- #ግብፅ ዛሬ 169 በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎችን አግኝታለች፣ 12 ሰዎች ደግሞ የሞቱ ሲሆን በሀገሪቱ በአጠቃላይ በቫይረሱ ምክንያት የሞቱት ቁጥር 276 ደርሷል።
- #ጅቡቲም ዛሬ 28 በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎችን እንዳገኘች ሆርን ዲፕሎማት ዘግቧል፡፡
- #ኬንያ ደሞ 7 ተጨማሪ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎችን በማግኘቷ በቫይረሱ የተያዙት ሰዎች ቁጥር ከ300 እንዳለፈ የሀገሪቱ ዜና አውታሮች ዘግበዋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
- #ጅቡቲም ዛሬ 28 በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎችን እንዳገኘች ሆርን ዲፕሎማት ዘግቧል፡፡
- #ኬንያ ደሞ 7 ተጨማሪ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎችን በማግኘቷ በቫይረሱ የተያዙት ሰዎች ቁጥር ከ300 እንዳለፈ የሀገሪቱ ዜና አውታሮች ዘግበዋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa