ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
2.83K subscribers
536 photos
68 videos
81 files
391 links
〽️ ገድላትና ድርሳናት
〽️ 80 አሀዱ መጽሐፍ ቅዱስ
〽️ አዋልድ መጻሕፍት
〽️ ሌሎችንም ያለቦታቸው የገቡ የመጽሐፍቅዱስ ጥቅሶችና ኢ-መፅሐፍቅዱሳዊ የሆኑ ትምህርቶቻቸው በመፅሐፍ ቅዱስ ሲመዘኑ

እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል [ዮሐንስ 8፥32]
@teedy
@teedy

ኢየሱስ ማነው?👇
@Who_is_jesus
Download Telegram
▶️ ዘካርያስ #በቤተ መቅደስ #ምድብ ተራ (ሰሞን) ደርሶት #በእግዚአብሄር ፊት #በክህነት #በቤተ መቅደስ ውስጥ በሚያገለግልበት ጊዜ #ዩሐንስም እንደሚወለድ #መልአክ ተገልጦ ሲያነጋግረው #የአሮንን #ቡራኬ እንዲያሰማቸው ህዝቡ #በውጭ #በአደባባይ ይጠባበቅ ነበር እንጂ ከእነርሱ ጋር #አንድም #ሰው እንዳልነበረ #መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል {ሉቃ 1፥21፣ ዘሁ 6፤ 24-26}። እንዲሁም #መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል #በ6ኛው ወር #ማርያም ወደ ነበረችበት #በገሊላ አውራጃ ወደነበረችው #ናዝሬት #ከተማ ቤቷ ድረስ ሄዶ #አበሰራት እንጂ #በቤተ መቅደስ እንዳልነበረ #ቃሉ ይናገራል {ሉቃ 1፥26}።

▶️ ናዝሬት #ከተማ ደግሞ #ከገሊላ ባህር በስተ #ምዕራብ 25 ኪ.ሜ ርቃ #በዛብሎን ነገድ ድርሻ ውስጥ #የተመሰረተች የሃገሩ #ጠረፍ ከተማና #ዝቅተኛ #ግምት ይሰጣት የነበረች #ከተማ ስትሆን {ዩሐ 1፥47} #ቤተመቅደሱ የነበረው ደግሞ #በኢየሩሳሌም ሆኖ #በይሁዳ አውራጃ #በዮርዳኖስ ወንዝ #ወደጨው #ባህር ከሚገባበት #በምዕራብ 30 ኪ.ሜ #ከታላቁ #የሜድትራኒያን #ባህር 50 ኪ.ሜ ርቃ #በተራራ ላይ የምትገኝ #ከተማ ነች። በመሆኑም #ገብርኤል ሲያበስራት #ማርያም የነበረችው #በኢየሩሳሌም #ቤተ መቅደስ ሳይሆን #በቤቷ በተናቀችው #ከተማ #በናዝሬት ውስጥ ነበረች። ጌታ #ኢየሱስም በዚህ #ስፍራ #አደገ {ሉቃ 2፤ 39-40 ፣ 51}።

▶️ ከናዝሬት እስከ #ቤተልሔም #በእግር ቢያንስ 3 ቀን ያክል ያስኬዳል። #ከቤተልሔም እስከ #ኢየሩሳሌም ድረስ ያለው #ርቀት ደግሞ 8 ኪ.ሜ ነው። ስለዚህ #ማርያምና #ዮሴፍ ለቆጠራ ወደ #ኢየሩሳሌም በመሄድ እስከ #ቤተልሔም 3 ቀናት ያክል ተጉዘው #በመንገድ ላይ #ማርያም #የመውለጃዋ ሰዓት ቢደርስባት በዚያው በአንድ #ከብቶች #በረት ውስጥ #ክርስቶስን ወልዳዋለች። በተወለደ #በ8 ቀኑ እንደ #መልአኩ አጠራር <ኢየሱስ> ተብሎ ሲጠራ #ለ40 ቀናት ያክል #የመንጻት #ወራታቸውን በዚያው ፈጽመው {ዘሌ 12፤ 2-8፣ ዘሌ 5፥11} #ከ8.ኪሜ ጉዞ ቡኋላ ወደ #ኢየሩሳሌም #ቤተመቅደስ አደባባይ ደርሰዋል። #በጌታ #ህግ የታዘዘውን ሁሉ ከፈጸሙ ቡኋላ #በገሊላ አውራጃ ወዳለች #ናዝሬት #ከተማቸው ተመልሰዋል {ሉቃ 2፥39}[2]።

▶️ በገሊላ #አውራጃ #በቃና #መንደር #ሠርግ በነበረበት ሰዓት #ማርያም ለሰርግ ቤቱ #ዘመድ እንደመሆኗ መጠን #በአስተናጋጅነት ስታገለግልና #የጓዳው #ወይን በማለቁ #ኢየሱስን ጠርታ የመጀመርያውን #ተአምር ሲያደርግ የምናነበው #ዘመዶቻቸው #ለናዝሬት ከተማ በቅርብ እንደነበሩ ያሳያል። #ኢየሱስም የራሱና የቤተሰቦቹ #አገር #ናዝሬት መሆኑን ጠቅሷል {ሉቃ 4፤ 16-30}። #ናዝራዊ መባሉም ለዚሁ ነው {ማቴ 2፥23፣ 1፥47}። #የይሁዳ ሰዎች #በገሊላ #አውራጃ የሚኖሩ አይሁዶች #ከአህዛብ ጋር ካላቸው #ግንኙነት ሳቢያ #የአይሁድ #ህግ የሚጠበቅባቸውን እንደማያሟሉ በመግለጽ በተለይም #የናዝሬት ነዋሪዎችን ይጠሏቸው ነበር {ማቴ 4፥15፣ ዩሐ 1፤ 45-46}። ይህም ሆኖ #ከማርያም ማንነት ሳይሆን #እግዚአብሔር #በጸጋው በዚህ በተናቀው #በገሊላው #ናዝሬት ትኖር የነበረችውን #ልጃገረድ #ተስፋ የተሰጠው #የመሲሁ #እናት እንድትሆን መረጠ!።

▶️ ወደ ዋናው #ሃሳብ ስንመለስ #በኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ #ማርያም ትኖርበት ስለነበረችበት #ስፍራ #ሁኔታ በዋናነት 2 አመለካከት አለ።
አንደኛው #በናዝሬት #በዮሴፍ ቤት ነበረች የሚሉና ሌሎች ደግሞ #ከቤተ መቅደስ ዘንድ ነበረች የሚሉ ሲኖሩ ሁለቱን #አስታራቂ #ሃሳብ አለን ያሉ ደግሞ ሌላ 3ኛ ሃሳብ የሚያቀርቡ አሉ[3]። ሃሳባቸውም፦

<<አንዳንዶች #ከዮሴፍ ቤት አንዳንዶች #ከቤተ መቅደስ ይላሉ ግን #አይጣላም ሁሉም ተደርጓል #ከድናግለ እስራኤል ጋር #ውሃ ልትቀዳ ሄዳ #ውሃ #ቀድታ ስትመለስ #የተጠማ #ውሻ አገኘችና #በጫማዋ ቀድታ #አጠጣችው