ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
2.83K subscribers
536 photos
68 videos
81 files
391 links
〽️ ገድላትና ድርሳናት
〽️ 80 አሀዱ መጽሐፍ ቅዱስ
〽️ አዋልድ መጻሕፍት
〽️ ሌሎችንም ያለቦታቸው የገቡ የመጽሐፍቅዱስ ጥቅሶችና ኢ-መፅሐፍቅዱሳዊ የሆኑ ትምህርቶቻቸው በመፅሐፍ ቅዱስ ሲመዘኑ

እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል [ዮሐንስ 8፥32]
@teedy
@teedy

ኢየሱስ ማነው?👇
@Who_is_jesus
Download Telegram
<<ምስጋና ለእናትና ልጁ???>>

መጽሐፍ ቅዱስ ‹‹ምስጋና የሚገባውን እግዚአብሔርን እጠራለሁ›› በማለት ምስጋና የሚገባው ለማን እንደሆነ በግልጽ አስፍሯል (2ኛ ሳሙ. 22፡4)፡፡ ይህንንም ደግሞ ‹‹ለስሙ የሚገባ ክብርን ለእግዚአብሔር አምጡ፤ ቍርባንን ይዛችሁ በፊቱ ግቡ፤ በቅድስናው ስፍራ ለእግዚአብሔር ስገዱ›› (1ኛ ዜና. 16፡29) በሚልም ጭምር በተደጋጋሚ ይናገራል (መዝሙር 18፡3፤ 96፡8፡፡ ራእይ 4፡10)፡፡

#ማርያም ናት ተብሎ ምስጋና ለሚቀርብላት #አካል #ምስጋና ማቅረብ እንደሚኖርብኝ የሚያሳይ #የመጽሐፍ ቅዱስ #ምንባብ ማግኘት አልቻልኩም፡፡ በተቻለኝ አቅም #መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ባደረጉት ፍለጋ #ምስጋና ማቅረብ የሚገባኝ #ምስጋና ለሚገባው #ለእግዚአብሔር #ብቻ መሆኑን ነው የተማርኩት፡፡
አንዳንድ #መናፍቃን ምስጋና #በደረጃ አለ ይሉና ግና ምስጋና #ለእናትና #ልጁ በሚል አንዱን ምስጋና #ለሁለት #አካላት በማጋራት #ኢ-መጽሐፍ ቅዱሳዊ ድርጊት ውስጥ ገብተዋል፡፡ እነዚህ ሰዎች #ጣዖት #አምልኮ ውስጥ ያሉ ቢሆንም ይህን #ድርጊታቸውን ግን #መጽሐፍ ቅዱሳዊ ለማስማሰል ጥረት ያደርጋሉ፡፡ ነገር ግን ለዚህ #የተሳሳተ ድርጊታቸው የሚረዳቸው አንዳች እንኳ #ጥቅስ ማግኘት አልቻሉምና #የባሕርይና #የጸጋ በሚል #የቃላት #ጨዋታ ውስጥ ገብተው ሲዳክሩ ይታያሉ፡፡
በእኔ #እምነት #ምስጋና ለእናትና #ልጁ በሚል እየቀረበ ያለው #ሐሳብ #ኢ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ብቻ ሳይሆን #ጣዖት አምልኮትን #በክርስትና ካባ ውስጥ ማቅረብ ነው፡፡ ተሳስተሀል የሚለኝ ሰው ካለ #መጽሐፍ ቅዱሳዊ ማስረጃ ካለው ማቅረብ ይቻላል፡፡ ልብ ያድርጉ #ለማርያም #ምስጋና ማቅረብ እንዳለብኝ የሚናገር #የመጽሐፍ ቅዱስ #ምንባብ ያለው #ሰው ካለ ነው ያልኩት፡፡


ጌታችንና አምላካችን ሆይ፥ አንተ ሁሉን ፈጥረሃልና ስለ ፈቃድህም ሆነዋልና ተፈጥረውማልና ክብር ውዳሴ ኃይልም ልትቀበል ይገባሃል ራእይ 4፡10፡፡

@gedlatnadersanat
@gedlatnadersanat