አትሮኖስ
286K subscribers
119 photos
3 videos
41 files
568 links
╔╦╦╦═╦╗╔═╦═╦══╦═╗
║║║║╩╣╚╣═╣║║║║║╩╣
╚══╩═╩═╩═╩═╩╩╩
ግጥሞች አዳዲስና ቆየት ያሉ የታዋቂ ደራሲያን መፅሐፍቶችን በ PDF እንዲሁንም
ያልተነበቡ ድርሰቶችን ግጥሞችን ታሪኮችን ያገኙበታል።


Contact. @atronosebot
please dont touch the leave button.😔😳😳
Download Telegram
አትሮኖስ pinned «#ጠላፊዎቹ ፡ ፡ #ክፍል_አርባ_ሦስት ፡ ፡ #በኬንፎሌት ፡ ፡ #ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ ዳያና ላቭሴይ እውነተኛ ፍቅር በአጭር ጊዜ እንደማይለቅ በሃዘን አስታወሰች፡፡ መርቪን በፍቅሯ የተነደፈ ጊዜ የጠየቀችውን ነገር ሁሉ በፍጥነት ለማድረግ ደስተኛ ነበር፡፡ አንድ ነገር ከፈለገች በመኪና በመሄድ ያመጣላት ነበር፡፡ ሲኒማ አምሮኛል ካለች ከስራውም ቀርቶም ቢሆን ይዟት ይገባ ነበር፡፡ ከባሰም ለጉብኝት…»
#ጠላፊዎቹ


#ክፍል_አርባ_አራት


#በኬንፎሌት


#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ


አይሮፕላኑ ወደ ማረፊያው ሼዲያክ ቤይ ለማረፍ እየወረደ እያለ ሄሪ የሌዲ ኦክሰንፎርድን ጌጣ ጌጦች መስረቅ ወይም አለመስረቅ ሃሳቡን እልባት ለመስጠት ተቸግሯል፡ ጌጡን ለመስረቅ የነበረው ጉጉት በማርጋሬት
ምክንያት ቀንሷል፡ ቦስተን ይዟት ሄዶ ቤት ተከራይቶ እየኖሩና ራሷን እንድትችል እየረዳት በ ይበልጥ ከእሷ ጋር ሊላመድ ይፈልጋል፡ ደስታዋ ያስደስተዋል፡ ቀለል ያለ ኑሮ ለመኖር ያላትን ጉጉት ይጋራል፡

እናቷን ከዘረፈ ግን ይህ ሁሉ ያከትመለታል፡፡
በአንጻሩ ኒውዮርክ ከመድረሳቸው በፊት የመጨረሻ ማረፊያቸው ከተማ ሼዲያክ ስለሆነ በዚህ ጉዳይ ላይ ቶሎ መወሰን አለበት፡ ሻንጣ   ክፍሉም የመግባት የመጨረሻ ዕድሉ ይሄ ብቻ ነው፡

ማርጋሬትንም ዕንቁውንም በእጁ ማድረግ የሚችልበትን መንገድ እያሰበ ነው፡ በመጀመሪያ ዕንቁው ቢጠፋ እሱ የሰረቀ መሆኑን ታውቅ ይሆን? ሌዲኦክፎርድ  ዕንቁው መጥፋቱን የሚያውቁት ኒውዮርክ ከደረሱ በኋላ
ልዶርፍ አስቶሪያ ሆቴል ውስጥ ሻንጣቸውን ሲከፍቱ ነው: ዕንቁው 'የጠፋው አይሮፕላኑ ውስጥ፣ በፊት ወይም በኋላ መሆን አለመሆኑን ማንም
አያውቅም፡፡ ማርጋሬት ሄሪ ሌባ መሆኑን ስለምታውቅ እሱ ነው የሰረቀው
ብላ ትጠረጥር ይሆናል። እኔ አልሰረቅሁም ቢላት ታምነዋለች? ታምነው
ይሆናል።

ከዚህ በኋላስ? እሱ ባንክ ውስጥ አንድ መቶ ሺ ዶላር ወሽቆ በድህነት ይኖራሉ! በዚህ አይነት ብዙ ዓመት ሊገፉ አይችሉም፡፡ ወደ እንግሊዝ አገር ትመለስና ሴት ወታደሮችን ትቀላቀላለች፡ ሄሪ ደግሞ ካናዳ ሄዶ የአየር
ኃይል ፓይለት ይሆናል፡፡ ጦርነቱ ሲያበቃ ገንዘቡን ከባንክ ያወጣና መኖሪያ
ቤት ይገዛል፧ እሷም አሜሪካ ትመጣና አብረው መኖር ይጀምራሉ፤ አብረው
ሲኖሩም ይህን ሁሉ ገንዘብ ከየት እንዳመጣ ትጠይቀዋለች።
የሆነውን ሁሉ ወዲያው ወይም ቆይቶ ይነግራት ይሆናል፡ በኋላ ቢነግራት ነው ግን የሚሻለው፡፡

አይሮፕላኑ ሼዲያክ ላይ ሲያርፍ ሁሉም ሲወጡ እሱ የሚቆይበትን ምክንያት መንገር አለበት፡፡ አመመኝ ቢላት አብሬህ እሆናለሁ የምትለው በመሆኑ ሁሉም ነገር ተበላሸ ማለት ነው፡፡ ስለዚህ ከሰዎቹ ጋር ወጥታ
መሄዷን ማረጋገጥ አለበት፡
ሄሪ ማርጋሬትን አሻግሮ ያያታል፡፡ የመቀመጫ ቀበቶዋን እያጠበቀች
ነው፡ በዓይነ ህሊናው ደግሞ ራቁቷን ሆና አጎጠጎጤዋ ፈጦ ወጥቶ እና እግሮቿ ከፈት ብለው ብልቷ ዙሪያ ያከፈከፈው ጸጉር ይታየዋል፡፡ ይችን
የመሰለች ቆንጆ ለዕንቁ መለወጡ ጅል የሆነ አያስመስለውም? ታዲያ

እነዚህን ዕንቁዎች መተው ማለት ዘወትር የሚመኘውን የባለጸጋ ኑሮ ሊያደርግ ያሰበውን ነገር ነገራት እንበል፡፡ የናትሽን ዕንቁ ብሰርቅ ምን ይመስልሻል? ቢላት ጥሩ ሃሳብ ነው፤ ይቺ አሮጊት እነዚህ ዕንቁዎች
አይገቧትም ብላ እንደማትመልስለት  ያውቃል፡ በፖለቲካ  አመለካከቷ ተራማጅ  በመሆኗ በፍትሃዊ ክፍፍል ታምናለች፡፡ ይሄ ደግሞ በጽንለ ሃሳብ ደረጃ ነው፡፡ ሄሪ እናትና አባቷ ያላቸውን አንድ ዕንቁ ቢወስድባቸው በጣም በጣም ትበሳጫለች በዚህም ምክንያት ለእሱ ያላት ፍቅር ሁሉ ይተናል።

ይህን በአዕምሮው ሲያሰላስል ከእሷ ጋር ዓይን ላይን ግጥም አሉና
ፈገግ አለች፡ እሱም በእፍረት ፈገግ አለና ፊቱን ወደ መስኮቱ አዞረ፡፥

አይሮፕላኑ ባህር ዳርቻው ላይ ለማረፍ ዝቅ እያለ ነው። ዙሪያዋን የተበታተኑ መንደሮች የተገጠገጡ ሲሆን ከመንደሮቹ ጀርባ የእርሻ ቦታ ይታያል፡ ወደ ማረፊያቸው እየተጠጉ ሲመጡ በመንደሮቹ መሃል እንደ እባብ እየተሹለከለከ እስከ ወደቡ የተዘረጋው የባቡር ሃዲድ ከሩቅ ተለይቶ
ይታያል በባህሩ ዳርቻ ላይ በርካታ መርከቦችና አንድ የአየር በራሪ ጀልባ መልህቃቸውን ጥለዋል።ከወደቡ በስተምስራቅ እዚህም እዛም የበጋ መዝኔኛ
ቤቶች ፈንጠቅጠቅ ያሉበት አሸዋማ የባህር ዳርቻ ይታያል፡ ሄሪ እንደዚህ
ያለ የበጋ መዝናኛ ቤት እንዲኖረው ይፈልጋል፡፡ ይህንንማ በእጄ ካላስገባሁ
ሞቻለሁ! ሀብታም እሆናለሁ› ሲል በሆዱ ተመኘ፡፡

አይሮፕላኑ ባህሩ ዳርቻ ላይ በሰላም አረፈ፡ ሄሪ አሁን ተረጋግቷል፡ በአይሮፕላን መብረርንም ተላምዷል፡
‹‹ስንት ሰዓት ነው?›› ሲል ሄሪ ፔርሲን ጠየቀው፡
‹‹ብአገሩ ሰዓት አቆጣጠር ከቀኑ አምስት ሰዓት ነው፡፡ አንድ ሰዓት ዘግይተን ነው የደረስነው››

‹‹ሼዲያክ ላይ ስንት ሰአት እንቆያለን?››

‹‹አንድ ሰዓት››

ሄሪ ማርጋሬት ቀድማ እንድትሄድና ከጥቂት ጊዜ በኋላ እንደሚከተላት
ይነግራታል እሷም ካንተ ጋር እቆያለሁ ብላ እንደማታስቸግር ገምቷል፡፡
አንድ አስተናጋጅ የአይሮፕላኑን በር ሲከፍት ተሳፋሪዎች ልብሶቻቸውን
ደረቡ: የኦክስንፎርድ ቤተሰብ ከአይሮፕላን ለመውጣት ተነሳ፡፡ እስካሁን
አፉን ለጉሞ የቀረው ክላይቭ መምበሪም ከመቀመጫው ተነሳ፡
ማርጋሬትን ‹‹አንቺ ሂጂና እኔ እከተልሻለሁ›› አላትና ወደ መጸዳጃ ቤት ሄደ።

ሰው እስኪወጣ የሆነ ነገር ልስራ ብሎ ጸጉሩን አበጣጠረ እጁንም ታጠበ፡፡ አንድ የአይሮፕላኑ ሰራተኛ በደረጃው ወርዶ አልፎ ሲሄድ አየ፡፡
ሰዓቱን አየና ተጨማሪ ሁለት ደቂቃ ለመጠበቅ ወስነ፡፡ሁሉም ወጥተው እንደሆነ ለማየት ዙሪያ ገባውን አማተረ፡፡ ቦትውድ ላይ ሁሉም አሸልበው  ነበር
አሁን ግን ብዙዎቹ እግሮቻቸውን ለማፍታታተና ንጹህ አየር ለመቀበል እየወጡ ነው፡፡ ኦሊስ ፊልድና እስረኛው እስካሁን ሲያደርጉ እንደነበረው አይሮፕላኑ ላይ ይቆያሉ፡፡
መምበሪ ፍራንኪን እንዲጠብቅ የተመደበ ከሆነ ከአይሮፕላኑ ወጥቶ መሄዱ እንግዳ ነገር ነው፡፡ ሄሪን አሁንም ግርምት ውስጥ የከተተው ሙሉ ልብስ የለበሰው ሰው ነው።
ቲም ሉተር።

የጽዳት ሰራተኞች ወዲያውኑ እየተግተለተሉ መምጣታቸው አይቀርም
ብሎ ጆሮውን ቀስሮ አዳመጠ፡፡ በበሩ በኩል የሚመጣ ድምጽ የለም፡፡ በሩን ትንሽ ከፈት አደረገና አየ፡ ምንም ነገር አለመኖሩን አረጋገጠና ኮቴ ሳያሰማ ወጣ።

ከወጣበት በር ትይዩ ኩሽና ያለ ሲሆን ሰው የለበትም፡፡ ወደ ሌላው የአይሮፕላኑ ክፍልም ዘው ሲል የሰው ዘር አይታይም ወደ ሳሎኑ ሲገባ መጥረጊያ የያዘች ሴት ጀርባዋን ሰጥታው ቆማለች፡፡ ደረጃውን ወጣ፡፡
Lያለምንም መጠራጠር ኮቴ ሳያሰማ ደረጃውን ቀስ ብሎ ወጣ፡፡ ደረጃው መጠምዘዣ ላይ ሲደርስ ቆም አለና ዓይኑን ወረወረ፡ ማንም የለም ወደፊት ሊሄድ ሲል አንድ ሰው ደረጃው ስር ሲሄድ አየና ከመቅጽበት
ኮሪደሩ ላይ ልጥፍ ብሎ ዓይኑን አጮልቆ ሲያይ ባለፈው ጊዜ ሻንጣ
ሲበረብር ያየው ሚኪ ፊን ነው፡፡ ሰውየው የበረራ መሃንዲሱ ቦታ ሲደርስ
ዞር ብሎ አየ፡፡ ሄሪ በዚህ ጊዜ እንዳይታይ ግድግዳው ላይ ልጥፍ አለና አዳመጠ፡ ይሄ ሰው የት ነው የሚሄደው? ሲል መልስ
የሌለው ጥያቄ ጠየቀ የሰውየው ኮቴ እየራቀ ሲሄድ ጸጥታ ሰፈነ፡፡

በደረጃው ወጣ፡፡ ደረጃውን ወጥቶ እንደጨረሰ አሻግሮ ሲመለከት ሰው የለም፡ በቀጥታ ያመራው ወደ ሻንጣዎቹ መቀመጫ ክፍል ነው፡፡ እዚያም ገብቶ በሩን ቀስ ብሎ ዘጋና ትንፋሹን በረጅሙ ለቀቀው፡፡
ሻንጣዎቹን ሲቃኝ አንድ ትልቅ ሳጥን ላይ ዓይኑ ተተከለ፡፡የሌዲ ኦክሰንፎርድ ሳይሆን አይቀርም፡፡ ጠጋ ብሎ ሲያይ ኦክሰንፎርድ የሚል ስም ተለጥፎበታል፡፡
👍14🔥2🥰1
‹‹ወንዳታ!›› አለ ድምጹን ዝቅ አድርጎ፡፡ ሻንጣው በትልቅ ቁልፍ የተዘጋ በመሆኑ ሰንጢውን አውጥቶ ቁልፉን
ፈልቅቆ ሰበረውና ሳጥኑን ከፈተው፡፡ ሳጥኑ ሁለት ክፍሎች ያሉት ሲሆን
አንዱ ክፍል በልብስና ጫማዎች ተሞልቷል፡ ሁለተኛው የሳጥኑ ክፍል
መሳቢያዎች አሉት፡፡ ሄሪ እጁን ሰዶ ፈታተሸ፡፡ የጌጥ ዘር አይታይም፡፡ ሌዲ
ኦክሰንፎርድ ምናልባት ጌጡን ሰውነታቸው ውስጥ ሽጉጠውት ይሆናል፡
ነገር ግን ተስፋው የተሟጠጠበት ጊዜ
አዕምሮው ውስጥ ብልጭ ያለበት የኦክሰንፎርድን ቤተሰብ ሻንጣዎች በሙሉ
መበርበር ነው፡፡ ነገር ግን ሃሳቡን ወዲያው ለወጠ፡፡ አንድ ሰው ውድ የሆኑ
ጌጣጌጦች ከአገር የሚያስወጣ ከሆነ በእጅ የሚያዝ ቦርሳ ውስጥ ሳይሆን በሳጥን ማስቀመጫ ውስጥ በሚቀመጥ ትንሽ ሳጥን ውስጥ ነው የሚደበቀው ሲል አሰበ።

ሻንጣውን እንደገና መበርበር ፈለገ፡፡

ክንዱን ዘረጋና የሳጥኑን የውስጥ ክፍልና የውጪውን ክፍል ለካው  ልዩነት ካላቸው ብሎ፡፡ ልዩነት ካላቸው የሆነ መደበቂያ ተገጥሞለት ይሆናል። ነገር ግን የተለየ ነገር የለም፡ ከዚያ ሁሉንም መሳቢያዎች እስከ መጨረሻው ከፋፍቶ ሲበረብር የሆነ ዕቃ መደበቂያ ነገር አገኘ፡:
ልቡ በፍጥነት መደለቁን ተያያዘው፡፡

በመሳቢያው ጀርባ አንድ ትልቅ ኤንቨሎፕና የቆዳ ቦርሳ ሻጥ ተደርገዋል፡ ለማጅ ደባቂዎች! አለ ራሱን እየነቀነቀ፡፡ ልቡ በጉጉት
እንደተሰቀለ ማሰሪያዎቹን ፈታቸው መጀመሪያ የከፈተው ኤንቨሎፑን ሲሆን ከሰነድ በስተቀር ውስጡ
ምንም የለም፡፡ እያንዳንዳቸው አንድ መቶ ሺ ዶላር መጠን ያላቸው ሃምሳ የዋስትና ቦንዶች ሲሆኑ በጠቅላላ አምስት ሚሊዮን ዶላር ወይም አንድ
ሚሊዮን ፓውንድ ናቸው፡
ሄሪ ሰነዶቹ ላይ አፈጠጠ፡፡ ይህን ሁሉ ሰነድ መውሰድ ሳያስቸግር አይቀርም::
ኦክሰንፎርድ ለምን ይህን ሁሉ ሰነድ ደብቀው ካገር እንደሚያስወጡ
ወዲያውኑ ገባው፡ የእንግሊዝ መንግስት ገንዘብ ካገር እንዳይወጣ የውጭ ምንዛሪ ቁጥጥር መመሪያ በማውጣቱ ነው፡፡ ኦክሰንፎርድ በህገወጥ መንገድ ገንዘብ ካገር እያስወጡ ነው፡ ይሄ ደግሞ ወንጀል ነው፡፡

‹ሄሪ ኦክሰንፎርድ ከኔ የባሱ መጥፎ ሰው ናቸው› ሲል አሰበ፡፡

ሄሪ ቦንድ ሰርቆ አያውቅም፡፡ ይሁንና እነዚህን ሰነዶች ለባንክ አቅርቦ ገንዘብ ይሰጡት ይሆን? በእያንዳንዱ ሰነድ ላይ ላምጪው ይከፈላል ይላል፡፡ በቀላሉም ለመለየት እንዲቻል እያንዳንዱ ሰነድ ተከታታይ ቁጥር አለው፡፡ ታዲያ ኦክሰንፎርድ ሰነዱ መሰረቁን ሲያውቁ ጠፋ ብለው ለፖሊስ ያመለክቱ ይሆን? ያ ማለት ደግሞ ገንዘብ ከእንግሊዝ አገር እያሸሹ መሆኑን በይፋ ገለጹ ማለት ነው፡፡

በጣም አደገኛ ነው: ሄሪ ቦንድን በተመለከተ ያለው እውቀት አናሳ ነው:፡ ሰነዶቹን ባንክ አቅርቦ ገንዘብ ስጡኝ ቢል ሊያዝ ይችላል፡ ከነገሩ ጦም
እደሩ በማለት ሰነዶችን እዚያው ተዋቸው፡፡
ሌላው ተደብቆ የተገኘው ነገር የቆዳ ቦርሳ ሲሆን ከፈተና ውስጡን
በረበረ፡ ቦርሳው የጌጣ ጌጥ መያዣ ነው፡ የቦርሳውን ዚፕ ከፈተው፡፡
ቦርሳው ውስጥ የዓለም መነጋገሪያ የሆነው ትልቁ ዕንቁ ጉብ ብሏል ዕንቁው እንደ ቤተክርስቲያን መስታወት ያብረቀርቃል፡ በዕንቁው ላይ ያሉት አልማዞች ትልልቅ ሲሆን በእውቅ  ባለሙያ የተቀረጹ
አቀራረጻቸው ይመሰክራል፡፡ ሄሪ በድንጋጤ ልቡ ሊቆም ደረሰ፡፡

የአንገት ጌጡን አነሳና በእጁ ደባበሰው፡ እንዴት ይገርማል! እያለ ሄሪ እንደዚህ የሚያስደንቅ ዕንቁ በህይወቱ ሲያይ
አገላብጦ አየው:
የመጀመሪያው ነው::
ጌጡን አስቀመጠና ሌሎቹን ጌጣጌጦች አንድ ባንድ ማየት ጀመረ፡ የእጅ
ይህ ዕንቁ ህይወቱን እስከወዲያኛው እንደሚለውጠው ተረዳ፡፡ የአንገት አምባሩን ካንገት ጌጡ ጋር የሚሄድ በአልማዝ የተንቆጠቆጠ ነው፡ የጆሮ ጌጡም እንዲሁ ይማርካል፡

ሄሪ ማርጋሬት እራቁቷን ሆና የሚያብረቀርቀውን የአንገት ጌጥ ብቻ አድርጋ በዓይነ ህሊናው ስትመጣ ወዲያው ብልቱ ተገተረ፡

የሰው ኮቴ ሲሰማ ይህን ውድ ጌጥ ለማየት ምን ያህል መሬት ላይ
ቁጭ እንዳለ ገመተ፡ ሰውየው እየቀረበ ሲመጣ በፍርሃት ሆዱ ተቋጠረ
ጥርሱም ተንገጫገጨ፡ ሆኖም ቀልጠፍ ብሎ ሰነዶቹን ቦታቸው ላይ መልሶ መሳቢያዎቹንና ሳጥኑን ዘጋ፡፡ ልክ ጌጣጌጡን ኪሱ ውስጥ ጠቅጥቆ ጨርሶ ከሳጥኑ ጀርባ ሲደበቅና በሩ ሲከፈት አንድ ሆነ፡፡

ሁሉም ነገር ጸጥ እረጭ ብሏል፡ የመጣው ሰው አይቶኝ ይሆን ብሎ
መፍራቱ አልቀረም፡ ሰውየው ደረጃውን ሲወጣ ስለደከመው ጫን ጫን
ይተነፍሳል፡ ሄሪ ትንፋሹን ዋጠ፡፡ ሰውየው ለምን እንደመጣ ሳይታወቅ
ተመልሶ ሄደና በሩ ሲዘጋ ተሰማው፡፡

ሄሪ በእፎይታ ትንፋሹን ለቀቀ፡፡

የመጣው ሰው ፖሊስ ይሁን የጉምሩክ ሰራተኛ አልታወቀም ወይም
አየት አየት አድርጎ ለመመለስ የመጣ የአይሮፕላኑ ሰራተኛ ይሆናል። ወደ በሩ ሄዶ ትንሽ ከፈት ሲያደርግ ከርቀት የሁለት ሰዎች ንግግር ይሰማዋል፡
‹‹ሰውየው አይሮፕላኑ ውስጥ የለም›› አለ አንደኛው ሰው፡፡
‹‹መኖር አለበት፤ ወጥቶ ሲሄድ እኮ አልታየም›› አለ ሌላ ሰው:
ሰዎቹ ስለማነው የሚያወሩት? ሄሪ ራሱን ጠየቀ፡፡
‹‹ምናልባት ከተሳፋሪዎች ጋር ወጥቶ ይሆናል››
‹‹ታዲያ ወዴት ሄደ? እዚህም ሆነ ውጭ አይታይም››
ፍራንክ ጎርዲኖ አመለጠ እንዴ? አለ ሄሪ በሆዱ፡፡
የሆኖ ሆኖ ሰውየው ምንድነው?››
‹‹የእስረኛው ግብረ አበር ነው ይባላል››
ስለዚህ ጎርዲኖ አይደለም የጠፋው፤ ነገር ግን አይሮፕላኑ ላይ የእስረኛው ግብረአበር እንዳለ በመታወቁ ነው የጠፋው፤ ታዲያ የቱ ሰውዬ
ይሆን?› አለ ሄሪ በሀሳቡ፡
ሰውየው በሃሰት ፓስፖርት ነው የሚንቀሳቀሰው›› አለ አንደኛው ሰውዬ፡

ሄሪ በዚህ ጊዜ በድንጋጤ ድርቅ አለ፡፡

‹‹ታዲያ አሁን ምን እናድርግ?››

‹‹ለሃምሳ አለቃ ሞሪስ ሪፖርት እናድርግ››

ሄሪ ይህን ሲሰማ እነዚህ ሰዎች የሚፈልጉት እሱን መሆኑን ግልጽ እየሆነለት ሲመጣ ፍርሃት ገባው፡፡

ፖሊሶቹ ከተሳፋሪዎቹ ውስጥ ጎርዲኖን ሊያስመልጥ የሚሞክር ሰው መኖሩን ካወቁ ወይም ከጠረጠሩ የአይሮፕላኑን ተሳፋሪዎች ስም ዝርዝር
መፈተሻቸው አይቀርም፡፡ ስለዚህ ሄሪ ቫንዴርፖስት ከሁለት ዓመት በፊት
ፓስፖርቴ ጠፋ ብሎ ማመልከቱን ያውቃሉ ማለት ነው፡፡ ከዚያም ወደ
ለንደን ስልክ ይደውሉና በፓን አሜሪካ አይሮፕላን ላይ እንዳልተሳፈረ
ያረጋግጣሉ ማለት ነው፡፡ ስለዚህ አይሮፕላኑ ላይ የተሳፈረው ሄሪ አታላይ
መሆኑንና ጎርዲኖን የሚያስመልጠው ግብረ አበሩ እሱ ነው ብለው
ይደመድማሉ፡

ሄሪ ይህን ሲያውጠነጥን ቆይቶ ‹ወደ እዚህ መደምደሚያ የሚያደርስ
ነገር የለም፤ ሌላም ነገር ሊኖር ይችላል› አለ በሆዱ፡
‹‹ማንን ነው የምትፈልጉት?›› ሲል  ረዳት መሀንዲሱ ሚኪ ፊንን
ጠየቀው
‹‹የምንፈልገው ሰው ሄሪ ቫንዴርፖስት በሚል የሀሰት ስም እየተጠቀመ
መሆኑን ደርሰንበታል›› አለ አንዱ ፖሊስ፡፡

ሄሪ ይህን ሲሰማ መቶ በመቶ ስለእሱ እንደሚያወሩ ሲያረጋግጥ
ፍርሃት ወረረው፡፡ ሃብታም የመሆን ምኞቱ ውሃ በላው፡ በዚያ ምትክ ለንደን ውስጥ ፍርድ ቤት ቀርቦ ተፈርዶበት እስር ቤት ተወርውሮ ታየው:

ረዳት መሃንዲሱም ‹‹ቦትውድ ላይ እንዳረፍን ተሳፋሪዎች መግባት
የማይችሉበት የአይሮፕላኑ ክፍል ገብቶ አግኝቼዋለሁ›› አለ፡፡

‹‹ታዲያ እዚያ እኮ የለም››

‹‹እርግጠኛ ናችሁ?››

‹ሁሉንም ቦታ ተዘዋውረን አይተናል››

‹‹ወደ አይሮፕላኑ ክንፍ ሄዳችሁ ፈትሻችኋል?››

‹‹አዎ ሄደናል››

‹‹ወደ ውስጥ በእምብርክክ ገብታችሁ አይታችኋል፡ የማይታዩ መደበቂያ ቦታዎች አሉ›› አለ፡
👍9
‹‹እንደገና ሄደን እንይ›› አለ
አንዱ ፖሊስ፡፡
‹እነዚህ ፖሊሶች ደደብ ናቸው ሲል አሰበ ሄሪ፡ አለቃቸው የሚሉትን
የሚቀበል መሆኑን
ተጠራጠረ ሰውየው
በቁርጠኝነት ሄሪን መያዝ
የሚፈልግ ከሆነ የአይሮፕላኑን መላ አካል እንዲፈተሽ ማድረግ ይኖርበታል፡
ታዲያ ሄሪ የት ነው መደበቅ ያለበት?

ምናልባትም አንዳንድ ትንንሽ መደበቂያ ቦታዎች አይጠፉም ይሆናል፧
ነገር ግን እነዚህን ቦታዎች የአይሮፕላኑ ሰራተኞች ብቻ ናቸው የሚያውቋቸው፡ መጸዳጃ ክፍሎች፣ የአይሮፕላኑ ክንፎችና ጭራው ውስጥ ያሉት ክፍት ቦታዎች ሁሉ ጥብቅ ፍተሻ ሊደረግባቸው ይችላል።

ስለዚህ ሄሪ እዚህ ያለበት ቦታ ተወትፎ ሊቀር ነው፡፡ ወጥቶ መሄድስ
ይችላል? ከአይሮፕላኑ ተሸሽጎ ወጥቶ ወደ ባህሩ ዳርቻ ይሄድ ይሆናል፡፡
በዚህ ሁኔታ ሳይታይ ወጥቶ የመሄድ እድሉ ትንሽ ቢሆንም እጅ ከመስጠት
ለመውጣት መሞከር ይሻላል፡ ከዚች መንደር ወጥቶ መሄድ ቢችል ከዚያ
በኋላ የት ነው የሚሄደው? ትልቅ ከተማ ውስጥ ቢሆን ወጥቶ መሄድ አይቸግርም፡ አሁን ያለበት ደግሞ ከተማ አይደለም፡ ገጠር ውስጥ ጸጉረ ልውጥ መሆኑ ስለሚታወቅ በቀላሉ ሊያዝ ይችላል፡ ለእንደሱ አይነት ሰው የሚያስፈልገው ሰው እየተጋፉ የሚሄድባቸው መንገዶች፣ ባቡር ጣቢያ
ወይም የገበያ ቦታዎች ናቸው: ካናዳ በጫካ የተሞላ ሀገር መሆኑን
ያውቃል፡

ኒውዮርክ መድረስ ከቻለ ደግሞ ከችግሩ ወጣ ማለት ነው፡ እሱ አሁን የጨነቀው የት እንደሚደበቅ ነው፡ የሰው ኮቴ ሰማና ሻንጣ ክፍል ውስጥ
ተመልሶ ተደበቀ፡ ታዲያ በዚህ ጊዜ ነው የችግሩ ሁሉ መፍቻ ቁልፍ ወለል
ብሎ የታየው፤ የሌዲ ኦክሰንፎርድ ሳጥን ውስጥ ገብቶ መደበቅ ታዲያ ሳጥኑ ያስገባዋል? አዎ ሲል ለራሱ መልስ ሰጠ፡ ሳጥኑ ባዶ
ቢሆን እሱን ቀርቶ ሌላም ሰው ይጨምራል። ሳጥኑ በርግጥ ልብስ ይዟል፡
ስለዚህ የተወሰነውን ልብስ ማውጣት ይኖርበታል፡ አውጥቶ የት ያደርገዋል? ልብሱን ወለሉ ላይ ሊጥለው ስለማይችል እሱ ሻንጣ ውስጥ ይከተ
ዋል የእሱ ሻንጣ አልሞላም ደግሞ መፍጠን አለበት፤ ጊዜ የለውም፡፡

በተከመሩት ሻንጣዎች ላይ ወጣና የራሱን ሻንጣ አነሳ፤ በፍጥነት ሻንጣውን ከፍቶ የሌዲ ኦክስንፎርድን ልብሶች ጨመረበት፡ ሻንጣውን መዝጋት እንዳይቸገር ቁጭ አለበት፡፡

አሁን የሌዲ ኦክሰንፎርድ ሳጥን ውስጥ ይገባና ላዩ ላይ ይዘጋል፡ መቼም ረጅም ጊዜ ሳጥኑ ውስጥ ሲቆይ ለሞት እንደማያደርሰው ገምቷል።

የሳጥኑን መከፈት አለመከፈት ፖሊሶች ያውቁ ይሆን? ማጠፊያዎቹን
ቢነቅላቸው በቀዳዳዎቹ አየር እንደሚያገኝ ስላወቀ ሰንጢውን አውጥቶ
ማጠፊያዎቹን ነቀላቸውና ቀዳዳዎቹን በርቡሮ አሰፋቸው፡፡

ሳጥኑ ውስጥ ገባና ላዩ ላይ ዘጋ፡ ሳጥኑ ውስጥ በቂ የእግር መዘርጊያ እና መገላበጫ ቦታ ባያገኝም መከራውን መቻል አለበት፡፡
ሄሪ ጫን ጫን ይተነፍሳል፡፡ እውጭ የሰው ኮቴና ድምጽ ይሰማዋል ትንሽ ቆይቶ አንድ ሰው ወደ ሻንጣ ክፍሉ ሲገባ ሰማ፡፡

ይህ ሰላቢ እንዴት እንዳመለጠ አይገባኝም›› አለ አንዱ ፖሊስ፡፡

እባክህ አምላኬ የማጠፊያዎቹን መነቀል ፖሊሶቹ እንዳያዩ ዓይናቸውን ጋርድልኝ ሲል ተማጸነ፡፡

ሄሪ ሳጥኑ ‹‹ኳ›› ሲል ሰማና ትንፋሹን ውጦ አደፈጠ፡፡ ምናልባትም የሆነ ሰው ሳጥኑን ተደግፎት ይሆናል፡፡

‹‹አይ ሰውየው አይሮፕላኑ ውስጥ የለም፤ ያልፈለግንበት ቦታ የለም››
አለ ሌላው ፖሊስ፡፡
ሌላው ፖሊስም እንዲሁ ‹‹ይህን ወሮበላ እንይዘዋለን! ተደብቆ አንድ
መቶ ሃምሳ ኪ.ሜ ሊሄድ አይችልም›› አለ፡፡

አንድ መቶ ሃምሳ ኪ.ሜ› አለ ሄሪ በሆዱ ይህን ያህል ኪ.ሜ ለመጓዝ አንድ ሳምንት ይፈጃል፡ ትንሽ ቆየና የሰው ንግግር ጠፋ ቀስ በቀስም ኮቴያቸው እየራቀው ሄደ፡

ትንሽ ደቂቃ አድፍጦ ቆየና ሰንጢውን አንስቶ አሁንም ማጠፊያዎቹን ለመንቀል መቦርቦሩን ተያያዘው፡ የቦታው ጥበት ጉልበቱን ያሳመመው ከመሆኑም በላይ ታፍኜ እሞታለሁ ብሎ መጨነቅ ጀምሯል፡ ራሱን
አረጋጋና ማጠፊያዎቹን ለማላቀቅ ትግሉን ቀጠለ፡፡ አንዱ ማጠፊያ
ተነቀለለትና ሌሎቹንም ለማላቀቅ ቡርቦራውን ቀጠለ፡፡ ከዚያም የሳጥኑን
መዝጊያ ከፈተና ተነስቶ ቆመ:፡ የጉልበቱ ህመም እየለቀቀው መጣ::
አሁን ከአይሮፕላኑ መውረድ አይችልም፡፡ ኒውዮርክ እስከሚደርስ ድረስ
እዚህ መደበቁ የተሻለ ቢሆንም ከዚህ በኋላ ምን እንደሚያደርግ አልከሰትልህ
አለው: ዕንቁውን ይዞ መጥፋቱን ሁሉም ያውቃል፡ ደግሞ ያስጨነቀው
ማርጋሬት ይህን ማወቋ ነው፡፡ ከዚህ በኋላ እሷም አታናግረው: ይህን ሃሳብ
ባውጠነጠነው ቁጥር ሃሳቡ እያስፈራው መጣ፡፡ የእናቷን ዕንቁ መስረቁ ከማርጋሬት ጋር ያለውን ቁርኝት አደጋ ላይ እንደሚጥለው ያውቃል፡ ሆነም ቀረ ለምን ይህን እንዳደረገ ሊነግራት ይገባል፡ ያለችግር ካመለጠ በጥቂት ቀናት ውስጥ ያገኛታል፡፡ የሚታሰር ከሆነ ግን ለዓመታት ዓይኗን አያየውም ማርጋሬት ምን እንደምታስብ ገመተ፡፡ ከእሷ ጋር ወዳጅነት መሰረተ፤
አንሶላም ተጋፈፈ፤ አብሯት እንደሚኖር ቃል ገባላት፡ አሁን ግን ሁሉ ነገር
ተበለሻሽ፡፡ የእናቷን ዕንቁ ሰርቆ ባዶዋቸውን አስቀረ፡፡ ከመጀመሪያውም እሷን
የቀረባት የእናቷን ዕንቁ ለመውሰድ ነው ብላ ታስባለች፡፡ በዚህም ልቧ
ይሰበርና ትጠላዋለች፡፡
ይህን ሁሉ ሲያውጠነጥን ሆዱ በጭንቀት ታመመ፡
ማርጋሬት በህይወቱ ውስጥ ያመጣችለት ለውጥ አሁን ነው በደምብ
የገባው፡፡ እሷ ለእሱ ያላት ፍቅር እውነተኛ ነው፡ የእሱ ደግሞ ሁሉም ሀሰት ነው፡፡ የንግግር ቅላጼው፣ ባህሪው፣ ልብሶቹ፣ አለባበሱ እና የአኗኗር
ሁኔታው ሁሉ የእውነት አይደለም፡፡ ነገር ግን ማርጋሬት ያፈቀረችው
ሌባውን፣ ምስኪኑንና አባት የለሹን ሄሪን ነው፡፡በህይወቱ ያጋጠመው ጥሩ ነገር ምናልባት የእሷ ፍቅር ነው፡፡

ታዲያ ይህን ዕድል ካልተጠቀመበት ደግሞ ድሀ ሆኖ መቅረቱ ነው
የማስመሰልና የማጭበርበር ኑሮ፡፡ እሷን ካገኘ ወዲህ ደግሞ ሀብት የማግኘት ፍላጎቱ ጨመረ፡ አሁንም የደልቃቃ ኑሮ ምኞቱ ባይሞትም እሷ ከሌለችበት ህይወቱ ትርጉም ታጣለች፡፡
የሆነ ሆኖ የቀድሞው ሄሪ ለአሁኑ ሄሪ ቦታውን ለቋል፡፡ ሁልጊዜ ልጅነት የለም፡፡ መለወጥ ግድ ነው፡፡ የሌዲ ኦክሰንፎርድን ሳጥን ከፍቶ
ዕንቁውን የያዘውን ቦርሳ ከኪሱ አወጣና አገላብጦ አይቶ ቦርሳው ውስጥ
መለሳቸው፡ ከዚያም ቦርሳውን ሳጥኑ ውስጥ መልሶ ከተተው፡፡...

ይቀጥላል
👍10🥰32
አትሮኖስ pinned «#ጠላፊዎቹ ፡ ፡ #ክፍል_አርባ_አራት ፡ ፡ #በኬንፎሌት ፡ ፡ #ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ አይሮፕላኑ ወደ ማረፊያው ሼዲያክ ቤይ ለማረፍ እየወረደ እያለ ሄሪ የሌዲ ኦክሰንፎርድን ጌጣ ጌጦች መስረቅ ወይም አለመስረቅ ሃሳቡን እልባት ለመስጠት ተቸግሯል፡ ጌጡን ለመስረቅ የነበረው ጉጉት በማርጋሬት ምክንያት ቀንሷል፡ ቦስተን ይዟት ሄዶ ቤት ተከራይቶ እየኖሩና ራሷን እንድትችል እየረዳት በ ይበልጥ ከእሷ…»
#ከቡስካ_በስተጀርባ
   #ድንግል_ውበት


#ክፍል_አስራ_አራት


#በፍቅረማርቆስ_ደስታ


ደልቲ ገልዲ በካርለት ባህል አፍራሽነት ቆሽቱ አርሮ የነበረውን ያህል አሁን ግን አእምሮው መዝናናት ጀምሯል" መቼም እሱ
የያዘው ነገር መስተካከሉ የማይቀር በመሆኑ እንግዳዋ እሱን መቅረብ
ከጀመረችና ግንኙነት ካደረጉ በኋላ ብልጭልጭ ቅራቅንቦዋን አወላልቃ ጥላ ቆዳ መልበሷ፣ በባዶ እግሯ ካለ ጫማ መሄዷ፣ እንደ
ሐመር ልጃገረዶች ጸጕሯን አሳጥራ በጨሌና አምባር ማጌጥ መጀመሯ፣ እሱን ፍርሃት እንጂ ሌላ ምንም ምክንያት እንደማይኖራት ስለ ተገነዘበ ደስታ እየተሰማው፣ «ኧረ ገና ይቀራታል» ብሎ
ፎክሮባታል።

ካርለት የከሎ ሆራ ከብት ዘለላ ወቅት ከልጃገረዶች መሃል ሆና አንጋዞች ሲገርፏት ግርፊያውን ፈርታ ስትንቀጠቀጥ የነበረውንና
ከተገረፈችም በኋሳ የጮኸችውን ደልቲ ገልዲ ሰምቶ ሐፍረት
ተሰምቶቷል፣ «ባለጌ! ልጃገረድ እንዴት ለግርፋት ትንቀጠቀጣለች? ...ቆይ ብቻ ልክ ሳላገባት ከቀረሁማ እኔ አይደለሁም! እያለ ተማሮባታል"

ደልቲ ገልዲ የእንግዳዋ ልጃገረድ አቀራረብ ልቡን የሚያራራ ሆኖ ቢያገኘውም፣ የሐመር ልጃገረዶች የሚያሟሉትን ባህላዊ ደንብ
ባለማሟላቷ ግን ቅር መሰኘቱ አለቀረም" ደልቲ መቼም አንዴ ከአፉ
አውጥቶ ሊያገባት በመወሰኑ እንጂ ልቡ ያለው ከሌላ ልጃገረድ ጋር
ነው። ያችን ልጃገረድ ሊያገባትና የግሉ ሊያደርጋት ቢችል ኖሮ
መቼም በሕይወቱ ቀረኝ የሚለው ነገር ባልነበረም ነበር። ግን ልጃገረዷን ሊያገባት አይችልም" አንድ ቤተሰብ ናቸው፤ የልጅቷ
እናት የካርላ ጎሳ አባል ናት። እሱም ከዚሁ ቤተሰብ ነው። የካርላ ጎሳ የጉለትን ጎሳ ሊያገባ ይችላል" የካርላ ጎሳ የካርላን ጎሳ፣ የጉለት ጎሳ የጉለትን ጎሳ ግን ሊያገባ አይችልም" ሊጋቡ የሚችሉት ፀንጋዞች
(ባዕዳን) ብቻ ናቸው" ይህም ሆኖ ግን ደልቲ ሊያገባት ባይችልም
ሊወሽማት ይችላልI ችሏልም" ጉድ የሚፈላው ግን ባል አግብታ የሄደች እንደሆነ ነው።

ባል እንዳታገባ ደግሞ ሊያግዳት አይችልም" ይህን ላድረግ ካለ አባትየው አይቀበለውም" አባቷ ከልጁ ባል ጥሎሽ ማግኘት አለበት" ጥሎሹን ካገኘ ደግሞ የሷ ጉዳይ «ጉም መዝገን» መሆኑ ነው።
በእርግጥ ደልቲ ሌላ ባል መጥቶ ከሚወስዳት እጥፍ የሆነ ጥሎሽ ከፍሎ ሊወስዳት ይችል ነበር። ችግሩ ግን ይህ አልነበረም፤ የሱ ችግር እሷና እሱ የአንድ ጎሳ አባል በመሆናቸው ጋብቻ ሊፈጽሙ አለመቻላቸው ነው። ከሎ ሆራ ግን የጉለት ጎሳ በመሆኑና ጎይቲ
አንተነህ የካርላ ጎሳ በመሆኗ ሁለቱ ፀንጋዞች (ባዕዳን) ስለሆኑ መጋባት
ይችላሉ።

ጎይቲ አንተነህም እንደ ደልቲ ገልዲ በውኗ መቃዠቷ አልቀረም። ብዙ ወንዶች ታውቃለች፤ እንደሱ ግን ልቧን የሰረቀባት
ወንድ የለም" መጀመሪያም ቢሆን ከእሱ ጋር አካል ለአካል ከመነካካታቸው በፊት የወሮን መንደር ኗሪ እንደ አውሎ ነፋስ
በነፈሰው ወሬ የደልቲ ገልዲ ጀግንነት እየተወራ፣ ዘፈኑና ሙገሳው ሲቀልጥ፣ በዝናው በእጅጉ መጐምዠቷ አልቀረም
ከልጅነቷ ጀምሮ ከአባቷ እየሰማች ያደገችው የጀግንነት ታሪክ፣
ጀግንነት ውሎ፣ የጀግንነት ሞት ነው" ስለዚህ፣ ጀግና ትወዳለች፣ ገዳይ ታከብራለች" በየወንዙና በየእንጨት ለቀማው፣ ማንነቱን ገና ያላወቀችውን ጀግና ስም በሐመር ጫካና ተራራ ድምፅዋ እያስተጋባ
ዘፍናለታለች" ከልጃገረዶች ጋርም ገና ሳያዩት እየተሣሣቁ፣ «የኔ
ነው የኔ ነው» ተባብለው ተነታርከውበታል"

ጎይቲ አንተነህ ይህን ሰው የምትወደውና የምታደንቀው ከልቧ
ነበር። የሌሎችን ልጃገረዶች እውነተኛ ስሜት ግን አታውቅም። ያ ሰው ግን እንዲያ በቀላሉ ሊከሰትላትና ልታየው አልቻለችም"

አንድ ቀን ከሌሎች ልጃገረዶች ጋር ገበያ ውላ ስትመስ ግን ከወንዶች መሃል ሳዳጉራውን (ሽርጡን) ለብሶ፣ በላዩ ላይ ዝናር የታጠቀ፣ በአንገቱ ልጃገረዶች የሸለሙትን ጨሌ ለማስታወሻ አጥልቆ፣ ክናዱ ላይ አንባር፣ ጣቱ ላይ ደግሞ የመዳብ ቀለበት ያጠለቀ፣ ጸጕሩን በባህሉ መሠረት ተሠርቶ የሰጎን ላባ የሻጠ ሸበላ ላይ ልጃገረዶች ሲጠቋቆሙ፣ «ይእ! ምንድን ነው? ማነው?» ብላ
ጠየቀች  ጎይቲ። ልጃገረዶች «ይእ! አታውቂውም ማለት ነው? »
ተሣሣቁባት አፈረችና፣ «በቃ አላወቅሁትም ንገሩኝ» አለቻቸው
“ደለቲ ገልዲን ነው የማታውቂው? ይልቅስ አታሹፊብን» አሏት።

ያን ሁሌ የምታልመውን ሰው፣ እንዲህ እንደ ዘበት አይታው ልታልፍ፣ «እሱ ነው ለካ፣ አፈር በሆንኩት!» አለች ጎይቲ፣ ለምን
እንደዚያ እንዳለች ግን አልገባትም። «አሁን ይሄ እውነት ሰው ነው?
አቤት ውበት! አቤት ቁመና!» በማለት አፏን ከፍታ ማየቷን ቀጠለች" ጓደኞቿ እርስ በርስ እየተጨዋወቱ፣ እሷም አብራ ያለች መስሏቸው የተለመደ የወሬ ፍትፍታቸውን መጐራረስ ቀጠሉ።

«እከሌን ታውቂዋለሽ? »
«ይእ! እንዴት ነው ታውቂዋለሽ?»
«ግንኙነት አላችሁ? »
«አዎና!»
«አንችስ? »
«እኔም አዎን አውቀዋለሁ።» ይሣሣቃሉ። ደግሞ እንደገና
ሌላውን ይጠያየቃሉ። መቼም በሐመር ልጃገረዶች አንድ ላንድ ብቻ መወሰን ጥላቻንም ሊፈጥር ይችላል። የኔይቱ ቆንጆ ባትሆን ነው፣የኔው ቆንጆ ባይሆን ነው፣ ሌላው (ሌላይቱ) ያልፈለገው (ያልፈለገችው) ስለሚባባሉ መራራቅ በመሃላቸው ሊፈጠር ይችላል" በሐመር
ማኅበረሰብ ፍቅር ነፃ ጨረታ ነው" የጨረታው ዕጣ ግን በሴቷ ፍላጎት
ይወሰናል" ስለዚህ አንዲት ልጃገረድ ለብዙ ወንዶች፣ ብዙ ልጃገረዶች በአጠቃላይ ለመንደሩ ጐረምሶች ይሆኑና መቃበጥ ነው።

ጎይቲ አንተነህ ከልጃገረዶች ተለይታ ደልቲ ገልዲን እንደ
ተአምር ስትመለከት፣ ጓደኞቿን ረሳቻቸው ደልቲ ገልዲ ይህ ሁሉ ሲሆን አላያትም ነበር፤ በኋላ ግን ድንገት ዓይኑን ወርወር ሲያደርግ ዓይኗን ቀድሞ ተመለከተው አያት፤ አየችው፤ እንደገና አያት፣
እሷም አየችው። ብዙ ከቆዩ በኋላ ለሰላምታ አንገቱን አወዛወዘሳት"እሷም አጸፋውን መለሰች።

በሐመር ባህል ሰላምታ ከዕረፍት በኋላ ነው። ወዳጅም ሆነ ዘመድ
ድንገት ሲገናኝ ሮጦ አይተቃቀፍም፤ ሰላምታ አይለዋወጥም"
የሚደረገው ራቅ ራቅ ብሎ መቀጥ ወይንም መቆም ነው።ከሩቅ አካባቢ የመጣ ከሆነ እንዲያውም ካለምንም የቃል ልውውጥ ቁርቀት ይነጠፍለትና ለመቀመጫም፣ ለትራስም የሚገለገልበትን በርኮታ
ተንተርሶ ይተኛና ዕረፍት ይወስዳል። በሐመር ማኅበረሰብ መንቀዥቀዥ፣ መዘባረቅ የለም። ሁሉም የሚፈጸመው በሥርዓት ነው።

ስለዚህ እንግዳው፣ «እንደምን ናችሁ?» ይላል።
«ደህና ነን፤ እናንተስ እንደምን ናችሁ?» ይላል አባወራው ወይንም የቤተሰቡ አባል።

«ደህና ነን። ከብቶችስ ደህና ናቸው? » እንግዳው ደግሞ
ይጠይቃል።

«ደህና ናቸው። የእናንተስ?»
«ደህና ናቸው።»

«የአባካቢያችሁ ሰላምስ እንዴት ነው?»

«ደህና ነው" እናንተስ ዘንድ?»እየተባባሉ ጨዋታቸውን በሥርዓትና በእርጋታ ይቀጥላሉ እንጂ አፍ እንዳመጣ መዘላበድና
«ሲበሉ እንደላኩት» ያንንም ይህንንም ያዝ ለቀቅ ማድረግ የለም።ከዚያ በኋላ የሚበላ ይቀርብና ሚስት ለብቻዋ ወይንም ከልጆች ጋር፣ባለቤቷና እንግዳውም ለየብቻቸው ቤት ያፈራውን ይቀማምሳሉ።
👍243
ጎይቲ አንተነህና ደልቲ ገልዲም ገና እንደተያዩ ጸጥ በማለት አንዱ የሌላውን ሁኔታ ከርቀት ተጠናኑ። በእርግጥ፣ ደልቲ ገልዲም
ጎይቲን እንዳየ ሰውነቱ ለሁለት ስንጥቅ ያለ መስሉ ተሰምቶታል።
ይሁንና ባህልና የወንድነት ወኔው እንዲበረታታ አደረጉት" ደልቲ ኮራ ብሎ ከርቀት ሲያስተውላት፣ ጎይቲም እንደዚሁ መላ አካላቷን ካለችበት ሳታንቀሳቅስ ስታማትር ትቆይና፣ «ይእ! እንዲህ ነው
እንጂ ወንድ » ትላለችu እሱ ኰስተር ብሎ ያያታልI እሷ ፈገግ ብላ ታየዋለች" ወጉም ይኸው ነውI ሴት ሣቂታ፣ ወንድ ኰስታራ
እንዲሆን ይፈቅዳል።

ሌሎች ገበያተኞች በተለይ ልጃገረዶች እሱን፣ ጐረምሶች ደግሞ
እሷን እያዩ፣ እያደነቁ ቢያልፉም ሁለቱም ሌላ ነገር ማየቱን ትተው
ዓላማቸውን በማጥበብ ሁለቱ ብቻ አንዱ ሌላውን እያደነቀ ማሰላሰል ያዙ" በመጨረሻም ደልቲ ገልዲ ከበርኮታው ላይ ተነሥቶ ወደ ልጃገረዷ አዘገመ።

«መንደርሽ የት ነው?» አላት።

«ወሮ ነው» አለችው።
ከዚያ በኋላ፥ «የማን ልጅ ነሽ? ከዚህ ቀደምስ ተያይተን እናውቃለን?» እያለ ሲጠይቃት ቆየ።

«አዎን፣ በአካል ባላይህም በስምህ ግን አውቅሃለሁ" አባቴ ጀግና ስለሆነ የሌላ ጀግና ሰው ስም ስሰማ ልቤ ይጠፋል።እንዲያውም ስላንተ ሳልዘፍን ውዬ ያደርሁበት ቀን የለም። እንዴት እንደማመልክህ ልቤን በምን ከፍቼ ላሳይህ ይሆን? መቼ ይሆን የማየው? እያልኩ ስመኝ ኖሬ ዛሬ ሳይህ ደግሞ በጣም የምታምርl
ካባቴ የበለጥህ ቆንጆ ሆነህ አገኘሁህ» አለችው።

«ይእ! እውነትሽን ነው?» ብሎ፣ ያ ያበጠው ልቡ ይበልጥ ገዘፈበት"
«ለመሆኑ እንዴት እያልሽ ነው የዘፈንሽልኝ?» አላት።
የልጃገረዶች ዘፈን ለእሱ አዲስ አይደለም። ልጃገረዷ የምትለውን ለመስማት ብሎ ግን ጥያቄውን ጠየቃት።

«ና እንሂዳ ወደ ጨውሊንባው፣ ዘንባባው፣ ሰንበሌጡ..? »
አለችው፣ በጣቷ እየጠቆመች፣ ያን ጊዜ፣ «ቆይኝ መጣሁ» ብሎ
የሚሰናበተውን ተሰናብቶ ተመለሰ። ከዲመካ ገበያ ከራቁ በኋላ መነገዱን ለቃ ወደ ጫካ ይዛው ገባች። ካለ ወፍ ዝማሬ ምንም
አይሰማም ከዕፅዋት ዕፅዋት ቱር ቱር የሚሉትም እነዚሁ ወፎች ብቻ ነበሩ።

«እ ህ ልዝፈንልህ አይደል?» አለች ጎይቲ።
«እንዳልሽ» አላት" ድምፅዋን አለስልሳ በማውጣት መደርደር ጀመረች ከሱ አጠገብ ቁጭ ብላ"

ሰዎች አትዋሹኝ
አልሞተም አንበሳው
አልሞተም ቀጭኔው
ጎሹም እንዲሁ ነው...
የሞተው መች ጠፋኝ
የሞተው ልቤ ነው
ክፉኛ ተጎድቶ
ገዳይ እያለመ በፍቅሩ ተወግቶ…

ብላ በሚስረቀረቀው ድምፅዋ ስትዘፍንለት የሠራ አካላቱን ነሸጠውና

«ነይ ተነሽ ጭኔ ላይ ቁጭ በይ» አላት፣ ደልቲ ገልዲ" እንዳላት ሄዳ ጭኑ ላይ ቁጭ ስትል፣ የጭኑ ሙቀት ቆዳዋን አልፎ ተሰማት
አንገቱን እቅፍ አድርጋ ዘፈኗን ቀጠለች"

ትንሽ ከዘፈነችለት በኋላ፣ «ልሳምህ?» አለችው።

ጎይቲ፣ ስሙን በጠራች ቍጥር የፍትወት ፍላጎቷ ስለ ጨመረ!
«እንደ ፈቀድሽ» አላት እሱም።
ከንፈሯን አሞጥሙጣ ስትጠጋው፣ እሱም በተጠንቀቅ ጠበቃት
ከልቧ ሳመችው። እሱም ትንፋሿ ይቋረጣል ብሎ ሳይሠጋ ጭምቅ አድርጎ ሳማት። ከተላቀቁ በኋላ ጎይቲ አንተነህ ዓይኖቹን
አፍንጫውን፣ መልኩን በአጠቃላይ ሁለመናውን ስትመለከት ቆየችና ከጭኑ ላይ ተነሥታ ቆመች" ደልቲ ትክለ ቁመናዋን እየተመ
ለከተና እያደነቀ አንጋጦ ይመለከታታል።

ጎይቲ አንተነህ በትክክል ውስጣዊ ስሜቷን፣ የጋለውን ፍላጎቷንና ያደረባትን ፍቅር በእርጋታ አጤነች። ከዚያም ያንን
ጀግናና ወላንሳ ዝቅ ብላ አየችው። አዎ፣ ለእሱ ነው የዘፈነችለት እሱን ነው ያመለከችው፤ አዎ፣ እሱው ነው፤ ቀስ ብላ የለበሰችውን
ቆዳ ገልባ ፊቷን ዞረችለት። ደልቲ በዚህ ወቅት ከሷ ምንም የሚጠብቀው ቃል አልነበረም። ስለዚህ፣ ሳዳጎራውን (ሽርጡን) ፈቶ
ጣለውና የፍየል ቀንዱን 😄 አቁሞ ጎንበስ ወዳለችበት ተጠጋ፤ አዕዋፍ ዝማሬና ድሬያቸውን በነፃነት ቀጠሉ።
ጎይቲ አንተነና ደልቲ ገልዲ ከዚያ ጊዜ ወዲህ ብዙ ጊዜ
እተገናኙ ተጨዋውተዋል» ከሁለቱ አንዳቸውም እንኳን የመሰልቸት ስሜት ተሰምቷቸው አያውቅም። ሁሌም መነፋፈቅ፣ ሁሌም
መተቃቀፍ ነው የሚያሰኛቸው አሁን ግን ጎይቲ አንተነህ ይህን የምታፈቅረውን ሰው ልታጣ
ነው" «ሞኝነቱ ነው እንጂ መቼም ከእሱ ጋር ዕድሜ ልኬን አልኖር፣መጋባት እንደሁ አንችል" ምነው ከእሱ ጎሳ ባልተፈጠርኩ ኖሮ» እያለች ራሷን ስታበረታታና ስትጨነቅ ከርማለች። ይባስ ብሎ አሁን ደግሞ እንኳን ማፍቀር ከጅላው የማታውቀው ሰው እጮኛው እንድትሆን አድርጓታል"

ከዚህ በፊት ከዚሁ እንግዳ ሐመር ጋር ወሰለትሁ ያለች የሐመር ልጃገረድ ሰምታ አታውቅም ሰውየውን ከዚያች ነጭ ጋር
አይታዋለች! ጭንቀቱንና ገላውን በጨርቅ ሸፍኖ ተመልክታዋለች።
ይኢ እስኪኮ አይድረስ ነው አውሬ አልገደለ የሐመር ጠላት ሰው አላጠፋ፤ ከሐመር ጠላቶች ሄዶ
ከብት አልዘረፈ፤ ጦርነት
ወንድነቱን አላሳየ። እስኪ ከኔ ከሴቷ በምን ተለይቶ እኔን ሚስት ሊያደርገኝ ነው? ከብት፣ ፍየል፣ በግ የለው። እኮ ከምኑ
አምጥቶ ጥሎሽ ሊከፍል ነው?»እያለች በብሽቀት ተትከንከናለች"አንዳንዴም የጋብቻው መሥመር ያጠራጥራታል።

«ደግሞ እኮ የገረመኝ የአባቴና የአጎቶቼ ልጆች ይህን ሴታ ሴት ዝም ብለው መልቀቃቸው ነው። የኔ ውርደትና ሥቃይ አልገባቸው ብሎ ነው መሣሪያቸውን እንደ ጭራሮ አንጨፍረው የተመለሱት"
ምነው በያዙት መሣሪያ ልሳኑን ዘግተው ባሳረፉልኝ ኖሮ" ወይኔ ደልቲን ብዬ ሄጄ ጉድ ተሠራሁ አይደል" ያማ ባይሆን የታባቱ ይደፍረኝ ነበር" ብቻዬን መሆኔ ነው ያስጠቃኝ እሽ አሁን ሴት
ለሴት እንዴት ሆነን አብረን ልንኖር ነው? ልጆቻችንስ በማን ጀግንነት ሊወጡ ነው? የሁለት ሴት ልጆች እየተባሉ መሰደባቸውስ
ይቀራል?» እጇን እያፍተተለች አነባች።

«ወይ ጀግኔ እንደዚያ ያገር ያለህ እያልሁ ስጮህ እነዚያ
ቦቅቧቆች ከሚሰሙ ምናለ ደልቲ ሰምቶኝ በነበር! ዋጋውን ሰጥቶ ያሳርፈው አልነበረም? ደልቲ እንኳን ለእንደሱ ዓይነቶች ቀርቶ
ለሌሎች ጀግና ተብዮዎችም መድኃኒት ነበር» እያለች ብታዝንም
ከሎ ሆራ ግን በደንቡ መሠረት ሽማግሎችን በበነጋው ልኮ ጋብቻው
አንደ ተፈቀደለትና በሳምንቱ ኮይታው (ጥሎሹ) እንደ ተወሰነ አረጋገጠች"....

💫ይቀጥላል💫
👍411
#ጠላፊዎቹ


#ክፍል_አርባ_አምስት


#በኬንፎሌት


#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ


ናንሲ ባህሩ ዳር ቁጭ ብላለች፡፡ መርቪን ላቭሴይ አጠገቧ ተቀምጧል፡፡
የባህሩ ውሃ በማዕበል እየተገፋ ይመጣል፣ ይመለሳል፡፡ ናንሲ ዓይኗን
ጨፍናለች፡ ሌሊት በደምብ አልተኛችም:: መርቪንና እሷ
እሷ ማታ መጋጨታቸው ትዝ አላትና ፈገግ አለች ከእሱ ጋር የምር ግንኙነት
አለመመስረቷ ደስ ብሏታል፡ ለወሲብ መቻኮሉ ጥሩ
አይደለም፡፡የመጣችበትን ዓላማ ከግብ ማድረስ አለባት፡፡

ሼዲያክ የዓሳ ማጥመጃ ፤መንደርና የባህር ዳር መዝናኛ ከተማ ናት፡፡
በባህሩ ዳርቻ ላይ የዓሳ
ማጥመጃ ጀልባዎች፣ መርከቦች፣ ሌሎች ሁለት
አይሮፕላኖችና እነሱ የመጡበት አይሮፕላን ይታያል፡፡ ብዙዎቹ የአይሮፕላኑ ተሳፋሪዎች በባህሩ ዳርቻ ላይ ወዲያ ወዲህ ይላሉ፡፡

ሁለት የፖሊስ መኪኖች እየበረሩ መጥተው ጎማቸውን ሲጢጥ
አድርገው ሲቆሙ የአካባቢው ፀጥታ ታወከ፡፡ ከመኪኖቹም ውስጥ ሰባት
ስምንት ያህል ፖሊሶች እየዘለሉ ወጡ፡፡  በቀጥታ ወደ ተሳፋሪዎቹ
ማስተናገጃ ሲያመሩ የሆነ ሰው ሊይዙ የመጡ ይመስላል›› አለች ናንሲ፡
እሱም በመስማማት ራሱን ነቀነቀና ‹‹ማንን ይሆን?›› አለ፡፡
‹‹ምናልባትም ፍራንኪ ጎርዲኖን››
‹ሊሆን አይችልም እሱ እንደሆነ እንደታሰረ ነው፡፡››
አይሮፕላን ውስጥ ሲገቡ ሁለቱ ወደ ባህሩ ዳርቻ ሲያመሩ ሁለቱ ደግሞ
ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ፖሊሶቹ ከመናኸሪያው ወጡና ሶስቱ መንደሩ ውስጥ መንጎራደድ ጀመሩ፡፡

ፖሊሶቹ የሆነ ሰው እንደሚፈልጉ ያስታውቅባቸዋል፡ አንዱ
የአይሮፕላኑ ሰራተኛ ከአይሮፕላኑ ሲወጣ አየችና ናንሲ ‹ፖሊሶቹ ማንን ነው የሚፈልጉት?›› ስትል ጠየቀች:

ሰውየው ምስጢር ለማውጣት እየተጠራጠረ ሄሪ ቫንዴርፖስት
የተባለውን ሰው ነው የሚፈልጉት፤ ስሙ የሀሰት ነው›› አለ፡፡

ናንሲ ግንባሯን ከሰከሰችና ይሄ ልጅ ከኦክሰንፎርድ ቤተሰብ ጋር ተቀምጦ የነበረው ነው፡ ልጁ የማርጋሬትን ልብ ሳይሰርቅ አልቀረም›› ስትል
ገመተች ናንሲ፡

መርቪን ‹‹ከአይሮፕላኑ ወጥቶ ሄዷል እንዴ? እኔ ከአይሮፕላኑ ሲወጣ
አላየሁትም›› አለ፡፡

‹‹እኔም አላስተዋልኩም›› አለች ናንሲ፡

‹‹ልጁ አጭበርባሪ ይመስላል››

‹‹እውነት?›› አለች ናንሲ፡ እሷ ልጁ ከጥሩ ቤተሰብ የተገኘ ነበር የመሰላት፡ ‹‹ጥሩ ባህሪ አይቼበታለሁ: ማርጋሬት ከልጁ ጋር ፍቅር ሳይዛት አልቀረችም፡፡ ፖሊስ እንደሚፈልገው ስታውቅ ታዝናለች›› አለች

‹‹ወላጆቿ ፖሊስ እጅ መውደቁ ደስ ሳያሰኛቸው አይቀርም›› አለ
መርቪን፡፡ናንሲ ስለወላጆቿ ግድ የላትም፡ በአይሮፕላኑ መብል ክፍል ውስጥ
ሎርድ ኦክሰንፎርድ ያሳዩት የነበረው ጋጠወጥ ባህሪ መርቪንና ናንሲ
ያስታውሳሉ፡ ለእንደዚህ አይነት ሰው ውርደት ሲያንሰው ነው ናንሲ ከእንደዚህ አይነት ወመኔ ጋር ማርጋሬት ፍቅር ስለያዛት አዘነችላት፡

መርቪንም ቀጠለና ‹‹እኔ ስለሌላ ሰው ማውራት አልፈልግም›› አለ፡
ናንሲ ጆሮዋን ቀሰረች፡
መርቪን ቀጠለና ‹‹የተገናኘነው ከጥቂት ሰዓታት በፊት ስለሆነ በደምብ ላውቅሽ እፈልጋለሁ፡›› ናንሲም እርግጠኛ መሆን አትችልም አንተ ደደብ አለች በሆዷ
ሆኖም ይህን ማለቱ አስደስቷታል፡ ምንም መልስ አልሰጠችውም፡፡

‹‹ብፊት አንቺን ኒውዮርክ አድርሼ ወደ ማንቼስተር መመለስ ነበር የማስበው፡፡ አሁን ግን አላደርገውም›› አላት፡

ናንሲ ፈገግ አለች ይህን እንዲል ነበር ስትጠብቅ የነበረው:፡ እጇን ሰደደችና እጁን ያዝ አደረገች፡፡ ‹‹ይህን ስላልክ ደስ ብሎኛል›› አለችው፡

‹‹ደስ ብሎሻል? ችግሩ ከዚህ በኋላ አትላንቲክን ማቋረጡ የሚቻል አይሆንም፡፡ የጦር መርከቦች ብቻ ናቸው ይህን ማድረግ የሚችሉት፡››ናንሲ በመስማማት ራሷን ነቀነቀች፡
አሁን ከተለያየን ምናልባትም የምንገናኘው ከብዙ ጊዜ በኋላ ነው፡፡።
እኔ ግን ላጣሽ አልፈልግም›› አለ መርቪን፡፡

‹‹እኔም እንደዚያው›› አለች ናንሲ፡፡

‹‹ከእኔ ጋር ኢንግላንድ ትሄጃለሽ?›› ሲል ጠየቃት፡፡
ናንሲ ፈገግታዋ ከፊቷ ላይ ጠፋ፡፡ ‹‹ምን አልክ?››
‹‹ከእኔ ጋር ወደ ኢንግላንድ እንመለስ፡፡ ሆቴል ውስጥ ትቆያለሽ ወይም ቤት ትገዣለሽ ወይም አፓርትማ ትከራያለሽ››

ናንሲ ያቀረበላት ሃሳብ በጣም አስቆጣት፡፡ ጥርሷን በንዴት አፋጨች፡፡
‹‹አብደሃል እንዴ?›› አለችው፡፡ መርቪንን ፊት ለፊት ማየት ጠልታ
ፊቷን አዞረች፡፡ በእጅጉ አዘነችበት፡፡
መርቪን አባባሏ አስደነገጠው ግራ አጋባው፡፡ ‹‹ምነው?›› ሲል ጠየቃት፡፡

‹‹እኔ አሜሪካ ውስጥ የራሴ ኑሮ፣ ቤት፣ ሁለት ልጆችና በሚሊዮንዐየሚቆጠር ዶላር ገቢ የሚያስገኝ ፋብሪካ አለኝ፡፡ አንተ እንዴት ይህን ሁሉ እርግፍ አድርጌ ትቼ በማንቼስተር ሆቴል እንድቀመጥ ትጠይቀኛለህ?››

‹‹ይህን ካልፈለግሽ ከእኔ ጋር ተጠቃለይ››

‹‹እኔ እኮ ባገሬ የተከበርኩ ሴት ነኝ እንደ ቅምጥ ልኖር አልችልም፡››

‹‹ይኸውልሽ ልንጋባ እንችላለን፤ ይህን አረጋግጥልሻለሁ፧ እኔ አሁን
በዚህ ደቂቃ ውስጥ እንድትወስኚ አይደለም የጠየቅሁሽ››

‹‹ይህ አይደለም ዋናው ነጥብ መርቪን›› አለች ‹‹እኔን የገረመኝ ሁሉን
ጣጥለሽ ተከትለሽኝ ኢንግላንድ ነይ ያልከኝ ነው፡፡››
‹‹ታዲያ እንዴት ነው አንድ ላይ ልንኖር የምንችለው?››
‹‹ታዲያ ጥያቄውን መጠየቅ ሲገባህ ወደ መልሱ ሄድክ››
‹‹አንድ መልስ ስላለ ብቻ ነው ይህን ያልኩት››
‹‹ሶስት መልሶች ናቸው ያሉት፤ አንተ እንዳልከው አንተን ተከትዬ ወደ
ኢንግላንድ መመለስ ወይም አንተ ወደ አሜሪካ መጥተህ ከእኔ ጋር መኖር
ወይም ሌላ ቦታ ለምሳሌ ቤርሙዳ እንኖራለን›› አለች፡፡
በአባባሏ አልተደሰተም፡፡ ‹‹አገሬ ጦርነት ላይ ነች፤ እኔም የድርሻዬን ማበርከት አለብኝ፤ ጦርነት ውስጥ ገብቼ ለመዋጋት እድሜዬ ቢያልፍም ለአየር ኃይሉ የአይሮፕላን ሞተሮች ሰርቼ አቀርባለሁ፡፡ በእዚህ መስክ ከእኔ የተሻለ እውቀት ያለው የለም፡፡ አገሬ በጣም ትፈልገኛለች››

አሁን ያላት ነገሩን አባባሰው፡ ‹‹ለምንድነው የእኔ አገር እኔን
እንደማትፈልገኝ አድርገህ የምታስበው?›› አለች እኔ የወታደር ጫማ አመርታለሁ፡፡ አሜሪካ ጦርነቱ ውስጥ ከገባች ብዙ የወታደሮች ጫማ
ያስፈልጋታል››
‹‹እኔ ማንቼስተር ውስጥ ፋብሪካ አለኝ››
‹‹እኔ ደግሞ ቦስተን ውስጥ ካንተ የበለጠ ፋብሪካ አለኝ››
‹‹ታዲያ ሴት እንደ ወንድ እኮ አይደለችም››
‹ሴት ከወንድ እንዴት ታንሳለች አንተ ጅል!›› ብላ ጮኸችበት፡፡
ጅል› ማለቷ ወዲያው ጸጸታት፡፡ ፊቱ ቅጭም ሲል ታያት፡፡ በጣም
እንዳበሳጨችው ገባት፡፡ ከወንበሩ ተነሳ፡፡ እንደከፋው እንዳይሄድ አንድ ነገር
ማለት ብትፈልግም ትክክለኛው ቃል አልመጣላት አለ፡፡ እሱም አፍታም ሳይቆይ ጥሏት ሄደ፡፡

ምን ማለቴ ነው? አለች ምርር ብሏት፡ አባባሉ  ቢያበሳጭም ስላስከፋችው ደግሞ ተናደደች፡፡ በዚህ ሁኔታ እንዲርቃት አልፈለገችም ወዳዋለች፡ ወንዶችን ፊት ለፊት በመጋፈጥ ለውጥ ማምጣት እንደማይቻል
እያደር ገብቷታል፡፡ ወንዶች ከወንዶች በኩል
የሚመጣውን ጠብ ለምደውታል፡ ከሴቶች የሚመጣውን ግን መቀበል ይከብዳቸዋል፡፡ በንግድ
ስራዋ ላይ ከሰራተኞች የሚመጣ ችግር ሲገጥማት ድምጿን አለስልሳና
አለዝባ ትመልሳቸዋለች እንጂ አታካሮ አትገጥምም፡፡ አሁን ግን ያ ባህሪዋ ሸሽቷት በአስር ዓመት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ልቧን የወሰደውን ሰው
አበሳጭታ አባረረችው፡
👍19
‹ጅሏ እኔ ነኝ! ኩሩ መሆኑን አውቃለሁ፡ አንዱ የወደድኩት ባህሪው
ይሄ ነው፡፡ የጥንካሬው ምልክት ነው፡፡ ብርቱ ቢሆንም ብዙ ብርቱ ወንዶች
እንደሚያደርጉት ውስጣዊ ስሜቱን አፍኖ ቁጭ አላለም፡፡ ያቺን ፈርጣጭ
ሚስቱን ግማሽ ዓለም እንዴት ተከትሏት እንደመጣ ተመልክቻለሁ፡ ሎርድ
ኦክሰንፎርድ ይሁዳውያኑ ላይ እንደዚያ ቡራ ከረዩ ሲሉ እንዴት ለይሁዳውያኑ ጥብቅና እንደቆመላቸው በዓይኔ በብረቱ አይቻለሁ፡ እኔንም እንዴት ግጥም አድርጎ እንደሳመኝ እኔ ነኝ የማውቀው› አለች በሆዷ፡

ታዲያ ይሄ ሁሉ በህይወቷ ላይ ለውጥ ማምጣት እንዳለባት አመላካች
ነው፡

ዳኒ ሪሌይ የነገራት ነገር በህይወቷ ላይ አዲስ ለውጥ እንደሚያጭርባት
ታይቷታል፡ ፒተር ከእሷ ጋር የሚጣላው በችሎታ  ስለምትበልጠው ይመስላት ነበር፡ እንደዚህ አይነት የታላቅና የታናሽ መቀናቀን በጉርምስና ጊዜ ይጠፋል፡ ሁለቱ ወንዶች ልጆቿ ለሃያ ዓመት ያህል እንደ ድመትና
ውሻ እንደተጣሉ ነው ያደጉት፡ አሁን የማይነጣጠሉ ጓደኛሞች ሆነዋል የእሷና የፒተር መቀናቀን ግን በጉልምስናቸውም ጊዜ ቀጥሏል፡ ለዚህም
ተጠያቂው አባታቸው እንደሆኑ አውቃለች፡፡

አባቷ በህይወት በነበሩ ጊዜ የድርጅቱ የበላይ ኃላፊነት በእሷ እጅ እንደሚሆን ፒተር ደግሞ ምክትሏ እንደሚሆን ነው የነገሯት፡፡ ለፒተር
ደግሞ የነገሩት የተገላቢጦሹን ነው፡፡ ስለዚህ ሁለቱም የኃላፊነቱ ቦታ የኔ ነው› ብለው ነው የሚያስቡት፡፡ አሁን ግን ሁኔታው ከዚያም በላይ ሄዷል፡
አባታቸው ሁልጊዜ የሁለቱን ተግባርና ኃላፊነት በተመለከተ ግልጽ ደምብ
አያስቀምጡም ነበር፡፡ ልጆች ሆነው አንድ አሻንጉሊት ይገዙና ልጆቹ ሲናቆሩ ያያሉ እንጂ የሚታረቁበትን መንገድ አያመቻቹም፡፡ ካደጉ በኋላ ደግሞ መኪና ይገዙና ለጋራ እንዲጠቀሙበት በመስጠት እንዲናቆሩ ያደርጋሉ፡

የአባታቸው ስልት የጠቀመው ናንሲን ነው፡፡ ጠንካራና አቋመ ጽኑ
እንድትሆን አድርጓታል፡፡ ፒተር ደግሞ ደካማ፣ ሸረኛና ለሰው ጉድጓድ የሚምስ አድርጎ አሳደገው፡፡ ስለዚህ በአባትዬው ዕቅድ ጠንካራው ልጅ
የኩባንያውን የኃላፊነት ቦታ ነጥቆ ይወስዳል፡፡

ይሄ ነው እንግዲህ ናንሲን አዕምሮዋን እረፍት የነሳው፡፡ ይህ ሁሉ እየሆነ ያለው በአባታቸው ዕቅድ መሰረት ነው፡፡ እየሆነ ያለው ነገር ሁሉ አባታቸው እነሱ ሳያውቁ በነደፉት ዕቅድ መሰረት መሆኑ የሚገኘውን ድል ጣዕም አሳጥቶታል፡ ስለዚህ ኑሮዋን በራሷ ዕቅድ ለመምራት ታላቅ ጉጉት አደረባት፡፡

ናንሲ ከመርቪን ጋር ስለሚኖራት የወደፊት
ዝግጁ ነበረች፡፡ እሱ ግን ሁሉን ነገር ጣጥላ ተከትላው እንድትመጣ
ስለጠየቃት ተበሳጨች፡፡ እሷም ተነጋግሮ ችግሩን እንደመፍታት አፉን
አስይዛ አባረረችው፡

መቼም መርቪን ተንበርክኮ እንጋባ ብሎ ይጠይቀኛል ብላ አትጠብቅም፡፡

እሷ ከካቶሊክ ቤተሰብ የተገኘች እንደመሆኗ እንዲያው ዝም ብሎ እንደ
መንገድ ሴት እጇን ጎትቶ ወደ ቤቱ እንዲያስገባት አይደለም ምኞቷ በአገር
ልማድ ለጋብቻ በክብር እንዲጠይቃት እንጂ፡

በመሃከላቸው የተፈጠረው ጥል ጊዜያዊ እንደሆነ ገምታለች፡ መርቪን
በዚያው ይቀር ይሆን ብላ ማሰብ ጀምራለች፡፡ ምን ያህል መርቪንን
እንደምትፈልገው ያወቀችው አሁን ነው፡፡

ከዚህ ቀደም ልቧን የወሰደው ነገር ግን ጥሏት የሄደው ሰው መምጣት
ከሃሳቧ አባነናት፡፡

ፊቷ ቆሞ ባርኔጣ በትህትና አውልቆ ‹‹ድል ሳታደርጊ አልቀረሽም እንደገና›› አላት፡፡

ናትን በአትኩሮት አየችው፡፡ አባቷ የብላክ ጫማዎች ኩባንያን ከትቢያ
አንስቶ አሁን የደረሰበት ደረጃ ማድረስ ናት እንደማይችል ታውቃለች፡፡ ናት እንዲህ ለማድረግ ራዕዩም ሆነ ዓለማ የለውም፡፡ የእሱ ችሎታ አንድን ትልቅ ኩባንያ መምራት ነው፡፡ ናት ብልህ፣ ትጉህና ጠንካራ ሰራተኛ ነው፡፡

‹‹ለማስተዛዘን ከሆነ የመጣኸው፤ ከአምስት ዓመት በፊት ስህተት
መፈጸሜን አውቄያለሁ›› አለችው:

‹‹የንግድ ስራ ወይስ የግል ስህተት?›› ይህን ሲል የለበጣ እንደሆነ ያውቃል
‹የንግድ ስራ›› አለችው፡፡ ጅምር ፍቅሯን በማጣጣም ላይ እያለች ነው
ጥሏት የሄደው፡ ስለዚህ መነጋገር ደግሞ አትፈልግም ‹‹እንኳን ደስ ያለህ ስለ አዲሱ ትዳርህ›› አለች፡ ‹‹የሚስትህን ፎቶ አየሁት፤ ቆንጆ ናት››

‹‹አመሰግናለሁ›› አለ ‹‹ወደ ንግድ ስራችን እንመለስና የምትፈልጊውን ለማግኘት ወደ ስም ማጥፋት ዘመቻ ማዘንበልሽ ገርሞኛል››

‹‹ይሄ የሻይ ግብዣ ሳይሆን ኩባንያ በቁጥጥር ስር ማዋል ነው›› ብለሃል ባለፈው ጊዜ፡››

‹‹ትክክል ብለሻል፤ ልቀመጥ?››

አባባሉ አናዷታል፡ ‹‹ለብዙ ዓመታት አብረን ሰርተናል፡፡ ለጥቂት ቀናት አብረን ወጥተናል፡፡ ስለዚህ ለመቀመጥ የኔን ፍቃድ የምትጠይቅበት ምክንያት የለም››

ናት ፈገግ አለና
‹‹አመሰግናለሁ> አለ ናት እሷን ፊት ለፊት ማየት
እንዲችል መርቪን ተቀምጦበት የነበረውን ወንበር አዞረው፡፡ ‹‹የብላክ
ጫማዎች ኩባንያን ያላንቺ ድጋፍ ለመጠቅለል ሞከርኩና አልተሳካልኝም:
ይሄ አላዋቂነቴን ያሳያል፡ ይሄ እንደማይሆን አስቀድሜ ማሰብ ነበረብኝ››

‹‹አሁን ክርክር አያስፈልግም›› አለች ናንሲ ‹‹እኔም በዚህ አድራጎትህ
ቂም አልያዝኩም››

‹‹እንዲህ ማለትሽ አስደስቶኛል ምክንያቱም ኩባንያሽን ለመግዛት ዝግጁ ስለሆንኩ።

ናንሲ አባባሉ አስገረማት፡ ‹‹ምንድነው ልታቀርብልኝ ያሰብከው?››ስትል ጠየቀችው፡፡

‹‹እንደገና መነጋገር አለብን›› አለ፡ ‹‹አሁን ይዤ የመጣሁት ሀሳብ
ከበፊቱ በጣም የተሻለ ነው፡፡ ዋናው ነገር ግን ከኩባንያው ሽያጭ በፊትም
ሆነ በኋላ ከኔ ጎን እንድትቆሚ ነው የምፈልገው፡፡ የጄኔራል ቴክስታይልስ ዳይሬክተር እንድትሆኚ የአምስት ዓመት ኮንትራት እንድንፈራረም
እፈልጋለሁ፡፡››

ናንሲ ይህን ፈጽሞ አልጠበቀችም፡፡ ለዚህም ራሷን አላዘጋጀችም፡ ጊዜ
ለማግኘትና ሀሳቡን ለማውጣጣት ‹‹የምን ኮንትራት? ምን ለማድረግ?››ስትል ጠየቀች፡፡

‹‹ብላክ ጫማዎች ኩባንያን በጄኔራል ቴክስታይልስ ስር እንደ አንድ መምሪያ ለማስተዳደር››

‹‹ነጻነቴን አጥቼ እንደሰራተኛ?!››
‹‹እሱ በምናደርገው ስምምነት ይወሰናል፡፡ ምናልባትም የአክሲዮን ድርሻ ይኖርሻል፡፡ ድርጅቱን አትራፊ ካደረግሽው የምትፈልጊው ነጻነት ይሰጥሻል፡እኔ በአትራፊ ኩባንያዎች ስራ ውስጥ ጣልቃ መግባት አልፈልግም፡፡ አክሳሪ
ከሆነ ግን ነጻነትሽን ታጫለሽ፡፡ ውድቀትን መታገስ አልችልም፡፡ አንቺ ደግሞ ውድቀት አይገጥምሽም:››

ናንሲ የናትን ሃሳብ ውድቅ  እንደምታደርገው ጥርጥር የለውም፡፡አባባሉ የሚጣፍጥ ቢሆንም የመጨረሻ ሃሳቡ ኩባንያውን ከእሷ ለመንጠቅ መሆኑ ግልጽ ሆኗል፡፡ አባቷ ቢሆኑ በቀጥታ ይህን ሀሳብ አልቀበልም ነው የሚሉት፡፡ እሷ ደግሞ በአባቷ አስተሳሰብ መመራት ጀምራለች፡ ሆኖም
እውነቱን በሆዷ ደብቃ ‹‹አስብበታለሁ›› አለችው፡፡

‹‹ይህን ነው እኔም ማወቅ የፈለኩት›› አለና ተነሳ፡፡ ‹ምን ዓይነት ስምምነት ብታደርጊ እንደምትጠቀሚ አስቢበትና ወስኚ፡፡ መቼም ሁሉን ማድረግ የምትችይበት ስልጣን እሰጥሻለሁ ብዬ እኔም ቃል አልገባም፡፡ ነገር ግን አንቺን ለማስደሰት ስል የተቻለኝን አደርጋለሁ፡››

ናንሲ በመጠኑ ልቧ ከጀለ፡፡ አነጋገሩ አሳማኝ ነው፡፡ የመደራደርን ጥበብ
እየተካነው መጥቷል፡፡ ናት በናንሲ ጀርባ አሻግሮ ተመለከተና ‹‹ወንድምሽ
ካንቺ ጋር መነጋገር ይፈልጋል፡››
👍11
አንገቷን ዞር አድርጋ ስታይ ፒተር ወደ እነሱ አቅጣጫ ሲመጣ አየች በዚህ ጊዜ ናት ባርኔጣውን አደረገና ተነስቶ ሄደ፡ የፒተርን መምጣት ስታይ
ሁለት በኩል ጥቃት እንደተከፈተባት ሰው የሆነች መሰላት፡ በንዴት ፒተር ላይ አፈጠጠችበት፡፡ ወንድሟ ስለከዳትና ስላታለላት ልታነጋግረው አትፈልግም፡፡ የናት ሪጅዌይ ድንገተኛ ሃሳብ በህይወቷ ላይ የሚያመጣውን
ለውጥ ለማብላላት ብትወድም ፒተር ጊዜ አልሰጣትም፡፡ ፒተር እንደ ልጅነቱ አንገቱን ዘምበል አድርጎ ፊቷ ተገትሮ ‹‹መነጋገር ይቻላል?›› አላት፡

‹‹አይመስለኝም›› አለች በንዴት፡፡

‹‹ይቅርታ ልጠይቅሽ ነው የመጣሁት››

‹‹በፈጸምከው እምነት ማጉደል ይቅርታ ልትጠይቅ ነው፤ ስለተነቃብህ››
‹‹ሰላም እንዲወርድ ነው የምጠይቅሽ››
ዛሬ ሁሉም ሰው ከኔ ጋር ሰላም ለማውረድ ይፈልጋል አለች በሆዷ፡
‹‹ያደረስክብኝን በደል እንዴት ነው የምትክሰኝ?››
‹‹አልችልም›› አለ ከአፏ ነጥቆ ናት የለቀቀው ወንበር ላይ ቁጭ ብሎ
‹‹ሪፖርትሽን ሳነበው ምን ያህል አቅም እንደሌለኝ ተረዳሁ፡፡ ኩባንያውን
ልመራ እንደማልችል ይገልጻል፡ እኔ እንደ አባታችን አይደለሁም፡ እህቴ የተሻለ እንደምትሰራ አውቃለሁ፡ ልቦናዬ እውነት መሆኑን ስለሚያውቅ እፍረት ተሰማኝ፡፡››

ይህም አንድ እርምጃ ነው አለች በሆዷ

‹‹እውነታው እብድ አድርጎኛል ናን፡›› ልጅ ሆነው እሱ ‹‹ናን›› ሲላት
እሷ ‹‹ፔቲ›› ትለው ነበር፡፡ ይህ አባባሉ የድሮውን አስታወሳትና ጉሮሮዋ ሳግ
ተናነቃት፡ ‹‹የማደርገውን አላውቅም›› አላት፡፡
ናንሲ ራሷን ወዘወዘች። ይሄ የተለመደ የፒተር ይቅር በሉኝ አነጋገር ነው፡ የምታደርገውንማ ታውቃለህ›› አለች አሁን ግን ከመናደድ ሀዘን ነው የተሰማት፡፡

ሰዎች በአየር መንገዱ ህንጻ አጠገብ ሲንጫጩ ፒተር ተናደደና
‹‹በባህሩ ዳርቻ እየተንጎራደድን እናውጋ›› አላት፡፡

ናንሲ ሲቃ ተናነቃት፡፡ ምንም ቢሆን ታናሽ ወንድሟ
ከተቀመጠችበት ተነሳች፡ ፒተር ይህን ሲያይ ፊቱ በደስታ በራ፡፡ ከዚያም
ወደ ባህር ዳርቻው ቀስ እያሉ መሄድ ጀመሩ፡፡ ናንሲ ታኮ ጫማዋን አውልቃ
በስቶኪንግ አሸዋው ላይ ትሄዳለች፡፡

ነፋሱ የፒተርን ጸጉር ሲገልጠው ጸጉሩ እየሸሸ መሆኑን አይታ ደነገጠች፡ ከዚህ በፊት ይህን ባለማየቷ ፒተር በራውን ለመሸፈን ጸጉሩን ወደፊት እያበጠረ መሆኑን ተረዳች፡፡ ይህም በተዘዋዋሪ የእሷን ማርጀት
ይጠቁማል፡

አጠገባቸው ማንም የለም፡፡ ‹‹ዳኒ ሪሌይ አንድ እንግዳ ነገር ነገረኝ፡፡
አባባ አንተና እኔ እንድንጣላ በማሰብ አንድ ሴራ ጠንስሷል››
ፒተር ግምባሩን ከሰከሰና ‹‹ለምን?›› ሲል ጠየቃት፡
‹‹ብርቱ እንድንሆን››
ፒተር በብሽቀት ሳቅ አለና ‹‹ታዲያ አመንሺው?››
‹‹አዎ ሳይሆን አይቀርም፡፡ እኔ ግን ቀሪው ህይወቴን በአባባ ተጽዕኖ
እንደማልኖር ወስኛለሁ››
ፒተር ራሱን ነቀነቀና ‹‹ምን ማለት ነው?›› አላት፡
‹‹ገና ያወቅሁት ነገር የለም፡፡ ምናልባት የናትን ጥያቄ ተቀብዬ የእኛን
ኩባንያ ከእሱ ኩባንያ ጋር እናዋህደዋለን››
ኩባንያው የጋራችን ሳይሆን ያንቺ ነው ናን››
ናን ወንድሟን አጤነችው፡፡ እውነቱን ይሆን? ወዲያው ለወንድሟ ክፉ እንደሆነች አላግባብ እንደጠረጠረችው ተሰማት፡ ጥርጣሬውን እንዲፍቅ ማድረግ እንዳለባት አወቀች
አሁን አሁን የተገነዘብኩት እኔ ለንግድ ስራ የተፈጠርኩ አለመሆኔና እንዳንቺ ላሉት ችሎታ ላላቸው ሰዎች መተው መሆኑን ነው››

‹‹ታዲያ ምን ልትሰራ አሰብክ?››

‹‹ያን ቤት መግዛት ነው የማስበው፡ አንድ ነጭ ቀለም የተቀባ ቤት አልፈው  ሄዱ፡ ‹‹እኔ እየዞርኩ  መዝናናት ነው የምፈልገው  አገር መጎብኘት››

ናንሲ ወንድሟን ክፉኛ በመጠራጠሯ አዘነች፡፡ ‹‹ቆንጆ ቤት ነው›
አለች፡፡ ‹ይሽጥ ይሆን?››
ቤቱ አጠገብ የሆነ የማስታወቂያ መለጠፊያ ሰሌዳ አለ፡፡ ‹‹ቅድም እዚህ
መጥቼ ነበር፧ እንሂድና እንይ፡››

ቤቱን ዞረው ሲያዩ ተቆልፏል፡፡ የመስኮቶቹ ሻተሮች ስለተዘጉ ውስጡን
ማየት አልቻሉም ቤቱን ከውጭ ሲያዩት ቤቱ ደስ ይላል፡ በረንዳው በጣም ሰፊ ነው፡፡ ቤቱ ከጀርባው የቴኒስ ሜዳ አለው፡፡ ከቤቱ አጠገብ አንድ መስኮት
የሌለው አነስተኛ መጋዘን አለ፡፡ የጀልባ ማስቀመጫ ይመስላል፡ ‹‹ጀልባም
ሊኖርህ ይችላል›› አለች፡፡ ፒተር በጀልባ መዝናናት እንደሚወድ ታውቃለች፡፡
መጋዘኑን ከፈተና ወደ ውስጥ ገባ፡፡ ትንሽ ቆየና ‹‹ወይኔ!›› ሲል ተሰማ
እሷም ወደ ውስጥ ስትገባ ጨለማው ተቀበላት፡፡ ‹‹ምንድነው ፔቲ?
ምን ሆነሃል?››
ፒተር ከኋላዋ ብቅ አለና እጇን ለቀም አድርጎ ያዘው፡፡ ፊቱ በድል ማድረግ ሲፈካ ስታይ እንደተታለለች አወቀች፡፡ ከዚያም እጇን እየጎተተ ወደ ውስጥ ወሰዳት፡፡ ናንሲ  ትጮሃለች፡፡ ጫማዋና ቦርሳዋ እዚህና እዚያ ወድቀዋል፡፡ አቧራማ ወለል ላይ ጥሏታል  ፒተር፡
‹‹ፒተርl›› ስትል ተጣራች በጭንቀት፡፡ ፈጠን ፈጠን እያለ ከመጋዘኑ ወጥቶ በሩን ዘጋባትና በጨለማ ተዋጠች፡፡ በጨለማ ውስጥ ሆና ‹‹ፒተር!
ፒተር!›› ብትል ማን ሊሰማ! ፍርሃት ወረራት። ከወደቀችበት ብትነሳም በሩ
ሲቀረቀር ተሰማት ‹‹ፒተር!›› ስትል ተጣራች ደጋግማ፡፡
መልስ የለም፡፡
ጨለማው የፈጠረባት ፍርሃት ጉሮሮዋን ተናነቃትና ጩሂ! ጩሂ አላት፡ ጨለማው ውስጥ ድንግር ብሏት ቆማለች፡፡ ፒተር ይህን ሁሉ ሲያቅድ እንደቆየ ተገነዘበች፡፡ ይህን ቤት ፈልጎ ተስማሚነቱን ካረጋገጠ በኋላ
አይሮፕላኑ ጥሏት እንዲሄድ አታሎ አምጥቶ ቆለፈባት፡፡ በዚህ ምክንያት ስብሰባው ላይ ስለማትገኝ ድምጽ መስጠት አትችልም፡ ይቅርታ መጠየቁ፣
መጸጸቱ፣ ስራውን ለመተው ማሰቡና ሃቀኛ መስሎ መታየቱ በሙሉ የሀሰት
ነበር፡ የበለጠ ሆዷን ለማራራት የልጅነት ትዝታቸውን አንስቶ አወራ፡
ታዲያ አመነችውና ሸጣት፡፡ ይህ ሁሉ ተደራርቦ ለለቅሶ ዳረጋት፡፡
ከለቅሶዋ መለስ ስትል ዓይኗም ጨለማውን ለመደና በበሩ ስንጥቅ
ብርሃን ታያት፡ ከሆነ ነገር ጋር እንዳትጋጭ ሁለት እጇን ወደፊት ዘርግታ የእውር ድምብሯን ወደ በሩ ተጠጋች፡፡ በሩጋ ስትደርስ ግድግዳውን በእጇ
እየደባበሰች ማብሪያ ማጥፊያ አገኘችና ስትጫነው የመጋዘኑ መብራት ወገግ አለ፡፡ የበሩን እጀታ ይዛ በሩን ለመክፈት ብትሞክርም አልሆነም: በሩን
ደህና አድርጎ ጠርቅሞታል፡ ባለ በሌለ ሀይሏ በትከሻዋ በሩን ገፋችው፡፡ በሩ
ግን ፈቀቅ አላለም፡፡

መጋዘኑ ውስጥ አምጥቶ ሲወረውራት ክርኗና ጉልበቷ በመጎዳቱ ቁስሉ ጠዘጠዛት፡፡ ‹‹አንተ አሳማ!›› ብላ ፒተርን በሌለበት ተሳደበች፡፡.....

ይቀጥላል
👍16
😘  #ቃል  😘
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ

ምዕራፍ አርባ (40)


ለማይክ ያላትን ፍቅር ደግሞ ምንስ ብላ እንዴትስ አድርጋ ልትረሳው ትችላለች? ማይክ ስልክ እንደደወለላት፣ ድምጹን ስትሰማ እቅፍ አድርጋ ልትስመው ምን ያህል እንደጓጓች እንዴት አድርጋ ትንገረው ለፒተር ? ቢያቅፋት የተመኘችውን ፣ማይክን ያለመችውን ምን ጉልበት አግኝታ ብታስረዳው ይገባዋል ? እንጃ… እንጃ…..

«እሺ ፒተር አስብበታለሁ» አለች ፌን ማነጋገር አለብሽ አላት ። «እንደሱ ነው የሚሻለው ። አሁን እንዴት ነው እቤትሽ ባደርስሽ አይሻልም ? » አለ ። ተሰማማች ። አደረሳት ። ከመኪናው ስትወርድ ፣ «ቤት ላስገባሽ ? » ሲል ጠየቃት። «አይ ተወው ። እራሴ እገባለሁ» አለች ። ጉንጩን ሳመችው። ዞር ብላ ሳታይ ወደ ህንፃው ገባች ። እቤቷ እንደገባች በቀጥታ ወደ አልጋዋ አመራች ። ፍሬድ (ውሻዋ) ይዘል ጭራውን ይቆላ ምላሱን ያንቀላብጥ ነበር። አልጋዋ ላይ ተዘረረች ። ዘሎ አልጋው ላይ ወጣ ። ግን ጨዋታ አላሰኛትም ነበረና ገፍታ አስወረደችው። አልተመለስም በጀርባዋ ተዘርራ ኮርኒሱን እየተመለከተች ለረጂም ጊዜ ባሀሳብ ተውጣ ቆየች ። ብዙ ብዙ አሰበች። ሀሳቧም እግር እጅ እልነበረውም ። በመጨረሻ ስልኩ ተንጫረረ ። ፒተር ይሆን? አለች በሀሳቧ ማንም ይሁን ደክሞኛል ፤ወሰነች ። አላነሳውም አለች ስልኩ መንጫረሩን ቀጠለ ። ፒተር ነው። ደህንነቷን ሊጠይቅ መሆን አለበት ። ላንሳው ይሆን? አዎ ማንሳት አለብኝ አለች። ስልኩ አላቋረጠም ። ተነሳች አነሳችው ።
«ሃሎ» አለች።
«ሚስ አዳምሰን?» አለ ደዋዩ። አምላኬ ምን አልኩሀ ?ፒተር አይደለም ። ራሱ ነው። አንድ ነገር የሰራ አካላቷን ገዘፋት ። ረጅም ትንፋሽ ከሰራ አካላቷ ወጣ። እንደምንም ብላ «በስላሴ ይዥሀለሁ ማይክ ፤ ተወኝ ! እባክሀ ተወኝ !» ብላ ዘጋች ስልኩን። ማይክል ግራ ተጋብቶ መነጋገሪያውን በአትኩሮት ተመለከተው። ምንድነው? ምንነካት?... ‹‹ደሞስ ለምን ማይክ አለችኝ?..»


በማግስቱ ጧት ሜሪ ከድንክዬ ውሻዋ ከፍሬድ ጋር ወደ ጋለሪው (የኢግዚብሽን አዳራሹ ) ስትገባ ደካክሟት ነበር ። ከፒተር ግሬግሰን ጋር ያጋጠማት አስደንጋጭ ነገር ትናንትን ደግማ እንድትኖረው አስገደዳት። ኬማይክል ሂልያርድ ጋር ለመኖር መጨረሻ የሆነችዋን ቀን በዚያች ሌሊት ከሀ እስከ ፐ አስታወሰቻት። ያንለት እሷና ማይክል ከሀርቫርድ ተነስተው በቢስክሌት ያደረጉት ጉዞ የላሱት የቀመሱት . . . ሁሉንም እንደገና አደረገችው ። የገቡትንም ቃል ... እስከ መቼም አልረሳህም ... እስከ መቼም አልረሳሽም ... ያችን ቀን ሺህ ዓመትም ብትኖር አትረሳትም ። መቶ ዓመት የኖረች ያህል ድክምክም ብሏታል ። እንቅልፍ ባይኗ ዘወር ሳይል ወገግ ነበር ያለው።

ይህም ስለሆነ የአዳራሹ ባለቤት የሆነው ጃክ ፤ልክ እንዳያት «ሌት ተቀን ሥራ ምንም ረፍት ያገኘሽ አትመስይምኮ የኔ መቤት» አላት «ወይስ ከውድ ዳይሬክተራችን ጋር ፓርቲ ቢጤ ወጥታችሁ አመሻችሁ!» ቡና ቀዳና ሰጣት ፤ከተቀመጠች በኋላ ። ጃክ የፒተር ግሬግሰን የቆዬ ወዳጅ ሲሆን ከናንሲ ጋር ከተዋወቁ ወዲህ እሷንም እየወደዳት መጥተዋል ። «ሥራ ያልከው ይሻላል እንጂ ፓርቲ አልነበረም። ደስም አይለኝም አለች » ሜሪ ፈገግ እያለችና የቀዳላትን ወፍራም ቡና ፉት እያለች ። ጃክ ሁሉ ነገር ከፈረንሳይ የመጣ ቢሆን ደስ ይለዋል « ልብሱ፤ ጫማው፤ ባርኔጣው ። ይህ የሚጠጡት ቡና ሳይቀር የፈረንሳይ የተፈጨ ቡና አዘጋጅ የቀመመው ነው። «ጅል የሆንሽ ልጅ »አለ ጃክ « አንችን መሰል ልጅ በዚህ እድሜው መጨፈር እንዳለበት ለምን ትረሻለሽ !»
‹‹ሁሉም ቀስ እያለ ይደረስበታል ። አሁን እስኪ ስራዬን ልጥገበው » ይህን ብላ ለወደፊቱ ልትሰራቸው ስላለመቻቸው ነገሮች መግለጽ ጀመረች ። በተለይ የቅርብ እቅዷ « የሳንፍራንሲስኮ የበረንዳ ሕይወት » የሚል እንደሚሆን ገልፃለት ነገሩን በእርካታ ተቀብለው እንዲህ ሲል « በጣም ግሩም የሆነ ሀሳብ ነው ። ከእንግዲህ ነገ ዛሬ ሳትይ እንደምትጀምሪ ተስፋ አለኝ »

ይህን አለና ቀና ብሎ ካያት በኋላ ጉዳዩን እንድታብራራለት ሊጠይቃት ሲል ፀሐፊው የቢሮውን በር ከፍታ አረ ዝም በሉ ጉድ-ነው ! የሚል የጣት ማስጠንቀቂያ አሳየቻቸው ። «ጉዳችን ! ምናልባት አንዷ የከንፈር ወዳጅህ መጥታ ይሆን?» አለች ናንሲ ፤ የውሸት እየደነገጠችና እያሾፈች ። «ይሆን ይሆን ?» አለ በውሸት ድንጋጤ። ከዚያም ወደ ፀሐፊዋ ሄዶ እየተንሾካሾኩ ማውራት ቀጠሉ ። ናንሲ ጃክን ስታይ ጉዳዩ ምን ይሆን ስትል አሰበች ። ምከንያቱም በጃክ ገፅታ ላይ የእውነተኛ አድናቆትና ደስታ ቅይጥ ጎልቶ ይታይ ነበር ። «አዎና እንዴታ !» አላት በመጨረሻ ለፀሐፊው ። ወጣች ፀሐፊዋ ጃክ እወንበሩ ላይ ከተቀመጠ በኋላ «የሚደንቅ ነገር ነው ። ትልቅ የምሥራች ይዥልሻለሁ ። ኣለ ጃክ ፤ ይህን ጊዜ የቢሮው በር ተንኳኳ ። «አንድ በጣም በጣም ታላቅ የሆነ ሰው ፎቶግራፎችኾን እንደሚፈልጋቸው በመጠቆም ሊፈልግሽ መጥቷል » አለ ጃክ ነገሩን ለማጤን ጊዜ አልነበራትም ። በሩ ተከፈቶ ገባ አየችው ማይክል ሂልያርድ ነበር። ማይክል ጠቆር ያለ ሰማያዊ ቀለም ያለው ኮትና ሱሬ ሲለብስ፤ በረዶ የመሰለ ነጭ ሸሚዝና ጠቆር ያለ ክራባት አድርጓል። ገና ሲያዩት ትልቅ ቱጃር መሆኑ ይታወቃል ። እንዲያ ሆኖ ሲገባ ስታየው ነፍሷ ምንጥቅ ብላ የወጣች መስሎ ተሰማት ። የያዘችው ትኩስ ቡና በእጅዋ ላይ ሊደፋ ምንም ያህል አልቀረውም ። ማይክል ሊጨብጣት እጁን እንደዘረጋ ስታይ በቀኝ እጅዋ የያዘችውን ሲኒ እቢሮ ጠረጴዛው ላይ አስቀምጣ ጨበጠችው ። እንዴት ስሜቷን እንደተቆጣጠረች ለሷም ግልፅ አልሆነላትም እንጂ የጨበጠችው ረጋ ፤ ኮራ ብላ ነበር ። እሰው ቢሮ ውስጥ እንዲያ ተዝናንታ ተቀምጣ ሲያያት ማይክል በልበ ሙሉነቷ ተደነቀ ። ትናንት ማታ ስልክ ሲደውልላት ምናልባት ብትተወኝና ሰላም ብትሰጠኝ ያለችው ልጅ ይቺ ልትሆን እንደማትችል ገመተ ። መሆኑንስ ናት ግን ምን ነክቷት ነበር ይሆን ? በኔ ሳይሆን በአንድ ነገር ተበሳጭታ ይሆናል ። ይኸኔ አንድ ወንድ ይሆናል ያበሳጫታል ሲል አሰበ ። ወይስ ሰክራ ነበር ? ሰክራ ሊሆን ይችላል ። የጥበብ ሰዎች ሲባሉ ምናቸውም አይታወቅ ፤። ሀሳቡን ቀጠለ ። ማይክል ይህን ሁሉ ያስብ እንጂ ሀሳቡ በገጽታውም ላይ አይታይም ነበር ፤ የሷ መሸበርም እንዳልታየ ። « በመጨረሻ ተገናኘን ። በጣም ደስ አለኝ። እንዴት አድርገሽ አለፋሽኝ መሰለሽ ሚስ አዳምሰን አራወጥሽኝ እንጂ። የሆነ ሆኖ ይህን ችሎታ ይዘሻልና ልትኮሪ ይገባል እላለሁ » አለ ማይክል የደስ ደስ ያለው ፈገግታ እየለገሳት ። ሜሪ ከጠረጴዛው ማዶ ቆሞ ማይክልን ለመጨበጥ እጁን ወደ ዘረጋው ጃክ ተመለከተች ። ጃክ የኮተር ሂልያርድ ድርጅት የሜሪን ሥራ በመፈለጉ እጅግ ተደንቆ ተደስቶ ነበር ። ስለዚህም ማይክል ስላልጨበጠው ፤ ስለረሳው አልተናደደም የሱ ሀሳብ ፀሐፊዋ አነጋገረችው ነገር ላይ ነበር አሁን ሜሪ፡፡ ይቺ ኩሩዋና የመጣው ቢመጣ የማትደነቀዋ ሜሪ ሳትቀር በትንሹም ቢሆን በደስታ ሳትፈለቀቅ አትቀርም ሲል አሰበ አያት ። እሷ ያው ነበረች ፤ ፀጥ እንዳለች ። የገመተውን ያህል ቀርቶ በመጠኑ እንኳ ደስታ ፀጥታዋን አልገሰሰውም። «በቀጥታ ወደ መጣሁበት ቁም ነገር ልግባና ጉዳዩን ላስረዳችሁ ? » ሲል ጠየቀ ማይክል ። «እንዴታ » አለ ጃክ ማይክልን ተከትላ ገብታ እቢሮው ውስጥ የቆመችውን ፀሐፊ ለማይክል ቡና
👍22
እንድትቀዳለት በእጁ ምልክት እየሰጣት ።

ይህን ካደረገ በኋላ ማይክልን ለማዳሙጥ ተደላድሎ ተቀመጠ ። ይኸ ነገርኮ ቀላል ነገር አይደለም ። ይህን ዕድል እንደሚያገኝ ቢነገረው ማንኛውም የሥነጥበብ ባለሙያ ነፍሱን እስከማጣት እንደሚታገል ፤ እንደሚጋደል ለጃክ ግልጽ ሆኖ ታየው። ያለምንም ጥረት እንዲህ ሰተት ብሎ ሲመጣ ግን ተገረመ። ይበልጥ የተገረመው ግን በሜሪ ነበር ። ማይክል የፕሮጀክቱን ዓላማ ገልጾላቸው ሲያበቃ ሜሪን አያት ፤ ጃክ ደስታ ሳይሆን እፊቷ ላይ ምሬት የተቀላቀለበት ፌዝ ተመለከተ ። እንዴ? ሲል ፤ሜሪ ማይክን እያየች፤ « ግን እንጃ ይኸ ነገር አሁንም ከልቤ አልገባም ። እሁንም ቢሆን መልሱ እይሆንም መሆኑን ነው » አለች ። « ምን? ማለት ይህን ጉዳይ ከዚህ በፊት ተነጋግራችሁበታል ማለት ነው ?» አለ ጃክ ግራ እየተጋባ ። ማይክ ፈጠን ብሎ ይገልፅለት ጀመር ። «አዎ» ሲል፤ « ከዚህ በፊት ማለት በመጀመሪያ የሥራወቹዋን ወጥነት ያየው አንዱ ባልደረባችን ነበር ። ከሱ ጋር ተነጋገሩ ። አልሆነም ። ከዚያ ከእናቴ ጋር ተገናኝተው ነበር ። ኮሷ ተነጋግረው ምን እንደደረሱ አልተነገረኝም ነበር፡፡ በሚገባ ማለቴ ነዉ ብቻ ሁላችንም የፕሮጀክቱ ጉዳይ…. እኔም በስልክ አነጋግሪያት ነበር፡፡ መልሷ አይሆንም ሆኖ ቆይቷል ። ገፅ ለገፅ ተገናኝተን ብንነጋገር የሚሳካ ስስመለለኝ ነው ዛሬ የመጣሁት » ምን ዓይነት ነገር ነው በሚል አስተያየት አየ አንገቷን በአሉታ እየነቀነቀች
«የማይሆን ነገር ነው » አለች ። « እኮ ለምን ? ለምን ?» አለ ጃክ አየተቆናጠረ ። « ስለማልፈልግ ነው»
«ቢያንስ ምክንያቱን . . . ማለት የማትፈልጊበትን ምክንያት ልትገልጭልኝ ትችያለሽ"? አለ ማይክል በለሰለሰ ድምፅ ። እዚህ ድምፅ ውስጥ አዲስ ነገር ተሰማት


ይቀጥላል......

ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ

ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍19
አትሮኖስ pinned «#ጠላፊዎቹ ፡ ፡ #ክፍል_አርባ_አምስት ፡ ፡ #በኬንፎሌት ፡ ፡ #ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ ናንሲ ባህሩ ዳር ቁጭ ብላለች፡፡ መርቪን ላቭሴይ አጠገቧ ተቀምጧል፡፡ የባህሩ ውሃ በማዕበል እየተገፋ ይመጣል፣ ይመለሳል፡፡ ናንሲ ዓይኗን ጨፍናለች፡ ሌሊት በደምብ አልተኛችም:: መርቪንና እሷ እሷ ማታ መጋጨታቸው ትዝ አላትና ፈገግ አለች ከእሱ ጋር የምር ግንኙነት አለመመስረቷ ደስ ብሏታል፡ ለወሲብ መቻኮሉ…»
#ጠላፊዎቹ


#ክፍል_አርባ_ስድስት


#በኬንፎሌት


#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ


መጋዘኑ ውስጥ አምጥቶ ሲወረውራት ክርኗና ጉልበቷ በመጎዳቱ ቁስሉ ጠዘጠዛት፡፡ ‹‹አንተ አሳማ!›› ብላ ፒተርን በሌለበት ተሳደበች፡፡
ጫማዋን አጠለቀችና ቦርሳዋን አንስታ ዙሪያውን ቃኘች። ሌላ በር አገኘችና ለመክፈት ብትሞክርም በጥብቅ የተዘጋ በመሆኑ መክፈት አልቻለችም::

ቤቱ ከባህር ዳርቻው የራቀ ቢሆንም የአይሮፕላኑ ተሳፋሪዎች ወይም
ሌላ ሰው በዚያ በኩል ሊያልፍ ይችላል፡፡ ናንሲም ጉሮሮዋ እስኪሰነጠቅ
‹‹የሰው ያለህ!›› ስትል ጮኸች፡

ጉሮሮዋ ደርቆ ድምጿ እንዳይዘጋ በየአንድ ደቂቃ ልዩነት አንድ ጊዜ
መጣራቷን ቀጠለች፡
ሁለቱም በሮች በወፍራም እንጨት የተሰሩና ግጥም ያሉ በመሆናቸው
ዲጂኖ ወይም ሌላ ብታገኝ ሰብራ ወይም ፈልቅቃ ትከፍተው ነበር፡፡
ምናልባትም አንድ የሆነ የእጅ መሳሪያ አገኝ ብላ አካባቢውን ቃኘች፡፡ የቤቱ
ባለቤት ዕቃውን በስርዓት የሚይዝ ኖሮ የእጅ መሳሪያዎቹን መጋዘኑ ውስጥ አልተዋቸውም፡፡ መጋዘኑ ውስጥ አንድም የሚታይ የአትክልት መኮትኮቻም ሆነ አካፋና ዶማ የለም፡፡

እንደገና ‹‹የሰው ያለህ!›› መልስ የለም፡፡

ቁጭ ብላ መተከዝ ሆነ ያላት አማራጭ፡ ኮቷን ይዛ በመምጣቷ ብርዱ
ብዙም አላስቸገራትም፡፡ መጣራቱን ባታቆምም ጊዜ እያለፈ ሲሄድ ተስፋዋ
እየተሟጠጠ ሄደ፡ ይሄን ጊዜ ተሳፋሪዎቹ አይሮፕላኑ ላይ እንደገና እየገቡ
ይሆናል፡፡ ጥቂት ቆይቶ እሷን ጥሎ ይበራል፡፡
በአሁኑ ሰዓት እያስጨነቃት ያለው ኩባንያውን ማጣቱ አይደለም፡፡አይበለውና ለሳምንት ያህል ሰው ወደ መጋዘኑ ዝር ባይል ምን ይውጣታል፡ እዚሁ ልትሞት አይደል፡፡ ይህም ጭንቀት ላይ ስለጣላት ያለማቋረጥ
ጩኸቷን አስነካችው፡፡

ጥረቷ ሁሉ አለመሳካቱን ስታውቅ ዝም ብላ ቁጭ አለች፡፡ ፒተር ክፉ
ሰው ቢሆንም ነፍሰ ገዳይ ስላልሆነ እዚህ እንድሞት አይተወኝም ብላ ገመተች፡፡ ሼዲያክ ፖሊስ መምሪያ ስልክ ደውሎ ከመጋዘኑ እንዲያወጧት ይነግራቸው ይሆናል፡፡ ነገር ግን ከቦርድ ስብሰባው በፊት
አይነግራቸውም፡፡ ያለችበት ቦታ የማያሰጋ ቢሆንም ስጋት መፍጠሩ አልቀረም፡ ፒተር ካሰበችው በላይ ጨካኝ ቢሆንስ! ቢረሳትስ? ቢያመውስ?
ወይም የሆነ አደጋ ቢገጥመውስ? ታዲያ ከዚህ ማጥ ውስጥ የሚያወጣት
መቼም ማነው?

የአይሮፕላኑ ሞተሮች ሲያስገመግሙ ስትሰማ የነበራት ተስፋ ሁሉ ጨለመ  የገዛ ወንድሟ ለክፉ እንደዳረጋት መርቪንም ሊደርስላት እንደማይችል አወቀች፡፡ መርቪን ይህን ጊዜ አይሮፕላኑ ውስጥ ቁጭ ብሎ የአይሮፕላኑን መነሳት እየጠበቀ ይሆናል፡፡ አይሮፕላኑ ውስጥ ሲያጣት ‹ምን ሆና ይሆን?› ማለቱ ባይቀርም በመጨረሻ የተለያዩት ‹‹አንተ ጅል!›› ብላ ሰድባው ስለሆነ ከእሷ ጋር አብቅቷል ብሎ ያስብ ይሆናል፡፡እንግሊዝ አገር ተከትለሽኝ  ነይ ማለቱ ብልግናውን ያሳያል፡ ሆኖም
ማንም ወንድ ይህን ስለሚል መናደድ አልነበረባትም፡፡ የተለያዩት በጥል ስለሆነ ካሁን በኋላ እንደማታገኘው ተገነዘበች፡፡ ‹‹ኩባንያዬንም ተነጠቅሁ፣
መርቪንንም ተነጠቅሁ፣ በረሃብም እሞታለሁ›› ስትል አላዘነች፡፡

ጉንጯ ላይ የፈሰሰውን እንባ በእጅጌዋ ጠረገች፡፡ ከእዚህ ችግር ለመውጣት ወገቧን ጠበቅ ማድረግ እንዳለባት ተገነዘበች፡፡ ከዚህ መውጪያ መንገድ መኖር አለበት፡፡ በዙሪያዋ በሩን ለመስበር የሚጠቅም አንዳች መሳሪያ ካለ ቃኘች፡ ግድግዳውን በጥፍሮቻቸው ፍቀው ከእስር ያመለጡ እስረኞች እንዳሉ  አስታወሰች፡፡ እሷ ደግሞ የዓመታት ጊዜ
የላትም፡፡ ከጥፍር የጠነከረ መሳሪያ ያስፈልጋታል፡፡ ቦርሳዋን ፈታተሸች፡፡
ከዝሆን ጥርስ የተሰራ ማበጠሪያ፣ ሊፒስቲክ፣ መሃረብ፣ የባንክ ቼክ ቡክ፣
ገንዘብ፣ ከወርቅ የተሰራ ብዕር አላት፡፡ ሁሉም በር ለመክፈት አይጠቅሙም
የለበሰችውን ልብስ ተመለከተች፡፡ ቀበቶ ታጥቃለች: የቀበቶ ማያያዣው
ምናልባት በሩን ለመቦርቦር ሊጠቅም ይችል ይሆናል፡ ቡርቦራው ረጅም ጊዜ
ሊወስድ ይችላል ነገር ግን ከዚህ ሌላ አማራጭ የለም፡፡

ወደ በሩ አመራች፡፡ በሩ ከወፍራም እንጨት የተሰራ ነው፡፡ በሩን በሙሉ መቦርቦር አይኖርባትም፡፡ የተወሰነ ጥልቀት ከቦረቦረች ሊሰበር ይችላል፡፡ እንደገና ለእርዳታ ተጣራች፡፡ የሚሰማ የለም፡፡ቀበቶዋን ስትፈታ ቀሚሷ ወለቀ፡  ከዚያም ቀሚሷን አጠፈችና
አስቀመጠችው፡ የሚያያት ሰው ባይኖርም የሚያምር ፓንት አድርጋለች፡፡

በአራት ማዕዘን ቅርጽ ቦረቦረች፡ የቀበቶው ማያያዣ ጠንካራ ባለመሆኑ
ተጣመመ: ቢሆንም ቡርቦራዋን ቀጠለች፡፡ በመሃል በመሃል የድረሱልኝ
ጥሪዋን ታሰማለች፡፡ በትዕግስት ስትፈቀፍቅ የእንጨት ፍግፋጊ መሬቱ ላይ መርገፍ ጀመረ፡፡ እንጨቱ ለስለስ ያለ ነው፡፡ አየሩ እርጥበት ስላለው
ቡርቦራዋን በተስፋ ቀጠለች፡፡ ስትቦረቡር የቀበቶው ማያያዣ እየወለቀ
ያስቸግራታል፡፡ እያነሳች ትቀጥላለች፡፡  አምስት  ስድስት ጊዜ እየወደቀ
እያነሳች ብትቦረቡርም ስራው ፈቀቅ አልል ሲላት ለቅሶዋን ለቀቀችው፡
በሲቃ በሩንም በጡጫ ደበደበች፡፡

ከውጨው ድምጽ ተሰማ፡፡ ‹‹ሰው አለ እዚህ›› አለ ድምጹ፡፡

ድምጹን ስትሰማ በሩን መደብደቧን አቆመች፡፡ በትክክል ድምጽ
ሰምታለች፡፡ ‹‹የሰው ያለህ! ከዚህ አውጡኝ›› አለች፡፡
‹‹ናንሲ አንቺ ነሽ?››
ናንሲ ልቧ በደስታ ዘለለ፡፡ የሰማችው ድምጽ የእንግሊዛውያን ቅላጼ
ያለው ነው፡፡ ድምጹንም አወቀችውና ‹‹መርቪን! ተመስገን አምላኬ!›› አለች፡፡
‹‹አንቺን ያልፈለግሁበት ቦታ የለም፡፡ እዚህ ምን ትሰሪያለሽ?››
‹‹ከዚህ ማጥ አውጣኝ መርቪኔ››

መርቪን በሩን ነቀነቀው፡፡ ‹‹ተዘግቷል!›› አላት
‹‹በጎን በኩል ና››
‹‹መጣሁ››
‹‹መርቪን?!››
‹‹በሩ ተቀርቅሯል፡፡ ትንሽ ጠብቂኝ›› አለ መርቪን፡፡
‹‹በፓንትና በስቶኪንግ ብቻ መሆኗ ትዝ አላትና ገላዋን በኮቷ ሸፈነች፡
ጥቂት ደቂቃ ቆይቶ በሩ ወለል ብሎ ተከፈተ፡፡ ሮጣ መርቪን ደረት ላይ
ተለጠፈች፡፡ ‹‹እዚህ ሞቼ እቀር ነበር›› አለችና ለቅሶዋን ለቀቀችው::
መርቪንም ደረቱ ላይ እንደተለጠፈች ጸጉሯን እያሻሽ ‹‹አይዞሽ
አይዞሽ!›› አላት፡፡
‹‹ፒተር ነው እዚህ የዘጋብኝ›› አለች ዓይኗ እምባ አቆርዝዞ::
‹‹ይሄ ወንድምሽ የሆነ በድብቅ የሚሰራው ነገር ሳይኖር አይቀርም፡፡
ወንድምሽ ርጉም ሰው ነው፡፡››
በአሁኗ ደቂቃ ናንሲ  ስለወንድሟ ሳይሆን ስለመርቪን ነው
የምታስበው፡፡ በእምባ በተንቆረዘዙ ዓይኖቿ መላ አካላቱን ቃኘችና ጊዜ
ሳታጠፋ ፊቱን አገላብጣ ሳመችው፡፡ ለጠቀችና ከንፈሮቹን በስሜት
ጨመጨመቻቸው፡ በዚህ ጊዜ የወሲብ ፍላጎቷ በእጅጉ ተነሳሳ፡፡ እሱም
አላሳፈራትም፡፡ እጆቹን ሰደደና ደረቱ ውስጥ ከቶ እቅፍ አደረጋት፡ እሷም
የእሱን ገላ ስለተራበች ከእቅፉ ውስጥ መውጣት አልፈለገችም፡: እጆቹን ወደ
ቂጧ ሲሰድ ፓንቷን ነካና ደንገጥ ብሎ አቆመ:

‹‹ቀሚስሽ የት ሄደ?›› ሲል ጠየቃት፡፡

‹‹በሩን ለመፈግፈግ ብዬ ቀበቶዬን ፈትቼው ስለነበር ቀሚሴም ያለቀበቶ
ወገቤ ላይ መቆም ስላልቻለ አሽቀንጥሬ ጣልኩት›› አለች እየሳቀች፡፡
‹‹እንዴት ጥሩ አጋጣሚ ነው›› አለና እጁን ሰዶ ቂጧንና ጭኗን መደባበስ ያዘ፡፡ በዚህ ጊዜ ብልቱ ቆሞ ሆዷን ሲነካካት ታወቃት፡ እሷም ሱሪው ውስጥ እጇን ከታ ብልቱን ታሻሸው ጀመር፡
👍191🥰1
ሁለቱም በወሲብ ፍላጎት ጦዙ፡ ናንሲ እዚሁ ሴክስ ማድረግ ፈለገች፡፡
እሱም እንደዚሁ በግዙፍ መዳፉ ትናንሽ ጡቶቿን ይጎነታትላል፡፡ እሷም
እፍረቷን ጥላ እጇን ሰዳ የሱሪውን ዚፕ ከፍታ ብልቱን ጎትታ አወጣችው፡፡
ይህን እያደረገች እያለች ከዚህ ሰው ጋር ወሲብ ብፈጽም ምን ችግር
አለው፤ ሞቼ አልነበር! ከሞት ያተረፈኝ እኮ ይሄ ሰው ነው› አለች በልቧ፡
ይህ ሃሳቧ የበለጠ ሴክስ የማድረግ ፍላጎቷን አናረው:፡ አሁን ሁለቱም
በመሻፈዳቸው እያለከለኩ ነው፡፡ ትንሽ ፈንጠር አለችና ትንሿ እጇ ውስጥ
የተጋደመውን የመርቪንን ግዙፍ ብልት አየች፡፡በወሲብ ጉጉት እየተነዳችም
ላታቅማማ በጉልበቷ ተንበረከከች
ከተንበረከከችበት አንስቶ አቀፋትና ጣቶቹን በወሲብ ስሜት የረጠበው
ብልቷ ውስጥ ከቶ አፍተለተለው፡ ‹የት ጋ እንሂድና እናድርግ›› ስትል
ጠየቀችው።

‹‹እጆችሽን አንገቴ ላይ ጠምጥሚያቸው›› ሲላት እንዳላት አደረገች፡፡
እሱ ደግሞ በእጆቹ የቂጧን ፍንካቾች ያዝ አደረገና አንጠልጥሎ አነሳት፡
እሷ ለእሱ እንደ ገለባ የቀለለች ናት፡፡ ከዚያም ሁለቱን እግሮቿን ወገቡ ላይ
ጠምጥማ ከኋላው ቆልፋቸው ቀስ እያለች በተገተረው ብልቱ ላይ ተሰካች፡ወደላይ ወደታች እያለች ብልቱን ብልቷ ውስጥ እያጠለቀችና እያወጣች ታሾረው ጀመር፡ በዚህ ሁኔታ አስር ዓመት ብትቆይ በወደደች፡፡
እሱም ከላይ ሆና ስትጋልበው ባገኘው ደስታ ማቃሰት ጀመረ፡ ለዚህ
ደስታው እሷ ምክንያት መሆኗን ስታውቅ የበለጠ ስሜቷ ጨመረ፡ እሷም
ብዙ ከማታውቀው ሰው ጋር እንዲህ ያለ ወሲብ ያለ እፍረት መፈጸሟ
ሳይገርማት አልቀረም፡ በመጀመሪያ በቁሙ ተሸክሞ ሲያደርገኝ ይደክመው ይሆን?› ብላ አስባ ነበር፡፡ እሷ ከአፍ የወደቀች ጥሬ የምታክል መሆኗን እሱ ደግሞ ግዙፍ መሆኑን ስታውቅ ፍርሃቷ ለቀቃት፡፡ እሱም የቂጧን
ብርጭቆዎች አጥብቆ ይዞ ወደ ላይና ወደ ታች እየናጣት ይወስባታል፡
እግሮቿ በወገቡ ዙሪያ ተጠምጥመው ስለነበር በተከፈተው ብልቷ ውስጥ
ብልቱን ሲያስገባና ሲያወጣ  ስሜቷን መቆጣጠር
አቅቷት ትጮሃለች፡

ትንሽ ቆየችና ዓይኖቿን ከፈተቻቸው፡፡ እንደምትወደው ልትነግረው
ፈለገች፡፡ ነገር ግን አዕምሮዋ መልሶ ተይ ገና ካሁኑ› ሲል ሸነቆጣት፡ ያም
ሆነ ይህ እየወደደችው መጥታለች፡፡ ‹‹አንተ ነፍስ ነገር ነህ›› ስትል በጆሮው
አንሾካሾከች በሲቃ: እሱም በስሜት ስሟን እየጠራ ቶሎ ቶሎ ይከትባታል።
ዓይኖቿን ከደነቻቸውና ብልቷ አካባቢ ስለሚካሄደው የወሲብ ማዕበል ብቻ ትኩረቷን አደረገች፡፡ ብልቱን ሲከትና ሲያወጣ በሚነዝራት ስሜት
እየጮኸች መሆኗ ይታወቃታል፡፡

እሷን በቁሙ ተሸክሞ ሲወስባት ቢያለከልክም ምንም የመዛል ስሜት
አይታይበትም፡፡ እያንዳንዱ እንቅስቃሴ የእሱን ስሜት እየጨመረው መሆኑን
ስታውቅ በደስታ ሲቃ ታቃስታለች፡፡ ላይ ታች እያለች ስትጋልበው
ስሜታቸው ጫፍ ደረሰና ፈነዳ፤ ሰውነታቸው በደስታ ተንቀጠቀጠ፡፡
በመጨረሻም ቀስ በቀስ እየቀዘቀዙ ሲመጡ ሰውነታቸው ተፍታታ፡ እሷም
ደረቱ ላይ ተለጥፋ አንገቱ ስር ተወሸቀች፡
እሱም ደረቱ ላይ እንደለጠፋት ‹‹አንቺ ሁልጊዜ እንደዚህ ነው ሴክስ የምታደርጊው?›› ሲል ጠየቃት፡፡

ጥያቄው ቢያስቃትም መልስ አልሰጠችውም::

ከዚያም መሬት ሲያወርዳት ተንገዳገደች፡፡ ልብሷን የለበሰችው እሱን
ተደግፋ ነው፡ ልብሷን የለበሰችው በፍላጎት አልነበረም፡፡ ዝንት ዓለም ከእሱ ጋር ራቁቷን ብትሆን በወደደች፡:

ከዚያ በኋላ ወጥተው ሲሄዱ እየተያዩ መሳሳቅ ብቻ፡፡ በዚህ ሁሉ መሀል ናንሲ ‹መርቪንን አግብቼ ኢንግላንድ መኖር እጣ ፈንታዬ ይሆን?
እያለች ታስባለች። ኩባንያውን በእጇ ለማስገባት የገጠመችው ጦርነት በእሷ ሽንፈት ተጠናቋል፡፡ የቦርዱ ስብሰባ ላይ በጊዜ መገኘት የምትችልበት ምንም
መንገድ የለም፤ ፒተር ደግሞ ድምጹን በድምጽ በመሻር መብቱ አክስታቸውን ቲሊንና ዳኒ ሪሌይን ስለሚያስከነዳ ኩባንያውን መቆጣጠሩ
አይቀርም፡፡ ልጆቿም በአይነ ህሊናዋ ድቅን አሉባት፡ እነሱ እንደሆነ አድገዋል፡ ከዚህ በኋላ የእሷን ድጋፍ አይሹም፡ አሁን ባለው ሁኔታ
መርቪን ፍቅረኛዋ እንዲሆን እንደምትፈልግ ተገንዝባለች፡፡ ከጥቂት ጊዜ
በፊት በፈጸሙት ወሲብ ትንሽ ድካምና መዛል ተሰምቷታል፡፡ ‹ኢንግላንድ
ውስጥ ምን ልሰራ እችላለሁ? የቤት እመቤት ልሆን አልችልም!›› ትላለች
በሆዷ፡
ባህሩ ዳርቻ ላይ ሆነው አሻግረው ይመለከታሉ፡፡ መርቪንን ስለምታስበው ነገር ልትጠይቀው ስትል እሱም አንድ ነገር ላይ አትኩሮ ይመለከታል፡፡ ምንድነው እንዲህ አትኩረህ የምታየው?› ስትል ጠየቀችው፡
በጣቱ አሻግሮ እየጠቆማት ‹‹እዚያ ጋር ባህር ላይ የሚያርፍ አይሮፕላን አይታይሽም? አዲስ የወጣ አይሮፕላን ነው፡፡ እነዚህ
አይሮፕላኖች ስራ ከጀመሩ እንኳን ሁለት ዓመት አልሆናቸውም፡:
ከመጣንባቸው አይሮፕላኖች ጋር ሲነጻጸሩ እነዚህ ፈጣን ናቸው›› አላት
ናንሲ አይሮፕላኑን ቃኘች፡፡ ዘመናዊ ነው፡፡ መርቪን የሚያስበው ገብቷታል፡፡ በዚህ አይሮፕላን ከተሳፈረች የቦርዱ ስብሰባ ላይ ትደርሳለች፡

‹‹አይሮፕላኑን መከራየት እንችል ይሆን?›› ስትል መርቪንን ጠየቀችው፡
‹‹እኔም ይህንኑ ነበር የማስበው››
‹‹እንጠይቅ?›› አለችና ወደ አየር መንገዱ ቢሮ በፍጥነት ገሰገች፡
መርቪንም በረጅም ቅልጥሙ ተፍ ተፍ እያለ ተከተላት፡ ልቧ ይመታል
ኩባንያዋን የማዳን እድል ይኖራት ይሆን? ሆኖም ደስታዋን በገደብ
ማድረግ አለባት፤ ላይሳካ ይችላል፡፡

አየር መንገዱ ቢሮ ሲደርሱ አንድ የፓን አሜሪካን አየር መንገድ ዩኒፎርም የለበሰን ሰው ‹‹አይሮፕላኑን አስመለጣችሁኝ አይደል?›› አለችና ‹‹ባህሩ ላይ የቆመውን አይሮፕላን የማን እንደሆነ ታውቃለህ?›› ስትል ጠየቀችውና
‹‹አውቃለሁ፡ አልፍሬድ ሳውዝቦርን ይባላል ባለቤቱ››
‹‹ያከራየዋል?››
‹‹አዎ፤ ልትከራዩት ትፈልጋላችሁ?››
ናንሲ ልቧ ክፉኛ መታ ‹‹አዎ›› አለችው፡
‹‹hፓይለቶቹ ውስጥ አንዱ እዚህ አለላችሁ›› ከዚያም ቀጥሎ ያለው ክፍል ውስጥ ገባና ‹‹ኔድ አይሮፕላንህን ሰዎች ሊከራዩት ይፈልጋሉ››
አለው፡፡
ኔድ ከጓዳው ክፍል ወጣ፡፡ እድሜው ወደ ሰላሳ የሚሆነው ጥርሱ
የማይከደን ሰው ነው፡፡ በአክብሮት ራሱን ነቀነቀና ‹‹ልወስዳችሁ ዝግጁ ነኝ፧
ረዳት ፓይለቱ ግን እዚህ የለም፡፡ አይሮፕላኑ ደግሞ በሁለት ሰው ነው
የሚነዳው›› አላቸው፡
የናንሲ ልብ በደስታ የደለቀውን ያህል በድንጋጤም መታ፡
መርቪን ቀበል አደረገና ‹‹እኔ ፓይለት ነኝ›› አለው።
ኔድ በጥርጣሬ አየውና ‹‹ባህር ላይ የሚያርፍና ከባህር የሚነሳ
አይሮፕላን አብርረህ ታውቃለህ?›› ሲል ጠየቀው፡፡
ናንሲ ትንፋሿን ዋጠች፡
‹‹አዎ የውድድር አይሮፕላን አብርሬያለሁ›› አለው፡፡
‹‹ትወዳደራለህ ማለት ነው?››
‹‹ወጣት እያለሁ አዎ፧ አሁን ለመዝናናት ነው የማበረው፤ እኔም ትንሽ አይሮፕላን አለችኝ››
የውድድር አይሮፕላን ካበረርክ ለዚህ አይሮፕላን ረዳት አብራሪ
መሆን አያቅትህም፡፡ ባለቤቱ ነገ ነው የሚመጣው፡፡ የት ነው መሄድ የምትፈልጉት?››
‹‹ቦስተን››
‹‹አንድ ሺ ዶላር ትከፍላላችሁ››
‹‹እንከፍላለን›› አለች ናንሲ ቶሎ ብላ፤ ‹‹ነገር ግን አሁኑኑ መብረር
👍27
እንፈልጋለን፡፡››
ፓይለቱ የናንሲ ቀደም ቀደም ማለት ገርሞታል፡ ሰውየው ነው የጉዳዩ
ኃላፊ የመሰለው፡፡ ‹‹አሁን እንበራለን፤ እንዴት ነው ክፍያ የምትፈጽሙት?››
‹‹ቼክ እፈርምልሃለሁ፤ ከፈለክ ደግሞ ለኔ ኩባንያ የክፍያ ኢንቮይስ
መላክ ትችላለህ፡፡ ብላክ ቡትስ የጫማ ፋብሪካ ይባላል፡››
‹‹ብላክ ቡስት ፋብሪካ ነው የምትሰሪው?››
‹‹የኔ ንብረት ነው››
‹‹እኔም ያንቺን ጫማ ነው ያደረኩት››
ጫማውን ተመለከተችና ‹‹እንዴት ነው ተስማምቶሃል?›› ስትል
ጠየቀችው፡፡
‹‹በጣም ይመቻል፤ ጥሩ ጫማ ነው፡፡››
ናንሲ ፈገግ አለች፡፡....

ይቀጥላል
👍14
#ከቡስካ_በስተጀርባ
   #ድንግል_ውበት


#ክፍል_አስራ_አምስት


#በፍቅረማርቆስ_ደስታ


ካርለት ቆዳ ለባሽ፣ በባዶ እግሯ ተጓዥ፣ እንጨት ለቃሚ ብትሆንም ከዓለም ሕዝብ በመንፈስ አልራቀችም" ሕይወትን እስአ ሥሯ ድረስ ጠልቀው በማየት የኳተኑና የሰው ልጅን ውድቀትና ድል፣ ሽንፈትና ግብ፣ የሕይወትን ለስሳሳና ሻካራ፣አቀበት
ቁልቁለት ጐዳና እየለዩ ሳያሳርሩ ወይም በረዶ ሳያደርጉ የቀሩት
የታታሪ ሰዎች የሕሊና ጭማቂ የሆነውን መጽሐፍ ታነባለች" አዲሳባ
ከከሉ ጋር ስድስት ጊዜ ደርሳ ስትመለስ ይዛቸው የምትመጣቸው
መጽሔቶችም በዓለም ላይ በመከናወን ላይ ያለውን የፖለቲካ የኢኮኖሚ ለውጥ እንድትገነዘብ አስተዋጽኦ ከማድረጉ ሌላ ከተለያዩ
ጣቢያዎች የሬዲዮ ፕሮግራሞችን ትከታተላለች።

ካርለት በሐመር ለጥናት ለመቆየት ያሰበችው ጊዜ ስላነሳት እንዲራዘምላት ጠይቃ የተፈቀደላት ሲሆን፣ ለዓለም የሴቶች ድርጅት
ያቀረበችው የፕሮጀክት በጀትም ተቀባይነት በማግኘቱ በጀት
ተጨምሮላታል" ይህም ከሎና ጎይቲን የእንግሊዝን አገር አንዲጎበኙ ስቲቭ የተቻለውን ሁሉ እንዲጥርላት ለመንገር አደፋፈራት ካርለት በሐመር ኑሮዋ መጽሐፍ ከማንበቡ ሌላ ሙዚቃ ማዳመጥ
የምትወድ ሲሆን ከሦስት መቶ ዓመት በፊት የኖረውን የሐይደ ሲንፎኒ፣ የጀርመናዊው የባህን የባሮክ ሙዚቃ የሞዛርትንና የቤቶ ፒያኖ ሶናታና ኮንችት ከጥንቱ ሙዚቃ የምታዳምጥ ሲሆን፣ የተለያዩ ባለ ስርቅርቅ ድምፃውያን የአገረሰብ፣ ሮክና ሮል ሙዚቃ ከማዳመ
ጧም ሌላ በዘመናዊ መንገድ በኮምፒውተር፣ በሒሳባዊ ቀመርና
በአጋጣሚ የተቀነባበሩ «አጥንት በሽ» ሙዚቃ ሰው ሠራሽ እጅ ካልገባበት የተፈጥሮ አካባቢ ሆና ስታዳምጥ እሷም እውነተኛ
ስሜት ይሰማትና እንባዋ በእርጋታ እየተንኳለለ ሲወርድ ትንሽ ወንዝ
ዳር እንዳለች ሁሉ ኮለልታው ይሰማታል። ከስሜቷ ታዳምጣለች
ትመሰጣለች ትረካለች፤ ታነባለች ወደ ታች ጠልቃ ወደ ላይ መጥቃ ትጓዛለች" ትክክኛ ስሜት ንጹሕ አየር ይፈልጋል የተፈጥሮ መዓዛና ውበትን ይሻል" የሐመር ተፈጥሮ ደግሞ ለዚህ የተፈጠረ ነው አዕዋፍ በነፃነት የሚያዜሙበት፣ ዕጽዋት ጎንበስ ቀና
የሚሉበት፣ ንጹሕ አየር እንደ ጊሽጣ የሚገመጥበት ነው የሐመር ምድር!

በዓለማችን ስንቱ ሕፃናት፣ ሴቶች፣ አሮጊቶች,በጦርነት
የእሳት ላንቃ ተጠበሱ፤ dንትና ስንት ሰው በተፈጥሮ አደጋ አለቀ ስንቱስ በረሃብ ላንቃ ተቀጠፈ አቤት ይህች ዓለም ስንት ዋይታ
ተሰማባት? ስንቱ እንባውን አፈሰሰባት? እነዚያ ሁሉ እንባዎች እስከ አሁን ብዙ ውቅያኖስና ባሕር ፈጥረዋል፤ ወደፊትም ለቁጥር የሚታክት ውቅያኖስ መፍጠራቸው አይቀሬ ነው የዘመናችን
ውጣውረድና ጠባሳ ከቶ በምን ይለካ ይሆን?

ካርለት ዋይታው፣ ለቅሶው፣ የዝናቡ ነጠብጣብ ሳይቀር ሕሊናዋን እየሰረሰሩ የሚገቡ እስኪመስላት ተመስጣ ታነባለች የሙዚቃ
ቃናዎችን ትረዳለች። አዎ ማየትማ ሁሉም ያያል መስማትማ ሁሉም ይሰማል። ሁሉም አምስት የስሜት ሕዋሳት አለው።
ብዙዎቻችን ግን አምስቱን ሕዋሶቻችንን የምንጠቀመው ለየቅል
ተናጠል ነው ጥቂቶች ብቻ አንድ አድርገው ያዩትን ይዳስሱታል ያሸቱታል፤ ይቀምሱታል፤ ይስሙታል።
ካርለትና ከሎ ሆራ የታደሉት ይህን ጸጋ ነው" የሚፈልጉትን ነገር በመላ ሕዋስ መፈተሽ፣ በሥራ መበርታት፣ ለዓላማ ስኬት
መሞት፣ ያሰቡትን ከፍጻሜ ማድረስ መቻልን ከልምድ ተማሩ።

ስለዚህ ሲጀምሩት ራሳቸውን የወቀራቸው ጭንቀት በአእምሮ ፈውስ
ተተካ። ዛሬ ዛሬ ከነበሩበት ይልቅ እየፈሩ የገቡበት ሕይወት ጥልቅና እውነተኛ ነው። ካርለት የደልቲ ገልዲ ሚስት ሆና ለመገረፍ፣
በእንብርክኳ ትንባሆ ለማቀበል፣ ሸፈሮ ቡና ለማፍላት፣ የከብት አዛባ
ለመዛቅ ቸኩላለች። ካርለት አሁን የእውነተኛ አንትሮፖሎጂስትነት
ስሜት እየተሰማት፣ ራሷን በራሷ የማትደልል፣ ከሕሊና ወቀሳ የራቀችና ከአምላክ የተሰጠውን ጸጋ የተላበሰች ናት። ሁሉን ለማወቅ፣
ከባዱን ለመሞከር መቻሏን ፈትናለች ከእንግዲህ በዚህ ውድድሯ አሸንፋ ለመውጣት ከቻለች፣ «ለመሆኑ በማሸነፍሽ ለምን ደስ አለሽ?» ተብላ ብትጠየቅ መልሷ፣ «ምክንያቱም ውድድሩ አስቸጋሪ ስለሆነ ነው» ብላ መመለሷ አይቀርም" ማሸነፍ የሚያረካው ደግሞ
የውድድሩ ውጣ ውረድ ሲበዛና ተወዳዳሪዎችም ጠንክረው ሲገኙ ነው።

«በሕይወት ውድድር ላይ ያለ ሰው ውድድሩ ከራሱ ጋር እንጂ በምድራችን ያሉትን ቢሊዮን ሕዝቦች በማሰብ መሆን የለበትም"
ይህን ካሰበ ግን በጭንቀት ብቻ ተደናቅፎ ይወድቃል» በማለት ካርለት ከሎን ደጋግማ መክራዋለች።

ደልቲ ገልዲ ካርለትን ለማግባት ኮይታው በሽማግሎች እንዲወሰን አስደረገ። ጥሎሹ ብዙም ከባድ አልነበረም፤ ቢያንስ
አራትና አምስት ዓመት በማይሞላ ጊዜ ውስጥ ከፍሎ ሊጨርስና
እንግዳዋን የራሱ አድርጎ ያኔ በሚያውቀው ባህላዊ ደንብ ደህና አድርጎ ይገራታል።

ካርለት አሸዋማና ገላጣ ስፍራ ላይ፣ ዙሪያውን የፌጦ፣ የኩንኩሮ፣ የጠዬ የዝግባና ዋንዛ ዛፍና የሻንቆ መንደር ባለበት
የኢቫንጋዲ ጭፈራ ቦታ ከደልቲ ገልዲ ጋር ሲጨፍሩ በተለይም ወደ ጫካ ሲገቡ የምታወልቀው የውስጥ ሱሪ፣ ወደ ላይ ከፍ አድርጋ
የምትገልበው ልብስ፣ አሁን የላትም። የውስጥ ሱሪዋም ሆነ ልብሷ ቆዳዋ ነው፤ በውኃ መታጠቧን አቍማለች፤ ጸጕሯን በቅቤ የተለወሰ አፈር ትቀባለች። ይህን በማድረጓ የደረሰባት የጤና ችግር የለም"
በእርግጥ መጀመሪያ አካባቢ ቆዳዋ ለብ ለብ የተደረገ ለጋ ስጋ ጥብስ፣ ቀጥሎ ተዘልዝሎ የደረቀ ቋንጣ መስሉ ጠቁሮ ታይቷል።በተረፈ የቈሰለው ሁሉ ድኖላት፣ ወዟ እንደ ሐመር ልጃገረዶች ነው፤
ሕሊናዋም ደስተኛ ነው።

ደልቲ ገልዲ ግን አሁንም ብዙ የምታስተካክለው እንዳለ ያምናል" ያ ደግሞ የሚሆነው እሱ እሷን አጠቃሉ የራሱ ካደረገ
በኋላ ነው። ስለሆነም ጥሎሹን በቶሎ ለመጀመር ወስኗል።

በመካከሉ ግን፣ ከሎና ካርለት ከተመካከሩ በኋላ ከሎ ሆራ ደልቲ ገልዲ ዘንድ ሄደ። ደልቲ ገልዲ፥ ከሎ ሆራ የሱ ፍቅረኛ የሆነችውን
ጎይቲ አንተነህን ለማግባት የተሪ ቆዳ አጋድሞ፣ ኩርኩፋ
አጉርሷታል። ስታስደንሰው፣ ስታዝናናው የነበረችውን ፍቅረኛውን ሊነጥቀው ነው። ደልቲ ገልዲ እሷን ሊያጣ በመቃረቡ ልቡ እየዘለለ
ፈርጦበታል። ከከሎ ሆራ ጋር ግን ነገር የለውም። ከሎ ሆራ ሐመር ነው። በሐመርነቱም ብቻ ሳይሆን ባህላዊ ሥርዓቱንና ደንቡን
አሟልቶ እጮኛውን ለመምረጥ ዞሮ ጎይቲን መርጧል። ይህ መብት
የመላው ሐመር ማኅበረሰብ መብት ነው፣ «ፍቅረኛዬን ቀማኸኝ
እገላለሁ፤ እታነቃለሁ» እያሉ ማላዘን ንክ ያሰኛል" ጀርባን
ግርፋት፣ የበረት ከብትን ለጥፋት ይዳርጋል። በማኅበረሰቡ ትልቁ
ኃይል ያለው በዚያው በማኅበረሰቡ እጅ ነው። መሣሪያና ጕልበት
ያለው ጀግና የሚባለውም የማኅበረሰቡን ባህልና ደንብ ሲያከብር ነው። ካለበለዚያ ግን በኃይል የሚያምን ልብ እንደ ጌሾ በማኅበረሰቡ እጅ ይወቀጣል። «ከባሕር የወጣ ዓሣ» ይሆናል። ስለዚህ፣ ከሎ ደልቲ ገልዲ ዘንድ ሲሄድ በፍቅር ተቀበለውና ሲጨዋወቱ ቆዩ።በዚህ መልክ ትንሽ እንደ ቆዩ ከሎ ሆራ ወደ መጣበት ርዕሰ ጉዳይ
ተመለሰና፣ «...እንግዳዋ ለብዙ ጊዜ እዚህ አትቆይም። ከተወሰነ
ጊዜ ቆይታ በኋላ ትመለሳለች። ስለዚህ አንተን በቅርቡ ልታገባህና
ልታገለግልህ ትፈልጋለች» አለው፣ ከሎ።

«ይእ! ጥሎሹን ገና ሳልጀምር፤ እንዴት ሆኖ ይሆናል? መቆየት አለባት እንጂ። ደግሞስ የኔ ሚስት መሆን ከፈለገች የት ነው
የምትሄደው? እኔስ ይህን እፈቅድላታለሁ? የትም አትሄድም። እዚሁ ሥራ ትሠራለች» አለ ደልቲ።
👍18👎1👏1😁1
«አየህ! እሷ አንተ ጥሎሽ በመክፈል እንድትቸገር አትፈልግም።ለጥሎሽ የሚያስፈልገውን ሁሉ ደንቡን ለማክበር ያህል ለአንተ ታቀርብልሃለች፤ ከብትም በገንዘቧ ገዝታ ልትሰጥህ ትችላለች።»

«ይእ! ይህ እንዴት ይናገራል? እኔ ደልቲ ገልዲ ያባቴን ደንብ ሽሬ፣ ከሴት እጅ ጥሎሽ ልቀበል? እኔ ከሷ የምፈልገው ልጅ እንድ
ትወልድልኝና እንድትሠራልኝ እንጂ፣ ከሷ ምንም የምፈልገው የለኝም። ምነው እሷም ጋብቻውን ተቀብላለች። ሽማግሎች ሲጠይቋት ምንም ተቃውሞ አላቀረበችም። እንደ አባቴ ጠላቶች እንደማትዋሽ ደግሞ እርግጠኛ ነኝ»አለው ደልቲ ኰስተርና ረጋ ብሎ"

ከሎ ሆራ አንገቱን ቀና አድርጎ ነገሩን ካወጣ ካወረደ በኋላ፣
«ከሐመሮች ጋር በጥቅም ድርድርና በሌሎች ተመሳሳይ ማግባቢያ
ዎች መስማማት አይቻልም። እነሱ የኖሩትና ወደፊትም የሚኖሩት
በአባት ደንብና ባህል ነው» ብሎ አሰበና ከሎ ሆራ የካርለት ፍላጎት ባለመሟላቱ እያዘነ ወደሷ ተመለሰ።

ከሎ ሆራ ሁኔታውን ለካርለት ሲነግራት መጀመሪያ ስቅስቅ ብላ አለቀሰች። ስታለቅስ ሲያያት ሁኔታው አላስችለው አለ። ሆኖም ግን አስተያየቱን ከመስጠቱ በፊት ከሎ ካርለት ያስጠነቀቀችውን ነገር
አስታወሰ ይኸውም፣ «ሳለቅስ በመካከል ጣልቃ አትግባብኝ፤ የማለቅሰው ደስ ሲለኝ ወይንም በጣም ሲከፋኝ ነው!ደስታና
መከፋቴን በልቅሶ ስቀበል ሰውነቴ እንግዳውን ገጠመኜን በጸጋ
ይቀበልልኛል» ስላለችው ስታለቅስ ጣልቃ አልገባባትም።

ካርለት ትንሽ ቆይታ ደግሞ በሣቅ ተፍለቀለቀች። ከሎም የሕሊናው ውጥረት ትንሽ ቀለል ብሎለት አብሯት ፈገግ አለ። ካርለት
ተመልሳ ደግሞ ጸጥ ብላ ማሰብ ቀጠለች።

«ከሎ ስላስጨነቅሁህ ይቅርታ አድርግልኝ። ያለቀስኩት በደልቲ
ገልዲ ንጹሕ ሕሊና ነው። ዓለማችን በስግብግቦች የተሞላች ናት ይህች ደንታቢስ ዓለም አንዱ ሌላውን የሻጉራ የሚያይባት ናት የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዕድገት ራሱ ኅብረ ትርጓሜ ያጣ፣ በሚያመጣው ጥቅም ላይ የተመሠረተ ነው። ይህ ሰው ግን የሚኖረው ለጥቅሙ ሳይሆን ለእምነቱ ነው። አምስት ዓመት ሙሉ እየተጨነቀ የሚከፍለው ጥሎሽ ይቅርልህ ስንለው አሻፈረኝ አለ" ለራሱ
ሊያደርግ የሚፈልገውን በስጦታ ሊቀበል አልፈለገም" ይህን
ማድረግ ሕሊናውን እንደ መግደል ቈጠረው፤ ትክክል ሆነም አልሆነም የሚኖረው በሕሊናው ፍርድ ነው። እራሱን ሆኖ፣ እምነቱን
ሆኖ ነው የሚኖረው። አጋሰስ ሆኖ ሕሊናውን ለጥቅሙ ሲል
ጨፍልቆ ያልገደለ ሰው ነው
ትክክለኛ ሰው።»
«የሣቅሁት ግን ደልቲ ገልዲ እኔ ባሰብሁት አንፃር የሐመር ሴቶችን የጋብቻ ሕይወት በራሴ ላይ ደርሶ ማየት ባልችልም አንተ ጎይቲ እንተነህን በአጭር ጊዜ ውስጥ እንድታገባ የሚጠየቀውን ጥሎሽ ወዲያው እንክፈልና እኔም ከጎይቲ ጋር ባህላዊ ሥርዓቱን አብሬ መሳተፍ መቻሌን በማሰቤ ነው የሣቅሁት» አለችው"

ከሎ ሆራ «ዳሚት» ብሎ አላመናጨቃትም። የትላንቱን ከሎን ትናንት ከልብሱ ጋር አውልቆ ጥሎታል። ፍቅር የራበው ከሎ ዛሬ "ሚያፈቅረው መሃል እጁ ውስጥ ሊገባለት ነው፤ ብቸኛው ከሎ ዛሬ
ሰው ጋር ነው። ከሎ ሆራ ዛሬ አምርሮ የሚጠላው የለውም። አዲስ ልምድ አዲስ የሕይወት ተሐድሶ አዲስ ወኔ በሕሊናው ታጭቋል  አዲስ የተስፋ ሕይወት መኖር  ጀምሯል። ካልፈሩት ሁሉም ነገር ቀላል ነው። ብቻ መቻል፣ መጣር.
።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ከሎ ሆራ በሦስት ወራት ውስጥ ጥሎሹን ከፍሎ ጨረሰ። ስድስት በሬ፣ አራት ላም፣ ሦስት ጊደር፣ ሰባት ፍየል፣ አራት ዋንኬ በግ፣
ሁለት ስልቻ ማር ለአንተነህ ይመር (ጋልታምቤ) ሽማግሎች የወሰኑትን አቀረበ።

ይህን ጉድ ድፍን የላላ፣ ሻንቆ፣ የወሮ መንደር ኗሪ ሕዝብ አፉን ከፍቶ በአድናቆት ተመለከተው። በሦስት ወራት ውስጥ በካርለት ትብብር ከሉ ሆራ የአንተነህ ይመርን በረት ሞላው።

ደልቲ ገልዲ የጥሎሹን ስጦታ በዝርዝር ሲሰማ ሞራሉ በመጠኑም
ቢሆን ተሸክሽኮ ወደ ታች ወረደ፣ «ይእ! በሦስት ወር ውስጥ ኮይታ ከፍሉ መጨረስ መቼም በሐመር እምብዛም ያልተለመደ ነው። እኔ መቼም እንኳ በቅርብ ጊዜ ብዙ ጨረቃ ወድቃና ተነሥታ እንኳን ጥሉሹን ከፍሎ ይጨርሳል፣ አላልሁም ነበር። የዘረፈ እንኳን እንዲህ በአንዴ አይሟላለትም፤ እንኳን ተነጋዴ ተሸምቶ!» ብሎ ለጎይቲ ሲያጫውታት፤

«እኔስ ብሆን ይህ ይሆናል ብዬ መቼ አስቤ? ይህ መናጢ እንግዲህ ከአንተ ሊነጥለኝ ነው አይደል? እንግዲህ የሱና የታናሽ
ወንድሞቹ ብቻ ሆኜ መቅረቴ ነው። ከአንግዲህ
ልቤ ከከጀለው ጋር መጫወቱ ሊቀርብኝ ነው። በኢቫንጋዲ ጭፈራ ከልጃገረዶች ጋር እንዳልሄድ መታገዴ ነው። ስንቶች የኔ ታላላቅ ልጃገረዶች፣ እጮኛ ከያዙ በኋላ እንኳን ስንትና ስንት ጨረቃ ሲቀብጡና ሲደሰቱ እኔ ግን ዕድሌ ሆኖ እንደ በቆሎ ደስታዬን በሦስት ወር ተሸለቀቅሁ  አይደል!» እያለች እንባዋን መንታ በመንታ አፈሰሰችው።

«እንግዲህ በቃሽ ብዙ አትዘኝ። እኔ መጀመሪያ ፍርሃቴ የነበረው ከሎ ጥሎሹን መክፈል ላይችል ለምን የእሷን ዕድል ይሰብራል ብዬ ነበር። አሁን ጥሎሹን በጣም ፈጥኖ ጨርሷል። ምንም እንኳን ለኛ ባይገልጥልንም ብዙ ሀብት እንዳለው አያጠራጥርም። ስለዚ
መጽናናት አለብሽ።»

«ይእ! አያ ደልቲ ገልዲ፣ አንተ የማገባውን ሰው አላወቅኸውም ማለት ነው። የማገባው ሰው እኮ ሴት ነው። ሴት፤ አይጥ ያልገደለ፧
በጨርቅ ተጀቡኖ የኖረ፤ ፍርሃቱ ከሴት የባሰ፤ እስከ አሁን ከአንድ ልጃገረድ ጋር እንኳን ተጫውቶ ምንነቱን ያላስመሰከረ ሴት እንዳገባ
አንተም ጨክነህ ልትፈርድ?» አለችው፣ ጎይቲ ልቅሶዋን በእልህ ተክታ።

«ይእ! እሱ ላይስ ልክ ነሽ። እንኳን የአባቱን ጠላቶች ሊገል፣ ታላላቅ አውሬዎች ሊፈነግል፣ መተኰስ እንኳን የሚያውቅ አይመስለኝም» ሲል ጎይቲ ከአፉ ነጠቅ አድርጋ፥ «መተኰስ ከጀመረማ ወንድ ነው! አይጥ ለመግደል ጦር እንኳን ወርውሮም አያውቅም ነውእኮ የምልህ። እና፣ ከዚህ ሰው ጋር እንዴት እንኳኋናለን?»

«ይእ! እንግዲህ ምን መላ አለው። ባለቀ ነገር ነው እኮ የምታስጨንቂኝ። ከብት ዘሎ፣ ጨርቆሌ ማዝ ሆኖ፣ አንችን የተሪ ቆዳ አጋድሞና ኩርኩፋ አጉርሶ፣ ከዚያም አልፎ ጥሎሹን ከፍሎ ከጨረሰ በኋላ ጀግና ባለመሆኑ አንቺን ከወሰደ በኋላ ለአደን በረሃ ይወርዳል በጦርነትም ዘምቶ የአባቱን ጠላት ይገድላል፣ ወይ ይሞታል። እንግዲህ ወዲያ ማሰብ ያለብሽ፣ መውደድ ያለብሽ፣ መውለድ ያለብሽ
ለሱ ነው» አላት በሕሊናው ውስጥ ሲመላለስ የነበረውን ሐሳብ።
ጎይቲ አንተነህ ደልቲ ገልዲ በመጨረሻ የሰጣትን ማጠቃለያ እንደ ሰማች ተመስጣ አጤነችው" የሐመር ዕጽዋት ከፊሉ ጠውልገው ጥቂቶቹም አብበዋልI ንፋሱ እንደ ወትሮው ሁሉ አሁንም
ወደ ሐመር ይነፍሳል።

ጎይቲ አንተነህ ለምለም ቅጠሎችን ይዛ በንፋስ የምትወዛወዘውን
ዛፍ ስታይ በርቀት የማይታዩ የደረቁና የጠወለጉ ቅጠሎች አልፎ አልፎ ይወዳድቃሉ። ወፎቹ፣ ንቦቹ ለምለሟን ቅጠልና ማራኪ
አበባዎችን እየዞሩ፣ እየዘመሩ፣ እየቀሰሙ ይበራሉ" ሆድ ባሳትI
ጎይቲ አንተነህ ልትወድቅ የተቃረበች መሆኗን ጠርጥራለች"

«ደልቲ እቀፈኝł» አለችው"

ደልቲ እንደ ታዘዘው ሳዳጎራውን አውልቆ ተጠጋት" እንደ ለመደው ጠበቅ አድርጎ አቀፋት
👍21
እሷ ግን ጠራችው፣ «ጠበቅ አድርገህ እቀፈኝ ትንፋሼን ሳትጠብቅ ሳመኝ፤ ትጨነቃለች፣ መተንፈስ ያቅታታል ብለህ እንዳታስብ"
እቀፈኝ ሳመኝ...አካሌ ካንቲ ጋር አንድ እስኪሆን ወዳንተ
ለጥፈኝ" በእቅፍህ ውስጥ እንደ ተደሰትኩ፣ በእቅፍህ ውስጥ ነፍሴ ትለፍ» አለችው ደልቲ እንደ ተባለው አቀፋት በመካከላቸው አየር እንኳን የሚያልፍበት ቀዳዳ አልተወም" ሁለመናዋን ከፋፍታ ሰጠችውI
እሱ ደግሞ ሁለመናዋን ዘጋጋላት። በጣም አጥብቆ ዘጋው። እሱ የዘጋውን ማንም ሰው ሳይከፍተው ዘላለም ዝግ እንደሆነ እንዲኖር ጎይቲ ተመኘች።
።።።።።።።።።።።።።።።።።።

ካርለትና ከሎ ሆራ አስፈላጊውን ጥሎሽ ለጋልታምቤ ከሰጡ
በኋላ በአንዳንድ ነገሮች ላይ በቂ ውይይት አደረጉ በእነሱ አካባቢ መሟላትና መስተካከል የሚገባውንም አሳክተው ጨረሱ"

ከሎ ሆራ ለጊዜው አጎቱ ቤት እንዲኖርና ሚስቱ ወደዚያ መጥታ ሻላ ላይ እንድትደበቅ ካርለትም ሁኔታውን በቅርብ እንድትከታተል
አብራት እንድትሆን ካርለትና ጎይቲ ሌሊት ሌሊት እየተነሡ የፍየሎችን በጠጥ እንዲጠርጉና ሸፈሮ ቡናውን አፍልተው፣ ሌሎቹን
ሴቶች በመቀስቀስ እንዲደበቁ ሆኖ ባህሉ የሚጠይቀውን ሁሉ ከሎ
እንዲያሟላና ጎይቲን ፊት ለፊት ሲያገኛት እንዲገርፋት ተመካክረው ካርለት፣ የከሎ ሆራ እናትና ሌሉች ሴት ጐረቤቶች ጎይቲን ለማም
ጣት ወደ አንተነህ ይመር ዘንድ ወደ ወሮ ሄዱ

አንተነህ ይመርና ሚስቱ ለእንግዶች ልጃቸውን ሲያስረክቡ አደጋ የደረሰ ያህል ሁሉም በያሉበት ለቅሶ በለቅሶ ሆኑ ከእንግዲህ ጎይቲ አንተነህ ለእናቷ ውኃ አትቀዳላትም እንጨት አትለቅምላትም! አብራት ውላ፣ አታድርም" ሲደክማት አታበረታታትም
ወልዳ አጥብታ ለአካለ መጠን አድርሳ የኔ ናት ስትላት፣ «ሁለት ዓመት፣ ሦስት ዓመት የምሳሳላት ልጄ ከአጠገቤ አትሄድም» እያለች ስትጽናና ያ ሁሉ ምኞቷ የውኃ ሽታ ሆኖ ሳታስበው ድንገት ጥላት
ልትሄድ ነው። ቤታቸው ሊቀዘቅዝ፣ መንደሩ ጭር ሊል ነው።

አንተነህ ይመር በበኩሉ ስቅስቅ እያለ ፊቱን ዞሮ አለቀሰ" እሱ የሚያለቅሰው ግን ለራሱ ነው" ልጁም፣ ሚስቱም፣ እንግዶቹም
አያዩትም። ውስጥ ለውስጥ ሲንሰፈሰፍ፣ እንባው ግን እንደ ቀልድ በዓይኑ ፍጭጭ ፍጭጭ ብቻ ይላል" እንባውን እንደ ሚስቱ አያወርድም። ብዙው ወደ ራሱ አካል እየተስረገረገ ይቆጠቁጠዋል፣
ያቃጥለዋል"

ጎይቲ አንተነህ ለሱ ልጁ ብቻ አይደለችም፤ እኅቱም፣ እናቱም ናት። እንደ እኅት መካሪው፣ እንደ እናት አዛኙ ናት" የሐመሯ ባለቤቱና የሐመር ኑሮው ድልድይ ልጁ ናት። የመኖር ተስፋውና መጽናኛውም እሷው ነበረች" ደግሞ ሆዱን ለመብላት ጥርሶቿና
ዓይኖቿ የሱን ስለሚመስሉ የራሱን ምስል በልጁ የሚያይ ይመስለዋል" ስለዚህ፣ «መስተዋቴ ነሽ» ይላት ነበርI ድሮ ሕፃን
እያለ አንድ ጊዜ ብቻ በመስተዋት መልኩን ያየውን እያስታወሰ"

ጎይቲ አንተነህ የስሙ መጠሪያI የሀብቱ ምንጭ ብቻ አይደለችም” ለእሱ ምኑም ናት መደሰቻl መተከዣ ተስፋው ሆና
ኖራለች" አሁን ግን ከአጠገቡ መሄዷ ነው ጎጆው መቀዝቀዝ
ሊጀምር ነው ከእንግዲህ ዓይን ዓይኗን እያየ ያፈላችውን ቡና
አይጠጣም፣ «እግርህን ልጠብህ» ብላ፣ እግሩን ስታጥበው ፍቅሯ ሽቅብ ወደ ሆዱ መፍሰሱ ሊቆም ነው" የረሳው የሕሊና ቅዠትና ውጥረቱ ደግሞ ሊያገረሽበት ነው"

ጋልታምቤ እንግዲህ ለልጁ ለጎይቲ ብሎ የሚኖረውን ሕይወት ዘግቶ እንደገና የራሱን ሕይወት ባለፈው ከቆመበት መጀመር
አለበት"

«በቁርጥ ቀን ወንድ ልጅ ቀበቶውን ማጥበቅ አለበት" እስከ አሁን ሞትን ለእሷ ስል ስሸሽ ኖሬያለሁ" አሁን ግን የምኖረው ለራሴ ነው ያኔ እኔም እናቷን አይጌን ሳገባ አባቷ ሲሸማቀቁ፣ የእኔ ልብ
በደስታ እየዘለለ ፈርጦ አልነበረም? ‹ብድር በምድር ይሏል ይህ አይደል! በሉ ይብቃ» አለና ሁሉንም በቀላው ዓይኑ ቃኛቸው
ውስጣዊ ስሜቱ ግን ያነባ ነበር።

«መስተዋቴ» አላት አንተነህ ልጁን"

«ይእ!» አለች ጎይቲ በርhክ ብላ ኩማዋ ላይ በመቀመጥ፣ እንባዋን በመንታ በመንታ እያንዠቀዠቀች ዓይን ዓይኑን በማየት

«ተይ የኔ ልጅ...ተይ ምርር ብለሽ አትዘኝ" ከወላጅ ጉያ ወጥቶ ወደ ባል መሄድ የአባት ደንብ ነው የኔ ልጅ ቦርጆ ከከፋ ስንት የደም
እንባ እሚያስለቅስ መከራ አለ መሰለሽ» አላት ትከሻዋን ይዞ"

«ይእ...እ! ባል አልኸውI ወንድ መስሎህ እኮ ነው...ወንድማ ቢሆን በማን ዕድሌ ለሴት ዕድሜ ልኬን መሰጠቴን አሁን እውነት
አጥተኸው ነው። የኔስ ይቅር፣ ይብላኝ ለልጆቼ...» አለች ጎይቲ፣ ገና የሚወለዱት ልጆች የጀግና ልጅ አለመባላቸው እየከነከናት።

«አይ ሞኝት! አንድ ወንድ ጀግና እሚባለው በረፋድ ውሎ እኮ ነው" ይህ ሰው ወጣት ነው፣ ወደፊት ጀግና ለመሆን ጎሽ ወይንም
አንበሳ...መግደል ያቅተዋል ብለሽ ሠጋሽ? የማያስጨንቅሽን ነው
ልጄ ያሰብሽው» አላት በአባታዊ ተግሣፅ"
«እስቲ እንግዲህ የአንተ ቦርጆ ይርዳው እንጂ እኔማ እንግዲህ ምን እሆናለሁ» አለች፣ ዓይኗን በቀኝ እጇ መዳፍ ግራና ቀኝ
እየሞዠቀች"

«ቦርጆ ሦስት ምስክሮች አሉት መስተዋቴ ምድር ፀሐይና ጨረቃ እነሱ ይታደጉሽ ልጄ ንቀት ደግ አደለም ተነሽ ብሎ  ልጁንና እናቷንም ተቆጥቶ ሸኛቸው።

ካርለት ጎይቲ ባለቀሰች ቁጥር እሷም ስፍስፍ ብላ አላቀስቻት ለካ ሁሉም ከለመደው ሲለይ ማዘኑ ማልቀሱ አይቀርም" እረ
ይህ አብሮ መኖር ምን ያለ ጠንካራ ሰንሰለት ነው» እያለች ጎይቲን ሊያመጡ ሄደው የሆኑትን ለከሎ ነገረችው" ከሎ ይህን
ስሜቱን ፈንቅሎ አንድ ነገር ልውጣ እያለ ሲተናነቀው ቆየና፣«ካርለት፣ ሰው መማር የሚችል ፍጡር መሆኑን አምናለሁ ዛሬ የአንድን ነገር ውጤቱን ብቻ ሳይሆን ምክንያቱንም ለማወቅ መጣር እንዳለብኝ በመረዳቴ በሕይወቴ ሙሉ እሷንና ወገኖቿን፣ እንዲሁም
ጠቅላላውን የሰው ልጅ በመሉ እያስደሰትሁ ለመኖር ቃል አገባልሻለሁ" ከእንግዲህ ወዲያ የምጠላውና የምንቀው
የለም" ሁሉም ያስባል ሁሉም እምነት አለው ሁሉም ፍቅር አለው» ብሎ ከሎ መናገር አቃተው" ለመጀመሪያ ጊዜ ዓይኑ
እያጠበ የሚወርድ ደስ የሚል እንባ በጉንጮቹ እየተንኳለለ ወረደ
ያ ከሕሊናው የፈለቀው የፈውስ ጠበል የነተበ አስተሳሰቡን አጥቦ
አስወገደለት"

ካርለት ተሸበረችI ልቧ ለሁለት የተተረተረ መሰላት፤ ሕሊናዋ ዞረባት ስለዚህ እጇን ዘርግታ ከሎን አቀፈችውና ሁለቱም በጋራ
አነቡ" የቃል ኪዳን እንባ እውነተኛ ንጹሕ እንባ ወደታች ፈሰሰ"
አዎ! የሐሳብ መጣጣም ከሒሳብ ስሌት ቀመር ውጭ ሁለቱን አንድ
ያደርጋል" የተራራቀውን ያቀራርባል።

💫ይቀጥላል💫
👍26🥰61
😘 #ቃል 😘
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ

ምዕራፍ አርባ አንድ (41) «ቢያንስ ምክንያቱን . . . ማለት የማትፈልጊበትን ምክንያት ልትገልጭልኝ ትችያለሽ?። አለ ማይክል በለሰሰሰ ድምፅ። እዚህ ድምፅ ውስጥ አዲስ ነገር ተሰማት ።
እዚህ ድምፅ ውስጥ ማይክል ያለውን ሥልጣን የሚያውቅ ሰው እንደሆነ ተገነዘበች። ይህን በራሱ ላይ ያለውን መተማመን ትወደዋለች ናፈቃት ። በዚህም ተናደደች ። ይህ ንዴት ግን የሙውደድም ሆነ የናፍቆት ስሜቷን ከልቧ ሊያወጣው አልቻለም ። «ለምን?» አለ ማይክል ደግሞ ። «ምናልባት ቅብጥብጥ ሰው ብሆን ይሆናል ። ቅጥየለሽ የጥበብ ሰው ብለህ ጥራኝ ብትፈልግ ። የፈለገውን ብትለኝም፣ ምክንያት ብነግርህ ባልነግርሀም መልሴ አንድ ነው .... አልችልም » አለች ።

ይህን ብላ ቡናዋን ጨልጣ ሲኒዋን ካስቀመጠች በኋሳ ከተቀመጠችበት ተነስታ እዚያው ቆማ ላፍታ ሁለቱን ሰዎች ተራ በተራ እየቻቸው ። ከዚያም እጅዋን ዘረጋች ። ማይክልን ስትጨብጥ በፅሞና ጨበጠችና « የፎቶግራፍ ሥራዎቼን ስለወደዳችሁልኝ አመሰግናለሁ ። ለስራችሁ መቃናት ደሞ ችግር አይኖርም ። የተሻለ ሰው ልታገኙ ትችላላችሁ እንዲያውም በዚህ አዳራሽ ሥራዎቻቸውን የሚያሳዩ ኢያሌ ሠዓሊዎችና ፎተግራፍ አንሺዎች ስላሉ በጃክ በኩል በቀላሉ ልትገናኙዋቸው ትችላላችሁ » አለች፡፡ «ሌላ ሳይሆን አንችን ነው እምንፈልገው » አለ ማይክል።

ማይክል ይህን ሲል ግትር እንደማለት ብሎ መሆኑ በድምጹ ይታወቅ ነበር። ቅሬታም ይሰማበት ነበርና ጃክ በይቅርታ አድርግልን አስተያየት አየው ። ሜሪ ግን ፍንክች አላለችም ። ከዚህ በፊት ያጠፋችው በቂ ነው ። በጥቅሟ ደሰታዋን ሸጣለች ። ዳግም? አይለምዳትም ። ስለዚሀም ፤ «ይህ እንኳ አጉል ነገር መሰለኝ ፤ ሚስተር ሂልያርድ ። የልጅ ነገር ሆነ ልበል። እኔ አይሆንም ካንተ ጋር አልሰራም ብያለሁ ። ስለዚህ ሌላ ሰው መፈለጉ ይሻላል ። ከዚህ የቀለለ ምንም ነገር ያለ አይመስለኝም » አለች ። «እኔን ተይኝ፤ ለድርጅቱ ከሌላ ሰው ጋርም ለመሥራት ፈቃደኛ አይደለሽም ? » በአሉታ ራሷን ነቅንቃ ወደ በሩ አመራች ። « ባይሆን አስቢበት ። አስበሽበት እንኳ ልትነግሪኝ አትሞክሪም» ይሀን ሲናገር እበሩ ዘንድ ደርሳ ነበር። ጥያቄውን ስትሰማ ፊቷን ወደነሱ ሳታዞር ቆመች ። የምታስብ ትመስላለች ። ካፍታ በኋላ ራሷን በአሉታ ነቅንቃ በሩን ከፍታ ስትወጣ «አይሆንም አልኩ » የሚለውን ቃል ሰሙ ። ፍሬድ (ውሻዋ) አብሯት ወጣ ።

ማይክል ጊዜ አላጠፋም ። ጃክን ሳይሰናበት ከመቀመጫው ብድግ ብሎ ተከትሏት እየተጣደፈ ወጣ። ጃክ ነገሩ ሁሉ መላቅጥ የጠፋው ሆኖበት ባለበት ላይ እንደተቀመጠ ቀረ ። « አንዴ….. ጠብቂኝ » አለ ማይክ ፤ ከአዳራሹ እንደወጣ ሜሪን እየጠራ ። ለምን እንዲህ እንደሚያደርግ ራሱን አልጠየቀም ። ይሀን ያህል መለማመጥ ይኖርብኛል ? አላለም ። ተከተላት ደረሰባት እና ጎን ጎኗን እየሔደ፤ « አብሬሽ በእግሬ ትንሽ መጓዝ ይፈቀድልኛል? » አላት፡፡ «ትርፉ ድካም ነው እንጂ ትችላለህ » አለችው ። አንዴም ዞር ብላ አላየችውም ። ቀጥታ ፊት ለፈቷን እየተመለከተች ጉዞዋን ቀጠለች ፤ እሱም በጎን በጎንዋ ። «ለምንድነው እንዲህ ክርር ብለሽ እምቢ ያልሽው ? የተቀየምሽበት ጉዳይ አለ ? በኔ ወይስ በሌላ ሰው ? ወይስ የሰማሽው ነገር አለ? ስለድርጅቱ ? ወይም ስለኔ » አለ ማይክል ። « ሰማሁ አልሰማሁ ፤ ተቀየምኩ ቀረ ልዩነት አያመጣም »
« ለምን አያመጣም ? ያመጣል ። በደምብ አድርጎ ልዩነት ያመጣል » አለና ፊት ለፊቷ ቆመ ። አቆማት ። ያዛትና፤ « ንገሪኝ ፤ መንገር አለብሽ ። የማወቅ መብት አለኝ። ። «መብት አለህ? » አለችው፡፡ ሁለቱም ፊት ለፊት ተፋጠው ቆሙ ። ለዘለዓለም አለም በዚህ ሁኔታ የቆሙ ያህል ነበር ። ከዚህ በኋላ ንዴቷ ጋብ አለ። ‹‹ነገሩ ምስጢር ነው » አለች ። «ደግ ፤ ግን ንክ እንዳይደለሽ ይገባኛል » ይህን ስትሰማ ከት ብላ ሳቀችና «እንደሆንኩስ ማን ያውቃል ? » አለች ። « ንክ ናት ብዬ ባምን ነገሩ ቀለል ይለኝ ነበር ።ግን መስለሽ አልታየሽም አይደለሽም ። የሚታየኝ ነገር ወይ እኔን ትጠያለሽ ወይ ኮተር ሂልያርድን » አለ ። በልቡ የማይረባ ሀሳብኮ ነው ። እኔንስ ምን አድርጌያት አውቄያት ? ኮተር- ሂልያርድስ ምን አድርጐ ? ኮተር ሂልያርድ ስሙን ጠብቆ ሸርና ማጭበርበር ካለበት ውል ተጠብቆ የሚኖር ድርጅት ነው ሲል አሰበ ። በመቀጠልም ይህ ፈፅሞ ሊሆን አይችልም ። ምናልባት፣ አዎ ምናልባት ካንድ የቅርንጫፍ መሥሪያ ቤት ባልደረባ ከሆነ ሰው ጋር ኣንድ ግንኙ ፈጥራ በዚያ ቂም ይዛ ይሆናል ። እንዲያውም እንዲያ ቢሆን ነው አለ አሁንም በልቡ ። « አንተን አልጠላሁም ሚስተር ሂልያርድ » አለች ቆይታ። ጉዞ ጀምረው ነበር ይህን ስትለው ።

‹‹ግን እንዴት ያለሽ ተዋናይ ነሽ እባክሽ » አላት ፊቱ በፈገግታ ተሞልቶ ። ከተገናኙ ጊዜ ጀምሮ ይህን ማይክል አላየችዉም ይህ ያ ማይክል ነው ። ማይክል ፤ ያ የዱሮው፤ እሷ አፓርታማ ውስጥ ወይም እሌላ ቦታ ከቤን አቭሪ ጋር ነቃብህ የሚጫወቱት የጫዋታ ሸር የሚችለው ማይክል ነው... ይህኑ ያለፈ ጊዜ ነገር ስታስብ ልቧ ተሸነፈ ። ማይክልን ላለማየት ወዲያ ማየት ጀመረች ። « ቡና ልግዛልሽ ? » አላት ። አልችልም ልትለው አሰበች ። ግን ዶግሞ ሀሳቧን ለወጠች። ሁልጊዜ ከምሰቃይ ዛሬውኑ ተስፋ ላስቆርጠው ዳግም በዚህ ጉዳይ ላይ መነጋገር የለብንም ስትል አሰበች ። ይህን አሳብም «ና ይቻላል » ስትል መለሰችለት ።

ወደ አንዲት ኤስፕሬሰ ሄዱ ። ወፍራምና ለየት ያለ ቡና የሚጠጣባት ቤት ። ሁለቱም ቡና አዘዙ ። ቡናው ሲመጣ ለሷ ከጨመረች በኋላ ሁለት አንኳር ስኳር የያዘውን ማቅረቢያ ሰጠችው ። ሳታስበው ሁልጊዜ ሁለት አንኳር እንደሚጨምር ታውቃለች ። እሱ ግን እንዴት አወቀች የሚለውን ጥያቄ አላሰበም ። ምክንያቱም ሀሳቡ እሷን በማሸነፍ ላይ ነበረና ትዝ ሳይለው ቀረ ። ስሩን ስለሰጠችው አመስግኖ ማስቀመጫውን እጠረጴዛው ላይ አኖረው በናውን እያማሰለ ወሬ ቀጠለ ። «ፎቶግራፎችሽን ሳይ አንድ ነገር ይሰማኛል ። ምን እንደሆኑ ሊገባኝ አልቻለም። ማለት ይኸ ነው ይኸ ልልሽ አልችልም አንድ የማይገባኝ ስሜት ግን እንዳለ እርግጠኛ ነኝ ምንድነው? እላለሁ ። አላገኘውም ፤ እንደ ጥንውት ቆጠሪው ። ምን ማለቴ ነው? አዲስ አይሆንብኝም ። ከዚህ በፊት ያየኋቸው በደንብ የማውቃቸው ይመስለኛል ። ልትይው የፈለግሽው የሚገባኝ ፤ ያየሽው የሚታየኝ ይመስለኛል ። ምን ማለት ነው ይኸ? የሆነ ትርጉም አለው ?»

አዎን ማይክል ። ደንበኛ ትርጉም አለው። ለሥዕል እመርጣቸው የነበሩ ሀሳቦችን ነው ለፎቶግራፍም የምመርጣቸው ። ሥዕሎቹ ደሞ እንዳንተ የሚገቡት ሰው አልነበረም ፤ አለች በሀሳቧ ።
👍22👎1