ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
✍✍ ⚜ ሮሜ 8÷34 " #የሞተው÷ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው÷ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው÷ ደግሞ ስለ እኛ #የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፡፡" #ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በዚህ መልእክቱ ማስተላልፍ የፈለገው ‹‹ #እንግዲህ #በክርስቶስ ኢየሱስ ላሉት አሁን #ኵነኔ የለባቸውም›› የሚለውን ነው (ቊጥር 1)፡፡ ሐዋርያው በመቀጠል ‹‹ #በክርስቶስ ኢየሱስ ያለው #የሕይወት መንፈስ ሕግ #ከኀጢአትና…
✍✍
⚜ 1ኛ ጢሞቲዎስ 2፥5
"አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም #መካከል ያለው #መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም #ሰው #የሆነ #ክርስቶስ #ኢየሱስ ነው፤"
#የክርስቶስ ሰው የመሆን ምክንያት በዚህ መልእክት በሚገባ ሰፍሯል። በአዳም #በደል ምክንያት #ከእግዚአብሄር ፊት የራቀው #የአዳም ዘር ዳግመኛ #የእግዚአብሄርን #ፊት ለማየት የሚያስችል #ንጽህና ያልነበረው በመሆኑ፣ በእርሱ እና በአምላኩ #መካከል ያለውን #ክፍተት የሚሞላ ስላላገኘ፣ "አቤቱ፥ እባክህ፥ አሁን #አድን፤ አቤቱ፥ እባክህ፥ አሁን፥ #አቅና"፣ እጅህን፥ ከአርያም ላክ #አድነኝም" (መዝ 118፥25 ፣ 144፤ 7-8) በሚል በብዙ #ጩኸት ውስጥ ነበር። ክብር ለእርሱ ይሁንና ፍጹም #ሰው ፍጹም #አምላክ በሆነው #በክርስቶስ <<.... #በደሙ የተደረገ #ቤዛነታችንን አገኘን እርሱም #የበደላችን #ስርየት>> ነው (ኤፌሶን 1፥7)።
" #መካከለኛ እንዲሆን እግዚአብሔር #አንድያ #ልጁን ላከው... [ምክንያቱም ደግሞ <<ወንድም ወንድሙን #አያድንም ሰውም #አያድንም>> እንደሚል(መዝ 49፥7) መጽሀፍ፥ #ሰው(ፍጡርና የአዳም ልጅ) #መካከለኛ ሊሆን... እና #ሊያድን የማይችል ደካማ #ፍጡር ነውና። የሰው ልጅ ብቻም ሳይሆን <<ከሰማይ #መላእክት እንኳ ቢሆን ከምድርም ሰው መካከል አንድስ እንኳ #ለመካከለኝነቱ ብቁ ሆኖ #ሰውና #እግዚአብሔርን #ማስታረቅ የተቻለው አልተገኘም አይገኝምም። "ደም ሳይፈስም ስርየት የለም"(ዕብ9፥22)። #በሰውና #በእግዚአብሄር #መካከል የነበረውን #የጥል #ግድግዳ ለማፍረስ በመካከል የገባ፣ ሁለቱን #ያስታረቀ፣ ሰውን ከሰማያዊ ርስት የቀላቀለ #ጌታ #ኢየሱስ #ብቻ ነው>>።
📖/፤ ብርሃኑ አበጋዝ፤
^ክርስቶስ^ (2007) ገጽ 38።
#ክርስቶስ #የመካከለኛነት ሥራውን የሰራው በመከራ ሞቱ በመሆኑ ሁላችን #በእርሱ #በኩል ወደ #እግዚአብሔር #የመቅረብ መብት እንድናገኝ አስችሎናል ለዚህ ነው መጽሀፍ ቅዱስ "እንግዲህ፥ ወንድሞች ሆይ፥ በመረቀልን #በዐዲስና #በሕያው #መንገድ ወደ ቅድስት #በኢየሱስ #ደም በመጋረጃው ማለት #በሥጋው #በኩል እንድንገባ ድፍረት..." እንዳለን የሚያስተምረው (ዕብ 10፤ 19-20)።
#የክርስቶስን #የመካከለኝነት ሥራ ለመቀበል የከበዳቸው ሰዎች ለዚህ ጥቅስ የሚሰጡት መከላከያ #ሐሳብ ቢያጡ ከምንባቡ ውስጥ <<ይህም በገዛ ዘመኑ ምስክርነቱ ነበረ>> የሚለውን መዘው በማውጣት በእርግጥ #ክርስቶስ በዚህ ምድር ሳለ #የመካከለኝነት #ሥራ ሰርቶ ነበር አሁን ግን እንዲህ ያለ ነገር #በእርሱ ዘንድ #የለም የሚል #ሐሳብ ያቀርባሉ። ወገኖቻችን በዚህ ስፍራ ላይ #ሐዋሪያው #ጳውሎስ #ክርስቶስን ^ #ሰው^ ማለቱን አላስተዋሉም ይሆን?? አሁን በሰማያት የእኛን ሥጋ ሥጋው ያደረገ መካከለኛ (ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ) አለን። ለዛም እኮ ነው መጽሀፍቅዱስ፤
""ስለእኛ አሁን ይታይ ዘንድ ወደ ሰማይ ገባ"(ዕብ 9፥24 ፣ 28)""
""ስለእኛ የሚማልደው(ሮሜ 8፥34)፤""
""ዘውትር ሊያማልድ...ብሎም በእርሱ በኩል የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል(ዕብ 7፥25)፤""
""እንዲሁም በሰማይ ባለችው መቅደስ አገልጋይ"(ዕብ 8፥2)""
""የአዲስ ኪዳን መካከለኛ(ዕብ 9፥15፣ 12፥24)፤""
""በሚሻል ተስፋ ቃል በተመሠረተ በሚሻል ኪዳን ደግሞ #መካከለኛ #እንደሚሆን በዚያ ልክ እጅግ የሚሻል አገልግሎት አግኝቶአል።""(ዕብ 8፥6)
""ዘላለማዊ ሊቀካህን""(ዕብ 2፥17፣ 3፥1፣ 4፥14፣ 6፥20፣ 7፥26፣ 8፥1)....ወ.ዘ.ተ የሚለው።
#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/
ይቀጥላል..
@gedlatnadersanat @teeod
⚜ 1ኛ ጢሞቲዎስ 2፥5
"አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም #መካከል ያለው #መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም #ሰው #የሆነ #ክርስቶስ #ኢየሱስ ነው፤"
#የክርስቶስ ሰው የመሆን ምክንያት በዚህ መልእክት በሚገባ ሰፍሯል። በአዳም #በደል ምክንያት #ከእግዚአብሄር ፊት የራቀው #የአዳም ዘር ዳግመኛ #የእግዚአብሄርን #ፊት ለማየት የሚያስችል #ንጽህና ያልነበረው በመሆኑ፣ በእርሱ እና በአምላኩ #መካከል ያለውን #ክፍተት የሚሞላ ስላላገኘ፣ "አቤቱ፥ እባክህ፥ አሁን #አድን፤ አቤቱ፥ እባክህ፥ አሁን፥ #አቅና"፣ እጅህን፥ ከአርያም ላክ #አድነኝም" (መዝ 118፥25 ፣ 144፤ 7-8) በሚል በብዙ #ጩኸት ውስጥ ነበር። ክብር ለእርሱ ይሁንና ፍጹም #ሰው ፍጹም #አምላክ በሆነው #በክርስቶስ <<.... #በደሙ የተደረገ #ቤዛነታችንን አገኘን እርሱም #የበደላችን #ስርየት>> ነው (ኤፌሶን 1፥7)።
" #መካከለኛ እንዲሆን እግዚአብሔር #አንድያ #ልጁን ላከው... [ምክንያቱም ደግሞ <<ወንድም ወንድሙን #አያድንም ሰውም #አያድንም>> እንደሚል(መዝ 49፥7) መጽሀፍ፥ #ሰው(ፍጡርና የአዳም ልጅ) #መካከለኛ ሊሆን... እና #ሊያድን የማይችል ደካማ #ፍጡር ነውና። የሰው ልጅ ብቻም ሳይሆን <<ከሰማይ #መላእክት እንኳ ቢሆን ከምድርም ሰው መካከል አንድስ እንኳ #ለመካከለኝነቱ ብቁ ሆኖ #ሰውና #እግዚአብሔርን #ማስታረቅ የተቻለው አልተገኘም አይገኝምም። "ደም ሳይፈስም ስርየት የለም"(ዕብ9፥22)። #በሰውና #በእግዚአብሄር #መካከል የነበረውን #የጥል #ግድግዳ ለማፍረስ በመካከል የገባ፣ ሁለቱን #ያስታረቀ፣ ሰውን ከሰማያዊ ርስት የቀላቀለ #ጌታ #ኢየሱስ #ብቻ ነው>>።
📖/፤ ብርሃኑ አበጋዝ፤
^ክርስቶስ^ (2007) ገጽ 38።
#ክርስቶስ #የመካከለኛነት ሥራውን የሰራው በመከራ ሞቱ በመሆኑ ሁላችን #በእርሱ #በኩል ወደ #እግዚአብሔር #የመቅረብ መብት እንድናገኝ አስችሎናል ለዚህ ነው መጽሀፍ ቅዱስ "እንግዲህ፥ ወንድሞች ሆይ፥ በመረቀልን #በዐዲስና #በሕያው #መንገድ ወደ ቅድስት #በኢየሱስ #ደም በመጋረጃው ማለት #በሥጋው #በኩል እንድንገባ ድፍረት..." እንዳለን የሚያስተምረው (ዕብ 10፤ 19-20)።
#የክርስቶስን #የመካከለኝነት ሥራ ለመቀበል የከበዳቸው ሰዎች ለዚህ ጥቅስ የሚሰጡት መከላከያ #ሐሳብ ቢያጡ ከምንባቡ ውስጥ <<ይህም በገዛ ዘመኑ ምስክርነቱ ነበረ>> የሚለውን መዘው በማውጣት በእርግጥ #ክርስቶስ በዚህ ምድር ሳለ #የመካከለኝነት #ሥራ ሰርቶ ነበር አሁን ግን እንዲህ ያለ ነገር #በእርሱ ዘንድ #የለም የሚል #ሐሳብ ያቀርባሉ። ወገኖቻችን በዚህ ስፍራ ላይ #ሐዋሪያው #ጳውሎስ #ክርስቶስን ^ #ሰው^ ማለቱን አላስተዋሉም ይሆን?? አሁን በሰማያት የእኛን ሥጋ ሥጋው ያደረገ መካከለኛ (ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ) አለን። ለዛም እኮ ነው መጽሀፍቅዱስ፤
""ስለእኛ አሁን ይታይ ዘንድ ወደ ሰማይ ገባ"(ዕብ 9፥24 ፣ 28)""
""ስለእኛ የሚማልደው(ሮሜ 8፥34)፤""
""ዘውትር ሊያማልድ...ብሎም በእርሱ በኩል የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል(ዕብ 7፥25)፤""
""እንዲሁም በሰማይ ባለችው መቅደስ አገልጋይ"(ዕብ 8፥2)""
""የአዲስ ኪዳን መካከለኛ(ዕብ 9፥15፣ 12፥24)፤""
""በሚሻል ተስፋ ቃል በተመሠረተ በሚሻል ኪዳን ደግሞ #መካከለኛ #እንደሚሆን በዚያ ልክ እጅግ የሚሻል አገልግሎት አግኝቶአል።""(ዕብ 8፥6)
""ዘላለማዊ ሊቀካህን""(ዕብ 2፥17፣ 3፥1፣ 4፥14፣ 6፥20፣ 7፥26፣ 8፥1)....ወ.ዘ.ተ የሚለው።
#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/
ይቀጥላል..
@gedlatnadersanat @teeod
መጽሀፈ ሰአታት
💠 "ሰዓሊ ለነ ሰንበት ክርስቲያን ቅድስት፣ ለውለደ ሰብእ መድኃኒት፣ ወእስከ ለዓለም ሰፋኒት"
💠 " ለሰው ልጆች መድኃኒት የሆንሽ እስከ ዘላለም ገዢ የሆንሽ የክርስቲያን ሰንበት ሆይ ለምኝልን (አማልጅን)
/ሰዓሊ ለነ ከሚባል ክፍል -- ገጽ 30/
▶️ የመጽሀፉ ደራሲ #ሰንበተ #ክርስቲያን የሚለው #ዕለተ #እሁድን እንደሆነ ከተለመደው አባባል ማወቅ ይቻላል። #እሑድን በተመለከተ በግእዙ ሐዲስ ኪዳን <<ወበእሑድ ሰንበት መጽአት ማርያም መግደላዊት>> የሚባል ንባብ ይገኛል(ዩሐ 20፥1)። በአማርኛው ግን <<ከሳምንቱም በፊተኛው ቀን ማርያም መግደላዊት ገና ጨለማ ሳለ ማለዳ ወደ መቃብር መጣች>> ይላል። ከሳምንቱ በፊተኛው ቀን የሚለው በግሪኩ <<μιᾷτῶν σαββάτων/ሚያ ቶን ሳባቶን/>> የሚለው ቃል ሲሆን ትርጉሙም ያው <ከሳምንቱ በፊተኛው ቀን> የሚል ነው። በግእዙ <<ወበእሑድ ሰንበት>> የሚለው ንባብ ግን በግሪኩ ስለሌለ #የትርጉም #ስህተት መሆኑ ግልጽ ነው። እንዲሁም በሌላ ቦታ <<ወበዕለተ እሑድ እንዘ ጉቡኣን ንሕነ ከመ ንባርክ ማዕደ>>/ሐዋ 20፥7/ ይላል፤ ይህም በአማርኛው << #ከሳምንቱ #በመጀመሪያው ቀን እንጀራ ለመቁረስ ተሰብስበን ሳለን..>> ተብሎ #የተተረጎመ ሲሆን በዚህኛውም ሆነ በፊተኛው ምንባብ ያለው #የግሪኩ ቃል እሁድ ሰንበት እንደሆነች የማያሳይ በመሆኑ "እለተ እሑድ" <<ሰንበት>> እንደሆነች የማያሳይ በመሆኑ "እለተ እሁድ" <<ሰንበት>> እንደሆነች የሚናገረው የግእዝ ንባብ #የትርጉም #ስህተት የወለደው መሆኑን እንገነዘባለን። ለብሉይ ኪዳን #ህዝብ #እግዚአብሔር #ዕረፍተ #ስጋ እንድትሆናቸው #ዕለተ #ሰንበትን ሰጥቷቸው ነበር፤ ይሁንና #ሰንበት #በጥላነት #ክርስቶስን ታመለክት ነበር፤ ይህንንም መጽሀፍ ቅዱስ ሲያስረዳ <<እንግዲህ #በመብል ወይም #በመጠጥ ወይም ስለ #በዓል ወይም ስለ #ወር መባቻ ወይም ስለ #ሰንበት ማንም አይፍረድባችሁ፤ እነዚህ ሊመጡ ያሉት ነገሮች #ጥላ ናቸውና #አካሉ ግን #የክርስቶስ ነው>> ይላል/ቆላ 2፤ 16-17/። ስለሆነም <በአዲስ ኪዳን> #ሰንበተ #ክርስቲያን #ኢየሱስ #ክርስቶስ ነው እንጂ #ዕለተ #እሑድ አይደለችም።
ከዚህም ጋር ደግሞ << ንዑ ኅቤየ ኲልክሙ ስሩሐን ወጽዑራን ወአነ አአርፈክሙ ማለትም እናንተ ደካሞች #ሸክማችሁ #የከበደ ሁሉ ወደኔ ኑ እኔም #አሳርፋችኋለሁ>>/ማቴ 11፥29/ የሚለውን ማስተዋል ያስፈልጋል፤ ይህንን በመረዳት አንዲት #የማትሰማና #ሕያዊት ያልሆነች #የጊዜ #ክፍልፋይ ዕለተ #እሁድን #ሰንበት ብሎ ማክበርን ትቶ <አማናዊውን ሰንበት> #ክርስቶስን ማክበርና #በእርሱም #ማረፍ ይገባል።
እጅግ #የሚያሳዝነው ደግሞ ዕለቷ <<ለውሉደ ሰብእ መድኃኒት ወእስከ ለዓለም ሰፋኒት>> <<ለሰው ልጆች #መድኃኒት ለዘላለዓም #ገዥ የሆንሽ>> መባሏ ነው። #የኑፋቄውን ክፋት ለመረዳት ለዚህች #ዕለት የተሰጡትንና #መድኃኒት፣ #ገዥ የሚሉትን #ቃላት እንመርምር።
💠 "ሰዓሊ ለነ ሰንበት ክርስቲያን ቅድስት፣ ለውለደ ሰብእ መድኃኒት፣ ወእስከ ለዓለም ሰፋኒት"
💠 " ለሰው ልጆች መድኃኒት የሆንሽ እስከ ዘላለም ገዢ የሆንሽ የክርስቲያን ሰንበት ሆይ ለምኝልን (አማልጅን)
/ሰዓሊ ለነ ከሚባል ክፍል -- ገጽ 30/
▶️ የመጽሀፉ ደራሲ #ሰንበተ #ክርስቲያን የሚለው #ዕለተ #እሁድን እንደሆነ ከተለመደው አባባል ማወቅ ይቻላል። #እሑድን በተመለከተ በግእዙ ሐዲስ ኪዳን <<ወበእሑድ ሰንበት መጽአት ማርያም መግደላዊት>> የሚባል ንባብ ይገኛል(ዩሐ 20፥1)። በአማርኛው ግን <<ከሳምንቱም በፊተኛው ቀን ማርያም መግደላዊት ገና ጨለማ ሳለ ማለዳ ወደ መቃብር መጣች>> ይላል። ከሳምንቱ በፊተኛው ቀን የሚለው በግሪኩ <<μιᾷτῶν σαββάτων/ሚያ ቶን ሳባቶን/>> የሚለው ቃል ሲሆን ትርጉሙም ያው <ከሳምንቱ በፊተኛው ቀን> የሚል ነው። በግእዙ <<ወበእሑድ ሰንበት>> የሚለው ንባብ ግን በግሪኩ ስለሌለ #የትርጉም #ስህተት መሆኑ ግልጽ ነው። እንዲሁም በሌላ ቦታ <<ወበዕለተ እሑድ እንዘ ጉቡኣን ንሕነ ከመ ንባርክ ማዕደ>>/ሐዋ 20፥7/ ይላል፤ ይህም በአማርኛው << #ከሳምንቱ #በመጀመሪያው ቀን እንጀራ ለመቁረስ ተሰብስበን ሳለን..>> ተብሎ #የተተረጎመ ሲሆን በዚህኛውም ሆነ በፊተኛው ምንባብ ያለው #የግሪኩ ቃል እሁድ ሰንበት እንደሆነች የማያሳይ በመሆኑ "እለተ እሑድ" <<ሰንበት>> እንደሆነች የማያሳይ በመሆኑ "እለተ እሁድ" <<ሰንበት>> እንደሆነች የሚናገረው የግእዝ ንባብ #የትርጉም #ስህተት የወለደው መሆኑን እንገነዘባለን። ለብሉይ ኪዳን #ህዝብ #እግዚአብሔር #ዕረፍተ #ስጋ እንድትሆናቸው #ዕለተ #ሰንበትን ሰጥቷቸው ነበር፤ ይሁንና #ሰንበት #በጥላነት #ክርስቶስን ታመለክት ነበር፤ ይህንንም መጽሀፍ ቅዱስ ሲያስረዳ <<እንግዲህ #በመብል ወይም #በመጠጥ ወይም ስለ #በዓል ወይም ስለ #ወር መባቻ ወይም ስለ #ሰንበት ማንም አይፍረድባችሁ፤ እነዚህ ሊመጡ ያሉት ነገሮች #ጥላ ናቸውና #አካሉ ግን #የክርስቶስ ነው>> ይላል/ቆላ 2፤ 16-17/። ስለሆነም <በአዲስ ኪዳን> #ሰንበተ #ክርስቲያን #ኢየሱስ #ክርስቶስ ነው እንጂ #ዕለተ #እሑድ አይደለችም።
ከዚህም ጋር ደግሞ << ንዑ ኅቤየ ኲልክሙ ስሩሐን ወጽዑራን ወአነ አአርፈክሙ ማለትም እናንተ ደካሞች #ሸክማችሁ #የከበደ ሁሉ ወደኔ ኑ እኔም #አሳርፋችኋለሁ>>/ማቴ 11፥29/ የሚለውን ማስተዋል ያስፈልጋል፤ ይህንን በመረዳት አንዲት #የማትሰማና #ሕያዊት ያልሆነች #የጊዜ #ክፍልፋይ ዕለተ #እሁድን #ሰንበት ብሎ ማክበርን ትቶ <አማናዊውን ሰንበት> #ክርስቶስን ማክበርና #በእርሱም #ማረፍ ይገባል።
እጅግ #የሚያሳዝነው ደግሞ ዕለቷ <<ለውሉደ ሰብእ መድኃኒት ወእስከ ለዓለም ሰፋኒት>> <<ለሰው ልጆች #መድኃኒት ለዘላለዓም #ገዥ የሆንሽ>> መባሏ ነው። #የኑፋቄውን ክፋት ለመረዳት ለዚህች #ዕለት የተሰጡትንና #መድኃኒት፣ #ገዥ የሚሉትን #ቃላት እንመርምር።