#የመጽሐፍ_ቅዱስ_ጥናት ጥያቄዎች ትክክለኛ ምላሾች
እውነት ወይም ሐሰት በሉ
1 #_መጽሐፍ ቅዱስ የተጻፈው በአንድ ጊዜ ነው።
ሀ) እውነት ለ)✅ ሐሰት
2 #_መዝሙረ ዳዊት በከተማ ስም ከተሰየሙ መጻሕፍት መካከል አንዱ ነው።
ሀ ) እውነት ለ )✅ ሐሰት
3 #_የመጽሐፈ ሶስና እናት መጽሐፍ ትንቢተ ዳንኤል ነው።
ሀ ) ✅እውነት ለ ) ሐሰት
4 #_መጽሐፈ አስቴርን የጻፈችው አስቴር ነች።
ሀ ) እውነት ለ)✅ ሐሰት
5 #_የሐዋርያት ሥራን የጻፈው ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ ነው።
ሀ ) ✅እውነት ለ ) ሐሰት
#ይዘት ምርጫ
6 #_ከሚከተሉት መካከል የታሪክ መጽሐፍ የሆነው የቱ ነው❓
ሀ) ✅ግብረ ሐዋርያት
ለ )የማቴዎስ ወንጌል
ሐ )ወደ ቆሮንጦስ ሰዎች
መ) ሀ እና ለ
7) #ከተዘረዙት መጻሕፍት መካከል #_ሊቀ _ነቢያት ቅዱስ ሙሴ #ያልጻፈው መጽሐፍ የቱ ነው❓
ሀ ) መጽሐፈ ኩፋሌ
ለ ) ኦሪት ዘፍጥረት
ሐ ) ኦሪት ዘዳግም
መ )✅ መጽሐፈ አክሲማሮስ
8) #_የኦ/ተ ቤተ ክርስቲያናችን ምትቀበላቸው የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት ቁጥራቸው ስንት ነው❓
ሀ ) 46
ለ ) 27
ሐ ) ✅ 35
መ ) 81
9 #_መጽሐፈ ምሥጢር ከየትኛው የአዋልድ መጽሐፍ ጋር ይመደባል❓
ሀ )ድርሳን
ለ )✅ነገረ ሃይማኖት
ሐ )የሥርዓት
መ )የታሪክ
10 #_"ገና እንደተወለዱ ልጆች የቃሉን ወተት ተመኙ።" 1ጴጥ 2:3 ይህ ኃይለ ቃል ምንን ያመለክታል❓
ሀ )መጽሐፍ ቅዱስ ዳኛ መሆኑን
ለ ) መጽሐፍ ቅዱስ ወደ ጽድቅ የሚመራ መሆኑን
ሐ) ✅መጽሐፍ ቅዱስ ምግበ ነፍስ መሆኑን
መ)መጽሐፍ ቅዱስ የሕግ እና የአስተዳደር ምንጭ መሆኑን
#በአጭሩ መልስ ስጡ
11 #መጽሐፍ_ቅዱስን_ቅዱስ ካሰኙት ነገሮች መካከል ቢያንስ ሦስት ጥረሱ::❓
#በእግዚአብሔር መንፈስ የተነሱ ቅዱሳን ሰዎች ስለጻፉት
#ወደ ቅድስና ስለሚመራ
#በቅዱሱ በእግዚአብሔር ፈቃድ ስለተጻፈ
#ዘመን የማይሽረው መሆኑ
#መጻኤዉንና አላፊውን በትክክልና በእርግጠኛነት የሚናገር ሰለሆነ
#የሌሉሎች መጻሕፍት ዋኘና ምንጭ በመሆኑ
12 #ከመጻሕፍ_ቅዱስ ባህል መካከል ቢያንስ 2ቱ ጠቅሰህ(ሺ)ከሀገራችን ተመሳሳይ ባህል ጋር አንድነቱንና ልዮነቱን አነጻጽር(ሪ)::❓
እረኝነት:-
ሰርግ:-
ጫማ ማውለቅ:-
13 #አዋልድ_መጻሕፍት ከሚባሉት መካከል 3ቱን ጥቀስና ጥቅማቸውን በአጭሩ አብራራ(ሪ)❓
#መልስ
#አዋልድ መጻሕፍ የሚባሉ
#ገድል :-
#ተአምር :-
#ድርሳን :-
#መልክዕ :-
#ጥቅማቸው
ከአባታቸው ከመጻሕፍ ቅዱስ ጠባይ ሳይወጡ የቅዱሳንን ተጋሎ ድንቅ ድንቅ ተአምራት እና ተራዳይነት እንዲሁም ክብርን የሚገልጡ በመሆን መጻሕፍ ቅዱስ በጥቂቱ እና በመጠኑ በፍንጭ መልክ የገለጠውን አነርሱ አምልተውና አስፍተው ይተነትኑታይ ማለት ነው::#በአጠቃላይ በደረቁ በንባብ የተጻፈውን ወንጌል በሕይወት ተተግብሮ እያሳዮ ሃይማኖት ያጸናሉ ምግባር ያቀናሉ ይሕወት ይሆናሉ::
14 #የመጻሕፍ_ቅዱስ ዕድሜ ሰንት ነው? መጀመሪያ የተጻፈውስ የመጻሕፍ ቅዱስ ክፍል የትኛው ነው?በምንስ ቋንቋ ተጻፈ?
#መልስ
ዘመኑ በትክክል በውል አይታወቅም መጀመሪያ የተጻፈውም መጽሐፈ ሄኖክ ሲሆን የተጻፈበት ቋንቋም እንደ ኢትዮጲያዊያን ሊቃውንት ገለጻ #በግዕዝ_ቋንቋ ነው
15 #መጻሕፍ_ቅዱስን እንደ ምንኖርበት ሀገር ባህል ፣ እንደ ደረስንበት የዕውቀት ደረጃ ፣ በሥጋዊ ሀሳብና ፍልስፍ ማንበብእና መተርጎምና የሚያስከትለውን ጥፋት በራስህ(ሺ) አገላለጽ አስረዳ(አስረጂ)❓
#መልስ
*ወደ ክህደትና ምንፍቅና ይከታል #በአጠቃላይ ከቤተ ክርስቲያን አንድነት ይለያል የሚል መሰል ምላሾችን የሰጣችሁ ሁሉ ትክክል ናችሁ!::
#ለበለጠ_መረጃ የተላለፉ ኮርሶችን ያድምጡ
#በመልሶቻችሁን ዙሪያ ላላችሁ ማንኛውም አሳብ ጥያቄና ጥቆማ
👇👇👇👇👇👇👇
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte
ላይ ይላኩልን ::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
እውነት ወይም ሐሰት በሉ
1 #_መጽሐፍ ቅዱስ የተጻፈው በአንድ ጊዜ ነው።
ሀ) እውነት ለ)✅ ሐሰት
2 #_መዝሙረ ዳዊት በከተማ ስም ከተሰየሙ መጻሕፍት መካከል አንዱ ነው።
ሀ ) እውነት ለ )✅ ሐሰት
3 #_የመጽሐፈ ሶስና እናት መጽሐፍ ትንቢተ ዳንኤል ነው።
ሀ ) ✅እውነት ለ ) ሐሰት
4 #_መጽሐፈ አስቴርን የጻፈችው አስቴር ነች።
ሀ ) እውነት ለ)✅ ሐሰት
5 #_የሐዋርያት ሥራን የጻፈው ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ ነው።
ሀ ) ✅እውነት ለ ) ሐሰት
#ይዘት ምርጫ
6 #_ከሚከተሉት መካከል የታሪክ መጽሐፍ የሆነው የቱ ነው❓
ሀ) ✅ግብረ ሐዋርያት
ለ )የማቴዎስ ወንጌል
ሐ )ወደ ቆሮንጦስ ሰዎች
መ) ሀ እና ለ
7) #ከተዘረዙት መጻሕፍት መካከል #_ሊቀ _ነቢያት ቅዱስ ሙሴ #ያልጻፈው መጽሐፍ የቱ ነው❓
ሀ ) መጽሐፈ ኩፋሌ
ለ ) ኦሪት ዘፍጥረት
ሐ ) ኦሪት ዘዳግም
መ )✅ መጽሐፈ አክሲማሮስ
8) #_የኦ/ተ ቤተ ክርስቲያናችን ምትቀበላቸው የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት ቁጥራቸው ስንት ነው❓
ሀ ) 46
ለ ) 27
ሐ ) ✅ 35
መ ) 81
9 #_መጽሐፈ ምሥጢር ከየትኛው የአዋልድ መጽሐፍ ጋር ይመደባል❓
ሀ )ድርሳን
ለ )✅ነገረ ሃይማኖት
ሐ )የሥርዓት
መ )የታሪክ
10 #_"ገና እንደተወለዱ ልጆች የቃሉን ወተት ተመኙ።" 1ጴጥ 2:3 ይህ ኃይለ ቃል ምንን ያመለክታል❓
ሀ )መጽሐፍ ቅዱስ ዳኛ መሆኑን
ለ ) መጽሐፍ ቅዱስ ወደ ጽድቅ የሚመራ መሆኑን
ሐ) ✅መጽሐፍ ቅዱስ ምግበ ነፍስ መሆኑን
መ)መጽሐፍ ቅዱስ የሕግ እና የአስተዳደር ምንጭ መሆኑን
#በአጭሩ መልስ ስጡ
11 #መጽሐፍ_ቅዱስን_ቅዱስ ካሰኙት ነገሮች መካከል ቢያንስ ሦስት ጥረሱ::❓
#በእግዚአብሔር መንፈስ የተነሱ ቅዱሳን ሰዎች ስለጻፉት
#ወደ ቅድስና ስለሚመራ
#በቅዱሱ በእግዚአብሔር ፈቃድ ስለተጻፈ
#ዘመን የማይሽረው መሆኑ
#መጻኤዉንና አላፊውን በትክክልና በእርግጠኛነት የሚናገር ሰለሆነ
#የሌሉሎች መጻሕፍት ዋኘና ምንጭ በመሆኑ
12 #ከመጻሕፍ_ቅዱስ ባህል መካከል ቢያንስ 2ቱ ጠቅሰህ(ሺ)ከሀገራችን ተመሳሳይ ባህል ጋር አንድነቱንና ልዮነቱን አነጻጽር(ሪ)::❓
እረኝነት:-
ሰርግ:-
ጫማ ማውለቅ:-
13 #አዋልድ_መጻሕፍት ከሚባሉት መካከል 3ቱን ጥቀስና ጥቅማቸውን በአጭሩ አብራራ(ሪ)❓
#መልስ
#አዋልድ መጻሕፍ የሚባሉ
#ገድል :-
#ተአምር :-
#ድርሳን :-
#መልክዕ :-
#ጥቅማቸው
ከአባታቸው ከመጻሕፍ ቅዱስ ጠባይ ሳይወጡ የቅዱሳንን ተጋሎ ድንቅ ድንቅ ተአምራት እና ተራዳይነት እንዲሁም ክብርን የሚገልጡ በመሆን መጻሕፍ ቅዱስ በጥቂቱ እና በመጠኑ በፍንጭ መልክ የገለጠውን አነርሱ አምልተውና አስፍተው ይተነትኑታይ ማለት ነው::#በአጠቃላይ በደረቁ በንባብ የተጻፈውን ወንጌል በሕይወት ተተግብሮ እያሳዮ ሃይማኖት ያጸናሉ ምግባር ያቀናሉ ይሕወት ይሆናሉ::
14 #የመጻሕፍ_ቅዱስ ዕድሜ ሰንት ነው? መጀመሪያ የተጻፈውስ የመጻሕፍ ቅዱስ ክፍል የትኛው ነው?በምንስ ቋንቋ ተጻፈ?
#መልስ
ዘመኑ በትክክል በውል አይታወቅም መጀመሪያ የተጻፈውም መጽሐፈ ሄኖክ ሲሆን የተጻፈበት ቋንቋም እንደ ኢትዮጲያዊያን ሊቃውንት ገለጻ #በግዕዝ_ቋንቋ ነው
15 #መጻሕፍ_ቅዱስን እንደ ምንኖርበት ሀገር ባህል ፣ እንደ ደረስንበት የዕውቀት ደረጃ ፣ በሥጋዊ ሀሳብና ፍልስፍ ማንበብእና መተርጎምና የሚያስከትለውን ጥፋት በራስህ(ሺ) አገላለጽ አስረዳ(አስረጂ)❓
#መልስ
*ወደ ክህደትና ምንፍቅና ይከታል #በአጠቃላይ ከቤተ ክርስቲያን አንድነት ይለያል የሚል መሰል ምላሾችን የሰጣችሁ ሁሉ ትክክል ናችሁ!::
#ለበለጠ_መረጃ የተላለፉ ኮርሶችን ያድምጡ
#በመልሶቻችሁን ዙሪያ ላላችሁ ማንኛውም አሳብ ጥያቄና ጥቆማ
👇👇👇👇👇👇👇
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte
ላይ ይላኩልን ::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
ሠላም እንደምን አመሻችሁ ሳምንት የትዕማርን ታሪክ ዳሰን ነበር:: ሀሳባችሁን ላጋራችሁን ሁሉ በትዕማርና በመሰል እህቶቿ ስም እናመሰግናለን ቃለ ሕይወት ያሰማልን !
#ግን መጨረሻዋ ምን ሆነ? ካልን
👉እግዚአብሔር ፈርዷል የትዕማር ደም እና እንባ ፈሶ አልቀረም አምኖን የገዛ እህቱን እንዳረከሳት በገዛ ወንድሙ በአቤሴሎም በሰይፍ ተገሏል::
አቤሴሎም በአምኖን ላይ ቂም ይዞ ኖሮ አባታቸው ንጉሱ ዳዊት እንደማይገኝ እያወቀ ድግስ ደገሰ አባቱ ዳዊትንም አውቆ እንዲመጣ ጋበዘው ንጉሱም እንበዛብሃለን እንከብድሃለን እኔ አልመጣም አለው አቤሴሎምም የልቡን በልቡ ይዞ አንተ ካልመጣህ ታላቅ ወንድም እንደ አባት ነውና ወንድሜ አምኖንን ላከው አለው ላከለትም :: አቤሴሎምም ለአሽከሮቹ በሉ አብሉት አጠጡት በኃላ ሲሰክር በሰይፍ ውደቁበት ብሎ ትዕዛዝ ሰጠ የንጉስ ልጅ ነው ብላችሁ እንዳትፈሩ እኔም የንጉስ ልጅ ነኝ ሲልም እንዳይዘናጉ አሳሰባቸው :: እንዳለውም አደረጉ አምኖንም በዛ ሞተ
✋በወቅቱ ትዕማር ከወንድሞ ከአምኖን ለማምለጥ የራሷን ጥረት አድርጋለች:: እንዴት ቢሉ አባትህ ዳዊትን ጠይቅ እርሱ እኔን አይነሳህም ስትል ተሰምታለች ትዕማር ይህን ማለቷ አባታቸው ንጉሥ ዳዊትን የሚያክል ሰው ሴት ልጁን ለወንድ ልጁ የሚድር ሆኖ አይደለም ። ለጊዜው ቢተወኝ ብላ የፈጠረቻት ዘዴ ነበረች ። ነገር ግን ከእሷ ይልቅ ብርቱ ነበርና በግድ አስነወራት ይለናል :: ይህም አገላለጽ በራሱ የትዕማርን የማምለጥ ግብግብ የሚያሳይ ነው ::
.....ይቆየን .....
🤝የዛሬው ታሪካችን ደግሞ ቀጥሎ ይቀርባል
#ለበለጠ መረጃ
2ሳሙ13፥1 ጀምሮ ሙሉን ያንብቡት
“አትሳቱ፤ እግዚአብሔር አይዘበትበትም። ሰው የሚዘራውን ሁሉ ያንኑ ደግሞ ያጭዳልና፤”
— ገላትያ 6፥7
ዓውደ ምህረት የናንተ
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
#ግን መጨረሻዋ ምን ሆነ? ካልን
👉እግዚአብሔር ፈርዷል የትዕማር ደም እና እንባ ፈሶ አልቀረም አምኖን የገዛ እህቱን እንዳረከሳት በገዛ ወንድሙ በአቤሴሎም በሰይፍ ተገሏል::
አቤሴሎም በአምኖን ላይ ቂም ይዞ ኖሮ አባታቸው ንጉሱ ዳዊት እንደማይገኝ እያወቀ ድግስ ደገሰ አባቱ ዳዊትንም አውቆ እንዲመጣ ጋበዘው ንጉሱም እንበዛብሃለን እንከብድሃለን እኔ አልመጣም አለው አቤሴሎምም የልቡን በልቡ ይዞ አንተ ካልመጣህ ታላቅ ወንድም እንደ አባት ነውና ወንድሜ አምኖንን ላከው አለው ላከለትም :: አቤሴሎምም ለአሽከሮቹ በሉ አብሉት አጠጡት በኃላ ሲሰክር በሰይፍ ውደቁበት ብሎ ትዕዛዝ ሰጠ የንጉስ ልጅ ነው ብላችሁ እንዳትፈሩ እኔም የንጉስ ልጅ ነኝ ሲልም እንዳይዘናጉ አሳሰባቸው :: እንዳለውም አደረጉ አምኖንም በዛ ሞተ
✋በወቅቱ ትዕማር ከወንድሞ ከአምኖን ለማምለጥ የራሷን ጥረት አድርጋለች:: እንዴት ቢሉ አባትህ ዳዊትን ጠይቅ እርሱ እኔን አይነሳህም ስትል ተሰምታለች ትዕማር ይህን ማለቷ አባታቸው ንጉሥ ዳዊትን የሚያክል ሰው ሴት ልጁን ለወንድ ልጁ የሚድር ሆኖ አይደለም ። ለጊዜው ቢተወኝ ብላ የፈጠረቻት ዘዴ ነበረች ። ነገር ግን ከእሷ ይልቅ ብርቱ ነበርና በግድ አስነወራት ይለናል :: ይህም አገላለጽ በራሱ የትዕማርን የማምለጥ ግብግብ የሚያሳይ ነው ::
.....ይቆየን .....
🤝የዛሬው ታሪካችን ደግሞ ቀጥሎ ይቀርባል
#ለበለጠ መረጃ
2ሳሙ13፥1 ጀምሮ ሙሉን ያንብቡት
“አትሳቱ፤ እግዚአብሔር አይዘበትበትም። ሰው የሚዘራውን ሁሉ ያንኑ ደግሞ ያጭዳልና፤”
— ገላትያ 6፥7
ዓውደ ምህረት የናንተ
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit