#በዓለማችን በኮሮና ከተጠቁ ሰዎች ውስጥ ከ723 ሺህ በላይ ዜጎች ድነዋል፡፡
በአለም ዙርያ ይሄንን ዜና እስካጠናቀርንበት ሰአት ድረስ 2 ሚሊዮን 646 ሺህ 428 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተጠቅተዋል፡፡
ከዚህ ውስጥ 723 ሺህ 713 ያህሉ ሲያገግሙ 184 ሺህ 353 ያህሉ ደግሞ ህይወታቸው አልፏል፡፡
በህመሙ ከተጠቁት ውስጥ 1 ሚሊዮን 600 ሺህ 140 ያህሉ በደህና ሁኔታ ውስጥ ሲሆኑ 58 ሺህ 222 ሰዎች ህመሙ ፀንቶባቸው በፅኑ ህሙማን ማቆያ ውስጥ ናቸው፡፡
- በኮሮና ተጠቂ ብዛት #አሜሪካ አንደኛ ስትሆን ከሁለተኛ እስከ ሰባተኛ ያሉት የአውሮፓ ሀገራት ናቸው፡፡
- #አሜሪካ በኮሮና ከተጠቁባት 849 ሺህ 92 ሰዎች መካከል 84 ሺህ 50 ያህሉ ሲድኑ 47 ሺህ 681 ደግሞ ሞቶባታል፡፡
- #ስፔን_ጣልያንና_ኢራን በቅደም ተከተል ብዙ ዜጎቻቸውን በሞት ያጡ አገራት ናቸው።
የወረርሽኙ መነሻ የሆነችው ቻይና 82 ሺህ 798 ተጠቂ አስመዝግባ 77 ሺህ 207 ሰዎች ሲድኑ ከ4 ሺህ በላይ ያህሉ ደግሞ ሞተዋል፡፡
- ወደ ደበቡ አሜሪካ ስናቀና በኮሮና ተጠቂ ብዛት #ብራዚል ትቀድማለች፤ 46 ሺህ 182 ተጠቅተው 25 ሺህ 318 አገግመው 2 ሺህ 924 ሞተውባታል፡፡
- የመካከለኛው ምስራቅ ሀያል ሀገር እስራኤል 14 ሺህ 592 ተጠቂ አስመዝግባ 5 ሺህ 334 አገግመው 2 ሰው ብቻ ሞተውባታል።
- #ሳውዲ_አረቢያ እና የተባበሩት አረብ ኢምሬቶች ከ20 ሺህ በላይ ዜጎች በቫይረሱ ሲጠቁ ከ150 በላይ ሰዎች ህይወታቸው አልፏል።
- #በአውስትራሊያ 6 ሺህ 660 ሰው በኮሮና ተይዞ 75 ሰዎች ሞተዋል፡፡
- #ከአፍሪቃ በተጠቂዎች ብዛት ቀዳሚ የሆነችው አገር ደግሞ #ግብፅ ነች፤3 ሺህ 659 ተጠቂ አስመዝግባ 935 ያህሉ ሲያገግሙ 276 ያህል ሰዎች ሞተውባታል፡፡
- #ደቡብ_አፍሪካም ከግብፅ ጋር ተቀራራቢ ያህል ሰው ነው በኮሮና የተጠቃባት፤ 3 ሺህ 635 ሰው ተጠቅቷል፡፡ 1 ሺህ 55 ሰው ሲያገግም 65 ሰው ደግሞ ሞቷል፡፡
- ከምስራቅ አፍሪካ ሀገራት #ጅቡቲ ብዙ ሰው በኮሮና የተያዘባት ሀገር ነች፡፡ 974 ሰው ተይዞ 183 አገግሞ 2 ደግሞ ሞቷል፡፡
- #ኬንያ 303 ተጠቂ አስመዝግባ 83 አገግመውላታል 14 ሰዎች ደግሞ ሞተውባታል፡፡ #ሶማሊያ 286 ሰዎች ተጠቅተው 4 አገግመው 8 ደግሞ ሞተዋል፡፡
- #ኤርትራ 39 ሰው ተጠቅቶ 6ቱ ሲያገግሙ እስካሁን የሞተ ሰው የለም፡፡
- ሀገራችን #ኢትዮጵያ 116 የኮሮና ተጠቂ ስታስመዘግብ 21 ሰዎች አገግመው 3 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል፡፡
Via:- Ethio FM // ጆንሆፕኪንስ ዩንቨርሲቲ ድረገጽ
@Yenetube @Fikerassef
በአለም ዙርያ ይሄንን ዜና እስካጠናቀርንበት ሰአት ድረስ 2 ሚሊዮን 646 ሺህ 428 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተጠቅተዋል፡፡
ከዚህ ውስጥ 723 ሺህ 713 ያህሉ ሲያገግሙ 184 ሺህ 353 ያህሉ ደግሞ ህይወታቸው አልፏል፡፡
በህመሙ ከተጠቁት ውስጥ 1 ሚሊዮን 600 ሺህ 140 ያህሉ በደህና ሁኔታ ውስጥ ሲሆኑ 58 ሺህ 222 ሰዎች ህመሙ ፀንቶባቸው በፅኑ ህሙማን ማቆያ ውስጥ ናቸው፡፡
- በኮሮና ተጠቂ ብዛት #አሜሪካ አንደኛ ስትሆን ከሁለተኛ እስከ ሰባተኛ ያሉት የአውሮፓ ሀገራት ናቸው፡፡
- #አሜሪካ በኮሮና ከተጠቁባት 849 ሺህ 92 ሰዎች መካከል 84 ሺህ 50 ያህሉ ሲድኑ 47 ሺህ 681 ደግሞ ሞቶባታል፡፡
- #ስፔን_ጣልያንና_ኢራን በቅደም ተከተል ብዙ ዜጎቻቸውን በሞት ያጡ አገራት ናቸው።
የወረርሽኙ መነሻ የሆነችው ቻይና 82 ሺህ 798 ተጠቂ አስመዝግባ 77 ሺህ 207 ሰዎች ሲድኑ ከ4 ሺህ በላይ ያህሉ ደግሞ ሞተዋል፡፡
- ወደ ደበቡ አሜሪካ ስናቀና በኮሮና ተጠቂ ብዛት #ብራዚል ትቀድማለች፤ 46 ሺህ 182 ተጠቅተው 25 ሺህ 318 አገግመው 2 ሺህ 924 ሞተውባታል፡፡
- የመካከለኛው ምስራቅ ሀያል ሀገር እስራኤል 14 ሺህ 592 ተጠቂ አስመዝግባ 5 ሺህ 334 አገግመው 2 ሰው ብቻ ሞተውባታል።
- #ሳውዲ_አረቢያ እና የተባበሩት አረብ ኢምሬቶች ከ20 ሺህ በላይ ዜጎች በቫይረሱ ሲጠቁ ከ150 በላይ ሰዎች ህይወታቸው አልፏል።
- #በአውስትራሊያ 6 ሺህ 660 ሰው በኮሮና ተይዞ 75 ሰዎች ሞተዋል፡፡
- #ከአፍሪቃ በተጠቂዎች ብዛት ቀዳሚ የሆነችው አገር ደግሞ #ግብፅ ነች፤3 ሺህ 659 ተጠቂ አስመዝግባ 935 ያህሉ ሲያገግሙ 276 ያህል ሰዎች ሞተውባታል፡፡
- #ደቡብ_አፍሪካም ከግብፅ ጋር ተቀራራቢ ያህል ሰው ነው በኮሮና የተጠቃባት፤ 3 ሺህ 635 ሰው ተጠቅቷል፡፡ 1 ሺህ 55 ሰው ሲያገግም 65 ሰው ደግሞ ሞቷል፡፡
- ከምስራቅ አፍሪካ ሀገራት #ጅቡቲ ብዙ ሰው በኮሮና የተያዘባት ሀገር ነች፡፡ 974 ሰው ተይዞ 183 አገግሞ 2 ደግሞ ሞቷል፡፡
- #ኬንያ 303 ተጠቂ አስመዝግባ 83 አገግመውላታል 14 ሰዎች ደግሞ ሞተውባታል፡፡ #ሶማሊያ 286 ሰዎች ተጠቅተው 4 አገግመው 8 ደግሞ ሞተዋል፡፡
- #ኤርትራ 39 ሰው ተጠቅቶ 6ቱ ሲያገግሙ እስካሁን የሞተ ሰው የለም፡፡
- ሀገራችን #ኢትዮጵያ 116 የኮሮና ተጠቂ ስታስመዘግብ 21 ሰዎች አገግመው 3 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል፡፡
Via:- Ethio FM // ጆንሆፕኪንስ ዩንቨርሲቲ ድረገጽ
@Yenetube @Fikerassef