🇪🇹 ወገን ለወገን የክተት ጥሪ 🇪🇹
📯ዓዋጅ❗️ 📯ዓዋጅ❗️ 📯ዓዋጅ❗️
✔ በጉጉት ስንጠብቀው የነበረ ነውና ሁላችሁም #SHARE በማድረግ ለወገን ጥሪ የበኩላችሁን ተወጡ።
✔ይሄ የክተት ዓዋጅ ቤተ ክርስቲያንና መስጊድ ከመገንባት በላይ ነው ። እኔ መቼም በጓደኞቼ አላፍርም። በጭራሽ።
✔ ኢትዮጵያን እወዳለሁና ኢትዮጵያዊ ነኝ የምትል ኢትዮጵያዊ የሆንክ በሙሉ። ከወደ አዲስ አበባ የምሥራች የሆነ ዜና መጥቷልና #ሀሀሀ ብለህ ስማ ተብለሃል። በደቡብ ኢትዮጵያ በሰው ሰራሽ ረሃብ ለሚሰቃዩት ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን እንደርስላቸው ዘንድ በጉዞ ዓደዋዎቹ #ያሬድ_ሹመቴና በጓደኛው #መሐመድ_ካሳ አማካኝነት የቁሳቁስና የእህል እርዳታ ለተጎጂዎቹ ለማድረስ ተወስኗል እና ተዘጋጁ ተብላችኋል።
✔ካለሁበት ከራየን ወንዝ ዳር ሆኜ በዛሬው ዕለት ከወንድሜ ያሬድ ሹመቴ ጋር በእርዳታ አሰባሰቡና አሰጣጡ ላይ በሰፊው ተነጋግረናል። ከያሬዶና ከመሐመድ ጋር በሊቢያ ለታረዱት ክርስቲያኖች እርዳታ በማሰባሰብ ተጎጂዎችን በማጽናናት የቆየ ልምድም አለን። እናም ወገን ከእነ ያሬዶ ጋር የተነጋገርንበትንም ጉዳይ ለእኔ የፌስ ቡክ ጓደኞቼ ለሆናችሁ ለእናንተ እነግር ዘንድም ከወንድሜ መሐመድ ጋርም ወስነናል። ዝግጁ ናችሁ?
✔ወደህ ነው ዝግጁ የምትሆነው። በግድህ ነው እንጂ። አሁን ሁሉም ሰው ባለበት ይዘጋጅ። እርዳታው የሚሰበሰበው ከመጋቢት 16 እስከ መጋቢት 21 በመሐል አዲስ አበባ በሚገኝ ሥፍራ ነው። ቦታው አሁን #የማይገለጸው ሰዉ ከነገ ጀምሮ እርዳታውን ይዞ እንዳይመጣ ነው። እርዳታው ከሚጠበቀው በላይ ከሆነ ደግሞም ይሆናል ለሁሉም በኢትዮጵያ ውስጥ ላሉ ተፈናቃይ ወገኖቻችን ህይወት ማቆያ ይሆናል ማለት ነው። አስቸኳይ እርዳታ ታላቅ ዘመቻ። ተዘጋጁ።
✔መንግሥት መኪና በማቅረብ፣ የእርዳታ መሰብሰቢያውን ቦታ በማዘጋጀት ፣ የተሰበሰበውንም ዕርዳታ አጅቦ ተጎጂዎቹ ያሉበት ቦታ ድረስ ለማድረስ ፈቃደኝነቱን ብቻ ሳይሆን ቁርጠኝነቱንም አሳውቋል። ወዶ ነው።
✔አሁን ከእናንተ ገንዘብ አይፈለግም። በገንዘብ የሚታማም፣ የሚነካካም አይኖርም። የባንክ አካውንትም አይከፈትም። የሚፈለገው ዕቃ ብቻ ነው። ምግቦች፣ የንጽሕና መጠበቂያ ቁሳቁሶች፣ አልባሳት ከእናንተ ይጠበቃል።
🥞የማይበላሹ_ምግቦች
•ስንዴ
•ምስር
•ፓስታ
•መኮረኒ
•ሩዝ
•ፉርኖ ዱቄት
•ዘይት
•ሴሪፋም /ፋፋ/
•ብስኩት /ጋቤጣ/
🗑የንጽህና_ቁሳቁሶች
•ሳሙና
•ኦሞ
•ሳኒታይዘር
•የሴቶች ንጽህና መጠበቂያ /ሞዴስ/
👖አልባሳት
•ብርድ ልብስ
•ነጠላ ጫማ (ብቻ)
•የተለያዩ አልባሳት (ያገለገሉም ቢሆን) አዘጋጁ ተብላችኋል።
✔አስተባባሪዎቹ የጊዞ ዓደዋ መስራቾቹ ቅድሚያ ለሰብዓዊት ቡድን ጊዜያዊ አስተባባሪዎችና የቡድኑ ተወካዮች የሆኑት ያሬድ ሹመቴና መሐመድ ካሳ።
⚠️ማስታወሻ ⚠️
📍 የእርዳታ መሰብሰቢያውን ቦታ ከመጋቢት 16 ሁለት ቀን በፊት መጋቢት 14 በይፋ እናሳውቃለን። እስከዚያው ድረስ ግን ሁላችንም በዕድር፣ በመሥሪያ ቤት፣ በቤተሰብ፣ በመኅበር፣ በየሠፈራችሁ እያሰባሰባችሁ። በማዳበሪያ፣ በማዳበሪያ እየከተታችሁ ጠብቁ። በውጭ የምትኖሩም ኢትዮጵያውያን በቤተሰብ በኩል ገንዘብ እያስላካችሁ የፈለጋችሁትን ዕቃ እየገዛችሁ አዘጋጅታችሁ ጠብቁ። ከእኛ በላይ ለእኛ የሚደርስልን የለም።
📍በረሃብ ለተጠቁት ለጌዲኦ ህዝብ የምንደርስበት ዕድል ተዘጋጅቷልና ወገኔ በያለህበት ተዘጋጅተህ ጠብቅ። ተመስገን አምላኬ ሆይ ይህን የምሥራች ያሰማኸኝ አምላክ ክበር ተመስገንልኝ።
መጋቢት 6/2011 ዓም
ከራየን ወንዝ ዳር።
#ምንጭ:- Zemedkun Bekele Facebook Page
📍 ውድ የቻናላችን ተከታታዮች ፁፉን እንዳነበባችሁት ነው፡፡ ወገኖቻችን እጅግ ያሳዝናሉ፡፡ አብዛኞቻችን ምናልባት የምንበላው ፣ የምንለብሰው አላጣን ይሆናል፤ ነገር ግን እዚህ እኛ ባይሞላልን እንኳን ሳይጎልብን ውለን እናድራለን፡፡ በሌላ በኩል ግን የገዛ እህት ወንድሞቻችን በዚህ ዘመን በእራብ እያለቁ ነው፡፡ ህፃናት መቦረቅ ቀርቶ አፋቸውን መክፈት እያቃታቸው ነው፡፡ አረጋዊያን በርሀብ ደርቀው እየሞቱ ነው፡፡
📍እናም እላችኀለው ቢያንስ ቢያንስ የአንድ ቀን ሻይ ፣ ካርድ ፣ ቢራ ፣ ጫት ይቅርብንና ለወገኖቻችን እንድረስላቸው፡፡ የግድ ማዳበሪያ ሙሉ አዋጡ አይደለም። ኤኔ 1 ኪሎ ፍርኖ ዱቄት ባዋጣ አንተ አንድ እሽግ ፓስታ ብታመጣ አንቺ ደሞ አንድ ኪሎ ምስር ብታመጪ ሁለት ወይም ሶስት ሰውን ለአነድ ቀን በህይወት ማቆየት ይቻላል፡፡ ስንበዛ ደሞ አስቡት፡፡ ስለዚህ ትንሽ ነው ብላችሁ ሳትጨናነቁ ከ10 ብር ሳሙና ጀምራችሁ እናዋጣ፡፡
ከጎናችን የሆናቹ ኢትዮጵያኖች ✅
🙏ሰው ለመርዳት ሰው መሆን ብቻ ይበቃል🙏
📯ዓዋጅ❗️ 📯ዓዋጅ❗️ 📯ዓዋጅ❗️
✔ በጉጉት ስንጠብቀው የነበረ ነውና ሁላችሁም #SHARE በማድረግ ለወገን ጥሪ የበኩላችሁን ተወጡ።
✔ይሄ የክተት ዓዋጅ ቤተ ክርስቲያንና መስጊድ ከመገንባት በላይ ነው ። እኔ መቼም በጓደኞቼ አላፍርም። በጭራሽ።
✔ ኢትዮጵያን እወዳለሁና ኢትዮጵያዊ ነኝ የምትል ኢትዮጵያዊ የሆንክ በሙሉ። ከወደ አዲስ አበባ የምሥራች የሆነ ዜና መጥቷልና #ሀሀሀ ብለህ ስማ ተብለሃል። በደቡብ ኢትዮጵያ በሰው ሰራሽ ረሃብ ለሚሰቃዩት ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን እንደርስላቸው ዘንድ በጉዞ ዓደዋዎቹ #ያሬድ_ሹመቴና በጓደኛው #መሐመድ_ካሳ አማካኝነት የቁሳቁስና የእህል እርዳታ ለተጎጂዎቹ ለማድረስ ተወስኗል እና ተዘጋጁ ተብላችኋል።
✔ካለሁበት ከራየን ወንዝ ዳር ሆኜ በዛሬው ዕለት ከወንድሜ ያሬድ ሹመቴ ጋር በእርዳታ አሰባሰቡና አሰጣጡ ላይ በሰፊው ተነጋግረናል። ከያሬዶና ከመሐመድ ጋር በሊቢያ ለታረዱት ክርስቲያኖች እርዳታ በማሰባሰብ ተጎጂዎችን በማጽናናት የቆየ ልምድም አለን። እናም ወገን ከእነ ያሬዶ ጋር የተነጋገርንበትንም ጉዳይ ለእኔ የፌስ ቡክ ጓደኞቼ ለሆናችሁ ለእናንተ እነግር ዘንድም ከወንድሜ መሐመድ ጋርም ወስነናል። ዝግጁ ናችሁ?
✔ወደህ ነው ዝግጁ የምትሆነው። በግድህ ነው እንጂ። አሁን ሁሉም ሰው ባለበት ይዘጋጅ። እርዳታው የሚሰበሰበው ከመጋቢት 16 እስከ መጋቢት 21 በመሐል አዲስ አበባ በሚገኝ ሥፍራ ነው። ቦታው አሁን #የማይገለጸው ሰዉ ከነገ ጀምሮ እርዳታውን ይዞ እንዳይመጣ ነው። እርዳታው ከሚጠበቀው በላይ ከሆነ ደግሞም ይሆናል ለሁሉም በኢትዮጵያ ውስጥ ላሉ ተፈናቃይ ወገኖቻችን ህይወት ማቆያ ይሆናል ማለት ነው። አስቸኳይ እርዳታ ታላቅ ዘመቻ። ተዘጋጁ።
✔መንግሥት መኪና በማቅረብ፣ የእርዳታ መሰብሰቢያውን ቦታ በማዘጋጀት ፣ የተሰበሰበውንም ዕርዳታ አጅቦ ተጎጂዎቹ ያሉበት ቦታ ድረስ ለማድረስ ፈቃደኝነቱን ብቻ ሳይሆን ቁርጠኝነቱንም አሳውቋል። ወዶ ነው።
✔አሁን ከእናንተ ገንዘብ አይፈለግም። በገንዘብ የሚታማም፣ የሚነካካም አይኖርም። የባንክ አካውንትም አይከፈትም። የሚፈለገው ዕቃ ብቻ ነው። ምግቦች፣ የንጽሕና መጠበቂያ ቁሳቁሶች፣ አልባሳት ከእናንተ ይጠበቃል።
🥞የማይበላሹ_ምግቦች
•ስንዴ
•ምስር
•ፓስታ
•መኮረኒ
•ሩዝ
•ፉርኖ ዱቄት
•ዘይት
•ሴሪፋም /ፋፋ/
•ብስኩት /ጋቤጣ/
🗑የንጽህና_ቁሳቁሶች
•ሳሙና
•ኦሞ
•ሳኒታይዘር
•የሴቶች ንጽህና መጠበቂያ /ሞዴስ/
👖አልባሳት
•ብርድ ልብስ
•ነጠላ ጫማ (ብቻ)
•የተለያዩ አልባሳት (ያገለገሉም ቢሆን) አዘጋጁ ተብላችኋል።
✔አስተባባሪዎቹ የጊዞ ዓደዋ መስራቾቹ ቅድሚያ ለሰብዓዊት ቡድን ጊዜያዊ አስተባባሪዎችና የቡድኑ ተወካዮች የሆኑት ያሬድ ሹመቴና መሐመድ ካሳ።
⚠️ማስታወሻ ⚠️
📍 የእርዳታ መሰብሰቢያውን ቦታ ከመጋቢት 16 ሁለት ቀን በፊት መጋቢት 14 በይፋ እናሳውቃለን። እስከዚያው ድረስ ግን ሁላችንም በዕድር፣ በመሥሪያ ቤት፣ በቤተሰብ፣ በመኅበር፣ በየሠፈራችሁ እያሰባሰባችሁ። በማዳበሪያ፣ በማዳበሪያ እየከተታችሁ ጠብቁ። በውጭ የምትኖሩም ኢትዮጵያውያን በቤተሰብ በኩል ገንዘብ እያስላካችሁ የፈለጋችሁትን ዕቃ እየገዛችሁ አዘጋጅታችሁ ጠብቁ። ከእኛ በላይ ለእኛ የሚደርስልን የለም።
📍በረሃብ ለተጠቁት ለጌዲኦ ህዝብ የምንደርስበት ዕድል ተዘጋጅቷልና ወገኔ በያለህበት ተዘጋጅተህ ጠብቅ። ተመስገን አምላኬ ሆይ ይህን የምሥራች ያሰማኸኝ አምላክ ክበር ተመስገንልኝ።
መጋቢት 6/2011 ዓም
ከራየን ወንዝ ዳር።
#ምንጭ:- Zemedkun Bekele Facebook Page
📍 ውድ የቻናላችን ተከታታዮች ፁፉን እንዳነበባችሁት ነው፡፡ ወገኖቻችን እጅግ ያሳዝናሉ፡፡ አብዛኞቻችን ምናልባት የምንበላው ፣ የምንለብሰው አላጣን ይሆናል፤ ነገር ግን እዚህ እኛ ባይሞላልን እንኳን ሳይጎልብን ውለን እናድራለን፡፡ በሌላ በኩል ግን የገዛ እህት ወንድሞቻችን በዚህ ዘመን በእራብ እያለቁ ነው፡፡ ህፃናት መቦረቅ ቀርቶ አፋቸውን መክፈት እያቃታቸው ነው፡፡ አረጋዊያን በርሀብ ደርቀው እየሞቱ ነው፡፡
📍እናም እላችኀለው ቢያንስ ቢያንስ የአንድ ቀን ሻይ ፣ ካርድ ፣ ቢራ ፣ ጫት ይቅርብንና ለወገኖቻችን እንድረስላቸው፡፡ የግድ ማዳበሪያ ሙሉ አዋጡ አይደለም። ኤኔ 1 ኪሎ ፍርኖ ዱቄት ባዋጣ አንተ አንድ እሽግ ፓስታ ብታመጣ አንቺ ደሞ አንድ ኪሎ ምስር ብታመጪ ሁለት ወይም ሶስት ሰውን ለአነድ ቀን በህይወት ማቆየት ይቻላል፡፡ ስንበዛ ደሞ አስቡት፡፡ ስለዚህ ትንሽ ነው ብላችሁ ሳትጨናነቁ ከ10 ብር ሳሙና ጀምራችሁ እናዋጣ፡፡
ከጎናችን የሆናቹ ኢትዮጵያኖች ✅
🙏ሰው ለመርዳት ሰው መሆን ብቻ ይበቃል🙏
Forwarded from ᗞᝪᑎᎩ21̶ⓋⓈe ̶m ̶a ̶y ̶e
"…አምሳያ የሌላት ጥላ ነች ከለላ
በቃል ማትገለፅ: የሕይወት የፍቅር-ጥላ
ብልሃቷ ጠፍቶ ሃሳብ ተሸክማ
እንዳይሆኑ ሁና ከድካሟም ታማ
የመንትዮች እናት፥ ያልሆነችው የለም ልጄ ስትል እማ!!! …"
♦️ውድ የሩታ አርት ቤተሰቦች በእለተ እሮብ በፋና 90 ላይ የተመለከትኩት አሳዛኝ ነገር ላካፍላችሁ ነው። በድሮ ሰፈሬ የማውቃት እመቤት የምትባል የ3 መንትዮች እናት ስትሆን በጣም ጠንካራና ስራ ወዳጅ የነበረች ሴት ናት ።በመጀመሪያ የኩላሊት ኢንፌክሽን እንዳለባት ከሰማች ከአመታት በውሀላ፤ የኩላሊት ጠጠር ተገኝቶባት ኦፕሬሽን ተሰራላት በመሀል ደሞ ከስድስት አመት በውሀላ ኩላሊቶቿ ፌል አደረጉ የቤተሰቦችዋ አቅም እንደማይፈቅድ ስላወቀች አስቸኳይ ህክምና ማድረግ አልቻለችም ነበረ ህመሙዉዋም ከአቅሙዋ በላይ ሲሆንባት ለቤተሰቦቹዋ ተናግራ አስቸኩዋይ ዱያሌሲስ ጀመረች በዛን ጊዜ የሚረዳት ድርጅት ቢኖርም በአሁኑ ሰአት ግን የሚረዳት ድርጅት እርዳታውን ስላቆመ ሕይወቷ በአሁኑ ሰዐት በጣም ከብዱዋል በዋነኛነት ደግሞ የዲያሌያሲስ ህክምናዋን በገንዘብ እጥረት ልታቁዋርጥ ደርሳለች።
ይህች የሦስት መንትዮች እናት ኑሮዋ በጣም ከብዷል ለልጆጅዋም ተጨንቃለች። ፋና ቲቪም ድጋፉን አሳይቷል።
ኢትዮጵያዊነት ለመረዳዳት ነው ካልን ይሄንን ስዕል ለጫረታ አቅርቤዋለሁ ሙሉለሙሉ ገቢው ለሱዋ ስለሆነ ይሄንን ስዕል በመጫረት እናቲቱን እንድትረዱ በእግዚአብሔር ስም ጠይቃለው ።
መጫረት የምትፈልጉ እና ለበለጠ መረጃ
+251988103088
✅ የእናትየው ስልክ +251916157712
bank account ንግድ ባንክ..1000038267403
@ruta_art16 Tg; IGg; fb;
#share
በቃል ማትገለፅ: የሕይወት የፍቅር-ጥላ
ብልሃቷ ጠፍቶ ሃሳብ ተሸክማ
እንዳይሆኑ ሁና ከድካሟም ታማ
የመንትዮች እናት፥ ያልሆነችው የለም ልጄ ስትል እማ!!! …"
♦️ውድ የሩታ አርት ቤተሰቦች በእለተ እሮብ በፋና 90 ላይ የተመለከትኩት አሳዛኝ ነገር ላካፍላችሁ ነው። በድሮ ሰፈሬ የማውቃት እመቤት የምትባል የ3 መንትዮች እናት ስትሆን በጣም ጠንካራና ስራ ወዳጅ የነበረች ሴት ናት ።በመጀመሪያ የኩላሊት ኢንፌክሽን እንዳለባት ከሰማች ከአመታት በውሀላ፤ የኩላሊት ጠጠር ተገኝቶባት ኦፕሬሽን ተሰራላት በመሀል ደሞ ከስድስት አመት በውሀላ ኩላሊቶቿ ፌል አደረጉ የቤተሰቦችዋ አቅም እንደማይፈቅድ ስላወቀች አስቸኳይ ህክምና ማድረግ አልቻለችም ነበረ ህመሙዉዋም ከአቅሙዋ በላይ ሲሆንባት ለቤተሰቦቹዋ ተናግራ አስቸኩዋይ ዱያሌሲስ ጀመረች በዛን ጊዜ የሚረዳት ድርጅት ቢኖርም በአሁኑ ሰአት ግን የሚረዳት ድርጅት እርዳታውን ስላቆመ ሕይወቷ በአሁኑ ሰዐት በጣም ከብዱዋል በዋነኛነት ደግሞ የዲያሌያሲስ ህክምናዋን በገንዘብ እጥረት ልታቁዋርጥ ደርሳለች።
ይህች የሦስት መንትዮች እናት ኑሮዋ በጣም ከብዷል ለልጆጅዋም ተጨንቃለች። ፋና ቲቪም ድጋፉን አሳይቷል።
ኢትዮጵያዊነት ለመረዳዳት ነው ካልን ይሄንን ስዕል ለጫረታ አቅርቤዋለሁ ሙሉለሙሉ ገቢው ለሱዋ ስለሆነ ይሄንን ስዕል በመጫረት እናቲቱን እንድትረዱ በእግዚአብሔር ስም ጠይቃለው ።
መጫረት የምትፈልጉ እና ለበለጠ መረጃ
+251988103088
✅ የእናትየው ስልክ +251916157712
bank account ንግድ ባንክ..1000038267403
@ruta_art16 Tg; IGg; fb;
#share
Forwarded from ᗞᝪᑎᎩ21̶ⓋⓈe ̶m ̶a ̶y ̶e
"…አምሳያ የሌላት ጥላ ነች ከለላ
በቃል ማትገለፅ: የሕይወት የፍቅር-ጥላ
ብልሃቷ ጠፍቶ ሃሳብ ተሸክማ
እንዳይሆኑ ሁና ከድካሟም ታማ
የመንትዮች እናት፥ ያልሆነችው የለም ልጄ ስትል እማ!!! …"
♦️ውድ የሩታ አርት ቤተሰቦች በእለተ እሮብ በፋና 90 ላይ የተመለከትኩት አሳዛኝ ነገር ላካፍላችሁ ነው። በድሮ ሰፈሬ የማውቃት እመቤት የምትባል የ3 መንትዮች እናት ስትሆን በጣም ጠንካራና ስራ ወዳጅ የነበረች ሴት ናት ።በመጀመሪያ የኩላሊት ኢንፌክሽን እንዳለባት ከሰማች ከአመታት በውሀላ፤ የኩላሊት ጠጠር ተገኝቶባት ኦፕሬሽን ተሰራላት በመሀል ደሞ ከስድስት አመት በውሀላ ኩላሊቶቿ ፌል አደረጉ የቤተሰቦችዋ አቅም እንደማይፈቅድ ስላወቀች አስቸኳይ ህክምና ማድረግ አልቻለችም ነበረ ህመሙዉዋም ከአቅሙዋ በላይ ሲሆንባት ለቤተሰቦቹዋ ተናግራ አስቸኩዋይ ዱያሌሲስ ጀመረች በዛን ጊዜ የሚረዳት ድርጅት ቢኖርም በአሁኑ ሰአት ግን የሚረዳት ድርጅት እርዳታውን ስላቆመ ሕይወቷ በአሁኑ ሰዐት በጣም ከብዱዋል በዋነኛነት ደግሞ የዲያሌያሲስ ህክምናዋን በገንዘብ እጥረት ልታቁዋርጥ ደርሳለች።
ይህች የሦስት መንትዮች እናት ኑሮዋ በጣም ከብዷል ለልጆጅዋም ተጨንቃለች። ፋና ቲቪም ድጋፉን አሳይቷል።
ኢትዮጵያዊነት ለመረዳዳት ነው ካልን ይሄንን ስዕል ለጫረታ አቅርቤዋለሁ ሙሉለሙሉ ገቢው ለሱዋ ስለሆነ ይሄንን ስዕል በመጫረት እናቲቱን እንድትረዱ በእግዚአብሔር ስም ጠይቃለው ።
መጫረት የምትፈልጉ እና ለበለጠ መረጃ
+251988103088
✅ የእናትየው ስልክ +251916157712
bank account ንግድ ባንክ..1000038267403
@ruta_art16 Tg; IGg; fb;
#share
በቃል ማትገለፅ: የሕይወት የፍቅር-ጥላ
ብልሃቷ ጠፍቶ ሃሳብ ተሸክማ
እንዳይሆኑ ሁና ከድካሟም ታማ
የመንትዮች እናት፥ ያልሆነችው የለም ልጄ ስትል እማ!!! …"
♦️ውድ የሩታ አርት ቤተሰቦች በእለተ እሮብ በፋና 90 ላይ የተመለከትኩት አሳዛኝ ነገር ላካፍላችሁ ነው። በድሮ ሰፈሬ የማውቃት እመቤት የምትባል የ3 መንትዮች እናት ስትሆን በጣም ጠንካራና ስራ ወዳጅ የነበረች ሴት ናት ።በመጀመሪያ የኩላሊት ኢንፌክሽን እንዳለባት ከሰማች ከአመታት በውሀላ፤ የኩላሊት ጠጠር ተገኝቶባት ኦፕሬሽን ተሰራላት በመሀል ደሞ ከስድስት አመት በውሀላ ኩላሊቶቿ ፌል አደረጉ የቤተሰቦችዋ አቅም እንደማይፈቅድ ስላወቀች አስቸኳይ ህክምና ማድረግ አልቻለችም ነበረ ህመሙዉዋም ከአቅሙዋ በላይ ሲሆንባት ለቤተሰቦቹዋ ተናግራ አስቸኩዋይ ዱያሌሲስ ጀመረች በዛን ጊዜ የሚረዳት ድርጅት ቢኖርም በአሁኑ ሰአት ግን የሚረዳት ድርጅት እርዳታውን ስላቆመ ሕይወቷ በአሁኑ ሰዐት በጣም ከብዱዋል በዋነኛነት ደግሞ የዲያሌያሲስ ህክምናዋን በገንዘብ እጥረት ልታቁዋርጥ ደርሳለች።
ይህች የሦስት መንትዮች እናት ኑሮዋ በጣም ከብዷል ለልጆጅዋም ተጨንቃለች። ፋና ቲቪም ድጋፉን አሳይቷል።
ኢትዮጵያዊነት ለመረዳዳት ነው ካልን ይሄንን ስዕል ለጫረታ አቅርቤዋለሁ ሙሉለሙሉ ገቢው ለሱዋ ስለሆነ ይሄንን ስዕል በመጫረት እናቲቱን እንድትረዱ በእግዚአብሔር ስም ጠይቃለው ።
መጫረት የምትፈልጉ እና ለበለጠ መረጃ
+251988103088
✅ የእናትየው ስልክ +251916157712
bank account ንግድ ባንክ..1000038267403
@ruta_art16 Tg; IGg; fb;
#share
👆👆👆👆👆👆
#የሥነ_ጽሑፍ_ምሽት_ለምዕመናን_በሙሉ
👉በገዳሙ ዐውደ ምሕረት
👉ጥቅምት 16/2012 ዓ.ም
👉ከቀኑ 10:00 ሰዓት እስከ ምሽት 02:00 ሰዓት ድረስ
በትምህርተ ወንጌል ፤ በግጥምና በመነባንብ እንዲሁም በመንፈሳዊ ወግ ስለ ቅድስት #ቤተ_ክርስቲያን በሚወሳበት በዚህ ልዩ የሥነ ጽሑፍ ምሽት ላይ እንድትገኙ በአክብሮት ጋብዘናል።
#የገዳሙ_ስብከተ_ወንጌል_ከሰ_ት_ቤቱ_ጋር_በመተባበር
#share #share #share
(ጊዜው ያስገድደናልና ሁላችንም ለቤተ ክርስቲያናችንና ለተዋህዶ እምነታችን በመቆርቆር ለሁሉም በማጋራት መልእክቱን እናዳርስ)
ጥቅምት 2012 ዓ.ም
@getem
@getem
#የሥነ_ጽሑፍ_ምሽት_ለምዕመናን_በሙሉ
👉በገዳሙ ዐውደ ምሕረት
👉ጥቅምት 16/2012 ዓ.ም
👉ከቀኑ 10:00 ሰዓት እስከ ምሽት 02:00 ሰዓት ድረስ
በትምህርተ ወንጌል ፤ በግጥምና በመነባንብ እንዲሁም በመንፈሳዊ ወግ ስለ ቅድስት #ቤተ_ክርስቲያን በሚወሳበት በዚህ ልዩ የሥነ ጽሑፍ ምሽት ላይ እንድትገኙ በአክብሮት ጋብዘናል።
#የገዳሙ_ስብከተ_ወንጌል_ከሰ_ት_ቤቱ_ጋር_በመተባበር
#share #share #share
(ጊዜው ያስገድደናልና ሁላችንም ለቤተ ክርስቲያናችንና ለተዋህዶ እምነታችን በመቆርቆር ለሁሉም በማጋራት መልእክቱን እናዳርስ)
ጥቅምት 2012 ዓ.ም
@getem
@getem
#ለሰላም_የምችለውን_ሁሉ_አደርጋለሁ!
1ሚሊዮን ተከታይ የለኝም። ቢያንስ እያንዳንዳቸው 1000 ጓደኛ ያላቸው እስከ 5000 ጓደኞች ግን አሉኝ።
#ከዛሬ_ጀምሮ_በሃገሬ_ጉዳይ_ዳር_ቁጭ_ብዬ_ተመልካች_ላለመሆን_ቃል_እገባለሁ።
እናንተስ?
#ሰላምለኢትዮጲያ
#PeaceForEthiopia
#ሼር #share
1ሚሊዮን ተከታይ የለኝም። ቢያንስ እያንዳንዳቸው 1000 ጓደኛ ያላቸው እስከ 5000 ጓደኞች ግን አሉኝ።
#ከዛሬ_ጀምሮ_በሃገሬ_ጉዳይ_ዳር_ቁጭ_ብዬ_ተመልካች_ላለመሆን_ቃል_እገባለሁ።
እናንተስ?
#ሰላምለኢትዮጲያ
#PeaceForEthiopia
#ሼር #share
በ2011 በ10ኛ ክፈል ማትሪክ 4 ነጥብ ወይንም በሁሉም ትምህርቶች " A " ያስመዘገበው ተማሪ የአንጒል ካንሰር ሰለባ ሆነ።
የ17 ዓመቱ ወጣት ተማሪ ናትናኤል አብርሀም ጊዒምሶ ባጋጠመው ህመም ምክንያት በአስቸኳይ ወደ ውጪ ሀገር እንዲሄድ ስለታዘዘ የህክምናው ወጪ ግዝፈት የተነሳ ቤተሰቦቹ ለማሳከም ስለማይችሉ ይህንን የነገ ሀገር ተረካቢ የሆነውን ወጣት ለማትረፍ በመላው ዓልም የሚገኙ ሁሉም ኢትዮጵያዊያን በፍጥነት ተረባርበን ከፈጣሪ በታች የተቻለንን በማድረግ እንታደገው።
#share 🙏መርዳት ለምትፈልጉ ስልክ ቁጥር የእናቱ +251984786575
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ : 1000187671907
ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው።
የ17 ዓመቱ ወጣት ተማሪ ናትናኤል አብርሀም ጊዒምሶ ባጋጠመው ህመም ምክንያት በአስቸኳይ ወደ ውጪ ሀገር እንዲሄድ ስለታዘዘ የህክምናው ወጪ ግዝፈት የተነሳ ቤተሰቦቹ ለማሳከም ስለማይችሉ ይህንን የነገ ሀገር ተረካቢ የሆነውን ወጣት ለማትረፍ በመላው ዓልም የሚገኙ ሁሉም ኢትዮጵያዊያን በፍጥነት ተረባርበን ከፈጣሪ በታች የተቻለንን በማድረግ እንታደገው።
#share 🙏መርዳት ለምትፈልጉ ስልክ ቁጥር የእናቱ +251984786575
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ : 1000187671907
ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው።
እውነትን ስቀሏት!!
ስቀሏት! ስቀሏት! እውነትን ስቀሏት!
እሷ ስለሆነች የሰው ልጆች ጠላት
ምድር አትፈልግም የሀቅን ውለታ
ስቀሏት! ስቀሏት! በርባን ግን ይፈታ !
ካለችበት አገር እጇን የሚያስይዘን
ማነው አሳልፎ ስሞ የሚሰጠን?
ስቀሏት! ስቀሏት!
እውነትን ስቀሏት!!
በርባንን ፍቱልን
መቃብር ተከፍቶ ሂትለር ይነሳልን
አቦይ ሞሶሎኒን ሂዱ ቀስቅሱልን
ቦካሳና ስታሊን ተቃቅፈው ይምጡልን
ከሲኦል ደጃፍ ላይ ጋኔልን ጥሩልን
ልጅ ግራዝያኒ በቶሎ ይምጣልን
ውቡ ገጽታዋ መልኳም እንዲጠፋ
ደጋግመን “አክ!” እንበል ፊቷ ላይ እንትፋ
እውነትን ለመግደል እንጩህ አጥብቀን
ግን እንዳትነሣ በሶስተኛው ቀን!
ትውልድ እየመራች የምታባልገው
እሷ ስለሆነች ስሟ የገነነው
ወዳጅ ዘመዶቿን ፊት ለፊት ተጋፍጠን
በሆታ ተባብረን ፣ ጮኸን - ተጨጩኸን
በጎለጎታ ላይ መስቀል አሸክመን
ኣዋርደን - አዋርደን - እውነትን አዋርደን
ወዳጅ - ዘመዶቿን አሳደን - አሳደን
በገዛ ልብሶቿ እጣ ተጣጥለን
በጭንቅላቷ ላይ የእሾህ አክሊል ደፍተን
መራራውን ሃሞት እሬት አጠጥተን
ጎኗን በጦር ወግተን!
እንባዋን አፍስሰን!
ደሟን አንዥቅዥቀን!
ዳግመኛ እንዳትመጣ በሰው ልጆች አምሳል
እውነትን እንስቀል በወንበዴ መሀል!
እውነት ስለሆነች ...
ስንቱን ያዋረደች
ሜዳ ላይ የጣለች
እውነት ስለሆነች
ስንቱን ያጋለጠች
ሚስጥር ያባከነች
ቅሌት የፈጠራች
እሷ ስለሆነች ....
እውነት ስትፀና ኃላ ይቆጭሃል!
ስንት ሰው እንደእኔ ይጨልምብሃል?
የስንቱን ሰው አንጀት በእሷ ተቃጠለ
ኩሩው ተዋረደ - ታላቁ ቀለለ
እውነት ያጠፋችው ስንት ነገር አለ!!
እውነት ነች !እውነት ነች! እሾህ አሜኬላ
ይሄን አዲስ ትውልድ በክላ - በክላ
አምላኪዋ በዝቶ ኋላ ከመቸገር
ዛሬ ነው መስቀል ላይ እጅ - እግሯን መቸንከር!
እውነት ክፉ ናት መራራ ......
ያለ ስጋት ተኝታችሁ በሠላም እንድታነጉ
ሀቅን ማለባበስ አደል ጨርሶ ማጥፋት ነው ደጉ
“ታወቀ-አልታወቀ” ብሎ መፍራት መጨነቅ ምንድነው?
ሀቅን መሸፋፈን ሳይሆን አፏን አፍኖ መግደል ነው!
እውነትን ካላጠፋናት
መልሳ አጥፊያችን እሷ ናት
እውነትን ሲጥ አርገን ገለን
መቃብሯን በወታደር በመቶ አለቃዎች አጥረን
ሰልስቷን አርባዋን በልተን
ነፍሷን አይማረው ብለን
ስሟን ከታሪክ ላይ ፍቀን
ያዘኑላትን አፅናንተን
ደስ ያላቸውን ሸልመን
ያኔ ነው በሰላም እንቅልፍ
“እፎይ!” ብለን እምናርፍ፡፡
የስው ልጆችን ገመና የምታጋልጥ ለዓለም
ከእሷ በላይ የሚያሳድድ፣ የሚያስጨንቅ ጠላት የለም
ስቀሏት ይቺን ጠንቀኛ
በእሷ ሞት እንዳን እኛ!
ተፃፈ:- ፳፻ዓ.ም
ሰለሞን ሞገስ (ፋሲል)
#share
@getem
@getem
@NuEnanbib
ስቀሏት! ስቀሏት! እውነትን ስቀሏት!
እሷ ስለሆነች የሰው ልጆች ጠላት
ምድር አትፈልግም የሀቅን ውለታ
ስቀሏት! ስቀሏት! በርባን ግን ይፈታ !
ካለችበት አገር እጇን የሚያስይዘን
ማነው አሳልፎ ስሞ የሚሰጠን?
ስቀሏት! ስቀሏት!
እውነትን ስቀሏት!!
በርባንን ፍቱልን
መቃብር ተከፍቶ ሂትለር ይነሳልን
አቦይ ሞሶሎኒን ሂዱ ቀስቅሱልን
ቦካሳና ስታሊን ተቃቅፈው ይምጡልን
ከሲኦል ደጃፍ ላይ ጋኔልን ጥሩልን
ልጅ ግራዝያኒ በቶሎ ይምጣልን
ውቡ ገጽታዋ መልኳም እንዲጠፋ
ደጋግመን “አክ!” እንበል ፊቷ ላይ እንትፋ
እውነትን ለመግደል እንጩህ አጥብቀን
ግን እንዳትነሣ በሶስተኛው ቀን!
ትውልድ እየመራች የምታባልገው
እሷ ስለሆነች ስሟ የገነነው
ወዳጅ ዘመዶቿን ፊት ለፊት ተጋፍጠን
በሆታ ተባብረን ፣ ጮኸን - ተጨጩኸን
በጎለጎታ ላይ መስቀል አሸክመን
ኣዋርደን - አዋርደን - እውነትን አዋርደን
ወዳጅ - ዘመዶቿን አሳደን - አሳደን
በገዛ ልብሶቿ እጣ ተጣጥለን
በጭንቅላቷ ላይ የእሾህ አክሊል ደፍተን
መራራውን ሃሞት እሬት አጠጥተን
ጎኗን በጦር ወግተን!
እንባዋን አፍስሰን!
ደሟን አንዥቅዥቀን!
ዳግመኛ እንዳትመጣ በሰው ልጆች አምሳል
እውነትን እንስቀል በወንበዴ መሀል!
እውነት ስለሆነች ...
ስንቱን ያዋረደች
ሜዳ ላይ የጣለች
እውነት ስለሆነች
ስንቱን ያጋለጠች
ሚስጥር ያባከነች
ቅሌት የፈጠራች
እሷ ስለሆነች ....
እውነት ስትፀና ኃላ ይቆጭሃል!
ስንት ሰው እንደእኔ ይጨልምብሃል?
የስንቱን ሰው አንጀት በእሷ ተቃጠለ
ኩሩው ተዋረደ - ታላቁ ቀለለ
እውነት ያጠፋችው ስንት ነገር አለ!!
እውነት ነች !እውነት ነች! እሾህ አሜኬላ
ይሄን አዲስ ትውልድ በክላ - በክላ
አምላኪዋ በዝቶ ኋላ ከመቸገር
ዛሬ ነው መስቀል ላይ እጅ - እግሯን መቸንከር!
እውነት ክፉ ናት መራራ ......
ያለ ስጋት ተኝታችሁ በሠላም እንድታነጉ
ሀቅን ማለባበስ አደል ጨርሶ ማጥፋት ነው ደጉ
“ታወቀ-አልታወቀ” ብሎ መፍራት መጨነቅ ምንድነው?
ሀቅን መሸፋፈን ሳይሆን አፏን አፍኖ መግደል ነው!
እውነትን ካላጠፋናት
መልሳ አጥፊያችን እሷ ናት
እውነትን ሲጥ አርገን ገለን
መቃብሯን በወታደር በመቶ አለቃዎች አጥረን
ሰልስቷን አርባዋን በልተን
ነፍሷን አይማረው ብለን
ስሟን ከታሪክ ላይ ፍቀን
ያዘኑላትን አፅናንተን
ደስ ያላቸውን ሸልመን
ያኔ ነው በሰላም እንቅልፍ
“እፎይ!” ብለን እምናርፍ፡፡
የስው ልጆችን ገመና የምታጋልጥ ለዓለም
ከእሷ በላይ የሚያሳድድ፣ የሚያስጨንቅ ጠላት የለም
ስቀሏት ይቺን ጠንቀኛ
በእሷ ሞት እንዳን እኛ!
ተፃፈ:- ፳፻ዓ.ም
ሰለሞን ሞገስ (ፋሲል)
#share
@getem
@getem
@NuEnanbib
👍1
#ይነበብ
ውድ የቴሌግራምና ፌስቡክ ጓዶች እንዴት ናችሁ?
መቼም በዚህ ሰዓት 'ሰላም ነው?' የሚለውን ቃል ከአንደበታችን እንዳናወጣ በሀገራችን እየሆነ ያለው ነገር ያስረናል፡፡
አዎ፡፡ እኛ ከኢትዮጵያ እና ከኢትዮጵያውያን ጎን ነን !!! ኢትዮጵያ ምንጊዜም ድል ታደርጋለች፡፡ አዎ እኛ ከንግግር በዘለለ አንድ ነገር በጋራ ብናደርግስ ፡ ብለን ወሳኝ ጉዳይ ለማከናወን ተነስተናል፡፡
ይህ ጥሪ ለሁላችሁም ነው ህዳር 20 እሁድ እለት #የግጥም_አብዮት እና የ #ግጥም_ብቻ ከተሰኙት ግሩፕ ጋር ለመልካም ነገር ዘምታችሁ #ደሜን_ለሀገሬ እያላችሁ ትለግሱ ዘንድ ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡
እኔ ከኢትዮጵያ ጎን ነኝ የሚል ሁሉ ደሙን ሰጥቶ አለሁልሽ ይበላት፡፡ መልካምነት ዋጋው ትልቅ ነው ወደ ህይወታችን ይዞ የሚመጣው በረከትም አያልቅም፡፡ ኑ ለመልካም እንዝመት! ሩቅ ያላችሁ በየትኛውም ክፍለ ሀገራት የሚገኙ #ለመልካም_ዘማቾች ቀኑን በአቅራቢያቸው ወደሚገኝ ቀይ መስቀል በመሄድ እለቱን ያስቡ፡፡
በዚህም መሰረት ፦
ህዳር 20 (እሁድ )
ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ
ስቴዲየም ወደሚገኘው የቀይ መስቀል ማህበር ግቢ ውስጥ እንገናኝ 🙏🙏🙏
*
Telegram
@Tkida and @gebriel19
#ለመልካም_ዘማቾች
#የግጥም_አብዮት
#ግጥም_ብቻ
📍📍📍 በዚህ ዘመቻ ላይ አብረን እንዘምታለን የምትሉ ሁሉ ድምፃችሁን አሰሙ ፡፡ #Share
📍📍📍 ኢትዮጵያዊ ነን የምንል ሁሉ ቢያንስ ለ10 ሰው ይህንን በማካፈል ዘመቻውን እንቀላቀል/እንደግፍ 🙏
@getem
@TkYEGITMABIYOT
ውድ የቴሌግራምና ፌስቡክ ጓዶች እንዴት ናችሁ?
መቼም በዚህ ሰዓት 'ሰላም ነው?' የሚለውን ቃል ከአንደበታችን እንዳናወጣ በሀገራችን እየሆነ ያለው ነገር ያስረናል፡፡
አዎ፡፡ እኛ ከኢትዮጵያ እና ከኢትዮጵያውያን ጎን ነን !!! ኢትዮጵያ ምንጊዜም ድል ታደርጋለች፡፡ አዎ እኛ ከንግግር በዘለለ አንድ ነገር በጋራ ብናደርግስ ፡ ብለን ወሳኝ ጉዳይ ለማከናወን ተነስተናል፡፡
ይህ ጥሪ ለሁላችሁም ነው ህዳር 20 እሁድ እለት #የግጥም_አብዮት እና የ #ግጥም_ብቻ ከተሰኙት ግሩፕ ጋር ለመልካም ነገር ዘምታችሁ #ደሜን_ለሀገሬ እያላችሁ ትለግሱ ዘንድ ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡
እኔ ከኢትዮጵያ ጎን ነኝ የሚል ሁሉ ደሙን ሰጥቶ አለሁልሽ ይበላት፡፡ መልካምነት ዋጋው ትልቅ ነው ወደ ህይወታችን ይዞ የሚመጣው በረከትም አያልቅም፡፡ ኑ ለመልካም እንዝመት! ሩቅ ያላችሁ በየትኛውም ክፍለ ሀገራት የሚገኙ #ለመልካም_ዘማቾች ቀኑን በአቅራቢያቸው ወደሚገኝ ቀይ መስቀል በመሄድ እለቱን ያስቡ፡፡
በዚህም መሰረት ፦
ህዳር 20 (እሁድ )
ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ
ስቴዲየም ወደሚገኘው የቀይ መስቀል ማህበር ግቢ ውስጥ እንገናኝ 🙏🙏🙏
*
Telegram
@Tkida and @gebriel19
#ለመልካም_ዘማቾች
#የግጥም_አብዮት
#ግጥም_ብቻ
📍📍📍 በዚህ ዘመቻ ላይ አብረን እንዘምታለን የምትሉ ሁሉ ድምፃችሁን አሰሙ ፡፡ #Share
📍📍📍 ኢትዮጵያዊ ነን የምንል ሁሉ ቢያንስ ለ10 ሰው ይህንን በማካፈል ዘመቻውን እንቀላቀል/እንደግፍ 🙏
@getem
@TkYEGITMABIYOT
😢1
ለናዝሬት ( አዳማ ) ልጆች!
****
ቴዎድሮስ ተ/አረጋይ
የናዝሬቱ ምልክት ፣ የአጼ ገላውዲዮሱ ጥበበኛ ነብይ መኮንን አዲስ አበባ ቢሆን የሚቀበረው ሥላሴ ይቀበራል።
የሚያውቀውም የሚያደንቀውም ይሄዳል። ራሱ ሰውየው ግን ናዝሬትን ፣ ማሪያም ቤተክርስቲያንን ፣ ከእናቱ አጠገብ ማረፍን መረጠ ። እኛን መረጠ ። እንግዲህ ነብይ ራሱ የለም። ቤተሰቦቹም የሉም። ታዛቢ የለም። ቀብሩ በክብሩ ልክ ላይደምቅ ይችላል። ከአዲስ አበባ ናዝሬት ለቀብር የሚሄደው ሰው በጣም ላይበዛ ይላል ( ከበዛ እሰየው )። እስቲ የናዝሬት ልጆች ፣ አዋቂ አዛውንቱ እንደ አፋር ዳጉ ስርዓት ተጠራሩና ወንድማችሁን ሸኙት ። እስቲ ተደዋወሉና 9:00 ሰዓት ማሪያም ቤተክርስቲያን ኑ ። አንድ ሰዓት አይወስድም ። ነብይን ብትወዱትም ፣ ባትወዱትም ፣ ብትቀርቡትም ባታውቁትም እስቲ ኑ ። እስቲ ተደዋወሉና " 9:00 ሰዓት ማሪያም ቤተክርስቲያን ነብይን እነሸኘው " ተባባሉ ።
እስቲ ኑ !!!!!!!!!
#SHARE በማድረግ ይህን መልዕክት ያዳርሱልን።
@getem
@getem
****
ቴዎድሮስ ተ/አረጋይ
የናዝሬቱ ምልክት ፣ የአጼ ገላውዲዮሱ ጥበበኛ ነብይ መኮንን አዲስ አበባ ቢሆን የሚቀበረው ሥላሴ ይቀበራል።
የሚያውቀውም የሚያደንቀውም ይሄዳል። ራሱ ሰውየው ግን ናዝሬትን ፣ ማሪያም ቤተክርስቲያንን ፣ ከእናቱ አጠገብ ማረፍን መረጠ ። እኛን መረጠ ። እንግዲህ ነብይ ራሱ የለም። ቤተሰቦቹም የሉም። ታዛቢ የለም። ቀብሩ በክብሩ ልክ ላይደምቅ ይችላል። ከአዲስ አበባ ናዝሬት ለቀብር የሚሄደው ሰው በጣም ላይበዛ ይላል ( ከበዛ እሰየው )። እስቲ የናዝሬት ልጆች ፣ አዋቂ አዛውንቱ እንደ አፋር ዳጉ ስርዓት ተጠራሩና ወንድማችሁን ሸኙት ። እስቲ ተደዋወሉና 9:00 ሰዓት ማሪያም ቤተክርስቲያን ኑ ። አንድ ሰዓት አይወስድም ። ነብይን ብትወዱትም ፣ ባትወዱትም ፣ ብትቀርቡትም ባታውቁትም እስቲ ኑ ። እስቲ ተደዋወሉና " 9:00 ሰዓት ማሪያም ቤተክርስቲያን ነብይን እነሸኘው " ተባባሉ ።
እስቲ ኑ !!!!!!!!!
#SHARE በማድረግ ይህን መልዕክት ያዳርሱልን።
@getem
@getem
❤37👍21😢6