ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
2.81K subscribers
536 photos
68 videos
81 files
393 links
〽️ ገድላትና ድርሳናት
〽️ 80 አሀዱ መጽሐፍ ቅዱስ
〽️ አዋልድ መጻሕፍት
〽️ ሌሎችንም ያለቦታቸው የገቡ የመጽሐፍቅዱስ ጥቅሶችና ኢ-መፅሐፍቅዱሳዊ የሆኑ ትምህርቶቻቸው በመፅሐፍ ቅዱስ ሲመዘኑ

እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል [ዮሐንስ 8፥32]
@teedy
@teedy

ኢየሱስ ማነው?👇
@Who_is_jesus
Download Telegram
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
ዕብራውያን 9፥15 እና 24 <<ስለዚህም የፊተኛው ኪዳን ሲጸና ሕግን የተላለፉትን የሚቤዥ ሞት ስለ ሆነ፥ የተጠሩት #የዘላለምን #ርስት #የተስፋ #ቃል እንዲቀበሉ እርሱ ፨የአዲስ ኪዳን #መካከለኛ፨ ነው። . . . ክርስቶስ በእጅ ወደ ተሰራች፥ የእውነተኛይቱ ምሳሌ ወደ ምትሆን #ቅድስት አልገባምና፥ ነገር ግን #በእግዚአብሔር #ፊት #ስለ #እኛ #አሁን #ይታይ ዘንድ ወደ እርስዋ ወደ #ሰማይ…


ወደ ዕብራውያን 10፤ 10-12

<< በዚህም ፈቃድ #የኢየሱስ #ክርስቶስን #ሥጋ አንድ ጊዜ ፈጽሞ #በማቅረብ ተቀድሰናል። #ሊቀ #ካህናትም ሁሉ #ዕለት #ዕለት እያገለገለ #ኃጢአትን #ሊያስወግዱ ከቶ #የማይችሉትን እነዚያን #መሥዋዕቶች ብዙ ጊዜ እያቀረበ ቆሞአል፤ #እርሱ ግን #ስለ #ኃጢአት #አንድን #መሥዋዕት #ለዘላለም አቅርቦ በእግዚአብሔር ቀኝ ተቀመጠ፥>>

ሐዋርያው ከሌሎች #መልእክቶቹ በተለየ ሁኔታ #ለዕብራውያን ሰዎች በጻፈው በዚህ #መልእክቱ #ክርስቶስ #አንድ ጊዜ በሠራው ሥራ ስላገኘነው #ቅድስና#ጽድቅ እና #መዳን ደጋግሞ ይናገራል። ይህንንም #ከቀደመው ኪዳን(ብሉይ ኪዳን) #መሥዋዕት ጋር #በማስተያየት ያቀርባል። በዚህም ምዕራፍ ይህንኑ መመልከት ይቻላል።

#የተቀደስነው #የክርስቶስን #ሥጋ #በማቅረብ ነው ይላል፤ <ማቅረብ ምን ማለት ነው?> በተደጋጋሚ እንደ ተባለው #በብሉይ #ኪዳን አንድ #በደለኛ(ኅጢአተኛ) እስራኤላዊ #ለሠራው #በደል #ይቅርታን ለማግኘት የበደል #መሥዋዕት #ማቅረብ ይኖርበታል (ዘሌዋውያን 5፥6)። <<የኃጢአት ደሞዝ #ሞት ነውና>> (ሮሜ 6፥23) እንዲሁም <<ኅጢአትን የምትሠራ ነፍስ እርስዋ #ትሞታለች>> (ሕዝ 18፥4፣ 20) ተብሏልና #ኅጢአት የሠራ ሰው #በሕይወት #መኖር አይችልም። ስለዚህም #በኀጢአተኛው እስራኤላዊ #ምትክ ምንም #በደል #የሌለበት #እንስሳ #ኃጢአተኛ ሆኖ ሲሞት በበደሉ እግዚአብሔርን ያሳዘነው እስራኤላዊ #ንጹሕ ነው ይባላል። <ደም ሳይፈስ #ስርየት የለም> (ዕብ 9፥22-23)

ልክ እንደዚሁ #በበደላችን #ሙታን የነበርን(ኤፌ 2፥2) እኛ ምንም በደል የሌለበት #ክርስቶስ ስለ እኛ በደል #በመሞቱ(2ቆሮ 5፥21) ምክንያት <<የኢየሱስ ክርስቶስን ሥጋ #አንድ #ጊዜ ፈጽሞ #በማቅረብ #ተቀድሰናል>>። ይህም #ከእኛ በሆነ ነገር ሳይሆን #ከእርሱ የሆነ በመሆኑ #ክብሩን መልሰን ለእርሱ እንሰጣለን።

ይህ ብቻም አይደለም፤ <<እርሱ ግን ስለ #ኅጢአት #አንድን #መሥዋዕት #ለዘላለም #አቅርቦ #በአብ ቀኝ #ተቀመጠ፤>> በማለት #ለዘላለም #የቀረበው ይህ #መሥዋዕት እስከ ምጽአቱ ድረስ #የምልጃን #ሥራ ሲሰራ፣ #በደለኞችን #ከእግዚአብሄር ጋር #ሲያስታርቅ#በንስሐ #ለተመለሱት ሰዎች #ሲታይ ይቆያል(ዕብ 9፥24፣ 28)። ይህ ነው #የክርስቶስ #ምልጃ። አታወሳስቡት!!

#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/

ይቀጥላል..
@gedlatnadersanat @teeod
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
▶️ ድሮም ፍለጋቸው እናቱ #ማርያምን ሳይሆን #የተወለደውን #የአይሁድ #ንጉስ ነው {ማቴ 2፥2፣ 11}። #ሄሮድስም #ህጻኑን #ለመግደል አቅዶ እንደተነሳና #ህጻኑን ግን እንዳላገኘው ያሳይና ወዲያውም ወደ 30 ዓመት #ዕድሜው ተምዘግዝጎ ወደ #አገልግሎቱና #ዋና ወደ ሆነው #ሰፊ #ክፍል ውስጥ ይገባል። ▶️ በሉቃ 1፥26፣ እስከ 2፥52 ብንመለከትም #መልአኩ #ገብርኤል #ማርያምን #ትጸንሻለሽ ብሎ ከገለጸ…
▶️ በዩሐ ወንጌል 2፤ 1-11 #ማርያም የተጠቀሰችበትን #ዋና #ምክንያት ብናይ #ኢየሱስ #የምልክቶችን #መጀመሪያ "በቃና ዘገሊላ" #ተአምር እንዳደረገና #ክብሩን እንደገለጸ #ደቀመዛሙርቱም #በእርሱ #ለመጀመሪያ ጊዜ #እንዳመኑ ለማሳየት #ታሪኩን ከስር #በመጀመር በአንድ ወቅት #በገሊላ አውራጃ #በቃና ሠርግ እንደነበርና <እናቱም በዚያ ነበረች> በማለት እግረ መንገዷን ተጠቅሳ #በድግሱ ስነ ስርዓት ላይ #የወይን #ጠጅ ማለቁንና #ማርያምም #የወይኑ ማለቅ #እንዳሳሰባትና ለእርሱ #እንደገለጸችለት ጠቅሶ ከዚያም #ኢየሱስ ክርስቶስ ለመጀመሪያ ጊዜ #መለኮታዊውን #ተአምር #እንዳደረገ ሁሉም #በእርሷ ሳይሆን #በእርሱ እንዳመኑ <... በእርሱ አመኑ> በማለት ጠቅሶ #የማርያምን #ሁኔታ ይተወዋል።