#እንግዲህ ከዓለም ጫጫታ ርቀን በእናቶች ሳምንት ብፅዕት እናታችንን እንዳናስብ ብዙሁን ዘበዘቡን አደከሙንም! #ስለዚህ ይህን እል ዘንድ ግድ ሆነብኝ ።
አደባባዮ እራሱኮ የመስቀል ቅርጽ እንጂ የጨረቃና የኮከብ ቅርጾ የለውም ቢያንስ እርሱን እንኳን ለምን አይሰሙትም ?
ጨረቃና ከዋክብት እንኳ በስቅለቱ ወቅት ካንተ በላይ ሆነን ልንታይ አይገባንም ሲሉ ከሰማይ ወደ ምድር የረገፋ አይደለምን? አንዳንዴ ከመገለጫዎቻችን ካልተማርን ሳይገባን ነው ማለት ነው ምልክታችን አርገናቸው እንደ ቁራ የምንጮኸው።
#እንደው ድከሙ ሲላቸው እንጂ አብዛኛው የሀገራችን አደባባዮች ባለ መስቀል ናቸው። መስቀል የአደባባይ አደባባይም የመስቀል ነው! አደባባዮ ብዙ ዓይነት መፈክር እና ጥቅስ የተጠቀሰበት አደባባይ ቢሆንም ቅሉ ለእንዲህ ዐይነቶቹ ግን ይህ ይላቸዋል። "ዓለም በእኔ ዘንድ የተሰቀለ ነው እኔም በዓለም ዘንድ የተሰቀልኩኝ(የተመሳቀልኩ ፣መስቀለኛ የሆንኩ) ነኝ!
#ጥያቄያችሁ እንስገድበት ሳይሆን እንስገድለት ከሆነ እናፍጥርበት ሳይሆን መስቀሉን እናፍቅርበት ከሆነ ትድኑ ዘንድ በቀንም አምስት ጊዜ ከመታጠብ ታርፉ ዘንድ አምናችሁ አንዴ ተጠመቁ ያኔ እንተዋችዋለን።
አደባባዮ እራሱኮ የመስቀል ቅርጽ እንጂ የጨረቃና የኮከብ ቅርጾ የለውም ቢያንስ እርሱን እንኳን ለምን አይሰሙትም ?
ጨረቃና ከዋክብት እንኳ በስቅለቱ ወቅት ካንተ በላይ ሆነን ልንታይ አይገባንም ሲሉ ከሰማይ ወደ ምድር የረገፋ አይደለምን? አንዳንዴ ከመገለጫዎቻችን ካልተማርን ሳይገባን ነው ማለት ነው ምልክታችን አርገናቸው እንደ ቁራ የምንጮኸው።
#እንደው ድከሙ ሲላቸው እንጂ አብዛኛው የሀገራችን አደባባዮች ባለ መስቀል ናቸው። መስቀል የአደባባይ አደባባይም የመስቀል ነው! አደባባዮ ብዙ ዓይነት መፈክር እና ጥቅስ የተጠቀሰበት አደባባይ ቢሆንም ቅሉ ለእንዲህ ዐይነቶቹ ግን ይህ ይላቸዋል። "ዓለም በእኔ ዘንድ የተሰቀለ ነው እኔም በዓለም ዘንድ የተሰቀልኩኝ(የተመሳቀልኩ ፣መስቀለኛ የሆንኩ) ነኝ!
#ጥያቄያችሁ እንስገድበት ሳይሆን እንስገድለት ከሆነ እናፍጥርበት ሳይሆን መስቀሉን እናፍቅርበት ከሆነ ትድኑ ዘንድ በቀንም አምስት ጊዜ ከመታጠብ ታርፉ ዘንድ አምናችሁ አንዴ ተጠመቁ ያኔ እንተዋችዋለን።