▶️ ዘካርያስ #በቤተ መቅደስ #ምድብ ተራ (ሰሞን) ደርሶት #በእግዚአብሄር ፊት #በክህነት #በቤተ መቅደስ ውስጥ በሚያገለግልበት ጊዜ #ዩሐንስም እንደሚወለድ #መልአክ ተገልጦ ሲያነጋግረው #የአሮንን #ቡራኬ እንዲያሰማቸው ህዝቡ #በውጭ #በአደባባይ ይጠባበቅ ነበር እንጂ ከእነርሱ ጋር #አንድም #ሰው እንዳልነበረ #መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል {ሉቃ 1፥21፣ ዘሁ 6፤ 24-26}። እንዲሁም #መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል #በ6ኛው ወር #ማርያም ወደ ነበረችበት #በገሊላ አውራጃ ወደነበረችው #ናዝሬት #ከተማ ቤቷ ድረስ ሄዶ #አበሰራት እንጂ #በቤተ መቅደስ እንዳልነበረ #ቃሉ ይናገራል {ሉቃ 1፥26}።
▶️ ናዝሬት #ከተማ ደግሞ #ከገሊላ ባህር በስተ #ምዕራብ 25 ኪ.ሜ ርቃ #በዛብሎን ነገድ ድርሻ ውስጥ #የተመሰረተች የሃገሩ #ጠረፍ ከተማና #ዝቅተኛ #ግምት ይሰጣት የነበረች #ከተማ ስትሆን {ዩሐ 1፥47} #ቤተመቅደሱ የነበረው ደግሞ #በኢየሩሳሌም ሆኖ #በይሁዳ አውራጃ #በዮርዳኖስ ወንዝ #ወደጨው #ባህር ከሚገባበት #በምዕራብ 30 ኪ.ሜ #ከታላቁ #የሜድትራኒያን #ባህር 50 ኪ.ሜ ርቃ #በተራራ ላይ የምትገኝ #ከተማ ነች። በመሆኑም #ገብርኤል ሲያበስራት #ማርያም የነበረችው #በኢየሩሳሌም #ቤተ መቅደስ ሳይሆን #በቤቷ በተናቀችው #ከተማ #በናዝሬት ውስጥ ነበረች። ጌታ #ኢየሱስም በዚህ #ስፍራ #አደገ {ሉቃ 2፤ 39-40 ፣ 51}።
▶️ ከናዝሬት እስከ #ቤተልሔም #በእግር ቢያንስ 3 ቀን ያክል ያስኬዳል። #ከቤተልሔም እስከ #ኢየሩሳሌም ድረስ ያለው #ርቀት ደግሞ 8 ኪ.ሜ ነው። ስለዚህ #ማርያምና #ዮሴፍ ለቆጠራ ወደ #ኢየሩሳሌም በመሄድ እስከ #ቤተልሔም 3 ቀናት ያክል ተጉዘው #በመንገድ ላይ #ማርያም #የመውለጃዋ ሰዓት ቢደርስባት በዚያው በአንድ #ከብቶች #በረት ውስጥ #ክርስቶስን ወልዳዋለች። በተወለደ #በ8 ቀኑ እንደ #መልአኩ አጠራር <ኢየሱስ> ተብሎ ሲጠራ #ለ40 ቀናት ያክል #የመንጻት #ወራታቸውን በዚያው ፈጽመው {ዘሌ 12፤ 2-8፣ ዘሌ 5፥11} #ከ8.ኪሜ ጉዞ ቡኋላ ወደ #ኢየሩሳሌም #ቤተመቅደስ አደባባይ ደርሰዋል። #በጌታ #ህግ የታዘዘውን ሁሉ ከፈጸሙ ቡኋላ #በገሊላ አውራጃ ወዳለች #ናዝሬት #ከተማቸው ተመልሰዋል {ሉቃ 2፥39}[2]።
▶️ በገሊላ #አውራጃ #በቃና #መንደር #ሠርግ በነበረበት ሰዓት #ማርያም ለሰርግ ቤቱ #ዘመድ እንደመሆኗ መጠን #በአስተናጋጅነት ስታገለግልና #የጓዳው #ወይን በማለቁ #ኢየሱስን ጠርታ የመጀመርያውን #ተአምር ሲያደርግ የምናነበው #ዘመዶቻቸው #ለናዝሬት ከተማ በቅርብ እንደነበሩ ያሳያል። #ኢየሱስም የራሱና የቤተሰቦቹ #አገር #ናዝሬት መሆኑን ጠቅሷል {ሉቃ 4፤ 16-30}። #ናዝራዊ መባሉም ለዚሁ ነው {ማቴ 2፥23፣ 1፥47}። #የይሁዳ ሰዎች #በገሊላ #አውራጃ የሚኖሩ አይሁዶች #ከአህዛብ ጋር ካላቸው #ግንኙነት ሳቢያ #የአይሁድ #ህግ የሚጠበቅባቸውን እንደማያሟሉ በመግለጽ በተለይም #የናዝሬት ነዋሪዎችን ይጠሏቸው ነበር {ማቴ 4፥15፣ ዩሐ 1፤ 45-46}። ይህም ሆኖ #ከማርያም ማንነት ሳይሆን #እግዚአብሔር #በጸጋው በዚህ በተናቀው #በገሊላው #ናዝሬት ትኖር የነበረችውን #ልጃገረድ #ተስፋ የተሰጠው #የመሲሁ #እናት እንድትሆን መረጠ!።
▶️ ወደ ዋናው #ሃሳብ ስንመለስ #በኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ #ማርያም ትኖርበት ስለነበረችበት #ስፍራ #ሁኔታ በዋናነት 2 አመለካከት አለ።
አንደኛው #በናዝሬት #በዮሴፍ ቤት ነበረች የሚሉና ሌሎች ደግሞ #ከቤተ መቅደስ ዘንድ ነበረች የሚሉ ሲኖሩ ሁለቱን #አስታራቂ #ሃሳብ አለን ያሉ ደግሞ ሌላ 3ኛ ሃሳብ የሚያቀርቡ አሉ[3]። ሃሳባቸውም፦
<<አንዳንዶች #ከዮሴፍ ቤት አንዳንዶች #ከቤተ መቅደስ ይላሉ ግን #አይጣላም ሁሉም ተደርጓል #ከድናግለ እስራኤል ጋር #ውሃ ልትቀዳ ሄዳ #ውሃ #ቀድታ ስትመለስ #የተጠማ #ውሻ አገኘችና #በጫማዋ ቀድታ #አጠጣችው።
▶️ ናዝሬት #ከተማ ደግሞ #ከገሊላ ባህር በስተ #ምዕራብ 25 ኪ.ሜ ርቃ #በዛብሎን ነገድ ድርሻ ውስጥ #የተመሰረተች የሃገሩ #ጠረፍ ከተማና #ዝቅተኛ #ግምት ይሰጣት የነበረች #ከተማ ስትሆን {ዩሐ 1፥47} #ቤተመቅደሱ የነበረው ደግሞ #በኢየሩሳሌም ሆኖ #በይሁዳ አውራጃ #በዮርዳኖስ ወንዝ #ወደጨው #ባህር ከሚገባበት #በምዕራብ 30 ኪ.ሜ #ከታላቁ #የሜድትራኒያን #ባህር 50 ኪ.ሜ ርቃ #በተራራ ላይ የምትገኝ #ከተማ ነች። በመሆኑም #ገብርኤል ሲያበስራት #ማርያም የነበረችው #በኢየሩሳሌም #ቤተ መቅደስ ሳይሆን #በቤቷ በተናቀችው #ከተማ #በናዝሬት ውስጥ ነበረች። ጌታ #ኢየሱስም በዚህ #ስፍራ #አደገ {ሉቃ 2፤ 39-40 ፣ 51}።
▶️ ከናዝሬት እስከ #ቤተልሔም #በእግር ቢያንስ 3 ቀን ያክል ያስኬዳል። #ከቤተልሔም እስከ #ኢየሩሳሌም ድረስ ያለው #ርቀት ደግሞ 8 ኪ.ሜ ነው። ስለዚህ #ማርያምና #ዮሴፍ ለቆጠራ ወደ #ኢየሩሳሌም በመሄድ እስከ #ቤተልሔም 3 ቀናት ያክል ተጉዘው #በመንገድ ላይ #ማርያም #የመውለጃዋ ሰዓት ቢደርስባት በዚያው በአንድ #ከብቶች #በረት ውስጥ #ክርስቶስን ወልዳዋለች። በተወለደ #በ8 ቀኑ እንደ #መልአኩ አጠራር <ኢየሱስ> ተብሎ ሲጠራ #ለ40 ቀናት ያክል #የመንጻት #ወራታቸውን በዚያው ፈጽመው {ዘሌ 12፤ 2-8፣ ዘሌ 5፥11} #ከ8.ኪሜ ጉዞ ቡኋላ ወደ #ኢየሩሳሌም #ቤተመቅደስ አደባባይ ደርሰዋል። #በጌታ #ህግ የታዘዘውን ሁሉ ከፈጸሙ ቡኋላ #በገሊላ አውራጃ ወዳለች #ናዝሬት #ከተማቸው ተመልሰዋል {ሉቃ 2፥39}[2]።
▶️ በገሊላ #አውራጃ #በቃና #መንደር #ሠርግ በነበረበት ሰዓት #ማርያም ለሰርግ ቤቱ #ዘመድ እንደመሆኗ መጠን #በአስተናጋጅነት ስታገለግልና #የጓዳው #ወይን በማለቁ #ኢየሱስን ጠርታ የመጀመርያውን #ተአምር ሲያደርግ የምናነበው #ዘመዶቻቸው #ለናዝሬት ከተማ በቅርብ እንደነበሩ ያሳያል። #ኢየሱስም የራሱና የቤተሰቦቹ #አገር #ናዝሬት መሆኑን ጠቅሷል {ሉቃ 4፤ 16-30}። #ናዝራዊ መባሉም ለዚሁ ነው {ማቴ 2፥23፣ 1፥47}። #የይሁዳ ሰዎች #በገሊላ #አውራጃ የሚኖሩ አይሁዶች #ከአህዛብ ጋር ካላቸው #ግንኙነት ሳቢያ #የአይሁድ #ህግ የሚጠበቅባቸውን እንደማያሟሉ በመግለጽ በተለይም #የናዝሬት ነዋሪዎችን ይጠሏቸው ነበር {ማቴ 4፥15፣ ዩሐ 1፤ 45-46}። ይህም ሆኖ #ከማርያም ማንነት ሳይሆን #እግዚአብሔር #በጸጋው በዚህ በተናቀው #በገሊላው #ናዝሬት ትኖር የነበረችውን #ልጃገረድ #ተስፋ የተሰጠው #የመሲሁ #እናት እንድትሆን መረጠ!።
▶️ ወደ ዋናው #ሃሳብ ስንመለስ #በኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ #ማርያም ትኖርበት ስለነበረችበት #ስፍራ #ሁኔታ በዋናነት 2 አመለካከት አለ።
አንደኛው #በናዝሬት #በዮሴፍ ቤት ነበረች የሚሉና ሌሎች ደግሞ #ከቤተ መቅደስ ዘንድ ነበረች የሚሉ ሲኖሩ ሁለቱን #አስታራቂ #ሃሳብ አለን ያሉ ደግሞ ሌላ 3ኛ ሃሳብ የሚያቀርቡ አሉ[3]። ሃሳባቸውም፦
<<አንዳንዶች #ከዮሴፍ ቤት አንዳንዶች #ከቤተ መቅደስ ይላሉ ግን #አይጣላም ሁሉም ተደርጓል #ከድናግለ እስራኤል ጋር #ውሃ ልትቀዳ ሄዳ #ውሃ #ቀድታ ስትመለስ #የተጠማ #ውሻ አገኘችና #በጫማዋ ቀድታ #አጠጣችው።