለን ሁላችንም እየዘለልን ወረድን እና እርስ በእርስ ተያይዘን ጎርፉን አሳለፍነዉ። ያሁሉ አልፎ ዛሬ፣ እመዋን እመዋ አይደለሽም እኔንም እገድላታለሁ ሲል ልስማዉ ጃሪምን? አንተ በእኔ ቦታ ብትሆን ምን ታደርግ ነበር ባልቻ? እሽቴ አንተስ እኔን ብትሆን? ''
ፍጥጥ ብለዉ ቀሩብኝ፡፡ ምን ይበሉኝ? ምንም:
“ይገርማል” አለ ባልቻ፣ ግንባሩን መዳፉ ላይ አስደገፎ ሲያዳምጠኝ
ቆይቶ፡ “ታዲያ እንዴት እዚህ ደረሰ? ሌላ ሌላዉስ ይሁን እሺ። ሰዉ ዉሎዉን ይመስላልና፣ ዐመሉ ተለወጠ እንበል። ግን የፈለገ ምን
ቢለወጥ፣ ከአንድ እናትና አባት እንዳልተወልዳችሁ፣ እንዴት እህቴ
አይደለችም ይልሻል?''
“እኔስ ምኑ ደነቀኝ?''
“ግድየለም፣ የእሱ ጉዳይ አያስቸኩለም”
“ምን ማለት ነዉ አያስቸኩለም ማለት!?”
“አሃ፣ ሲጀመር ራስሽ እኮ ነሽ ነገሩን ሁሉ ያበላሸሽዉ”
“እኔ?”
“ኋላ እኔ ነኝ!? ትናትና የሠራሽዉ በፍጹም ትክክል አይደለም: ሲጀመር ሳታማክሪኝ መሄድ አልነበረብሽም: ከሄድሽም በኋላ ገና ጫፏን ሰምተሽ እንደዚያ መሆን አልነበረብሽም: አደራ እንዳያይሽ እያልሁሽ፣ ተቻኩለሽ
ነገሩ አበለሻሽዉ”
“ቆይ ቆይ፤ አይቶኛል እንዴ?”
“አይቶሻል”
“ጃሪም አይቶኛል? እንዴት?”
“እሁን የሆነዉ ሆኗል አንዴ። የእሱ ጉዳይ ለእኔ ተዪልኝ። ይልቅ ነይ
እንዉጣ” አለኝ ባልቻ፣ ወደ በሩ እየተራመደ።
“ወዴት?”
“ቀጠሮ አለሽ አይደል?”
“የምን ቀጠሮ?” አልሁት፣ በሐሳብ እንደ ተዋጥሁ
“ሐኪምሽ አልቀጠረችሽም ወይ?”
“ቀጥራኛለች”
“እኮ ነይ እንሂዳ”
“መሄድ አለብኝ?”
“እርፍ! በነፍስ ማደርሽም እኮ ተመስገን ነዉ በይ ይልቅ እንዉጣ”
“የሚከርመዉም የማይከርመዉም እግዜርን እኩል ዝናብ ለመኑት አሉ:
የእናቴ ልጅ ሊገድለኝ እንደሚፈልግ እያወቅሁት፣ ምን የሚጓጓ ኖሮ ነዉ ሆስፒታል የምሄደዉ? ባልሄድስ ምን እንዳልሆን ከዚህ ሌላ?''
የተሰበረዉ ልቤ፣ ቃል በተነፈስሁ ቁጥር የባሰ ድቅቅ ሲል ይታወቀኛል:
እንደ ትናንትናዉ ዕቅድ ቢሆንማ፣ ዛሬ በጠዋት ተነስቼ ወደ መገናኛ
ልሄድ ነበር፡ ከዚያም ሐኪሜ የጠቆመችኝ ሌላ ባለሙያ አይቶኝ የሚሰጠኝን ምክር ይዤ፣ ስመለስ ከእሷ ጋር አንዳች ዉሳኔ ልንወስን ነበር ቀጠሯችን፡
“ንገሩኝ ባልሄድስ?”
“ነገርሁሽ፤ መሄድ አለብን” አለኝ ባልቻ፣ ተኝቼበት የነበረዉን አንሶላ
እያሳየኝ፡ ቀጭን የተልባ ብጥብጥ የሚመስል ፈሳሽ ተንጠባጥቦበታል፡
አዝግሜ ሄጄ በጣቶቼ ስነካዉ፣ ልክ እንደ ቅባት ለሰለሰኝ፡ የእንሽርት
ዉሃ መሆኑን ለማወቅ ከዚህ በላይ ማስተዋል አያስፈልገኝም: አዉቄዋለሁ፣ ነዉ፡፡ ምንም የምጥ ስሜት ግን የለኝም፡፡
“እሱ እኮ ነዉ የምልሽ: መፍጠን አለብን”
“ጉድ ፈላ! በሰባት ወር ልወልድ ነዉ ጭራሽ?” አልሁኝ፣ እርር ያለ ሳቅ እየተናናቀኝ፡፡ ይኼም ሳቅ ሆኖ ሳልጨርሰዉ፣ እየደከመኝ እና
እየተዝለፈለፍሁ መጣሁ፡ ራሴን ችዬ መቆም እንዳቃተኝ ሲያዩ፣ እሸቴ እና ባልቻ አቅፈዉ ወለሉ ላይ እንደ ዉሃ ከመፍሰስ አተረፉኝ፡
በተሸከርካሪ አልጋ ላይ አስተኝተዉ ልባቸዉ እስኪጠፋ እየተሯሯጡ ምድር ቤት ወዳለዉ የማዕከሉ መኪና ማቆሚያ ወሰዱኝ፡ እኔ ግን የእንሽርት ዉሃ ከመፍሰሱ እና ድካም ድካም ከማለቱ ዉጪ፣ አሁንም
የጃሪምን ዛቻ ነበር፡ ከዚያ በኋላ ጉሮሮዉን እንደ ታነቀ ሰዉ ትንፋሽ
ሳይቀር እምቢ አለኝ፡ ህዉ እና ጭዉ ብሎብኛል፡ አጉል ነገር እንዳላደርግ የረዳኝም፣ ቀድሞ ከባህል ሆቴሉ በር ላይ ቀለዘ ብሎ ተዋዉቆኝ ከዚያ ጀምሮ ያስተናገደኝ ሰዉ ነዉ፡ እሱ ደጋግፎ ማዉጣቱን እና በዉጪ
የነበረ ሌላ ሰዉ ደግሞ ወደ መኪና እንዳስገባኝ እንደ ሕልም እንደ ሕልም ሆኖ ይታወሰኛል
ከዚያ በኋላ የሠራ አካላቴ እንደ መሸከብኝ እንዲችዉ ሌሊቱ አለፈ። ራሴን ጨርሼ ባልስትም፣ ከሆነዉ ግን የማስታዉሰዉ ምንም የለም: ብቻ እንዲሁ ክርችም እንዳልሁ፣ በሲራክ ፯ ማዕከል ዉስጥ በሚገኝ ማረፊያ
ቤት ዉስጥ ነጋልኝ ከነጋ በኋላ እንደ ምንም ወደ ልቡናዬ ስመለስ፣ባልቻ እና እሸቴ በግራ እና በቀኝ ቆመዉ የኔን መንቃት ይጠባበቃሉ።
“ግዚአብሔርይመስገን፣ ነቃሽ?” አሉኝ፣ እኩል እጃቸዉን ለድጋፍ
እየሰደዱልኝ፡ ተኝቼ ነበር እንዴ? እጆቻቸዉን ተመርኩዤ፣ ከአልጋዉ
ወረድሁና ተራ በተራ አየኋቸዉ: ልክ ከሞት እንደ ተመለስሁላቸዉ
ቆጥረዉ፣ እንደ ተአምር በስስት ያዩኛል፡ ሆዴን ዳበስሁት። በሆዴ የነበረዉን ሁሉ እንደ ነበረዉ ስላገኘሁት በእፎይታ ተነፈስሁ
“ወደ ሆስፒታል መሄድ አለብሽ” አለ ባልቻ፣ እሱም ሆዴን እንደኔ
እየዳበሰ፡፡
“ነግቷል አይደል?”
ሞባይሉን አዉጥቶ ሰዓቱን አሳየኝ፡ ከመንጋትም አልፎ ረፍዷል:
“ምንድነዉ የሆንሁት?”
«ለረዥም መንገድ አይሮጥ፣ ለረዥም ነገር አይደነገጥ» መባሉን ከማን እንደ ሰማሁ ታዉቂያለሽ? ከእሽቴ: እሽቴ ደግሞ ከየት እንደሰማ ልንገርሽ? ከእመዋ”
“ቆይ”
“የጃሪም ነገር እንግዲህ ረዥም ነዉ። እንኳን ተደንግጦለት፣ ጸንተው ቀጥቅጠዉትም የማይወድቅ እባብ ሆኗል አሁን”
“የገዛ ወንድሜ እስከ ግድያ ድረስ ከፈለገኝ፣ እንግዲህ እኔስ ማነኝ?”
“ነገርኩሽ እኮ እሱ…”
“ለእኔ እኮ እሱ ወንድም ብቻ አይደለም። እናንተ ራሳችሁ ቁም ነገረኛ ነሽ ትሉኝ የለ? ከዕድሜዬ በላይ ቁም ነገረኛ የሁንኩት እኮ በእሱ ነዉ"
ዝም ብለዉ አዳመጡኝ፡
“አባታችን ካህን አልነበረ? እሱ ለአገልግሎት ከደብር ወደ ሌላ ደብር፣ ከሀገረ ስብከት ወደ ሌላ ሀገረ ስብከት እያስከተለ ሲዘዋወር ነዉ የኖርነዉ። እና፤ የሆነ ዓመትም እደዚሁ ሱራሎ ወደ ምትባል ቆላ ሄድን¨ወንዝ ዳር ያለች ትንሽዬ የገጠር ከተማ ብትሆንም ታዋቂ ናት። የሱራሎ
ጎርፍ ሲባል በዘፈን እንኳ ን አልሰማችሁም?
"ሱራሎች ከቆላ ቅመሱልኝ ባልን ፀ የማር እንጀራዉን ፣
ደገኛ አያልቅበት መበጥበጫ እያለ ጎርፍ ሰደደል"
ተብሎላታል እኮ። ከደጋ የመጣ ጎርፍ የሱራሎን ሰዉ ባጠቃዉ ጊዜ፣ እንድ ወጣት ነዉ እ ዲህ የዘፈነዉ። ታዲያ በዚያ ጊዜ እኛም እዚያ ስንኖር፣ በአንደኛዉ ማለዳ እመዋ ለእኛ ለልጆቿ ቁርስ እያቀራረበችልን ነበር
አባታችን ደግሞ ለማያስታጉለዉ አገልግሎቱ ወደ ደብር ቀደም ብሎ ወጥቷል። በድገት እንዲህ ነዉ ብለዉ የማይገልጹት ኃይለኛ ጎርፍ እየጠረገ መጣ። መኖሪያችንም በወዙ አቅራቢያ ስለነበር ቤታችንን ልክ እንደ አብዛኛዉ የከተማዋ ቤቶች ጎርፉ እንዳትሆን እንዳትሆን አድርጎ
ነቀነቃት።ወለሉና ማጀቱ ሁሉ በዉሃ ተጥለቅልቋል።ምሰሶዉ እና
ወጋግራዎች ሲቀሩ፣ ቤታችን ዉልቅልቋ ወጥቷል: ምንም እቃ
አልተረፈም፣ እንዳለ ጎርፍ ጠረገዉ። እኛ ትረፉ ሲለን፣ እንዲሁ በደመ ነፍስ በየወጋግራዎቹ ላይ ተንጠላጠልን። ከዚያ፣ በየወጋግራዉ ላይ
እንደተንጠለጠል ባለበት ‹እሰይ ተረፍን ተባብለን እርስ በእርስ በዓይ ስንፈላለግ፣ እምዋን አጣናት: ዝቅ ብለ ወደ ታች ስንመለከት፣ እስከ አንገቷ ድረስ በጎርፉ ተዉጣ ምሰሶዉን ብቻ ይዛ ታጣጥራለች። በአፍ በአፍንጫዋ ጎርፍ እየገባ ቡልቅ ቡልቅ ይላል። ትንፋሽ አጥሯታል። ያን ጊዜ ከሁላችን ቀድሞ ማን እንደ ወረደላት ታዉቃላችሁ? ጃሪም!
ከተንጠለጠለበት ወጋግራ ላይ ዘሎ ወረደና እመዋን አቅፎ ከፍ አደረጋት።እሱን ተከትለን ሁላችንም እየዘለልን ወረድን እና እርስ በእርስ ተያይዘን ጎርፉን አሳለፍነዉ። ያሁሉ አልፎ ዛሬ፣ እመዋን እመዋ አይደለሽም እኔንም እገድላታለሁ ሲል ልስማዉ ጃሪምን? አንተ በእኔ ቦታ ብትሆን ምን ታደርግ ነበር ባልቻ? እሽቴ አንተስ እኔን ብትሆን? ''
ፍጥጥ ብለዉ ቀሩብኝ፡፡ ምን ይበሉኝ? ምንም:
“ይገርማል” አለ ባልቻ፣ ግንባሩን መዳፉ ላይ አስደገፎ ሲያዳምጠኝ
ቆይቶ፡ “ታዲያ እንዴት እዚህ ደረሰ? ሌላ ሌላዉስ ይሁን እሺ። ሰዉ ዉሎዉን ይመስላልና፣ ዐመሉ ተለወጠ እንበል። ግን የፈለገ ምን
ቢለወጥ፣ ከአንድ እናትና አባት እንዳልተወልዳችሁ፣ እንዴት እህቴ
አይደለችም ይልሻል?''
“እኔስ ምኑ ደነቀኝ?''
“ግድየለም፣ የእሱ ጉዳይ አያስቸኩለም”
“ምን ማለት ነዉ አያስቸኩለም ማለት!?”
“አሃ፣ ሲጀመር ራስሽ እኮ ነሽ ነገሩን ሁሉ ያበላሸሽዉ”
“እኔ?”
“ኋላ እኔ ነኝ!? ትናትና የሠራሽዉ በፍጹም ትክክል አይደለም: ሲጀመር ሳታማክሪኝ መሄድ አልነበረብሽም: ከሄድሽም በኋላ ገና ጫፏን ሰምተሽ እንደዚያ መሆን አልነበረብሽም: አደራ እንዳያይሽ እያልሁሽ፣ ተቻኩለሽ
ነገሩ አበለሻሽዉ”
“ቆይ ቆይ፤ አይቶኛል እንዴ?”
“አይቶሻል”
“ጃሪም አይቶኛል? እንዴት?”
“እሁን የሆነዉ ሆኗል አንዴ። የእሱ ጉዳይ ለእኔ ተዪልኝ። ይልቅ ነይ
እንዉጣ” አለኝ ባልቻ፣ ወደ በሩ እየተራመደ።
“ወዴት?”
“ቀጠሮ አለሽ አይደል?”
“የምን ቀጠሮ?” አልሁት፣ በሐሳብ እንደ ተዋጥሁ
“ሐኪምሽ አልቀጠረችሽም ወይ?”
“ቀጥራኛለች”
“እኮ ነይ እንሂዳ”
“መሄድ አለብኝ?”
“እርፍ! በነፍስ ማደርሽም እኮ ተመስገን ነዉ በይ ይልቅ እንዉጣ”
“የሚከርመዉም የማይከርመዉም እግዜርን እኩል ዝናብ ለመኑት አሉ:
የእናቴ ልጅ ሊገድለኝ እንደሚፈልግ እያወቅሁት፣ ምን የሚጓጓ ኖሮ ነዉ ሆስፒታል የምሄደዉ? ባልሄድስ ምን እንዳልሆን ከዚህ ሌላ?''
የተሰበረዉ ልቤ፣ ቃል በተነፈስሁ ቁጥር የባሰ ድቅቅ ሲል ይታወቀኛል:
እንደ ትናንትናዉ ዕቅድ ቢሆንማ፣ ዛሬ በጠዋት ተነስቼ ወደ መገናኛ
ልሄድ ነበር፡ ከዚያም ሐኪሜ የጠቆመችኝ ሌላ ባለሙያ አይቶኝ የሚሰጠኝን ምክር ይዤ፣ ስመለስ ከእሷ ጋር አንዳች ዉሳኔ ልንወስን ነበር ቀጠሯችን፡
“ንገሩኝ ባልሄድስ?”
“ነገርሁሽ፤ መሄድ አለብን” አለኝ ባልቻ፣ ተኝቼበት የነበረዉን አንሶላ
እያሳየኝ፡ ቀጭን የተልባ ብጥብጥ የሚመስል ፈሳሽ ተንጠባጥቦበታል፡
አዝግሜ ሄጄ በጣቶቼ ስነካዉ፣ ልክ እንደ ቅባት ለሰለሰኝ፡ የእንሽርት
ዉሃ መሆኑን ለማወቅ ከዚህ በላይ ማስተዋል አያስፈልገኝም: አዉቄዋለሁ፣ ነዉ፡፡ ምንም የምጥ ስሜት ግን የለኝም፡፡
“እሱ እኮ ነዉ የምልሽ: መፍጠን አለብን”
“ጉድ ፈላ! በሰባት ወር ልወልድ ነዉ ጭራሽ?” አልሁኝ፣ እርር ያለ ሳቅ እየተናናቀኝ፡፡ ይኼም ሳቅ ሆኖ ሳልጨርሰዉ፣ እየደከመኝ እና
እየተዝለፈለፍሁ መጣሁ፡ ራሴን ችዬ መቆም እንዳቃተኝ ሲያዩ፣ እሸቴ እና ባልቻ አቅፈዉ ወለሉ ላይ እንደ ዉሃ ከመፍሰስ አተረፉኝ፡
በተሸከርካሪ አልጋ ላይ አስተኝተዉ ልባቸዉ እስኪጠፋ እየተሯሯጡ ምድር ቤት ወዳለዉ የማዕከሉ መኪና ማቆሚያ ወሰዱኝ፡ እኔ ግን የእንሽርት ዉሃ ከመፍሰሱ እና ድካም ድካም ከማለቱ ዉጪ፣ አሁንም
👍28😁1
የምጥ ስሜት አይሰማኝም:: ምንም ሆስፒታል ደርሼም ያዉ ነኝ፡፡ ማዋለጃ ክፍል ገብቼ እንዳምጥ ስጠበቅም፣
ያዉ እንዲያዉ ነርሶቹ የፅንሱን ነባራዊ ሁኔታ ባለማወቅ ለምጥ ጠበቁኝ እንጂ፣ የሚሆን አልነበረም: ጭንቅላቷ ላይ የበዛዉ የዉሃ መጠን የራስ
ቅሏን ያለቅጥ ስላሳደገዉ፣ ቱናትን በመደበኛዉ መንገድ መዉለድ
የሚቻለኝ አይደለም:፡ እንኳንስ እንደዚህ ጭራሽ ምጥ እንኳን ባልመጣበት ሁኔታ ይቅርና፣ በጊዜዉ ቢሆንም ኖሮ የመጣዉ፣ ምጥ መሞከር ለእኔ ግመልን በመርፌ ቀዳዳ እንደ መሞከር ነዉ፡ እህ ብዬ አልወልድም እኔ።
ብዙም ሳልቆይ መምጣቴን ለዶክተር ነገሯት፡ የቀድሞዋ ወዳጄ፣ የአሁኗ ሐኪሜ ጉዴን ሰምታ መጣችልኝ፡ ዶክተር ሸዊት ቀድማም የጠበቀችዉ ስለነበረ መሰለኝ፣ እንዲያዉም አልደነገጠችም: የፅንሱን ነገር
ካወቀች ጀምሮ አስተዉልባት የነበረዉ መደነጋገጥም አሁን እንጥፍጣፊዉ አይታይባትም፡፡ ምናልባት አዳሩን ሙሉ ስታስብበት አድራ ወጥቶላትም
ሊሆን ይችላል፡ ብቻ ግን እጅግ ተበራታለች: አሁን ገና የዶክተርነት
መልኳን አየሁላት እስከ አሁን ድረስ ወዳጅነቷን ነበር አብልጣ
ያሳየችኝ፡፡
ፈገግ ብላ መጣችልኝ፡
ፈገግታዋ ሆዴን አላወሰዉ፡ የገጽታዋም ፍካት የሚጋባ ብርታት አለው: እንደዋዛ፣ ወልዶ የመሳም ጉጉት ልቤን ነክቶት አለፈ ዉለጅ ዉለጅ የሚል ነገር ሽዉ አለብኝ፡፡ ዓይን ለዓይን ተያይተን ብቻ ነገሩን ጨረስነዉ፡፡
በኦፕራሲዮን ለመዉለድ ተስማማሁ፤ ተስማማን
“እንግባ?” አለችኝ፣ ከመጣች ጀምሮ ለመጀመሪያ ጊዜ አፍ አዉጥታ።
ዓይኔን ጨፍኜ ገለጥሁላት፡ እሺ› ማለቴ ነዉ፡
ዶክተሯ ወደ ቀዶ ማዋለጃዉ ክፍል ለመሄድ በተለየ ልበ ሙሉነት ቀድማን ወጣች: ቀልጣፎቹ ነርሶች ደግሞ ጋለል ያልሁበትን አልጋ እያሽከረከሩልኝ እግር በእግር ተከተልናት፡ በሰባት ወር፣ ያዉም ጤናማ ያልሆነ ልጅ፣ ያዉም በቀዶ ሕክምና ለመዉለድ እየገባሁ መሆኔን ለመጨረሻ ጊዜ ለልቤ ሹክ አልሁት.....
✨ይቀጥላል✨
ያዉ እንዲያዉ ነርሶቹ የፅንሱን ነባራዊ ሁኔታ ባለማወቅ ለምጥ ጠበቁኝ እንጂ፣ የሚሆን አልነበረም: ጭንቅላቷ ላይ የበዛዉ የዉሃ መጠን የራስ
ቅሏን ያለቅጥ ስላሳደገዉ፣ ቱናትን በመደበኛዉ መንገድ መዉለድ
የሚቻለኝ አይደለም:፡ እንኳንስ እንደዚህ ጭራሽ ምጥ እንኳን ባልመጣበት ሁኔታ ይቅርና፣ በጊዜዉ ቢሆንም ኖሮ የመጣዉ፣ ምጥ መሞከር ለእኔ ግመልን በመርፌ ቀዳዳ እንደ መሞከር ነዉ፡ እህ ብዬ አልወልድም እኔ።
ብዙም ሳልቆይ መምጣቴን ለዶክተር ነገሯት፡ የቀድሞዋ ወዳጄ፣ የአሁኗ ሐኪሜ ጉዴን ሰምታ መጣችልኝ፡ ዶክተር ሸዊት ቀድማም የጠበቀችዉ ስለነበረ መሰለኝ፣ እንዲያዉም አልደነገጠችም: የፅንሱን ነገር
ካወቀች ጀምሮ አስተዉልባት የነበረዉ መደነጋገጥም አሁን እንጥፍጣፊዉ አይታይባትም፡፡ ምናልባት አዳሩን ሙሉ ስታስብበት አድራ ወጥቶላትም
ሊሆን ይችላል፡ ብቻ ግን እጅግ ተበራታለች: አሁን ገና የዶክተርነት
መልኳን አየሁላት እስከ አሁን ድረስ ወዳጅነቷን ነበር አብልጣ
ያሳየችኝ፡፡
ፈገግ ብላ መጣችልኝ፡
ፈገግታዋ ሆዴን አላወሰዉ፡ የገጽታዋም ፍካት የሚጋባ ብርታት አለው: እንደዋዛ፣ ወልዶ የመሳም ጉጉት ልቤን ነክቶት አለፈ ዉለጅ ዉለጅ የሚል ነገር ሽዉ አለብኝ፡፡ ዓይን ለዓይን ተያይተን ብቻ ነገሩን ጨረስነዉ፡፡
በኦፕራሲዮን ለመዉለድ ተስማማሁ፤ ተስማማን
“እንግባ?” አለችኝ፣ ከመጣች ጀምሮ ለመጀመሪያ ጊዜ አፍ አዉጥታ።
ዓይኔን ጨፍኜ ገለጥሁላት፡ እሺ› ማለቴ ነዉ፡
ዶክተሯ ወደ ቀዶ ማዋለጃዉ ክፍል ለመሄድ በተለየ ልበ ሙሉነት ቀድማን ወጣች: ቀልጣፎቹ ነርሶች ደግሞ ጋለል ያልሁበትን አልጋ እያሽከረከሩልኝ እግር በእግር ተከተልናት፡ በሰባት ወር፣ ያዉም ጤናማ ያልሆነ ልጅ፣ ያዉም በቀዶ ሕክምና ለመዉለድ እየገባሁ መሆኔን ለመጨረሻ ጊዜ ለልቤ ሹክ አልሁት.....
✨ይቀጥላል✨
👍13❤7
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሦስት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
« ለምን አልሔድም ? ሰዎች ሲጠይቁኝ አጋጣሚ መሰበሩን እንግራቸዋለሁ።
ሚስዝ ቬን ከት ብላ ሣቀችባትና
«ሰዎች ቢጠይቁኝ!» አለች በማፌዝ ድምፅ የሳቤላን አባባል በመድገም «እነሱማ የሎርድ ማውንት እስቨርን ልጅ የጌጥ
ችግረኛ ናት ብለው ከማሽሟጠጥ አልፈው ምን ሊሉ ኖረዋል ብላ አሾፈችባት።
ሳቤላ ሣቅ ብላ ራሷን ነቀነቀችና «አልማዞቹን ባለፈው የዳንስ ምሽት አይተዋቸዋል » አለቻት ።
« ይኽን በደል በኔ ላይ አድርሰሽው ቢሆን ኖሮ ፍራንሲዝ ሌቪሰን» አለችው ባልቴቷ «ለአንድ ወር ሙሉ ከቤቴ አላስደርስህም ነበር ። ምንድነው ነገሩ …...…… ኤማ? የምትሔዱ ከሆነ አሁን ሒዱ ። ዳንሱ የሚጀመረው በአራት ሰዓት ነው " በኔ ዘመን በአንድ ሰዓት ነበር የምንሔድ ፡ ዛሬ ደግሞ ሌሊቱን ወደ ቀን መለወጥ ልማድ ሆኗል ። »
« ሣልሳዊ ጆርጅ ራቱን የበግና ያትክልት ቅቅል በአንድ ሰዓት ይበላበት በነበረበት ጊዜ አለ ለአያቱ ከሚሲዝ ቬን የተሻለ አክብሮት ያልነበረው ካፒቴን ። ይኽን እየተናገሩ ደረጃዎቹን ደግፎ ሊያሳፍራት ስለፈለገ ወደ ሳቤላ ዞር አለ እንዳሰበው ይዞ ወርዶ ከሠረገላው ሲያሳፍራት ሚሲዝ ቬን ግን ብቻዋን ወርደች። በዚህ ጊዜ ይባሱን ብግን ብላ ተናደደች ።
« ደኅና እደር » አለችው ።
«ደኅና እደሩ አልላችሁም እኔም እናንተ እንደ ደረሳችሁ ተከትዬ እደርሳለሁ» አላት "
« አልመጣም ብለኸኝም አልነበር?የወንደላጤዎች ድግስ ያላችሁ መስሎኝ »
« ብዬ ነበር ግን ሐሳቤን ለወጥኩ " በይ ለአሁኑ ደኅና ሁኝ ወይዘሮ ሳቤላ "»
« እስኪ አሁን አንዲት ብጣሽ የተማሪ ሐብል አድርገሽ ያየሽ ሁሎ ምን ትመስይው ይሆን ? » አለች ሚሲዝ ቬን መነዝነዟን በመቀጠል "
« እሱስ ምንም አልነበረም ሚስዝ ቬን ? እኔን ያሳዘነኝ የመስቀሌ
መሰበር ነው ። እናቴ ልትሞት ስትል ነበር ይህን መስቀል የሰጠችኝ " ጉዳት ከማይዶርስበት ቦታ በደንብ አስቀምጬ አንዳች ችግር ሲደርስብኝ ወይም የሒሳብ እርዳታ የሚያስፈልገው ጉዳይ ሲገጥመኝ እሱን እያየሁ የእናቴን ምክር ለማስታወስ በመሞከር እንድከተላቸው ነግራኝ ነበር " አሁን ግን ተሰበረብኝ ነገሩ ደስ አላለኝም " ገዱ አላማረኝም " »
በሠረገላው ውስጥ እንዳሉ የመንገዱ የጋዝ መብራት ሳቤላ ፊት ላይ ቦግ ብሎ ሲበራ ፊቷ በዕንባ እንደ ታጠበ ሚስዝ ቬን አየቻት » «አሁንም እንደገና ማልቀስ ጀመርሽ ? እኔ ልንገርሽ ! በለቅሶ ደም የለበሱ ዐይኖችሽን እያየሁ አንቺን ይዤ ከዳርት ፎርድ መስፍን ዘንድ መቅረብ አልችልም " ስለዚህ ለቅሶን የማታቆሚ ከሆነ
ሠረገላው ወደ ቤት ይዞሽ እንዲመለስ አድርጌ እኔ ብቻዬን እሔዳለሁ »
ሳቤላ በረጂሙ ተነፈሰችና ዐይኖችዋን አብሳ ዕንባዋን አደረቀች » « ስባሪዎቹን ማስቀጠል እችላለሁ " ለኔ ግን እንግዲህ ተመልሶ እንደ ዱሮው ሊሆንልኝ አይችልም»
«ለመሆኑ ስባሪዎቹንስ ከምን አዶረግሻቸው ? » አለቻት ሚስዝ ቬን በቁጣ «ይዣቸዋለሁ እኒህውና ኪስ ስለሌለኝ ነው» አለቻትና ከምኗ ላይ እንዳኖረችው
በእጅዋ አሳየቻት "
ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ከግብዣው ቦታ ደረሱ ሳቤላም ንዴቷን ረሳችጡ ፀሐይ መስለው የበሩት ክፍሎች ልብን የሚሰውር የሕልም ዓለም መስለው ታዩአት
ምክንያቱም ልቧ ግና በአፍለኝነቱ ነበርና የመርካት ልምድ አልነበራትም የገባችበት ቦታና ሁኔታ ብርቅና ድንቅ ሆነባት ከዚያ በድምቀቱና በውበቱ ከሰወረው አዳራሽ እንደ ገባች ይቀርብላት የነበረው የአክብሮት ሰላምታ ስታይ እጅ ስትነሣ በጆሮዋ ይንቆረቆሩ የነበሩትን የውዳሴ ቃላት ስትሰማ የተሰበረውን
መስቀል እንዴት አድርጋ ታስታውሰው !
« ታዲያስ » አለ አንድ የኦክስፎርድ ተማሪ ለቫልስ ተጨዋቾች ቦታ ለቆ ወደ
ግድግዳው እየተጠጋ «እንደዚህ ወደ መሰሉ ቦታዎች መምጣት ያቆምክ መስሎኝ ነበር " »
« አዎን ትቸው ነበር » አለ ሁለተኛዉ «አሁን ግን በማፈላለግ ላይ ስለሆንኩ ሳልወድ ተመለስኩባቸው እኔ መቸም እንደ. ዳንስ አዳራሽ የሚሰለች ነገር ያለ አይመስለኝም " »
« ምንድነው የምታፈላልገው ? »
« ሚስት ነዋ ! አባቴ እስካልተሻሻልኩና እስካልታረምኩ ድረስ ዕዳ የሚባል ነገር እንደማይከፍልልኝ ለኔም አንዲት ሽልንግ እንኳን እንደማይጥልልኝ ምሎ ተገዝቶ ገንዘብ ከልክሎኛል " አሁን ለመስተካከል የመጀመሪያ ደረጃ ብሎ ያመነበት
ሚስት ማግባት ስለሆነ የምትመስለኝን መምረጥ ይዣለሁ እንዳልተወው ማንም ከሚያስበው በላይ ዕዳ ውስጥ ተዘፍቄአለሁ ።
« ታዲያ አዲሲቱን ቆንጆ አታበም እንዴ ! »
« ማናት እሷ ? »
« ሳቤላ ሼን " »
« ለጥቆማህ በጣም አመሰግናለሁ» አለው «ግን ማንም ሰው ቢሆን ክብሩን የሚጠብቅ አማት እንዲኖረው ይፈልጋል " ሎርድ ዊልያምና እኔ ተመሳሳይ አመል ስለ አለን ከዜ ብዛት ልንጋጭ እንችላለን " »
« ሁሉ ነገር እኮ ተሟልቶ አይገኝም ልጂቱ በመልኳ መሰል የላትም ።
ያ ቀጣፊ ሌቪሰን ወደ አሷ ጠጋ ጠጋ ሲል አይቸዋለሁ እሱ ዶግሞ ሴቶችን በሚመለከት ረገድ የሚያቅተው ነገር ያለ አይመስለውም" »
« ታዲያ እኮ ብዙ ጊዜ እንዳሰበ ይሆንለታል " »
« እኔ አሱን ሰውዬ አጠላዋለሁ " ጫፉን ጥቅልል እያደረገ የያበጥረሙ ጸጉሩን የሚብለጨለት ጥርሶቹንና ነጫጭ እጆቹን እያየ ያለሱ ሰው ያለ አይመስለውም » ስለ ሰው ጉዳት ምንም ስሜት የለውም ለመሆኑ ያ ተዳፍኖ የቀረ
የሚስተር ቻርተሪዝ ጉዳይ ነገሩ እንዴት ሆነ ? »
« ማን ያውቀዋል ? ሌቪሰን ከነገሩ እንዶ ዐሣ ተሙለጭልጮ ወጣ " ሴቶቹም እሱ ከፈጸመው ጥፋት በሱ የደረሰበት በደል ይበልጣል ብለው ተከራከሩለት » ከሕዝቡም ሦስት አራተኛው አመናቸው " ይኸውልህ መጣ I የዊልያም ቬን ልጅም አብራው አለች " »
ሳቤላና ሌቬሰን እየቀረቡ መጡ " ስለ መስቀሉ በድንገት መሰበር እየደጋገመ ፀፀቱን ይገልጽላት ነበር " « እንግዲህ ተመልሶ እንደ ነበረው የሚሆን አይመስለኝም» አላት ቀስ ብሎ በጆሮዋ « መቼም uመኔን በሙሎ ልባL ኀን ስልጽ
ብኖር የምተካው አይመስለኝም "
መንፈስን እያነቃቃ የደስታ ስሜትን እየነካካ ከአእምሮ የሚገባው ረጋ ያለው ሥልተኛ አነጋገሩ ጆርን የሚያስደስት ልብን የሚያሳስት አደገኛ ነበር "
ሳቤላ ቀና ብላ ስትመለከተው ዐይኖቹ ከሷ ላይ ተተክለው ሲስለመለሙ አየቻቸው እንደዚያ ያለ ቋንቋ አጋጥሟት አያውቅም ነበርና እሶም ጉንጮቿ ተለዋወጡ
ዐይኖቿ ክድን አሉ ልትናገራቸው የነበሩት ቃላት ከከንፈሯ ደርሰው ጠፉባት "
« ሰውየው አጭበርባሪ ይመስላል» አለ መኮንኑ "
« ነውና " እኔ እንኳን ስለሱ አንድ ሁለት ነገሮች ዐውቃለሁ " አሁንም ይች ልጅ ቆንጆ ስለሆነች ለዝና ሲል ልቧን ያጠፋዋል " ከሷ ለሚቀበለው ስጦታ ግን ለመመለስና የሚያስበው ውለታ የለውም».....
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ዌስት ሊን የፋብሪካ ወይም የአንድ ካቴድራል ከተማ ወይም የክልሉ አስተዳደር ዋና ከተማ አይደለችም" ነገር ግን ምንም እንኳን በጥንታዊ ልማዱና ባህሏ ወደ ኋላ ቀረት ያለች ብትሆንም ራሷን በተለይ ደህና ከተማ አድርጋ ትቆጥራለች ለፓርላማ ሁለት እንደራሴዎችን ትወክላለች
፡
፡
#ክፍል_ሦስት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
« ለምን አልሔድም ? ሰዎች ሲጠይቁኝ አጋጣሚ መሰበሩን እንግራቸዋለሁ።
ሚስዝ ቬን ከት ብላ ሣቀችባትና
«ሰዎች ቢጠይቁኝ!» አለች በማፌዝ ድምፅ የሳቤላን አባባል በመድገም «እነሱማ የሎርድ ማውንት እስቨርን ልጅ የጌጥ
ችግረኛ ናት ብለው ከማሽሟጠጥ አልፈው ምን ሊሉ ኖረዋል ብላ አሾፈችባት።
ሳቤላ ሣቅ ብላ ራሷን ነቀነቀችና «አልማዞቹን ባለፈው የዳንስ ምሽት አይተዋቸዋል » አለቻት ።
« ይኽን በደል በኔ ላይ አድርሰሽው ቢሆን ኖሮ ፍራንሲዝ ሌቪሰን» አለችው ባልቴቷ «ለአንድ ወር ሙሉ ከቤቴ አላስደርስህም ነበር ። ምንድነው ነገሩ …...…… ኤማ? የምትሔዱ ከሆነ አሁን ሒዱ ። ዳንሱ የሚጀመረው በአራት ሰዓት ነው " በኔ ዘመን በአንድ ሰዓት ነበር የምንሔድ ፡ ዛሬ ደግሞ ሌሊቱን ወደ ቀን መለወጥ ልማድ ሆኗል ። »
« ሣልሳዊ ጆርጅ ራቱን የበግና ያትክልት ቅቅል በአንድ ሰዓት ይበላበት በነበረበት ጊዜ አለ ለአያቱ ከሚሲዝ ቬን የተሻለ አክብሮት ያልነበረው ካፒቴን ። ይኽን እየተናገሩ ደረጃዎቹን ደግፎ ሊያሳፍራት ስለፈለገ ወደ ሳቤላ ዞር አለ እንዳሰበው ይዞ ወርዶ ከሠረገላው ሲያሳፍራት ሚሲዝ ቬን ግን ብቻዋን ወርደች። በዚህ ጊዜ ይባሱን ብግን ብላ ተናደደች ።
« ደኅና እደር » አለችው ።
«ደኅና እደሩ አልላችሁም እኔም እናንተ እንደ ደረሳችሁ ተከትዬ እደርሳለሁ» አላት "
« አልመጣም ብለኸኝም አልነበር?የወንደላጤዎች ድግስ ያላችሁ መስሎኝ »
« ብዬ ነበር ግን ሐሳቤን ለወጥኩ " በይ ለአሁኑ ደኅና ሁኝ ወይዘሮ ሳቤላ "»
« እስኪ አሁን አንዲት ብጣሽ የተማሪ ሐብል አድርገሽ ያየሽ ሁሎ ምን ትመስይው ይሆን ? » አለች ሚሲዝ ቬን መነዝነዟን በመቀጠል "
« እሱስ ምንም አልነበረም ሚስዝ ቬን ? እኔን ያሳዘነኝ የመስቀሌ
መሰበር ነው ። እናቴ ልትሞት ስትል ነበር ይህን መስቀል የሰጠችኝ " ጉዳት ከማይዶርስበት ቦታ በደንብ አስቀምጬ አንዳች ችግር ሲደርስብኝ ወይም የሒሳብ እርዳታ የሚያስፈልገው ጉዳይ ሲገጥመኝ እሱን እያየሁ የእናቴን ምክር ለማስታወስ በመሞከር እንድከተላቸው ነግራኝ ነበር " አሁን ግን ተሰበረብኝ ነገሩ ደስ አላለኝም " ገዱ አላማረኝም " »
በሠረገላው ውስጥ እንዳሉ የመንገዱ የጋዝ መብራት ሳቤላ ፊት ላይ ቦግ ብሎ ሲበራ ፊቷ በዕንባ እንደ ታጠበ ሚስዝ ቬን አየቻት » «አሁንም እንደገና ማልቀስ ጀመርሽ ? እኔ ልንገርሽ ! በለቅሶ ደም የለበሱ ዐይኖችሽን እያየሁ አንቺን ይዤ ከዳርት ፎርድ መስፍን ዘንድ መቅረብ አልችልም " ስለዚህ ለቅሶን የማታቆሚ ከሆነ
ሠረገላው ወደ ቤት ይዞሽ እንዲመለስ አድርጌ እኔ ብቻዬን እሔዳለሁ »
ሳቤላ በረጂሙ ተነፈሰችና ዐይኖችዋን አብሳ ዕንባዋን አደረቀች » « ስባሪዎቹን ማስቀጠል እችላለሁ " ለኔ ግን እንግዲህ ተመልሶ እንደ ዱሮው ሊሆንልኝ አይችልም»
«ለመሆኑ ስባሪዎቹንስ ከምን አዶረግሻቸው ? » አለቻት ሚስዝ ቬን በቁጣ «ይዣቸዋለሁ እኒህውና ኪስ ስለሌለኝ ነው» አለቻትና ከምኗ ላይ እንዳኖረችው
በእጅዋ አሳየቻት "
ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ከግብዣው ቦታ ደረሱ ሳቤላም ንዴቷን ረሳችጡ ፀሐይ መስለው የበሩት ክፍሎች ልብን የሚሰውር የሕልም ዓለም መስለው ታዩአት
ምክንያቱም ልቧ ግና በአፍለኝነቱ ነበርና የመርካት ልምድ አልነበራትም የገባችበት ቦታና ሁኔታ ብርቅና ድንቅ ሆነባት ከዚያ በድምቀቱና በውበቱ ከሰወረው አዳራሽ እንደ ገባች ይቀርብላት የነበረው የአክብሮት ሰላምታ ስታይ እጅ ስትነሣ በጆሮዋ ይንቆረቆሩ የነበሩትን የውዳሴ ቃላት ስትሰማ የተሰበረውን
መስቀል እንዴት አድርጋ ታስታውሰው !
« ታዲያስ » አለ አንድ የኦክስፎርድ ተማሪ ለቫልስ ተጨዋቾች ቦታ ለቆ ወደ
ግድግዳው እየተጠጋ «እንደዚህ ወደ መሰሉ ቦታዎች መምጣት ያቆምክ መስሎኝ ነበር " »
« አዎን ትቸው ነበር » አለ ሁለተኛዉ «አሁን ግን በማፈላለግ ላይ ስለሆንኩ ሳልወድ ተመለስኩባቸው እኔ መቸም እንደ. ዳንስ አዳራሽ የሚሰለች ነገር ያለ አይመስለኝም " »
« ምንድነው የምታፈላልገው ? »
« ሚስት ነዋ ! አባቴ እስካልተሻሻልኩና እስካልታረምኩ ድረስ ዕዳ የሚባል ነገር እንደማይከፍልልኝ ለኔም አንዲት ሽልንግ እንኳን እንደማይጥልልኝ ምሎ ተገዝቶ ገንዘብ ከልክሎኛል " አሁን ለመስተካከል የመጀመሪያ ደረጃ ብሎ ያመነበት
ሚስት ማግባት ስለሆነ የምትመስለኝን መምረጥ ይዣለሁ እንዳልተወው ማንም ከሚያስበው በላይ ዕዳ ውስጥ ተዘፍቄአለሁ ።
« ታዲያ አዲሲቱን ቆንጆ አታበም እንዴ ! »
« ማናት እሷ ? »
« ሳቤላ ሼን " »
« ለጥቆማህ በጣም አመሰግናለሁ» አለው «ግን ማንም ሰው ቢሆን ክብሩን የሚጠብቅ አማት እንዲኖረው ይፈልጋል " ሎርድ ዊልያምና እኔ ተመሳሳይ አመል ስለ አለን ከዜ ብዛት ልንጋጭ እንችላለን " »
« ሁሉ ነገር እኮ ተሟልቶ አይገኝም ልጂቱ በመልኳ መሰል የላትም ።
ያ ቀጣፊ ሌቪሰን ወደ አሷ ጠጋ ጠጋ ሲል አይቸዋለሁ እሱ ዶግሞ ሴቶችን በሚመለከት ረገድ የሚያቅተው ነገር ያለ አይመስለውም" »
« ታዲያ እኮ ብዙ ጊዜ እንዳሰበ ይሆንለታል " »
« እኔ አሱን ሰውዬ አጠላዋለሁ " ጫፉን ጥቅልል እያደረገ የያበጥረሙ ጸጉሩን የሚብለጨለት ጥርሶቹንና ነጫጭ እጆቹን እያየ ያለሱ ሰው ያለ አይመስለውም » ስለ ሰው ጉዳት ምንም ስሜት የለውም ለመሆኑ ያ ተዳፍኖ የቀረ
የሚስተር ቻርተሪዝ ጉዳይ ነገሩ እንዴት ሆነ ? »
« ማን ያውቀዋል ? ሌቪሰን ከነገሩ እንዶ ዐሣ ተሙለጭልጮ ወጣ " ሴቶቹም እሱ ከፈጸመው ጥፋት በሱ የደረሰበት በደል ይበልጣል ብለው ተከራከሩለት » ከሕዝቡም ሦስት አራተኛው አመናቸው " ይኸውልህ መጣ I የዊልያም ቬን ልጅም አብራው አለች " »
ሳቤላና ሌቬሰን እየቀረቡ መጡ " ስለ መስቀሉ በድንገት መሰበር እየደጋገመ ፀፀቱን ይገልጽላት ነበር " « እንግዲህ ተመልሶ እንደ ነበረው የሚሆን አይመስለኝም» አላት ቀስ ብሎ በጆሮዋ « መቼም uመኔን በሙሎ ልባL ኀን ስልጽ
ብኖር የምተካው አይመስለኝም "
መንፈስን እያነቃቃ የደስታ ስሜትን እየነካካ ከአእምሮ የሚገባው ረጋ ያለው ሥልተኛ አነጋገሩ ጆርን የሚያስደስት ልብን የሚያሳስት አደገኛ ነበር "
ሳቤላ ቀና ብላ ስትመለከተው ዐይኖቹ ከሷ ላይ ተተክለው ሲስለመለሙ አየቻቸው እንደዚያ ያለ ቋንቋ አጋጥሟት አያውቅም ነበርና እሶም ጉንጮቿ ተለዋወጡ
ዐይኖቿ ክድን አሉ ልትናገራቸው የነበሩት ቃላት ከከንፈሯ ደርሰው ጠፉባት "
« ሰውየው አጭበርባሪ ይመስላል» አለ መኮንኑ "
« ነውና " እኔ እንኳን ስለሱ አንድ ሁለት ነገሮች ዐውቃለሁ " አሁንም ይች ልጅ ቆንጆ ስለሆነች ለዝና ሲል ልቧን ያጠፋዋል " ከሷ ለሚቀበለው ስጦታ ግን ለመመለስና የሚያስበው ውለታ የለውም».....
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ዌስት ሊን የፋብሪካ ወይም የአንድ ካቴድራል ከተማ ወይም የክልሉ አስተዳደር ዋና ከተማ አይደለችም" ነገር ግን ምንም እንኳን በጥንታዊ ልማዱና ባህሏ ወደ ኋላ ቀረት ያለች ብትሆንም ራሷን በተለይ ደህና ከተማ አድርጋ ትቆጥራለች ለፓርላማ ሁለት እንደራሴዎችን ትወክላለች
👍21👎1