ማቀብ አለበት ካልሆነ የእድሜ ልክ ሱስ ነው የሚሆኑበት..ሱሱ ደግሞ ከላይ የተጠቀሱትን ችግሮችን ጨምሮ ሌሎች ተያያዥ ችግሮችን ማስከተላቸው አይቀርም…ምክንያቱም ያንን ፊልም ለመነቃቃትና ዘና ለማለት ብቻ ተጠቅሞ ከተፅዕኖቸው ተጠቂ ላለመሆን ከፍተኛ የሚባል ብስለትና የአእምሮ ጥንካሬ ይጠይቃል…ያንን ደግሞ ሁሉም ሰው የለውም፡፡
አላዛር ከንባቡ እርፍት ወሰደና የወሲብ ፊልሞችን ስለማየት ማሰብ ጀመረ… እሱም ከዚህ በፊት አንድ ሁለቴ ለማየት እና ውጤቱን ለማወቅ ሞክሮ ነበር….ግን ጭራሽ ዘግናኝና የሆረር ፊልም የሚፈጥረውን አይነት አስፈሪና ሰቅጣጭ ምስል ነው በአእምሮ የፈጠረበት፡፡የእሱ ዋና ችግር ርቃን የሴት ገላ ከማየት ጋር ቀጥታ የተያያዘ እንደሆነ ያውቃል፡፡የወሲብ ፊልም ደግሞ እርቃን የሴት ገላ ብቻ ሳይሆን እርቃን የሴት ነፍስም ጭምር የሚታይበት ስለሆነ ለእሱ የሚሆን መፍትሄ ስላልሆነ ወዲያውን ነበር ከአእምሮ የሰረዘው፡፡
ቀጥሎ ማንበብ ደከመው….ለማቋረጥ አለና እንደምንም እራሱን አበረታታ፡፡ አንድ የመጨረሻ አንቀጽ ለማንበብ እስክሮል አደረገና አይኖቹን ንባቡ ላይ ተከለ፡፡
ሁለተኛው የስንፈተ ወሲብ ምክንያት ኦርጋኒክ የሚባለው ሲሆን የተለያዩ ህመሞችን ተከትሎ የሚመጣ የወሲብ ችግር ነው፡፡ ስኳር፣ ደም ግፊትና የአባላዘር በሽታዎች ያለባቸው ሰዎች በስንፈተ ወሲብ ችግር የመጠቃታቸው እድል ሰፊ ነው፡፡ ሌላው የተለያዩ አደገኛ መድኃኒቶች አልኮልና ሀሺሽ የመሳሰሉት ዕፃች የደም ዝውውርን የሚቀንሱ ናቸው፡፡ በግንኙነት ወቅት ብልት እንዲነሳ ካስፈለገ ከፍተኛ የደም ዝውውር ሊኖር ይገባል፡፡ በቂ የሆነ የነርቭ መነቃቃትም ያስፈልጋል፡፡ እነዚህ ነገሮች የሚያስከትሉት ጫና ደግሞ በወሲብ የመነቃቃትና ትክክለኛውን ኡደት ጠብቆ በሚጠበቀው ደረጃ እርካታ ላይ ለመድረስ እንዳይችሉ እንቅፋት ይሆናል፡፡
እነዚህን ችግሮች ለመፍታት የሚያስችሉን ህክምናዊ መፍትሄዎች የትኞቹ ናቸው? የሚለውን ስንመለከት በቅድሚያ ወሲባዊ ህይወት እንደ ምስጢር በየሰው አዕምሮ ውስጥ በመቀበሩ ችግሮችን አውጥቶ ከህክምና ባለሙያዎች እና ከትዳር አጋር ወይም ፍቅረኛ ጋር ለመወያየት አለመቻል በራሱ ችግሩን የሚያባብሱ ምክንያቶች ናቸው፡፡ ከህክምናው ጋር የተገናኙትም በትክክል ህክምና ተከታትለው ሲያጠናቅቁ አይታዩም፡፡ በመሆኑም በቀላሉ መፍትሄ ላያገኙ ከሚችሉበት አጋጣሚ በመራቅ ለተለያዩ አላሰፈላጊ የጊዜና ገንዘብ ብክነቶች ይዳረጋሉ፡፡
በመሆኑም መፍትሄው የመጀመሪያው እርምጃ የችግሩን መነሻ ምክንያትን ለይቶ ማወቅ ነው፡፡ እንደመንስኤው የተለያዩ ህክምናዎች እንዲሰጡበት ያደርጋል፡፡ ከስነ-ልቦና ጋር የተያያዘ ከሆነ ያለመድኃኒት ሊስተካከል ይችላል፡፡ ያለውን ችግር ማለትም አካላዊና አዕምሮአዊ ሁኔታ የስነ-ልቦና ድጋፍ በማግኘት በማስተካከል ሊቀረፍ ይችላል፡፡ ከተለያዩ ህመሞች የሚነሳው የስንፈተ ወሲብ ችግር ከመቆጣጠርና ከመከላከል ባሻገር መድኃኒቶችን ለደም የሚገባውን የወሲብ ስሜት መጠበቅ የሚቻልባቸው መንገዶች አሉ፡፡ በዚህ ውስጥ አልፈን መፍትሄ ካልተገኘ የመጨረሻው አማራጭ ረዳት መድኃኒቶችን ማካተት ይሆናል፡፡
እነዚህ መድኃኒቶች ያላቸው ጥቅም ምንድን ነው? ካልን የደም ዝውውር በመጨመር ነርቮች እንዲነቃቁ የወንዱ ብልት አካባቢ ያሉት ጡንቻዎች እንዲኮማተሩ እና ብልት እንዲጠነክር የሚያደርጉ ናቸው፡፡ መድኃኒቱም በህክምና ባለሙያ ትዕዛዝ መሰረት በጥንቃቄ ሊወሰድ ይገባዋል፡፡ ምክንያቱም አይነትና መጠኑ ሊያውቅ የሚችለው በህክምናው ዘርፍ በቂ ትምህርትና ልምድ ያለው በመሆኑ ነው፡፡ ተያይዘው ለሚመጡ ተጓዳኝ አሉታዊ ተፅዕኖዎች ተጠንተው ቅድመ እና ድህረ ጥንቃቄ ሁኔታዎችን በማመቻቸት ችግሩ እንዲቀረፍ 50 በመቶ አስተዋፅኦ ያደርጋል፡፡ ከችግሩ አይነትና መጠን ተነስተን ነው መድኃኒቶቹን የምናዘው፡፡መድኃኒቶች ያሏቸውን ጥቅም ያህል ብዙ ጉዳቶችንም ሊያስከትሉ ይችላሉ፡፡ ለዚህም ነው የባለሙያ ድጋፍ አስፈላጊነት ሁኔታዎችን በማገናዘብ መድኃኒቶችን ማዘዝ ውጤታቸውንም መከታተል ከተቻለ መድኃኒቱ ያለምንም ጉዳት የሚጠበቀውን ውጤት እንዲያስመዘግብ ይረዳዋል፡፡
ሰዎች ከተለያዩ ምንጮች ካገኟቸው መረጃዎች ተነስተው መድኃኒቶችን ያለህክምና ትዕዛዝ ይወስዳሉ፡፡ ለዚህም ምክንያቱ ለችግሩ ትክክለኛ መፍትሄ ሊሰጥ ወደሚችለው ባለሙያ ለመሄድ ያለው ተነሳሽነት በጣም ዝቅተኛ መሆን፣ የወሲብ ምስጢራዊነት እሳቤ፣ የመድኃኒቶቹን የጎንዮሽ ችግር ያለመረዳት፤ የጓደኛና የተለያዩ የወሲብ ትዕይንቶች ከሚያስከትሉት ጫና የተነሳ ነው፡፡ ችግሩ ሳይኖር መድኃኒቶችን አፈላልጎ መጠቀም የመቻል አቅምና ድፍረት በተጨማሪ ህገ-ወጥ የመድኃኒት ዝውውር መኖሩ የራሱን አስተዋፅኦ ያበረክታል፡፡
ለምሳሌ ቪያግራ የተሰኘውን መድኃኒት በተለያየ መልኩ ማግኘት የቻሉ ሰዎች ዝም ብለው ቢጠቀሙበት ምን ያስከትላል? ስንል የልብ ድካም ያለባቸው ችግር ይገጠማቸዋል፡፡ በተጨማሪም ከልክ ያለፈ የብልት መነቃቃት ሳቢያ ብልት ቆሞ ላይመለስ የሚችልበት ሁኔታ ይፈጠራል፡፡ በተጨማሪም በግንኙነት ወቅት ብልት በጣም ከመወጣጠሩ የተነሳ የብልት ዘንግ ስብራት ሊያጋጥም የሚችላቸው ሁኔታዎች ይፈጠራሉ፡፡ አንድም ጊዜያዊ ከፍተኛ ህመም፤በተጨማሪም የልብ ስራን የማዛባት ችግር ሊያስከትል ይችላል፡፡
የስንፈተ ወሲብ መድኃኒቶቹን ማግኘት ስለተቻለ ብቻ መጠቀሙ ከጥቅሙ ጉዳቱ ያመዝናል፡፡ ብዙ ጊዜ መድኃኒቱ እንደ ችግሩ ሁኔታ ታይቶ በቀን አንዴ ግንኙነት ከማድረጊያ ጊዜ አንድ ሰዓት ቀድሞ እንዲወሰድ የሚታዘዝ ሲሆን በተደጋጋሚ እንዲወሰድ አይመከርም፡፡መድኃኒቱን ደጋግሞ መውሰድ አስቀድመን የጠቀስናቸውን ችግሮችን እንዲባባሱ ያደርጋል፡፡ በተለምዶ የወንዶች ብልት ከተነሳ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ወደ ቀድሞ ቦታው ይመለሳል፡፡ ለረጅም ሰዓት ተነስቶ በሚቆይበት ወቅት እጅግ በጣም ከፍተኛ ህመም አለው፡፡ መልሶ ግንኙነት ማድረግ በሚያስፈልግበት ጊዜም ሊያስቸግር ይችላል፡፡
እኛ አገር ባይኖርም በባለትዳሮች መሀከል የሚደረግ የወሲብ ህክምና በተለያዩ ሀገሮች የሚሰጥ ሲሆን ከትዳር አጋር ጋር በሚያጋጥም የወሲብ አለመጣጣም ችግሮችን በማጥናት መፍትሄ ማስቀመጥ የሚቻልበት ሂደት ነው፡፡ በወሲብ ህይወት ውስጥ ዝግጁነት እና ግልፅነት ትኩረት ሊሰጥባቸው የሚገቡ ነጥቦች ናቸው፡፡ ስለ ወሲብ ከትዳር አጋር ወይም ከፍቅረኛ ጋር በግልፅ መነጋገር ለችግሮቹ መፍትሄ ለመፈለግ ይረዳል፡፡ በዚህ ሳቢያ የሚደርስ የትዳር መፍረሶችን መታደግ ይቻላል፡፡ ተገቢውን ህክምና ማግኘት እና በተለይም ቤተሰባዊ መረዳዳት እና በወሲብ ወቅት ማዘጋጀት፣ እራስን የተረጋጋ፣ ፍቅር የተሞላበት እና መተማመን የሰፈነበት ወሲብ ሙሉ ደስታን ያጎናፅፋል፡፡
መድኃኒቶች ህጋዊ ባልሆኑ መንገዶች ሲገቡ ጥራታቸው ያልተፈተነ፣ የማዳን አቅማቸው፣ የጎንዮሽ ጉዳታቸው፣ የአወሳሰድ መጠናቸውና ልዩ ጥቅም የሚያስገኝባቸው ችግራዊ መንስኤዎች ስለማይታወቁ ያለሐኪም ትዕዛዝ መውሰዱ ለከፋ ችግር ያጋልጣሉና የጥንቃቄ እርምጃው እየተስተዋለ ሊሆን ይገባዋል፡፡
አላዛር ከንባቡ እርፍት ወሰደና የወሲብ ፊልሞችን ስለማየት ማሰብ ጀመረ… እሱም ከዚህ በፊት አንድ ሁለቴ ለማየት እና ውጤቱን ለማወቅ ሞክሮ ነበር….ግን ጭራሽ ዘግናኝና የሆረር ፊልም የሚፈጥረውን አይነት አስፈሪና ሰቅጣጭ ምስል ነው በአእምሮ የፈጠረበት፡፡የእሱ ዋና ችግር ርቃን የሴት ገላ ከማየት ጋር ቀጥታ የተያያዘ እንደሆነ ያውቃል፡፡የወሲብ ፊልም ደግሞ እርቃን የሴት ገላ ብቻ ሳይሆን እርቃን የሴት ነፍስም ጭምር የሚታይበት ስለሆነ ለእሱ የሚሆን መፍትሄ ስላልሆነ ወዲያውን ነበር ከአእምሮ የሰረዘው፡፡
ቀጥሎ ማንበብ ደከመው….ለማቋረጥ አለና እንደምንም እራሱን አበረታታ፡፡ አንድ የመጨረሻ አንቀጽ ለማንበብ እስክሮል አደረገና አይኖቹን ንባቡ ላይ ተከለ፡፡
ሁለተኛው የስንፈተ ወሲብ ምክንያት ኦርጋኒክ የሚባለው ሲሆን የተለያዩ ህመሞችን ተከትሎ የሚመጣ የወሲብ ችግር ነው፡፡ ስኳር፣ ደም ግፊትና የአባላዘር በሽታዎች ያለባቸው ሰዎች በስንፈተ ወሲብ ችግር የመጠቃታቸው እድል ሰፊ ነው፡፡ ሌላው የተለያዩ አደገኛ መድኃኒቶች አልኮልና ሀሺሽ የመሳሰሉት ዕፃች የደም ዝውውርን የሚቀንሱ ናቸው፡፡ በግንኙነት ወቅት ብልት እንዲነሳ ካስፈለገ ከፍተኛ የደም ዝውውር ሊኖር ይገባል፡፡ በቂ የሆነ የነርቭ መነቃቃትም ያስፈልጋል፡፡ እነዚህ ነገሮች የሚያስከትሉት ጫና ደግሞ በወሲብ የመነቃቃትና ትክክለኛውን ኡደት ጠብቆ በሚጠበቀው ደረጃ እርካታ ላይ ለመድረስ እንዳይችሉ እንቅፋት ይሆናል፡፡
እነዚህን ችግሮች ለመፍታት የሚያስችሉን ህክምናዊ መፍትሄዎች የትኞቹ ናቸው? የሚለውን ስንመለከት በቅድሚያ ወሲባዊ ህይወት እንደ ምስጢር በየሰው አዕምሮ ውስጥ በመቀበሩ ችግሮችን አውጥቶ ከህክምና ባለሙያዎች እና ከትዳር አጋር ወይም ፍቅረኛ ጋር ለመወያየት አለመቻል በራሱ ችግሩን የሚያባብሱ ምክንያቶች ናቸው፡፡ ከህክምናው ጋር የተገናኙትም በትክክል ህክምና ተከታትለው ሲያጠናቅቁ አይታዩም፡፡ በመሆኑም በቀላሉ መፍትሄ ላያገኙ ከሚችሉበት አጋጣሚ በመራቅ ለተለያዩ አላሰፈላጊ የጊዜና ገንዘብ ብክነቶች ይዳረጋሉ፡፡
በመሆኑም መፍትሄው የመጀመሪያው እርምጃ የችግሩን መነሻ ምክንያትን ለይቶ ማወቅ ነው፡፡ እንደመንስኤው የተለያዩ ህክምናዎች እንዲሰጡበት ያደርጋል፡፡ ከስነ-ልቦና ጋር የተያያዘ ከሆነ ያለመድኃኒት ሊስተካከል ይችላል፡፡ ያለውን ችግር ማለትም አካላዊና አዕምሮአዊ ሁኔታ የስነ-ልቦና ድጋፍ በማግኘት በማስተካከል ሊቀረፍ ይችላል፡፡ ከተለያዩ ህመሞች የሚነሳው የስንፈተ ወሲብ ችግር ከመቆጣጠርና ከመከላከል ባሻገር መድኃኒቶችን ለደም የሚገባውን የወሲብ ስሜት መጠበቅ የሚቻልባቸው መንገዶች አሉ፡፡ በዚህ ውስጥ አልፈን መፍትሄ ካልተገኘ የመጨረሻው አማራጭ ረዳት መድኃኒቶችን ማካተት ይሆናል፡፡
እነዚህ መድኃኒቶች ያላቸው ጥቅም ምንድን ነው? ካልን የደም ዝውውር በመጨመር ነርቮች እንዲነቃቁ የወንዱ ብልት አካባቢ ያሉት ጡንቻዎች እንዲኮማተሩ እና ብልት እንዲጠነክር የሚያደርጉ ናቸው፡፡ መድኃኒቱም በህክምና ባለሙያ ትዕዛዝ መሰረት በጥንቃቄ ሊወሰድ ይገባዋል፡፡ ምክንያቱም አይነትና መጠኑ ሊያውቅ የሚችለው በህክምናው ዘርፍ በቂ ትምህርትና ልምድ ያለው በመሆኑ ነው፡፡ ተያይዘው ለሚመጡ ተጓዳኝ አሉታዊ ተፅዕኖዎች ተጠንተው ቅድመ እና ድህረ ጥንቃቄ ሁኔታዎችን በማመቻቸት ችግሩ እንዲቀረፍ 50 በመቶ አስተዋፅኦ ያደርጋል፡፡ ከችግሩ አይነትና መጠን ተነስተን ነው መድኃኒቶቹን የምናዘው፡፡መድኃኒቶች ያሏቸውን ጥቅም ያህል ብዙ ጉዳቶችንም ሊያስከትሉ ይችላሉ፡፡ ለዚህም ነው የባለሙያ ድጋፍ አስፈላጊነት ሁኔታዎችን በማገናዘብ መድኃኒቶችን ማዘዝ ውጤታቸውንም መከታተል ከተቻለ መድኃኒቱ ያለምንም ጉዳት የሚጠበቀውን ውጤት እንዲያስመዘግብ ይረዳዋል፡፡
ሰዎች ከተለያዩ ምንጮች ካገኟቸው መረጃዎች ተነስተው መድኃኒቶችን ያለህክምና ትዕዛዝ ይወስዳሉ፡፡ ለዚህም ምክንያቱ ለችግሩ ትክክለኛ መፍትሄ ሊሰጥ ወደሚችለው ባለሙያ ለመሄድ ያለው ተነሳሽነት በጣም ዝቅተኛ መሆን፣ የወሲብ ምስጢራዊነት እሳቤ፣ የመድኃኒቶቹን የጎንዮሽ ችግር ያለመረዳት፤ የጓደኛና የተለያዩ የወሲብ ትዕይንቶች ከሚያስከትሉት ጫና የተነሳ ነው፡፡ ችግሩ ሳይኖር መድኃኒቶችን አፈላልጎ መጠቀም የመቻል አቅምና ድፍረት በተጨማሪ ህገ-ወጥ የመድኃኒት ዝውውር መኖሩ የራሱን አስተዋፅኦ ያበረክታል፡፡
ለምሳሌ ቪያግራ የተሰኘውን መድኃኒት በተለያየ መልኩ ማግኘት የቻሉ ሰዎች ዝም ብለው ቢጠቀሙበት ምን ያስከትላል? ስንል የልብ ድካም ያለባቸው ችግር ይገጠማቸዋል፡፡ በተጨማሪም ከልክ ያለፈ የብልት መነቃቃት ሳቢያ ብልት ቆሞ ላይመለስ የሚችልበት ሁኔታ ይፈጠራል፡፡ በተጨማሪም በግንኙነት ወቅት ብልት በጣም ከመወጣጠሩ የተነሳ የብልት ዘንግ ስብራት ሊያጋጥም የሚችላቸው ሁኔታዎች ይፈጠራሉ፡፡ አንድም ጊዜያዊ ከፍተኛ ህመም፤በተጨማሪም የልብ ስራን የማዛባት ችግር ሊያስከትል ይችላል፡፡
የስንፈተ ወሲብ መድኃኒቶቹን ማግኘት ስለተቻለ ብቻ መጠቀሙ ከጥቅሙ ጉዳቱ ያመዝናል፡፡ ብዙ ጊዜ መድኃኒቱ እንደ ችግሩ ሁኔታ ታይቶ በቀን አንዴ ግንኙነት ከማድረጊያ ጊዜ አንድ ሰዓት ቀድሞ እንዲወሰድ የሚታዘዝ ሲሆን በተደጋጋሚ እንዲወሰድ አይመከርም፡፡መድኃኒቱን ደጋግሞ መውሰድ አስቀድመን የጠቀስናቸውን ችግሮችን እንዲባባሱ ያደርጋል፡፡ በተለምዶ የወንዶች ብልት ከተነሳ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ወደ ቀድሞ ቦታው ይመለሳል፡፡ ለረጅም ሰዓት ተነስቶ በሚቆይበት ወቅት እጅግ በጣም ከፍተኛ ህመም አለው፡፡ መልሶ ግንኙነት ማድረግ በሚያስፈልግበት ጊዜም ሊያስቸግር ይችላል፡፡
እኛ አገር ባይኖርም በባለትዳሮች መሀከል የሚደረግ የወሲብ ህክምና በተለያዩ ሀገሮች የሚሰጥ ሲሆን ከትዳር አጋር ጋር በሚያጋጥም የወሲብ አለመጣጣም ችግሮችን በማጥናት መፍትሄ ማስቀመጥ የሚቻልበት ሂደት ነው፡፡ በወሲብ ህይወት ውስጥ ዝግጁነት እና ግልፅነት ትኩረት ሊሰጥባቸው የሚገቡ ነጥቦች ናቸው፡፡ ስለ ወሲብ ከትዳር አጋር ወይም ከፍቅረኛ ጋር በግልፅ መነጋገር ለችግሮቹ መፍትሄ ለመፈለግ ይረዳል፡፡ በዚህ ሳቢያ የሚደርስ የትዳር መፍረሶችን መታደግ ይቻላል፡፡ ተገቢውን ህክምና ማግኘት እና በተለይም ቤተሰባዊ መረዳዳት እና በወሲብ ወቅት ማዘጋጀት፣ እራስን የተረጋጋ፣ ፍቅር የተሞላበት እና መተማመን የሰፈነበት ወሲብ ሙሉ ደስታን ያጎናፅፋል፡፡
መድኃኒቶች ህጋዊ ባልሆኑ መንገዶች ሲገቡ ጥራታቸው ያልተፈተነ፣ የማዳን አቅማቸው፣ የጎንዮሽ ጉዳታቸው፣ የአወሳሰድ መጠናቸውና ልዩ ጥቅም የሚያስገኝባቸው ችግራዊ መንስኤዎች ስለማይታወቁ ያለሐኪም ትዕዛዝ መውሰዱ ለከፋ ችግር ያጋልጣሉና የጥንቃቄ እርምጃው እየተስተዋለ ሊሆን ይገባዋል፡፡
👍44❤3
ማንበቡን ጨረሰና ሙሉ በሙሉ ስልኩን ዘግቶ ኮመዲኖ ላይ አስቀመጠ፡፡እስከአሁን ከነበበው ሙሉ በሙሉ ልቡ ላይ ያረፈው ከትዳር አጋር ጋር ስለሁኔታው በግልፅ መነጋገር የሚለው ምክረ-ሀሳብ ነው፡፡ስላለበት የስንፈተ ወሲብ ችግር ከሰሎሜ ጋር በግልፅ ማውራት እና መፍትሄ ማግኘት ይፈልጋል፡፡ለምን የእሷን ጭን ከፍቶ መግባት እንዳቃተው..ለምን ሰውነቷ ከሰውነቱ ሲጣበቅ እንደሚሸማቀቅ ሁሉን ነገር ከልጅነቱ ጀምሮ በጉልምስና ወቅት እስከአጋጠመው ዘግናኝ ገጠመኝ ሁሉንም በዝርዝር ሊነግራት ይፈልጋል፡፡ግን ድፍረቱን ከየት ያምጣው…?ነገሮች ጭራሽ ተስፋ አስቆራጭ ሆነው ቢታዬትስ…?በልቡ የቀበረውን ሚስጥር ዘርግፎ ከነገራት በኃላ ፍፅም ተጠይፋውና ጠልታው ሻንጣዋን ሸክፋ ብትሰወርስ?ፍራቻው ይሄ ነው፡፡ግራ እንደተጋባና በሀሳብ እንደናወዘ. አንድ እልባት ላይ ሳይደርስ የእሷን ኮቴ ሰማ…..የሆነ መጥፎ ነገር ሲሰራ ድንገት እንደያዘችው ነገር ሽምቅቅ አለ፡፡
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍44😁5👏1
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
================
ሰሎሜና ሂሩት እንደተባባሉት ዝግጅታቸውን ጨርሰዋል፡፡ .. ሂሩት በሰበቡ እነሱ ቤት እንደምታድር ለአላዛር ነግራው በሰዓቱ እንድትገኝ አደረገች፡፡እራት በልተው መጠጥ እየቀማመሱ ካመሹ በኃላ አምስት ሰዓት አካባቢ ከእናትዬው እንደተደወለላትና እንዳመማቸው በመናገር ብቻቸውን ትታቸው ሄደች፡፡ አላዛር ልከተልሽ ቢላትም እምቢ አለችው፡፡ቀጥታ እናቷ ቤት ሳይሆን ቀን ወደዘጋጀችው ከሰፈራቸው ብዙም የማይርቅ ሆቴል ነበር የሄደችው፡፡ቀጥታ የተከራየችው ቤርጎ ገብታ ምን ይፈጠር ይሆን እያለች ስትጨነቅና ስትገላበጥ አደረች፡፡እንቅልፍ በአይኗ ሳይዞር ነበር ንጊቱን የሚያበስሩ የወፎችን ዝማሬ የሰማችው…ሂሩትም ገና ሰማይና ምድሩ በቅጡ ሳይላቀቅ ከለሊቱ 12 ሰዓት አካበቢ ነበር የደወለችላት፡፡ወዲያው ክፍሏን ለቃ ወጣችና የሆቴሉ ፓርኪንግ ጋር ያቆመቻትን መኪና ውስጥ ገብታ ወደነገረቻት ቦታ ተፈተለከች፡፡በወቅቱ የተከፈተ ካፍቴሪያ ወይም ሆቴል ማግኘት ስላልቻሉ ሰሎሜ መኪና ውስጥ ቁጭ ብለው ነበር ያወሩት፡፡
ሶሎሜ ስታገኛት ፈክታና ተፍለቅልቃ አገኛታለሁ ብላ ነበር ያሰበችው..ግን አኩርፋና ለምቦጯን ጥላ ነው ያገኘቻት፡፡ይሄ ደግሞ ይበልጥ አስደነገጣት፡፡‹‹የሆነ ነገር ባይፈጠርማ እንደዚህ አትነፋፋም ነበር፡፡በቃ ተሳክቶላት አሳስተዋለች..በቃ ችግሩ ከእኔ ነው››ብላ ደመደመች፡፡ድምጽ አውጥታ ብትጮህ ወይም እንባዋን ዘርግፋ ብታለቅስ ደስ ይላት ነበር፡፡ግን እንደዛ በማድረግ ሂሩት ፊት ደካማ ሆና መታየት አልፈለገችም፡፡
ከአሁን አሁን አንደበቷን አላቃ የሆነ ነገር ትለኛለች ብላ ብትጠብቅ ዝም ብላ እንዳቀረቀረች የቀኝና የግራ እጇን መዳፎች አንድ ላይ አቆላልፋ እያፍተለተለች ነው፡፡እሷን እንድትናገር መጠበቁ አሰልቺ ሆኖ ስለታያት‹‹እሺ እንዴት ሆነ?››በማለት ቃል አወጣችና ጠየቀቻት፡፡
‹‹በፊትም ተይ ይቅርብኝ ያልኩሽ ይሄን ፈርቼ ነበር…››እንባዋን ዘረገፈችው፡፡
‹‹አይዞሽ ..ምንም የሚያስለቅስ ነገር እኮ የለም..ምንም ነገር ሊፀፅትሽ አይገባም…እኔ እራሴ ፈቅጄና ገፋፍቼ እኮ ነው እንድታደርጊ ያደረኩሽ…አሁን ሁሉ ነገር ግልፅ ሆኖልኛል…… ስለሁሉም ነገር አመሰግናለሁ›› አለቻት፡፡
ከአንደበቷ እየተወረወረ የሚወጣው ቃል ለራሷ እራሱ ሻካራነቱ እየተሰማት ነበር..እስከዛሬ ለሌላ ሰው ከተናገረቻቸው ንግግሮች እጅግ መራሩ ንግግር ነው፡፡እንደውም ንግግር እንዲህ ሊመር እንደሚችል ሲሰማት የመጀመሪያ ቀን የህይወት ልምዷ ነበር፡፡
ሂሩት የሆነ ነገር ትላለች ብላ ስትጠብቅ እሷ ግን እጇን ወደኪሷ ከተተችና ሞባይሏን በማውጣት ከፈተችና ሰጠቻት፡፡
‹‹ምንድነው?››
‹‹እይው በቃል ከምነግርሽ በምስል ይሻላል ብዬ አንቺ ከወጣሽ በኃላ ያለውን ትእይንት ሁሉ እሱ ሳያውቅ ቀርጬዋለሁ››
‹‹ምን ሊያደርግልኝ ነው የማየው?‹‹ገና ስታስበው ዘገነናት…የገዛ ባሏ… ቀለበት እጣቷ ላይ አጥልቆ ያጫት፤ ቬሎ ሰውነቷ ላይ አልብሶ ያገባትና አንድ ቀን ጭኗን ፈልቅቆ ማያውቀው ሰው አሁን ፊት ለፊቷ የተቀመጠችውን የገዛ ጓደኛዋን እርቃን ሰውነቷን አቅፎ ፤ቅስር ጡቶቻን እየጠባ…መቀመጫዋን እየጨመቀ…ሲያስጮኸት…እላዮ ላይ ወጥቶ ..ሁለቱም በስሜት እሳት ግለው ነበልባሉ በዙሪያቸው ሲንበለበል በምናቧ ሳላችና ዝግንን አላት..እንደምንም የሰጠቻትን ሞባይል አስጠግታ የተቀረፀውን ማየት ጀመረች፡፡ከጠበቀችው ፈፅሞ ተቃራኒ የሆነ ነገር ነው እያየች ያለችው፡፡
ሂሩት እየደነሳች ተራ በታራ ልብሷን ስታወልቅ…አላዛር ፊቱን ስልኩ ላይ አቀርቅሮ እሷን ላለማየት ሲጠነቀቅና ሲሸማቀቅ…እርቃኗን ሔዳ ስልኩን ከእጁ ነጥቃ ወደሶፋው ወርውራ እላዩ ላይ ለመቀመጥ ስትሞክር፤ከላዩ ላይ ወርውሮ ወለል ላይ ጥሏት እየተንዘረዘረ ሲናገር‹‹አንቺ ምን አይነት ክፉ ሴት ነሽ..ጓደኛሽ አንቺን አምና እኮ ነው ባሏን ጥላልሽ የሄደችው…እኔ እንኳን ልሳሳት ፈቅጄ ባስቸግርሽ አንቺ ትሞክሪዋለሽ ብዬ አስቤ አላውቅም..ደግሞ ከነዛ ሀሉ ጓደኞቾ አንቺን መርጣ ሚዜ ማድረጓ..?አዝናለሁ..እኔ ሰሎሜን በጣም ነው የማፈቅራት ስልሽ እንዲሁ ተራ ፍቅር መስሎ እንዳይሰማሽ….ነፍስ ካወቅኩበት ቀን ጀምሮ ከእናቴ ቀጥሎ ስወድና ሳፈቅራት.. በየሄደችበት እየሄድኩ ሳጅባት… ስታለቅስ አልቅሼ ስትስቅ ስስቅ እድሜዬን የፈጀሁባት ..የማንነቴ ክፋይ ነች፡፡እሷን ከዳሁ ማለት እራሴን ከዳሁ ማለት ነው፡ያ ከሚሆን ደግሞ ህይወቴን ዛሬውኑ ባጣ ይሻለኛል….በይ ልብስሽን ልበሺና እንግዳ ቤት ገብተሸ ተኚ….ይሄንን ቅሌትሽን እንዳልተፈጠረ እንርሳው…ምክንያቱም የማፈቅራት ሚስቴ በጓደኛዋ መከዳቷን አውቃ እንድታዝና አልፈልግም…››ብሎ ጥሏት አንደኛ ወለል ላይ ወደሚገኘው መኝታ ቤታቸው በመንደርደር ሲወጣ ያሳይና ቪዴዬ ይቋረጣል፡፡
‹‹ታድዬ.!!.ይወደኛል ማለት ነው..?አሁንም ከእኔ ፍቅር እደያዘው ነው››…ተንደርድራ ጉንጯ ላይ ተጣበቀችባትና፡፡ አገላብጣ ሳመቻት‹‹ሂሩትዬ አመሰግናለው….ጋንግሪን ሆኖ ሲበላኝ ከከረመ ጨለማ ጥርጣሬ ነው የገላገልሺኝ››
‹‹ችግር የለውም ..በቃ አሁን ልሂድ››
‹‹እንዴ የት ነው የምትሄጂው.?.የምትሄጂበት ላድርስሽ››
‹‹አይ የመጣሁበት ታክሲ እኮ እየጠበቀኝ ነው››መኪናውን በራፍ ከፍታ ወጣች….፡፡
‹‹ወይኔ በጌታ ቁርስ እንኳን አብረን ሳንበላ?››
‹‹አይ ቤት ሄጄ ልብስ ቀያይሬ ወደስራ መሄድ አለብኝ….ሌላ ጊዜ››
ሰሎሜ ከዚህ በላይ ልትጫናት አልፈለገችም‹‹በቃ ሰሞኑን ደውልልሽና እናወራለን አመሰግናለሁ፡››
ሄሩት ሄደችና ከኋላ ቆማ የነበረችው ታክሲ ውስጥ ገባች፡፡
///
የሰው ልጅ ለህይወት ሚያስፈልጉትን ነገሮች በራሱ ለማድረግ በተደጋጋሚ ልምምድ ይማራል…ለምሳሌ ምግብ እንዴት መመገብ እንዳለበት በወላጆቹ ሶስት አራት አመት እያጎረሱት ያለማመዱታል…ከዛ እንዴት ተጠቅልሎ እና ተዝቆ መብላት እንዳለበት መሞከርና ይጀምራል… ከዛ ይችላል…ግራ ቀኙን ለይቶ በትክክለኛው ጫማ ማድረግም እንደዛለው ሁለት ሶስት አመት ይወስድበታል….
የሰው ልጅ ምንም ሳይማር ቀጥታ ወደማድረግ እንዲሸጋገር የሚጠበቅበት ብቸኛው ለህይወት ወሳኝ የሆነው ነገር ወሲብ ነው፡፡ወሲብ ምን እንደሆነ…?እንዴት መነቃቃት..?እንዴትስ ማነቃቃት እንደሚቻል…?እንዴት መሳም እንዴት መዳበስ እንደሚገባው..?በየት በኩል እንዴት አድርጎ እንደሚያደርግ ማንም የሚያስተምረው የለም፡፡በትምህርት ቤት እንኳን ሚሰጡ ትምህርቶች ወሲብን እንደመራቢያ እና መባዣ መንገድ ብቻ በማየት እና እሱ ላይ ብቻ በማተኮር የሚሰጥ ነው፡፡ለመዋለድ ደግሞ ምንም አይነት የወሲብ ጥበብ አይጠይቅም.. ወጣ ገባ ብቻ በማድረግ ትንሽ ገባ ብሎ ዘር መድፋት ብቻ በቂ ነው፡፡ያ ግን የወሲብ አንዱ ግንጥል ጥቅም ነው፡፡ደግሞ ያ አይደለም የሚገርመው…ያለምንም ልምድ ባገኛቸው ቅንጭብጫቢ ሹክሹክታ መሰል መረጃዋች ብቻ ለመጀመሪያ ጊዜ ወሲብ ሲፈፅም ‹‹አይ የመጀመሪያው ስለሆነ ነው ብሎ ለብቃቱ ይቅርታ የሚያደርግለት የለም…በተለይ ወንዱ የዚህ ጉዳይ ተጠቂ ነው፡፡ከመጀመሪያዋ ቅፅበት ጀምሮ ፍፅምነት ይጠበቅበታል ካልተሳካለት እንዲሸማቀቅ ይደረጋል፤ከዛ ህመሙ እየባሰበት ይሄዳል፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
================
ሰሎሜና ሂሩት እንደተባባሉት ዝግጅታቸውን ጨርሰዋል፡፡ .. ሂሩት በሰበቡ እነሱ ቤት እንደምታድር ለአላዛር ነግራው በሰዓቱ እንድትገኝ አደረገች፡፡እራት በልተው መጠጥ እየቀማመሱ ካመሹ በኃላ አምስት ሰዓት አካባቢ ከእናትዬው እንደተደወለላትና እንዳመማቸው በመናገር ብቻቸውን ትታቸው ሄደች፡፡ አላዛር ልከተልሽ ቢላትም እምቢ አለችው፡፡ቀጥታ እናቷ ቤት ሳይሆን ቀን ወደዘጋጀችው ከሰፈራቸው ብዙም የማይርቅ ሆቴል ነበር የሄደችው፡፡ቀጥታ የተከራየችው ቤርጎ ገብታ ምን ይፈጠር ይሆን እያለች ስትጨነቅና ስትገላበጥ አደረች፡፡እንቅልፍ በአይኗ ሳይዞር ነበር ንጊቱን የሚያበስሩ የወፎችን ዝማሬ የሰማችው…ሂሩትም ገና ሰማይና ምድሩ በቅጡ ሳይላቀቅ ከለሊቱ 12 ሰዓት አካበቢ ነበር የደወለችላት፡፡ወዲያው ክፍሏን ለቃ ወጣችና የሆቴሉ ፓርኪንግ ጋር ያቆመቻትን መኪና ውስጥ ገብታ ወደነገረቻት ቦታ ተፈተለከች፡፡በወቅቱ የተከፈተ ካፍቴሪያ ወይም ሆቴል ማግኘት ስላልቻሉ ሰሎሜ መኪና ውስጥ ቁጭ ብለው ነበር ያወሩት፡፡
ሶሎሜ ስታገኛት ፈክታና ተፍለቅልቃ አገኛታለሁ ብላ ነበር ያሰበችው..ግን አኩርፋና ለምቦጯን ጥላ ነው ያገኘቻት፡፡ይሄ ደግሞ ይበልጥ አስደነገጣት፡፡‹‹የሆነ ነገር ባይፈጠርማ እንደዚህ አትነፋፋም ነበር፡፡በቃ ተሳክቶላት አሳስተዋለች..በቃ ችግሩ ከእኔ ነው››ብላ ደመደመች፡፡ድምጽ አውጥታ ብትጮህ ወይም እንባዋን ዘርግፋ ብታለቅስ ደስ ይላት ነበር፡፡ግን እንደዛ በማድረግ ሂሩት ፊት ደካማ ሆና መታየት አልፈለገችም፡፡
ከአሁን አሁን አንደበቷን አላቃ የሆነ ነገር ትለኛለች ብላ ብትጠብቅ ዝም ብላ እንዳቀረቀረች የቀኝና የግራ እጇን መዳፎች አንድ ላይ አቆላልፋ እያፍተለተለች ነው፡፡እሷን እንድትናገር መጠበቁ አሰልቺ ሆኖ ስለታያት‹‹እሺ እንዴት ሆነ?››በማለት ቃል አወጣችና ጠየቀቻት፡፡
‹‹በፊትም ተይ ይቅርብኝ ያልኩሽ ይሄን ፈርቼ ነበር…››እንባዋን ዘረገፈችው፡፡
‹‹አይዞሽ ..ምንም የሚያስለቅስ ነገር እኮ የለም..ምንም ነገር ሊፀፅትሽ አይገባም…እኔ እራሴ ፈቅጄና ገፋፍቼ እኮ ነው እንድታደርጊ ያደረኩሽ…አሁን ሁሉ ነገር ግልፅ ሆኖልኛል…… ስለሁሉም ነገር አመሰግናለሁ›› አለቻት፡፡
ከአንደበቷ እየተወረወረ የሚወጣው ቃል ለራሷ እራሱ ሻካራነቱ እየተሰማት ነበር..እስከዛሬ ለሌላ ሰው ከተናገረቻቸው ንግግሮች እጅግ መራሩ ንግግር ነው፡፡እንደውም ንግግር እንዲህ ሊመር እንደሚችል ሲሰማት የመጀመሪያ ቀን የህይወት ልምዷ ነበር፡፡
ሂሩት የሆነ ነገር ትላለች ብላ ስትጠብቅ እሷ ግን እጇን ወደኪሷ ከተተችና ሞባይሏን በማውጣት ከፈተችና ሰጠቻት፡፡
‹‹ምንድነው?››
‹‹እይው በቃል ከምነግርሽ በምስል ይሻላል ብዬ አንቺ ከወጣሽ በኃላ ያለውን ትእይንት ሁሉ እሱ ሳያውቅ ቀርጬዋለሁ››
‹‹ምን ሊያደርግልኝ ነው የማየው?‹‹ገና ስታስበው ዘገነናት…የገዛ ባሏ… ቀለበት እጣቷ ላይ አጥልቆ ያጫት፤ ቬሎ ሰውነቷ ላይ አልብሶ ያገባትና አንድ ቀን ጭኗን ፈልቅቆ ማያውቀው ሰው አሁን ፊት ለፊቷ የተቀመጠችውን የገዛ ጓደኛዋን እርቃን ሰውነቷን አቅፎ ፤ቅስር ጡቶቻን እየጠባ…መቀመጫዋን እየጨመቀ…ሲያስጮኸት…እላዮ ላይ ወጥቶ ..ሁለቱም በስሜት እሳት ግለው ነበልባሉ በዙሪያቸው ሲንበለበል በምናቧ ሳላችና ዝግንን አላት..እንደምንም የሰጠቻትን ሞባይል አስጠግታ የተቀረፀውን ማየት ጀመረች፡፡ከጠበቀችው ፈፅሞ ተቃራኒ የሆነ ነገር ነው እያየች ያለችው፡፡
ሂሩት እየደነሳች ተራ በታራ ልብሷን ስታወልቅ…አላዛር ፊቱን ስልኩ ላይ አቀርቅሮ እሷን ላለማየት ሲጠነቀቅና ሲሸማቀቅ…እርቃኗን ሔዳ ስልኩን ከእጁ ነጥቃ ወደሶፋው ወርውራ እላዩ ላይ ለመቀመጥ ስትሞክር፤ከላዩ ላይ ወርውሮ ወለል ላይ ጥሏት እየተንዘረዘረ ሲናገር‹‹አንቺ ምን አይነት ክፉ ሴት ነሽ..ጓደኛሽ አንቺን አምና እኮ ነው ባሏን ጥላልሽ የሄደችው…እኔ እንኳን ልሳሳት ፈቅጄ ባስቸግርሽ አንቺ ትሞክሪዋለሽ ብዬ አስቤ አላውቅም..ደግሞ ከነዛ ሀሉ ጓደኞቾ አንቺን መርጣ ሚዜ ማድረጓ..?አዝናለሁ..እኔ ሰሎሜን በጣም ነው የማፈቅራት ስልሽ እንዲሁ ተራ ፍቅር መስሎ እንዳይሰማሽ….ነፍስ ካወቅኩበት ቀን ጀምሮ ከእናቴ ቀጥሎ ስወድና ሳፈቅራት.. በየሄደችበት እየሄድኩ ሳጅባት… ስታለቅስ አልቅሼ ስትስቅ ስስቅ እድሜዬን የፈጀሁባት ..የማንነቴ ክፋይ ነች፡፡እሷን ከዳሁ ማለት እራሴን ከዳሁ ማለት ነው፡ያ ከሚሆን ደግሞ ህይወቴን ዛሬውኑ ባጣ ይሻለኛል….በይ ልብስሽን ልበሺና እንግዳ ቤት ገብተሸ ተኚ….ይሄንን ቅሌትሽን እንዳልተፈጠረ እንርሳው…ምክንያቱም የማፈቅራት ሚስቴ በጓደኛዋ መከዳቷን አውቃ እንድታዝና አልፈልግም…››ብሎ ጥሏት አንደኛ ወለል ላይ ወደሚገኘው መኝታ ቤታቸው በመንደርደር ሲወጣ ያሳይና ቪዴዬ ይቋረጣል፡፡
‹‹ታድዬ.!!.ይወደኛል ማለት ነው..?አሁንም ከእኔ ፍቅር እደያዘው ነው››…ተንደርድራ ጉንጯ ላይ ተጣበቀችባትና፡፡ አገላብጣ ሳመቻት‹‹ሂሩትዬ አመሰግናለው….ጋንግሪን ሆኖ ሲበላኝ ከከረመ ጨለማ ጥርጣሬ ነው የገላገልሺኝ››
‹‹ችግር የለውም ..በቃ አሁን ልሂድ››
‹‹እንዴ የት ነው የምትሄጂው.?.የምትሄጂበት ላድርስሽ››
‹‹አይ የመጣሁበት ታክሲ እኮ እየጠበቀኝ ነው››መኪናውን በራፍ ከፍታ ወጣች….፡፡
‹‹ወይኔ በጌታ ቁርስ እንኳን አብረን ሳንበላ?››
‹‹አይ ቤት ሄጄ ልብስ ቀያይሬ ወደስራ መሄድ አለብኝ….ሌላ ጊዜ››
ሰሎሜ ከዚህ በላይ ልትጫናት አልፈለገችም‹‹በቃ ሰሞኑን ደውልልሽና እናወራለን አመሰግናለሁ፡››
ሄሩት ሄደችና ከኋላ ቆማ የነበረችው ታክሲ ውስጥ ገባች፡፡
///
የሰው ልጅ ለህይወት ሚያስፈልጉትን ነገሮች በራሱ ለማድረግ በተደጋጋሚ ልምምድ ይማራል…ለምሳሌ ምግብ እንዴት መመገብ እንዳለበት በወላጆቹ ሶስት አራት አመት እያጎረሱት ያለማመዱታል…ከዛ እንዴት ተጠቅልሎ እና ተዝቆ መብላት እንዳለበት መሞከርና ይጀምራል… ከዛ ይችላል…ግራ ቀኙን ለይቶ በትክክለኛው ጫማ ማድረግም እንደዛለው ሁለት ሶስት አመት ይወስድበታል….
የሰው ልጅ ምንም ሳይማር ቀጥታ ወደማድረግ እንዲሸጋገር የሚጠበቅበት ብቸኛው ለህይወት ወሳኝ የሆነው ነገር ወሲብ ነው፡፡ወሲብ ምን እንደሆነ…?እንዴት መነቃቃት..?እንዴትስ ማነቃቃት እንደሚቻል…?እንዴት መሳም እንዴት መዳበስ እንደሚገባው..?በየት በኩል እንዴት አድርጎ እንደሚያደርግ ማንም የሚያስተምረው የለም፡፡በትምህርት ቤት እንኳን ሚሰጡ ትምህርቶች ወሲብን እንደመራቢያ እና መባዣ መንገድ ብቻ በማየት እና እሱ ላይ ብቻ በማተኮር የሚሰጥ ነው፡፡ለመዋለድ ደግሞ ምንም አይነት የወሲብ ጥበብ አይጠይቅም.. ወጣ ገባ ብቻ በማድረግ ትንሽ ገባ ብሎ ዘር መድፋት ብቻ በቂ ነው፡፡ያ ግን የወሲብ አንዱ ግንጥል ጥቅም ነው፡፡ደግሞ ያ አይደለም የሚገርመው…ያለምንም ልምድ ባገኛቸው ቅንጭብጫቢ ሹክሹክታ መሰል መረጃዋች ብቻ ለመጀመሪያ ጊዜ ወሲብ ሲፈፅም ‹‹አይ የመጀመሪያው ስለሆነ ነው ብሎ ለብቃቱ ይቅርታ የሚያደርግለት የለም…በተለይ ወንዱ የዚህ ጉዳይ ተጠቂ ነው፡፡ከመጀመሪያዋ ቅፅበት ጀምሮ ፍፅምነት ይጠበቅበታል ካልተሳካለት እንዲሸማቀቅ ይደረጋል፤ከዛ ህመሙ እየባሰበት ይሄዳል፡፡
👍52❤4👏3
እና እዛ ጋር የሚፈጠር ክፍተት ደግሞ ጠቅላላ የህይወት መስመርና ነው የሚያናጋው፡፡በተለይ በትዳር ውስጥ ጎጆውን አጽንተው ከሚያቆሙት ሶስት አራት ምሰሶዎች ውስጥ አንዱና ዋነኛው ወሲብ ነው፡፡ታዲያ እዚህ ጉዳይ ላይ የሚኖር ግንዛቤንና ችሎታን ለማዳበርና ለማበልፀግ እንዴት በቅድመ ጋብቻ ጊዜ ቢያንስ መሰረታዊ ስልጠና የሚሰጡ ተቋማት ሳይኖሩ..? አላስፈላጊ ስላልሆነ ነው…?የሀይማኖት ተቋማት የሚነሳ ተቃዎሞ ተፈርቶ ነው?ወይስ ሌሎች ምክንያቶች አሉ፡፡
ለምሳሌ ሙሽሮች ቀድመው በሰርጋቸው ላይ እንዴት አይነት ዳንስ እንደሚደንሱ…እንዴት ሻምፓኝ እንደሚጎነጩ ጊዜ ሰጥተው ይለማመዳሉ…ስለወሲብስ?
ሁለት ሰዓት ሆኗል፡፡ሰሎሜ ድብት ስላላት አልጋ ክፍሏ ገብታ ከብርድልብሱ ውስጥ ገባታ ጥቅልል በማለት እያሰበች ነው፡፡ይሄ የዘወትር የተለመደ ተግቧሯ ከሆነ ሰነባብቶል፡፡አላዛር እታች ሳሎን ሆኖ ቴሌቭዥን እያየ ነው፡፡እሷ ደግሞ በሀሳብ እየተንገላታች፡፡
ሰሎሜ ባሏን በሂሩት አማካይነት ከፈተነችው በኋላ ለበርካታ ወራት ለአላዛር ጥሩ ሚስት ለመሆን ከልቧ ስትጥር ነበር …በወጣ በገባ ቁጥር በነገርና በአሽምሩ ከመንቆር ይልቅ በለስላሳ ቃላቷ ታክመውና ..በውብ ፈገግታዋን ትመግበው ጀመር፡፡ከዛም አልፎ እንዴት አድርጋ የወሲብ ፍላጎቱን እንዲቀሰቀስ ልታግዘው እንደምትችል ማሰብና መጨነቅ ጀመረች፡፡
አልጋ ላይ በሚወጡበት ጊዜ እንደድሮ የሆነ ነገር እንዲያደርግ መገፋፋቱና ማሳቀቁን ቀንሳለት ግንኙነታቸው ሁሉ ማራኪ ሆኖ ነበር…ስድስት ወር ሳይሞላው ግን መልሶ ጥርጣሬዋ እያገረሸባት..እስከመቼ የሚለው ጥያቄ ያብሰከስካትና ያመነምናት ጀመር፡፡ያ ደግሞ መልሳ የሆነ ነገር እንዲፈጠር ለማድረግ ከኢንተርኔት ፈልጋ ባገኘችው መረጃ እንዲሁም ከየሰው እንደድንገት የሰማቻቸውን የወሲብ ፍላጎትን ያጎለብታሉ የተባሉትን ዘዴዎች ሁሉ ያለመታከት ተራ በተራ ትፈፅም ጀመረ..
ለምሳሌ አንድ ጊዜ የሆነ ድህረ ገጽ ስትጎረጉር. ስለሀባብ እና ወሲብ ግንኙነት አነበበች፡፡ፅሁፉ በአጭሩ ሲጠቀለል…‹‹ሀባብ በአሚኖ አሲድ የበለፀገ ስለሆነ ኩትሩሊን የተባለ ሆርሞን ያመነጫል።ይህ ሆርሞን የደም ቱቦዎች እንዲነቃቀቁ ያደርጋል።ያ ደግሞ በቂ ደም ወደ መራቢያ አካል እንዲፈስና ለወሲብ ዝግጅ እንዲሆን ያግዛል።ይህ ማለት በሌላ መልክ የቨያግራምን ተግባር ይተካል።››ይላል፡፡ከዛ ወዲያው ቦርሳዋን አንጠልጥላ ሀባብ ፍለጋ ነበር የሄደችው፡፡ከዛ አንድ ወር ያለማቆረጥ እስኪያንገሸግሸውና እንባው እስኪያቀር ድረስ ሀባብ እንዲጠቀም አደረገች…ውጤቱ ግን የእሱን ንጭንጭና ኩርፊያ ከማስተናገድ ውጭ በዜሮ የተባዛ ነበር፡፡
አንድ ጊዜ ደግሞ አንድ ቀበጥ ጓደኛዋ ‹‹ቸኮሌት እና ፍቅር የማይነጣጠሉ ናቸው ።ቸኮሌት መመገብ ሰውነታችን እስቴሮቶኒን ሆርሞን እንዲያመነጭ ያደርጋል… ይህ ሆርሞን ደግሞ ለሰውነታችን የደስታ ስሜትን ያጎናፅፋል፤ ሙድ ያስተካክላል፤እንደዛ ሲሆን ደግሞ የወሲብ ፍላጎት ይጨምራል።ስለዚህ ከወሲብ በፊት ቸኮሌት መጠቀም ይመከራል፡፡››ብላ ነገረቻት፡፡ከዛ ቤቱ ሁሉ በቸኮሌት አይነቶች ተሞላ….ወጤት ዜሮ ነበር፡፡ግን ደግሞ ካዛም በኋላ ተስፋ አልቆረጠችም፡፡
ቀጥሎ ያገኘችው መመሪያ‹‹በዚንክ የበለፀጉ ምግቦች መመገብ የቴስቴስትሮን ሆርሞን በብዛት እንዲመረት ፤የወሲብ ፍላጎት እንዲጨምር ፤ብዛት ያለው እስፐርም እንዲመረት እና እስፐርሙም በፍጥነት የመንቀሳቀስ አቅም እንዲኖረው ያግዛል። በዚንክ ከበለፀጉ ምግቦች ውስጥ ጥቂቶቹ የአሳማ ስጋ ፤ እርጎ ፤ ጥራጥሬዎች የመሳሰሉት ናቸው። ››የሚል ነበር…ለሁለት ወር በዚንክ የበለፀጉ የሚባሉ ምግቦችን እያሳደደች ትጠቀጥቅበት ጀመር….አሁንም ውጤቱ ዜሮ ሲሆን ተሰላቸች፡፡
በዚህ ሁሉ ልፋቷ ምንም አይነት የመሻሻል ፍንጭ አልሰጥሽ ሲላት ንዴቷ ጣሪያ ነካ፡፡ከዛ እሱን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ሰበብ አስባብ እየፈለገች ትጨቀጭቀውና ቁምስቅሉን ታሳየው ጀመረች፡፡እንደዛም ሆኖ ግን ጥላው ለመሄድ ..ወይንም ልትፈታው አታስብም፡፡ሁል ጊዜ ነገሮች በጊዜ ሄደት ተስተካክለው በፍቅርና በሰላም ብዙ ልጆች ወልደውና የተሞላ ጠንካራ ቤተሰብ መስርተው የተመቻቸ ኑሮ እንኖራለን የሚል ተስፋ ነው ያላት፡፡እንጂማ ብትፈታው ግማሽ ንብረቱን ይዛ እንደምትወጣ ታውቃለች፡፡የእሱ ግማሽ ሀብት ማለት ደግሞ ከእሷ የእድሜ ልክ ህልሟም የራቀና የገዘፈ ነው፡፡ያንን ሀብት ለእሷ ለመስጠት ህግ እንኳን ባይፈርድላት እሱ እንዳማይከለክላት እርግጠኛ ነች፡፡ግን ያንን አይደለም የምትፈልገው፡፡
እሷ በሲንግል እናት ነው ያደገችው፡፡አባቷ ማን እንደሆነ አታውቅም…፡፡ሰሎሜ ግርማ ተብላ ስትጠራ የሰማ ሰው ሁሉ ግርማ አባቷ ይመስለዋል..እሷም ለረጂም ጊዜ እንደዛ ነበር የምታስበው፡፡በኋላ ግን ግርማ የእሷ ሳይሆን የእናቷ አባት እንደሆነ አና ለእሷ አባቷ ሳይሆን አያቷ እንደሆነ አወቀች፡፡እና የአባትነት ቦታው በአካል ብቻ ሳይሆን በስምም ሽንቅር እንዳለበት ተሰማት፡፡
‹‹እቴቴ…የአባቴ ስም ማን ነው?››
‹‹ግርማ ነዋ››
‹‹ግርማማ የአንቺ አባት ነው..እኔ የራሴን አባት ማለቴ የወለደኝን ነው የጠየቅኩሽ››
‹‹ምን ያደርግልሻል?››
‹‹እንዴ አባቴ አይደለ እንዴ…?አባት ምን ያደረርግልሻል ይባላል…?››
‹‹ለምን አይባልም..እንደእኔ አምጦ ወልዶሻል..?እንደእኔ አዝሎና አቅፎ ጡት እያጠባ አሳድጎሻል..?እንደእኔ ልብስ እየገዛ ትምህርት ቤት ልኮ አስተምሮሻል?››
‹‹አይ እንደዛ አላደረገም..ግን ደግሞ ምንም ባያደርግም አንዴ አባቴ ከሆነ አባቴ ነው…››
‹‹አላውቅም..ስሙ ማን አንደሆነ አላውቅም››
‹‹እንዴ የባልሽን ስም እንዴት አታውቂም?››
‹‹ባልሽ!! የምን ባል…?እኔና አባትሽ አልተጋባንም…ለትንሽ ጊዜ አብረን ነበርን.. ከዛ ጥሎኝ ሄደ….እና ስሙን እረስቼዋለሁ፡፡››
እንደዚህ እያለች ነበር ..ስለ አባቷ ምንም አይነት እውቀት እንዳይኖራት ምታደርገው፤እና አሁን አድጋ የራሷን ትዳር ይዛ እንኳን ስለአባቷ ምንም አታውቅም፤ቢያንስ ስሙን እንኳን አታውቅም፤አሁን አሁንማ በዚህ ጉዳይ ዘወትር ከእናቷ ጋር መጨቃጨቅ እየደበራት ስለመጣ ትተዋለች፡፡የተወችው ስለአባቷ ማንነት ለማወቅ ያላትን ጉጉትና ፍላጎት አይደለም…ስለአባቷ ለማወቅ እናቷን መጨቅጨቅ እንጂ….፡፡
እና እሷ የመሰረተችው ትዳር እሷ እንዳደገችበት ቤተሰብ ያልተሟላና ባለግማሽ ክንፍ አንዲሆን አትፈልግም….ለዛ ደግሞ እስከመጨረሻው አቅሟ እስከቻለበት ጠብታ ድረስ ትታገላለች፡፡
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ለምሳሌ ሙሽሮች ቀድመው በሰርጋቸው ላይ እንዴት አይነት ዳንስ እንደሚደንሱ…እንዴት ሻምፓኝ እንደሚጎነጩ ጊዜ ሰጥተው ይለማመዳሉ…ስለወሲብስ?
ሁለት ሰዓት ሆኗል፡፡ሰሎሜ ድብት ስላላት አልጋ ክፍሏ ገብታ ከብርድልብሱ ውስጥ ገባታ ጥቅልል በማለት እያሰበች ነው፡፡ይሄ የዘወትር የተለመደ ተግቧሯ ከሆነ ሰነባብቶል፡፡አላዛር እታች ሳሎን ሆኖ ቴሌቭዥን እያየ ነው፡፡እሷ ደግሞ በሀሳብ እየተንገላታች፡፡
ሰሎሜ ባሏን በሂሩት አማካይነት ከፈተነችው በኋላ ለበርካታ ወራት ለአላዛር ጥሩ ሚስት ለመሆን ከልቧ ስትጥር ነበር …በወጣ በገባ ቁጥር በነገርና በአሽምሩ ከመንቆር ይልቅ በለስላሳ ቃላቷ ታክመውና ..በውብ ፈገግታዋን ትመግበው ጀመር፡፡ከዛም አልፎ እንዴት አድርጋ የወሲብ ፍላጎቱን እንዲቀሰቀስ ልታግዘው እንደምትችል ማሰብና መጨነቅ ጀመረች፡፡
አልጋ ላይ በሚወጡበት ጊዜ እንደድሮ የሆነ ነገር እንዲያደርግ መገፋፋቱና ማሳቀቁን ቀንሳለት ግንኙነታቸው ሁሉ ማራኪ ሆኖ ነበር…ስድስት ወር ሳይሞላው ግን መልሶ ጥርጣሬዋ እያገረሸባት..እስከመቼ የሚለው ጥያቄ ያብሰከስካትና ያመነምናት ጀመር፡፡ያ ደግሞ መልሳ የሆነ ነገር እንዲፈጠር ለማድረግ ከኢንተርኔት ፈልጋ ባገኘችው መረጃ እንዲሁም ከየሰው እንደድንገት የሰማቻቸውን የወሲብ ፍላጎትን ያጎለብታሉ የተባሉትን ዘዴዎች ሁሉ ያለመታከት ተራ በተራ ትፈፅም ጀመረ..
ለምሳሌ አንድ ጊዜ የሆነ ድህረ ገጽ ስትጎረጉር. ስለሀባብ እና ወሲብ ግንኙነት አነበበች፡፡ፅሁፉ በአጭሩ ሲጠቀለል…‹‹ሀባብ በአሚኖ አሲድ የበለፀገ ስለሆነ ኩትሩሊን የተባለ ሆርሞን ያመነጫል።ይህ ሆርሞን የደም ቱቦዎች እንዲነቃቀቁ ያደርጋል።ያ ደግሞ በቂ ደም ወደ መራቢያ አካል እንዲፈስና ለወሲብ ዝግጅ እንዲሆን ያግዛል።ይህ ማለት በሌላ መልክ የቨያግራምን ተግባር ይተካል።››ይላል፡፡ከዛ ወዲያው ቦርሳዋን አንጠልጥላ ሀባብ ፍለጋ ነበር የሄደችው፡፡ከዛ አንድ ወር ያለማቆረጥ እስኪያንገሸግሸውና እንባው እስኪያቀር ድረስ ሀባብ እንዲጠቀም አደረገች…ውጤቱ ግን የእሱን ንጭንጭና ኩርፊያ ከማስተናገድ ውጭ በዜሮ የተባዛ ነበር፡፡
አንድ ጊዜ ደግሞ አንድ ቀበጥ ጓደኛዋ ‹‹ቸኮሌት እና ፍቅር የማይነጣጠሉ ናቸው ።ቸኮሌት መመገብ ሰውነታችን እስቴሮቶኒን ሆርሞን እንዲያመነጭ ያደርጋል… ይህ ሆርሞን ደግሞ ለሰውነታችን የደስታ ስሜትን ያጎናፅፋል፤ ሙድ ያስተካክላል፤እንደዛ ሲሆን ደግሞ የወሲብ ፍላጎት ይጨምራል።ስለዚህ ከወሲብ በፊት ቸኮሌት መጠቀም ይመከራል፡፡››ብላ ነገረቻት፡፡ከዛ ቤቱ ሁሉ በቸኮሌት አይነቶች ተሞላ….ወጤት ዜሮ ነበር፡፡ግን ደግሞ ካዛም በኋላ ተስፋ አልቆረጠችም፡፡
ቀጥሎ ያገኘችው መመሪያ‹‹በዚንክ የበለፀጉ ምግቦች መመገብ የቴስቴስትሮን ሆርሞን በብዛት እንዲመረት ፤የወሲብ ፍላጎት እንዲጨምር ፤ብዛት ያለው እስፐርም እንዲመረት እና እስፐርሙም በፍጥነት የመንቀሳቀስ አቅም እንዲኖረው ያግዛል። በዚንክ ከበለፀጉ ምግቦች ውስጥ ጥቂቶቹ የአሳማ ስጋ ፤ እርጎ ፤ ጥራጥሬዎች የመሳሰሉት ናቸው። ››የሚል ነበር…ለሁለት ወር በዚንክ የበለፀጉ የሚባሉ ምግቦችን እያሳደደች ትጠቀጥቅበት ጀመር….አሁንም ውጤቱ ዜሮ ሲሆን ተሰላቸች፡፡
በዚህ ሁሉ ልፋቷ ምንም አይነት የመሻሻል ፍንጭ አልሰጥሽ ሲላት ንዴቷ ጣሪያ ነካ፡፡ከዛ እሱን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ሰበብ አስባብ እየፈለገች ትጨቀጭቀውና ቁምስቅሉን ታሳየው ጀመረች፡፡እንደዛም ሆኖ ግን ጥላው ለመሄድ ..ወይንም ልትፈታው አታስብም፡፡ሁል ጊዜ ነገሮች በጊዜ ሄደት ተስተካክለው በፍቅርና በሰላም ብዙ ልጆች ወልደውና የተሞላ ጠንካራ ቤተሰብ መስርተው የተመቻቸ ኑሮ እንኖራለን የሚል ተስፋ ነው ያላት፡፡እንጂማ ብትፈታው ግማሽ ንብረቱን ይዛ እንደምትወጣ ታውቃለች፡፡የእሱ ግማሽ ሀብት ማለት ደግሞ ከእሷ የእድሜ ልክ ህልሟም የራቀና የገዘፈ ነው፡፡ያንን ሀብት ለእሷ ለመስጠት ህግ እንኳን ባይፈርድላት እሱ እንዳማይከለክላት እርግጠኛ ነች፡፡ግን ያንን አይደለም የምትፈልገው፡፡
እሷ በሲንግል እናት ነው ያደገችው፡፡አባቷ ማን እንደሆነ አታውቅም…፡፡ሰሎሜ ግርማ ተብላ ስትጠራ የሰማ ሰው ሁሉ ግርማ አባቷ ይመስለዋል..እሷም ለረጂም ጊዜ እንደዛ ነበር የምታስበው፡፡በኋላ ግን ግርማ የእሷ ሳይሆን የእናቷ አባት እንደሆነ አና ለእሷ አባቷ ሳይሆን አያቷ እንደሆነ አወቀች፡፡እና የአባትነት ቦታው በአካል ብቻ ሳይሆን በስምም ሽንቅር እንዳለበት ተሰማት፡፡
‹‹እቴቴ…የአባቴ ስም ማን ነው?››
‹‹ግርማ ነዋ››
‹‹ግርማማ የአንቺ አባት ነው..እኔ የራሴን አባት ማለቴ የወለደኝን ነው የጠየቅኩሽ››
‹‹ምን ያደርግልሻል?››
‹‹እንዴ አባቴ አይደለ እንዴ…?አባት ምን ያደረርግልሻል ይባላል…?››
‹‹ለምን አይባልም..እንደእኔ አምጦ ወልዶሻል..?እንደእኔ አዝሎና አቅፎ ጡት እያጠባ አሳድጎሻል..?እንደእኔ ልብስ እየገዛ ትምህርት ቤት ልኮ አስተምሮሻል?››
‹‹አይ እንደዛ አላደረገም..ግን ደግሞ ምንም ባያደርግም አንዴ አባቴ ከሆነ አባቴ ነው…››
‹‹አላውቅም..ስሙ ማን አንደሆነ አላውቅም››
‹‹እንዴ የባልሽን ስም እንዴት አታውቂም?››
‹‹ባልሽ!! የምን ባል…?እኔና አባትሽ አልተጋባንም…ለትንሽ ጊዜ አብረን ነበርን.. ከዛ ጥሎኝ ሄደ….እና ስሙን እረስቼዋለሁ፡፡››
እንደዚህ እያለች ነበር ..ስለ አባቷ ምንም አይነት እውቀት እንዳይኖራት ምታደርገው፤እና አሁን አድጋ የራሷን ትዳር ይዛ እንኳን ስለአባቷ ምንም አታውቅም፤ቢያንስ ስሙን እንኳን አታውቅም፤አሁን አሁንማ በዚህ ጉዳይ ዘወትር ከእናቷ ጋር መጨቃጨቅ እየደበራት ስለመጣ ትተዋለች፡፡የተወችው ስለአባቷ ማንነት ለማወቅ ያላትን ጉጉትና ፍላጎት አይደለም…ስለአባቷ ለማወቅ እናቷን መጨቅጨቅ እንጂ….፡፡
እና እሷ የመሰረተችው ትዳር እሷ እንዳደገችበት ቤተሰብ ያልተሟላና ባለግማሽ ክንፍ አንዲሆን አትፈልግም….ለዛ ደግሞ እስከመጨረሻው አቅሟ እስከቻለበት ጠብታ ድረስ ትታገላለች፡፡
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍75❤10
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
አላዛር እጅግ ሸበላ የሚባልና እና የበዛ ውበት አላቸው ተብለው ከሚመደቡ ወንዶች መካከል አንዱ ነው፡፡አብዛኛውን ጊዜ አይደለም ሴቶች ወንዶችም እይታ ውስጥ ለመግባት ለእሱ ዠቀላል ነው፡፡በዚህም የተነሳ የቅርቧም ሆኑ ድንገት ያገኘቻቸው ሰዎች በተለይ ሴቶች እሱን ባሏ ማድረግ በመቻሏ በአለም ላይ ካሉ እድለኛ ሴቶች መካከል አንዷ እንደሆነች በእርግጠኝነት ደጋግመው ይነግሯታል፡፡እሷም በልብ ቁስለትና በፊት ፈገግታ ጥርሷን ብልጭ አድርጋ ምንም አስተያየት ሳትሰጥ ታልፈቸዋለች፡፡
ማታ ከአራት ሰዓት ጀምሮ ነበር ከባለቤቷ ከአላዛር ጋር ደስ ሚል ሙድ ውስጥ የገቡት፡፡ነጭ ወይናቸውን እየተጎነጩ…ጎን ለጎን ተጣብቀዋል፡፡..ጥልቅ የስሜት ትስስር ያለው መላ ሴልን የሚያነቃቃ አይነት ማራኪ የፍቅር ፊልም አብረው ሲያዩ ነው ያመሹት፡፡ወደ መኝታ ቤታቸው ተከታትለው ሲገቡ ከምሽቱ ስድስት ሰዓት አልፎ ነበር፡፡ሰውነቷ ሁሉ ግሏል …አረ ከዛም አልፎ እየተቃጠለች ነው ማለት ይቻላል፡፡‹‹ዛሬ የተለየ ነገር እንደሚኖር ተስፋ አደርጋለሁ››ስትል በልቧ እያብሰለሰለች ነበር ቧሏን በፈገግታ ተከትላ ወደመኝታ ቤቷ የገባችው፡፡እንደዛ ተስፋ እንድታደርግ ያበረታታት ደግሞ ባለቤቷ ላይ ያየችው ከወትሮ የተለየ መነቃቃትና በፈገግታ የተሞላ አስተያየት ነው፡፡
አልጋ ላይ ቀድሞ ወጣና ብርድልብሱን ገልጦ ከውስጥ ገባ ፡፡ሙሉ ቢጃማውን እንደለበሰ ነበር፡፡እሷም ተቃራኒው አወላለቀችና በፓንት ብቻ ተከተለችውና ከውስጥ ገብታ ተለጠፈችበት፡፡ በጀርባው ነበር የተኛው፡፡ ደረቱን ተንተራሰችና እጆቾን ወደ ሆዱ ላከች፡፡ በስሱ ማሻሸት ጀመረች፡፡ያለምንም እንቅስቃሴ በፀጥታ ላይ ነው፡፡ቀስ አለችና እጆቾን ወደታች አንሸራታ የለሊት ሱሪውን ሰቅስቃ ገባችና ወደታች ወደብልቱ ወረደች…ቀስ እያለች ጨብጣ ማሻሸት ጀመረች፡፡ያው እንደተለመደው ብልቱ ልፍስፍስ እንዳለ ነበር፡፡‹‹እንዴት ነው ግን ይሄንን የመሰለ ዝግባ መሰይ ጠንበለል ሰው እንዲህ አይነት ለንቆሳና ልፍስፍስ ብልት ባለቤት የሆነው?››ሁል ጊዜ ስለእሱ ስታስብ የምትደነቅበት ነገር ነው፡፡ግን አንድ ቀን እንደምንም ጠንካራና የልብ አድርስ ይሆናል የሚል እምነት አላት ፡፡ለዛ ነው ሁል ጊዜ ዘዴዎቾን እየቀያየረች ከመሞከር የማትሰንፈው ..ቀጥላለች….ምንም የሚያበረታታ ነገር እያየች አልነበረም፡፡ይባስ ብሎ እጁን አንቀሳቀሰና የእሷን እጅ ይዞ ቀስ ብሎ በማስለቀቅ እጇን ወደቦታው መለሰ፡፡ከደረቱ ላይ ቀስ ብሎ አንሸራቶ ትራስ ላይ አስተኛትና ፊቱን አዙሮ እንደተለመደው ጀርባውን ሰጣትና ሽብልል ብሎ ተኛ፡፡በወቅቱ ውስጧ ኩምትርትር ብሎ ሲጨማደድ ይታወቃታል…ከውስጥ ከልቧ አካባቢ የሆነ ታፍኖ ሲብላላ የከረመ እሳት ጎመራ ፈንድቶ እቶን እሳት በመላ ሰውነቷ ሲተፋ እየታወቃት ነው፡፡ቃጠሎውን አልቻለችም ነበር፡፡ .ትግስቷ ተሞጠጠ፡፡ካለመቻሉ በላይ ለመቻል የሚያደርገው ጥረት እዚህ ግባ የሚባል አለመሆኑ ይበልጥ አበሳጫት፡፡
ከአልጋዋ ላይ ተፈናጥራ ተነሳች፡፡እጅግ ከፍተኛ የሚባል ንዴት ላይ ነበረች፡፡ተስፈንጥራ ከአልጋዋ ወረደችና እርቃኗን ሆና ቁልቁል አዘቅቃ ታየው ጀመረ፡፡በእውነት ከሆነ ልታንቧርቅበት…ኮመዲኖው ላይ ያለውን የራስጌ መብራት አንስታ ግንባሩን ልትፈረክሰው….ወይንም በጥፍሮቾ ሁለት አይኖቹን ፈጥርቃ ልታፈርጥለት…ብዙ ብዙ ነገር ማድረግ ፈልጋ ነበረ፡፡ግን ሁሉም የስሜት ህዋሳቶቾ ሊታዘዙላት አልቻሉም፡፡አንደበቷ ተላቆ እንኳን የሆኑ ሁለት ሶስት ቃላትን ለማውጣት አልቻለችም፡፡
ባለቤቷ አልአዛር አልጋው ላይ እንደተዘረረ ወደላይ አንጋጦ እየተመለከታት ነበር፡፡አቅፎ ሊያባብላት፤ ስሞ ሊያረጋጋት ይፈልጋል፡፡ግን ደግሞ እንደዛ ማድረግ አይችልም፡፡አዎ ለዛ የሚሆን ወኔ የለውም፡፡ፊት ለፊት ካለ ጠረጴዛ ላይ ያለውን ቢጃማውን አነሳችና አጠለቀች…ከኮመዲኖ ላይ ያለውን የመኪና ቁልፍ አነሳችና መኝታ ቤቱን ለቃ ወጣች፡፡ተከትሏት ተነስቶ ነበር፡፡ መኝታ ቤቱን ሳይለቅ ወደመስኮት አመራና አንገቱን አስግጎ እስከመጨረሻው ያያት ጀመር፡፡የውጩን በር በርግዳ ስትከፍት፤ወደመኪናው ገብታ ሞተሩን አስነስታ ጊቢውን ለቃ ስትወጣ ሁሉ በዝምታ እየተመለከታት ነበር፡፡
ሳሎሜ በውድቅት ለሊት መኪናዋን አስነስታ ቤቷን ለቃ ወጥታ ወደቄራ መስመር አምስት ኪሎ ሜትር በላይ ስለባሏ ክፉውንም ደጉንም እያሰላሰለ ከነዳች በኃላ ነው ሙሉ በሙሉ ወደቀልቧ መመለስ የቻለችው፡፡ምርር ያለ ንዴት ነበር የተናደደችው፡፡እርግጥ እንዲህ አይነት ንዴት መናደድ የጀመረችው ዛሬ አይደለም፡፤ባለፉት ሁለት አመታት አላዛርን አግብታ እቤቱ ከገባች ጀምሮ አብሯት ያለ ጨለማ ስሜት ነው፡፡የዛሬውን ልዩ የሚያደርገው ከቁጥጥር ውጭ መሆኑ ነው፡፡
‹‹አሁን ወዴት ልሂድ?››ብላ..አሰበችና ተበሳጨች፡፡ብስጭቷን እጥፍ የሚያደርግባት ደግሞ ይሄ ነው፡፡በባሎ ተበሳጭታ ከቤቷ ለቃ ብትወጣም የትም መሄድ አትችልም.፡፡እናቷ ጋር መሄድ አትችልም፡፡ጓደኞቾ ጋርም ፍፅም አይታሰብም….ምክንቱም በምን ተጣላችሁ ተብላ ብትጠየቅ ማስረዳት አትችልም፡፡እንዴት ብላ፡፡እንባዋ ይረግፍ ጀመር፡፡እያለቀሰች በመሆኗ ደስ አላት፡፡አዎ ሁሉ ጊዜ እንዲህ አይነት አስጠሊታ ስሜት ላይ ስትሆን በማልቀስ እና እንባዋን በማርገፍ ነው ቀዝቀዝ ማለት የምትችለው፡›ማልቀስ ባይኖር እንደውም በውስጥ ሀዘኗ ደርቃ የምትሰነጣጠቅና የምትበታተን ነው የሚመስላት፡፡
መኪናዋን አዙራ ወደቤቷ ለመመለስ ወሰነች…መሪዋን ስትጠመዘዝ እየተክለፈለፈ ከሚመጣ ሴኖትራክ ጋር ፊት ለፊት ተጋጠመች፡፡ በ5 ሜትር ርቀት ላይ መሆኗን አየች፤በደመነፍስ ቅፅበታዊ ውሳኔ ወሰነችና መኪናዋን ወደግራ ጠመዘዘች በዚህን ጊዜ ከመንገድ ተፈናጥራ ወጣችና ፊት ለፊቷ ካለ የብሎኬት አጥር ጋር ተላተመች፡፡አጥሩ ተፈረካክሶ ሲረግፋ ና ፍርስራሹ የመኪናዋን አካል ሲያለብስ በሰመመን ታያት፡፡ ለደቂቃዎች እራሷን እንደመሳት አድርጎት ነበር፡፡ነቅታ አይኗቾን ስትገልጥ ግን ከግራና ከቀኝ ሶስት ፖሊሶች መሳሪያ ደቅነውባት በተጠንቀቅ ቆመው ነበር፡፡መጀመሪያ ህልም ውስጥ ያለች መሰሏት ነበር፡፡በጥንቃቄ ከፍተው ጎትተው ሲያወጧት ነው…ሁሉ ነገር ተጫባጭ እውነት እንደሆነ የተረዳችው፡፡..ካልጠፋ የአዲስአበባ አጥር ለዛውም በውድቅት ለሊት የፖሊስ ጣቢያ አጥር ጥሳ መግባቷን ማመን አልቻለችም፡፡ድንዝዝ ነው ያላት፡፡ምን ማሰብ እንዳለባት እራሱ ግራ ተጋብታ ነበር…በመሳሪያ አጅበው ወስደው አንድ ክፍል በመክፈት ከሴት እስራኞች ጋር ቀላቀሏት፡፡
የተኙትን ሰባት የሚሆኑ እስረኞችን እንዳትቀሰቅስ እየተጠነቀቀች..አንድ ኮርነር ላይ ያለች ባዶ ባታ ሄደችና ኩርምት ብላ ቁጭ አለች፡፡በህይወቷ እንደዚህ አይነት ቦታ በስህተት እንኳን ተገኝታ አታውቅም፡፡ከአንድ ሰዓት በፊት ዘመናዊ ቤላ ቤቷ ውስጥ በሞቀ አልጋ ዋ ላይ የቀዘቀዘ ባሏን አካል አቅፋ ተኝታ ነበር ..አሁን ግን ወንጀል ሰርታ ከሌሎች ወንጀለኞች ጋር ታስራ መገኘቷ ፊልም እንጂ እውነተኛ ታሪክ እየመሰላት አይደለም፡፡የሰው ልጅ ህይወት እንዲህ ቅፅበታዊ በሆነ አጋጣም እንዳልሆነ ይሆናል የሚል ግምት ኖሯት አያውቅም ነበር፡፡
‹‹ሰሎሜ አብቅቶልሻል…››ስትል ለራሷ ተናገረች፡፡እንደዚህ ልትል የቻለችው የፖሊሶችን የእርስ በርስ ንግግር ስላዳመጠች ነው፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
አላዛር እጅግ ሸበላ የሚባልና እና የበዛ ውበት አላቸው ተብለው ከሚመደቡ ወንዶች መካከል አንዱ ነው፡፡አብዛኛውን ጊዜ አይደለም ሴቶች ወንዶችም እይታ ውስጥ ለመግባት ለእሱ ዠቀላል ነው፡፡በዚህም የተነሳ የቅርቧም ሆኑ ድንገት ያገኘቻቸው ሰዎች በተለይ ሴቶች እሱን ባሏ ማድረግ በመቻሏ በአለም ላይ ካሉ እድለኛ ሴቶች መካከል አንዷ እንደሆነች በእርግጠኝነት ደጋግመው ይነግሯታል፡፡እሷም በልብ ቁስለትና በፊት ፈገግታ ጥርሷን ብልጭ አድርጋ ምንም አስተያየት ሳትሰጥ ታልፈቸዋለች፡፡
ማታ ከአራት ሰዓት ጀምሮ ነበር ከባለቤቷ ከአላዛር ጋር ደስ ሚል ሙድ ውስጥ የገቡት፡፡ነጭ ወይናቸውን እየተጎነጩ…ጎን ለጎን ተጣብቀዋል፡፡..ጥልቅ የስሜት ትስስር ያለው መላ ሴልን የሚያነቃቃ አይነት ማራኪ የፍቅር ፊልም አብረው ሲያዩ ነው ያመሹት፡፡ወደ መኝታ ቤታቸው ተከታትለው ሲገቡ ከምሽቱ ስድስት ሰዓት አልፎ ነበር፡፡ሰውነቷ ሁሉ ግሏል …አረ ከዛም አልፎ እየተቃጠለች ነው ማለት ይቻላል፡፡‹‹ዛሬ የተለየ ነገር እንደሚኖር ተስፋ አደርጋለሁ››ስትል በልቧ እያብሰለሰለች ነበር ቧሏን በፈገግታ ተከትላ ወደመኝታ ቤቷ የገባችው፡፡እንደዛ ተስፋ እንድታደርግ ያበረታታት ደግሞ ባለቤቷ ላይ ያየችው ከወትሮ የተለየ መነቃቃትና በፈገግታ የተሞላ አስተያየት ነው፡፡
አልጋ ላይ ቀድሞ ወጣና ብርድልብሱን ገልጦ ከውስጥ ገባ ፡፡ሙሉ ቢጃማውን እንደለበሰ ነበር፡፡እሷም ተቃራኒው አወላለቀችና በፓንት ብቻ ተከተለችውና ከውስጥ ገብታ ተለጠፈችበት፡፡ በጀርባው ነበር የተኛው፡፡ ደረቱን ተንተራሰችና እጆቾን ወደ ሆዱ ላከች፡፡ በስሱ ማሻሸት ጀመረች፡፡ያለምንም እንቅስቃሴ በፀጥታ ላይ ነው፡፡ቀስ አለችና እጆቾን ወደታች አንሸራታ የለሊት ሱሪውን ሰቅስቃ ገባችና ወደታች ወደብልቱ ወረደች…ቀስ እያለች ጨብጣ ማሻሸት ጀመረች፡፡ያው እንደተለመደው ብልቱ ልፍስፍስ እንዳለ ነበር፡፡‹‹እንዴት ነው ግን ይሄንን የመሰለ ዝግባ መሰይ ጠንበለል ሰው እንዲህ አይነት ለንቆሳና ልፍስፍስ ብልት ባለቤት የሆነው?››ሁል ጊዜ ስለእሱ ስታስብ የምትደነቅበት ነገር ነው፡፡ግን አንድ ቀን እንደምንም ጠንካራና የልብ አድርስ ይሆናል የሚል እምነት አላት ፡፡ለዛ ነው ሁል ጊዜ ዘዴዎቾን እየቀያየረች ከመሞከር የማትሰንፈው ..ቀጥላለች….ምንም የሚያበረታታ ነገር እያየች አልነበረም፡፡ይባስ ብሎ እጁን አንቀሳቀሰና የእሷን እጅ ይዞ ቀስ ብሎ በማስለቀቅ እጇን ወደቦታው መለሰ፡፡ከደረቱ ላይ ቀስ ብሎ አንሸራቶ ትራስ ላይ አስተኛትና ፊቱን አዙሮ እንደተለመደው ጀርባውን ሰጣትና ሽብልል ብሎ ተኛ፡፡በወቅቱ ውስጧ ኩምትርትር ብሎ ሲጨማደድ ይታወቃታል…ከውስጥ ከልቧ አካባቢ የሆነ ታፍኖ ሲብላላ የከረመ እሳት ጎመራ ፈንድቶ እቶን እሳት በመላ ሰውነቷ ሲተፋ እየታወቃት ነው፡፡ቃጠሎውን አልቻለችም ነበር፡፡ .ትግስቷ ተሞጠጠ፡፡ካለመቻሉ በላይ ለመቻል የሚያደርገው ጥረት እዚህ ግባ የሚባል አለመሆኑ ይበልጥ አበሳጫት፡፡
ከአልጋዋ ላይ ተፈናጥራ ተነሳች፡፡እጅግ ከፍተኛ የሚባል ንዴት ላይ ነበረች፡፡ተስፈንጥራ ከአልጋዋ ወረደችና እርቃኗን ሆና ቁልቁል አዘቅቃ ታየው ጀመረ፡፡በእውነት ከሆነ ልታንቧርቅበት…ኮመዲኖው ላይ ያለውን የራስጌ መብራት አንስታ ግንባሩን ልትፈረክሰው….ወይንም በጥፍሮቾ ሁለት አይኖቹን ፈጥርቃ ልታፈርጥለት…ብዙ ብዙ ነገር ማድረግ ፈልጋ ነበረ፡፡ግን ሁሉም የስሜት ህዋሳቶቾ ሊታዘዙላት አልቻሉም፡፡አንደበቷ ተላቆ እንኳን የሆኑ ሁለት ሶስት ቃላትን ለማውጣት አልቻለችም፡፡
ባለቤቷ አልአዛር አልጋው ላይ እንደተዘረረ ወደላይ አንጋጦ እየተመለከታት ነበር፡፡አቅፎ ሊያባብላት፤ ስሞ ሊያረጋጋት ይፈልጋል፡፡ግን ደግሞ እንደዛ ማድረግ አይችልም፡፡አዎ ለዛ የሚሆን ወኔ የለውም፡፡ፊት ለፊት ካለ ጠረጴዛ ላይ ያለውን ቢጃማውን አነሳችና አጠለቀች…ከኮመዲኖ ላይ ያለውን የመኪና ቁልፍ አነሳችና መኝታ ቤቱን ለቃ ወጣች፡፡ተከትሏት ተነስቶ ነበር፡፡ መኝታ ቤቱን ሳይለቅ ወደመስኮት አመራና አንገቱን አስግጎ እስከመጨረሻው ያያት ጀመር፡፡የውጩን በር በርግዳ ስትከፍት፤ወደመኪናው ገብታ ሞተሩን አስነስታ ጊቢውን ለቃ ስትወጣ ሁሉ በዝምታ እየተመለከታት ነበር፡፡
ሳሎሜ በውድቅት ለሊት መኪናዋን አስነስታ ቤቷን ለቃ ወጥታ ወደቄራ መስመር አምስት ኪሎ ሜትር በላይ ስለባሏ ክፉውንም ደጉንም እያሰላሰለ ከነዳች በኃላ ነው ሙሉ በሙሉ ወደቀልቧ መመለስ የቻለችው፡፡ምርር ያለ ንዴት ነበር የተናደደችው፡፡እርግጥ እንዲህ አይነት ንዴት መናደድ የጀመረችው ዛሬ አይደለም፡፤ባለፉት ሁለት አመታት አላዛርን አግብታ እቤቱ ከገባች ጀምሮ አብሯት ያለ ጨለማ ስሜት ነው፡፡የዛሬውን ልዩ የሚያደርገው ከቁጥጥር ውጭ መሆኑ ነው፡፡
‹‹አሁን ወዴት ልሂድ?››ብላ..አሰበችና ተበሳጨች፡፡ብስጭቷን እጥፍ የሚያደርግባት ደግሞ ይሄ ነው፡፡በባሎ ተበሳጭታ ከቤቷ ለቃ ብትወጣም የትም መሄድ አትችልም.፡፡እናቷ ጋር መሄድ አትችልም፡፡ጓደኞቾ ጋርም ፍፅም አይታሰብም….ምክንቱም በምን ተጣላችሁ ተብላ ብትጠየቅ ማስረዳት አትችልም፡፡እንዴት ብላ፡፡እንባዋ ይረግፍ ጀመር፡፡እያለቀሰች በመሆኗ ደስ አላት፡፡አዎ ሁሉ ጊዜ እንዲህ አይነት አስጠሊታ ስሜት ላይ ስትሆን በማልቀስ እና እንባዋን በማርገፍ ነው ቀዝቀዝ ማለት የምትችለው፡›ማልቀስ ባይኖር እንደውም በውስጥ ሀዘኗ ደርቃ የምትሰነጣጠቅና የምትበታተን ነው የሚመስላት፡፡
መኪናዋን አዙራ ወደቤቷ ለመመለስ ወሰነች…መሪዋን ስትጠመዘዝ እየተክለፈለፈ ከሚመጣ ሴኖትራክ ጋር ፊት ለፊት ተጋጠመች፡፡ በ5 ሜትር ርቀት ላይ መሆኗን አየች፤በደመነፍስ ቅፅበታዊ ውሳኔ ወሰነችና መኪናዋን ወደግራ ጠመዘዘች በዚህን ጊዜ ከመንገድ ተፈናጥራ ወጣችና ፊት ለፊቷ ካለ የብሎኬት አጥር ጋር ተላተመች፡፡አጥሩ ተፈረካክሶ ሲረግፋ ና ፍርስራሹ የመኪናዋን አካል ሲያለብስ በሰመመን ታያት፡፡ ለደቂቃዎች እራሷን እንደመሳት አድርጎት ነበር፡፡ነቅታ አይኗቾን ስትገልጥ ግን ከግራና ከቀኝ ሶስት ፖሊሶች መሳሪያ ደቅነውባት በተጠንቀቅ ቆመው ነበር፡፡መጀመሪያ ህልም ውስጥ ያለች መሰሏት ነበር፡፡በጥንቃቄ ከፍተው ጎትተው ሲያወጧት ነው…ሁሉ ነገር ተጫባጭ እውነት እንደሆነ የተረዳችው፡፡..ካልጠፋ የአዲስአበባ አጥር ለዛውም በውድቅት ለሊት የፖሊስ ጣቢያ አጥር ጥሳ መግባቷን ማመን አልቻለችም፡፡ድንዝዝ ነው ያላት፡፡ምን ማሰብ እንዳለባት እራሱ ግራ ተጋብታ ነበር…በመሳሪያ አጅበው ወስደው አንድ ክፍል በመክፈት ከሴት እስራኞች ጋር ቀላቀሏት፡፡
የተኙትን ሰባት የሚሆኑ እስረኞችን እንዳትቀሰቅስ እየተጠነቀቀች..አንድ ኮርነር ላይ ያለች ባዶ ባታ ሄደችና ኩርምት ብላ ቁጭ አለች፡፡በህይወቷ እንደዚህ አይነት ቦታ በስህተት እንኳን ተገኝታ አታውቅም፡፡ከአንድ ሰዓት በፊት ዘመናዊ ቤላ ቤቷ ውስጥ በሞቀ አልጋ ዋ ላይ የቀዘቀዘ ባሏን አካል አቅፋ ተኝታ ነበር ..አሁን ግን ወንጀል ሰርታ ከሌሎች ወንጀለኞች ጋር ታስራ መገኘቷ ፊልም እንጂ እውነተኛ ታሪክ እየመሰላት አይደለም፡፡የሰው ልጅ ህይወት እንዲህ ቅፅበታዊ በሆነ አጋጣም እንዳልሆነ ይሆናል የሚል ግምት ኖሯት አያውቅም ነበር፡፡
‹‹ሰሎሜ አብቅቶልሻል…››ስትል ለራሷ ተናገረች፡፡እንደዚህ ልትል የቻለችው የፖሊሶችን የእርስ በርስ ንግግር ስላዳመጠች ነው፡፡
👍65❤9
‹‹ከጀርባዋ አሸባሪዎች ይኖራሉ…እስረኛ ለማሳመለጥ የተደረገ ኦፕሬሽን ሳይሆን አይቀርም…አከሸፍንባቸው…››ምናምን ሲሉ ሰምታለች፡፡አይ እኔ ፈጽሞ አሸባሪ ሳልሆን በቧሎ ተበሳጭታ በውድቅት ለሊት ከቤት ኮብልላ የወጣች አንድ ሚስኪን ሚስት ነኝ ብትል ማንን ማሳመን ትችላለች?
‹‹ህይወት ግን ለምንድነው ሁሌ ሙሉ የማትሆነው?››ስትል እራሷን ጠየቀች፡፡
የልጅነቷ ህይወቷ በጣም አስቀያሚና በድህነት የተከበበ ነበር፡፡አባቷን ጭርሱኑ አታውቀውም፡፡መልኩን አይደለም ስሙን እንኳን አታውቀውም፡፡ሙሉ በሙሉ ጀግና እናቷ ነች በብቸኝነት ያሳደገቻት፡፡ደግሞ የሚገርመው አሁን እዚህ እስር ቤት እንድትገባ ያደረጋት ባለቤቷም አላዛርም ከእሷ ጋር ተቀራራቢ በሆነ ህይወት ያደገ መሆኑ ነው፡፡ሁለቱም በአንድ ዘመን የተወለዱ አንድ ሰፍር ልጆች ነበሩ፡፡እና አሁን ሁለቱም የሚኖሩት ኑሮ ከበፊቱ ኑሮቸው አንጻር በምንም ሊነፃፀር የማይችል አይነት ነው፡፡፡ከ15 አመት በፊት እነሱን የሚያውቅ ሰው በምንም አይነት ሁኔታ ወደፊት እንደዚህ አይነት የተዳላደለ እና የተትረፈረፍ ኑሮ ይኖራሉ ብሎ ሊገምት አይችልም ነበር….እርግጥ ሀብቱ የአላዛር ነው፡፡እሷ የሀብቱ ተቋዳሽ የሆነችው እሱን በማግባቷ ብቻ ነው፡፡
እሱ ደግሞ ከአያቱ ያገኘውን ውርስ በአግባቡ ተጠቅሞ ማሳደግና ስለቻለ ነው፡፡ያንን ያደረገው ደግሞ ለእሷ ሲል ነው፡፡ለሰሎሜ የተሻለ ምቾት ያለው ኑሮ ሊያኖራት..እና እንደእቅዱ ተሳክቶለት በውርስ ያገኘውን ጥቂት ብር እንደመነሻ ተጠቅሞ በብዙ እጥፍ በማባዛት ሀብታም ሆነና ሰሎሜን አሳምኖ አገባት፡፡ይሄንን የተመለከተ የሁለቱም ቤተሰቦች ወዳጅ ዘመዶች በጣቅላላ ደስተኛ ሆነው ነበር..የተሳካ ትዳር ፤ደስታ የሚዘንብበት ቤት እንደሚሆን የሁሉም ግምት ነበር፡፡ምክንያቱም ሁለቱም ጥንዶች ከህጻንነታቸው ጀምሮ የሚተዋወቁ… የሚዋደዱና የሚግባቡ ስለሆነ እናም በድህነት ያደጉ በመሆኑና አሁን ያገኙትን ሀብት በምስጋና ማጣጣም ይችላሉ የሚል ግምት በሁሉም ሰው ዘንድ ነበረ ...ግን ህይወት እንዳዛ አይደለችም፡፡ሁሌ ባልተጠበቀ መንገድ ሰውን ሰርፕራይዝ ማድረግ ተክናበታለች፡፡እናም ሰሎሜም ያ ነው የገጠማት፡፡የህይወት ሰርፕራይዝ!!፡፡
በጥቅጥቅ የክፍሉ ጨለማ ላይ አፍጥጣ ቀዝቃዛውን የብሎኬት ግድግዳ ደገፍ ብላ እዚህ ጣጣ ውስጥ የከተተትን የለሊቱን ታሪክ በምልሰት ማመንዠግ ጀመረች፡፡….በሀሳብ እንደባከነች እንቅልፍ በአይኗ ሳይዘር ሰማይና ምድር ተላቀቀ፡፡
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronosem
‹‹ህይወት ግን ለምንድነው ሁሌ ሙሉ የማትሆነው?››ስትል እራሷን ጠየቀች፡፡
የልጅነቷ ህይወቷ በጣም አስቀያሚና በድህነት የተከበበ ነበር፡፡አባቷን ጭርሱኑ አታውቀውም፡፡መልኩን አይደለም ስሙን እንኳን አታውቀውም፡፡ሙሉ በሙሉ ጀግና እናቷ ነች በብቸኝነት ያሳደገቻት፡፡ደግሞ የሚገርመው አሁን እዚህ እስር ቤት እንድትገባ ያደረጋት ባለቤቷም አላዛርም ከእሷ ጋር ተቀራራቢ በሆነ ህይወት ያደገ መሆኑ ነው፡፡ሁለቱም በአንድ ዘመን የተወለዱ አንድ ሰፍር ልጆች ነበሩ፡፡እና አሁን ሁለቱም የሚኖሩት ኑሮ ከበፊቱ ኑሮቸው አንጻር በምንም ሊነፃፀር የማይችል አይነት ነው፡፡፡ከ15 አመት በፊት እነሱን የሚያውቅ ሰው በምንም አይነት ሁኔታ ወደፊት እንደዚህ አይነት የተዳላደለ እና የተትረፈረፍ ኑሮ ይኖራሉ ብሎ ሊገምት አይችልም ነበር….እርግጥ ሀብቱ የአላዛር ነው፡፡እሷ የሀብቱ ተቋዳሽ የሆነችው እሱን በማግባቷ ብቻ ነው፡፡
እሱ ደግሞ ከአያቱ ያገኘውን ውርስ በአግባቡ ተጠቅሞ ማሳደግና ስለቻለ ነው፡፡ያንን ያደረገው ደግሞ ለእሷ ሲል ነው፡፡ለሰሎሜ የተሻለ ምቾት ያለው ኑሮ ሊያኖራት..እና እንደእቅዱ ተሳክቶለት በውርስ ያገኘውን ጥቂት ብር እንደመነሻ ተጠቅሞ በብዙ እጥፍ በማባዛት ሀብታም ሆነና ሰሎሜን አሳምኖ አገባት፡፡ይሄንን የተመለከተ የሁለቱም ቤተሰቦች ወዳጅ ዘመዶች በጣቅላላ ደስተኛ ሆነው ነበር..የተሳካ ትዳር ፤ደስታ የሚዘንብበት ቤት እንደሚሆን የሁሉም ግምት ነበር፡፡ምክንያቱም ሁለቱም ጥንዶች ከህጻንነታቸው ጀምሮ የሚተዋወቁ… የሚዋደዱና የሚግባቡ ስለሆነ እናም በድህነት ያደጉ በመሆኑና አሁን ያገኙትን ሀብት በምስጋና ማጣጣም ይችላሉ የሚል ግምት በሁሉም ሰው ዘንድ ነበረ ...ግን ህይወት እንዳዛ አይደለችም፡፡ሁሌ ባልተጠበቀ መንገድ ሰውን ሰርፕራይዝ ማድረግ ተክናበታለች፡፡እናም ሰሎሜም ያ ነው የገጠማት፡፡የህይወት ሰርፕራይዝ!!፡፡
በጥቅጥቅ የክፍሉ ጨለማ ላይ አፍጥጣ ቀዝቃዛውን የብሎኬት ግድግዳ ደገፍ ብላ እዚህ ጣጣ ውስጥ የከተተትን የለሊቱን ታሪክ በምልሰት ማመንዠግ ጀመረች፡፡….በሀሳብ እንደባከነች እንቅልፍ በአይኗ ሳይዘር ሰማይና ምድር ተላቀቀ፡፡
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronosem
👍50❤6
🍁🍁ዲያሪው 📝
ደራሲ ፍስሐ ተክሌ
#ክፍል_1
ዱብዕዳ
ከተኛሁ በኋላ የተደወለውን ስልክ ማንሳት ሞት መስሎ ተሰማኝ: ዓይኔን እንደጨፈንኩ መብራት ለማብራት ግድግዳውን ዳበስኩት፡፡ ነገር ግን ማብሪያና ማጥፊያውን ላገኘው አልቻልኩም፡፡ ልማድ ሆኖብኝ ዓይኔን አንድ ጊዜ ከከፈትኩ በኋላ እንደገና እንቅልፍ ስለማይወስደኝ ብዙ ጊዜ እንቅልፌን ካልጨረስኩ ስልክ የማናግረው ዓይኔን እንደጨፈንኩ ነው፡፡ ኮመዲኖ ላይ የነበረውን ባትሪ አብርቼ ማብሪያና ማጥፊያውን ለመፈለግ ስል ዓይኔን ስከፍት ግን ያልጠበኩት ነገር ገጠመኝ፡፡ ምንም የተኛሁ ሳይመስለኝ ነግቶ ቤቱ በብርሀን ተሞልቶ ነበር፡፡ ለካስ ማታ ራሴን እስክስት ጠጥቼ ስለነበር ጫማዬንና ልብሴን ሳላወልቅ ወደ ግርጌ ዞሬ በመተኛቴ ነበር ማብሪያና ማጥፊያውን ማግኘት የተሳነኝ:: ወደ ራስጌ ዞሬ ስልኩን ኮመዲኖው ላይ ብፈልግም ላገኘው አልቻልኩም:: ሁሌ አምሽቼ ከመጣሁና የእረፍት ቀኔ ከሆነ ስልኩ እንዳይረብሽኝ ሳሎን ውስጥ ማስቀመጤ የተለመደ ስለሆነ ማታም እዚያው ወስጄው ኖሯል :: አማራጭ አልነበረኝምና ስልኩን እንድታቀብለኝ "ዓለሚቱ" እያልኩ ተጣራሁ፣ ግን መልስ የለም:: ረስቼው ነው እንጂ ለካስ ዘመድ ጥየቃ ብላ ሄዳለች፡፡ ዘመድ ያላት ሠራተኛ መቅጠር ጣጣ ነው፡፡ "ሴቶች ዘመዱን የጨረሰ ባል ስጠኝ" እንደሚሉት እኔ ደግሞ ዘመዶቿን የጨረሰች ሰራተኛ ስጠኝ እንዳልል ፈራሁ፡፡ ነጠላ ጫማ ፍለጋ አጎነበስኩ፡፡ ከሁሉ በላይ ጫማ መፈለግን የመሰለ ቦርጭን እንደሚያስተጣጥፍ ሥራ እጅግ የሚያስጠላኝ ነገር የለም፡፡ ላገኘው ስላልቻልኩ በባዶ እግሬ ሮጥ ሮጥ እያልኩ እንደምንም ብዬ ስልኩን ለማንሳት ወደ ሳሎን ለመሄድ ስደናበር ተበታትኖ የነበረው ወንበር አደናቅፎ ሊጥለኝ ሲል የመኝታ ቤቱን በር ተደግፌ ቆምኩ፡፡ እንደምንም ሄጄ የስልኩን እጄታ ወደ ጆሮዬ አስጠጋሁና፤ "ሀሎ" አልኩ፡፡ ምንም ድምፅ አልነበረም፡፡ ስደነባበር ደቂቃዎች ፈጅቼ ኖሮ ደዋዩ ሰው ተስፋ ቆርጦ ስልኩን ዘግቶት ነበር፡፡ ሶፋው ላይ ቁጭ ብዬ እንደመሳቅ ቃጣኝ፡፡ መሳቅ የቃጣኝ በሌላ ነገር ሳይሆን "እንዲህ አርበትብቶና አደናብሮ ያውም ለሚዘጋ ስልክ ምን አስሮጠኝ?" የሚለውን ሳስብ ነበር፡፡ እርግጥ በጠዋት የተደወለና ከእንቅልፌ ቀስቅሶ ያስነሳኝ ስልክ ስለነበር ነገሮችን አሰባስቤ ለማስብ ፋታ ባለማግኘቴ፣ አሊያም ዓለሚቱ እደጅ በማደሯ "አንድ ነገር ሆና ይሆን ያለወትሮዋ ደጅ ያደረችው?'' እያልኩ ስጨነቅ
ስለነበር ይኸው ሳይሆን አይቀርም እንዲህ ያሯሯጠኝ፡፡ የራሴ ነገር እየገረመኝ ወደ አልጋዬ ለመሄድ ስነሳ ስልኩ ዳግም አቃጨለ፡፡ ስልኩን አነሳሁና፣ "ሀሎ" አልኩ፡፡ "አቶ አማረ?" አለ በስልክ የሚያናግረኝ ሰው፡፡ "አዎ ነኝ " አልኩ ተጣድፌ፡፡ "ከዚህ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጽ/ቤት ነው':: "ምነው በደህና?" "አይ በደህና ነው፡፡ወ/ሮ አልማዝ አስፋውን ያውቋታል?" ራሴ በአንዳች ነገር የተመታ ያህል አዞረኝና ሶፋው ላይ ተመልሼ ቁጭ አልኩ፡፡ አልማዝንና ፖሊስን ምን አገናኛቸው? አንድ ነገር እንደተፈጠረ ስለተስማኝ ተቻኩዬ እንደማውቃትና ምን እንደተፈጠረ እንዲነግረኝ ጠየቅሁ። እሱ ግን ለጥያቄዬ መልስ ሳይሰጠኝ "ለጥያቄ ስለምንፈልግዎ እባክዎን አዲስ አበባ ፖሊስ ጽ/ቤት ድረስ ቢመጡልን" አለኝ፡፡ "ምንድነው ችግሩ ለምን አትነግረኝም? " አልኩት፡፡ "ሲመጡ ይደርሳል'' ብሎ ስልኩን ጆሮዬ ላይ ዘጋብኝ። መብረቅ እንደመታው ዛፍ እተቀመጥኩበት ደርቄ ቀረሁ፡፡ ምን ተፈጥሮ ይሆን? በሕይወት ትኖር ይሆን ወይስ ሞታለች? ግን እኔ ለምን ተፈለግሁ? እንዴትስ እዚህ ልትመጣ ቻለች? ከሳኝ ይሆን? ሌላ ሌላም ጥያቄ ጭንቅላቴ ውስጥ መመላለስ ጀመረ። ሁሉንም ነገር ማውጣትና ማውረዱ ጥቅም ስለሌለው፣ የሆነው ነገር ሆኗልና ፈጥኜ መድረስ ስላለብኝ እየተንገዳገድኩ ወደ መኝታ ቤቴ ገባሁ፡፡ ያጣሁትን ጫማ ለመፈለግ እጄን አልጋው ሥር ሰድጄ ስደባብሰ ሽታው መራኝና አፍንጫዬ ሥር አገኘሁት:: ልብሶቼን ለመልበስ ስፈላልግ ከራስጌዬ አጠገብ ኮሞዲኖው ላይ ከተቀመጠው ከአልማዝ ፎቶ ጋር ተፋጠጥኩ፡፡ ዓይኖቿ አሁንም ቦግ እንዳሉ ናቸው፡፡ ዘወትር የማይጠፋው ፈገግታዋ አሁንም አለ፡፡ እዚህ ግዑዝ አካል ላይም "ለዘላለም" ተጣብቆ ይኖራል፡፡ አሁን የሌለውና የማይሰማው ነገር ያ አሳዛኝ ድምዕዋ ብቻ ነበር፡፡
"ለምን ፈገግ አለች?" አልኩ፣ ትኩር ብዬ ፎቶዋን እያየሁ:: አስተያየቷንም ሳየው መሰለኝ፡፡ "አይ አንተ ምስኪን፣ አሁንም አለህ?" እያለች የምታፌዝብኝ አይ አልማዝ! አሁንም አይበቃትም? ለምን ሁሌ በእኔ ላይ እየሳቀች ታፌዛለች? በመውደዴ እንደጅል ቆጥራ ለምንስ ትጫወትብኛለች? ምን ይታወቃል፤ የበፊቱ አልበቃ ብሏት አሁን ደግሞ እንደገና እኔኑ ጥፋተኛ አድርጋ አሳኝ ሊሆን ይችላል አልኩ፡፡ ግን ለምን? ከእኔ ከምስኪኑ ምን ለማግኘት? ይኸ ሊሆን የሚችል አይደለም ፡፡ አንድ ነገር ሆና መሆን አለበት እያልኩ ወደ ጭንቀት ባሕር ሰጠምኩ፡፡ ፎቶዋን ደግሜ አየሁት፡፡ አይ አልማዝ! ሁሌ መሳቅ፣ ሲደሰቱም መሳቅ፣ ሲያሞኙም መሳቅ፣ ያኔም እንዲህ ነበረች፡፡ ጥንትም ገና ሳያት ያቀረበኝ ይኸው ሳቋ ነበር፡፡ ትዝ ይለኛል፤ አለማያ ዩንቨርሲቲ እያለን እሷ ለምሳ የምትሰለፈው ከሀረሮች ጋር ነበር፡፡ ያኔ ሁሉም ተማሪ በተለይ በምሳ ሰዓት ድካምና ረሀቡ ፀንቶበት ቢያወራም በሹክሹክታ፣ ቢራመድም በቀስታ ነበር፡፡ የሀረር ልጆች ብቻ ሲከፋቸው አይታይም:: ሁሌ መሳቅ፣ ሁሌ መደሰት ነው፣ ጫት ብቻ አይጥፋ እንጂ! ጫት ተገዝቶ ከተቀመጠ ችኮላው ለሱ ነው፡፡ ሁሌ ቀደም ብለው ሰልፍ የሚይዙት እነሱ ናቸው፡፡ ሁሌ ከሰዓት በኋላ እነሱን ያየ ሰው ደስተኛ መሆናቸውን ያለጥርጥር መናገር ይችላል፡፡ ግን ምን ያደርጋል? ማታ ማታ ብቻ ከምርቃና በኋላ ድብርት ይይዛቸዋል፣ አንደበታቸውንም ይቆልፈዋል፡፡ በዚህ ሰዓት አላርፍ ብሎ ከእነሱ ጋር መቃለድ ወይም አፉን መክፈት የፈለገ ሰው ካለ የሚከተለው ሊሸከመው የማይችል ከእናት ጋር የተያያዘ ስድብ ነው:: መጀመሪያ አካባቢ በተለይ ከወደስሜን የመጣ ሰው እንዲህ ዓይነት ስድብ ሲሰደብ አንቄ ካልገደልኩ ይል ነበር። አንዴ ትዝ ይለኛል አንድ ጎንደሬ ተማሪ በዚህ ስድብ ተናዶ፣ “እኔው እራሴ እምዬን? እሱው ራሱ እንኳን ቢሆን ይሻል ነበር፣ እንዴት ያለ ነውር ነው እናንተ ሆዬ!" በማለት ካልገደልኩ ብሎ ግቢውን እንደበጠበጠ ትዝ ይለኛል፡፡ የአልሚና ጠባይ ግን እንደጫት ቃሚዎቹ ፀሐይ ስትወጣና ልትጠልቅ ስትል አብሮ ሲለዋወጥ አይታይም:: ሁሌ ከፊቷ ላይ ፈገግታ አይጠፋም፡፡ ከሷ ጋር በመልክ ቀለሟ ተቃራኒ ከሆነች የሴት ጓደኛዋ ጋር ማለቂያ የሌለው ወሬ እያወሩ መንከትከት የተለመደ ጠባያቸው ነው፡፡
አልሚና ቀላ ስትል ጓደኛዋ ግን ጠቆር ያለ ግን ውብ ቀለም ያለው ፊት አላት፡፡ የግቢው ሰው በዚሁ ማለቂያ በሌለው ወሬያቸው የተነሳ ቢቢሲ ይላቸዋል፡፡ እነርሱ ቤተመጻሐፍት ውስጥ ካሉ ጥናት የለም፡፡ ሲንሾካሾኩ ድምፃቸው አጠገባቸው የተቀመጠውን ሰው ሁሉ ይረብሻል፡፡ እኔ ግን በድምፃቸው ተረብሼ ካጠገባቸው አልጠፋም፡፡ ብዙውን ጊዜ የታፈነ ሳቃቸው ቀልቤን ስለሚስበው ምን እንደሚያወሩ ለማዳመጥ ጆሮዬን ሳሾል ጥናቴ መና ሆኖ ይቀራል፡፡ ብዙውን ጊዜ የትም ቦታ ቢሆን አልማዝና ኤልሳቤጥ ስለማይለያዩና አፍ ለአፍ ገጥመው እያወሩና እየተሳሳቁ ሲሄዱ ቀልብን ስለሚሰርቁ ግቢው ውስጥ እነሱን የማያውቅ ተማሪ አለ ማለት አያስደፍርም፡፡ አልፎ አልፎ የእርሻ ኢኮኖሚክስ ተማሪ የሆነው ተሾመ የሚባለው ልጅ አብሮ ከእነሱ ጋር
ደራሲ ፍስሐ ተክሌ
#ክፍል_1
ዱብዕዳ
ከተኛሁ በኋላ የተደወለውን ስልክ ማንሳት ሞት መስሎ ተሰማኝ: ዓይኔን እንደጨፈንኩ መብራት ለማብራት ግድግዳውን ዳበስኩት፡፡ ነገር ግን ማብሪያና ማጥፊያውን ላገኘው አልቻልኩም፡፡ ልማድ ሆኖብኝ ዓይኔን አንድ ጊዜ ከከፈትኩ በኋላ እንደገና እንቅልፍ ስለማይወስደኝ ብዙ ጊዜ እንቅልፌን ካልጨረስኩ ስልክ የማናግረው ዓይኔን እንደጨፈንኩ ነው፡፡ ኮመዲኖ ላይ የነበረውን ባትሪ አብርቼ ማብሪያና ማጥፊያውን ለመፈለግ ስል ዓይኔን ስከፍት ግን ያልጠበኩት ነገር ገጠመኝ፡፡ ምንም የተኛሁ ሳይመስለኝ ነግቶ ቤቱ በብርሀን ተሞልቶ ነበር፡፡ ለካስ ማታ ራሴን እስክስት ጠጥቼ ስለነበር ጫማዬንና ልብሴን ሳላወልቅ ወደ ግርጌ ዞሬ በመተኛቴ ነበር ማብሪያና ማጥፊያውን ማግኘት የተሳነኝ:: ወደ ራስጌ ዞሬ ስልኩን ኮመዲኖው ላይ ብፈልግም ላገኘው አልቻልኩም:: ሁሌ አምሽቼ ከመጣሁና የእረፍት ቀኔ ከሆነ ስልኩ እንዳይረብሽኝ ሳሎን ውስጥ ማስቀመጤ የተለመደ ስለሆነ ማታም እዚያው ወስጄው ኖሯል :: አማራጭ አልነበረኝምና ስልኩን እንድታቀብለኝ "ዓለሚቱ" እያልኩ ተጣራሁ፣ ግን መልስ የለም:: ረስቼው ነው እንጂ ለካስ ዘመድ ጥየቃ ብላ ሄዳለች፡፡ ዘመድ ያላት ሠራተኛ መቅጠር ጣጣ ነው፡፡ "ሴቶች ዘመዱን የጨረሰ ባል ስጠኝ" እንደሚሉት እኔ ደግሞ ዘመዶቿን የጨረሰች ሰራተኛ ስጠኝ እንዳልል ፈራሁ፡፡ ነጠላ ጫማ ፍለጋ አጎነበስኩ፡፡ ከሁሉ በላይ ጫማ መፈለግን የመሰለ ቦርጭን እንደሚያስተጣጥፍ ሥራ እጅግ የሚያስጠላኝ ነገር የለም፡፡ ላገኘው ስላልቻልኩ በባዶ እግሬ ሮጥ ሮጥ እያልኩ እንደምንም ብዬ ስልኩን ለማንሳት ወደ ሳሎን ለመሄድ ስደናበር ተበታትኖ የነበረው ወንበር አደናቅፎ ሊጥለኝ ሲል የመኝታ ቤቱን በር ተደግፌ ቆምኩ፡፡ እንደምንም ሄጄ የስልኩን እጄታ ወደ ጆሮዬ አስጠጋሁና፤ "ሀሎ" አልኩ፡፡ ምንም ድምፅ አልነበረም፡፡ ስደነባበር ደቂቃዎች ፈጅቼ ኖሮ ደዋዩ ሰው ተስፋ ቆርጦ ስልኩን ዘግቶት ነበር፡፡ ሶፋው ላይ ቁጭ ብዬ እንደመሳቅ ቃጣኝ፡፡ መሳቅ የቃጣኝ በሌላ ነገር ሳይሆን "እንዲህ አርበትብቶና አደናብሮ ያውም ለሚዘጋ ስልክ ምን አስሮጠኝ?" የሚለውን ሳስብ ነበር፡፡ እርግጥ በጠዋት የተደወለና ከእንቅልፌ ቀስቅሶ ያስነሳኝ ስልክ ስለነበር ነገሮችን አሰባስቤ ለማስብ ፋታ ባለማግኘቴ፣ አሊያም ዓለሚቱ እደጅ በማደሯ "አንድ ነገር ሆና ይሆን ያለወትሮዋ ደጅ ያደረችው?'' እያልኩ ስጨነቅ
ስለነበር ይኸው ሳይሆን አይቀርም እንዲህ ያሯሯጠኝ፡፡ የራሴ ነገር እየገረመኝ ወደ አልጋዬ ለመሄድ ስነሳ ስልኩ ዳግም አቃጨለ፡፡ ስልኩን አነሳሁና፣ "ሀሎ" አልኩ፡፡ "አቶ አማረ?" አለ በስልክ የሚያናግረኝ ሰው፡፡ "አዎ ነኝ " አልኩ ተጣድፌ፡፡ "ከዚህ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጽ/ቤት ነው':: "ምነው በደህና?" "አይ በደህና ነው፡፡ወ/ሮ አልማዝ አስፋውን ያውቋታል?" ራሴ በአንዳች ነገር የተመታ ያህል አዞረኝና ሶፋው ላይ ተመልሼ ቁጭ አልኩ፡፡ አልማዝንና ፖሊስን ምን አገናኛቸው? አንድ ነገር እንደተፈጠረ ስለተስማኝ ተቻኩዬ እንደማውቃትና ምን እንደተፈጠረ እንዲነግረኝ ጠየቅሁ። እሱ ግን ለጥያቄዬ መልስ ሳይሰጠኝ "ለጥያቄ ስለምንፈልግዎ እባክዎን አዲስ አበባ ፖሊስ ጽ/ቤት ድረስ ቢመጡልን" አለኝ፡፡ "ምንድነው ችግሩ ለምን አትነግረኝም? " አልኩት፡፡ "ሲመጡ ይደርሳል'' ብሎ ስልኩን ጆሮዬ ላይ ዘጋብኝ። መብረቅ እንደመታው ዛፍ እተቀመጥኩበት ደርቄ ቀረሁ፡፡ ምን ተፈጥሮ ይሆን? በሕይወት ትኖር ይሆን ወይስ ሞታለች? ግን እኔ ለምን ተፈለግሁ? እንዴትስ እዚህ ልትመጣ ቻለች? ከሳኝ ይሆን? ሌላ ሌላም ጥያቄ ጭንቅላቴ ውስጥ መመላለስ ጀመረ። ሁሉንም ነገር ማውጣትና ማውረዱ ጥቅም ስለሌለው፣ የሆነው ነገር ሆኗልና ፈጥኜ መድረስ ስላለብኝ እየተንገዳገድኩ ወደ መኝታ ቤቴ ገባሁ፡፡ ያጣሁትን ጫማ ለመፈለግ እጄን አልጋው ሥር ሰድጄ ስደባብሰ ሽታው መራኝና አፍንጫዬ ሥር አገኘሁት:: ልብሶቼን ለመልበስ ስፈላልግ ከራስጌዬ አጠገብ ኮሞዲኖው ላይ ከተቀመጠው ከአልማዝ ፎቶ ጋር ተፋጠጥኩ፡፡ ዓይኖቿ አሁንም ቦግ እንዳሉ ናቸው፡፡ ዘወትር የማይጠፋው ፈገግታዋ አሁንም አለ፡፡ እዚህ ግዑዝ አካል ላይም "ለዘላለም" ተጣብቆ ይኖራል፡፡ አሁን የሌለውና የማይሰማው ነገር ያ አሳዛኝ ድምዕዋ ብቻ ነበር፡፡
"ለምን ፈገግ አለች?" አልኩ፣ ትኩር ብዬ ፎቶዋን እያየሁ:: አስተያየቷንም ሳየው መሰለኝ፡፡ "አይ አንተ ምስኪን፣ አሁንም አለህ?" እያለች የምታፌዝብኝ አይ አልማዝ! አሁንም አይበቃትም? ለምን ሁሌ በእኔ ላይ እየሳቀች ታፌዛለች? በመውደዴ እንደጅል ቆጥራ ለምንስ ትጫወትብኛለች? ምን ይታወቃል፤ የበፊቱ አልበቃ ብሏት አሁን ደግሞ እንደገና እኔኑ ጥፋተኛ አድርጋ አሳኝ ሊሆን ይችላል አልኩ፡፡ ግን ለምን? ከእኔ ከምስኪኑ ምን ለማግኘት? ይኸ ሊሆን የሚችል አይደለም ፡፡ አንድ ነገር ሆና መሆን አለበት እያልኩ ወደ ጭንቀት ባሕር ሰጠምኩ፡፡ ፎቶዋን ደግሜ አየሁት፡፡ አይ አልማዝ! ሁሌ መሳቅ፣ ሲደሰቱም መሳቅ፣ ሲያሞኙም መሳቅ፣ ያኔም እንዲህ ነበረች፡፡ ጥንትም ገና ሳያት ያቀረበኝ ይኸው ሳቋ ነበር፡፡ ትዝ ይለኛል፤ አለማያ ዩንቨርሲቲ እያለን እሷ ለምሳ የምትሰለፈው ከሀረሮች ጋር ነበር፡፡ ያኔ ሁሉም ተማሪ በተለይ በምሳ ሰዓት ድካምና ረሀቡ ፀንቶበት ቢያወራም በሹክሹክታ፣ ቢራመድም በቀስታ ነበር፡፡ የሀረር ልጆች ብቻ ሲከፋቸው አይታይም:: ሁሌ መሳቅ፣ ሁሌ መደሰት ነው፣ ጫት ብቻ አይጥፋ እንጂ! ጫት ተገዝቶ ከተቀመጠ ችኮላው ለሱ ነው፡፡ ሁሌ ቀደም ብለው ሰልፍ የሚይዙት እነሱ ናቸው፡፡ ሁሌ ከሰዓት በኋላ እነሱን ያየ ሰው ደስተኛ መሆናቸውን ያለጥርጥር መናገር ይችላል፡፡ ግን ምን ያደርጋል? ማታ ማታ ብቻ ከምርቃና በኋላ ድብርት ይይዛቸዋል፣ አንደበታቸውንም ይቆልፈዋል፡፡ በዚህ ሰዓት አላርፍ ብሎ ከእነሱ ጋር መቃለድ ወይም አፉን መክፈት የፈለገ ሰው ካለ የሚከተለው ሊሸከመው የማይችል ከእናት ጋር የተያያዘ ስድብ ነው:: መጀመሪያ አካባቢ በተለይ ከወደስሜን የመጣ ሰው እንዲህ ዓይነት ስድብ ሲሰደብ አንቄ ካልገደልኩ ይል ነበር። አንዴ ትዝ ይለኛል አንድ ጎንደሬ ተማሪ በዚህ ስድብ ተናዶ፣ “እኔው እራሴ እምዬን? እሱው ራሱ እንኳን ቢሆን ይሻል ነበር፣ እንዴት ያለ ነውር ነው እናንተ ሆዬ!" በማለት ካልገደልኩ ብሎ ግቢውን እንደበጠበጠ ትዝ ይለኛል፡፡ የአልሚና ጠባይ ግን እንደጫት ቃሚዎቹ ፀሐይ ስትወጣና ልትጠልቅ ስትል አብሮ ሲለዋወጥ አይታይም:: ሁሌ ከፊቷ ላይ ፈገግታ አይጠፋም፡፡ ከሷ ጋር በመልክ ቀለሟ ተቃራኒ ከሆነች የሴት ጓደኛዋ ጋር ማለቂያ የሌለው ወሬ እያወሩ መንከትከት የተለመደ ጠባያቸው ነው፡፡
አልሚና ቀላ ስትል ጓደኛዋ ግን ጠቆር ያለ ግን ውብ ቀለም ያለው ፊት አላት፡፡ የግቢው ሰው በዚሁ ማለቂያ በሌለው ወሬያቸው የተነሳ ቢቢሲ ይላቸዋል፡፡ እነርሱ ቤተመጻሐፍት ውስጥ ካሉ ጥናት የለም፡፡ ሲንሾካሾኩ ድምፃቸው አጠገባቸው የተቀመጠውን ሰው ሁሉ ይረብሻል፡፡ እኔ ግን በድምፃቸው ተረብሼ ካጠገባቸው አልጠፋም፡፡ ብዙውን ጊዜ የታፈነ ሳቃቸው ቀልቤን ስለሚስበው ምን እንደሚያወሩ ለማዳመጥ ጆሮዬን ሳሾል ጥናቴ መና ሆኖ ይቀራል፡፡ ብዙውን ጊዜ የትም ቦታ ቢሆን አልማዝና ኤልሳቤጥ ስለማይለያዩና አፍ ለአፍ ገጥመው እያወሩና እየተሳሳቁ ሲሄዱ ቀልብን ስለሚሰርቁ ግቢው ውስጥ እነሱን የማያውቅ ተማሪ አለ ማለት አያስደፍርም፡፡ አልፎ አልፎ የእርሻ ኢኮኖሚክስ ተማሪ የሆነው ተሾመ የሚባለው ልጅ አብሮ ከእነሱ ጋር
👍44❤7👎1
ከመታየቱ ውጪ ከሌላ ተማሪ ጋር ሲሄዱ ማየት የተለመደ አይደለም፡፡ ተሾመ የአዲስ አበባ ልጅ ሲሆን አብዛኛውን ጊዜ ወይ ብቻውን አሊያም ከእነሱ ጋር ብቻ ነው የሚታየው፡፡ እንደሚመስለኝ ከኤልሳቤጥ ጋር ቀደም ብለው የሚተዋወቁና ከአንድ አካባቢ የመጡ ሳይሆን አይቀርም፡፡ ተሾመ ሽቅርቅር ሲሆን ቀለል ያሉ ልብሶችን በተለይም ቲ-ሸርትና ጂንስ አዘውትሮ ይለብሳል፡፡ ፀጉሩ በአጭሩ እንደተከመከመ ፅድ ያማረ ጎፈሬ ሲሆን ከረዥም ቁመናውና ከሰልካካ አፍንጫው ጋር ተደምሮ ግቢው ውስጥ ካሉ ወንዶች ይልቅ እሱ በሁለንተናው ጎላ ብሎ ይታያል፡፡ ጓደኝነቱ ለሁለቱም ሲሆን ኤልሳቤጥ ከሌለች አብዛኛውን ጊዜ ከአልማዝ ጋር ስለሚታይና ከሁለቱም ጋር ሲሄድም ቢሆን እጁን ሁል ጊዜ አልማዝ ትከሻ ላይ ጣል ስለሚያደርግ አብዛኛው የግቢው ተማሪ "የአልማዝ የፍቅር ጓደኛ ነው" እያለ ያማዋል፡፡ እንዲህ ሆኖ ማየት ስለማልፈልግ ሳይሆን አይቀርም፤ ግቢው ውስጥ የእሱንና የእሷን ፍቅረኛነት የማይቀበል ሰው ቢኖር ምናልባት እኔ ብቻ ሳልሆን አልቀርም፡፡ ቤተመጻሕፍት _ ውስጥ ግን ብዙውን ጊዜ አብረው የሚታዩት አልማዝና ኤልሳቤጥ ብቻ ናቸው፡፡ ተሾመ አብዛኛውን ጊዜ ዶርም ውስጥ ስለሚያጠና ወደ ቤተመጻሕፍት የሚሄደው አልፎ አልፎ ነው፡፡ አልማዝና ኤልሳቤጥ ቤተመጻሕፍት ውስጥ አብዛኛውን ጊዜ የሚቀመጡት እኔ ብዙውን ጊዜ ከምቀመጥበት መቀመጪያ ፊት ለፊት ነው፡፡ እኔ አዘውትሬ ቤተመጻሕፍት እየሄድኩ "የማጠናው" በእርግጥ ቦታው ለጥናት ከመኖሪያ ክፍላችን የተሻለ ቦታ ሆኖ ሳይሆን፣ አልሚናን አይቼ ለመመለስ ነበር፡፡ ሁል ጊዜ የምቀመጠው ከእርሷ ፊት ለፊት ሲሆን በየመሃሉ ጥናቴ እየተተወ መተያየት የተለመደ ነው፡፡ አብዛኛውን ጊዜ አቀርቅሬ የማጠና ልምሰል እንጂ ቀልቤም ሆነ ጆሮዬ ያለው እነሱ ሹክሹክታና ሳቅ ላይ ነበር፡፡ መቼም ሰው ትኩረት ከሰጠ የሚያፈቅረውን ሰው መለየት አይሳነውም ብዬ ስለማስብ፣ እኔ
እሷን እንደማፈቅራት ሁሉ እሷም ለእኔ ፍቅር አላት ብዬ በመገመቱ ሳልታክት ፊት ለፊቷ ተቀምጬ ዓይን ዓይኗን ማየት ተያይዤዋለሁ፡፡ እሷም ብትሆን እንደእኔ አታብዛው እንጂ አልፎ አልፎ ሰረት እያደረገች ማየታ አልቀረም፡፡ነገር ግን እኔ ከእዚያ አልፌ እሷን ለማናገር ወኒ ሳላገኝ፤ እነሆ ቀናት በወራት፤ ወራት ደ5ሞ በዓመት ተተኩ፡፡ አንድ ቀን ታዲያ እንደለመድኩት እሷኑ ለማየት አንገቴን ቀና ሳደርግ አልሚና በፈገግታና በጥቅሻ ተቀበለችኝ፡፡ ጥቅሻው ለኔ ነው ብዬ ስላልገመትኩ ከበስተኋላዬ ሌላ ሰው ይኖራል ብዬ በማሰቤ ወደ ኋላ ዞሬ አየሁ፡፡ የነበረው ግን ግድግዳው ብቻ ነበር፡፡ ለካስ በመደንገጤ ጥግ መቀመጤን ጭምር ረስቼው ነበር፡፡ አስተያየቷ ትዝ ይለኛል፤ ፈገግ ብላ ቅዝዝ ባለ ዓይን የምትመለከተው እኔነ ነበር ፡፡ እፍረቴ ስለመጣ መልስ በመስጠት ፋንታ ቶሎ አንገቴን ሰብሬ የውሸት ጥናቴን ተያያዝኩት፡፡ ግን አላስችል ስላለኝ ትንሽ ቆየት ብዬ ቀና ስል አሁንም ዓይኗ እኔው ላይ እንደተተከለ ነበር፡፡ መልስ ስላልሰጠኋት ደንግጣ ነው መሰለኝ በፊቷ ላይ የሐፍረት ስሜት ይነበብ ነበር፡፡ እኔም ይህንኑ ለማሸነፍ የሞት ሞቴን ፈገግ አልኩ፡፡ የእኔና የአልማዝ የፍቅር ህይወት እዚሁ ላይ በፈገግታ ተጀመረ። ዛሬ የእኔ ፈገግታ በቦታው ባይኖርም ይኸው እሷ ግን አሁንም እንደሳቀች ነው፡፡ ፎቶዋን ወደ ግድግዳው አዙሬ ማታ ለብሼው ያደርኩትን የተጨማደደ ልብስ መቀየር ጀመርኩ፡፡ ከመቸኮሌ የተነሳ ሸሚዜን አዛንፌ፣ ጫማዬን አዟዙሬ እግሬን ለማስገባት ትግል ገጠምኩ፡፡ ጫማዬን እንደምንም ተጫምቼ፣ ልብሴን ለበስኩና ኮቴን ከመስቀያው ላይ አንስቼ እየተጣደፍኩ ወጣሁ፡፡ በሩን ሳልዘጋ ጉዞ ከጀመርኩ በኋላ ልዘጋው ተመለስኩ፡፡ ሠራተኛዬ ቤት ውስጥ እንደሌለች አሁንም ረስቼው ነበር፡፡ ከዚያም ታክሲ ተሳፍሬ ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ጽ/ቤት ከነፍኩ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ጽ/ቤት ወደ ጎጃም በር በሚያስኬደው መንገድ ከሰሜን ሆቴል ዝቅ ብሎ ይገኛል፡፡ የእኔ ሰፈር ደግሞ የድሮው ቃጫ ፋብሪካ አሁን አዲሱ ኮካኮላ የሚባለው አካባቢ ስለነበር እዚያ ለመድረስ ቢያንስ ከአንድ ሰዓት በላይ ይወስዳል፡፡ በዚሀ ላይ እንደኔ በጭንቀት ለሚጓዝ ሰው አንድ ሰዓት ራሱ እንደ አንድ ቀን ሊረዝምበት ይችላል፡፡ እንደዛሬው ሳይሆን ከልጅነቴ ጀምሮ አለማያ እስከገባሁበት ጊዜ ድረስ ይህንን መንገድ ቢያንስ በሳምንት አንዴ እጓዝበት ነበር፡፡ በተለይ ፊልም ማየት ስለምወድና ጃንሆይ ቢያንስ በሳምንት አንዴ ልዕልት ፀሐይ ሆስፒታል የተኙ ህመምተኞችን ለመጎብኘት ሲመጡ ብር ስለሚሰጡን ከሲኒማ ኢትዮጵያ፣ ከሲኒማ አድዋ፣ ከሲኒማ ኢምፓየር ወይም ከሀገርፍቅርና ከማዘጋጃ ቤት አንዱ ጋ ላልገባ
አልቀርም ነበር፡፡ ለዚህም ካልሄድኩ ማዘጋጃ ቤት ቤተመጻሕፍት ለጥናት ሳልሄድ አልቀርም፡፡ በተለይም አሁን የምሄድበትን ፖሊስ ጣቢያ ድሮ ቋንቋ እማርበት ከነበረው ከጣሊያን ካልቸራል ኢንስቲትዩት አጠገብ እና ደርግ የኢሕአፓና የሌሎች ፖለቲካ ድርጅት አባል የሆኑ የፖለቲካ እስረኞችን እያስቃየ የሚገድልበት ወንጀል ምርመራ እየተባለ የሚጠራው እስር ቤት አካባቢ ስለነበር በደንብ አውቀዋለሁ፡፡ እንዲያውም ከጣሊያን ካልቸራል ኢንስቲትዩት ቋንቋ ተምረን ስንወጣ እዚያ ስንደርስ መንገድ ተሻግረን ነበር የምንሄደው፡፡ አንዳንዴ የደርግ መርማሪዎች የሚገርፉና የሚያሰቃዩት ሰው ሲያጡና ሲደብራቸው ከአላፊና አግዳሚ ሰው ውስጥ ኢሕአፓ ይመስላል የሚሉትን ያጎፈረ ወጣት ከመንገድ ላይ እየያዙ አስረው ስለሚያሰቃዩ ምንጊዜም በዚያ የምናልፈው በፍርሀት እየተርበደበድን ነበር፡፡ አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አካባቢ ስደርስ ልቤ ምቱ ጨመረ። የምን ነገር ነው? የምን ጣጣ ነው? እንዴት ከዚህ ሁሉ ዓመታት በኋላ እንዲህ ሊሆን ይችላል? ገና መልስ ያልተገኘለት ጥያቄ ነበር፡፡ አሁን መርበትበቱ ምንም ዋጋ የለውምና እውነታውን ለማወቅ ወደ ፖሊስ ጽ/ቤቱ ጉዞ ቀጠልኩ፡፡ በር ላይ ለቆመው ዘብ ተጠርቼ እንደመጣሁ አስረድቼና ተፈትሼ ወደ ቀጠረኝ ሃምሳ አለቃ ቢሮ አመራሁ፡፡ ቢሮዋ ጠባብ ናት፡፡ እዚያቹ ውስጥ ሁለት ፖሊሶች ተቀምጠው ስለነበር የፈለገኝ ሃምሳ አለቃ የቱ እንደሆን ጠይቄ ወደ እሱ ተራመድኩ፡። ሃምሳ አለቃው አንድ ተላልጣ ልታልቅ የደረሰች ጠረጴዛ ላይ አጎንብሶ እየጻፈ ስለነበር አጠገቡ መቆሜን ቶሎ አላየም ነበር። ቀና ብሎ ሲያየኝ ደነገጥሁ፡፡ ጠቆር ያለ ነው፡፡ በፊቱ ላይ በአግባቡ የተቀነባበረ መልክ የለውም፡፡ እግዚአብሄር ካላጣው የውበት ጥበብ በእሱ ላይ አድልዎ ሳይፈፅም አልቀረም፡፡ ፀጉሩ አለ እንዲባል ያህል ብቻ አለፍ አለፍ ብሎ ጣል ጣል የተደረገ ሲሆን፣ ይህም በዛ ተብሎ መመለጥ ጀምሯል፡፡ ዓይኖቹ ከትንንሽነታቸው የተነሳ ትንሽ ጠባብ ጉድጎድ ውስጥ የወደቁ ትንንሽ ብዮች እንጂ ዓይን አይመስሉም፡፡
እሷን እንደማፈቅራት ሁሉ እሷም ለእኔ ፍቅር አላት ብዬ በመገመቱ ሳልታክት ፊት ለፊቷ ተቀምጬ ዓይን ዓይኗን ማየት ተያይዤዋለሁ፡፡ እሷም ብትሆን እንደእኔ አታብዛው እንጂ አልፎ አልፎ ሰረት እያደረገች ማየታ አልቀረም፡፡ነገር ግን እኔ ከእዚያ አልፌ እሷን ለማናገር ወኒ ሳላገኝ፤ እነሆ ቀናት በወራት፤ ወራት ደ5ሞ በዓመት ተተኩ፡፡ አንድ ቀን ታዲያ እንደለመድኩት እሷኑ ለማየት አንገቴን ቀና ሳደርግ አልሚና በፈገግታና በጥቅሻ ተቀበለችኝ፡፡ ጥቅሻው ለኔ ነው ብዬ ስላልገመትኩ ከበስተኋላዬ ሌላ ሰው ይኖራል ብዬ በማሰቤ ወደ ኋላ ዞሬ አየሁ፡፡ የነበረው ግን ግድግዳው ብቻ ነበር፡፡ ለካስ በመደንገጤ ጥግ መቀመጤን ጭምር ረስቼው ነበር፡፡ አስተያየቷ ትዝ ይለኛል፤ ፈገግ ብላ ቅዝዝ ባለ ዓይን የምትመለከተው እኔነ ነበር ፡፡ እፍረቴ ስለመጣ መልስ በመስጠት ፋንታ ቶሎ አንገቴን ሰብሬ የውሸት ጥናቴን ተያያዝኩት፡፡ ግን አላስችል ስላለኝ ትንሽ ቆየት ብዬ ቀና ስል አሁንም ዓይኗ እኔው ላይ እንደተተከለ ነበር፡፡ መልስ ስላልሰጠኋት ደንግጣ ነው መሰለኝ በፊቷ ላይ የሐፍረት ስሜት ይነበብ ነበር፡፡ እኔም ይህንኑ ለማሸነፍ የሞት ሞቴን ፈገግ አልኩ፡፡ የእኔና የአልማዝ የፍቅር ህይወት እዚሁ ላይ በፈገግታ ተጀመረ። ዛሬ የእኔ ፈገግታ በቦታው ባይኖርም ይኸው እሷ ግን አሁንም እንደሳቀች ነው፡፡ ፎቶዋን ወደ ግድግዳው አዙሬ ማታ ለብሼው ያደርኩትን የተጨማደደ ልብስ መቀየር ጀመርኩ፡፡ ከመቸኮሌ የተነሳ ሸሚዜን አዛንፌ፣ ጫማዬን አዟዙሬ እግሬን ለማስገባት ትግል ገጠምኩ፡፡ ጫማዬን እንደምንም ተጫምቼ፣ ልብሴን ለበስኩና ኮቴን ከመስቀያው ላይ አንስቼ እየተጣደፍኩ ወጣሁ፡፡ በሩን ሳልዘጋ ጉዞ ከጀመርኩ በኋላ ልዘጋው ተመለስኩ፡፡ ሠራተኛዬ ቤት ውስጥ እንደሌለች አሁንም ረስቼው ነበር፡፡ ከዚያም ታክሲ ተሳፍሬ ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ጽ/ቤት ከነፍኩ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ጽ/ቤት ወደ ጎጃም በር በሚያስኬደው መንገድ ከሰሜን ሆቴል ዝቅ ብሎ ይገኛል፡፡ የእኔ ሰፈር ደግሞ የድሮው ቃጫ ፋብሪካ አሁን አዲሱ ኮካኮላ የሚባለው አካባቢ ስለነበር እዚያ ለመድረስ ቢያንስ ከአንድ ሰዓት በላይ ይወስዳል፡፡ በዚሀ ላይ እንደኔ በጭንቀት ለሚጓዝ ሰው አንድ ሰዓት ራሱ እንደ አንድ ቀን ሊረዝምበት ይችላል፡፡ እንደዛሬው ሳይሆን ከልጅነቴ ጀምሮ አለማያ እስከገባሁበት ጊዜ ድረስ ይህንን መንገድ ቢያንስ በሳምንት አንዴ እጓዝበት ነበር፡፡ በተለይ ፊልም ማየት ስለምወድና ጃንሆይ ቢያንስ በሳምንት አንዴ ልዕልት ፀሐይ ሆስፒታል የተኙ ህመምተኞችን ለመጎብኘት ሲመጡ ብር ስለሚሰጡን ከሲኒማ ኢትዮጵያ፣ ከሲኒማ አድዋ፣ ከሲኒማ ኢምፓየር ወይም ከሀገርፍቅርና ከማዘጋጃ ቤት አንዱ ጋ ላልገባ
አልቀርም ነበር፡፡ ለዚህም ካልሄድኩ ማዘጋጃ ቤት ቤተመጻሕፍት ለጥናት ሳልሄድ አልቀርም፡፡ በተለይም አሁን የምሄድበትን ፖሊስ ጣቢያ ድሮ ቋንቋ እማርበት ከነበረው ከጣሊያን ካልቸራል ኢንስቲትዩት አጠገብ እና ደርግ የኢሕአፓና የሌሎች ፖለቲካ ድርጅት አባል የሆኑ የፖለቲካ እስረኞችን እያስቃየ የሚገድልበት ወንጀል ምርመራ እየተባለ የሚጠራው እስር ቤት አካባቢ ስለነበር በደንብ አውቀዋለሁ፡፡ እንዲያውም ከጣሊያን ካልቸራል ኢንስቲትዩት ቋንቋ ተምረን ስንወጣ እዚያ ስንደርስ መንገድ ተሻግረን ነበር የምንሄደው፡፡ አንዳንዴ የደርግ መርማሪዎች የሚገርፉና የሚያሰቃዩት ሰው ሲያጡና ሲደብራቸው ከአላፊና አግዳሚ ሰው ውስጥ ኢሕአፓ ይመስላል የሚሉትን ያጎፈረ ወጣት ከመንገድ ላይ እየያዙ አስረው ስለሚያሰቃዩ ምንጊዜም በዚያ የምናልፈው በፍርሀት እየተርበደበድን ነበር፡፡ አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አካባቢ ስደርስ ልቤ ምቱ ጨመረ። የምን ነገር ነው? የምን ጣጣ ነው? እንዴት ከዚህ ሁሉ ዓመታት በኋላ እንዲህ ሊሆን ይችላል? ገና መልስ ያልተገኘለት ጥያቄ ነበር፡፡ አሁን መርበትበቱ ምንም ዋጋ የለውምና እውነታውን ለማወቅ ወደ ፖሊስ ጽ/ቤቱ ጉዞ ቀጠልኩ፡፡ በር ላይ ለቆመው ዘብ ተጠርቼ እንደመጣሁ አስረድቼና ተፈትሼ ወደ ቀጠረኝ ሃምሳ አለቃ ቢሮ አመራሁ፡፡ ቢሮዋ ጠባብ ናት፡፡ እዚያቹ ውስጥ ሁለት ፖሊሶች ተቀምጠው ስለነበር የፈለገኝ ሃምሳ አለቃ የቱ እንደሆን ጠይቄ ወደ እሱ ተራመድኩ፡። ሃምሳ አለቃው አንድ ተላልጣ ልታልቅ የደረሰች ጠረጴዛ ላይ አጎንብሶ እየጻፈ ስለነበር አጠገቡ መቆሜን ቶሎ አላየም ነበር። ቀና ብሎ ሲያየኝ ደነገጥሁ፡፡ ጠቆር ያለ ነው፡፡ በፊቱ ላይ በአግባቡ የተቀነባበረ መልክ የለውም፡፡ እግዚአብሄር ካላጣው የውበት ጥበብ በእሱ ላይ አድልዎ ሳይፈፅም አልቀረም፡፡ ፀጉሩ አለ እንዲባል ያህል ብቻ አለፍ አለፍ ብሎ ጣል ጣል የተደረገ ሲሆን፣ ይህም በዛ ተብሎ መመለጥ ጀምሯል፡፡ ዓይኖቹ ከትንንሽነታቸው የተነሳ ትንሽ ጠባብ ጉድጎድ ውስጥ የወደቁ ትንንሽ ብዮች እንጂ ዓይን አይመስሉም፡፡
👍44❤3👎2
ከአፍንጫ እንኳን የተሰጠው ለመተንፈስ እንኳን የምትበቃ ያህል አልነበረም፡፡ አብዝቶ የሰጠው ነገር ቢኖር ጭንቅላት ብቻ ነበር፡፡ የጭንቅላቱ ትልቅነት ከዓይኑ፣ ከከንፈሩና ከአፍንጫው ጋር የሚመጣጠን አልነበረም፡፡ በአጠቃላይ ሲታይ ለማስፈራራት የተፈጠረ ነገር ነበር የሚመስለው፡፡ አጠገቡ ቆሜ እያየኝ እንዳላየኝ ለመምሰል ያቺኑ ፊቱን አጨማዶ ተመልሶ አጎንብሶ ሲጽፍ ጭንቅላቱ ቅቤ የተቀባ ማሰሮ እንጂ የሰው ጭንቅላት አይመስልም፡፡ ትንሸ ቆየት ብሎ ይቀመጡ እንኳን ሳይለኝ፣ “እኔጋ ነው ?'' ብሎ አፈጠጠብኝ::
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍33❤1
🍁🍁ዲያሪው 📝
ደራሲ ፍስሐ ተክሌ
#ክፍል_2
"አዎ! በስልክ እዚህ እንድመጣ ቀጥረውኝ ነበር፡፡ አልማዝ አስፋውን በተመለከተ ተፈልጌ ነው" አልኩኝ። የረሳውን ነገር ያስታወሰ በሚመስል ሁኔታ፤ በፊት፤ "እ! አቶ አማረ አንተ ነህ ? ተቀመጥ" አለኝ፡፡ እኔ ግን ከመቀመጤ "ምነው ለምን ፈለጋችሁኝ? በደህና ነው? አልማዝ ደህና አይደለችም እንዴ?" በማለት አከታትዬ ጠየቅሁት፡፡ ሃምሳ አለቃው በተረጋጋ መንገድ! "ይቀመጡ አቶ አማረ፤ ስለአልማዝ ሁኔታማ ከእኛ በላይ እርስዎ የሚያውቁ መስሎኝ በማለት አንዴ አንተ አንዴ አንቱ እያለ ጥያቄ አቀረበልኝ፡ እንደተቀመጥኩ፤ “አቶ አማረ፣ ሃምሳ አለቃ አደፍርስ አባላለሁ፡፡ አሁን የፈለግንዎት አልማዝን በተመለከተ ከእርሶ የምንፈልገው መረጃ ስላለ ነው::" “አልገባኝም የምን መረጃ ነው ከእኔ የምትፈልገው?" "መጨረሻ ላይ ስለነበረው ሁኔታ ነዋ"፡፡ "አልገባኝም ሃምሳ አለቃ፤ ግልፅ ብታደርግልኝ'። "እንዴት አልገባዎትም? የሚያውቁትን ነገር እኮ ነው የጠየቅሁዎት ማለትም ስለአልማዝ የሚያውቁትን ነገር ሁሉ አንድባንድ፣ በዝርዝርና በግልጽ እንዲነግሩን እንፈልጋለን፡፡ ይኸውም የት እንደተዋወቃችሁ፣ ግንኙነታችሁ ምን ዓይነት እንደነበርና በኋላም እንዴት እንደተለያያችሁ እያለ ያልጠበቅሁትን ጥያቄ ይጠይቀኝ ጀመር፡፡ እኔም መልስ በመስጠት ፋንታ አልማዝ የት እንዳለችና ምን አዲስ ነገር እንደተፈጠረ መጀመሪያ እንዲነግረኝ ወተወትኩት፡፡ ነገር ግን ይህንን የሚነግረኝ የሚጠይቀኝን ጥያቄ ሁሉ ከመለስኩ በኋላ መሆኑን ነገረኝ፡፡ አማራጭ አልነበረኝምና መልስ ለመስጠት ዓመታት ያስቆጠሩ ትዝታዎቼን ማሰባሰብ ጀመርኩ፡፡ ቤተመጻሕፍት ውስጥ የነበረውን የመጀመሪያ ትውውቃችንን ቆጠብ ባለ ሁኔታ ነገሬው መልስ እንዲሰጠኝ ብጠብቅም፣ ከእኔ ገና በጣም ብዙ መስማት የሚፈልግ መሆኑን ዳግመኛ ስለነገረኝ ሌላ አማራጭ አልነበረኝምና ትረካዬን ልቀጥል ስል፤
“አንድ ነገር ግልጽ ላድርግልዎት ታሪኩ መቀነጫጨብና የምንፈልገውን ቁምነገር የሚያሳጣን መሆን ስለሌለበት፤ ይህ አያስፈልግም ከምልዎት ውጪ ሁሉንም ይግለጹልን፡፡" አለኝ በአጽንኦት፤ "አዎ! ቤተመጻሕፍት ውስጥ በፈገግታ የተጀመረው ትውውቃችን በደጅም ቀጠለ፡፡ ቤተመጻሕፍት እንደተዘጋ እነሱ ፊት ለፊት እኔ ከኋላ ተከታትለን ወጣን፡፡ ተማሪው ሁሉ ወደ ማደሪያው አምርቶ ስለነበር የቀረነው እኛ ብቻ ነበርን፡፡ ከቤተመጻሕፍት ፊት ለፊት በአጫጭሩ ተከምከመው በግራና ቀኝ በተተከሉ ዕዶች የተከበበችውን "ላቭ ስትሪት" ወይም "የፍቅር ጎዳና" ተብላ የምትጠራውን ጠባብ መንገድ ለሁለት ዘግተው እየተሳሳቁ በዝግታ ይሄዱ ስለነበር ከኋላቸው ስደርስ ዝግ ለማለት ተገደድሁ፡፡ ለማለፍ ይቅርታ መጠየቅና መንገድ ማስከፈት ስለነበረብኝ እየፈራሁ በጥግ በኩል "ይቅርታ" ብዬ ለማለፍ ስሞክር ይብስ ተብሎ እሱም ተዘጋብኝ:: በሌላው ዳርቻ ለማለፍ ስሞክርም ለካስ ሆን ብለው የሚያደርጉት ድርጊት ኖሮ ያችንም መልሰው ዘጓት፡፡ ግር ብሎኝ ቆም እንደማለት ስል" "የት ለመሄድ ነው ችኮላው? ለጥናት ከሆነ ያጠናኸው ይበቃሃል። ጥናት ሲበዛ ጥሩ አይደለም፣ ያሳብዳል ይባላል፡፡ ስለዚህ አንዳንዴ እረፍትም ጠቃሚ መሆኑን አትዘንጋ" አለችኝ የኔ መካሪ፡፡ የምመልሰው ጠፍቶኝ ፈዝዤ ቆምኩ፡፡ ሁል ጊዜ እንዴት እንደማናግራት ሳወጣና ሳወርድ እውላለሁ፡፡አንዳንዴም በሕልሜ አገኛትና ከማውራት አልፌ አቅፌ ስስማት ይታየኛል፡፡ ግን አንድም ቀን ደፍሬ በውኔ አንዲት ቃል ትንፍሽ ብዬ አላውቅም፡፡ ከየት የመጣ ትንፍሽ ማለት! ቀና ብዬ እንኳን የማያት ብዙ ርቃ ከሄደች በኋላ ነበር፡፡ አንዳንድ ጊዜ "ዛሬስ የመጣው ይመጣል እንጂ ሳላናግራትማ አልመጣም" ብዬ ቆርጬ እወጣና በምታልፍበት መንገድ ላይ ስጠብቃት እውልና አጠገቤ ስትደርስ፣ "ኤጭ! ከጓደኞችዋ ጋር ነች፣ ያ ሴታ ሴት ተሾመ አጠገቧ አለ፣ ወይም ወደ ሆነ ቦታ ለመሄድ ስለቸኮለች አሁን ቀልቧን ሰብስባ አታናግረኝም™ እያልኩ ሰበብ ፈጥሬ እመለሳለሁ:: አንዳንዴ ደግሞ ብቻዋን ከወጣች እንደነገሩ ከተል እልና ባጋጣሚ ዞር ካለች አቅጣጫዬን ለውጬ እሄዳለሁ፡፡ ዛሬ ግን እሷው ቀድማ ስታናግረኝና መንገዱ ወለል ብሎ ሲከፈትልኝ የምናገረውና የማደርገው ጠፍቶኝ ፈዝዤ መቆሜ ምን ይባላል? አሁን ወደድኩም ጠላሁም ልወጣው ከማልችለው እውነታ ጋር ተፋጥጫለሁና መልስ መስጠት ስለነበረብኝ፣ "እ... እ.... አልቸኮልኩም " ብዬ በነበርኩበት ፈዝዤ ቆሜ ቀረሁ።
መፍራቴን እንዳወቁና እንዳዩ በሳቅ መንከትከት ጀመሩ፡፡ ሳቃቸውን ስሰማማ መላ ሰውነቱን ድንጋጤ ወረረው ::ይባስ ብሎም ጉልበቴ መብረክረክ፣ ላቤም በፊቴ ላይ ችፍፍ ማለት ጀመረ፡፡ አይገርምም! ላብ በጭለማ ያውም በብርድ ወቅት፡፡ እፍረቴን ለማስወገድ በሚመስል መልኩ እጇን ዘርግታ፣ "እንተዋወቅ፤ አልማዝ እባላለሁ፣ እሷ ደግሞ ኤልሳቤጥ ትባላለች" አለችኝ፡፡ አልማዝ ስልክክ ያለች ቆንጆ ነች ማለት ባይቻልም የደስ ደስ ያላትና ያያት ሁሉ የሚወዳት፣ ፊቷ የሚማርክ የቀይ ዳማ ነች፡፡ ኤልሳቤጥ ጠቆር ስለምትል የእሷን ቅላት ታጎላዋለች እንጂ ቀይ የምትባል አልነበረችም:: ከሁለመናዋ እኔን የሚስቡኝ ግን ጎላ ጎላ ያሉት ዓይኖችዋ እና ከፍልቅልቅ ሳቅዋ ጀርባ የተደበቁት ሳቅ አድማቂዎቹ ነጭ ሰልፈኛ የሚመስሉት ጥርሶቿ እንዲሁም ውብና ተመጥኖ የተሰራው ከንፈሯ ነበር፡፡ ከዚህ በላይ ደግሞ ቀጠንና ረዘም ያለች ሆና ከወደ ዳሌዋ ሰፋ ያለች ናት፡፡ አልማዝ ምንም እንኳን ለውበትዋ ብዙም የማትጨነቅ፤ መኳኳልና መሽቀርቀር የማታበዛ ብትሆንም፣ እንደነገሩ እንኳን ለባብሳ ስትወጣ መላ ሰውነቷ ውበትን ይላበሳል፡፡ እኔ በተለይ እሁድ እሁድ ልብስ ለማጠብ እንደነገሩ ሆና ስትወጣ ማለትም ለአለባበስዋም ሆነ ለመልኳ ብዙም ሳትጨነቅ ሳያት በጣም ታምረኛለች፡፡ ፀጉርዋ ዞማ ሆኖ ጀርባዋ ላይ አይተኛ እንጂ ሉጫ ነው ማለት ይቻላል፡፡ ሌላው እኔን የሳበኝ የድምፅዋ ቃና ነው፡፡ ቤተመጻሕፍት ውስጥ ስትንሾካሾክም ሆነ መንገድ ላይ ስታወራ ስሰማት የሙዚቃ ቃና ያለው ድምፅዋንና አወራሯን ተከትለው ወደ ላይና ወደ ታች የሚንከባለሉት ዓይኖችዋ ማንንም የማማለል ችሎታ አላቸው፡፡ ምንም እንኳን ባጠቃላይ ከግቢው ተወዳጅ ሴቶች ውስጥ ብቸኛዋ ባትሆንም ከዋናዎቹ ቆንጆዎች ጎራ የምትመደብ ነበረች፡፡ለእኔ ግን ከሁሉም በላይ የቆንጆ ቆንጆ ነበረች::" ሃምሳ አለቃው ለዛ ቢስ ፈገግታውን እያሳየኝ፤ "የሚገርም ነው! ለምን ሰዓሊ ወይም ደራሲ አልሆንክም? በጣም ጥሩ ገለፃ ነው፡፡ እስኪ አሁን ደግሞ እንዴት እንደተዋወቃችሁ በዝርዝር ንገረን" አለኝ በትዕዛዛዊ ስሜት፡፡ አነጋገሩ የለበጣ ቢመስልም አማራጭ አልነበረኝምና ትረካውን ቀጠልኩ፡፡ "እዚያ የፍቅር ጎዳና ላይ ቆሜ ፈራ ተባ እያልኩ ስሜን ተናገርኩ፡፡ ጊዜው ቢርቅም ትክክለኛ ስሜን የተናገርኩ ይመስለኛል፡፡ ድንጋጤውም ቀስ በቀስ እየለቀቀኝ በመሄዱ በእነሱ ጨዋታ አምጪነት የቆጥ የባጡን መቀባጠር ጀመርን፡፡ እኔም ብዙም ቁም ነገር ያለው ጨዋታ ባላመጣም የተቻለኝን ያህል አወጋሁ፡፡ በመጨረሻም ወደ ፊት አብረን ለማጥናት ተነጋግረን ተለያየን፡፡
ደራሲ ፍስሐ ተክሌ
#ክፍል_2
"አዎ! በስልክ እዚህ እንድመጣ ቀጥረውኝ ነበር፡፡ አልማዝ አስፋውን በተመለከተ ተፈልጌ ነው" አልኩኝ። የረሳውን ነገር ያስታወሰ በሚመስል ሁኔታ፤ በፊት፤ "እ! አቶ አማረ አንተ ነህ ? ተቀመጥ" አለኝ፡፡ እኔ ግን ከመቀመጤ "ምነው ለምን ፈለጋችሁኝ? በደህና ነው? አልማዝ ደህና አይደለችም እንዴ?" በማለት አከታትዬ ጠየቅሁት፡፡ ሃምሳ አለቃው በተረጋጋ መንገድ! "ይቀመጡ አቶ አማረ፤ ስለአልማዝ ሁኔታማ ከእኛ በላይ እርስዎ የሚያውቁ መስሎኝ በማለት አንዴ አንተ አንዴ አንቱ እያለ ጥያቄ አቀረበልኝ፡ እንደተቀመጥኩ፤ “አቶ አማረ፣ ሃምሳ አለቃ አደፍርስ አባላለሁ፡፡ አሁን የፈለግንዎት አልማዝን በተመለከተ ከእርሶ የምንፈልገው መረጃ ስላለ ነው::" “አልገባኝም የምን መረጃ ነው ከእኔ የምትፈልገው?" "መጨረሻ ላይ ስለነበረው ሁኔታ ነዋ"፡፡ "አልገባኝም ሃምሳ አለቃ፤ ግልፅ ብታደርግልኝ'። "እንዴት አልገባዎትም? የሚያውቁትን ነገር እኮ ነው የጠየቅሁዎት ማለትም ስለአልማዝ የሚያውቁትን ነገር ሁሉ አንድባንድ፣ በዝርዝርና በግልጽ እንዲነግሩን እንፈልጋለን፡፡ ይኸውም የት እንደተዋወቃችሁ፣ ግንኙነታችሁ ምን ዓይነት እንደነበርና በኋላም እንዴት እንደተለያያችሁ እያለ ያልጠበቅሁትን ጥያቄ ይጠይቀኝ ጀመር፡፡ እኔም መልስ በመስጠት ፋንታ አልማዝ የት እንዳለችና ምን አዲስ ነገር እንደተፈጠረ መጀመሪያ እንዲነግረኝ ወተወትኩት፡፡ ነገር ግን ይህንን የሚነግረኝ የሚጠይቀኝን ጥያቄ ሁሉ ከመለስኩ በኋላ መሆኑን ነገረኝ፡፡ አማራጭ አልነበረኝምና መልስ ለመስጠት ዓመታት ያስቆጠሩ ትዝታዎቼን ማሰባሰብ ጀመርኩ፡፡ ቤተመጻሕፍት ውስጥ የነበረውን የመጀመሪያ ትውውቃችንን ቆጠብ ባለ ሁኔታ ነገሬው መልስ እንዲሰጠኝ ብጠብቅም፣ ከእኔ ገና በጣም ብዙ መስማት የሚፈልግ መሆኑን ዳግመኛ ስለነገረኝ ሌላ አማራጭ አልነበረኝምና ትረካዬን ልቀጥል ስል፤
“አንድ ነገር ግልጽ ላድርግልዎት ታሪኩ መቀነጫጨብና የምንፈልገውን ቁምነገር የሚያሳጣን መሆን ስለሌለበት፤ ይህ አያስፈልግም ከምልዎት ውጪ ሁሉንም ይግለጹልን፡፡" አለኝ በአጽንኦት፤ "አዎ! ቤተመጻሕፍት ውስጥ በፈገግታ የተጀመረው ትውውቃችን በደጅም ቀጠለ፡፡ ቤተመጻሕፍት እንደተዘጋ እነሱ ፊት ለፊት እኔ ከኋላ ተከታትለን ወጣን፡፡ ተማሪው ሁሉ ወደ ማደሪያው አምርቶ ስለነበር የቀረነው እኛ ብቻ ነበርን፡፡ ከቤተመጻሕፍት ፊት ለፊት በአጫጭሩ ተከምከመው በግራና ቀኝ በተተከሉ ዕዶች የተከበበችውን "ላቭ ስትሪት" ወይም "የፍቅር ጎዳና" ተብላ የምትጠራውን ጠባብ መንገድ ለሁለት ዘግተው እየተሳሳቁ በዝግታ ይሄዱ ስለነበር ከኋላቸው ስደርስ ዝግ ለማለት ተገደድሁ፡፡ ለማለፍ ይቅርታ መጠየቅና መንገድ ማስከፈት ስለነበረብኝ እየፈራሁ በጥግ በኩል "ይቅርታ" ብዬ ለማለፍ ስሞክር ይብስ ተብሎ እሱም ተዘጋብኝ:: በሌላው ዳርቻ ለማለፍ ስሞክርም ለካስ ሆን ብለው የሚያደርጉት ድርጊት ኖሮ ያችንም መልሰው ዘጓት፡፡ ግር ብሎኝ ቆም እንደማለት ስል" "የት ለመሄድ ነው ችኮላው? ለጥናት ከሆነ ያጠናኸው ይበቃሃል። ጥናት ሲበዛ ጥሩ አይደለም፣ ያሳብዳል ይባላል፡፡ ስለዚህ አንዳንዴ እረፍትም ጠቃሚ መሆኑን አትዘንጋ" አለችኝ የኔ መካሪ፡፡ የምመልሰው ጠፍቶኝ ፈዝዤ ቆምኩ፡፡ ሁል ጊዜ እንዴት እንደማናግራት ሳወጣና ሳወርድ እውላለሁ፡፡አንዳንዴም በሕልሜ አገኛትና ከማውራት አልፌ አቅፌ ስስማት ይታየኛል፡፡ ግን አንድም ቀን ደፍሬ በውኔ አንዲት ቃል ትንፍሽ ብዬ አላውቅም፡፡ ከየት የመጣ ትንፍሽ ማለት! ቀና ብዬ እንኳን የማያት ብዙ ርቃ ከሄደች በኋላ ነበር፡፡ አንዳንድ ጊዜ "ዛሬስ የመጣው ይመጣል እንጂ ሳላናግራትማ አልመጣም" ብዬ ቆርጬ እወጣና በምታልፍበት መንገድ ላይ ስጠብቃት እውልና አጠገቤ ስትደርስ፣ "ኤጭ! ከጓደኞችዋ ጋር ነች፣ ያ ሴታ ሴት ተሾመ አጠገቧ አለ፣ ወይም ወደ ሆነ ቦታ ለመሄድ ስለቸኮለች አሁን ቀልቧን ሰብስባ አታናግረኝም™ እያልኩ ሰበብ ፈጥሬ እመለሳለሁ:: አንዳንዴ ደግሞ ብቻዋን ከወጣች እንደነገሩ ከተል እልና ባጋጣሚ ዞር ካለች አቅጣጫዬን ለውጬ እሄዳለሁ፡፡ ዛሬ ግን እሷው ቀድማ ስታናግረኝና መንገዱ ወለል ብሎ ሲከፈትልኝ የምናገረውና የማደርገው ጠፍቶኝ ፈዝዤ መቆሜ ምን ይባላል? አሁን ወደድኩም ጠላሁም ልወጣው ከማልችለው እውነታ ጋር ተፋጥጫለሁና መልስ መስጠት ስለነበረብኝ፣ "እ... እ.... አልቸኮልኩም " ብዬ በነበርኩበት ፈዝዤ ቆሜ ቀረሁ።
መፍራቴን እንዳወቁና እንዳዩ በሳቅ መንከትከት ጀመሩ፡፡ ሳቃቸውን ስሰማማ መላ ሰውነቱን ድንጋጤ ወረረው ::ይባስ ብሎም ጉልበቴ መብረክረክ፣ ላቤም በፊቴ ላይ ችፍፍ ማለት ጀመረ፡፡ አይገርምም! ላብ በጭለማ ያውም በብርድ ወቅት፡፡ እፍረቴን ለማስወገድ በሚመስል መልኩ እጇን ዘርግታ፣ "እንተዋወቅ፤ አልማዝ እባላለሁ፣ እሷ ደግሞ ኤልሳቤጥ ትባላለች" አለችኝ፡፡ አልማዝ ስልክክ ያለች ቆንጆ ነች ማለት ባይቻልም የደስ ደስ ያላትና ያያት ሁሉ የሚወዳት፣ ፊቷ የሚማርክ የቀይ ዳማ ነች፡፡ ኤልሳቤጥ ጠቆር ስለምትል የእሷን ቅላት ታጎላዋለች እንጂ ቀይ የምትባል አልነበረችም:: ከሁለመናዋ እኔን የሚስቡኝ ግን ጎላ ጎላ ያሉት ዓይኖችዋ እና ከፍልቅልቅ ሳቅዋ ጀርባ የተደበቁት ሳቅ አድማቂዎቹ ነጭ ሰልፈኛ የሚመስሉት ጥርሶቿ እንዲሁም ውብና ተመጥኖ የተሰራው ከንፈሯ ነበር፡፡ ከዚህ በላይ ደግሞ ቀጠንና ረዘም ያለች ሆና ከወደ ዳሌዋ ሰፋ ያለች ናት፡፡ አልማዝ ምንም እንኳን ለውበትዋ ብዙም የማትጨነቅ፤ መኳኳልና መሽቀርቀር የማታበዛ ብትሆንም፣ እንደነገሩ እንኳን ለባብሳ ስትወጣ መላ ሰውነቷ ውበትን ይላበሳል፡፡ እኔ በተለይ እሁድ እሁድ ልብስ ለማጠብ እንደነገሩ ሆና ስትወጣ ማለትም ለአለባበስዋም ሆነ ለመልኳ ብዙም ሳትጨነቅ ሳያት በጣም ታምረኛለች፡፡ ፀጉርዋ ዞማ ሆኖ ጀርባዋ ላይ አይተኛ እንጂ ሉጫ ነው ማለት ይቻላል፡፡ ሌላው እኔን የሳበኝ የድምፅዋ ቃና ነው፡፡ ቤተመጻሕፍት ውስጥ ስትንሾካሾክም ሆነ መንገድ ላይ ስታወራ ስሰማት የሙዚቃ ቃና ያለው ድምፅዋንና አወራሯን ተከትለው ወደ ላይና ወደ ታች የሚንከባለሉት ዓይኖችዋ ማንንም የማማለል ችሎታ አላቸው፡፡ ምንም እንኳን ባጠቃላይ ከግቢው ተወዳጅ ሴቶች ውስጥ ብቸኛዋ ባትሆንም ከዋናዎቹ ቆንጆዎች ጎራ የምትመደብ ነበረች፡፡ለእኔ ግን ከሁሉም በላይ የቆንጆ ቆንጆ ነበረች::" ሃምሳ አለቃው ለዛ ቢስ ፈገግታውን እያሳየኝ፤ "የሚገርም ነው! ለምን ሰዓሊ ወይም ደራሲ አልሆንክም? በጣም ጥሩ ገለፃ ነው፡፡ እስኪ አሁን ደግሞ እንዴት እንደተዋወቃችሁ በዝርዝር ንገረን" አለኝ በትዕዛዛዊ ስሜት፡፡ አነጋገሩ የለበጣ ቢመስልም አማራጭ አልነበረኝምና ትረካውን ቀጠልኩ፡፡ "እዚያ የፍቅር ጎዳና ላይ ቆሜ ፈራ ተባ እያልኩ ስሜን ተናገርኩ፡፡ ጊዜው ቢርቅም ትክክለኛ ስሜን የተናገርኩ ይመስለኛል፡፡ ድንጋጤውም ቀስ በቀስ እየለቀቀኝ በመሄዱ በእነሱ ጨዋታ አምጪነት የቆጥ የባጡን መቀባጠር ጀመርን፡፡ እኔም ብዙም ቁም ነገር ያለው ጨዋታ ባላመጣም የተቻለኝን ያህል አወጋሁ፡፡ በመጨረሻም ወደ ፊት አብረን ለማጥናት ተነጋግረን ተለያየን፡፡
👍36❤3
ለመጀመሪያ ጊዜ ላናግራት በመቻሌና ህልሜ እውን በመሆኑ ዝጅግ ተደሰትኩ። ወደ መኖሪያ ክፍሌ ስሄድም የምራመድ ሳይሆን የምንሳፈፍ ነበር የመሰለኝ። ክፍሌ እንደገባሁም እየሙህኩ አልጋው ላይ ዘልዬ ወደቅሁ። ጓደኞቼ ደብተራቸውን ይዘው እያጠኑ ስለነበር ሁሉም ደንግጠው ምን እንደሆንኩ ይጠይቁኝ ጀመር:: አሁንም ሰው መረበሼ እንኳን ሳይታወቀኝ፣ “አናገርኳት! ተዋወቅን!" እያልኩ መጮህ ጀመርኩ። ጓደኞቼ ድንጋጤው ለቀቃቸውና በሳቅ ተንከተከቱ:: ማንን እንዳናገርኩ ግን መጠየቅ አላስፈለጋቸውም:: ሁሌ ፉከራዬ “ዛሬስ አናግሬያት ካልመጣሁ ወንድ አይደለሁም!" የሚል ስለነበር ማንን አናገርክ ለሚለው ላይጨነቁ፤ “እንዴት አናገርካት? ምን አለችህ?'' እያሉ ሁሉም ይጠይቁኝ ጀመር፡፡ እኔም አንበሳ እንደመጣ አዳኝ ገድሎ ወዲህና ወዲያ እየተንጎራደድኩ፣ ሳልጠይቅ መጠየቄን እያጎላሁ ትረካዬን ተያያዝኩት፡፡ መቼም በዚያች ጊዜ አለመኖራቸው እንጂ በዚያች ጨለማና ብርድ እንዴት በፊቴ ላይ ላብ ችፍፍ እንዳለ ቢያዩ ኖሮ ምን ይውጠኝ ነበር? ይሁን እንጂ የዘወትር ፉከራዬ በመጨረሻ በመሳካቱ ያልተደሰተ አልነበረም፡፡ ሲያጠና ሰው እንዳይረብሽው የአልጋውን ዙሪያ በነጠላ ጋርዶ የሚያጠናው አስጨናቂ እንኳን ሳይቀር የፉከራዬ በመጨረሻ እውን መሆን አስደንቆት ነጠላውን ከፈት አድርጎ፤ “ከዚያስ፣ ከዚያስ" እያለ በመጠየቁ ጓደኞቼ በሙሉ ከእኔ በላይ ይጨነቁ እንደነበር ገባኝ::" ሃምሳ አለቃው በትረካዬን መሀል ገብቶ፤ "ጥሩ አሟሟቂ ጓደኞች ነበሩህ ማለት ነው! እሺ በል መጨረሻችሁን በደንብ አሰማኝ" ብሎ በረጅሙ የፌዝ ሳቅ ሳቀብኝ፡፡ ምን እንደነካኝ ባላውቅም ተርክ ተርክ፤ ቀጥል ቀጥል የሚል ስሜት ስለተሳማኝ ካቆረጥኩበት በመቀጠል፤ “የመኖሪያ ክፍላችን ጠበብ ያለች ብትሆንም በተደራረበ አልጋ ላይ እየተኛን ለስድስት እንኖርባታለን:: ከእኔ በላይ ተሰማ፣ ከፊት ለፊቴ እታች ካለው አልጋ ላይ ሁሌ ጋቢውን ጋርዶ የሚያጠናው አስጨናቂ፣ ከሱ በላይ ስለሞን ይተኛሉ:: ሁለተኛዋ የማጥኛ ክፍላችን ውስጥ አፈወርቅ የተባለ የሲዳሞ ልጅ እና ወንድይፍራው በተደራራቢ አልጋ ላይ ይተኛሉ፡፡ አብዛኞቻችን የአዲስ አበባ ልጆች ስንሆን ከሌላ አካባቢ የመጡት ደግሞ ከሲዳሞ አፈወርቅ፣ ከጎጃም አስጨናቂ ብቻ ናቸው:: ወደ ዩንቨርስቲ
የመጣነው በአንድ አውቶቡስ ስለነበርና ስለተግባባንም የአካባቢያቸውን ልጆች ትተው ከእኛ ጋር አንድ የመኖሪያ ክፍል ውስጥ ገብተዋል። አፈወርቅ ከሁሉም በላይ ለእኔ የተለየ ፍቅር ነበረው፡፡ ቀደም ሲል መናገሬን እየረሳሁት የምደጋግማቸውን ታሪኮችን ሳወራ ምንጊዜም ሳይስለች እያዳመጠ ሁሌም ይስቃል:: እኔም ብሆን በሴት ፊት ወኔ ባይኖረኝም ወንድ ብቻ በተሰበሰበበት ቦታ ከሆነ ጥሩ ተጫዋች ስለሆንኩ የሚያስቅ ነገር አላጣም:: ለእኔ ካለው ፍቅር የተነሳ ገንዘብም ካገኘ ለእኔ ሲጋራ ለመግዛት አይሰስትም፡፡ በሌላ በኩል ተሰማ ራሱን የሚጠብቅ፣ መዘነጥና መተረብ የሚያዘወትር ነበር:: እኔ አንዳንዴ እየረሳሁ የነገርኳቸውን ታሪክ ደጋግሜ ከተናገርኩ የሰማበትን ድግግሞሽ ሳይረሳ "ሁለተኛ" ፣ "ሶስተኛ" እያለ ሲቆጥር ስሰማ ስለሚያሳፍረኝ ሁሌ እናደድበታለሁ፡፡ ይሁን እንጂ እሱም እንደ አፈወርቅ ለእኔ የተለየ ፍቅር አለው:: ሆኖም ያስቀመጠው ዕቃ ያለ እሱ ፈቃድ ከቦታው ከተነሳ ከእኔም ሆነ ከሌሎች ጓደኞቹ ጋር ይጣላል። በዚህ የተነሳ “ሚ/ር ጥንቃቄ' እያልን እንጠራዋለን፡፡ እኔ ከሁሉም በላይ መጫወትና ማብሸቅ የምወደው ሰለሞንን ነበር:: የቤቱ ሰው ሁሉ የሚዝናናው በእኔና በእሱ ብሽሽቅ ነው፡፡ ታዲያ እሱም ቢሆን ለጊዜው ብቻ ይበሽቅ ይሆናል እንጂ በነጋታው ግን የተናገርኩትን ነገር እራሱ እያነሳ ይስቃል እንጂ አይቀየምም፡፡ እኔም ብሆን ለተወሰኑ ሰዎች ብቻ የማካፍለው ሚስጥር ካለኝ የማወራው ለእሱ ነው:: የልብ ጓደኛዬ ነው ማለት ይቻላል፡፡ ለትምህርት በጣም የሚጨነቅ ቢሆንም የጥናት ፕሮግራም ግን አልነበረውም፡፡ አንዳንዴ ሌሊቱን በሙሉ ሲያጠና ያድርና በነጋታው ቀኑን በሙሉ በየዶርሙ ስለሚዞር፤ አንዱ ላጥናበት እያለ ሲያባርረው ሌላው ጋ እየሄደ ሲያወራ ይውላል:: አንዳንዴ ልተኛ ብሎ ጋደም ይልና፤ ተመልሶ እኛ እያጠናን መሆኑን ሲያይ ደንግጦ ተነስቶ ማጥናት ይጀምራል:: ታዲያ አንዴ ትዝ ይለኛል፣ ከምሽቱ 3፡30 አካባቢ ልተኛ አለና 4፡00 ላይ እንድቀሰቅሰው _ ነግሮኝ ጋደም አለ፡፡ እኔም እንዳይተኛ የተለያዩ ነገሮችን እያነሳሁና እየተበሻሸቅን እያለ አራት ሰዓት ስለሆነ ከአልጋዬ ላይ ወርጄ ወደ እሱ በመሄድ መቀስቀስ በሚመስል መልኩ እየነቀነኩት፤ “ሰለሞን፡ ሰለሞን ተነስ አራት ሰዓት ሆኗል" እያልኩ ቀሰቅሰቅው፤ ምን ሊለኝ ነው ብሎ አይኑን አፍጥጦ እየጠበቀኝ ነበርና በመገረም መልክ ሰዓቱን ተመልክቶ፤ “ከይሲ! የጥናት ሰዓቴን ያቃጠልከው ሳያንስ ዓይኔ እያየ ትቀሰቅሰኛለህ" ብሎ ሊመታኝ ዘሎ የወረደው ትዝ ይለኛል::
ወንድይፍራው ለትምህርት ብዙም የማይጨነቅ ሆኖ ሳለ በጥናት እኛን ብቻ ሳይሆን የእርሻ ምህንድስና ተማሪዎች በሙሉ ያቃተንን የሂሳብ፣ የፊዚክስና ሌሎች ሂሳብ ነክ የሆኑ ትምህርቶችን የሚያስጠና ጎበዝ ተማሪ ነው፡፡ ብዙ ሰው የሚያውቀው በትምህርት ጉብዝናውንና በዝምተኛነቱ ቢሆንም በመኖሪያ ክፍል ውስጥ ግን ቀስ እያለ ተንኮል አዘል ቀልዶችን በመጣልና በማብሸቅ የሚታወቅ ነበር። በተለይ እኔና ሰለሞን ስንበሻሸቅ መስማትና መሳቅ ስለሚወድ በተቻለ መጠን ነገር እየለኮስ ያጣላናል፡፡ በዚህ ጠባዩ የተነሳ "ልዝቡ ሰይጣን" እንለው ነበር፡፡ ከመካከላችንም ብዙ ጊዜ ገንዘብ የሚላክለት እሱ ስለነበር ከደግነቱ የተነሳ እንደፈለግን ገንዘብ ከኪሱ ብንወስድም ቅር አይለውም ነበር።ከሁላችን የተለየ ጠባይ ያለውና ለማንኛችንም ጨዋታ ብዙም ደንታ የሌለው አስጨናቂ ነው:: እሱ በጥናት ጉዳይ ቀልድ አያውቅም :: ቀኑን በሙሉ ሲያጠና ቢውል ደስታው ነው፡፡ በጥናት መሀል ለማረፍ በማለት መጫወት ከጀመርንም፤ “እረ እናንተ ሰዎች አትረብሹኝ ላጥናበት፡፡ ጥናት ጨርሳችሁ ከሆነ ለምን ወደ ክበብ ሄዳችሁ አትጫወቱም?" እያለ ይነጫነጫል:: በዚህ ላይ ምንጊዜም የማልረሳት አንድ የብረት ሳጥን ነበረችው፡፡ ብዙውን ጊዜ ከሳጥኑ ውስጥ የሚፈልገው ነገር ካለ ሳጥኑን ከአልጋ ሥር ስቦ ሲያወጣ ጩኸቱ ሁላችንንም ከየእንቅልፋችን ይቀሰቅስናል፡፡ ታዲያ ዛሬ በዚህ ድርጊቱ ብንጣላውም ነገ ተመልሶ ማድረጉ ግን አይቀርም፡፡ ሆን ብሎ እኛን ለመቀስቀስ ወይም ለማናደድ የሚያደርገው ነገር ሳይሆን በዝንጋታ የሚያደርገው ስለነበር እሱን ከማኩረፍ ይልቅ፤ "ባቡሩ ባልሆነ ሰዓት መጥቶ ቀሰቀሰኝ፣ ወይም እንዴት ነው ዛሬስ ባቡሩ በዚህ አላለፈም?' እያልን በረባሹ የብረት ሳጥን ድምዕ እንቀልዳለን፡፡ ታዲያ ዛሬ እንዲህ ጓጉቶ ምን እንደተፈጠረ ሲጠይቀኝ መገንዘብ የቻልኩት የማይሰማ መስሎ ሲያዳምጥ እንደነበርና እሱም እንደ ሌሎቹ የእኔን መጨረሻ ለማወቅ መጓጓቱን ነው፡፡ ሃምሳ አለቃው መስማት የሚፈልገውን ታሪክ ትቼ ወደ ሌላ ጉዳይ በመግባት ስቀባጥርና ማእበል እንደሚያንገላታው መርከብ ከወዲያና ወዲህ ስወዛወዝ በማየቱ ሣይናደድ አልቀረም፡፡ በመሆኑም በንግግሬ መሀል ጣልቃ ገብቶ አቋረጠኝና ጥያቄና ቁጣ በተቀላቀለበት ሁኔታ፤ "አቶ አማረ እኔ የጠየቅሁህ ስለአልማዝ እንጂ ስለ ጓደኞችህ አይደለም:: ይልቅ የማይሆን ወሬ እያወራህ ውድ ጊዜዬን ከምታባክንብኝ ከአልማዝ ጋር ስለነበራችሁ ጓደኝነት እና ስለተፈጠረው ሁኔታ ብትነግረኝ ጥሩ ነው፡፡ ማለቴ ከአልማዝ ጋር በጓደኝነታችሁ ቀጠላችሁበት? ጓደኝነታችሁስ እስከ ምን
የመጣነው በአንድ አውቶቡስ ስለነበርና ስለተግባባንም የአካባቢያቸውን ልጆች ትተው ከእኛ ጋር አንድ የመኖሪያ ክፍል ውስጥ ገብተዋል። አፈወርቅ ከሁሉም በላይ ለእኔ የተለየ ፍቅር ነበረው፡፡ ቀደም ሲል መናገሬን እየረሳሁት የምደጋግማቸውን ታሪኮችን ሳወራ ምንጊዜም ሳይስለች እያዳመጠ ሁሌም ይስቃል:: እኔም ብሆን በሴት ፊት ወኔ ባይኖረኝም ወንድ ብቻ በተሰበሰበበት ቦታ ከሆነ ጥሩ ተጫዋች ስለሆንኩ የሚያስቅ ነገር አላጣም:: ለእኔ ካለው ፍቅር የተነሳ ገንዘብም ካገኘ ለእኔ ሲጋራ ለመግዛት አይሰስትም፡፡ በሌላ በኩል ተሰማ ራሱን የሚጠብቅ፣ መዘነጥና መተረብ የሚያዘወትር ነበር:: እኔ አንዳንዴ እየረሳሁ የነገርኳቸውን ታሪክ ደጋግሜ ከተናገርኩ የሰማበትን ድግግሞሽ ሳይረሳ "ሁለተኛ" ፣ "ሶስተኛ" እያለ ሲቆጥር ስሰማ ስለሚያሳፍረኝ ሁሌ እናደድበታለሁ፡፡ ይሁን እንጂ እሱም እንደ አፈወርቅ ለእኔ የተለየ ፍቅር አለው:: ሆኖም ያስቀመጠው ዕቃ ያለ እሱ ፈቃድ ከቦታው ከተነሳ ከእኔም ሆነ ከሌሎች ጓደኞቹ ጋር ይጣላል። በዚህ የተነሳ “ሚ/ር ጥንቃቄ' እያልን እንጠራዋለን፡፡ እኔ ከሁሉም በላይ መጫወትና ማብሸቅ የምወደው ሰለሞንን ነበር:: የቤቱ ሰው ሁሉ የሚዝናናው በእኔና በእሱ ብሽሽቅ ነው፡፡ ታዲያ እሱም ቢሆን ለጊዜው ብቻ ይበሽቅ ይሆናል እንጂ በነጋታው ግን የተናገርኩትን ነገር እራሱ እያነሳ ይስቃል እንጂ አይቀየምም፡፡ እኔም ብሆን ለተወሰኑ ሰዎች ብቻ የማካፍለው ሚስጥር ካለኝ የማወራው ለእሱ ነው:: የልብ ጓደኛዬ ነው ማለት ይቻላል፡፡ ለትምህርት በጣም የሚጨነቅ ቢሆንም የጥናት ፕሮግራም ግን አልነበረውም፡፡ አንዳንዴ ሌሊቱን በሙሉ ሲያጠና ያድርና በነጋታው ቀኑን በሙሉ በየዶርሙ ስለሚዞር፤ አንዱ ላጥናበት እያለ ሲያባርረው ሌላው ጋ እየሄደ ሲያወራ ይውላል:: አንዳንዴ ልተኛ ብሎ ጋደም ይልና፤ ተመልሶ እኛ እያጠናን መሆኑን ሲያይ ደንግጦ ተነስቶ ማጥናት ይጀምራል:: ታዲያ አንዴ ትዝ ይለኛል፣ ከምሽቱ 3፡30 አካባቢ ልተኛ አለና 4፡00 ላይ እንድቀሰቅሰው _ ነግሮኝ ጋደም አለ፡፡ እኔም እንዳይተኛ የተለያዩ ነገሮችን እያነሳሁና እየተበሻሸቅን እያለ አራት ሰዓት ስለሆነ ከአልጋዬ ላይ ወርጄ ወደ እሱ በመሄድ መቀስቀስ በሚመስል መልኩ እየነቀነኩት፤ “ሰለሞን፡ ሰለሞን ተነስ አራት ሰዓት ሆኗል" እያልኩ ቀሰቅሰቅው፤ ምን ሊለኝ ነው ብሎ አይኑን አፍጥጦ እየጠበቀኝ ነበርና በመገረም መልክ ሰዓቱን ተመልክቶ፤ “ከይሲ! የጥናት ሰዓቴን ያቃጠልከው ሳያንስ ዓይኔ እያየ ትቀሰቅሰኛለህ" ብሎ ሊመታኝ ዘሎ የወረደው ትዝ ይለኛል::
ወንድይፍራው ለትምህርት ብዙም የማይጨነቅ ሆኖ ሳለ በጥናት እኛን ብቻ ሳይሆን የእርሻ ምህንድስና ተማሪዎች በሙሉ ያቃተንን የሂሳብ፣ የፊዚክስና ሌሎች ሂሳብ ነክ የሆኑ ትምህርቶችን የሚያስጠና ጎበዝ ተማሪ ነው፡፡ ብዙ ሰው የሚያውቀው በትምህርት ጉብዝናውንና በዝምተኛነቱ ቢሆንም በመኖሪያ ክፍል ውስጥ ግን ቀስ እያለ ተንኮል አዘል ቀልዶችን በመጣልና በማብሸቅ የሚታወቅ ነበር። በተለይ እኔና ሰለሞን ስንበሻሸቅ መስማትና መሳቅ ስለሚወድ በተቻለ መጠን ነገር እየለኮስ ያጣላናል፡፡ በዚህ ጠባዩ የተነሳ "ልዝቡ ሰይጣን" እንለው ነበር፡፡ ከመካከላችንም ብዙ ጊዜ ገንዘብ የሚላክለት እሱ ስለነበር ከደግነቱ የተነሳ እንደፈለግን ገንዘብ ከኪሱ ብንወስድም ቅር አይለውም ነበር።ከሁላችን የተለየ ጠባይ ያለውና ለማንኛችንም ጨዋታ ብዙም ደንታ የሌለው አስጨናቂ ነው:: እሱ በጥናት ጉዳይ ቀልድ አያውቅም :: ቀኑን በሙሉ ሲያጠና ቢውል ደስታው ነው፡፡ በጥናት መሀል ለማረፍ በማለት መጫወት ከጀመርንም፤ “እረ እናንተ ሰዎች አትረብሹኝ ላጥናበት፡፡ ጥናት ጨርሳችሁ ከሆነ ለምን ወደ ክበብ ሄዳችሁ አትጫወቱም?" እያለ ይነጫነጫል:: በዚህ ላይ ምንጊዜም የማልረሳት አንድ የብረት ሳጥን ነበረችው፡፡ ብዙውን ጊዜ ከሳጥኑ ውስጥ የሚፈልገው ነገር ካለ ሳጥኑን ከአልጋ ሥር ስቦ ሲያወጣ ጩኸቱ ሁላችንንም ከየእንቅልፋችን ይቀሰቅስናል፡፡ ታዲያ ዛሬ በዚህ ድርጊቱ ብንጣላውም ነገ ተመልሶ ማድረጉ ግን አይቀርም፡፡ ሆን ብሎ እኛን ለመቀስቀስ ወይም ለማናደድ የሚያደርገው ነገር ሳይሆን በዝንጋታ የሚያደርገው ስለነበር እሱን ከማኩረፍ ይልቅ፤ "ባቡሩ ባልሆነ ሰዓት መጥቶ ቀሰቀሰኝ፣ ወይም እንዴት ነው ዛሬስ ባቡሩ በዚህ አላለፈም?' እያልን በረባሹ የብረት ሳጥን ድምዕ እንቀልዳለን፡፡ ታዲያ ዛሬ እንዲህ ጓጉቶ ምን እንደተፈጠረ ሲጠይቀኝ መገንዘብ የቻልኩት የማይሰማ መስሎ ሲያዳምጥ እንደነበርና እሱም እንደ ሌሎቹ የእኔን መጨረሻ ለማወቅ መጓጓቱን ነው፡፡ ሃምሳ አለቃው መስማት የሚፈልገውን ታሪክ ትቼ ወደ ሌላ ጉዳይ በመግባት ስቀባጥርና ማእበል እንደሚያንገላታው መርከብ ከወዲያና ወዲህ ስወዛወዝ በማየቱ ሣይናደድ አልቀረም፡፡ በመሆኑም በንግግሬ መሀል ጣልቃ ገብቶ አቋረጠኝና ጥያቄና ቁጣ በተቀላቀለበት ሁኔታ፤ "አቶ አማረ እኔ የጠየቅሁህ ስለአልማዝ እንጂ ስለ ጓደኞችህ አይደለም:: ይልቅ የማይሆን ወሬ እያወራህ ውድ ጊዜዬን ከምታባክንብኝ ከአልማዝ ጋር ስለነበራችሁ ጓደኝነት እና ስለተፈጠረው ሁኔታ ብትነግረኝ ጥሩ ነው፡፡ ማለቴ ከአልማዝ ጋር በጓደኝነታችሁ ቀጠላችሁበት? ጓደኝነታችሁስ እስከ ምን
👍33❤3👏1
ድረስ ነበር? ለመጨረሻ ግዜ አልማዝን ያየሃት
መቼ ነው? በማለት ኮስተር ብሎ ጠየቀኝ፡፡ እኔም ንዴት በተቀላቀለው ሁኔታ "ሃምሳ አለቃ አደፍርስ፣ እኔም ብሆን እዚህ የመጣሁት የእኔንና የአልማዝን የሕይወት ታሪክ በማውራት ውድ ጊዜዬን ለማቃጠል ሳይሆን አልማዝ ምን እንደሆነች ወይም ምን እንዳጋጠማት ለማወቅ ነው፡፡ በሕይወት አለች ወይስ ሞታለች? ይልቅ ስለሱ ብትነግረኝ ይሻላል" አልኩት:: ፊቱን ቅጭም አድርጎ በአግራሞት እየተመለከተኝ "አቶ አማረ፣ እርስዎ የመጡት ስለአልማዝ ለማወቅ ሊሆን ይችላል፣ ወይም ነው እንበል፡፡ ነገር ግን ወደ እዚህ የመጡት እርስዎ ራስዎ ፈልገውና ጠይቀው ሳይሆን እኛ ጠርተንዎት ነው፡፡ እኛ ወደ እርስዎ ፍላጎትና ጥያቄ ከመግባታችን በፊት ከእርስዎ ማግኘት የምንፈልጋቸው ብዙ ጠቃሚ መረጃዎች ስላሉ የእርስዎን ጥያቄ አዘግይተው እኛ ለምንጠይቃቸው ጥያቄዎች ብቻ መልስ በመስጠት ቢተባበሩን መልካም ነው" አለኝ፡፡ ለየትኛው ጥያቄ መልስ እንደምሰጠው ግራ ገባኝ፡፡ የጠየቀኝ ጥያቄ እንዲህ በትንሽ ሰዓት ውስጥ የሚመለስ አይደለም፡፡ ይህ ታሪክ ከዓመታት በፊት ምንም ሳያምርበት የተጠናቀቀ ማሰሪያ የሌለው ታሪክ ነው፡፡ ይህ ታሪክ የእኔና የአልማዝ የሕይወት ታሪክ ነው፡፡ የሕይወት ታሪክ ደግሞ ከመወለድ ይጀምርና በሞት ይጠናቀቃል፣ ለታደለው፡፡ የእኔ ቢጤው ግን እንደዚህ ሳያምርበት ባጭሩ ይቀጫል፡፡ የፈለገው ጉዳይ አቅጣጫ የያዘለት የመስለው ሃምሳ አለቃ ያንን የቁጣ መፍለቂያ የመስለ ፊቱን በግድ በተገኘ ፈገግታ ፈታ አደረገው፡፡ ትኩረት ሰጥቶ መስማት የሚፈልገው ይህንን ተጀምሮ ያልተጠናቀቀ የሕይወት ታሪክ ነው፡፡ ይህንን ታሪክ እንኳን ላወራው ቀርቶ ልሰማው እንኳ ባልፈልግም አማራጭ አልነበረኝምና ታሪኩን ለመጀመር ስል በሩ ተንኳኳና አንድ የአስር አለቃ ሰላምታ ሰጥቶ፤ "ጌታዬ የፖሊስ አዛዡ ይፈልጉዎታል " ብሎ ወጣ፡፡ ለግዜው ቢገላግለኝም፣ መጨነቄ ግን አልቀረም፤ "ምን ይሆን? ይህን የተጠራሁበትን ጉዳይ የሚመለከት ይሆን?" አልማዝ ምን ሆና ይሆን? ግራ ገባኝ፡፡ በዚያች ጠባብ ክፍል ውስጥ ሀሳብ ባህር ውስጥ ገብቼ የሕይወቴን ውጣ ውረድና የመከራዬን መብዛት ማጠንጠን ጀመርኩ፡፡ የሸሸሁት የአልማዝ ታሪክ አሁንም ደስታን ሳይሆን ይኸው ጭንቀትና መከራን ይዞልኝ መጥቷል፡፡ እንደ ሃምሳ አለቃው አያያዝ ከሆነ ከዚህች ክፍል በሰላም እንደማልወጣ ታውቆኛል፡፡ "ግን ለምን የእኔ ሕይወት
የመከራ ሕይወት ብቻ ሆነ? ለምን ሕይወቴ በሙሉ ደስታ የተነፈገው ሆነ? ለሰው ላወራው የምችል ጥሩ ታሪክ ስርቼ እንዳልፍ ምነው ጌታ አልፈቅድ አለ?" አዎ! ትዝ የሚለኝና በሰላም ተጀምሮ ተጠናቀቀ የምለውና መኩራሪያ የሚሆን ታሪክ አለኝ ካልኩ ያው የልጅነቴ ታሪክ ብቻ ነው፡፡ "ተኖረና ተሞተ" እንደሚባለው "ታሪክ ተሆነና ተነገረ" ካልተባለ፡፡
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
መቼ ነው? በማለት ኮስተር ብሎ ጠየቀኝ፡፡ እኔም ንዴት በተቀላቀለው ሁኔታ "ሃምሳ አለቃ አደፍርስ፣ እኔም ብሆን እዚህ የመጣሁት የእኔንና የአልማዝን የሕይወት ታሪክ በማውራት ውድ ጊዜዬን ለማቃጠል ሳይሆን አልማዝ ምን እንደሆነች ወይም ምን እንዳጋጠማት ለማወቅ ነው፡፡ በሕይወት አለች ወይስ ሞታለች? ይልቅ ስለሱ ብትነግረኝ ይሻላል" አልኩት:: ፊቱን ቅጭም አድርጎ በአግራሞት እየተመለከተኝ "አቶ አማረ፣ እርስዎ የመጡት ስለአልማዝ ለማወቅ ሊሆን ይችላል፣ ወይም ነው እንበል፡፡ ነገር ግን ወደ እዚህ የመጡት እርስዎ ራስዎ ፈልገውና ጠይቀው ሳይሆን እኛ ጠርተንዎት ነው፡፡ እኛ ወደ እርስዎ ፍላጎትና ጥያቄ ከመግባታችን በፊት ከእርስዎ ማግኘት የምንፈልጋቸው ብዙ ጠቃሚ መረጃዎች ስላሉ የእርስዎን ጥያቄ አዘግይተው እኛ ለምንጠይቃቸው ጥያቄዎች ብቻ መልስ በመስጠት ቢተባበሩን መልካም ነው" አለኝ፡፡ ለየትኛው ጥያቄ መልስ እንደምሰጠው ግራ ገባኝ፡፡ የጠየቀኝ ጥያቄ እንዲህ በትንሽ ሰዓት ውስጥ የሚመለስ አይደለም፡፡ ይህ ታሪክ ከዓመታት በፊት ምንም ሳያምርበት የተጠናቀቀ ማሰሪያ የሌለው ታሪክ ነው፡፡ ይህ ታሪክ የእኔና የአልማዝ የሕይወት ታሪክ ነው፡፡ የሕይወት ታሪክ ደግሞ ከመወለድ ይጀምርና በሞት ይጠናቀቃል፣ ለታደለው፡፡ የእኔ ቢጤው ግን እንደዚህ ሳያምርበት ባጭሩ ይቀጫል፡፡ የፈለገው ጉዳይ አቅጣጫ የያዘለት የመስለው ሃምሳ አለቃ ያንን የቁጣ መፍለቂያ የመስለ ፊቱን በግድ በተገኘ ፈገግታ ፈታ አደረገው፡፡ ትኩረት ሰጥቶ መስማት የሚፈልገው ይህንን ተጀምሮ ያልተጠናቀቀ የሕይወት ታሪክ ነው፡፡ ይህንን ታሪክ እንኳን ላወራው ቀርቶ ልሰማው እንኳ ባልፈልግም አማራጭ አልነበረኝምና ታሪኩን ለመጀመር ስል በሩ ተንኳኳና አንድ የአስር አለቃ ሰላምታ ሰጥቶ፤ "ጌታዬ የፖሊስ አዛዡ ይፈልጉዎታል " ብሎ ወጣ፡፡ ለግዜው ቢገላግለኝም፣ መጨነቄ ግን አልቀረም፤ "ምን ይሆን? ይህን የተጠራሁበትን ጉዳይ የሚመለከት ይሆን?" አልማዝ ምን ሆና ይሆን? ግራ ገባኝ፡፡ በዚያች ጠባብ ክፍል ውስጥ ሀሳብ ባህር ውስጥ ገብቼ የሕይወቴን ውጣ ውረድና የመከራዬን መብዛት ማጠንጠን ጀመርኩ፡፡ የሸሸሁት የአልማዝ ታሪክ አሁንም ደስታን ሳይሆን ይኸው ጭንቀትና መከራን ይዞልኝ መጥቷል፡፡ እንደ ሃምሳ አለቃው አያያዝ ከሆነ ከዚህች ክፍል በሰላም እንደማልወጣ ታውቆኛል፡፡ "ግን ለምን የእኔ ሕይወት
የመከራ ሕይወት ብቻ ሆነ? ለምን ሕይወቴ በሙሉ ደስታ የተነፈገው ሆነ? ለሰው ላወራው የምችል ጥሩ ታሪክ ስርቼ እንዳልፍ ምነው ጌታ አልፈቅድ አለ?" አዎ! ትዝ የሚለኝና በሰላም ተጀምሮ ተጠናቀቀ የምለውና መኩራሪያ የሚሆን ታሪክ አለኝ ካልኩ ያው የልጅነቴ ታሪክ ብቻ ነው፡፡ "ተኖረና ተሞተ" እንደሚባለው "ታሪክ ተሆነና ተነገረ" ካልተባለ፡፡
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍42🔥2❤1
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
ማንኛውም የሰው ልጅ መላ አቆሙን እንቅስቃሴውንና ንግግሩን ትኩር ብለው ሲያዩት ከሆነ እንስሳት ጋር ይመሳሰላል፡፡ለምሳሌ አንዳንድ ሰው ከታች ከእግሮቹ ቀጭን ይሆንና ወደላይ ሲሄድ እየሰፋ እየሰፋ ይሄዳል..ትከሻው ከሰውነቱ ባልተመጣጠነ ሰፊ ሲሆን በመጠኑ ጎበጥ ያለ ይሆናል..አንገቱ ደልዳላና አጭር ሆኖ ወደታች ዘንበል ያለ ነገር ሲሆን ከጎሽ ጋር ይመሳሰላል..በቃ በአራት እግሩ ቆሞ የሚሄድ ጎሽ ነው የሚመስላችሁ፡፡ሌላው ደግሞ አላ ረጅም መለሎ ነው ግን ከስር እስከ ላይ ወጥ ነው..ሁሉ ጊዜ ለመጋለብ የተዘጋጀ ይመስላል…እናም ከፈረስ ጋር ይመሳሰላል፡፡ሌላው ደግሞ አለ ስልክክ ያለ ቆንጆ ነው..ፀጉሩ ከግራና ከቀኝ ገባ ብሎ ከፊት ለፊት ወደፊት የወጣ ነው..አይኖቹ ትንሽ የሆኑ ጥልቅ ጥርት ያሉና ተቁለጭላጭ ናቸው…ደረታቸውና ነፍተውና ቀና ብለው በመወጣጠር ነው የሚሄዱት፡፡አይን ያሰብራሉ እንጂ አይን አይሰብሩም..አነዚህ ልክ እንደ አንበሳ ነው የሚመስሉት ፡፡አሉ ደግሞ ሌሎች ሙልጭልችና ስብርብር ያሉ… ተንኮለኞችና ተናዳፊዎች..ልክ እባብን የሚመስሉ፡፡
ሰሎሜ ደግሞ ሲያዬት ሁሌ በራ አበባ ላይ ለማረፍ ክንፏን እያማታች ያለች ቢራቢሮ ነው የምትመስለው፡፡መላ ሰውነቷ ላይ አይነግቡ ደማቅ ቀለማት የተበተኑባት ነው ምትመስለው፡፡ለዛ ነው ጓደኖቾ አልፎ አልፎ ቢራቢሮ እያሉ የሚጠሯት ፡፡
አላዛር ባለቤቱን በመስኮት ቁልቁል አዘቅዝቆ እያያት በጭንቀት‹‹በፈጣሪ በዚህ ውድቅት ለሊት ይህቺ ቢራቢሮ ወደየት ነው የምትበረው ?››ሲል ጠየቀ፡፡
‹‹በቃ ወደ እናቷ ቤት ልትሄድ ነው፡፡››ሲል በመገመት ነበር እርግጠኛ የሆነው…ተከትሏት መሄድ እንደማይችል እርግጠኛ ነው፡፡ማድረግ የሚችለው ከአንድ ሰዓት በኃላ እናቷ ጋር ደውሎ በሰላም መድረሷን መጠየቅ ነው፡፡ቢጃማውን ደረበና ወደውጭ ወጣ፡፡የተበለቀጠውን የውጭ በራፍ መልሶ ዘጋና ወደሳሎን ተመልሶ ቁጭ አለ ፡፡ደግሞ ተነሳና ከመደርደሪያው ውስኪ ጠርሙስ ከብርጭቆ ጋር ይዞ ወደመቀመጫው ተመለሰ፡፡መጀመሪያ የቀዳውን በአንድ ትንፋሽ ነው የጨለጠው፡፡በዚህ ውድቅት ለሊት የልጅነት ጓደኛው የእድሜ ዘመን ፍቅሩና የቤቱ ዋልታ ሚስቱ ጥላው ስለሄደች በእሷ አልተበሳጨም፡፡ ፈፅሞ በእሷ ለመበሳጨት መብት እንደሌለው ያውቃል፡፡ .በራሱም አልተበሳጨም….ግን ደግሞ በእድለ ቢስነቱ በጣም አዝኗል፡፡
‹‹እንዲህ አይነት አፀያፊ ጉድለት በእኔ ላይ እንዴት?እግዚያብሄር በየትኛው ሀጥያቴ ነው የፈረደብኝ?››መልስ የሌለውን ጥያቄ እራሱን ጠየቀ፡፡እና አባቱን አስታወሰነ ምን አልባትም በህይወት ዘመኑ ለአንድ ሺኛ ጊዜ ከአንጀቱ ረገመው፡፡
አባት ልጅን ሲረግም የተለመደ ነው፡፡ወደኃላ ተመልሶ ልጅ አባትን ሲረግም ግን ነገሩ ውስብስብ ነው፡፡
ስልኩን አነሳና ደወለ፡፡እናቷ ጋር ነው የደወለው፡፡ይጠራል..ግን ደግሞ አይነሳም፡፡‹‹ሳይለንት ላይ አድርገውት ይሆናል፡፡››አለና በቤት ስልክ ደግሞ ሞከረ፡፡፡አሁንም ይጠራል የሚያነሳ የለም..ይበልጥ ግራ ተጋባ፡፡ ….ደግሞ ደወለ…ይግረምህ ብሎ ተዘጋበት፡፡መልሶ ደወለ፡፡አይሰራም፡፡
‹‹በቃ ደርሳለች ማለት ነው፡፡.በዚህ ለሊት ልጄን እንዴት አባረራት ብለው ስለተበሳጩብኝ ነው ስልኬን የማያነሱት….››ሲል ደመደመ፡፡‹‹በቃ ጥዋት በማለዳ እቤታቸው ሄጄ አያታለው..ቢገላምጡኝም እችለዋለሁ››፡፡አለና ብርጭቆ ውስጥ የነበረውን መጠጥ በአንድ ትንፋሽ ጨለጠና አዛው የተቀመጠበት ሶፋ ላይ ኩርምትምት ብሎ ተኛ፡፡እና ማሰብ ጀመረ ፡፡ይህቺን ፍቅሩን ነፍስ ካወቀበት ቀን አንስቶ በልቡ አለች፡፡እሷን ማግባት ይፈልግ የነበረው ገና ማግባት እራሱ ምን መሆኑን ሳያውቅ በፊት ነው፡፡በእሷም ምክንያት መስዋዕትነት መክፈል የጀመረው በጮርቃ እድሜው ጀመሮ ነው፡፡ትዝ ይለዋል…
ሰሎሜ በ5 ወር ትበልጠዋለች፡፡ያደጉት በአንድ ሰፈር ውስጥ በሚገኝ ከመንገድ ወዲህ ማዶና ወዲያ ማዶ በትይዩ በሚገኙ ቤቶች ውስጥ ነው፡፡ጭቃ ተጋግዘው አቡኩተዋል…አፈር በአንድ ላይ በትነው ተጫውተዋል፡፡በተቀዳደደ አሮጌ ካልሲ ውስጥ ላስቲክ ጠቅጥቀው ኳስ በመስራት አብረው ጠልዘዋል፡፡ሌባና ፖሊስ…ለኪ ለኪቾ… መሀረቤን ያያችሁ ..ሁሉንም ሀገርኛ የጫወታ አይነቶችን ተጫውተው ተደስተዋል፡፡ከሁሉ በላይ ግን የማይሰለች ጫወታቸው ዕቃ ዕቃ ነበር፡፡የአባትነት ብቃት የእናትነት ኩራት.. የፖሊስነት ስልጣን ወዘተ የሚያጎናፅፋቸው፡፡ በህይወት ባህር ላይ በትንሹ አእምሯችው የታዘቡትን እና የኮረጅትን …ወደፊት የሚገጥማቸውን የህይወት ውጣ ውረድ ባዩትና እና በገባቸው ልክ የሚለማመድበት ድራማ መሳይ የጫወታ አይነት ነው..ዕቃ ዕቃ፡፡
ያው እቃ እቃ ካለ ደግሞ ባልና ሚስት የግድ ይኖራል፡፡ ማንኛውም ህፃን በቅድሚያ ምኞቱ ወንዱ አባቱን መተካት ሴቷ ደግሞ እናቷን መተካት ነው፡፡ወጣት እየሆኑና ለአባትና እናትነት እየቀረብ ሲሄድ ግን ሸክሙ ምን ያህል እንደሚያጎብጥ ስለሚረዱ በተቃራኒው ፈሪና ድንጉጥ በመሆን ስለጋብቻ በተነሳ ቁጥር በርጋጋ ይሆናሉ)
ታዲያ ብዙውን ጊዜ በተለይ ብቻችውን ሲሆኑን ባልና ሚስት ሆነው መተወን የየእለት ድርጊታቸው ነበር፡፡
ትዝ ይለዋል አንድ ቀን አለማየሁና ሁሴን ተነጥለው በቦታው አልነበሩም፡፡እሱና ሰሎሜ ብቻ ነበሩ፡፡ በወቅቱ ሁለቱም የስድስት ወይም የሳባት አመት እንቡጦች ነበሩ፡፡በእለቱ ታዲያ ዘወትር እንደሚያደርጉት እቃ እቃ ለመጫወት ቅራቅንቦ ኮተታችውን ሰብስበው ከእነሶሎሜ ቤት ጀርባ ወደሚገኝ ቦታ ተያይዘው ሄድ ፣ስብርባሪና የተጣሉ እቃዎችን ደረደሩና ልክ እቤት እንደሆነ ካዘጋጁ በኋላ ያው አላዛር እንደባልነቱ ውጭ በመውጣትና ስራ በመስራት ብር ማምጠት ስላለበት ‹‹ ስራ መሄዴ ነው›› በማለት ተሰናብቷት ይወጣና ዞር ዞር ብሎ ይመለሳል፡፡
‹‹እባክሽ ደክሞኛል.. እራት አልደረሰም እንዴ?››ልክ እንደአባቱ ጅንን ብሎ ይጠይቃል፡፡
‹‹መጣሁ ደርሷል ቁጭ በል፡፡;››ንግግራቸው ሆነ ድርጊታቸው ከሁለቱም ቤት ከእየእለት ክንውን የተቀነጨበ እና የተቀዳ ነበር፡፡ሰሎሜ በቆርኪ ክዳን እጁን እንዲታጠብ አደረገችና በሰባራ ሸክላ ላይ ቅጠል አንጥፋ በላዩ ላይ በውሀ የተለወሰ ጭቃ አድርጋበት(ወጥ መሆኑ ነው)አቀረበችለት፡
‹‹ብላ››
‹‹ነይ እንጂ እንብላ….ልጆቹንም ጥሪያቸው፡፡››
‹‹ልጆቹ በጊዜ በልተው ነው የተኙት….››
በወቅቱ ተደብቆ የሚሰማቸው ሰው ቢኖር መቼም ሳይገረም አይቀርም ‹‹የመአድ ስርዓቱ ከተጠናቀቀ በኃላ አላዛር ‹‹ጥዋት ስራ ገቢ ነኝ ..ልተኛ›› አለ፡፡
ትንሿ ሰሎሜም ‹‹ቆይ አልጋውን ላንጥፍ ››ትላለች፡፡
አላዛርም ልክ የገዛ አባቱ እናቱን በሚያናግርበት የድምፅ ቃና ጠንከር ብሎ‹‹እስከአሁን አልጋው አልተነጠፈም…?በየመንደሩ እየዞርሽ ቡናሽን ስታንቃርሪ ምን ጊዜ አለሽ?በጅራፍ ጀርባሽን መለጥለጥ ነበር››
ሰሎሜ‹‹እንግዲህ ጭቅጭቅህን ጀመርክ ››በማለት የለበሰችውን የእናቷን ፎጣ ከተከሻዋ ላይ ገፋ መሬት ላይ አነጠፈችና ‹‹ያው ተኛ ››ብላው ፊቱ ስትገተር ቀድሟት ተኛና እሷንም ጎትቶ አስተኛት፡፡ከዚያም ትንሹ አላዛር ስለሚቀጥለው ትዕይነት አሰላሰለ፡፡ እናትና አባቱ ወደሚተኙበት እውነታኛ አልጋ በምናብ ተጓዘ ..ትዝ አለው፡፡
‹‹እንትን እናድርግ፡፡››የሚል ሀሳብ አቀረበላት፡፡
‹‹ምን?››ግራ በመጋት ጠየቀችው፡፡
‹‹እናትና አባቴ ሲተኙ እንደሚያደርጉት››
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
ማንኛውም የሰው ልጅ መላ አቆሙን እንቅስቃሴውንና ንግግሩን ትኩር ብለው ሲያዩት ከሆነ እንስሳት ጋር ይመሳሰላል፡፡ለምሳሌ አንዳንድ ሰው ከታች ከእግሮቹ ቀጭን ይሆንና ወደላይ ሲሄድ እየሰፋ እየሰፋ ይሄዳል..ትከሻው ከሰውነቱ ባልተመጣጠነ ሰፊ ሲሆን በመጠኑ ጎበጥ ያለ ይሆናል..አንገቱ ደልዳላና አጭር ሆኖ ወደታች ዘንበል ያለ ነገር ሲሆን ከጎሽ ጋር ይመሳሰላል..በቃ በአራት እግሩ ቆሞ የሚሄድ ጎሽ ነው የሚመስላችሁ፡፡ሌላው ደግሞ አላ ረጅም መለሎ ነው ግን ከስር እስከ ላይ ወጥ ነው..ሁሉ ጊዜ ለመጋለብ የተዘጋጀ ይመስላል…እናም ከፈረስ ጋር ይመሳሰላል፡፡ሌላው ደግሞ አለ ስልክክ ያለ ቆንጆ ነው..ፀጉሩ ከግራና ከቀኝ ገባ ብሎ ከፊት ለፊት ወደፊት የወጣ ነው..አይኖቹ ትንሽ የሆኑ ጥልቅ ጥርት ያሉና ተቁለጭላጭ ናቸው…ደረታቸውና ነፍተውና ቀና ብለው በመወጣጠር ነው የሚሄዱት፡፡አይን ያሰብራሉ እንጂ አይን አይሰብሩም..አነዚህ ልክ እንደ አንበሳ ነው የሚመስሉት ፡፡አሉ ደግሞ ሌሎች ሙልጭልችና ስብርብር ያሉ… ተንኮለኞችና ተናዳፊዎች..ልክ እባብን የሚመስሉ፡፡
ሰሎሜ ደግሞ ሲያዬት ሁሌ በራ አበባ ላይ ለማረፍ ክንፏን እያማታች ያለች ቢራቢሮ ነው የምትመስለው፡፡መላ ሰውነቷ ላይ አይነግቡ ደማቅ ቀለማት የተበተኑባት ነው ምትመስለው፡፡ለዛ ነው ጓደኖቾ አልፎ አልፎ ቢራቢሮ እያሉ የሚጠሯት ፡፡
አላዛር ባለቤቱን በመስኮት ቁልቁል አዘቅዝቆ እያያት በጭንቀት‹‹በፈጣሪ በዚህ ውድቅት ለሊት ይህቺ ቢራቢሮ ወደየት ነው የምትበረው ?››ሲል ጠየቀ፡፡
‹‹በቃ ወደ እናቷ ቤት ልትሄድ ነው፡፡››ሲል በመገመት ነበር እርግጠኛ የሆነው…ተከትሏት መሄድ እንደማይችል እርግጠኛ ነው፡፡ማድረግ የሚችለው ከአንድ ሰዓት በኃላ እናቷ ጋር ደውሎ በሰላም መድረሷን መጠየቅ ነው፡፡ቢጃማውን ደረበና ወደውጭ ወጣ፡፡የተበለቀጠውን የውጭ በራፍ መልሶ ዘጋና ወደሳሎን ተመልሶ ቁጭ አለ ፡፡ደግሞ ተነሳና ከመደርደሪያው ውስኪ ጠርሙስ ከብርጭቆ ጋር ይዞ ወደመቀመጫው ተመለሰ፡፡መጀመሪያ የቀዳውን በአንድ ትንፋሽ ነው የጨለጠው፡፡በዚህ ውድቅት ለሊት የልጅነት ጓደኛው የእድሜ ዘመን ፍቅሩና የቤቱ ዋልታ ሚስቱ ጥላው ስለሄደች በእሷ አልተበሳጨም፡፡ ፈፅሞ በእሷ ለመበሳጨት መብት እንደሌለው ያውቃል፡፡ .በራሱም አልተበሳጨም….ግን ደግሞ በእድለ ቢስነቱ በጣም አዝኗል፡፡
‹‹እንዲህ አይነት አፀያፊ ጉድለት በእኔ ላይ እንዴት?እግዚያብሄር በየትኛው ሀጥያቴ ነው የፈረደብኝ?››መልስ የሌለውን ጥያቄ እራሱን ጠየቀ፡፡እና አባቱን አስታወሰነ ምን አልባትም በህይወት ዘመኑ ለአንድ ሺኛ ጊዜ ከአንጀቱ ረገመው፡፡
አባት ልጅን ሲረግም የተለመደ ነው፡፡ወደኃላ ተመልሶ ልጅ አባትን ሲረግም ግን ነገሩ ውስብስብ ነው፡፡
ስልኩን አነሳና ደወለ፡፡እናቷ ጋር ነው የደወለው፡፡ይጠራል..ግን ደግሞ አይነሳም፡፡‹‹ሳይለንት ላይ አድርገውት ይሆናል፡፡››አለና በቤት ስልክ ደግሞ ሞከረ፡፡፡አሁንም ይጠራል የሚያነሳ የለም..ይበልጥ ግራ ተጋባ፡፡ ….ደግሞ ደወለ…ይግረምህ ብሎ ተዘጋበት፡፡መልሶ ደወለ፡፡አይሰራም፡፡
‹‹በቃ ደርሳለች ማለት ነው፡፡.በዚህ ለሊት ልጄን እንዴት አባረራት ብለው ስለተበሳጩብኝ ነው ስልኬን የማያነሱት….››ሲል ደመደመ፡፡‹‹በቃ ጥዋት በማለዳ እቤታቸው ሄጄ አያታለው..ቢገላምጡኝም እችለዋለሁ››፡፡አለና ብርጭቆ ውስጥ የነበረውን መጠጥ በአንድ ትንፋሽ ጨለጠና አዛው የተቀመጠበት ሶፋ ላይ ኩርምትምት ብሎ ተኛ፡፡እና ማሰብ ጀመረ ፡፡ይህቺን ፍቅሩን ነፍስ ካወቀበት ቀን አንስቶ በልቡ አለች፡፡እሷን ማግባት ይፈልግ የነበረው ገና ማግባት እራሱ ምን መሆኑን ሳያውቅ በፊት ነው፡፡በእሷም ምክንያት መስዋዕትነት መክፈል የጀመረው በጮርቃ እድሜው ጀመሮ ነው፡፡ትዝ ይለዋል…
ሰሎሜ በ5 ወር ትበልጠዋለች፡፡ያደጉት በአንድ ሰፈር ውስጥ በሚገኝ ከመንገድ ወዲህ ማዶና ወዲያ ማዶ በትይዩ በሚገኙ ቤቶች ውስጥ ነው፡፡ጭቃ ተጋግዘው አቡኩተዋል…አፈር በአንድ ላይ በትነው ተጫውተዋል፡፡በተቀዳደደ አሮጌ ካልሲ ውስጥ ላስቲክ ጠቅጥቀው ኳስ በመስራት አብረው ጠልዘዋል፡፡ሌባና ፖሊስ…ለኪ ለኪቾ… መሀረቤን ያያችሁ ..ሁሉንም ሀገርኛ የጫወታ አይነቶችን ተጫውተው ተደስተዋል፡፡ከሁሉ በላይ ግን የማይሰለች ጫወታቸው ዕቃ ዕቃ ነበር፡፡የአባትነት ብቃት የእናትነት ኩራት.. የፖሊስነት ስልጣን ወዘተ የሚያጎናፅፋቸው፡፡ በህይወት ባህር ላይ በትንሹ አእምሯችው የታዘቡትን እና የኮረጅትን …ወደፊት የሚገጥማቸውን የህይወት ውጣ ውረድ ባዩትና እና በገባቸው ልክ የሚለማመድበት ድራማ መሳይ የጫወታ አይነት ነው..ዕቃ ዕቃ፡፡
ያው እቃ እቃ ካለ ደግሞ ባልና ሚስት የግድ ይኖራል፡፡ ማንኛውም ህፃን በቅድሚያ ምኞቱ ወንዱ አባቱን መተካት ሴቷ ደግሞ እናቷን መተካት ነው፡፡ወጣት እየሆኑና ለአባትና እናትነት እየቀረብ ሲሄድ ግን ሸክሙ ምን ያህል እንደሚያጎብጥ ስለሚረዱ በተቃራኒው ፈሪና ድንጉጥ በመሆን ስለጋብቻ በተነሳ ቁጥር በርጋጋ ይሆናሉ)
ታዲያ ብዙውን ጊዜ በተለይ ብቻችውን ሲሆኑን ባልና ሚስት ሆነው መተወን የየእለት ድርጊታቸው ነበር፡፡
ትዝ ይለዋል አንድ ቀን አለማየሁና ሁሴን ተነጥለው በቦታው አልነበሩም፡፡እሱና ሰሎሜ ብቻ ነበሩ፡፡ በወቅቱ ሁለቱም የስድስት ወይም የሳባት አመት እንቡጦች ነበሩ፡፡በእለቱ ታዲያ ዘወትር እንደሚያደርጉት እቃ እቃ ለመጫወት ቅራቅንቦ ኮተታችውን ሰብስበው ከእነሶሎሜ ቤት ጀርባ ወደሚገኝ ቦታ ተያይዘው ሄድ ፣ስብርባሪና የተጣሉ እቃዎችን ደረደሩና ልክ እቤት እንደሆነ ካዘጋጁ በኋላ ያው አላዛር እንደባልነቱ ውጭ በመውጣትና ስራ በመስራት ብር ማምጠት ስላለበት ‹‹ ስራ መሄዴ ነው›› በማለት ተሰናብቷት ይወጣና ዞር ዞር ብሎ ይመለሳል፡፡
‹‹እባክሽ ደክሞኛል.. እራት አልደረሰም እንዴ?››ልክ እንደአባቱ ጅንን ብሎ ይጠይቃል፡፡
‹‹መጣሁ ደርሷል ቁጭ በል፡፡;››ንግግራቸው ሆነ ድርጊታቸው ከሁለቱም ቤት ከእየእለት ክንውን የተቀነጨበ እና የተቀዳ ነበር፡፡ሰሎሜ በቆርኪ ክዳን እጁን እንዲታጠብ አደረገችና በሰባራ ሸክላ ላይ ቅጠል አንጥፋ በላዩ ላይ በውሀ የተለወሰ ጭቃ አድርጋበት(ወጥ መሆኑ ነው)አቀረበችለት፡
‹‹ብላ››
‹‹ነይ እንጂ እንብላ….ልጆቹንም ጥሪያቸው፡፡››
‹‹ልጆቹ በጊዜ በልተው ነው የተኙት….››
በወቅቱ ተደብቆ የሚሰማቸው ሰው ቢኖር መቼም ሳይገረም አይቀርም ‹‹የመአድ ስርዓቱ ከተጠናቀቀ በኃላ አላዛር ‹‹ጥዋት ስራ ገቢ ነኝ ..ልተኛ›› አለ፡፡
ትንሿ ሰሎሜም ‹‹ቆይ አልጋውን ላንጥፍ ››ትላለች፡፡
አላዛርም ልክ የገዛ አባቱ እናቱን በሚያናግርበት የድምፅ ቃና ጠንከር ብሎ‹‹እስከአሁን አልጋው አልተነጠፈም…?በየመንደሩ እየዞርሽ ቡናሽን ስታንቃርሪ ምን ጊዜ አለሽ?በጅራፍ ጀርባሽን መለጥለጥ ነበር››
ሰሎሜ‹‹እንግዲህ ጭቅጭቅህን ጀመርክ ››በማለት የለበሰችውን የእናቷን ፎጣ ከተከሻዋ ላይ ገፋ መሬት ላይ አነጠፈችና ‹‹ያው ተኛ ››ብላው ፊቱ ስትገተር ቀድሟት ተኛና እሷንም ጎትቶ አስተኛት፡፡ከዚያም ትንሹ አላዛር ስለሚቀጥለው ትዕይነት አሰላሰለ፡፡ እናትና አባቱ ወደሚተኙበት እውነታኛ አልጋ በምናብ ተጓዘ ..ትዝ አለው፡፡
‹‹እንትን እናድርግ፡፡››የሚል ሀሳብ አቀረበላት፡፡
‹‹ምን?››ግራ በመጋት ጠየቀችው፡፡
‹‹እናትና አባቴ ሲተኙ እንደሚያደርጉት››
👍52❤8😁6
ምን ለማለት እደፈለገ ወዲያው ነው የገባት‹‹ግን እንዴት ነው የምናደርገው?››ማብራሪያ እንዲሰጣት በመፈለግ ጠየቀችው፡፡
‹‹መጀመሪያ አንቺ ከስር ተሆኚና እኔ ከላይ ሆኜ አደርግሻለሁ…››
‹‹እኔስ?››
‹‹ከዛ አኔ ከስር ሆንልሽና አንቺ ከላይ ሆነሽ ታደርጊኛለሽ››
በወቅቱ የወሲብ እውቀታችው ከዚህ ያለፈ አልነበረም፡፡ተስማሙና ከስር ተኛችለት፡፡ የነተበች ቁምጣውን ወደታች ጎትቶ ጉልበቱ ድረስ አንሸራተተ..እሷም ቀሚሷን እስከ እንብርቷ ሰብስባ ጭራሮ እግሮቾ መካከል ቀጫጫ ሰውነቱን ይዞ ገባ፡፡
‹‹አሳመምኩሽ?››
‹‹አላመመኝም …ግን ደግሞ ደከመኝ››ነበር ያለችው፡፡
ኮስተር ብሎ ‹‹ደከመኝ አይባልም››አላት፡፡
‹‹ታዲያ ምንድነው የሚባለው?››
‹‹አዎ እንደሱ… ቀስ በል››ነው የሚባለው፡፡
የሆነ የዘነጋችው ዕውቀት ድንገት እንደተገለፀላት ነገር….‹‹አዎ ትክክል ነህ.. እንደዛ ነው የሚባለው›› ስትል ትክክል መሆኑን አረጋገጠችለት፤እና እያቃሰተች መለፍለፍ ጀመረች፡፡በዚህ ጊዜ ግን የሆነች ሸር ቢጤ በአላዛር አእምሮ ብልጭ አለችለት፡፡ ምን አልባትም እንደዛ እንዲያስብ ያደረገው የወንድነት ትምክህቱ ሊሆን ይችላል፡፡ድንገት ከላዮ ተነሳና ቁምጣውን ወደላይ ሰብስቦ በስርአቱ ታጠቀው፡፡
ሰሎሜ በስምምነታቸው መሰረት ከስር ይተኛልኛል ብላ ስትቁለጨለጭ በቆመችበት ጥሏት ተፈተለከ፡፡
ሰሎሜ ‹‹እፍርታም ነህ…የእኔ ተራ ነው… ናና ተኛልኝ….የእኔ ተራ ነው››በለቅሶ የታጀበ ጩኸት እየጮኸች ከኃላ ከኃላው በሩጫ ትከተለዋለች…ትንሽ ብታሳዝነውም አልተመለሰላትም ነበር፡፡
እሮጦ ጓሮውን ዞሮ ወደፊት ለፊት ወጣና እነሰሎሜ ቤት ገባ፡፡ የገዛ የእናቷ ጉያ ውስጥ ተሸጎጠ፡፡እሷም እየነፋረቀች ተከትላው ገባች፡፡
‹‹አይ እናንተ ልጆች !!!ለምንድነው የምታለቅሽው? መታሽ እንዴ?››እናቷ ጠየቀቻት፡፡
‹‹አልመታኝም››
‹‹ታዲያ ለምን ታላዝኚያለሽ?››
‹‹እፍርታም ነው …የእኔ ተራ ሲደርስ አፈረ››
‹‹የምን ተራ?››
‹‹ዕቃ ዕቃ ባልና ሚስት ስንጫወት መጀመሪያ ከደረገኝ በኃላ የእኔ ተራ ሲደርስ አፍሮ ሱሪውን አደረገና እሮጠብኝ››በደሏን በየዋህነት በዝርዝር ነበር ያስረዳችው፡፡
እናትዬው በሰከንድ ውስጥ መላ ሁኔታዋ ተቀያየረ፡፡የሆነ ጀማሪ እብድ ነበር የመሰለችው፡፡ሁለቱንም ልጆች በቀኝ እና በግራ እጇ ይዛቸው እየገፈተረችና እያመናጨቀች ከቤቷ ይዛቸው ወጣች፡፡አላዛር መጀመሪያ የመሰለው ወደመጫወቻ ስፍራችው መልሳ ወስዳ ለልጇ በማገዝ ከስር ተኝቶ እንድታደርገው ምታስገድደው ነበር ..ግን ቀጥታ ወደእነሱ ቤት ነበር ይዛቸው የሄደችው፡፡
‹‹ነይ ጉድሽን እይ››በማለት ሁለቱንም ልክ እንደፍርደኛ አላዛር እናት ፊት ገተረቻቸው...እንግዲህ ሁለቱ እናቶች መሀከል ልክ እንደሳንዱች ተጣብቀው ምን ይፈጠር ይሆን በሚል ስጋት መቁለጭለጫቸውን ቀጠሉ፡፡
‹‹ምን ተፈጠረ..?እንዲሁ ልፊ ቢልሽ ነው እንጂ እነሱ እንደሆነ መጣላት እና መልሶ መታረቅ አይደክማቸው››የአላዛር እናት አስተያየት ነበር፡፡
‹‹አይ አንቺ እንደዛ ቢሆንማ ጥሩ ነበር…ምን ሆነ መሰለሽ…?››ብላ ሁሉንም ታሪክ እነሱ ከነገሯትም ጨምራና አዳንቃ ነገረቻት፡፡፡
ከዛ ሁለቱም እናቷች ልክ በጠላት እጅ እንደወደቀ ሰላይ እየተፈራረቁ በግርፊያና በቁንጥጫ መተንፈስ እስኪያቅታቸው ድረስ ሁለቱንም አንገበገቧቸው፡፡
የአላዛር እናት እንጀራ ልትጋግር አጋግማ ያቀጣጠለችው የምድጃ እሳት በጣቷ እያመለከተች‹‹ሁለተኛ እንደዚህ አይነት ድርጊት ስትፈፅሙ ብናይ እዚህ እሷት ውስጥ ነው የምንከታችሁ..››ስትል ነበር ማስጠንቀቂያውን የሰነዘረችው፡፡
‹‹አይ ስምንተኛው ሺ… ምኑን ያሳየናል? የሀጥያት እና የዝሙት ዘመን …ፈጣሪ ይሄንን እያየ አይደለ በዚህም በዛም እሳቱን እያዘነበየሚቀጣን›› የሰሎሜ እናት እቴቴ በዛ ልክ ነበር የተማረረችው፡፡
ደርጊታቸውን ለምን ያን ያህል አንዳጋነኑትና ልክ የነፍስ ማጥፋት አይነት ወንጀል አድርገው እንደወሰዱት ሁለቱም ጮርቃ ህፃናት አልገባቸውም ነበር….፡፡‹‹መጥፎ ስራ ከሆነ አነሱስ ከአባቶቻችን ጋር ማታ ማታ ጭለማን ተገን አድረገው ለምን ይሰሩታል?››በሰዓቱ አላዛር መመለስ ያቃተው ውስብስብ ጥያቄ ነበር፡፡
በወቅቱ የሰሎሜ ቅጣት በዛው ብቻ የተገባደደ ሲሆን የአላዛር ግን ማታ አባትዬው ቀማምሰውና ሞቅ ብሏቸው ሲመጡም የቀጠለ ነበር፡፡እናትዬው ተርጋግተው እንኳን ሳይቀመጡ ነበር ስለአላዛር የቀን ጥፋት የነገሯቸው፡፡አባትዬው ደግሞ በቀማመሱ ጊዜ ሰው ለመቀጥቀጥና ለማሰቃየት ድሮም ሰበብ የሚፈልጉ አይነት ሰው ስለነበሩ ክፍሉ አስገብተው ሁለት እግሮቹን አንድ ላይ በገመዳ አስረው ምሰሶ ላይ ዘቅዝቀው አንጠለጠሉት፡፡ከዛም ከስር የጋመ ፍም ያለበት ጊርጊራ አስመጥተው ከስሩ በማድረግ በርበሬ በተኑበትና ክፍሉን ጥለውለት ሔዱ…ሚስኪኑ አላዛር በዛን ጮርቃ እድሜው የተሰማው ስቃይን በእድሜ ልኩ አይረሳውም…፡፡ሰው እንዴት በገዛ ልጁ ላይ ለዛውም በእቃቃ ጫወታ በተሰራ ስህተት እንዲህ አይነት ከግድያ ያልተናነሰ ቅጣት ይቀጣል…?እድሜ ልኩን ያልተመለሰለት ጥያቄ ነበር…፡፡በእለቱ ከ30 ደቂቃ በኃላ አባትዬው ወደክፍል ገብተው ሲመለከቱ አላዛር ሙሉ በሙሉ እራሱን ስቶ ነበር፡፡ከዛ በኃላ በስንት ጮኸትና እርብርብ ነው ወደ ቀልቡ የተመለሰው፡፡ግን ከዛ በኃላ ከሁለቱም አእምሮ ውስጥ እቃ እቃ ሚባል ጫወታ ተሰረዘ…፡፡ከአላዛር አእምሮ ውስጥ ደግሞ የማድረግና የመደረግ ፅንሰ ሀሳብም ገና ሲያስብ በፍራቻ ያርደዋል…ከዛ በኃላ ሴት በስርዓቱ ማናገር እራሱ እንዳይችል ተደርጎ ስሜቱ ተኳላሸ፡፡ያ ቁጣና የበርበሬ አጠና በውስጡ የፈጠረው ጠባሳ እስከጉርምስና አብሮት ዘልቆል…ሴት እንዲፈራ ሆነ…በጉርምስናው ደግሞ ሌላ የባሰ አጋጣሚ ተከሰተበት…ይበልጥ የሴት ገላ መዳበስ እና የሴት ጭን መክፈት እንዲፈራ ተደርጎ ይበልጥ እንዲጎዳ ሆነ፡፡
ስለዚህ ገጠመኝ ሰሎሜ ስታስብ በጣም ግርም ይላታል፡፡አሁንም ከእሷ ጋር ወሲብ ላለማድረግ ሱሪውን በቀበቶ ጥፍር አድርጎ ታጥቆ እሷ ደርሳበት እንዳታስወልቀው በማሰብ በሽሽት በመሮጥ ላይ ያለ ነው የሚመስላት፡፡‹‹አሁንም ጎልማሳ ሆኖ እንኳን ወሲብን በተመለከተ እፍርታም ነው››በሚል እሳቤ ሁሌ እንደተበሳጨችበት ነው፡፡
ይህን ደግሞ አሁን በቅርብ ያንን የእቃ እቃ ገጠመኝ አስታውሰው ሲያወሩ በግልፅ ነግራዋለች፡፡‹‹አሁን ድረስ ሱሪህን ወደላይ ሰብስበህ ከእኔ እየሸሸህ ነው››ነበር ያለችው፡፡
ከትዝታው አለም እንደምንም እራሱን ስቦ አላቀቀና ..እንባውን በጉንጮቹ እያረገፈ በብስጭትና በድካም ዝሎ ወደእንቅልፍ አለም ገባ…
ለሊቱ በአስፈሪ ቅዠት የተሞላ ነበር…፡፡ቅዥት ብቻ ሳይሆን መላ ሰውነቱ ላይ ቅንቅን እንደተበተነበት እንዲሁ ሲበላው ስለነበረ ሲፎክትና ሲገለባበጥ ነው ያደረው፡፡ከእሷ ጋር ተጣልቶ ለብቻው ያደረ ቀን እንዲህ ነው የሚያደርገው፡፡ምን አይነት እርግማን እንደሆነ አያውቅም፡፡ሙሉ ጤንነቱ በደቂቃዎች ውስጥ ነው የሚናጋው፡፡ለዛ ነው እሷን ማጣት ክፍኛ የሚፈራው፡፡ሰማንያቸውን ቀዳ ጥላው ብትሄድ .ልቡ ብቻ አይደለም የሚሰበረው…የለሊት ህልሙ ጭምር ይበከላል…እንቅልፉ ሳይቀር ይሰረቅበታል….ሰላሙ ጠቅላላ ይጠፋል…፡፡መተንፈስ ሁሉ የሚችል አይመስለውም፡፡
‹‹መጀመሪያ አንቺ ከስር ተሆኚና እኔ ከላይ ሆኜ አደርግሻለሁ…››
‹‹እኔስ?››
‹‹ከዛ አኔ ከስር ሆንልሽና አንቺ ከላይ ሆነሽ ታደርጊኛለሽ››
በወቅቱ የወሲብ እውቀታችው ከዚህ ያለፈ አልነበረም፡፡ተስማሙና ከስር ተኛችለት፡፡ የነተበች ቁምጣውን ወደታች ጎትቶ ጉልበቱ ድረስ አንሸራተተ..እሷም ቀሚሷን እስከ እንብርቷ ሰብስባ ጭራሮ እግሮቾ መካከል ቀጫጫ ሰውነቱን ይዞ ገባ፡፡
‹‹አሳመምኩሽ?››
‹‹አላመመኝም …ግን ደግሞ ደከመኝ››ነበር ያለችው፡፡
ኮስተር ብሎ ‹‹ደከመኝ አይባልም››አላት፡፡
‹‹ታዲያ ምንድነው የሚባለው?››
‹‹አዎ እንደሱ… ቀስ በል››ነው የሚባለው፡፡
የሆነ የዘነጋችው ዕውቀት ድንገት እንደተገለፀላት ነገር….‹‹አዎ ትክክል ነህ.. እንደዛ ነው የሚባለው›› ስትል ትክክል መሆኑን አረጋገጠችለት፤እና እያቃሰተች መለፍለፍ ጀመረች፡፡በዚህ ጊዜ ግን የሆነች ሸር ቢጤ በአላዛር አእምሮ ብልጭ አለችለት፡፡ ምን አልባትም እንደዛ እንዲያስብ ያደረገው የወንድነት ትምክህቱ ሊሆን ይችላል፡፡ድንገት ከላዮ ተነሳና ቁምጣውን ወደላይ ሰብስቦ በስርአቱ ታጠቀው፡፡
ሰሎሜ በስምምነታቸው መሰረት ከስር ይተኛልኛል ብላ ስትቁለጨለጭ በቆመችበት ጥሏት ተፈተለከ፡፡
ሰሎሜ ‹‹እፍርታም ነህ…የእኔ ተራ ነው… ናና ተኛልኝ….የእኔ ተራ ነው››በለቅሶ የታጀበ ጩኸት እየጮኸች ከኃላ ከኃላው በሩጫ ትከተለዋለች…ትንሽ ብታሳዝነውም አልተመለሰላትም ነበር፡፡
እሮጦ ጓሮውን ዞሮ ወደፊት ለፊት ወጣና እነሰሎሜ ቤት ገባ፡፡ የገዛ የእናቷ ጉያ ውስጥ ተሸጎጠ፡፡እሷም እየነፋረቀች ተከትላው ገባች፡፡
‹‹አይ እናንተ ልጆች !!!ለምንድነው የምታለቅሽው? መታሽ እንዴ?››እናቷ ጠየቀቻት፡፡
‹‹አልመታኝም››
‹‹ታዲያ ለምን ታላዝኚያለሽ?››
‹‹እፍርታም ነው …የእኔ ተራ ሲደርስ አፈረ››
‹‹የምን ተራ?››
‹‹ዕቃ ዕቃ ባልና ሚስት ስንጫወት መጀመሪያ ከደረገኝ በኃላ የእኔ ተራ ሲደርስ አፍሮ ሱሪውን አደረገና እሮጠብኝ››በደሏን በየዋህነት በዝርዝር ነበር ያስረዳችው፡፡
እናትዬው በሰከንድ ውስጥ መላ ሁኔታዋ ተቀያየረ፡፡የሆነ ጀማሪ እብድ ነበር የመሰለችው፡፡ሁለቱንም ልጆች በቀኝ እና በግራ እጇ ይዛቸው እየገፈተረችና እያመናጨቀች ከቤቷ ይዛቸው ወጣች፡፡አላዛር መጀመሪያ የመሰለው ወደመጫወቻ ስፍራችው መልሳ ወስዳ ለልጇ በማገዝ ከስር ተኝቶ እንድታደርገው ምታስገድደው ነበር ..ግን ቀጥታ ወደእነሱ ቤት ነበር ይዛቸው የሄደችው፡፡
‹‹ነይ ጉድሽን እይ››በማለት ሁለቱንም ልክ እንደፍርደኛ አላዛር እናት ፊት ገተረቻቸው...እንግዲህ ሁለቱ እናቶች መሀከል ልክ እንደሳንዱች ተጣብቀው ምን ይፈጠር ይሆን በሚል ስጋት መቁለጭለጫቸውን ቀጠሉ፡፡
‹‹ምን ተፈጠረ..?እንዲሁ ልፊ ቢልሽ ነው እንጂ እነሱ እንደሆነ መጣላት እና መልሶ መታረቅ አይደክማቸው››የአላዛር እናት አስተያየት ነበር፡፡
‹‹አይ አንቺ እንደዛ ቢሆንማ ጥሩ ነበር…ምን ሆነ መሰለሽ…?››ብላ ሁሉንም ታሪክ እነሱ ከነገሯትም ጨምራና አዳንቃ ነገረቻት፡፡፡
ከዛ ሁለቱም እናቷች ልክ በጠላት እጅ እንደወደቀ ሰላይ እየተፈራረቁ በግርፊያና በቁንጥጫ መተንፈስ እስኪያቅታቸው ድረስ ሁለቱንም አንገበገቧቸው፡፡
የአላዛር እናት እንጀራ ልትጋግር አጋግማ ያቀጣጠለችው የምድጃ እሳት በጣቷ እያመለከተች‹‹ሁለተኛ እንደዚህ አይነት ድርጊት ስትፈፅሙ ብናይ እዚህ እሷት ውስጥ ነው የምንከታችሁ..››ስትል ነበር ማስጠንቀቂያውን የሰነዘረችው፡፡
‹‹አይ ስምንተኛው ሺ… ምኑን ያሳየናል? የሀጥያት እና የዝሙት ዘመን …ፈጣሪ ይሄንን እያየ አይደለ በዚህም በዛም እሳቱን እያዘነበየሚቀጣን›› የሰሎሜ እናት እቴቴ በዛ ልክ ነበር የተማረረችው፡፡
ደርጊታቸውን ለምን ያን ያህል አንዳጋነኑትና ልክ የነፍስ ማጥፋት አይነት ወንጀል አድርገው እንደወሰዱት ሁለቱም ጮርቃ ህፃናት አልገባቸውም ነበር….፡፡‹‹መጥፎ ስራ ከሆነ አነሱስ ከአባቶቻችን ጋር ማታ ማታ ጭለማን ተገን አድረገው ለምን ይሰሩታል?››በሰዓቱ አላዛር መመለስ ያቃተው ውስብስብ ጥያቄ ነበር፡፡
በወቅቱ የሰሎሜ ቅጣት በዛው ብቻ የተገባደደ ሲሆን የአላዛር ግን ማታ አባትዬው ቀማምሰውና ሞቅ ብሏቸው ሲመጡም የቀጠለ ነበር፡፡እናትዬው ተርጋግተው እንኳን ሳይቀመጡ ነበር ስለአላዛር የቀን ጥፋት የነገሯቸው፡፡አባትዬው ደግሞ በቀማመሱ ጊዜ ሰው ለመቀጥቀጥና ለማሰቃየት ድሮም ሰበብ የሚፈልጉ አይነት ሰው ስለነበሩ ክፍሉ አስገብተው ሁለት እግሮቹን አንድ ላይ በገመዳ አስረው ምሰሶ ላይ ዘቅዝቀው አንጠለጠሉት፡፡ከዛም ከስር የጋመ ፍም ያለበት ጊርጊራ አስመጥተው ከስሩ በማድረግ በርበሬ በተኑበትና ክፍሉን ጥለውለት ሔዱ…ሚስኪኑ አላዛር በዛን ጮርቃ እድሜው የተሰማው ስቃይን በእድሜ ልኩ አይረሳውም…፡፡ሰው እንዴት በገዛ ልጁ ላይ ለዛውም በእቃቃ ጫወታ በተሰራ ስህተት እንዲህ አይነት ከግድያ ያልተናነሰ ቅጣት ይቀጣል…?እድሜ ልኩን ያልተመለሰለት ጥያቄ ነበር…፡፡በእለቱ ከ30 ደቂቃ በኃላ አባትዬው ወደክፍል ገብተው ሲመለከቱ አላዛር ሙሉ በሙሉ እራሱን ስቶ ነበር፡፡ከዛ በኃላ በስንት ጮኸትና እርብርብ ነው ወደ ቀልቡ የተመለሰው፡፡ግን ከዛ በኃላ ከሁለቱም አእምሮ ውስጥ እቃ እቃ ሚባል ጫወታ ተሰረዘ…፡፡ከአላዛር አእምሮ ውስጥ ደግሞ የማድረግና የመደረግ ፅንሰ ሀሳብም ገና ሲያስብ በፍራቻ ያርደዋል…ከዛ በኃላ ሴት በስርዓቱ ማናገር እራሱ እንዳይችል ተደርጎ ስሜቱ ተኳላሸ፡፡ያ ቁጣና የበርበሬ አጠና በውስጡ የፈጠረው ጠባሳ እስከጉርምስና አብሮት ዘልቆል…ሴት እንዲፈራ ሆነ…በጉርምስናው ደግሞ ሌላ የባሰ አጋጣሚ ተከሰተበት…ይበልጥ የሴት ገላ መዳበስ እና የሴት ጭን መክፈት እንዲፈራ ተደርጎ ይበልጥ እንዲጎዳ ሆነ፡፡
ስለዚህ ገጠመኝ ሰሎሜ ስታስብ በጣም ግርም ይላታል፡፡አሁንም ከእሷ ጋር ወሲብ ላለማድረግ ሱሪውን በቀበቶ ጥፍር አድርጎ ታጥቆ እሷ ደርሳበት እንዳታስወልቀው በማሰብ በሽሽት በመሮጥ ላይ ያለ ነው የሚመስላት፡፡‹‹አሁንም ጎልማሳ ሆኖ እንኳን ወሲብን በተመለከተ እፍርታም ነው››በሚል እሳቤ ሁሌ እንደተበሳጨችበት ነው፡፡
ይህን ደግሞ አሁን በቅርብ ያንን የእቃ እቃ ገጠመኝ አስታውሰው ሲያወሩ በግልፅ ነግራዋለች፡፡‹‹አሁን ድረስ ሱሪህን ወደላይ ሰብስበህ ከእኔ እየሸሸህ ነው››ነበር ያለችው፡፡
ከትዝታው አለም እንደምንም እራሱን ስቦ አላቀቀና ..እንባውን በጉንጮቹ እያረገፈ በብስጭትና በድካም ዝሎ ወደእንቅልፍ አለም ገባ…
ለሊቱ በአስፈሪ ቅዠት የተሞላ ነበር…፡፡ቅዥት ብቻ ሳይሆን መላ ሰውነቱ ላይ ቅንቅን እንደተበተነበት እንዲሁ ሲበላው ስለነበረ ሲፎክትና ሲገለባበጥ ነው ያደረው፡፡ከእሷ ጋር ተጣልቶ ለብቻው ያደረ ቀን እንዲህ ነው የሚያደርገው፡፡ምን አይነት እርግማን እንደሆነ አያውቅም፡፡ሙሉ ጤንነቱ በደቂቃዎች ውስጥ ነው የሚናጋው፡፡ለዛ ነው እሷን ማጣት ክፍኛ የሚፈራው፡፡ሰማንያቸውን ቀዳ ጥላው ብትሄድ .ልቡ ብቻ አይደለም የሚሰበረው…የለሊት ህልሙ ጭምር ይበከላል…እንቅልፉ ሳይቀር ይሰረቅበታል….ሰላሙ ጠቅላላ ይጠፋል…፡፡መተንፈስ ሁሉ የሚችል አይመስለውም፡፡
👍55❤8😁3
መንጋቱን በሳሎኑ ፍሬንች ዶር ሰንጥቆ በሚመጣው የጥዋት ፀሀይ ነው ያወቀው..ሶፋውን ለቆ ተነሳና ወደመኝታ ቤቱ ገባ፡፡ወደሻወር ቤት ገባና ለደንቡ ያህል ሰውነቱና ተለቃለቀ፡፡ሰውነቱን በፎጣ አደራረቀና ልብሱን ቀያይሮ ሞባይሉንና የመኪናውን ቁልፍ ይዞ ወጣ፡፡ግቢው ውስጥ የቆመችውን መኪናውን አስነሳና ቀጥታ ኮዬ ፈጬ ኮንደሚንዬም ወደምትገኘው የባለቤቱ እናት ቤት ነዳው፡፡ደርሶ መኪናውን በማቆም ሁለተኛ ፎቅ ላይ ያለውን የሰሎሜን እናት ቤት ሲያንኳኳ ገና ሰዓቱ 1፡20 ነበር፡፡እናትዬው የተጨናበሰ ዓይናቸውን እያሻሹ በራፉን ከፍተው እሱን እንዳዩት በድንጋጤ ነበር ወደኃላ ያፈገፈጉት፡፡በእሷቸው ድንጋጤ እሱም ደነገጠ፡፡
‹‹ምነው ልጄ ምን ሆነች?››
ጥያቄያቸው ደግሞ እሱን ከመጠን በላይ አስደነገጠው‹‹የለችም እንዴ?››
‹‹እንዴ ..ምን ማለት ነው….?›
‹‹ትንሽ ተነጋግረን ስለነበር እኮ ወደእዚህ የመጣች መስሎኝ ነበር?››
‹‹መቼ ነው ከቤት የወጣችው…?››
‹‹ለሊት ሰባት ሰዓት አካባቢ..››
በድንጋጤ ጭንቅላታቸውን ያዙ‹‹እንዴ በዛ ሰይጣን በሚደንስበት ሰዓት ምንድነው የሚያጨቃጭቃችሁ?››
ለማንም ማስረዳት የማይችለውን ጥያቄ ነው የጠየቁት..ምን ብሎ እንደሚመልስላቸው ስላልገባው አንገቱን አቀረቀረ
‹‹እሺ በምን እንደተጣላችሁ አትንገረኝ ፤ እሱ የራሳችሁ ጣጣ ነው…ግን በዛን ለሊት ከቤት ብን ብላ ወጥታ ስትሄድ እንዴት አስችሎህ ዝም አልክ?››
‹‹ያው ድንገት ነው መኪናውን አስነስታ የወጣችው….ቀጥታ ወደእዚህ ትመጣለች ብዬ ነው ያሳብኩት….ተከትያት ይበልጥ ላበሳጫት አልፈለኩም ነበር…ለዛ ነው ያልተከተልኳት፡፡››በወቅቱ አስቦ የነበረውን ትክክለኛ ምክንያት ነገራቸው፡፡
‹‹እንዴት አሳቢ ነህ በፈጣሪ!!ጥሩም አልሰራህ..ምነው ሚስትነቱ ይቅር የልጅነት ጓደኛህ እኮ ነች! እንዴት አስጨከነህ…?እሺ አሁን በንዴት ስታሽከረክር አንድ ነገር ብትሆን ፀፀቱን ትችለዋለህ?››
በፍራቻ እየራደ የነበረውን ውስጡን ጭራሽ እንዲንቀጠቀጥ አደረጉት‹‹አረ እቴቴ ክፉ ክፉውን አታስቢ…ምን ያህል እንደማፈቅራት ካንቺ በላይ የሚያውቅ አለ…?››
‹‹እኮ እኔም እኮ የገረመኝ ያ ነው…እንዴት አስቻለህ….?እሺ አሁን ምን እናድርግ?››
‹‹በቃ አንቺ ተረጋጊና እዚሁ ጠብቂ ፡፡እኔ በየጓደኞቾ ቤት ፈልጋታለሁ፡፡አንቺን ላለማስደንገጥ አንዳቸው ቤት ሔዳ ነው የሚሆነው››ብሎ እየተንደረደረ የኮንደሚኒዬሙን ስቴር ቁልቁል ወረደና ወደመኪናው አመራ፡፡ወደየት እንደሚሔድ ባያውቅም መኪናውን አንቀሳቀሰና ሰፈሩን ለቀቀ፡፡በአንድ እጁ የመኪናውን መሪ እያሽከረከረ በአንድ እጁ ትሄድባቸዋለች ብሎ የሚገምታቸው ጓደኞቾ እና የጋራ ወዳጆቾ ጋር በየተራ ደወለ…አንድም አሷን አይቻለው የሚል ሰው ማግኘት አልቻለም….ይሄ ደግሞ ይበልጥ እንዲጨነቅ አደረገው…ቀጣይ እቅዱ በየፖሊስ ጣቢያውና በየሆስፒታል መፈለግ እንደሆነ ሲያስብ እራሱ ዘገነነው፡፡
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronosem
‹‹ምነው ልጄ ምን ሆነች?››
ጥያቄያቸው ደግሞ እሱን ከመጠን በላይ አስደነገጠው‹‹የለችም እንዴ?››
‹‹እንዴ ..ምን ማለት ነው….?›
‹‹ትንሽ ተነጋግረን ስለነበር እኮ ወደእዚህ የመጣች መስሎኝ ነበር?››
‹‹መቼ ነው ከቤት የወጣችው…?››
‹‹ለሊት ሰባት ሰዓት አካባቢ..››
በድንጋጤ ጭንቅላታቸውን ያዙ‹‹እንዴ በዛ ሰይጣን በሚደንስበት ሰዓት ምንድነው የሚያጨቃጭቃችሁ?››
ለማንም ማስረዳት የማይችለውን ጥያቄ ነው የጠየቁት..ምን ብሎ እንደሚመልስላቸው ስላልገባው አንገቱን አቀረቀረ
‹‹እሺ በምን እንደተጣላችሁ አትንገረኝ ፤ እሱ የራሳችሁ ጣጣ ነው…ግን በዛን ለሊት ከቤት ብን ብላ ወጥታ ስትሄድ እንዴት አስችሎህ ዝም አልክ?››
‹‹ያው ድንገት ነው መኪናውን አስነስታ የወጣችው….ቀጥታ ወደእዚህ ትመጣለች ብዬ ነው ያሳብኩት….ተከትያት ይበልጥ ላበሳጫት አልፈለኩም ነበር…ለዛ ነው ያልተከተልኳት፡፡››በወቅቱ አስቦ የነበረውን ትክክለኛ ምክንያት ነገራቸው፡፡
‹‹እንዴት አሳቢ ነህ በፈጣሪ!!ጥሩም አልሰራህ..ምነው ሚስትነቱ ይቅር የልጅነት ጓደኛህ እኮ ነች! እንዴት አስጨከነህ…?እሺ አሁን በንዴት ስታሽከረክር አንድ ነገር ብትሆን ፀፀቱን ትችለዋለህ?››
በፍራቻ እየራደ የነበረውን ውስጡን ጭራሽ እንዲንቀጠቀጥ አደረጉት‹‹አረ እቴቴ ክፉ ክፉውን አታስቢ…ምን ያህል እንደማፈቅራት ካንቺ በላይ የሚያውቅ አለ…?››
‹‹እኮ እኔም እኮ የገረመኝ ያ ነው…እንዴት አስቻለህ….?እሺ አሁን ምን እናድርግ?››
‹‹በቃ አንቺ ተረጋጊና እዚሁ ጠብቂ ፡፡እኔ በየጓደኞቾ ቤት ፈልጋታለሁ፡፡አንቺን ላለማስደንገጥ አንዳቸው ቤት ሔዳ ነው የሚሆነው››ብሎ እየተንደረደረ የኮንደሚኒዬሙን ስቴር ቁልቁል ወረደና ወደመኪናው አመራ፡፡ወደየት እንደሚሔድ ባያውቅም መኪናውን አንቀሳቀሰና ሰፈሩን ለቀቀ፡፡በአንድ እጁ የመኪናውን መሪ እያሽከረከረ በአንድ እጁ ትሄድባቸዋለች ብሎ የሚገምታቸው ጓደኞቾ እና የጋራ ወዳጆቾ ጋር በየተራ ደወለ…አንድም አሷን አይቻለው የሚል ሰው ማግኘት አልቻለም….ይሄ ደግሞ ይበልጥ እንዲጨነቅ አደረገው…ቀጣይ እቅዱ በየፖሊስ ጣቢያውና በየሆስፒታል መፈለግ እንደሆነ ሲያስብ እራሱ ዘገነነው፡፡
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronosem
👍51❤6
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_ሀያ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
ጥዋት ሶስት ሰዓት አካባቢ ነበር ከክፍሏ ወስደው ለምርመራ አንድ ክፍል ያስገቧት፡፡የሆነ አንድ መርማሪ ፖሊስ ፊት ለፊት ቁጭ ብላ ለመመርመር የምትሄድ ሳይሆን ወደሞት የምትሄድ አይነት መስሎ ነው የተሰማት፡፡ምን አሲረውና ነገሮችን እንዴት እንዴት አጣመው እንደሚጠብቋት ምንም ስላማታውቅ በጣም ነው የፈራችው፡፡በዚህ ሰዓት እንደዛ ያበሳጫት እና በውድቅት ለሊት እቤቷን ለቃ እንድትበር ያደረጋት አላዛር ከጎኗ ቢሆን ተመኘች፡፡እንደምንም ብሎ ከዚህ ነገር እንደሚያወጣትና እንደሚታደጋት እርግጠኛ ነች፡፡ምንም እንኳን የሀዘኗ እና የብስጭቷ ምንጭ ቢሆንም ከመጠን በላይ እንደሚያፈቅራት እና እሷን ከክፉ ነገር ሁሉ ለመጠበቅ ህይወቱን ጭምር እንደሚሰጥ እርግጠኛ ነች፡፡ለዛም ነው…ጨክና ልትጎዳው የማትደፍረው፤ለዛ ነው ጥላው ለመሄድ አቅም ያጣችው፡፡ከፈለገች ችግሯን ለህግ አቅርባ ግማሽ ንብረቱን ተካፍላ ልትፈታው እንደምትችል ታውቃለች፡፡ግን እንዴት ብላ…?ይዟት የሄደው ፖሊስ አንድ ክፍል አስገባትና እንድትቀመጥ አዟት ተመልሷ ወጣ፡፡ወዲያው ሽክ ያለ ወታደራዊ ዩኒፎርሙን የለበሰ…ባለማዕረግ መሆኑን ተከሻው ላይ ባለው የኮከብ ምልክት ማወቅ የሚችል ፖሊስ ገባና ወደተሸከርካሪ ወንበሩ ሄዷ ተቀመጠ….
ሰሎሜ አንገቷን እንዳቀረቀረች የሚለውን መጠበቅ ጀመረች፡፡
‹‹እሺ ስራችንን እንቀጥል፡፡››ሲል በሻካራ እና በሚያርድ ንግግር ተናገራት፡፡ድምፁ በብርሀን ፍጥነት ነው ተምዘግዝጎ ልቧ ላይ ያረፈው፡፡ፈራ ተባ እያለች ቀና ብላ አየችው፡፡
….አቀርቅሮ እየፃፈ ነው፡፡ድንዝዝ አላት፡፡.ይህ ተአምር ነው፡፡ሄን ሰው ታውቀዋለች፤.ለዛውም ስረ መሰረቱን፤መላ ማንነቱን፤.ውስጡንና ውጩን፤የሚወደውንና የሚጠላውን፤የሚያበሳጨውንና የሚያስቀውን ነገር በጠቅላላ….ሰውነቱ ላይ ያሉትን ጠባሳዎችና የማርያም ስሞሹን በጣቅላላ ቦታቸውን ከነቁጥራቸው ታውቅቸዋለች፡፡
‹‹አሌክሶ….!!››
የሚፅፈውን አቆመና ቀና አለ…በመደነቅ አፍጥጣ የምታየውን ሴት በተራው አፍጥጦ አያት
‹‹ሰሎሜ ነኝ እንዳትይ?››
‹‹አዎ አሌክሶ..ሰሎሜ ነኝ….ወንድሜ ከየት ተገኘህ?››
‹‹በፈጣሪ…ምን አይነት ጉድ ነው..?››መቀመጫውን ለቀቀና ዞሮ ወደእሷ ሄደ፡፡ ተጠመጠመባት…ደረቱ ላይ ለጥፎ ከሰውነቱ አጣብቆ ወዘወዛት፡፡የልቧ ድውድውታ ለልቡ ተሰማው፡፡ጉንጭ ለጉንጭ ተሳሳሙ…ከንፈሯ ከመጠን በላይ ጉንጮቹን አጋሉት….ለአስር ደቂቃ መላቀቅ አልቻሉም፡፤የክብር ወንበሩን ሙሉ በሙሉ ዘንግቶ ከፊት ለፊቷ ቁጭ አለ፡፡
‹‹ወይኔ ሰሎሜ…አንቺ ትዳር እንዲህ ያሳምራል እንዴ?››ሲል እውነታኛ የመደነቅ ስሜቱን ሳይሸሽግ ጠየቃት›፡፡
ቅዝዝ ባለ ድምፅ‹‹እንደዛ ነው ብለህ ነው…?››ስትል መለሰችለት፡፡
‹‹ታዲያ ሌላ ሚስጥር አለው..?ከሆነ እኛም እንጠቀምበት ይነገረን››
‹‹አንተስ ብትሆን ከዚህ በላይ ምን ትሆን..? አምሮብሀል..ቆፍጣናና ወንዳወንድ ሆነሀል..በዛ ላይ ዩኒፎርሙ ያምርብሀል….ባለግርማ ሞገስ አድርጎሀል››አለቸው..
ንግግሯ ከዚህ በፊት ከማንም ሰምቶት ከሚያውቃቸው ሙገሳዎችና አድናቆቶች ሁሉ ወደር የሌላቸውና ልብን የሚያሞቁ ሆነው ነው ያገኘኛቸው፡፡
‹‹ባክሽ አታሳፍሪኝ፡፡››
‹‹ትገርማለህ ግን ..እዚህ ሆነህ ነው ዝም ያልከኝ?ምን አለበት ታዲያ አድራሻዬን ወስደህ ብትደውልልኝ?››
‹‹እኔ እንጃ….እቴቴ አግብታለች ብላ ስትነግረኝ ደነገጥኩ መሰለኝ አድራሻሽን ሆነ ስልክሽን ልጠይቃት አልቻልኩም፡፡››
‹‹አልቻልኩም ነው ወይስ አልፈለኩም?››
በጀመሩበት ርዕስ እንዲገፋበት ስልፈለገም‹‹አሁንም ነገረኝነትሽ አልተውሽም ማለት ነው?››አላት ፡፡
‹‹አንተ ነገረኛ ነበርኩ እንዴ..?ከአብሮ አደግህ ጋር አትሰደድ የሚባለው እኮ ለዚህ ነው… ለመሆኑ ከተለያየን ስንት አመት ሆነን ማለት ነው?፡፡››
‹‹ስድስት አመት መሰለኝ፡፡››በግምት መለሰላት፡፡
‹‹ግን በዚህ ስድስት አመት ውስጥ አንዴም ልታገኘኝ ሞክረህ አታውቅም፡፡የሚገርመው ደግሞ በየጊዜው ለእናቴ ትደውልላታለህ ….ብር ትልክላታለህ….ብዙ ብዙ ነገር….›› ወደሚሸሸው ርዕስ መልሳ ከተተችው፡፡
‹‹ያው መቼስ እቴቴ ለአንቺ ብቻ ሳይሆን ለእኔም እናቴ ነች፡፡ወላጆቼን ካጣሁ በኋላ እንደራሷ ልጅ ተቀብላ ትምህርቴን እስክጨርስ ከአንቺ እኩል አሳድጋኛለች…እና እሷን ችላ ማለት አልችልም››
‹‹እኔንስ ..እሺ ከልጅነታችን ጀምሮ ጓደኛ እንደሆን እርሳው …ግን እህትህ አልሆንኩልህም ነበር?እናቴ ለእኔ ያላትን ፍቅር ቀንሳ ላንተ ስትሰጥ ከመደሰት ውጭ ለምን ብዬ ተቃውሞ አሰምቼ አውቃለሁ….?ለምን እኔን ነጥለህ እረሳኸኝ››
‹‹ባክሽ..ይቅር በይኝ….ጉዳዩ የተወሳሰበ ነው….ቀስ ብዬ አስረዳሻለሁ፡፡›
‹‹ምንም ብታስረዳኝ የሚገባኝ አይመስለኝም፡፡››
‹‹አይ እሱስ ትክክል ነሽ..ያው እንደምታውቂው ትምህርት እንደጨረስን ወዲያው. ፖሊስነት ተቀጥሬ ማሰልጠኛ ገባሁ…ከዛ ከወጣሁ በኋላም ለአለፉት ሶስት አመት ድሬ ደዋ ነበር የምሰራው..እዚህ ተቀይሬ ከመጣው ገና ሁለት ወሬ ነው፡፡››
‹‹የፖሊስነት ስልጠናውን ጨርሰህ ድሬ ደዋ እንደተመደብክማ አውቃለሁ….ብዙ ጊዜ እንደውም ድሬ ድረስ ሄጄ ምን እንዳስቀየምኩት ልጠይቀው ብዬ አስብና ደግሞ የማላውቀው ሀገር ሄጄ ባላገኘውስ?አግኝቼው የት አውቅሻለሁ ብሎ ፊት ቢነሳኝስ? ብዬ ብዙ ብዙ ነገር በማሰብ ፈርቼ ተወዋለው፡፡››
አዎ ሰሎሜ እንዳለችው ከቡዙ አመት መጠፋፋት በኃላ ነው የተገናኙት፡፡ከሰፈር ከለቀቀ በኃላ አግኝቷትም ሆነ አይቷት አያውቅም፡፡ከሰፈርም ከቤትም ርቆ የጠፋበት ምክንያት ረጅም ነው፡፡ ግን ድንገት ፖሊስ ቤት ተቀጥሮ ለስልጠና ገባ….በምክትል ኢኒስፔክተርነት ማዕረግ ተመርቆ መርማሪ ፖሊስ ሆኖ ከአዲስ አበባ ብዙ ኪሎ ሜትር ርቆ ድሬ ደዋ በመመደብ ስራ ጀመረ፡፡ስለእሱ ይሄንን ታሪክ ብቻ ነው የምታውቀው፡፡በዚህ የጊዜ ክፍተት መሀከል ምን እየሰራና በእንዴት አይነት የህይወት መስመር ሲኖር እንደነበረ አታውቅም፡፡
በእሱ በኩል ግን ስለእሷ ዘወትር ማሰቡንና መተከዙን አላቆመም ነበር፡፡የዛሬ አመት አካባቢ እንደምንም ጨከን ብሎ እናቷን ለመጠየቅ እቤታቸው ሄዶ ነበር፡፡እናቷን ቢያገኝም እሷ ግን አልነበረችም፡፡ከእናቷ ከእቴቴ ጋር ብዙ ካወጋና ከተጫወተ በኃላ በወሬ በወሬ ስለእሷ ጠየቀ፡፡የገዛ ጓደኛውን ካገባች አመት እንዳለፋት ተነገረው፡፡በፊትም የሚጠረጥረው እና የሚጠብቀው ነገር ስለነበር ብዙም አላስገረመውም …የት ነው ያገባችው…?ስልኳን ስጡኝ ወይንም ጥሯትና ላግኛት አላለም…እናትዬውም እንደዛ አይነት ሀሳብ አላቀረቡለትም፡፡ በዛም ምክንያት….በቃ የልቡን በልቡ ይዞ ምንም የተለየ ዓላማ እንደሌለው ሰው ሌላ ጊዜ በድጋሚ መጥቶ እንደሚጠይቃት ለእናቷ ቃል በመግባት ሹልክ ብሎ ወጣና ወደ ምድብ ስራው ተመለሰ፡፡
እንግዲህ ከአመት ቆይታ በኃላ መሆኑ ነው በዝውውር ወደ አዲስ አበባ የተመደበው ፡፡አዲስአበባ ከገባ ከሁለት ወር በኋላ ድንገት ባልገመተው ተአምራዊ መንገድ እስረኛው ሆና አገኛት፡፡
ከሀሳብ እንደመባነን አለና ‹‹ ያገባሽው አላዛርን እንዳደሆነ ሰምቼለሁ፡፡.››አላት
‹‹አድራሻህን ባታጠፋ ኖሮ የመጀመሪያ ሚዜው አንተ ነበርክ…የሚገርመው ደግሞ ከመጣህ በኋላ እንኳን ለምን ልታገኘን እንዳልፈለክ ነው..?እኔም ሆንኩ እሱ ጓደኞችህ ነበርን….››ለአመታት ሲከነክናት እና አእምሮዋን ሲበላት የነበረውን ጉዳይ ለሶስተኛ ጊዜ ጠየቀችው፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሀያ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
ጥዋት ሶስት ሰዓት አካባቢ ነበር ከክፍሏ ወስደው ለምርመራ አንድ ክፍል ያስገቧት፡፡የሆነ አንድ መርማሪ ፖሊስ ፊት ለፊት ቁጭ ብላ ለመመርመር የምትሄድ ሳይሆን ወደሞት የምትሄድ አይነት መስሎ ነው የተሰማት፡፡ምን አሲረውና ነገሮችን እንዴት እንዴት አጣመው እንደሚጠብቋት ምንም ስላማታውቅ በጣም ነው የፈራችው፡፡በዚህ ሰዓት እንደዛ ያበሳጫት እና በውድቅት ለሊት እቤቷን ለቃ እንድትበር ያደረጋት አላዛር ከጎኗ ቢሆን ተመኘች፡፡እንደምንም ብሎ ከዚህ ነገር እንደሚያወጣትና እንደሚታደጋት እርግጠኛ ነች፡፡ምንም እንኳን የሀዘኗ እና የብስጭቷ ምንጭ ቢሆንም ከመጠን በላይ እንደሚያፈቅራት እና እሷን ከክፉ ነገር ሁሉ ለመጠበቅ ህይወቱን ጭምር እንደሚሰጥ እርግጠኛ ነች፡፡ለዛም ነው…ጨክና ልትጎዳው የማትደፍረው፤ለዛ ነው ጥላው ለመሄድ አቅም ያጣችው፡፡ከፈለገች ችግሯን ለህግ አቅርባ ግማሽ ንብረቱን ተካፍላ ልትፈታው እንደምትችል ታውቃለች፡፡ግን እንዴት ብላ…?ይዟት የሄደው ፖሊስ አንድ ክፍል አስገባትና እንድትቀመጥ አዟት ተመልሷ ወጣ፡፡ወዲያው ሽክ ያለ ወታደራዊ ዩኒፎርሙን የለበሰ…ባለማዕረግ መሆኑን ተከሻው ላይ ባለው የኮከብ ምልክት ማወቅ የሚችል ፖሊስ ገባና ወደተሸከርካሪ ወንበሩ ሄዷ ተቀመጠ….
ሰሎሜ አንገቷን እንዳቀረቀረች የሚለውን መጠበቅ ጀመረች፡፡
‹‹እሺ ስራችንን እንቀጥል፡፡››ሲል በሻካራ እና በሚያርድ ንግግር ተናገራት፡፡ድምፁ በብርሀን ፍጥነት ነው ተምዘግዝጎ ልቧ ላይ ያረፈው፡፡ፈራ ተባ እያለች ቀና ብላ አየችው፡፡
….አቀርቅሮ እየፃፈ ነው፡፡ድንዝዝ አላት፡፡.ይህ ተአምር ነው፡፡ሄን ሰው ታውቀዋለች፤.ለዛውም ስረ መሰረቱን፤መላ ማንነቱን፤.ውስጡንና ውጩን፤የሚወደውንና የሚጠላውን፤የሚያበሳጨውንና የሚያስቀውን ነገር በጠቅላላ….ሰውነቱ ላይ ያሉትን ጠባሳዎችና የማርያም ስሞሹን በጣቅላላ ቦታቸውን ከነቁጥራቸው ታውቅቸዋለች፡፡
‹‹አሌክሶ….!!››
የሚፅፈውን አቆመና ቀና አለ…በመደነቅ አፍጥጣ የምታየውን ሴት በተራው አፍጥጦ አያት
‹‹ሰሎሜ ነኝ እንዳትይ?››
‹‹አዎ አሌክሶ..ሰሎሜ ነኝ….ወንድሜ ከየት ተገኘህ?››
‹‹በፈጣሪ…ምን አይነት ጉድ ነው..?››መቀመጫውን ለቀቀና ዞሮ ወደእሷ ሄደ፡፡ ተጠመጠመባት…ደረቱ ላይ ለጥፎ ከሰውነቱ አጣብቆ ወዘወዛት፡፡የልቧ ድውድውታ ለልቡ ተሰማው፡፡ጉንጭ ለጉንጭ ተሳሳሙ…ከንፈሯ ከመጠን በላይ ጉንጮቹን አጋሉት….ለአስር ደቂቃ መላቀቅ አልቻሉም፡፤የክብር ወንበሩን ሙሉ በሙሉ ዘንግቶ ከፊት ለፊቷ ቁጭ አለ፡፡
‹‹ወይኔ ሰሎሜ…አንቺ ትዳር እንዲህ ያሳምራል እንዴ?››ሲል እውነታኛ የመደነቅ ስሜቱን ሳይሸሽግ ጠየቃት›፡፡
ቅዝዝ ባለ ድምፅ‹‹እንደዛ ነው ብለህ ነው…?››ስትል መለሰችለት፡፡
‹‹ታዲያ ሌላ ሚስጥር አለው..?ከሆነ እኛም እንጠቀምበት ይነገረን››
‹‹አንተስ ብትሆን ከዚህ በላይ ምን ትሆን..? አምሮብሀል..ቆፍጣናና ወንዳወንድ ሆነሀል..በዛ ላይ ዩኒፎርሙ ያምርብሀል….ባለግርማ ሞገስ አድርጎሀል››አለቸው..
ንግግሯ ከዚህ በፊት ከማንም ሰምቶት ከሚያውቃቸው ሙገሳዎችና አድናቆቶች ሁሉ ወደር የሌላቸውና ልብን የሚያሞቁ ሆነው ነው ያገኘኛቸው፡፡
‹‹ባክሽ አታሳፍሪኝ፡፡››
‹‹ትገርማለህ ግን ..እዚህ ሆነህ ነው ዝም ያልከኝ?ምን አለበት ታዲያ አድራሻዬን ወስደህ ብትደውልልኝ?››
‹‹እኔ እንጃ….እቴቴ አግብታለች ብላ ስትነግረኝ ደነገጥኩ መሰለኝ አድራሻሽን ሆነ ስልክሽን ልጠይቃት አልቻልኩም፡፡››
‹‹አልቻልኩም ነው ወይስ አልፈለኩም?››
በጀመሩበት ርዕስ እንዲገፋበት ስልፈለገም‹‹አሁንም ነገረኝነትሽ አልተውሽም ማለት ነው?››አላት ፡፡
‹‹አንተ ነገረኛ ነበርኩ እንዴ..?ከአብሮ አደግህ ጋር አትሰደድ የሚባለው እኮ ለዚህ ነው… ለመሆኑ ከተለያየን ስንት አመት ሆነን ማለት ነው?፡፡››
‹‹ስድስት አመት መሰለኝ፡፡››በግምት መለሰላት፡፡
‹‹ግን በዚህ ስድስት አመት ውስጥ አንዴም ልታገኘኝ ሞክረህ አታውቅም፡፡የሚገርመው ደግሞ በየጊዜው ለእናቴ ትደውልላታለህ ….ብር ትልክላታለህ….ብዙ ብዙ ነገር….›› ወደሚሸሸው ርዕስ መልሳ ከተተችው፡፡
‹‹ያው መቼስ እቴቴ ለአንቺ ብቻ ሳይሆን ለእኔም እናቴ ነች፡፡ወላጆቼን ካጣሁ በኋላ እንደራሷ ልጅ ተቀብላ ትምህርቴን እስክጨርስ ከአንቺ እኩል አሳድጋኛለች…እና እሷን ችላ ማለት አልችልም››
‹‹እኔንስ ..እሺ ከልጅነታችን ጀምሮ ጓደኛ እንደሆን እርሳው …ግን እህትህ አልሆንኩልህም ነበር?እናቴ ለእኔ ያላትን ፍቅር ቀንሳ ላንተ ስትሰጥ ከመደሰት ውጭ ለምን ብዬ ተቃውሞ አሰምቼ አውቃለሁ….?ለምን እኔን ነጥለህ እረሳኸኝ››
‹‹ባክሽ..ይቅር በይኝ….ጉዳዩ የተወሳሰበ ነው….ቀስ ብዬ አስረዳሻለሁ፡፡›
‹‹ምንም ብታስረዳኝ የሚገባኝ አይመስለኝም፡፡››
‹‹አይ እሱስ ትክክል ነሽ..ያው እንደምታውቂው ትምህርት እንደጨረስን ወዲያው. ፖሊስነት ተቀጥሬ ማሰልጠኛ ገባሁ…ከዛ ከወጣሁ በኋላም ለአለፉት ሶስት አመት ድሬ ደዋ ነበር የምሰራው..እዚህ ተቀይሬ ከመጣው ገና ሁለት ወሬ ነው፡፡››
‹‹የፖሊስነት ስልጠናውን ጨርሰህ ድሬ ደዋ እንደተመደብክማ አውቃለሁ….ብዙ ጊዜ እንደውም ድሬ ድረስ ሄጄ ምን እንዳስቀየምኩት ልጠይቀው ብዬ አስብና ደግሞ የማላውቀው ሀገር ሄጄ ባላገኘውስ?አግኝቼው የት አውቅሻለሁ ብሎ ፊት ቢነሳኝስ? ብዬ ብዙ ብዙ ነገር በማሰብ ፈርቼ ተወዋለው፡፡››
አዎ ሰሎሜ እንዳለችው ከቡዙ አመት መጠፋፋት በኃላ ነው የተገናኙት፡፡ከሰፈር ከለቀቀ በኃላ አግኝቷትም ሆነ አይቷት አያውቅም፡፡ከሰፈርም ከቤትም ርቆ የጠፋበት ምክንያት ረጅም ነው፡፡ ግን ድንገት ፖሊስ ቤት ተቀጥሮ ለስልጠና ገባ….በምክትል ኢኒስፔክተርነት ማዕረግ ተመርቆ መርማሪ ፖሊስ ሆኖ ከአዲስ አበባ ብዙ ኪሎ ሜትር ርቆ ድሬ ደዋ በመመደብ ስራ ጀመረ፡፡ስለእሱ ይሄንን ታሪክ ብቻ ነው የምታውቀው፡፡በዚህ የጊዜ ክፍተት መሀከል ምን እየሰራና በእንዴት አይነት የህይወት መስመር ሲኖር እንደነበረ አታውቅም፡፡
በእሱ በኩል ግን ስለእሷ ዘወትር ማሰቡንና መተከዙን አላቆመም ነበር፡፡የዛሬ አመት አካባቢ እንደምንም ጨከን ብሎ እናቷን ለመጠየቅ እቤታቸው ሄዶ ነበር፡፡እናቷን ቢያገኝም እሷ ግን አልነበረችም፡፡ከእናቷ ከእቴቴ ጋር ብዙ ካወጋና ከተጫወተ በኃላ በወሬ በወሬ ስለእሷ ጠየቀ፡፡የገዛ ጓደኛውን ካገባች አመት እንዳለፋት ተነገረው፡፡በፊትም የሚጠረጥረው እና የሚጠብቀው ነገር ስለነበር ብዙም አላስገረመውም …የት ነው ያገባችው…?ስልኳን ስጡኝ ወይንም ጥሯትና ላግኛት አላለም…እናትዬውም እንደዛ አይነት ሀሳብ አላቀረቡለትም፡፡ በዛም ምክንያት….በቃ የልቡን በልቡ ይዞ ምንም የተለየ ዓላማ እንደሌለው ሰው ሌላ ጊዜ በድጋሚ መጥቶ እንደሚጠይቃት ለእናቷ ቃል በመግባት ሹልክ ብሎ ወጣና ወደ ምድብ ስራው ተመለሰ፡፡
እንግዲህ ከአመት ቆይታ በኃላ መሆኑ ነው በዝውውር ወደ አዲስ አበባ የተመደበው ፡፡አዲስአበባ ከገባ ከሁለት ወር በኋላ ድንገት ባልገመተው ተአምራዊ መንገድ እስረኛው ሆና አገኛት፡፡
ከሀሳብ እንደመባነን አለና ‹‹ ያገባሽው አላዛርን እንዳደሆነ ሰምቼለሁ፡፡.››አላት
‹‹አድራሻህን ባታጠፋ ኖሮ የመጀመሪያ ሚዜው አንተ ነበርክ…የሚገርመው ደግሞ ከመጣህ በኋላ እንኳን ለምን ልታገኘን እንዳልፈለክ ነው..?እኔም ሆንኩ እሱ ጓደኞችህ ነበርን….››ለአመታት ሲከነክናት እና አእምሮዋን ሲበላት የነበረውን ጉዳይ ለሶስተኛ ጊዜ ጠየቀችው፡፡
👍55❤14
በቆረጣ አይኖቹን አሻግሮ በፅሞና ተመለከታት……ልክ እንደልጅነቷ ፈገግ ስትል ቀልብን ትሰርቃለች፡፡ስትስቅ ሚከፍለው ፍንጭቷንና ጉንጮን መሀል ስርጉድ የሚለው ድምፒሏን ሲያይ መቀመጫህን ለቀቅና ወደ እሷ ተንጠራርተህ እቀፍና እያገላበጥክ ሳማት የሚል ስሜት ተናነቀው፡፡ምንም እንኳን በለሊት ልብሷ ብትሆንም በጣም እምርና ድምቅ ብላለች ፡፡በሀዘን ውስጥ ሆና እንኳን በፊት ከሚያውቃት የተለየች አይነት ሙሉ ሴት ሆና ነው እየታየችው ያለው፡፡…..
‹‹ለእነዚህና ለሌሎች ብዙ ጥያቄዎችሽ መልስ ለመስጠት በጣም ሰፊ ጊዜ ያስፈልገኛል፡፡እናም ለጊዜው በይደር እናቆያቸውና አሁን ወዳለንበት ሁኔታ እንመለስ››የሚል ሀሳብ አቀረበ፡፡
ከነበረችበት የተዝናኖት ስሜት እንደመባነን ብላ‹‹እ..እውነትህን ነው….ለካ ፖሊስና ወንጀለኛ ነን፡፡››
‹‹እንደዛ መሆኑ ነው....እኔ እንዴት አይነት አሸባሪ አገኘሁ..ብዬ ለምርመራ ቋምጬ ስመጣ አንቺ በዚህ ሁኔታ ማግኘቴ እንቆቅልሽ ነው የሆነብኝ፤ለመሆኑ ምንድነው ጉዳዩ ?››
‹‹እባክህ ነገሩ በጣም ሰፊ ነው፡፡››
‹‹እንግዲህ እንደምታይው አንቺም የመናገር እኔም የማዳመጥ ግዴታ ውስጥ ነን››
‹‹እሱስ አዎ… ትክክል ነህ፡፡››
እፍረት በተቀላቀለበት አስተያየት በጨረፋት አስተዋለችው፡፡እንደምንም አምጣ ቃላትን ከአንደበቷ ማፍለቅ ጀመረች፡፡‹‹እንዴት ብዬ እንደምነግርህ አላውቅም….ግን ደግሞ ለሌላ ለማንም ሰው ይሄንን ችግሬን መናገርም አልችልም..ቢያንስ ለአንተ እያፈርኩም ቢሆን መናገር ይቀለኛል…አንተ ወንድሜም ጎደኛዬም ነህ….በአንተ ላይ መተማመን እንደምችል እርግጠኛ ነኝ..፡››
ንግግሯ አንጀቱን በላው፡፡ምንም አይነት ጉዳይ ቢሆን ከልቡ ሊረዳት ወሰነ…ህግ መጣስ ካለበትም ለእሷ ሲል ይጥስና ከተጨነቀችበት ነገር ነፃ እንደሚያወጣት በውስጡ ቃል ገባ፡፡
‹‹አዎ ….እኔም ሁሉን ነገር በግልፅ እንድትነግሪኝ እፈልጋለሁ፡፡ጉዳዩ ከእኔ በላይ ስልጠን ያላቸው ሰዎች ጆሮ ደርሷል ፤እነሱንም አሳምኜ ከዚህ ጣጣ ላወጣሽ ምችለው ሁሉን ነገር ሳውቅ ነው…..፡፡››
‹‹ከፊት ለፊቴ ሴኖ ትርክ እኮ መጥቶብኝ ነው…ከእሱ አመልጣለው ብዬ መሪውን ስጠመዝዝ ነው ከእናንተ አጥር ጋር የተላተምኩት ፡፡››
‹‹እሱንማ አውቀናል…ግን በዛን ሰዓት እዚህ ሰፈር ምን ትሰሪያለሽ…?ለዛውም በለሊት ልብስሽ?›
ፀጥ አለች፡፡ምን ብላ እንደምትመልስለት..የትኛውን ነገራው የትኛውን እንደምትደብቀው ግራ ገባት፡፡ በቀላሉ አንደበቷን ማላቀቅ አልቻለችም ፡፡አንገቷን አቀረቀረች፡፡
‹‹ከሞን ሰሎሜ….አሌክ እኮ ነኝ፤.የልጅነት ጓደኛሽ …ወንድምሽ….››
ቀና አለች… ዓይኖቾን ለሰከንድ ተከለችበት፡፡‹‹የትዳር ጉዳይ ነው፡፡››
‹‹ምነው …በትዳርሽ ምን ገጠመሽ?ይሄውልሽ የምትነግሪኝን ነገር በሚስጥር እንደምይዘውና አንቺን የሚጓዳ ነገር እንደማላደርግ ታውቂያለሽ…ቢያንስ ለእቴቴ ስል እንደዛ አላደርግም፡፡››
‹‹እሱማ አውቃለሁ፡፡
‹‹…እኮ ንገሪኛ››
‹‹ከአላዛር ተጣልተን ነው፡፡››
‹‹በዛ ውድቅት ለሊት….ለዛውም ከአላዛር…?.››
‹‹አላመንከኝም አይደል?››
‹‹ሰሎሜ..ስለአላዛር እኮ ነው የምናወራው..እሱ እንኳን በለሊት በቀንም ከሰው መጣላት የሚችል አይነት ሰው አይደለም፡፡ ››
ኮማንደር አለማየሁ እንዳለው እሱ ሰሎሜ ፤ አላዛር እና አሁን ውጭ ሀገረ የሚገኘው ሁሴን ከተለያዩ አራት ቤተሰቦች የተወለድ አራት ጓደኛሞች ነበሩ፡፡ከአራቱ ሶስቱ ወንዶች ሲሆኑ ብቸኛዋንና ብርቃችው የነበረችው አሁን ፊት ለፊቱ የተቀመጠችውን ሴት ሰሎሜ ነበረች፡፡ሁሉም እሷን ሲያሽሞነሙኑና ሲንከባከብ ነበር የልጅነት እና የጉልምስና ጊዜቸውን ያገባደዱት፡፡በዛም ምክንያት እነዚህ አራት ሰዎች ጥልቅ ድረስ ባህሪ ለባህሪ ይተዋወቃሉ፡፡አንዱ የአንዱን ድክመትና ጥንካሬ አብጠርጥሮ ያውቃል፡፡ለዛ ነው አሁን ኩማንደሩ ስለአላዛር የተናገረችውን በቀላሉ መቀበል ያቃተው፡፡
‹‹ባክህ ጋብቻ ውስጥ ያለ ችግር ነው ያጨቃጨቀን››በድፍኑ ምክንያቱን ልታሳውቀው ሞከረች፡፡
ዝርዝሩን በጥልቀት ማወቅ የሚፈልገው ኩማንደር ግን እንደዛ እንዲሆን አልፈቀደም…ሌላ ጥያቄ ጠየቃት‹‹እንዲህ በውድቅት ለሊት በቢጃማ ቤትሽን ለቀሽ እስክትወጪ የሚያደርግ?››
‹‹አዎ!!››
‹‹ትዳር ውስጥ 30 ፐርሰንት ፍቅር ሰባ ፐርሰንት ደግሞ ይቅር መባባል ነው የሚያስፈልገው ይባላል፡፡››
‹‹ይህ ደግሞ ምን ማለት ነው?››አለችው፡፡
‹‹ይሄ ማለት ጥንዶቹ ምንም እንኳን ክንፍ አስወጥቶ በአየር ላይ የሚያስበርር አይነት ፍቅር ኖሮችሁ ወደትዳር ቢገቡም …ወደመሀከል እየዘለቁ ሲሄዱ ያ ፍቅር እየተሸረፈና በሌሎች የትዳር ስንክሳሮች እየተሸፈነ መደብዘዙ አይቀርም…ሄዶ ሄዶ እስከ30 ፐርሰንት ይወርዳል ማለት ነው፡፡ግን እንደዛ ስለሆነ ትዳር አይፈርስም…ምክንያቱም እርስ በርስ አንዱ የሌላውን ችግር መረዳትና በጥፋቱና በድክመቱ ደጋግሞ ይቅር ማለት እስከቻለ ድረስ የጋብቻ ህይወት ይቀጥላል ማለት ነው፡፡በጋብቻ ‹‹ትናንት ይቅር ብዬሀለውና ዛሬ ምንም ማጥፋት የለበህም›› የሚባል ነገር የለም፡፡ዛሬም ሌላ አይነት ጥፋት ማጥፋቱ ስለማቀር ለሌላ አይነት ይቅርታ ዝግጁ መሆን የግድ ይላል፡፡እንደዛ ነው ትዳር የሚሰራው፡፡እንደዛ ነው ትዳር ፀንቶ ለዬቤልዩ የሚበቃው፡፡››
‹‹ልክ አግብቶ የብዙ አመት ልምድ እንዳለው ሰው ነው የምታወራው…ቢሆንም ግን የእኔ ችግር የተለየ ነው››ስትል በንግግሩ መገረሟን በግልፅ ነገረችው፡፡
‹‹የተለየ ስትዪ…ምነው ..?ማገጠብኝ እንዳትይና እንዳልስቅ፡፡››
‹እንደዛማ ቢሆን በምን እድሌ!!››
ምን ብላ እንደምትነገርው ግራ ገባት፡፡.ለገዛ ጓደኛው የባሏን ገበና መናገር ፍፅም ነውር ሆኖ ነው የታያት፡፡ደግሞ አለመንገርም አትችልም ፡፡ አጣብቂኝ ውስጥ ነው ያለችው፡፡ሌላ ሰው ቢሆን የሆነ የፈጣራ ታሪክ ነግራ ልትሸውደው ትችል ነበር..አለማየሁን ግን መሸወድ እንደማትችል ታውቃለች፡፡
መልሶ አስደነገጠው…‹‹እና ታዲያ ምንድነው?››
‹‹ድንግል ነኝ››ቀጥታ ነገረ ፍሬውን አፈረጠችው፡፡
ገበያ መሀከል እንደተወረወረ ድንገተኛ ቦንብ ነው ልቡ ብው ብሎ የተደረመሰው፡፡
‹‹ማለት አልገባኝም?››
‹‹እኔም አልገባኝም….ጓደኛህን ካገባሁት ሁለት አመት ያለፈኝ ቢሆንም አሁንም ግን ድንግል ነኝ፤ድንግል እንደሆንኩ የሀያስድስት አመት ልደቴን ለማክበር እየተንደረደርኩ ነው፡፡››ስትል አብራርታና አፍታታ ደገመችለት፡፡
በቀጣይ ምን ብሎ እንደሚጠይቅ እያሰላሰለ ከቆየ በኃላ፤እንደምንም አምጦ‹‹እና አንድም ቀን ግንኙነት አልፈፀምንም እያልሺኝ ነው?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አንተ ደግሞ..ነገርኩህ እኮ እየደጋገምክ ለምን እንዳፍር ታደርገኛለህ?››
በመጎምዠት ምራቁን ዋጠ…ይህቺ የልጅነት ጓደኛው እና ድብቅ ፍቅሩ ካገባች ከሁለት አመት በኃላ ምንም ያልተነካች ድንግል መሆኗን ስትነግረው ማመን አልቻለም፡፡ደስ ይበለው ወይንስ ለእሷ በማዘን ይከፋ ስሜቱን ለይቶ ማወቅ አልቻለም፡፡
‹‹ታዲያ በሰርጉ ማግስት ብራባር ለእቴቴ ምን ተወሰደ?››
ሳቋ አመለጣት..ልክ እንደድሮው ስትስቅም ሆነ ስታለቀስ ውበቷ አይደበዝዝም፡፡
‹‹የእጁን እጣት በምላጭ ሸንትሮ መሀረቡን በመንከር ሸወዳት፡፡››
‹‹ግን ነበረ?››ቃላቱ ከአንደበቱ ተንሸራቶ ካመለጠው በኃላ ክፉኛ ደነገጠ‹‹….ምን አይነት ጥያቄ ነው?››ሲል እራሱን ገሰፀ
እግዜር ይስጣት እሷ ግን አልተበሳጨችበትም‹‹አንተ ምን ለማለት ፈልገህ ነው….?ነው ወይስ ያኔ የእቃ እቃ ስናደርግ አሳስቀህ ወስደህብኛል?፡፡››ብላ ያልጠበቀውን መልስ ሰጠችው፡፡
‹‹ለእነዚህና ለሌሎች ብዙ ጥያቄዎችሽ መልስ ለመስጠት በጣም ሰፊ ጊዜ ያስፈልገኛል፡፡እናም ለጊዜው በይደር እናቆያቸውና አሁን ወዳለንበት ሁኔታ እንመለስ››የሚል ሀሳብ አቀረበ፡፡
ከነበረችበት የተዝናኖት ስሜት እንደመባነን ብላ‹‹እ..እውነትህን ነው….ለካ ፖሊስና ወንጀለኛ ነን፡፡››
‹‹እንደዛ መሆኑ ነው....እኔ እንዴት አይነት አሸባሪ አገኘሁ..ብዬ ለምርመራ ቋምጬ ስመጣ አንቺ በዚህ ሁኔታ ማግኘቴ እንቆቅልሽ ነው የሆነብኝ፤ለመሆኑ ምንድነው ጉዳዩ ?››
‹‹እባክህ ነገሩ በጣም ሰፊ ነው፡፡››
‹‹እንግዲህ እንደምታይው አንቺም የመናገር እኔም የማዳመጥ ግዴታ ውስጥ ነን››
‹‹እሱስ አዎ… ትክክል ነህ፡፡››
እፍረት በተቀላቀለበት አስተያየት በጨረፋት አስተዋለችው፡፡እንደምንም አምጣ ቃላትን ከአንደበቷ ማፍለቅ ጀመረች፡፡‹‹እንዴት ብዬ እንደምነግርህ አላውቅም….ግን ደግሞ ለሌላ ለማንም ሰው ይሄንን ችግሬን መናገርም አልችልም..ቢያንስ ለአንተ እያፈርኩም ቢሆን መናገር ይቀለኛል…አንተ ወንድሜም ጎደኛዬም ነህ….በአንተ ላይ መተማመን እንደምችል እርግጠኛ ነኝ..፡››
ንግግሯ አንጀቱን በላው፡፡ምንም አይነት ጉዳይ ቢሆን ከልቡ ሊረዳት ወሰነ…ህግ መጣስ ካለበትም ለእሷ ሲል ይጥስና ከተጨነቀችበት ነገር ነፃ እንደሚያወጣት በውስጡ ቃል ገባ፡፡
‹‹አዎ ….እኔም ሁሉን ነገር በግልፅ እንድትነግሪኝ እፈልጋለሁ፡፡ጉዳዩ ከእኔ በላይ ስልጠን ያላቸው ሰዎች ጆሮ ደርሷል ፤እነሱንም አሳምኜ ከዚህ ጣጣ ላወጣሽ ምችለው ሁሉን ነገር ሳውቅ ነው…..፡፡››
‹‹ከፊት ለፊቴ ሴኖ ትርክ እኮ መጥቶብኝ ነው…ከእሱ አመልጣለው ብዬ መሪውን ስጠመዝዝ ነው ከእናንተ አጥር ጋር የተላተምኩት ፡፡››
‹‹እሱንማ አውቀናል…ግን በዛን ሰዓት እዚህ ሰፈር ምን ትሰሪያለሽ…?ለዛውም በለሊት ልብስሽ?›
ፀጥ አለች፡፡ምን ብላ እንደምትመልስለት..የትኛውን ነገራው የትኛውን እንደምትደብቀው ግራ ገባት፡፡ በቀላሉ አንደበቷን ማላቀቅ አልቻለችም ፡፡አንገቷን አቀረቀረች፡፡
‹‹ከሞን ሰሎሜ….አሌክ እኮ ነኝ፤.የልጅነት ጓደኛሽ …ወንድምሽ….››
ቀና አለች… ዓይኖቾን ለሰከንድ ተከለችበት፡፡‹‹የትዳር ጉዳይ ነው፡፡››
‹‹ምነው …በትዳርሽ ምን ገጠመሽ?ይሄውልሽ የምትነግሪኝን ነገር በሚስጥር እንደምይዘውና አንቺን የሚጓዳ ነገር እንደማላደርግ ታውቂያለሽ…ቢያንስ ለእቴቴ ስል እንደዛ አላደርግም፡፡››
‹‹እሱማ አውቃለሁ፡፡
‹‹…እኮ ንገሪኛ››
‹‹ከአላዛር ተጣልተን ነው፡፡››
‹‹በዛ ውድቅት ለሊት….ለዛውም ከአላዛር…?.››
‹‹አላመንከኝም አይደል?››
‹‹ሰሎሜ..ስለአላዛር እኮ ነው የምናወራው..እሱ እንኳን በለሊት በቀንም ከሰው መጣላት የሚችል አይነት ሰው አይደለም፡፡ ››
ኮማንደር አለማየሁ እንዳለው እሱ ሰሎሜ ፤ አላዛር እና አሁን ውጭ ሀገረ የሚገኘው ሁሴን ከተለያዩ አራት ቤተሰቦች የተወለድ አራት ጓደኛሞች ነበሩ፡፡ከአራቱ ሶስቱ ወንዶች ሲሆኑ ብቸኛዋንና ብርቃችው የነበረችው አሁን ፊት ለፊቱ የተቀመጠችውን ሴት ሰሎሜ ነበረች፡፡ሁሉም እሷን ሲያሽሞነሙኑና ሲንከባከብ ነበር የልጅነት እና የጉልምስና ጊዜቸውን ያገባደዱት፡፡በዛም ምክንያት እነዚህ አራት ሰዎች ጥልቅ ድረስ ባህሪ ለባህሪ ይተዋወቃሉ፡፡አንዱ የአንዱን ድክመትና ጥንካሬ አብጠርጥሮ ያውቃል፡፡ለዛ ነው አሁን ኩማንደሩ ስለአላዛር የተናገረችውን በቀላሉ መቀበል ያቃተው፡፡
‹‹ባክህ ጋብቻ ውስጥ ያለ ችግር ነው ያጨቃጨቀን››በድፍኑ ምክንያቱን ልታሳውቀው ሞከረች፡፡
ዝርዝሩን በጥልቀት ማወቅ የሚፈልገው ኩማንደር ግን እንደዛ እንዲሆን አልፈቀደም…ሌላ ጥያቄ ጠየቃት‹‹እንዲህ በውድቅት ለሊት በቢጃማ ቤትሽን ለቀሽ እስክትወጪ የሚያደርግ?››
‹‹አዎ!!››
‹‹ትዳር ውስጥ 30 ፐርሰንት ፍቅር ሰባ ፐርሰንት ደግሞ ይቅር መባባል ነው የሚያስፈልገው ይባላል፡፡››
‹‹ይህ ደግሞ ምን ማለት ነው?››አለችው፡፡
‹‹ይሄ ማለት ጥንዶቹ ምንም እንኳን ክንፍ አስወጥቶ በአየር ላይ የሚያስበርር አይነት ፍቅር ኖሮችሁ ወደትዳር ቢገቡም …ወደመሀከል እየዘለቁ ሲሄዱ ያ ፍቅር እየተሸረፈና በሌሎች የትዳር ስንክሳሮች እየተሸፈነ መደብዘዙ አይቀርም…ሄዶ ሄዶ እስከ30 ፐርሰንት ይወርዳል ማለት ነው፡፡ግን እንደዛ ስለሆነ ትዳር አይፈርስም…ምክንያቱም እርስ በርስ አንዱ የሌላውን ችግር መረዳትና በጥፋቱና በድክመቱ ደጋግሞ ይቅር ማለት እስከቻለ ድረስ የጋብቻ ህይወት ይቀጥላል ማለት ነው፡፡በጋብቻ ‹‹ትናንት ይቅር ብዬሀለውና ዛሬ ምንም ማጥፋት የለበህም›› የሚባል ነገር የለም፡፡ዛሬም ሌላ አይነት ጥፋት ማጥፋቱ ስለማቀር ለሌላ አይነት ይቅርታ ዝግጁ መሆን የግድ ይላል፡፡እንደዛ ነው ትዳር የሚሰራው፡፡እንደዛ ነው ትዳር ፀንቶ ለዬቤልዩ የሚበቃው፡፡››
‹‹ልክ አግብቶ የብዙ አመት ልምድ እንዳለው ሰው ነው የምታወራው…ቢሆንም ግን የእኔ ችግር የተለየ ነው››ስትል በንግግሩ መገረሟን በግልፅ ነገረችው፡፡
‹‹የተለየ ስትዪ…ምነው ..?ማገጠብኝ እንዳትይና እንዳልስቅ፡፡››
‹እንደዛማ ቢሆን በምን እድሌ!!››
ምን ብላ እንደምትነገርው ግራ ገባት፡፡.ለገዛ ጓደኛው የባሏን ገበና መናገር ፍፅም ነውር ሆኖ ነው የታያት፡፡ደግሞ አለመንገርም አትችልም ፡፡ አጣብቂኝ ውስጥ ነው ያለችው፡፡ሌላ ሰው ቢሆን የሆነ የፈጣራ ታሪክ ነግራ ልትሸውደው ትችል ነበር..አለማየሁን ግን መሸወድ እንደማትችል ታውቃለች፡፡
መልሶ አስደነገጠው…‹‹እና ታዲያ ምንድነው?››
‹‹ድንግል ነኝ››ቀጥታ ነገረ ፍሬውን አፈረጠችው፡፡
ገበያ መሀከል እንደተወረወረ ድንገተኛ ቦንብ ነው ልቡ ብው ብሎ የተደረመሰው፡፡
‹‹ማለት አልገባኝም?››
‹‹እኔም አልገባኝም….ጓደኛህን ካገባሁት ሁለት አመት ያለፈኝ ቢሆንም አሁንም ግን ድንግል ነኝ፤ድንግል እንደሆንኩ የሀያስድስት አመት ልደቴን ለማክበር እየተንደረደርኩ ነው፡፡››ስትል አብራርታና አፍታታ ደገመችለት፡፡
በቀጣይ ምን ብሎ እንደሚጠይቅ እያሰላሰለ ከቆየ በኃላ፤እንደምንም አምጦ‹‹እና አንድም ቀን ግንኙነት አልፈፀምንም እያልሺኝ ነው?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አንተ ደግሞ..ነገርኩህ እኮ እየደጋገምክ ለምን እንዳፍር ታደርገኛለህ?››
በመጎምዠት ምራቁን ዋጠ…ይህቺ የልጅነት ጓደኛው እና ድብቅ ፍቅሩ ካገባች ከሁለት አመት በኃላ ምንም ያልተነካች ድንግል መሆኗን ስትነግረው ማመን አልቻለም፡፡ደስ ይበለው ወይንስ ለእሷ በማዘን ይከፋ ስሜቱን ለይቶ ማወቅ አልቻለም፡፡
‹‹ታዲያ በሰርጉ ማግስት ብራባር ለእቴቴ ምን ተወሰደ?››
ሳቋ አመለጣት..ልክ እንደድሮው ስትስቅም ሆነ ስታለቀስ ውበቷ አይደበዝዝም፡፡
‹‹የእጁን እጣት በምላጭ ሸንትሮ መሀረቡን በመንከር ሸወዳት፡፡››
‹‹ግን ነበረ?››ቃላቱ ከአንደበቱ ተንሸራቶ ካመለጠው በኃላ ክፉኛ ደነገጠ‹‹….ምን አይነት ጥያቄ ነው?››ሲል እራሱን ገሰፀ
እግዜር ይስጣት እሷ ግን አልተበሳጨችበትም‹‹አንተ ምን ለማለት ፈልገህ ነው….?ነው ወይስ ያኔ የእቃ እቃ ስናደርግ አሳስቀህ ወስደህብኛል?፡፡››ብላ ያልጠበቀውን መልስ ሰጠችው፡፡
👍54❤8
የእሱን ያህል እሷም በአብሮነት የልጅነት ጊዜያቸውን ጥልቅ የሆነ ትዝታ እንዳላት እና አሁንም ድረስ ልክ እንደእሱ በውስጧ እንደምታንገዋልለው ስለተረዳ በጣም ደስ አለው፡፡
‹‹አይ…እንደዛ አንኳን አላደረኩም..በዛ ወቅት ውሰድ ብትይኝስ በምን አቅሜ ወስደዋለሁ..እንደምታውቂው መውሰድ በምችልበት በጉርምስና ጊዜዬ ደግሞ ወንድምሽ ሆንኩ፡፡››
ፈገግታዋን ከፊቷ ሳታከስም ‹‹እንደዛ ከሆነ አለ ማለት ነው››አለችው፡፡
‹‹ደስ ሲል››ለሁለተኛ ጊዜ ሌላ የተሳሳቱ ቃላቶችን ተናገረ፡፡
‹‹ደስ ይላል ትላለህ እንዴ…?ደስ ቢል እንዲህ የማደርገው ነገር ግራ ይገባኝ ነበር..?ደስ ስለማይል እኮ ነው በንዴት ጨርቄን ልጥል የደረስኩትና እዚህ ሁሉ ውጥንቅጥ ውስጥ የገባሁት፡፡አንድ ነገር ጥሩና ጠቃሚ የሚሆነው በትክክለኛ ጊዜው ላይ ብቻ ነው…ጊዜ ካለፈበት አለፈበት ነው፡፡››
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronosem
‹‹አይ…እንደዛ አንኳን አላደረኩም..በዛ ወቅት ውሰድ ብትይኝስ በምን አቅሜ ወስደዋለሁ..እንደምታውቂው መውሰድ በምችልበት በጉርምስና ጊዜዬ ደግሞ ወንድምሽ ሆንኩ፡፡››
ፈገግታዋን ከፊቷ ሳታከስም ‹‹እንደዛ ከሆነ አለ ማለት ነው››አለችው፡፡
‹‹ደስ ሲል››ለሁለተኛ ጊዜ ሌላ የተሳሳቱ ቃላቶችን ተናገረ፡፡
‹‹ደስ ይላል ትላለህ እንዴ…?ደስ ቢል እንዲህ የማደርገው ነገር ግራ ይገባኝ ነበር..?ደስ ስለማይል እኮ ነው በንዴት ጨርቄን ልጥል የደረስኩትና እዚህ ሁሉ ውጥንቅጥ ውስጥ የገባሁት፡፡አንድ ነገር ጥሩና ጠቃሚ የሚሆነው በትክክለኛ ጊዜው ላይ ብቻ ነው…ጊዜ ካለፈበት አለፈበት ነው፡፡››
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronosem
👍48😁8👏1