‹‹ቤተክርስትያን….? ጭራሽ ቤተክርስትያን…በፍጽም… የደረሰብኝ መከራ ሁሉ በእግዚያብሄር ትዕዛዝና ፍላጎት ነው የሆነው..እንዲህ የቀጣኝ እሱ ነው…..ፍፅሞ ወደቤቱ አልሄድም..››ብላ ተንገሸገሸች
ምርጫውን ወደራሷ መለስኩት‹‹እሺ የት ልውሰድሽ…….?››
‹‹-መጠጥ ቤት…››
‹‹አልተከራከርኳትም..ነዳሁት….እስከለሊቱ 5 ሰዓት ብትን እስክትል ድረስ እስክትጠጣ ጠበቅኳት …ከዛ አዝዬ ማለት ይቻላል አቤቷ አስገብቼያት ደስ ብሎኝም ከፍቶኝም ወደቤቴ ገባሁ….ደስ ያለኝ ከስንት አመት በኃላ ከእሷ ጋር ማውራት፤ከእሷ ጋር ጊዜ ማሳለፍ በመቻሌ ነው…የከፋኝ በዚያ አይነት በእሷ ባልሆነ ሀዘን፤ በእሷ ባልሆነ ምሬት ውስጥ በተዘፈቀችበት ሰአት ስለገኘኋት ነው …..
‹‹ከዛስ እንዴት ሆነ….?››ስትል ጠየቀችው.. በታሪኩ ከመመሰጧ የተነሳ ምሽቱን ሙሉ ጭኖን የሚበላት የነበረው ክፉ አመሏ ራሱ ቀንሶላት ነበር።
✨ይቀጥላል...✨
#YouTube ቻናሌ ላይ ገባ ገባ እያላችሁ ምንም አያስከፍልም subscribe እያደረጋቹ😘
👇
https://www.youtube.com/@atronose
#ቻናሉንም ይቀላቀሉ ለሌላም ያጋሩ👇
https://tttttt.me/atronosee
Follow my channel on WhatsApp 👇👇
https://whatsapp.com/channel/0029VaDdoKaJENxsTyh8E43Z
ምርጫውን ወደራሷ መለስኩት‹‹እሺ የት ልውሰድሽ…….?››
‹‹-መጠጥ ቤት…››
‹‹አልተከራከርኳትም..ነዳሁት….እስከለሊቱ 5 ሰዓት ብትን እስክትል ድረስ እስክትጠጣ ጠበቅኳት …ከዛ አዝዬ ማለት ይቻላል አቤቷ አስገብቼያት ደስ ብሎኝም ከፍቶኝም ወደቤቴ ገባሁ….ደስ ያለኝ ከስንት አመት በኃላ ከእሷ ጋር ማውራት፤ከእሷ ጋር ጊዜ ማሳለፍ በመቻሌ ነው…የከፋኝ በዚያ አይነት በእሷ ባልሆነ ሀዘን፤ በእሷ ባልሆነ ምሬት ውስጥ በተዘፈቀችበት ሰአት ስለገኘኋት ነው …..
‹‹ከዛስ እንዴት ሆነ….?››ስትል ጠየቀችው.. በታሪኩ ከመመሰጧ የተነሳ ምሽቱን ሙሉ ጭኖን የሚበላት የነበረው ክፉ አመሏ ራሱ ቀንሶላት ነበር።
✨ይቀጥላል...✨
#YouTube ቻናሌ ላይ ገባ ገባ እያላችሁ ምንም አያስከፍልም subscribe እያደረጋቹ😘
👇
https://www.youtube.com/@atronose
#ቻናሉንም ይቀላቀሉ ለሌላም ያጋሩ👇
https://tttttt.me/atronosee
Follow my channel on WhatsApp 👇👇
https://whatsapp.com/channel/0029VaDdoKaJENxsTyh8E43Z
👍47🥰25❤9👏2
🌻በ'ነሱ ቤት🌻
❤ክፍል ሃያ አራት❤
🍃🍃🍃🍄🍃🍃🍃
የጠዋቷ የፀሃይ ብርሃን በበሩ ስንጥቅጣቂ ወደውስጥ ስትገባ የሰሚር አይኖች ላይ ስላረፈ ብንን ብሎ ተነሳ ። ማታ ወደቤቱ እንዳይሄድ አብላካት አጥብቃ ስለለመነችው እዛው እነሱ ጋር ነበር ያደረው ።መሃላይ ፍራሽ ዘርግቶ ከእናትና ልጁ ትይዩ ነበር የተኛው ለረጅም ሰአት እንቅልፍ ሳይተኞ ሲያወሩ ቆይታ ስላደረጉ ። በጠዋት የመነሳት ልምዱ የነበራት መሳይ እንኳ እስካሁን አልተነሳችም አብላካትም ለጥ ብላለች ብርድልብሱ ከላይዋላይ ወርዶ መሬት ደርሷል ። መሳይ ተለቅ ባለ ፎጣ ተጠቅልላ ጥጓን ይዛ እንደተኛች ነው ።ሰሚር ተነስቶ የተኛበትን ፍራሽ ጠቅልሎ አንድ ጥግ አስያዘ ።ከዛም አብላካትን የጣለችውን ብርድልብስ አንስቶ በጥንቃቄ አለበሳት ።እናም የሚያምረውንና የልጅነት ፊቷን በአዘን ተመለከተ ልቡ ስፍስፍ አለበት ምንአይነት ነገር እያሳለፈች እንዳለ በማሰብ ብርታቷን አደነቀ። መቼም እኔ ብሆን በሷ ቦታ የዚን ያክል እበረታ ነበር ብሎ አሰበ ። እንዲ ከራሱጋር እያወራ ሳለ ስልኩ ጮኽ ደንገጥ ብሎ ቶሎ አነሳው አብላካት ብንን ብላ ወደሱ እያየች ነበር መሳይም ተገላበጠች ስለተቀሰቀሱ ቅር እያለው "ሃሉ"አለ ።መስመሩ ላይ የሚያውቀው የወንድ ድምፅ መጣ ጌታነህ ነበር
"ሄሉ ጅላሉ ?"አለው በአባቱ ስም ።ሰሚር አልከፋውም ዋናው መፍትሄ መምጣቱ ነው ተጨማሪ ገንዘብ እንደሚሰጠው ቀል ስለገባለት ጓጓ
"አቤት ነኝ ጌታነህ ነህ"አለው በፍጥነት
"አዎ እእ እባክህ የወይዘሮ መሳይ ስልክ ይኖርሃል በፍጥነት ከእሷ ጋር መገናኘት ስላለብኝ ነው ለአብላካት በጎ አድራጎት ተገኝቶላታል መፍጠን አለብን መጀመሪያ ግን ወይዘሮ መሳይን ማግኘት አለብን"አለው። ሰሚር ነገሩ ቢፈጥንበትም ከጉጉቱ የተነሳ በደስታ ስሜት "ወላሂ እንዲ በፍጥነት ሰው አገኘህላት በአንድ ቀን ውስጥ ያ ሀላ ፈጣሪ ብድርህን ይክፈልህ የወይዘሮ መሳይን ስልክ እሰጥሃለው አሁን በሚሴጅ ደውልላት እባክህ"አለው
"ግዴታዬ ነው ቶሎ ላክልኝ "አለውና ስልኩን ዘጋው ።ቀና ሲል አብላካትም መሳይም ተነስተው ተቀምጠው የሚነግራቸውን ለመስማት ጓጉተው ሲያዩት አያቸው ።
"በጎ አድራጎት ተገኝቷል እንኳን ደስ አላቹ "ብሎ ጮኽ መሳይ ከአልጋው ላይ ተነስታ ወደ ሰሚር በመሄድ ተጠመጠመችበት "ሰሚሬ የኔ ወንድም ሁሉም ባንተነው የሆነው ከፈጣሪጋር እልልልልልል"ብላ ጮኽች ።
አብላካት ተቀምጣ ፍዝዝ ብላ ከቆየች በዋላ "ጌታነህ ስትል ሰምቼሃለው ልበል "አለችው
"አዎ ትላንት አናግሬው ነበር ስላንቺ "አላት
"ግን እኮ ጌታነህ ..."ብላ ዝም አለች
"አይዞሽ እሱ በጣም ነው ስላንቺ ስነግረው ልቡ የተነካው አሁን የእናትሽን ስልክ ጠይቆኛል ከሷጋር ተገናኝተው ስለጉዳዩ ሊነጋገሩ ነው ከሚረዱን ፍቃደኞች ጋር ሊያገናኛት ነው መሰል "አለና ስልኩላይ የመሳይን ቁጥር ፅፎ ለጌታነህ አስተላለፈ።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
❤ክፍል ሃያ አራት❤
🍃🍃🍃🍄🍃🍃🍃
የጠዋቷ የፀሃይ ብርሃን በበሩ ስንጥቅጣቂ ወደውስጥ ስትገባ የሰሚር አይኖች ላይ ስላረፈ ብንን ብሎ ተነሳ ። ማታ ወደቤቱ እንዳይሄድ አብላካት አጥብቃ ስለለመነችው እዛው እነሱ ጋር ነበር ያደረው ።መሃላይ ፍራሽ ዘርግቶ ከእናትና ልጁ ትይዩ ነበር የተኛው ለረጅም ሰአት እንቅልፍ ሳይተኞ ሲያወሩ ቆይታ ስላደረጉ ። በጠዋት የመነሳት ልምዱ የነበራት መሳይ እንኳ እስካሁን አልተነሳችም አብላካትም ለጥ ብላለች ብርድልብሱ ከላይዋላይ ወርዶ መሬት ደርሷል ። መሳይ ተለቅ ባለ ፎጣ ተጠቅልላ ጥጓን ይዛ እንደተኛች ነው ።ሰሚር ተነስቶ የተኛበትን ፍራሽ ጠቅልሎ አንድ ጥግ አስያዘ ።ከዛም አብላካትን የጣለችውን ብርድልብስ አንስቶ በጥንቃቄ አለበሳት ።እናም የሚያምረውንና የልጅነት ፊቷን በአዘን ተመለከተ ልቡ ስፍስፍ አለበት ምንአይነት ነገር እያሳለፈች እንዳለ በማሰብ ብርታቷን አደነቀ። መቼም እኔ ብሆን በሷ ቦታ የዚን ያክል እበረታ ነበር ብሎ አሰበ ። እንዲ ከራሱጋር እያወራ ሳለ ስልኩ ጮኽ ደንገጥ ብሎ ቶሎ አነሳው አብላካት ብንን ብላ ወደሱ እያየች ነበር መሳይም ተገላበጠች ስለተቀሰቀሱ ቅር እያለው "ሃሉ"አለ ።መስመሩ ላይ የሚያውቀው የወንድ ድምፅ መጣ ጌታነህ ነበር
"ሄሉ ጅላሉ ?"አለው በአባቱ ስም ።ሰሚር አልከፋውም ዋናው መፍትሄ መምጣቱ ነው ተጨማሪ ገንዘብ እንደሚሰጠው ቀል ስለገባለት ጓጓ
"አቤት ነኝ ጌታነህ ነህ"አለው በፍጥነት
"አዎ እእ እባክህ የወይዘሮ መሳይ ስልክ ይኖርሃል በፍጥነት ከእሷ ጋር መገናኘት ስላለብኝ ነው ለአብላካት በጎ አድራጎት ተገኝቶላታል መፍጠን አለብን መጀመሪያ ግን ወይዘሮ መሳይን ማግኘት አለብን"አለው። ሰሚር ነገሩ ቢፈጥንበትም ከጉጉቱ የተነሳ በደስታ ስሜት "ወላሂ እንዲ በፍጥነት ሰው አገኘህላት በአንድ ቀን ውስጥ ያ ሀላ ፈጣሪ ብድርህን ይክፈልህ የወይዘሮ መሳይን ስልክ እሰጥሃለው አሁን በሚሴጅ ደውልላት እባክህ"አለው
"ግዴታዬ ነው ቶሎ ላክልኝ "አለውና ስልኩን ዘጋው ።ቀና ሲል አብላካትም መሳይም ተነስተው ተቀምጠው የሚነግራቸውን ለመስማት ጓጉተው ሲያዩት አያቸው ።
"በጎ አድራጎት ተገኝቷል እንኳን ደስ አላቹ "ብሎ ጮኽ መሳይ ከአልጋው ላይ ተነስታ ወደ ሰሚር በመሄድ ተጠመጠመችበት "ሰሚሬ የኔ ወንድም ሁሉም ባንተነው የሆነው ከፈጣሪጋር እልልልልልል"ብላ ጮኽች ።
አብላካት ተቀምጣ ፍዝዝ ብላ ከቆየች በዋላ "ጌታነህ ስትል ሰምቼሃለው ልበል "አለችው
"አዎ ትላንት አናግሬው ነበር ስላንቺ "አላት
"ግን እኮ ጌታነህ ..."ብላ ዝም አለች
"አይዞሽ እሱ በጣም ነው ስላንቺ ስነግረው ልቡ የተነካው አሁን የእናትሽን ስልክ ጠይቆኛል ከሷጋር ተገናኝተው ስለጉዳዩ ሊነጋገሩ ነው ከሚረዱን ፍቃደኞች ጋር ሊያገናኛት ነው መሰል "አለና ስልኩላይ የመሳይን ቁጥር ፅፎ ለጌታነህ አስተላለፈ።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍89😁3🔥2❤1😱1
#ታምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
‹‹ከተለየኋት በኋላ ስለእሷ ማሰብ ላቆም አልቻልኩም ነበር..እንዴት አድርጌ ከዚህ ሀዘን ላወጣት እችላለሁ….?እንዴት አድርጌ ላግዛት እችላለሁ….? የግድ አባቷ እስኪመጡ መጠበቅ የለብኝም..አባቷ ስል አባቷ ብቻ አይደሉም እናቷም ጭምር.. ጓደኛዋም ጭምር እንደሆኑ መላ ሰፈሩ ያውቃል..ብቻቸውን ነው ያሳደጎት….እድሜ ልኳን ከአባቷ ተለይታ ኖራ አታውቅም..ይሄንን ማንም ያውቃል…ዩኒቨርሲቲ ጎንደር ደርሷት መለያየት ግድ በሆነበት ጊዜ እንኳን እሷ ከአንተ ተለይቼ መሄድ ስለማልችል ትቼዋለሁ ስትል..አባቷም እውነትሽን ነው አንቺ ትምህርትሽን ከምትተይ እኔ አብሬሽ ሄዳለሁ በማለት…ስራቸውን ከአዲስ አበባ ወደ ጎንደር በመቀየር አብረዋት ዘምተዋል…ይህ ሀገር የሚያውቀው ሀቅ ነው……..አሁን አባቷ ለጉዳይ ወደውጭ ሀገር እንደሄዱ ነግራኛለች….ስጨነቅ አንግቼ በማግስቱ ያለውን ቀንም በተመሳሳይ መሸበር አሳለፍኩ
…..ግን……?››
ድንገት ንግሩን አቋረጥኩትና ‹‹አልደከመህም መኝታ ቤት ሄደን አልጋ ላይ አረፍ ብለን የቀረውን ትጨርስልኝ….?››አለችው
‹‹በቀላሉ ያልቃል ብለሽ ነው….?››
‹‹እንሞክረው….?››
ደስ እንዳሽ ብሎ ብርጭቆውን ይዞ ተነሳ.. ቀድማው ወደመኝታ ቤት አመራች፤ እየተንጋዳገደ ከኃላ ተከተላት….የእሱና የሰላም የፍቅር ታሪክ ብቻ ሳይሆን የእሷ እና የእሱንም መጨረሻ እንዴት እንደሚጠናቃቅ ማወቅ አጓጓት
///
መኝታ ቤት ገብተው አልጋ ላይ ጎን ለጎን ትራስ በመደገፍ ጋደም ብለው ከተመቻቹ በኃላ ወሬውን ካቆሙበት ቀጠሉ፡፡
‹‹እና እንደነገርኩሽ በእሷ ጉዳይ ስጨነቅ አድሬ ስጨነቅ ውዬ …ከእንደገና መልሼ መጥፎ ለሊት ካሳለፍኩ በኃ
ኋላ ዛሬ ጥዋት ስልኬ ጠራ …አነሳሁት‹‹ሄሎ››
‹‹ሄሎ››
‹‹ማን ልበል….?››ስል ጠየቅኩ፡፡
‹‹ትናንት ማታ ያደረስከኝ ልጅ ነኝ..ቁጥርህን ከተውክልኝ ካርድ ላይ አግኝቼው ነው››አለቺኝ.…
እንደዛ በፍጥነት ትደውልልኛለች ብዬ አላሳብኩም ነበር..ትናንትና ስልክ ቁጥሬን ፅፌ ትቼላት ሰወጣ ለምን አልባቱ ብዬ ነበር..ምን አልባት በዛ ስካር ውስጥ ሆና የሰጠኋትን ወረቀት ቀዳዳም ቆሻሻ ቅርጫት ውስጥ ልትጥለው ትችላላች የሚልም ግምት ነበርኝ..እና ደወለችልኝ ..ለዛውም ገና በጥዋት4 ሰዓት…እንደደረስኩ መኪናዬን ዳር አስይዤ አቆምኩና ወርጄ የውጩን በራፍ እንኳኳሁ…ከፈተችልኝ….
‹‹እሺ ደህና ነሽ ግን….?››
ጥያቄዬን ችላ ብላ ‹‹አሁን እየጠበቅኩህ ነው ና››አለችኝ
‹‹አቤት….?››አልኳት ይበልጥ እንድታብራራልኝ ፈልጌ
እሷ እቴ ስልኩን ጆሮዬ ላይ ጠረቀመችው
‹‹ይህቺ ልጅ ጤናም የላትም እንዴ . ….?.››አልኩና የላዳዬን ሞተር በማስነሳት ወደቤቷ ተፈተለኩ..እንዴ እሷ ና ብላኝ እንዴት እዘገያለሁ….?፡፡
‹‹ታዲያ እቤት ስትሄድ አገኘሀት….?››ኬድሮን ነች የጠየቀችው በእጇ ከያዘችው ብርጭቆ መጠጥ አንዴ እየተጎነጨች
‹‹አዎ ..እንደደረስኩ መኪናዋን ዳር አስይዤ አቆምኩና ወርጄ የውጩን በራፍ እንኳኳው…እራሷ ከፈተችልኝ….ጉስቁልናዋ እንዳለ ነበር..ስልችት ብሏታል…የሆነ ልቧን ስብብርብረ ያደረገው ነገር እንዳለ እርግጠኛ ነኝ..እንደውም የፍቅር ነገር ይመስለኛል….››
‹‹እሺ ማን ነበረ ስምህ….?›› አለችኝ ግድ የለሽ እና አናዳጅ በሆነ የድምጽ ቅላፄ….አይገርምሽም ዕድሜሽን ሙሉ ያመለክሽው ልጅ… ስንት ቀን እና ሌት የናፈቃሽው እና በትዝታው የተሰቃየሽለት ልጅ -ማን ነበር ስምሽ ሲልሽ…..….?
በውስጥሽ የሚፈጥረው ስሜት ግማሽ ህልውናሽ የመደምሰስ አይነት ነው …..እመኚኝ በጣም ነው የሚያመው …እሷ ግን ለእኔ የስሜት መጎዳት ቁብ ሳይኖራት፤.መልሴንም ለመስማት ትግስት አጥታ ወደትዕዛዞ ተሸጋገረች
‹‹ካላስቸገርኩህ የሆነ ቦታ ትወስደኛለህ…….?››
‹‹የፈለግሺው ባታ …ተዘጋጂና ነይ መኪና ውስጥ እጠብቅሻለሁ››ብዬ ወደላዳዬ ፊቴን አዞርኩ‹‹አይ ላዳህን ወደግቢው አስገባት እና አቁማት.. በእኔ መኪና ነው የምንሄደው፤ ከከተማ ወጣ ማለት ነው የፈለግኩት…..››አለቺኝ፡
ግራ ግብት እንዳለኝ ወደኃላዬ ተመለስኩና ላዳዬ ውስጥ ስገባ እሷ ደግሞ የውጩን በራፍ ከፈተችልኝ…ወደ ጊቢ ውሰጥ አስገባኋትና ሚጢጢ ላዳዬን ግዙፍ የእሷ ላንድኩሩዘር መኪና ጎን አቆምኳትና ሞተሩን አጥፍቼ ወጣሁ… በሩን ዘግቼ ቆምኩ..
‹‹እሷ ወደሳሎን ተመልሳ እየገባች ነበር…ደግሞ የሰውነቷ ቅርፅ ከቁመቷ ጋር ያለው ምጣኔ እንዴት አባቱ ያምር ነበር መሰለሽ…..5 ደቂቃ ሳትቆይ ተመልሳ ወጣችና የሳሎኑን በራፍ መቆለፍ ጀመረች ….በእጇ ካንጠለጠለችው ቦርሳ በስተቀር ምንም የያዘችውም ሆነ የቀየረችው ነገር አልነበረም… እንደነበረችው ነው ተመልሳ የመጣችው..ዝንጥንጥ ብላ የምትመጣ መስሎኝ ነበር..ግን በለበሰችው ቱታ ሱሪ እና ቲሸረት ነው አሁንም ያለችው..ስሬ እንደደረሰች ከቦርሳዋ ውስጥ ቁልፍ አወጣችና ወረወረችልኝ …በአየር ላይ ቀለብኩና ወደመኪናዋ ተንቀሳቀስኩ…..ሞተሩን እስነስቼ ከግቢሁ ከወጣሁ በኋላ አቁሜ ጠበቅኳት… የውጩውን በራፍ በመዝጋት እና በመቆለፍ መጣችና ጋቢና በመግባት ከጎኔ ትቀመጣለች ብዬ ስጠብቅ የኃላውን በራፍ ከፍታ ገባች……››
‹‹ምነው እዚህ አይሻልሽም….?›› ልላት ነበር ..ግን አንደበቴን ማላቀቅ አልቻልኩም…በእስፖኪዬ ወደኃላ ተመለከትኳት ….ግማሽ እሷነቷ ሞቶ ግማሽ እሷነቷ ብቻ በህይወት እና በሞት መካከል ያለ ይመስላል..ልክ እኔ ለመሞት ወደሀገሬ ልግባ ብዬ በወሰንኩበት በዛ ጭለማ ጊዜ የነበርኩበትን ሁኔታ አስታወሰችኝ ….
‹‹ሰላም ወዴት ነው የምንሄደው..….?››ብዬ ጠየቅኳት
‹‹አቤት›› አለችኝ እንደመባነን ብላ
‹‹ወዴት ልንዳው ነው ያልኩሽ….?››
‹‹ወደ ፈለከው…. ግን ከከተማ ውጭ እና ፀጥ ያለ ቦታ ይሁን እንጂ ወደየትም ይሁን …..››
‹‹እሺ››
‹‹ግን ስሜን መቼ ነው የነገርኩህ….….?ሰላም ብለህ የጠራህኝ መሰለኝ….?››
‹‹ነግረሺኝ አይደለም…››
‹‹እና እንዴት አወቅከው…..….?››
‹‹አውቄውም አይደለም…ሰላም ማለት ለእድሜ ልኬ ያፈቀርኳት..አሁንም ድረስ የማፈቅራት ከህጻንነቴ ጀምሮ የማውቃት ፤መቼም ልረሳት የማልችላት ልጅ ስም ነው…እና ያው ፍቅሯ ጅል አደርርጎኛል መሰለኝ ብዙ ሴቶችን ሰላም ብዬ መጥራት እወዳለሁ…››አልኳት….ሽሙጤ ሳይገባት….ፈገግ አለችና‹‹ ይገርማል እንደአጋጣሚ የእኔም ስም ሰላም ነው››አለችኝ
‹‹አውቃለሁ››
‹‹ማለት›….?›››መልሶ ግር ብሏት
‹‹በመልክም በጣም ትመሳሰላላችሁ ልልሽ ፈልጌ ነው››
ዝም አለች….በጦር ኃይሎች አድርገን በ18 ማዞሪያ ታጥፈን በአንቦ መስመር አሸዋ ሜዳን አቆርጠን ወደቡራዬ ተጓዝን…እሷ እውነትም እንዳለችው ወደየትም ብነዳው ግድ ያላት አትመስልም ነበር..አይኗን በመኪናው መስታወት ወደውጭ ልካ በየመንገዱ ዳር ያለውን ትዕይንት ምታይ ትመስላለች ….ግን አታይም እሳቤዋም እይታዋም ከውስጧ ጋር እንደሆነ ያስታውቃል…ብራዩንም አለፍን ፣እኔም አላቆምኩም እሷም አቁም አላለችኝ…ግን ጊንጪ ልንደርስ ኪሎ ሜትሮች ሲቀረን የሆነ ለጥ ያለ ሜዳ ጋር ስንደርስ…..‹‹ይቅርታ ማን ነበር ስምህ...….?››ስትል ከሳዕታት ዝምታ በኃላ አብሻቂ ጥያቄ ለሁለተኛ ጊዜ ጠየቀችኝ….
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
‹‹ከተለየኋት በኋላ ስለእሷ ማሰብ ላቆም አልቻልኩም ነበር..እንዴት አድርጌ ከዚህ ሀዘን ላወጣት እችላለሁ….?እንዴት አድርጌ ላግዛት እችላለሁ….? የግድ አባቷ እስኪመጡ መጠበቅ የለብኝም..አባቷ ስል አባቷ ብቻ አይደሉም እናቷም ጭምር.. ጓደኛዋም ጭምር እንደሆኑ መላ ሰፈሩ ያውቃል..ብቻቸውን ነው ያሳደጎት….እድሜ ልኳን ከአባቷ ተለይታ ኖራ አታውቅም..ይሄንን ማንም ያውቃል…ዩኒቨርሲቲ ጎንደር ደርሷት መለያየት ግድ በሆነበት ጊዜ እንኳን እሷ ከአንተ ተለይቼ መሄድ ስለማልችል ትቼዋለሁ ስትል..አባቷም እውነትሽን ነው አንቺ ትምህርትሽን ከምትተይ እኔ አብሬሽ ሄዳለሁ በማለት…ስራቸውን ከአዲስ አበባ ወደ ጎንደር በመቀየር አብረዋት ዘምተዋል…ይህ ሀገር የሚያውቀው ሀቅ ነው……..አሁን አባቷ ለጉዳይ ወደውጭ ሀገር እንደሄዱ ነግራኛለች….ስጨነቅ አንግቼ በማግስቱ ያለውን ቀንም በተመሳሳይ መሸበር አሳለፍኩ
…..ግን……?››
ድንገት ንግሩን አቋረጥኩትና ‹‹አልደከመህም መኝታ ቤት ሄደን አልጋ ላይ አረፍ ብለን የቀረውን ትጨርስልኝ….?››አለችው
‹‹በቀላሉ ያልቃል ብለሽ ነው….?››
‹‹እንሞክረው….?››
ደስ እንዳሽ ብሎ ብርጭቆውን ይዞ ተነሳ.. ቀድማው ወደመኝታ ቤት አመራች፤ እየተንጋዳገደ ከኃላ ተከተላት….የእሱና የሰላም የፍቅር ታሪክ ብቻ ሳይሆን የእሷ እና የእሱንም መጨረሻ እንዴት እንደሚጠናቃቅ ማወቅ አጓጓት
///
መኝታ ቤት ገብተው አልጋ ላይ ጎን ለጎን ትራስ በመደገፍ ጋደም ብለው ከተመቻቹ በኃላ ወሬውን ካቆሙበት ቀጠሉ፡፡
‹‹እና እንደነገርኩሽ በእሷ ጉዳይ ስጨነቅ አድሬ ስጨነቅ ውዬ …ከእንደገና መልሼ መጥፎ ለሊት ካሳለፍኩ በኃ
ኋላ ዛሬ ጥዋት ስልኬ ጠራ …አነሳሁት‹‹ሄሎ››
‹‹ሄሎ››
‹‹ማን ልበል….?››ስል ጠየቅኩ፡፡
‹‹ትናንት ማታ ያደረስከኝ ልጅ ነኝ..ቁጥርህን ከተውክልኝ ካርድ ላይ አግኝቼው ነው››አለቺኝ.…
እንደዛ በፍጥነት ትደውልልኛለች ብዬ አላሳብኩም ነበር..ትናንትና ስልክ ቁጥሬን ፅፌ ትቼላት ሰወጣ ለምን አልባቱ ብዬ ነበር..ምን አልባት በዛ ስካር ውስጥ ሆና የሰጠኋትን ወረቀት ቀዳዳም ቆሻሻ ቅርጫት ውስጥ ልትጥለው ትችላላች የሚልም ግምት ነበርኝ..እና ደወለችልኝ ..ለዛውም ገና በጥዋት4 ሰዓት…እንደደረስኩ መኪናዬን ዳር አስይዤ አቆምኩና ወርጄ የውጩን በራፍ እንኳኳሁ…ከፈተችልኝ….
‹‹እሺ ደህና ነሽ ግን….?››
ጥያቄዬን ችላ ብላ ‹‹አሁን እየጠበቅኩህ ነው ና››አለችኝ
‹‹አቤት….?››አልኳት ይበልጥ እንድታብራራልኝ ፈልጌ
እሷ እቴ ስልኩን ጆሮዬ ላይ ጠረቀመችው
‹‹ይህቺ ልጅ ጤናም የላትም እንዴ . ….?.››አልኩና የላዳዬን ሞተር በማስነሳት ወደቤቷ ተፈተለኩ..እንዴ እሷ ና ብላኝ እንዴት እዘገያለሁ….?፡፡
‹‹ታዲያ እቤት ስትሄድ አገኘሀት….?››ኬድሮን ነች የጠየቀችው በእጇ ከያዘችው ብርጭቆ መጠጥ አንዴ እየተጎነጨች
‹‹አዎ ..እንደደረስኩ መኪናዋን ዳር አስይዤ አቆምኩና ወርጄ የውጩን በራፍ እንኳኳው…እራሷ ከፈተችልኝ….ጉስቁልናዋ እንዳለ ነበር..ስልችት ብሏታል…የሆነ ልቧን ስብብርብረ ያደረገው ነገር እንዳለ እርግጠኛ ነኝ..እንደውም የፍቅር ነገር ይመስለኛል….››
‹‹እሺ ማን ነበረ ስምህ….?›› አለችኝ ግድ የለሽ እና አናዳጅ በሆነ የድምጽ ቅላፄ….አይገርምሽም ዕድሜሽን ሙሉ ያመለክሽው ልጅ… ስንት ቀን እና ሌት የናፈቃሽው እና በትዝታው የተሰቃየሽለት ልጅ -ማን ነበር ስምሽ ሲልሽ…..….?
በውስጥሽ የሚፈጥረው ስሜት ግማሽ ህልውናሽ የመደምሰስ አይነት ነው …..እመኚኝ በጣም ነው የሚያመው …እሷ ግን ለእኔ የስሜት መጎዳት ቁብ ሳይኖራት፤.መልሴንም ለመስማት ትግስት አጥታ ወደትዕዛዞ ተሸጋገረች
‹‹ካላስቸገርኩህ የሆነ ቦታ ትወስደኛለህ…….?››
‹‹የፈለግሺው ባታ …ተዘጋጂና ነይ መኪና ውስጥ እጠብቅሻለሁ››ብዬ ወደላዳዬ ፊቴን አዞርኩ‹‹አይ ላዳህን ወደግቢው አስገባት እና አቁማት.. በእኔ መኪና ነው የምንሄደው፤ ከከተማ ወጣ ማለት ነው የፈለግኩት…..››አለቺኝ፡
ግራ ግብት እንዳለኝ ወደኃላዬ ተመለስኩና ላዳዬ ውስጥ ስገባ እሷ ደግሞ የውጩን በራፍ ከፈተችልኝ…ወደ ጊቢ ውሰጥ አስገባኋትና ሚጢጢ ላዳዬን ግዙፍ የእሷ ላንድኩሩዘር መኪና ጎን አቆምኳትና ሞተሩን አጥፍቼ ወጣሁ… በሩን ዘግቼ ቆምኩ..
‹‹እሷ ወደሳሎን ተመልሳ እየገባች ነበር…ደግሞ የሰውነቷ ቅርፅ ከቁመቷ ጋር ያለው ምጣኔ እንዴት አባቱ ያምር ነበር መሰለሽ…..5 ደቂቃ ሳትቆይ ተመልሳ ወጣችና የሳሎኑን በራፍ መቆለፍ ጀመረች ….በእጇ ካንጠለጠለችው ቦርሳ በስተቀር ምንም የያዘችውም ሆነ የቀየረችው ነገር አልነበረም… እንደነበረችው ነው ተመልሳ የመጣችው..ዝንጥንጥ ብላ የምትመጣ መስሎኝ ነበር..ግን በለበሰችው ቱታ ሱሪ እና ቲሸረት ነው አሁንም ያለችው..ስሬ እንደደረሰች ከቦርሳዋ ውስጥ ቁልፍ አወጣችና ወረወረችልኝ …በአየር ላይ ቀለብኩና ወደመኪናዋ ተንቀሳቀስኩ…..ሞተሩን እስነስቼ ከግቢሁ ከወጣሁ በኋላ አቁሜ ጠበቅኳት… የውጩውን በራፍ በመዝጋት እና በመቆለፍ መጣችና ጋቢና በመግባት ከጎኔ ትቀመጣለች ብዬ ስጠብቅ የኃላውን በራፍ ከፍታ ገባች……››
‹‹ምነው እዚህ አይሻልሽም….?›› ልላት ነበር ..ግን አንደበቴን ማላቀቅ አልቻልኩም…በእስፖኪዬ ወደኃላ ተመለከትኳት ….ግማሽ እሷነቷ ሞቶ ግማሽ እሷነቷ ብቻ በህይወት እና በሞት መካከል ያለ ይመስላል..ልክ እኔ ለመሞት ወደሀገሬ ልግባ ብዬ በወሰንኩበት በዛ ጭለማ ጊዜ የነበርኩበትን ሁኔታ አስታወሰችኝ ….
‹‹ሰላም ወዴት ነው የምንሄደው..….?››ብዬ ጠየቅኳት
‹‹አቤት›› አለችኝ እንደመባነን ብላ
‹‹ወዴት ልንዳው ነው ያልኩሽ….?››
‹‹ወደ ፈለከው…. ግን ከከተማ ውጭ እና ፀጥ ያለ ቦታ ይሁን እንጂ ወደየትም ይሁን …..››
‹‹እሺ››
‹‹ግን ስሜን መቼ ነው የነገርኩህ….….?ሰላም ብለህ የጠራህኝ መሰለኝ….?››
‹‹ነግረሺኝ አይደለም…››
‹‹እና እንዴት አወቅከው…..….?››
‹‹አውቄውም አይደለም…ሰላም ማለት ለእድሜ ልኬ ያፈቀርኳት..አሁንም ድረስ የማፈቅራት ከህጻንነቴ ጀምሮ የማውቃት ፤መቼም ልረሳት የማልችላት ልጅ ስም ነው…እና ያው ፍቅሯ ጅል አደርርጎኛል መሰለኝ ብዙ ሴቶችን ሰላም ብዬ መጥራት እወዳለሁ…››አልኳት….ሽሙጤ ሳይገባት….ፈገግ አለችና‹‹ ይገርማል እንደአጋጣሚ የእኔም ስም ሰላም ነው››አለችኝ
‹‹አውቃለሁ››
‹‹ማለት›….?›››መልሶ ግር ብሏት
‹‹በመልክም በጣም ትመሳሰላላችሁ ልልሽ ፈልጌ ነው››
ዝም አለች….በጦር ኃይሎች አድርገን በ18 ማዞሪያ ታጥፈን በአንቦ መስመር አሸዋ ሜዳን አቆርጠን ወደቡራዬ ተጓዝን…እሷ እውነትም እንዳለችው ወደየትም ብነዳው ግድ ያላት አትመስልም ነበር..አይኗን በመኪናው መስታወት ወደውጭ ልካ በየመንገዱ ዳር ያለውን ትዕይንት ምታይ ትመስላለች ….ግን አታይም እሳቤዋም እይታዋም ከውስጧ ጋር እንደሆነ ያስታውቃል…ብራዩንም አለፍን ፣እኔም አላቆምኩም እሷም አቁም አላለችኝ…ግን ጊንጪ ልንደርስ ኪሎ ሜትሮች ሲቀረን የሆነ ለጥ ያለ ሜዳ ጋር ስንደርስ…..‹‹ይቅርታ ማን ነበር ስምህ...….?››ስትል ከሳዕታት ዝምታ በኃላ አብሻቂ ጥያቄ ለሁለተኛ ጊዜ ጠየቀችኝ….
👍93❤6
‹‹ኤርሚየስ››
‹‹ኤርሚያስ …እዚህ ጋር ታቆምልኝ..….?››
ዳር ያዝኩና አቆምኩላት…ወረደችና የመኪናዋን የኃላ ኮፈን ከፍታ ምንጣፍ በማውጣት አንድ ጠርሙስ ያልተከፈተ ውስኪ በመያዝ ከመኪናው እርቃ ወደአንድ ዘርፋፋ ቅርንጫፍ ወደተሸከመ ዛፍ ሄደችና ጥላው ባለበት አቅጣጫ ምንጣፍን አንጥፋ እንደቡዲስት መለኩሴ እግሮቾን አነባብራ በመቀመጥ የጠርሙሱን ክዳኑን ተታግላ ከፈተችና አንዴ በመጎንጨት ወደ ፅሞናዋ ተመለሰች…..
እኔን ልክ እንደ ግኡዙ መኪናዋ ነበር የቆጠረችኝ… እስከመፈጠሬም እረስታኛለች…20 ለሚሆኑ ደቂቃዎች ከመኪናው ሳልወርድ የተለያዩ ኤፍ. ኤም ጣቢያዎችን እየቀያየርኩ ሳረብሻት ለመቆየት ሞከርኩ… ከዛ በላይ ግን አልቻልኩም… መኪናውን ከፍቼ ወጣሁና በዝግታ እርምጃ ወደእሷ በመሄድ አንድ ሜትር ከእሷ ርቄ ከፊትለፊቷ ሳር የለበሰ ሜዳ ላይ ቁጭ አልኩ……በሁለት ጉንጮቾ እንባዋ ያለምንም ድምጽ ትረጫዋለች….ደነገጥኩ…. ምን እንደምላትም ሊገለፅልኝ አልቻለም፡፡
‹-በህይወትህ መሞት ፈልገህ ግን ደግሞ እንዴት መሞት እንዳለብህ ግራ ገብቶህ ያውቃል….?፡፡››ስትል ጠየቀችኝ
‹‹ብዙ ጊዜ አዎ…….?››መለስኩላት
‹‹እና እንዴት አደረግክ….?››
‹‹ቆይ ዛሬ…ቆይ ነገ…በገመድ ተንጠልጥዬ ብሞት ይሻላል ወይስ መድሀኒት ልጋት……….?ከፎቅ ላይ እራሴን ልፈጥፍጥ ወይስ የሚበር መኪና ውስጥ እራሴን ወርውሬ ይጨፍልቀኝ….? ብዬ ሳማርጥ በአንዱ መወሰን አቅቶኝ ስዋልል ቆይና ሁለት የምወዳቸው ሰዎች ወደአዕምሮዬ ሲመጡ ደግሞ እስኪ ቢያንስ ለእነሱ ስል ብዬ እታገሳለሁ..ከዛ ቀስ በቀስ ያ ስሜት ይጠፋል ወይም ይደበዝዛል…ቢያንስ ለጊዜውም ቢሆን ››
‹‹ለሁለት ሰዎች ስትል….?››
✨ይቀጥላል✨
#YouTube ቻናሌን subscribe እያደረጋቹ እዛም ላይ ምርጥ ምርጥ ስራዎች ለማጋጀት የናንተን subscribe ማድረግ ነው የምንጠብቀው እባካቹ እያረጋቹ😘
👇
https://www.youtube.com/@atronose
Follow my channel on WhatsApp 👇👇
https://whatsapp.com/channel/0029VaDdoKaJENxsTyh8E43Z
‹‹ኤርሚያስ …እዚህ ጋር ታቆምልኝ..….?››
ዳር ያዝኩና አቆምኩላት…ወረደችና የመኪናዋን የኃላ ኮፈን ከፍታ ምንጣፍ በማውጣት አንድ ጠርሙስ ያልተከፈተ ውስኪ በመያዝ ከመኪናው እርቃ ወደአንድ ዘርፋፋ ቅርንጫፍ ወደተሸከመ ዛፍ ሄደችና ጥላው ባለበት አቅጣጫ ምንጣፍን አንጥፋ እንደቡዲስት መለኩሴ እግሮቾን አነባብራ በመቀመጥ የጠርሙሱን ክዳኑን ተታግላ ከፈተችና አንዴ በመጎንጨት ወደ ፅሞናዋ ተመለሰች…..
እኔን ልክ እንደ ግኡዙ መኪናዋ ነበር የቆጠረችኝ… እስከመፈጠሬም እረስታኛለች…20 ለሚሆኑ ደቂቃዎች ከመኪናው ሳልወርድ የተለያዩ ኤፍ. ኤም ጣቢያዎችን እየቀያየርኩ ሳረብሻት ለመቆየት ሞከርኩ… ከዛ በላይ ግን አልቻልኩም… መኪናውን ከፍቼ ወጣሁና በዝግታ እርምጃ ወደእሷ በመሄድ አንድ ሜትር ከእሷ ርቄ ከፊትለፊቷ ሳር የለበሰ ሜዳ ላይ ቁጭ አልኩ……በሁለት ጉንጮቾ እንባዋ ያለምንም ድምጽ ትረጫዋለች….ደነገጥኩ…. ምን እንደምላትም ሊገለፅልኝ አልቻለም፡፡
‹-በህይወትህ መሞት ፈልገህ ግን ደግሞ እንዴት መሞት እንዳለብህ ግራ ገብቶህ ያውቃል….?፡፡››ስትል ጠየቀችኝ
‹‹ብዙ ጊዜ አዎ…….?››መለስኩላት
‹‹እና እንዴት አደረግክ….?››
‹‹ቆይ ዛሬ…ቆይ ነገ…በገመድ ተንጠልጥዬ ብሞት ይሻላል ወይስ መድሀኒት ልጋት……….?ከፎቅ ላይ እራሴን ልፈጥፍጥ ወይስ የሚበር መኪና ውስጥ እራሴን ወርውሬ ይጨፍልቀኝ….? ብዬ ሳማርጥ በአንዱ መወሰን አቅቶኝ ስዋልል ቆይና ሁለት የምወዳቸው ሰዎች ወደአዕምሮዬ ሲመጡ ደግሞ እስኪ ቢያንስ ለእነሱ ስል ብዬ እታገሳለሁ..ከዛ ቀስ በቀስ ያ ስሜት ይጠፋል ወይም ይደበዝዛል…ቢያንስ ለጊዜውም ቢሆን ››
‹‹ለሁለት ሰዎች ስትል….?››
✨ይቀጥላል✨
#YouTube ቻናሌን subscribe እያደረጋቹ እዛም ላይ ምርጥ ምርጥ ስራዎች ለማጋጀት የናንተን subscribe ማድረግ ነው የምንጠብቀው እባካቹ እያረጋቹ😘
👇
https://www.youtube.com/@atronose
Follow my channel on WhatsApp 👇👇
https://whatsapp.com/channel/0029VaDdoKaJENxsTyh8E43Z
👍69❤10🥰3
👁በ'ነሱ ቤት👁
🍃ክፍል ሃያ አምስት🍃
❤❤❤❤❤❤❤
ሰመረ ለስራ ጉዳይ በሄደበት አንድ እንፃ ላይ ሆኖ የአዲስ አበባን ገፅታ በመስኮት አሻግሮ ይመለከታል ።ለስራ ጉዳይ የቀጠረው ሰው ከሌላ እንግዳ ጋር እየተነጋገረ ነው በሚል ጠብቅ ባሉት መሰረት እየጠበቀ ነው። ውስጡ ግን ንድድ ብሎበታል እንዴት በተመሳሳይ ቀን በተመሳሳይ ሰአት ሁለት ሰው ይቀጥራል ።የዘገየውት አምስት ደቂቃ ቢሆን ነው በዛች ሰአት መቼም ትህግስት አጥቶ ነው ሌላ ሰው ያስገባው አይባልም ኤጭ ድሮም ከአበሻጋር ስራ ለመስራት መሞከር መዳረቅ ነው ። እያለ በውስጡ ንጭንጭ ማለት ጀምሯል ።
ድንገት ስልኩ እሪ ስትልበት እንደ መደንገጥ አለ አደነጋገጡ ለራሱም ገረመው ፡ስልኩን ከኪሱ አውጥቶ አየው የሚያውቀው ቁጥር አልነበረም ።
"ሄሎ "አለ ከዛኛው ወገን ዝምታ ሰፍኗል ደግሞ "ሄሎ"አለ ትህግስት ባጣ ድምፅ ።ከዛወገን
"ሃ ሉ"አለ የሴት ድምፅ ቀርፈፍ ብሎ
"ሄሎ ማን ልበል "አለ ሰመረ ኮስተር ብሎ
"እእ እኔ "
"ይቅርታ እኔ ትያለሽ እንዴ ካንቺ ሌላ የደወለ አለ ምን ልርዳሽ ማነሽ"አለ የቀጠረውን ሰው ንዴት እየተወጣ ይመስል በቁጣ
"እንዴ አነጋገርህን ተጠንቀቅ እንጂ እህ "አለች
"በይ በይ ማንነትሽን ካልተናገርሽ ልዘጋው ነው ስራ አሐብኝ "አለ ሰመረ ንድድ እያለው
"ቆይ! እኔ አብላካት ነኝ ስልክህን ሰሚር ሰጥቶኝ ነው እ ማለት በቃ ልደውልልህ ስለፈለኩ ነው "አለች አብላካት እየፈራች ። ሰመረ ድንገት ቱግ የሚለውን ነገር ከዚ በፊትም አይታለች በዚ ለየት ይልባታል
"እንዴ አንቺ ነሽ እንዴ ሚጣ "አላት ሰመረ ውስጡን ደስ እያለው
"ሚጣ አይደለውም አብላካት ነው ስሜ"አለች
"እእሺ በቃ እንዴት ነሽ ግን "አላት
"ደና ነኝ አንተ እንዴት ነህ "አለች የምትናገረው ግራ እየገባት
"ደና ነኝ አብ ላካት ችግር አለ እንዴ ?"አላት
"ኧረ የለም "አለች ልቧ ግን ክፉኛ እየመታ ነው። ፍቅር ማለት ይሄ ነው እንዴ አለች ለራሷ።
"አይ ስትደውይልኝ እኮ..."ብሎ ሳይጨርሰው ተወው
"ብደውል ችግር አለው ማለት አንተ ባለ ውለታዬ ነህ በዛላይ ጓደኛዬ ሰሚር ስለኔ እንደምታስብ ሲነግረኝ ደና መሆኔን ልነግርህ ስለፈለኩ ነው መደወሌ የሚረብሽህ ከሆነ ግን ሁለተኛ አልደውልም "አለችው ቅር እያላት
"ቆይ አትቆጪ እንደዛ ለማለት ፈልጌ አይደለም እንደው አንድ ነገር ካለ ብዬ ነው"አላት ተጠንቅቆ
"ስለ ጓደኛህ ጌታነህ ከሆነ የለም ፡አትጨነቅ እሱን በጭራሽ አላገኘውም ያሰበው ነገር ካለም እንዳሰበ ይቀራታል "አለችው ቆፍጠን ብላ
"እእም ገባኝ እባክሽ እራስሽን ጠብቂ "አላት ውስጡ ለምን እንደው ለዝች ልጅ እራርቶበታል
"እሺ አመሰገናለው ስላሰብክልኝ "አለችው
"ችግር የለም ምሳ በላሽ "አላትና በራሱ መልሶ ተገረመ እንዴ ምን አገባህ ጭራሽ ምሳ በላሽ አልካት ሰመረ ምን እየሆንክ ነው እቺን ታዳጊ ምን አድርጊ ልትላት ነው' አለ በውስጡ
"አአዎ አመሰገናለው እእ ሰላም ዋል በቃ"አለች አብላካት እንዴት ምን እንደምታወራ ግራ እየገባት ።የሰመረ ድምፅ በራሱ አንዳች የፍቅር ስሜት ያጭራል መናገር የፈለገችውን የተለማመደችውን ቃል ሁሉ አስጠፋባት ። በቃ ፍቅር ማለት ይህ ነው ምን ይሻለኛል እሱ እንዳሰብኩት ባይፈልገኝስ ምን ልሆን ነው ገና ካሁኑ ትንፋሽ እያጠረኝ ነው በዋላ ምን ሊፈጠር ነው ብላ አሰበች
"እሺ ሚጣ ማማለቴ አብላካት "አለ ሰመረ እንዳትናደድበት እየተጠነቀቀ
"እሺ ቻዎ "
"ቻዎ እሺ እደውላለው "አላትና ስልኩን ዘጋው ። ስልኩን ከዘጋው በዋላ ጥሩ ስሜት ተሰማው ፣መልሶ ይሄንን ስሜቱን ፈራው አብላካትን እንዲ የሚንከባከብበትን ምክንያት ሊረዳው አልቻለም መቼም እችን ታዳጊ ልጅ በሌላ እይታ ተመልክቻት ነው ለማለት አሳፍሮታል እንዴት ይሆናል ።አይ አዝኜላት ብቻነው ብሎ እራሱን ገሰፀ።
አብላካት ሰመረን ስላነጋገረችው በጣም ተደስታ ነበር ። ጋደኛዋ ሳምራዊትን ጠርታ እንደደወለች በመንገር ስትስቅ ነበር ።ጓደኛዋ እስክትታዘባት ፍልቅልቅ እያለች ነበር የምታወራት ። ሳምራዊት በአብላካት ደስታ ብትደሰትም ደሞ በቀላሉ እንዳትሰበር ፈራችላት ። ሱቅ ዘጋግተው ወደ ቤት ሲሄዱም በየመንገዱ ስለሰመረ ነበር የምታወራት ልክ እረዘም ላለ ጊዜ አብራው እንደቆየች ሁሉ ። ሳምራዊት የሰመረን ነገር ተረጋግታ መያዝ እንዳለባት እንዳፈቀረችው ፈጥና መንገር እንደሌለባት መከረቻት ።አብላካት በጭራሽ እንደማትነግረው ነገር ግን በራሱ ሰአት ከጠየቃት እምቢ የማለት አቅም እንደሌላት ነገረቻት ። እናም ሳምራዊት ወደቤቷ የምትሄድበት ቅያስ ጋር ስትደርስ ቆም አሉና ማውራት ጀመሩ ትንሽ በሰመረ ዙሪያ ሲያወሩ እቅድ ሲያወጡቆዩ ።በዚ መሃል አብላካት እመም ተሰማትና ጎንበስ አለች ።ሳምራዊት ተጨንቃ ያዝ አደረገቻት አብላካት ተደግፋት እራሷን ያዘች ዞረባት ,,,,,,,,,,
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
🍃ክፍል ሃያ አምስት🍃
❤❤❤❤❤❤❤
ሰመረ ለስራ ጉዳይ በሄደበት አንድ እንፃ ላይ ሆኖ የአዲስ አበባን ገፅታ በመስኮት አሻግሮ ይመለከታል ።ለስራ ጉዳይ የቀጠረው ሰው ከሌላ እንግዳ ጋር እየተነጋገረ ነው በሚል ጠብቅ ባሉት መሰረት እየጠበቀ ነው። ውስጡ ግን ንድድ ብሎበታል እንዴት በተመሳሳይ ቀን በተመሳሳይ ሰአት ሁለት ሰው ይቀጥራል ።የዘገየውት አምስት ደቂቃ ቢሆን ነው በዛች ሰአት መቼም ትህግስት አጥቶ ነው ሌላ ሰው ያስገባው አይባልም ኤጭ ድሮም ከአበሻጋር ስራ ለመስራት መሞከር መዳረቅ ነው ። እያለ በውስጡ ንጭንጭ ማለት ጀምሯል ።
ድንገት ስልኩ እሪ ስትልበት እንደ መደንገጥ አለ አደነጋገጡ ለራሱም ገረመው ፡ስልኩን ከኪሱ አውጥቶ አየው የሚያውቀው ቁጥር አልነበረም ።
"ሄሎ "አለ ከዛኛው ወገን ዝምታ ሰፍኗል ደግሞ "ሄሎ"አለ ትህግስት ባጣ ድምፅ ።ከዛወገን
"ሃ ሉ"አለ የሴት ድምፅ ቀርፈፍ ብሎ
"ሄሎ ማን ልበል "አለ ሰመረ ኮስተር ብሎ
"እእ እኔ "
"ይቅርታ እኔ ትያለሽ እንዴ ካንቺ ሌላ የደወለ አለ ምን ልርዳሽ ማነሽ"አለ የቀጠረውን ሰው ንዴት እየተወጣ ይመስል በቁጣ
"እንዴ አነጋገርህን ተጠንቀቅ እንጂ እህ "አለች
"በይ በይ ማንነትሽን ካልተናገርሽ ልዘጋው ነው ስራ አሐብኝ "አለ ሰመረ ንድድ እያለው
"ቆይ! እኔ አብላካት ነኝ ስልክህን ሰሚር ሰጥቶኝ ነው እ ማለት በቃ ልደውልልህ ስለፈለኩ ነው "አለች አብላካት እየፈራች ። ሰመረ ድንገት ቱግ የሚለውን ነገር ከዚ በፊትም አይታለች በዚ ለየት ይልባታል
"እንዴ አንቺ ነሽ እንዴ ሚጣ "አላት ሰመረ ውስጡን ደስ እያለው
"ሚጣ አይደለውም አብላካት ነው ስሜ"አለች
"እእሺ በቃ እንዴት ነሽ ግን "አላት
"ደና ነኝ አንተ እንዴት ነህ "አለች የምትናገረው ግራ እየገባት
"ደና ነኝ አብ ላካት ችግር አለ እንዴ ?"አላት
"ኧረ የለም "አለች ልቧ ግን ክፉኛ እየመታ ነው። ፍቅር ማለት ይሄ ነው እንዴ አለች ለራሷ።
"አይ ስትደውይልኝ እኮ..."ብሎ ሳይጨርሰው ተወው
"ብደውል ችግር አለው ማለት አንተ ባለ ውለታዬ ነህ በዛላይ ጓደኛዬ ሰሚር ስለኔ እንደምታስብ ሲነግረኝ ደና መሆኔን ልነግርህ ስለፈለኩ ነው መደወሌ የሚረብሽህ ከሆነ ግን ሁለተኛ አልደውልም "አለችው ቅር እያላት
"ቆይ አትቆጪ እንደዛ ለማለት ፈልጌ አይደለም እንደው አንድ ነገር ካለ ብዬ ነው"አላት ተጠንቅቆ
"ስለ ጓደኛህ ጌታነህ ከሆነ የለም ፡አትጨነቅ እሱን በጭራሽ አላገኘውም ያሰበው ነገር ካለም እንዳሰበ ይቀራታል "አለችው ቆፍጠን ብላ
"እእም ገባኝ እባክሽ እራስሽን ጠብቂ "አላት ውስጡ ለምን እንደው ለዝች ልጅ እራርቶበታል
"እሺ አመሰገናለው ስላሰብክልኝ "አለችው
"ችግር የለም ምሳ በላሽ "አላትና በራሱ መልሶ ተገረመ እንዴ ምን አገባህ ጭራሽ ምሳ በላሽ አልካት ሰመረ ምን እየሆንክ ነው እቺን ታዳጊ ምን አድርጊ ልትላት ነው' አለ በውስጡ
"አአዎ አመሰገናለው እእ ሰላም ዋል በቃ"አለች አብላካት እንዴት ምን እንደምታወራ ግራ እየገባት ።የሰመረ ድምፅ በራሱ አንዳች የፍቅር ስሜት ያጭራል መናገር የፈለገችውን የተለማመደችውን ቃል ሁሉ አስጠፋባት ። በቃ ፍቅር ማለት ይህ ነው ምን ይሻለኛል እሱ እንዳሰብኩት ባይፈልገኝስ ምን ልሆን ነው ገና ካሁኑ ትንፋሽ እያጠረኝ ነው በዋላ ምን ሊፈጠር ነው ብላ አሰበች
"እሺ ሚጣ ማማለቴ አብላካት "አለ ሰመረ እንዳትናደድበት እየተጠነቀቀ
"እሺ ቻዎ "
"ቻዎ እሺ እደውላለው "አላትና ስልኩን ዘጋው ። ስልኩን ከዘጋው በዋላ ጥሩ ስሜት ተሰማው ፣መልሶ ይሄንን ስሜቱን ፈራው አብላካትን እንዲ የሚንከባከብበትን ምክንያት ሊረዳው አልቻለም መቼም እችን ታዳጊ ልጅ በሌላ እይታ ተመልክቻት ነው ለማለት አሳፍሮታል እንዴት ይሆናል ።አይ አዝኜላት ብቻነው ብሎ እራሱን ገሰፀ።
አብላካት ሰመረን ስላነጋገረችው በጣም ተደስታ ነበር ። ጋደኛዋ ሳምራዊትን ጠርታ እንደደወለች በመንገር ስትስቅ ነበር ።ጓደኛዋ እስክትታዘባት ፍልቅልቅ እያለች ነበር የምታወራት ። ሳምራዊት በአብላካት ደስታ ብትደሰትም ደሞ በቀላሉ እንዳትሰበር ፈራችላት ። ሱቅ ዘጋግተው ወደ ቤት ሲሄዱም በየመንገዱ ስለሰመረ ነበር የምታወራት ልክ እረዘም ላለ ጊዜ አብራው እንደቆየች ሁሉ ። ሳምራዊት የሰመረን ነገር ተረጋግታ መያዝ እንዳለባት እንዳፈቀረችው ፈጥና መንገር እንደሌለባት መከረቻት ።አብላካት በጭራሽ እንደማትነግረው ነገር ግን በራሱ ሰአት ከጠየቃት እምቢ የማለት አቅም እንደሌላት ነገረቻት ። እናም ሳምራዊት ወደቤቷ የምትሄድበት ቅያስ ጋር ስትደርስ ቆም አሉና ማውራት ጀመሩ ትንሽ በሰመረ ዙሪያ ሲያወሩ እቅድ ሲያወጡቆዩ ።በዚ መሃል አብላካት እመም ተሰማትና ጎንበስ አለች ።ሳምራዊት ተጨንቃ ያዝ አደረገቻት አብላካት ተደግፋት እራሷን ያዘች ዞረባት ,,,,,,,,,,
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍96❤12🤔2👎1👏1
🍃በ'ነሱ ቤት🍃
🌺ክፍል ሃያ ስድስት🌺
🌺🍀🌺🍀🌺🍀🌺
ሳምራዊት አብላካትን ወደራሷ አስጠግታ አቅፋት ፀጉሯን እየነካካች "አቢ ወይኔ ጉዴ ፈላ !በጣም አመመሽ እንዴ?"ብላ ጠየቀቻት አብላካት መልስ ሳትሰጣት ግንባሯን እያሻሸች ቆየች ። የሳምራዊትንም የእናትነት መልክ ያለው አስተቃቀፍ የወደደችው መሰለች እናም ወደራሷ እስክትመለስ በእቅፏ ቆየች ። አንድ ሁለት ሰው በአጠገባቸው ሲያልፉ በመገረም እና ምን እየሆኑ ነው በሚል ዞር እያሉ ሲያይዋቸው እነሱ ልብ አላሉም ።
"አቢዬ በቃ ወይ እቤት አስገብቼሽ ልመለስ "አለቻት ሳምራዊት በጭንቀት
"አይ አሁን ደደና ነኝ ሳምሪ እማዬ ደሞ ነታመምኩ ይመስላትና ትጨነቃለች "አለቻት ከሳምራዊት እቅፍ እየወጣች ።
"እና አላመመሽም! ኧረ አንቺ ልጅ ይሄ በድንገት በሽተኛ የምትሆኚበት ነገር በእክምና ይታወቅ !?እንዴ ቆይ ምንድነው መታየቱ ያስፈራሽ "አለቻት
"አይ አንቺ ደሞ በቃ እየጎረመስኩ ይሆናል የእድገት ለውጥ ምናምን እራስምታት እና ትንሽ እንደማዞር ብቻ ነው የሚያደርገኝ ውስጤን እኮ የተለየ እመም አይሰማኝም"አለቻት ልትሰናበታት በመዘጋጀት
"ወይ ደማነስ ይሆን እንዴ ?"አለቻት
"እንጃ ሊሆንም ይችላል"አለች አብላካት ድክምክም ባለ ስሜት
"ሊሆን ይችላል ።እሺ ቢያንስ ውሃ በጣም ጠጪ ቢጠማሽም ባይጠማሽም ደም ማነስ ሊሆን ስለሚችል "አለች ሳምራዊት
"እሺ ሳምሪዬ አትጨነቂ አሁን ደና ነኝ "አለቻት
"በቃ እንግዲ ሄደሽ እረፍት አድርጊ እደውልልሻለው ። ደሞ ሳቀልኝ ብለሽ ሰመረ ጋር ዛሬ በድጋሚ እንዳትደውዪ እሺ ወንድልጅ ስትፈጣጥኚ ደስ አይለውም "አለቻት
"ሂጂ ! ሲጀመር ከአሁን በዋላ እራሱ እስኪደውል ነው የምጠብቀው "አለቻት እንደመሳቅ ብላ
"አቢዬ የሀብታም ልጅ ቀልብ የለውም ! ዛሬን አሳልፊ እንጂ እሱ እስኪደውል ጠብቂ አላልኩሽም አታብዢው ግን "አለቻት እየቀለደች
"እሺ በቃ ደና እደሪ ይበልጥ ተደዋውለን እናወራለን ወይም ቴሌ ግራም ግቢ እሺ "አለቻት
"እሺ እንዲሁም ፃፊልኝ አልተኛም እጠብቅሻለው እናወራለን "ብላት ጉጭ ለጉንጭ ተገጫጭተው ተለያዩ ። አብላካት ቤት እንደገባች እናቷ መሳይ የተዳከመ ፊቷን እንዳታይባት ተጠንቅቃ ልብሷን መቀያየር ጀመረች ።መሳይ የልጇ ሰውነት እለት ከለት እየቀነሰ መምጣቱን ልብ ብላለች ነገርግን የቁመቷ መጨመር ያመጣው ለውጥ ይሆናል ብላ አስባለች ።
እራት እየበሉ እየተጨዋወቱ አምሽተው ተኙ አብላካት በተቻላት መጠን የሚሰማትን ስሜት ለእናቷ ደብቃት እንጂ በድካም ዝላለች ልክ ስትሸከም የዋለች ያክል ነበር የሚሰማት ።
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ጌታነህ ለመጀመሪያ ጊዜ አራዳና ሀብታም ነኝ ብሎ በሚፎልልባት ከተማ ጉድ ተሰርቷል ።እንየው እሱን ተከትሎ የገፈቱ ቀማሽ ሆኗል ። በጌታነህ አማካኝነት ነበር በጉሩፕ እንውጣ ተባብለው የሄዱት እናም ለሊቱን አንድ ትልቅ ሆቴል ክፍል ይዘው እየጠጡ እና ሁለቱም ይዘዋቸው የመጡትን ሴቶች እየተሻሹ እንደፈለጉት እየሳሙ እያሽኮረመሙ ቆዩ ። ሴቶቹ ተስማምተው ነው የመጡት ነገር ግን ብዙ መጠጥ አይጠጡም ነበር ።እነጌታነህ ይህንን ልብ አላሉም ። ከቆይታ በዋላ ግን እነጌታነህ እንቅልፍ እንቅልፍ ይላቸው ጀመር ሰውነታቸው ሲደካክም ከሴቶቹጋር እንዳሰቡት ማድረግ የፈለጉትን ሳያደርጉ ቀሩ ።ምክንያቱም እዛው ባሉበት ሰውነታቸው ዝሎ እንቅልፍ ጣላቸው ። ጉዳቸውን ያወቁት ጠዋት ነው። ሲነቁ በተቀመጡበት እንቅልፍ ጥሏቸው እንደነበር አወቁ ሁለቱም እንዴት ብለው በመገረም ተያዩ ጌታነህ በፍጥነት ኪሱን ፈተሸ አምስት ሳንቲም አላስቀሩለትም ።እንየውን ኪሱን እንዲፈትሽ ነገረው እንየውም ባዶ ሆኗል ። ቀጥሎ ስልካቸውን ፈለጉ ስልካቸውም የለም በንዴት ጦፉ ። እንዴት እንዲ አይነት ጉድ ይሰራሉ ። በነሱ ቤት እነዛ የምሽት ሴቶች ላይ ሊጫወቱ ነበር ነገር ግን የተገላቢጦሽ ሆነ ። በራሳቸው እንዳፈሩ የሆቴሉን ክፍል ለቀው ወጡ ። እናም እነዛን አጭበርባሪ ሴቶች ለመበቀል ብለው የምሽት ቤቱ በተደጋጋሚ ሄዱ እዛ ግን ሊያገኟቸው አልቻሉም ። ለነገሩ የሀብታም ስልክ ሰርቀው እዛ ሊገኙ ኖሯል በቃ የሉም። ጌታነህ የጠፋበት ነገር ሳይሆን የተሸወደበት መንገድ አንገበገበው ። ይህንን ጉዳቸውን ለሰመረ ሳይነግሩት ዋጥ አድርገው ይዘውታል ።በርግጥ እንደበፊቱ ከሱ ጋር በግልፅ አያወሩም የሚገናኙትም አንዳንዴ ሆኗል ። ጌታነ ወደ አብላካት መደወሉን አላቆመም እልህ ይዞታል ።ድምጿን መስማቱ ደሞ ሱስ ሆኖበታል ይበልጥ ደሞ አንድ ነገር ለሰመረ ማረጋገጥ ይፈልጋል ያቺ ትንሽ ልጅ ተራ ደሃ ብትሆንም ፣ ሰመረን ማናደድ እስከቻለ ድረስ በፊት ለፊቱ ይዟት መገኘት። ነገር ግን አልተጨበጠችለትም ፡ስለዚ እልህ ይዞታል እናም እንደምንም ብሎ የስራ ቦታዋን ለማጣራት ፈልጓል ።
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
አብላካት በተደጋጋሚ ጎኗን የሚወጋት ነገር እና የራስ ምታቷ አለቅ ሲላት ነገሩ ጫን ያለው ሳይሆን አይቀርም በማለት ከእናቷ ጋር ተነጋግራ እክምና ለማድረግ ወሰነች ።እናቷ መሳይ የነገሩ አሳሳቢነት የተሰማት ሰሞኑን ጠዋት ላይ አብረው ሲወጡ አብላካት በየ እርምጃቸው በድካም ስትቆም ለየት ያለ ነገር ስለሆነባት ነው ። እናም ነገ በጠዋት ተነስተን ወደ እክምና ነው የምንሄደው ስራ አስፈቅጂ አለቻት አብላካት ከዚ ስቃይ ለመገላገል የግድ መታከም እንዳለባት አመነች ። እናቷንም ከማስጨነቅ መታየቱን መረጠች ። ምክንያቱም ከዚ በፊት እናቷ በታመመች ጊዜ አኪም ቤት አልሄድም በማለቷ እንዴት ታዝንና ትጨነቅ እንደነበር ስታስታውስ ።እናቷን በራሷ ቦታ አስቀምጣ ስታስበው ልክ እየሰራች እንዳልሆነ ተሰማት ። እራሷንም ተዝባለች ገና ጤናዋ ሳያሳስባት የሰመረ ፍቅር የሚያምራት ምን ስለሆነ ነው መጀመሪያ በሙሉ እና ጤናማ አቋም ላይ መገኘት አለብኝ ፡ እመምና ፍቅር ተባብረው ሳይደፉኝ የሆንኩትን በቅድሚያ ማወቅ አለብኝ በትክክል ለማሰብም መታከሜ ግድ ነው ! ተስፋ አደረገች ,,,,,,,
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
🌺ክፍል ሃያ ስድስት🌺
🌺🍀🌺🍀🌺🍀🌺
ሳምራዊት አብላካትን ወደራሷ አስጠግታ አቅፋት ፀጉሯን እየነካካች "አቢ ወይኔ ጉዴ ፈላ !በጣም አመመሽ እንዴ?"ብላ ጠየቀቻት አብላካት መልስ ሳትሰጣት ግንባሯን እያሻሸች ቆየች ። የሳምራዊትንም የእናትነት መልክ ያለው አስተቃቀፍ የወደደችው መሰለች እናም ወደራሷ እስክትመለስ በእቅፏ ቆየች ። አንድ ሁለት ሰው በአጠገባቸው ሲያልፉ በመገረም እና ምን እየሆኑ ነው በሚል ዞር እያሉ ሲያይዋቸው እነሱ ልብ አላሉም ።
"አቢዬ በቃ ወይ እቤት አስገብቼሽ ልመለስ "አለቻት ሳምራዊት በጭንቀት
"አይ አሁን ደደና ነኝ ሳምሪ እማዬ ደሞ ነታመምኩ ይመስላትና ትጨነቃለች "አለቻት ከሳምራዊት እቅፍ እየወጣች ።
"እና አላመመሽም! ኧረ አንቺ ልጅ ይሄ በድንገት በሽተኛ የምትሆኚበት ነገር በእክምና ይታወቅ !?እንዴ ቆይ ምንድነው መታየቱ ያስፈራሽ "አለቻት
"አይ አንቺ ደሞ በቃ እየጎረመስኩ ይሆናል የእድገት ለውጥ ምናምን እራስምታት እና ትንሽ እንደማዞር ብቻ ነው የሚያደርገኝ ውስጤን እኮ የተለየ እመም አይሰማኝም"አለቻት ልትሰናበታት በመዘጋጀት
"ወይ ደማነስ ይሆን እንዴ ?"አለቻት
"እንጃ ሊሆንም ይችላል"አለች አብላካት ድክምክም ባለ ስሜት
"ሊሆን ይችላል ።እሺ ቢያንስ ውሃ በጣም ጠጪ ቢጠማሽም ባይጠማሽም ደም ማነስ ሊሆን ስለሚችል "አለች ሳምራዊት
"እሺ ሳምሪዬ አትጨነቂ አሁን ደና ነኝ "አለቻት
"በቃ እንግዲ ሄደሽ እረፍት አድርጊ እደውልልሻለው ። ደሞ ሳቀልኝ ብለሽ ሰመረ ጋር ዛሬ በድጋሚ እንዳትደውዪ እሺ ወንድልጅ ስትፈጣጥኚ ደስ አይለውም "አለቻት
"ሂጂ ! ሲጀመር ከአሁን በዋላ እራሱ እስኪደውል ነው የምጠብቀው "አለቻት እንደመሳቅ ብላ
"አቢዬ የሀብታም ልጅ ቀልብ የለውም ! ዛሬን አሳልፊ እንጂ እሱ እስኪደውል ጠብቂ አላልኩሽም አታብዢው ግን "አለቻት እየቀለደች
"እሺ በቃ ደና እደሪ ይበልጥ ተደዋውለን እናወራለን ወይም ቴሌ ግራም ግቢ እሺ "አለቻት
"እሺ እንዲሁም ፃፊልኝ አልተኛም እጠብቅሻለው እናወራለን "ብላት ጉጭ ለጉንጭ ተገጫጭተው ተለያዩ ። አብላካት ቤት እንደገባች እናቷ መሳይ የተዳከመ ፊቷን እንዳታይባት ተጠንቅቃ ልብሷን መቀያየር ጀመረች ።መሳይ የልጇ ሰውነት እለት ከለት እየቀነሰ መምጣቱን ልብ ብላለች ነገርግን የቁመቷ መጨመር ያመጣው ለውጥ ይሆናል ብላ አስባለች ።
እራት እየበሉ እየተጨዋወቱ አምሽተው ተኙ አብላካት በተቻላት መጠን የሚሰማትን ስሜት ለእናቷ ደብቃት እንጂ በድካም ዝላለች ልክ ስትሸከም የዋለች ያክል ነበር የሚሰማት ።
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ጌታነህ ለመጀመሪያ ጊዜ አራዳና ሀብታም ነኝ ብሎ በሚፎልልባት ከተማ ጉድ ተሰርቷል ።እንየው እሱን ተከትሎ የገፈቱ ቀማሽ ሆኗል ። በጌታነህ አማካኝነት ነበር በጉሩፕ እንውጣ ተባብለው የሄዱት እናም ለሊቱን አንድ ትልቅ ሆቴል ክፍል ይዘው እየጠጡ እና ሁለቱም ይዘዋቸው የመጡትን ሴቶች እየተሻሹ እንደፈለጉት እየሳሙ እያሽኮረመሙ ቆዩ ። ሴቶቹ ተስማምተው ነው የመጡት ነገር ግን ብዙ መጠጥ አይጠጡም ነበር ።እነጌታነህ ይህንን ልብ አላሉም ። ከቆይታ በዋላ ግን እነጌታነህ እንቅልፍ እንቅልፍ ይላቸው ጀመር ሰውነታቸው ሲደካክም ከሴቶቹጋር እንዳሰቡት ማድረግ የፈለጉትን ሳያደርጉ ቀሩ ።ምክንያቱም እዛው ባሉበት ሰውነታቸው ዝሎ እንቅልፍ ጣላቸው ። ጉዳቸውን ያወቁት ጠዋት ነው። ሲነቁ በተቀመጡበት እንቅልፍ ጥሏቸው እንደነበር አወቁ ሁለቱም እንዴት ብለው በመገረም ተያዩ ጌታነህ በፍጥነት ኪሱን ፈተሸ አምስት ሳንቲም አላስቀሩለትም ።እንየውን ኪሱን እንዲፈትሽ ነገረው እንየውም ባዶ ሆኗል ። ቀጥሎ ስልካቸውን ፈለጉ ስልካቸውም የለም በንዴት ጦፉ ። እንዴት እንዲ አይነት ጉድ ይሰራሉ ። በነሱ ቤት እነዛ የምሽት ሴቶች ላይ ሊጫወቱ ነበር ነገር ግን የተገላቢጦሽ ሆነ ። በራሳቸው እንዳፈሩ የሆቴሉን ክፍል ለቀው ወጡ ። እናም እነዛን አጭበርባሪ ሴቶች ለመበቀል ብለው የምሽት ቤቱ በተደጋጋሚ ሄዱ እዛ ግን ሊያገኟቸው አልቻሉም ። ለነገሩ የሀብታም ስልክ ሰርቀው እዛ ሊገኙ ኖሯል በቃ የሉም። ጌታነህ የጠፋበት ነገር ሳይሆን የተሸወደበት መንገድ አንገበገበው ። ይህንን ጉዳቸውን ለሰመረ ሳይነግሩት ዋጥ አድርገው ይዘውታል ።በርግጥ እንደበፊቱ ከሱ ጋር በግልፅ አያወሩም የሚገናኙትም አንዳንዴ ሆኗል ። ጌታነ ወደ አብላካት መደወሉን አላቆመም እልህ ይዞታል ።ድምጿን መስማቱ ደሞ ሱስ ሆኖበታል ይበልጥ ደሞ አንድ ነገር ለሰመረ ማረጋገጥ ይፈልጋል ያቺ ትንሽ ልጅ ተራ ደሃ ብትሆንም ፣ ሰመረን ማናደድ እስከቻለ ድረስ በፊት ለፊቱ ይዟት መገኘት። ነገር ግን አልተጨበጠችለትም ፡ስለዚ እልህ ይዞታል እናም እንደምንም ብሎ የስራ ቦታዋን ለማጣራት ፈልጓል ።
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
አብላካት በተደጋጋሚ ጎኗን የሚወጋት ነገር እና የራስ ምታቷ አለቅ ሲላት ነገሩ ጫን ያለው ሳይሆን አይቀርም በማለት ከእናቷ ጋር ተነጋግራ እክምና ለማድረግ ወሰነች ።እናቷ መሳይ የነገሩ አሳሳቢነት የተሰማት ሰሞኑን ጠዋት ላይ አብረው ሲወጡ አብላካት በየ እርምጃቸው በድካም ስትቆም ለየት ያለ ነገር ስለሆነባት ነው ። እናም ነገ በጠዋት ተነስተን ወደ እክምና ነው የምንሄደው ስራ አስፈቅጂ አለቻት አብላካት ከዚ ስቃይ ለመገላገል የግድ መታከም እንዳለባት አመነች ። እናቷንም ከማስጨነቅ መታየቱን መረጠች ። ምክንያቱም ከዚ በፊት እናቷ በታመመች ጊዜ አኪም ቤት አልሄድም በማለቷ እንዴት ታዝንና ትጨነቅ እንደነበር ስታስታውስ ።እናቷን በራሷ ቦታ አስቀምጣ ስታስበው ልክ እየሰራች እንዳልሆነ ተሰማት ። እራሷንም ተዝባለች ገና ጤናዋ ሳያሳስባት የሰመረ ፍቅር የሚያምራት ምን ስለሆነ ነው መጀመሪያ በሙሉ እና ጤናማ አቋም ላይ መገኘት አለብኝ ፡ እመምና ፍቅር ተባብረው ሳይደፉኝ የሆንኩትን በቅድሚያ ማወቅ አለብኝ በትክክል ለማሰብም መታከሜ ግድ ነው ! ተስፋ አደረገች ,,,,,,,
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍131❤17😁5🥰1
🍄በ'ነሱ ቤት🍄
👁ክፍል ሃያ ሰባት👁
🍃🍃🍃🍃🍃🍃
ሰሚር የሚሰራበት ሬስቶራንት ያለወትሮዋ ተጨናንቃለች ሰሚርና የስራ ባልደረቦቹ እንግዶቻቸውን ለማስተናገድ በነቃና በፈጠነ እንቅስቃሴ ውስጥ ናቸው ። ከቀኑ ስድስት ሰአት ተኩል ነው ሌላ ጊዜ ቢሆን ያን ያክል መጨናነቅ አልነበረም ። የዚ ምክንያት ደሞ አይለኛ ዶፍ ዝናብ መዝነቡ ነው ። ከዝናቡ አይለኝነት የተነሳ መብራት እንኳ ጠፍቶ በጄነተር ነው እየተጠቀሙ ያሉት ። ሰሚር ጌታነህ እና እንየው ገብተው ቦታ መያዛቸው ቢያይም ትህዛዝ ስለበዛበት በፍጥነት ወደነሱ መሄድ አልቻለም ። ጌታነህ ንድድ ብሎ ሲያየው አይን ለአይን ተገጣጠሙ ሰሚር ቶሎ ብሎ አቅጣጫ ቀይሮ ተንቀሳቀሰ።ጌታነህ ወደ እንየው ዞሮ "እንዴ ይሄ ጥጋበኛ በኛ ቲፕ ልብስ እየቀየረ አፈላ እኮ ፡እያየኝ ነው ታውቃለህ ዝም ያለው "አለው እንየው የቤቱ መጨናነቅ በራሱ አልተመቸውም በጫጫታ ውስጥ ምግብ መመገብ አይወድም ዝናቡ የሚያስወጣ ቢሆን ቤት እንቀይር ሊለው ነበር
"ለምን ሌላ ሰው አናዝም የግድ እሱ መሆን አለበት ነፃ የሆነ አስተናጋጅ ጥራ "አለው እንየው
"እኔማ እሱ የለመድነውን ያውቃል ብዬ ነው ቆይ ብቻ "ብሎ ሳይጨርስ አስተናጋጁ ሰሚር በየት ዞሮ እንደመጣ ሳያዩ ከፊለፊታቸው ተደቀነ ።እጁን ወደዋላ እንዳደረገ ጌታነህን አየው ።
"እንዴ በየት በኩል ከች አልክ አንተ ትቢተኛ ልጅ "አለው እያሳነሰው በዕድሜ ሰሚር ቢበልጠውም ።
"ይቅርታ ዛሬ ሰው ስለበዛ እናንተ ከመምጣታቹ በፊት ብዙ ትህዛዝ ስለተቀበልኩ ነው ፡ ምን ይምጣ "አለ ድንብር ብር ብሏል ።ስልኩ ሲጠራ ደሞ ይሰማዋል በዚ በተጨናነቀ ሰአት ማነው የሚደውለው ደሞ ስራፈት ለራሴ ተወጥሬለው አለ በውስጡ
"ለኛ የተለመደውን ደሞ ስልክህ እየጠራ ነው አንሳው እንጂ "አለው ጌታነህ
"ሰምቼዋለው ግን ..."
"ኧረ አንሳና አውራ ሆሆ ታካብዳለህ እንዴ "አለው
"እሺ "ብሎ ስልኩን ከኪሱ አውጥቶ አየው የአብላካት ቁጥር ነው ደንገጥ አለ በዚ ሰአት እንዴት ደወለች ብሎ አነሳው"ሃሉ "አለ በስልክ ውስጥ የአብላካት ድምፅ እየተርገበገበ መጣ ።
"ሰሚር ጉድ ሆንኩልህ ቶሎ ናልኝ በናትህ "አለችው አስተናጋጁ ሰሚር ይበልጥ ተደናግጦ ከነ ጌታነህ እራቅ ብሎ "ምነው አቢ ምን ሆንሽ"አላት
"ሰሚር እናቴ እራሷን ስታ ወደቀች እና ተጎዳች እኔኔ..."ብላ ለቅሶ በለቅሶ ሆነች
"እእ እንዴት አቢ አሁን የተሰ ናቹ "አላት በጭንቀት
"አኪም ቤት ነበርን እኔን ለማሳከም ነበር የሄደችው ።እኔ ከታየው በዋላ ዶክተሩ ለብቻዋ ጠርቶ ምን እንዳላት አላውቅም ከከዛ ወደኔ እየመጣች ሳለ ተልፈስፍሳ ከደረጃው ላይ ወደቀች ሰሚር ምን እንደማደርግ አላውቅም አኪሞቹ ወደውስጥ አስገብተዋታል ወይኔ ጉዴ ፈላ ...."ለቅሶዋን ማቆም አልቻለችም
"እሺ እሺ አንድሰው እንዲተካልኝ አድርጌ እመጣለው ተረጋጊ "አላት አብላካት ለቅሶዋ ሳይቋረጥ ስልኩ ተዘጋ። አስተናጋጁ ሰሚር ልቡ ክፉኛ መታበት ምን ሰምታ ይሆን ፡በቃ አብላካት ከባድ እመም ቢያጋጥማት ነው እናትየውን ለብቻ ላናግርሽ ያለው ዶክተሩ ለዚህም ይሆናል የአብላካት እናት እራሷን መቆጣጠር አቅቷት የወደቀችው ። አስተናጋጁ ሰሚር ለሬስቶራንቱ አላፊ የገጠመውን ችግር ነገረው አላፊው በተጨናነቀ ሰአት ብሎ ቅር እያለው ፈቀደለት ።አስተናጋጁ ሰሚር ቀልቡን አጥቶ አብላካት ወዳለችው ሆስፒታል ፈጠነ ,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ጌታነህ አስተናጋጁ ሰሚር እየሮጠ ሲወጣ ተመልክቶ አንዳች አደጋ እንዳጋጠመው በመረዳቱ መናደዱን አቁሞ ።ሌላ ሰው አዘዘ እና አላፊዌ ጋር በመሄድ ችግሩን ተረዳ ትንሽ አዘነለት ።አላፊው ቤተሰቡ አደጋላይ መሆኑን ተደውሎ ተነግሮት ነው አለው።
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ሰመረ ከነ ጌታነህ ጋር መዝናናት አቁሞሃል ማለት ይቻላል አልፎ አልፎ ከመደዋወል ውጪ ፡ የረፍት ጊዜውን ከማፊ ከማፊ ጋር ነው የሚያሳልፈው ምንም እንኳ ቀበጥ ብትሆንም ሌሎች ደሞ ጥሩ የሆኑ ባህሪዎች ስላሏት ለጊዜው ከጓደኞቹ የሷ ነገር ተመችቶታል ። የፈለገውን በፈለገው ሰአት አትከለክለውም ለሱ እንደሚመቸው ትሆንለታለች አፍ አውጥታ አፈቅርሃለው ብላው አታውቅም ግን አብረው አድረው ተጫውተው ይለያያሉ ።በእርግጥ እሱም ቢሆን አፈቅርሻለው የሚል ቃል አይወጣውም ።ለነገሩ ሰመረ ይሄ ቃል ወጥቶት አያውቅም እንደጓደኞቹ ከለያዩ ሴቶች ጋር ሆኖ ቢያውቅም ሴቶቹ በፍቅሩ ሲያብዱ ዞር ይላል እንጂ ፍቅር የሚባል ነገር ነካክቶት አያውቅም ። ለመጀመሪያ ጊዜ ያዘነላት ሴት እራሱ አብላካት ብቻ ነች አንዳንዴ ለአብላካት እንዲ የሚሆነው ገና ታዳጊ እና ምንም የማታውቅ ንፁ ስለሆነች ነው እና ደሞ ገና በዚ ዕድሜዋ አላፊነቶች እላይዋላይ ስለወደቀ ነው ብሎ እራሱን ይደልላል እንጂ ከሷ ምን እፈልጋለው ብሎም እራሱን በወቀሳ መልክ ይጠይቃል ። ዛሬ ደሞ በጣም እያሳሰበቸው ስለነበር ደጋግሞ ስልክ ደውሎላት ነበር ግን አላነሳችለትም ምን አልባት ለመደወል ሳምንት ስለቆየውባት ነው ብሎ አሰበ ስልክ ደውሎ ሳይነሳለት ሲቀር ቢያናድደውም በሷግን መናደድ አልቻለም በቃ ስታየው ትደውላለች ባይመቻት ይሆናል ብሎ ተወው ።
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ጌታነህ ወደቤቱ ሲገባ በጣም አምሽቶ ነበር ።ነገር ግን እንደ መምሸቱ ቤተሰቦቹን ተኝተው አላገኛቸውም እንደውም ያለወትሮው ታላቅ ወንድሙ እቤት ተገኝቷል ሌላ ጊዜ በዚ ሰአት በቅዳሜ አይገኝም ነበር ።ጌታነህ በስካር መንፈስ ሆኖ አንዴ እናቱንና አባቱን አንዴ ታላቅ ወንድሙ መስፍንን እያየ መሳቅ ጀመረ ። እናትየው ቁጭ እንዲል ተቆጥታ ተናገረችው ።መስማት አልፈለገም አባት በሁኔታው ከመገረም ውጪ ምንም አላለም ታላቅ ወንድሙ መስፍን ግን በንዴት እና በቁጣ "አንተ የማትረባ ጉቶ ድብልብል ተቀመጥ የምናወራው ነገር አለ"አለው
"ኪኪኪኪ እየተቆጣህ ባልህነ ትልቁ ኪኪኪ"ብሎ ሳቀ ጌታነህ በማሾፍ
"
👁ክፍል ሃያ ሰባት👁
🍃🍃🍃🍃🍃🍃
ሰሚር የሚሰራበት ሬስቶራንት ያለወትሮዋ ተጨናንቃለች ሰሚርና የስራ ባልደረቦቹ እንግዶቻቸውን ለማስተናገድ በነቃና በፈጠነ እንቅስቃሴ ውስጥ ናቸው ። ከቀኑ ስድስት ሰአት ተኩል ነው ሌላ ጊዜ ቢሆን ያን ያክል መጨናነቅ አልነበረም ። የዚ ምክንያት ደሞ አይለኛ ዶፍ ዝናብ መዝነቡ ነው ። ከዝናቡ አይለኝነት የተነሳ መብራት እንኳ ጠፍቶ በጄነተር ነው እየተጠቀሙ ያሉት ። ሰሚር ጌታነህ እና እንየው ገብተው ቦታ መያዛቸው ቢያይም ትህዛዝ ስለበዛበት በፍጥነት ወደነሱ መሄድ አልቻለም ። ጌታነህ ንድድ ብሎ ሲያየው አይን ለአይን ተገጣጠሙ ሰሚር ቶሎ ብሎ አቅጣጫ ቀይሮ ተንቀሳቀሰ።ጌታነህ ወደ እንየው ዞሮ "እንዴ ይሄ ጥጋበኛ በኛ ቲፕ ልብስ እየቀየረ አፈላ እኮ ፡እያየኝ ነው ታውቃለህ ዝም ያለው "አለው እንየው የቤቱ መጨናነቅ በራሱ አልተመቸውም በጫጫታ ውስጥ ምግብ መመገብ አይወድም ዝናቡ የሚያስወጣ ቢሆን ቤት እንቀይር ሊለው ነበር
"ለምን ሌላ ሰው አናዝም የግድ እሱ መሆን አለበት ነፃ የሆነ አስተናጋጅ ጥራ "አለው እንየው
"እኔማ እሱ የለመድነውን ያውቃል ብዬ ነው ቆይ ብቻ "ብሎ ሳይጨርስ አስተናጋጁ ሰሚር በየት ዞሮ እንደመጣ ሳያዩ ከፊለፊታቸው ተደቀነ ።እጁን ወደዋላ እንዳደረገ ጌታነህን አየው ።
"እንዴ በየት በኩል ከች አልክ አንተ ትቢተኛ ልጅ "አለው እያሳነሰው በዕድሜ ሰሚር ቢበልጠውም ።
"ይቅርታ ዛሬ ሰው ስለበዛ እናንተ ከመምጣታቹ በፊት ብዙ ትህዛዝ ስለተቀበልኩ ነው ፡ ምን ይምጣ "አለ ድንብር ብር ብሏል ።ስልኩ ሲጠራ ደሞ ይሰማዋል በዚ በተጨናነቀ ሰአት ማነው የሚደውለው ደሞ ስራፈት ለራሴ ተወጥሬለው አለ በውስጡ
"ለኛ የተለመደውን ደሞ ስልክህ እየጠራ ነው አንሳው እንጂ "አለው ጌታነህ
"ሰምቼዋለው ግን ..."
"ኧረ አንሳና አውራ ሆሆ ታካብዳለህ እንዴ "አለው
"እሺ "ብሎ ስልኩን ከኪሱ አውጥቶ አየው የአብላካት ቁጥር ነው ደንገጥ አለ በዚ ሰአት እንዴት ደወለች ብሎ አነሳው"ሃሉ "አለ በስልክ ውስጥ የአብላካት ድምፅ እየተርገበገበ መጣ ።
"ሰሚር ጉድ ሆንኩልህ ቶሎ ናልኝ በናትህ "አለችው አስተናጋጁ ሰሚር ይበልጥ ተደናግጦ ከነ ጌታነህ እራቅ ብሎ "ምነው አቢ ምን ሆንሽ"አላት
"ሰሚር እናቴ እራሷን ስታ ወደቀች እና ተጎዳች እኔኔ..."ብላ ለቅሶ በለቅሶ ሆነች
"እእ እንዴት አቢ አሁን የተሰ ናቹ "አላት በጭንቀት
"አኪም ቤት ነበርን እኔን ለማሳከም ነበር የሄደችው ።እኔ ከታየው በዋላ ዶክተሩ ለብቻዋ ጠርቶ ምን እንዳላት አላውቅም ከከዛ ወደኔ እየመጣች ሳለ ተልፈስፍሳ ከደረጃው ላይ ወደቀች ሰሚር ምን እንደማደርግ አላውቅም አኪሞቹ ወደውስጥ አስገብተዋታል ወይኔ ጉዴ ፈላ ...."ለቅሶዋን ማቆም አልቻለችም
"እሺ እሺ አንድሰው እንዲተካልኝ አድርጌ እመጣለው ተረጋጊ "አላት አብላካት ለቅሶዋ ሳይቋረጥ ስልኩ ተዘጋ። አስተናጋጁ ሰሚር ልቡ ክፉኛ መታበት ምን ሰምታ ይሆን ፡በቃ አብላካት ከባድ እመም ቢያጋጥማት ነው እናትየውን ለብቻ ላናግርሽ ያለው ዶክተሩ ለዚህም ይሆናል የአብላካት እናት እራሷን መቆጣጠር አቅቷት የወደቀችው ። አስተናጋጁ ሰሚር ለሬስቶራንቱ አላፊ የገጠመውን ችግር ነገረው አላፊው በተጨናነቀ ሰአት ብሎ ቅር እያለው ፈቀደለት ።አስተናጋጁ ሰሚር ቀልቡን አጥቶ አብላካት ወዳለችው ሆስፒታል ፈጠነ ,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ጌታነህ አስተናጋጁ ሰሚር እየሮጠ ሲወጣ ተመልክቶ አንዳች አደጋ እንዳጋጠመው በመረዳቱ መናደዱን አቁሞ ።ሌላ ሰው አዘዘ እና አላፊዌ ጋር በመሄድ ችግሩን ተረዳ ትንሽ አዘነለት ።አላፊው ቤተሰቡ አደጋላይ መሆኑን ተደውሎ ተነግሮት ነው አለው።
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ሰመረ ከነ ጌታነህ ጋር መዝናናት አቁሞሃል ማለት ይቻላል አልፎ አልፎ ከመደዋወል ውጪ ፡ የረፍት ጊዜውን ከማፊ ከማፊ ጋር ነው የሚያሳልፈው ምንም እንኳ ቀበጥ ብትሆንም ሌሎች ደሞ ጥሩ የሆኑ ባህሪዎች ስላሏት ለጊዜው ከጓደኞቹ የሷ ነገር ተመችቶታል ። የፈለገውን በፈለገው ሰአት አትከለክለውም ለሱ እንደሚመቸው ትሆንለታለች አፍ አውጥታ አፈቅርሃለው ብላው አታውቅም ግን አብረው አድረው ተጫውተው ይለያያሉ ።በእርግጥ እሱም ቢሆን አፈቅርሻለው የሚል ቃል አይወጣውም ።ለነገሩ ሰመረ ይሄ ቃል ወጥቶት አያውቅም እንደጓደኞቹ ከለያዩ ሴቶች ጋር ሆኖ ቢያውቅም ሴቶቹ በፍቅሩ ሲያብዱ ዞር ይላል እንጂ ፍቅር የሚባል ነገር ነካክቶት አያውቅም ። ለመጀመሪያ ጊዜ ያዘነላት ሴት እራሱ አብላካት ብቻ ነች አንዳንዴ ለአብላካት እንዲ የሚሆነው ገና ታዳጊ እና ምንም የማታውቅ ንፁ ስለሆነች ነው እና ደሞ ገና በዚ ዕድሜዋ አላፊነቶች እላይዋላይ ስለወደቀ ነው ብሎ እራሱን ይደልላል እንጂ ከሷ ምን እፈልጋለው ብሎም እራሱን በወቀሳ መልክ ይጠይቃል ። ዛሬ ደሞ በጣም እያሳሰበቸው ስለነበር ደጋግሞ ስልክ ደውሎላት ነበር ግን አላነሳችለትም ምን አልባት ለመደወል ሳምንት ስለቆየውባት ነው ብሎ አሰበ ስልክ ደውሎ ሳይነሳለት ሲቀር ቢያናድደውም በሷግን መናደድ አልቻለም በቃ ስታየው ትደውላለች ባይመቻት ይሆናል ብሎ ተወው ።
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ጌታነህ ወደቤቱ ሲገባ በጣም አምሽቶ ነበር ።ነገር ግን እንደ መምሸቱ ቤተሰቦቹን ተኝተው አላገኛቸውም እንደውም ያለወትሮው ታላቅ ወንድሙ እቤት ተገኝቷል ሌላ ጊዜ በዚ ሰአት በቅዳሜ አይገኝም ነበር ።ጌታነህ በስካር መንፈስ ሆኖ አንዴ እናቱንና አባቱን አንዴ ታላቅ ወንድሙ መስፍንን እያየ መሳቅ ጀመረ ። እናትየው ቁጭ እንዲል ተቆጥታ ተናገረችው ።መስማት አልፈለገም አባት በሁኔታው ከመገረም ውጪ ምንም አላለም ታላቅ ወንድሙ መስፍን ግን በንዴት እና በቁጣ "አንተ የማትረባ ጉቶ ድብልብል ተቀመጥ የምናወራው ነገር አለ"አለው
"ኪኪኪኪ እየተቆጣህ ባልህነ ትልቁ ኪኪኪ"ብሎ ሳቀ ጌታነህ በማሾፍ
"
👍81❤9👎2🥰2
ስማ ላንተ ስል የት ልሂድ አዋረድከኝ እንዴት በዚ መጠን ሴሰኛ ትሆናለህ እራስህን እስከማዘረፍ አንተ ማነህና ነው ከሁለት ሴቶች ጋር የምትወጣው የኛ ፊፍቲ ሴንት እእ"ብሎ ወረደበት
"እንዴ ማን ነገረህ ነው አንተ ነህ ሴቶቹን የላክብኝ? ቆይ ቆይ ደሞ አንተ እኔን ጃጅ እያደረከኝ ነው አንተ ማነህ እእ ሴሰኛ ትላለህ እንዴ ካንተም ብሶ ከውጪ ሴት እሰከ ሰራተኛ የማትምር ኧረረ አንተ በመጀመሪያ እየደፈርክ ያስባረርካቸውን የቤት ሰራተኞች ልቁጠርልህ እንዴ?? ተወው እሱን ያስረገዝካት የቤታችን ሰራተኛ አሁን ላይ ልጇ ስንት አመት የሚሆን ይመስልሃል እስኪ ልገምት አስራ ስድስት ወይስ አስራ ሰባት እስኪ መልስልኝ እያንዳንዷን ድርጊታችውን የማላውቅ መሰላቹ ። ምንም እንኳ ያኔ ትንሽ ልጅ ብሆንም ሚስጢር ተደብቆ አይቀርም ሁሉንም ሰምቻለው ።እናቴም ሆንሽ አባቴ እኔን የመናገር የመቆጣት ሞራል የላችሁም ።ለመምከርም እንዳትሞክሩ መጀመሪያ ከአጢያታቹ መንፃት አለባቹ በግፍ ከነ እርግዝናዋ ያባረራችዋት የቤት ሰራተኛ አለች የልጃችሁን ጉድ ለመሸፈን ብላቹ እሱን አስተካክሉ ። መቼም የማይታረም ትልቅ ጉድ ወልዳችዋል እኔ ምን አደረኩ ......."ብሎ ሊቀጥል ሲል መስፍን በንዴት ገንፍሎ ደና ቦክስ ፊቱ ላይ አሳረፈበት ጌታነህ ከሰካሩ ጋር መቋቋም አልቻለም ወደቀ እናት ጮኽች አባት ደጋግሞ የሚመታውን መስፍንን ለመያዝ ተፍጨረጨረ ። ከታች የቤት ሰራተኞች እና ጠባቂዎች እየተሯሯጡ መጡ .......
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
"እንዴ ማን ነገረህ ነው አንተ ነህ ሴቶቹን የላክብኝ? ቆይ ቆይ ደሞ አንተ እኔን ጃጅ እያደረከኝ ነው አንተ ማነህ እእ ሴሰኛ ትላለህ እንዴ ካንተም ብሶ ከውጪ ሴት እሰከ ሰራተኛ የማትምር ኧረረ አንተ በመጀመሪያ እየደፈርክ ያስባረርካቸውን የቤት ሰራተኞች ልቁጠርልህ እንዴ?? ተወው እሱን ያስረገዝካት የቤታችን ሰራተኛ አሁን ላይ ልጇ ስንት አመት የሚሆን ይመስልሃል እስኪ ልገምት አስራ ስድስት ወይስ አስራ ሰባት እስኪ መልስልኝ እያንዳንዷን ድርጊታችውን የማላውቅ መሰላቹ ። ምንም እንኳ ያኔ ትንሽ ልጅ ብሆንም ሚስጢር ተደብቆ አይቀርም ሁሉንም ሰምቻለው ።እናቴም ሆንሽ አባቴ እኔን የመናገር የመቆጣት ሞራል የላችሁም ።ለመምከርም እንዳትሞክሩ መጀመሪያ ከአጢያታቹ መንፃት አለባቹ በግፍ ከነ እርግዝናዋ ያባረራችዋት የቤት ሰራተኛ አለች የልጃችሁን ጉድ ለመሸፈን ብላቹ እሱን አስተካክሉ ። መቼም የማይታረም ትልቅ ጉድ ወልዳችዋል እኔ ምን አደረኩ ......."ብሎ ሊቀጥል ሲል መስፍን በንዴት ገንፍሎ ደና ቦክስ ፊቱ ላይ አሳረፈበት ጌታነህ ከሰካሩ ጋር መቋቋም አልቻለም ወደቀ እናት ጮኽች አባት ደጋግሞ የሚመታውን መስፍንን ለመያዝ ተፍጨረጨረ ። ከታች የቤት ሰራተኞች እና ጠባቂዎች እየተሯሯጡ መጡ .......
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍72❤2🥰2😁2
#ታምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
‹‹አዎ…እናቴ እና ሰላም ያልኩሽ የማፈቅራት ልጅ ትዝ ሲሉኝ››
-‹‹በዛ ሰዓት ላይ ሁለቱም ባይኖሩ ኖሮ…..መቼም እንዳማታገኛቸው እርግጠኛ ሆነህ ቢሆን ኖሮስ….?››ዘግናኝ ጥያቄ ጠየቀችኝ
‹‹እኔ እንጃ…እንዳልሞት የሚያደርገኝ ምንም ምክንያት የሚኖር አይመስለኝም››ስል በታማኝነት መለስኩላት፡፡
‹‹ለምን….?››ጠየቀችኝ
‹‹ሁለቱ መላ አለሜ ናቸው…እነዚህ የነገርኩሽ ሁለቱ ሴቶች እና ሌላው ዓለም እኔንም ጨምሮ በሌላ ሚዛን ቢሆን ሚዛን ሚደፉት እነሱ ናቸው…..ስለዚህ እነሱ የሌሉበት ዓለም ምን ይረባኛል…››
‹‹አየህ ትክክል ብለሀል..እኔ አሁን ያለሁበት ሁኔታ አንተ አንደገለጽከው ነው…እስከአሁን እራሱ ለምን እንደቆየሁ አላውቅም…….?››ብላ የሆነ አዲስ ነገር እንደተገለጽላት ተመራማሪ ፈገግ ብላ ከተቀመጠችበት ተነሳች ‹‹ እንሂድ ›› ብላ ጠርሙሷን ይዛ ምንጣፉን ባለበት ጥለ መራመድ ጀመረች…
-‹‹እንዴ ወዴት….? ››
‹‹ወደቤት ….ወደቤት መልሰኝ››
ደነገጥኩ…. ሳላስበው የማይሆን ነገር እንደተናገርኩ ገባኝ…ገደል አፋፍ ላይ ያለን ሰው ከኃላ መግፋት አይነት የቀሺም ሰው ተግባር ነው የሰራሁት..
‹‹ምንጣፉስ..››
ግዴለሽ በሆነ የድምፅ ቃና‹‹ከፈለከው ያዘው›› አለችኝ፡፡ጠቅለል ጠቅለል አደረኩና ወስጄ ኮፈን ውስጥ ከተትኩት፡፡ከዛ ወደመኪናው ገባሁና ወደኃላ አዙሬ የመልስ ጉዞ ….ብራዩ እንደደረስን የሆነ ነገር ማድረግና አሁን ካለችበት ስሜት እንድትዘናጋ ማድረግ እንዳለብኝ ወሰንኩ…
‹‹..በጣም አመመኝ..››አልኳት …ቀና ብላ አየችኝና ምንም ሳትናገር መልሳ ወደ ሃሳቧ ተመለሰች…..መኪናዋን ወደዳር አውጥቼ አቆምኩ
‹‹ምነው….?››ኮስተር ብላ
‹‹ሆዴን ቆረጠኝ ››
‹‹ማለት….?››
‹‹እኔ እንጃ እራበኝ መሰለኝ..ከነጋ ምንም አልቀመስኩም… ለዛ ይሆናል..ረሀብ ደግሞ አልችልም››
‹‹እና ምን ይሻላል ….?››አለች እንደመበሳጨት ብላ
‹‹በቃ እኔ ሳልበላ መንዳት አልችልም….››
‹‹እሺ ጥሩ ቁልፉን ስጠኝ…. እኔ ጊዜ ማባከን አልፈልግም …አንተ ብላና በትራንስፖርት ና››የሚል ሀሳብ አቀረበች
‹‹ለምን የሚሆን ጊዜ ነው ማባካን የማትፈልጊው….?››ስል ጠየቅኳት፡፡
‹‹እቤት ተመልሼ በፍጥነት ማድረግ ያለብኝ ነገር አለ››
‹‹እሺ ነይ…አልኩና ቁልፉን ነቅዬ ከመኪናው ወረድኩ.. እሷም ካለችበተ የኋላ ወንበር ወርዳ ወደጋቢናው ስታመራ ፈጠን ብዬ ሁሉንም በር ጠረቀምኩትና ቁልፍን እያንቀጫጨልኩ በአካባቢው ወደአለ ሆቴል ጉዞ ጀመርኩ
‹‹ምን እያደረክ ነው….?››
‹‹ምሳ በልቼ እቤትሽ አደርስሻለሁ..አንቺ ስለጠጣሽ መንዳት አትችይም…››
‹‹ምኑ ነህ..….?አሁን ለአንድ ቀን ባትበላ አትሞት…ደግሞ ብትሞትስ ከመኖር ምን ሲገኝ…››
‹‹ግድ የለም.. ልብላና አብሬሽ እሞታለሁ››
‹‹መቀለድህ ነው..….?››ተከተለችኝና ከፊት ለፊቴ ወንበር ስባ ተቀመጠች…ምግብ አዘዝኩ እስኪመጣ ወሬ ጀመርን
‹‹በነገራችን ላይ አባትሽን በቅርብ አይቼው አላውቅም..?››
‹‹የለም››
‹‹የት ሄዱ….?››
‹‹ወደ ውጭ ሄዷል››
‹‹አሀ …ለዛ ነዋ እንዲህ ዓለም ድብልቅልቅ ያለችብሽ….?››
‹‹እንዴት እንዲህ ልትል ቻልክ….?››
‹‹በአባትሽ እና በአንቺ መካከል ያለውን ግንኙነት እና ቀረቤታ እኮ ሙሉ ሰፈሩ ነው የሚያውቀው.. እንኳን እኔ ቀርቶ የዛሬ አመት እዛ ሰፍር የገባ ሰው ሳይቀር ያውቃል…››
‹‹አንዴ አንተም እኛ ሰፈር በቅርብ የገባህ መስሎኝ…. ባልሳሳት ሁለት አመት ..ከዛ ይበልጥሀል..?››
‹‹የእውነትሽን ነው..አታውቂኝም….?›› በእድሜዬ ከደነገጥኩት በበለጠ መጠን ደንግጬና ተሸማቅቄ ጠየኳት
‹‹ማለት አንተ ታውቀኛለህ እንዴ….?››
……የምመልሰው ነገር ሲጠፋኝ ሳቅኩ
‹‹የሚያስቅ ነገር ተናገርኩ እንዴ…››
‹‹አይ ታውቀኛለህ ስትይ ገርሞኝ ነው….ራስህን ታውቃለህ ወይ ብለሽ ብትጠይቂኝ ይሻላል..ግንባርሽ ላይ ያለውን ስንጥቅ ጠባሳ ምን እንደሆነ ልንገርሽ…….?››
‹‹እንዴት ልትነግረኝ ትችላለህ..….?
እሱ እኮ እፃን ሆኜ የሆነ ነገር ነው››
‹‹አዎ ቄስ ትምህርት ቤት አባ ገብረክርስቶስ ጋር ስንማር ድብብቆሽ በምንጫወትበት ጊዜ ልትደበቂ ስትሮጪ አደናቅፎች ወድቀሽ ብረት ግንባርሽን ሰንጥቆሽ አይደል…?››
አይኖቾ ፈጠጡ ‹‹እንዴ !!!አዎ ትክክል ነህ ..ማነህ አንተ….?..››
‹‹ኤርሚያስ››
‹‹ኤርሚያስ ..ኤርሚያስ እንዴ ኤርሚያስ ካሳ እንዳትሆን……….?››የሆነ የቆየ ህልም የማስታወስ ያህል ተደንቃ
‹‹አዎ ነኝ››
‹‹ታዲያ በጣም እኮ ነው የተቀያየርከው…አረጀህ… በጣም…ደግሞ ከሀገር ወጥተህ አልነበር…..….?››
‹‹ኦዋ ሁለት ዓመት አለፈኝ ተመልሼ ከመጣሁ..››
‹‹እና ይሄን ሁሉ ጊዜ ሳታናግረኝ…….?››
‹‹እኔ እንጃ እንደመጣው ጥሩ ስሜት ላይ ስላልነበርኩ ላናግርሽ ጉልበቱ አልነበረኝም….››
‹‹ትክክል አልሰራህም…ጓደኛች ነበርን አይደል….….?.››መገረሟ ሳይገታ የታዘዘው ምግብ መጣ..እሷ ለምግቡ ደንታም ሳይሰጣት ብላክ ሌብል ታመጣልኝ አለችው አስተናጋጁን….
‹‹አይቻልም..››አልኳት ቆፈጠን ብዬ
‹‹ለምን…….?ዝም በለውና አምጣልኝ ››አምጣላት …ግን ከበላሽ ነው የምትጠጪው..
‹‹አረ ባክህ ››
‹‹እውነቴን ነው››
‹‹እሺ ..››አለች.. እየቆነጠረች ከምግቡ ለመቅመስ ሞከረች እኔ እየለመንኩም እያስገደድኩም አንድ ሶስት ደህና ጉርሻ አጎረስኳት…
ከዛ መጠጧን ጀመረች ‹‹….ይገርማል ..ዱርዬ ነበርክ እኮ …አሁን የተለየ እና የተረጋጋ ሰው ሆነሀል››
‹‹ምን ታደርጊዋለሽ ህይወት ትገራሻለች… ኑሮ ይሞርድሻል…መከራ ያስተካክልሻል ወይም ያበላሽሻል፡፡››
‹‹ለምን አንተም አትጠጣም….?››
‹‹ጥሩ ሀሳብ ነው..ግን መኪናውን ማን ይነዳል…….?››
‹‹ግድ የለም ..የሆነ መላ እንፈልጋለን..….?››ልክ ቅድም ላንቺ ታዝዤ አብሬሽ መጠጣት እንደጀመርኩ ..ለእሷም ተስማምቼ አዘዝኩ …የልጅነት ነገር ምንም ሳይነሳ የቀረ ትውስታ የለም..ከማስበው በላይ ስለልጅነታችን ታስታውሳለች…ያ ደግሞ ደስታ ፈጠረብኝ….እሷም ከነበረችበት ስሜት በሆነ ጠብታ ቢሆንም የመረጋጋት ሁኔታ ታየባት
ተመልሰን ቅድም ለቀነው ወደወጣነው ቤት የሄድን
‹‹እየተቆነጠረ የሚመጣው ውስኪ ሊያረካን ስላልቻለ..ሙሉውን አዘዝን…››
ኬድሮን ቆይ ቆይ ..››ብላ አስቋመችው
‹‹ምነው ደከመሽ..እንተኛ?››
‹‹አይ አንዴ ሽንቴን….›› አለችና ከመኝታዋ ወርዳ ወደሽንት ቤት ሳይሆን ወደሳሎን ሄደች….ይህቺ ታሪኳ ለሊቱን ሙሉ የተነገረላት ፍቅረኛው የሆነ ችግር ላይ እንደሆነች እየተሰማት ነው ..አዎ ስሜቷ እየነገራት ነው….ለዚህ ነው ወደሳሎን የሄደችው …ንስሯን ፈልጋ..‹‹አይ የኔ ነገር ..››አለች . የዚህ ባለ ላዳ ታሪክ ንስሯንም እንድትዘናጋ ስላደረጋት እራሷን ታዘበች…ሳሎን ሶፋ ላይ ኩርምት እንዳለ ተኝቷል….አስነሳችው….‹‹ ‹‹አብሮኝ ያለው ልጅ ፍቅረኛ..ማለቴ የሚወዳት ልጅ ችግር ላይ ትመስለኛለች..አሁኑኑ ሄደህ ያለችበትን ሁኔታ አጣራልኝና ና…አሁኑኑ……ትንሽ ከዘገየን የሚረፍድብን ይመስለኛ…››
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
‹‹አዎ…እናቴ እና ሰላም ያልኩሽ የማፈቅራት ልጅ ትዝ ሲሉኝ››
-‹‹በዛ ሰዓት ላይ ሁለቱም ባይኖሩ ኖሮ…..መቼም እንዳማታገኛቸው እርግጠኛ ሆነህ ቢሆን ኖሮስ….?››ዘግናኝ ጥያቄ ጠየቀችኝ
‹‹እኔ እንጃ…እንዳልሞት የሚያደርገኝ ምንም ምክንያት የሚኖር አይመስለኝም››ስል በታማኝነት መለስኩላት፡፡
‹‹ለምን….?››ጠየቀችኝ
‹‹ሁለቱ መላ አለሜ ናቸው…እነዚህ የነገርኩሽ ሁለቱ ሴቶች እና ሌላው ዓለም እኔንም ጨምሮ በሌላ ሚዛን ቢሆን ሚዛን ሚደፉት እነሱ ናቸው…..ስለዚህ እነሱ የሌሉበት ዓለም ምን ይረባኛል…››
‹‹አየህ ትክክል ብለሀል..እኔ አሁን ያለሁበት ሁኔታ አንተ አንደገለጽከው ነው…እስከአሁን እራሱ ለምን እንደቆየሁ አላውቅም…….?››ብላ የሆነ አዲስ ነገር እንደተገለጽላት ተመራማሪ ፈገግ ብላ ከተቀመጠችበት ተነሳች ‹‹ እንሂድ ›› ብላ ጠርሙሷን ይዛ ምንጣፉን ባለበት ጥለ መራመድ ጀመረች…
-‹‹እንዴ ወዴት….? ››
‹‹ወደቤት ….ወደቤት መልሰኝ››
ደነገጥኩ…. ሳላስበው የማይሆን ነገር እንደተናገርኩ ገባኝ…ገደል አፋፍ ላይ ያለን ሰው ከኃላ መግፋት አይነት የቀሺም ሰው ተግባር ነው የሰራሁት..
‹‹ምንጣፉስ..››
ግዴለሽ በሆነ የድምፅ ቃና‹‹ከፈለከው ያዘው›› አለችኝ፡፡ጠቅለል ጠቅለል አደረኩና ወስጄ ኮፈን ውስጥ ከተትኩት፡፡ከዛ ወደመኪናው ገባሁና ወደኃላ አዙሬ የመልስ ጉዞ ….ብራዩ እንደደረስን የሆነ ነገር ማድረግና አሁን ካለችበት ስሜት እንድትዘናጋ ማድረግ እንዳለብኝ ወሰንኩ…
‹‹..በጣም አመመኝ..››አልኳት …ቀና ብላ አየችኝና ምንም ሳትናገር መልሳ ወደ ሃሳቧ ተመለሰች…..መኪናዋን ወደዳር አውጥቼ አቆምኩ
‹‹ምነው….?››ኮስተር ብላ
‹‹ሆዴን ቆረጠኝ ››
‹‹ማለት….?››
‹‹እኔ እንጃ እራበኝ መሰለኝ..ከነጋ ምንም አልቀመስኩም… ለዛ ይሆናል..ረሀብ ደግሞ አልችልም››
‹‹እና ምን ይሻላል ….?››አለች እንደመበሳጨት ብላ
‹‹በቃ እኔ ሳልበላ መንዳት አልችልም….››
‹‹እሺ ጥሩ ቁልፉን ስጠኝ…. እኔ ጊዜ ማባከን አልፈልግም …አንተ ብላና በትራንስፖርት ና››የሚል ሀሳብ አቀረበች
‹‹ለምን የሚሆን ጊዜ ነው ማባካን የማትፈልጊው….?››ስል ጠየቅኳት፡፡
‹‹እቤት ተመልሼ በፍጥነት ማድረግ ያለብኝ ነገር አለ››
‹‹እሺ ነይ…አልኩና ቁልፉን ነቅዬ ከመኪናው ወረድኩ.. እሷም ካለችበተ የኋላ ወንበር ወርዳ ወደጋቢናው ስታመራ ፈጠን ብዬ ሁሉንም በር ጠረቀምኩትና ቁልፍን እያንቀጫጨልኩ በአካባቢው ወደአለ ሆቴል ጉዞ ጀመርኩ
‹‹ምን እያደረክ ነው….?››
‹‹ምሳ በልቼ እቤትሽ አደርስሻለሁ..አንቺ ስለጠጣሽ መንዳት አትችይም…››
‹‹ምኑ ነህ..….?አሁን ለአንድ ቀን ባትበላ አትሞት…ደግሞ ብትሞትስ ከመኖር ምን ሲገኝ…››
‹‹ግድ የለም.. ልብላና አብሬሽ እሞታለሁ››
‹‹መቀለድህ ነው..….?››ተከተለችኝና ከፊት ለፊቴ ወንበር ስባ ተቀመጠች…ምግብ አዘዝኩ እስኪመጣ ወሬ ጀመርን
‹‹በነገራችን ላይ አባትሽን በቅርብ አይቼው አላውቅም..?››
‹‹የለም››
‹‹የት ሄዱ….?››
‹‹ወደ ውጭ ሄዷል››
‹‹አሀ …ለዛ ነዋ እንዲህ ዓለም ድብልቅልቅ ያለችብሽ….?››
‹‹እንዴት እንዲህ ልትል ቻልክ….?››
‹‹በአባትሽ እና በአንቺ መካከል ያለውን ግንኙነት እና ቀረቤታ እኮ ሙሉ ሰፈሩ ነው የሚያውቀው.. እንኳን እኔ ቀርቶ የዛሬ አመት እዛ ሰፍር የገባ ሰው ሳይቀር ያውቃል…››
‹‹አንዴ አንተም እኛ ሰፈር በቅርብ የገባህ መስሎኝ…. ባልሳሳት ሁለት አመት ..ከዛ ይበልጥሀል..?››
‹‹የእውነትሽን ነው..አታውቂኝም….?›› በእድሜዬ ከደነገጥኩት በበለጠ መጠን ደንግጬና ተሸማቅቄ ጠየኳት
‹‹ማለት አንተ ታውቀኛለህ እንዴ….?››
……የምመልሰው ነገር ሲጠፋኝ ሳቅኩ
‹‹የሚያስቅ ነገር ተናገርኩ እንዴ…››
‹‹አይ ታውቀኛለህ ስትይ ገርሞኝ ነው….ራስህን ታውቃለህ ወይ ብለሽ ብትጠይቂኝ ይሻላል..ግንባርሽ ላይ ያለውን ስንጥቅ ጠባሳ ምን እንደሆነ ልንገርሽ…….?››
‹‹እንዴት ልትነግረኝ ትችላለህ..….?
እሱ እኮ እፃን ሆኜ የሆነ ነገር ነው››
‹‹አዎ ቄስ ትምህርት ቤት አባ ገብረክርስቶስ ጋር ስንማር ድብብቆሽ በምንጫወትበት ጊዜ ልትደበቂ ስትሮጪ አደናቅፎች ወድቀሽ ብረት ግንባርሽን ሰንጥቆሽ አይደል…?››
አይኖቾ ፈጠጡ ‹‹እንዴ !!!አዎ ትክክል ነህ ..ማነህ አንተ….?..››
‹‹ኤርሚያስ››
‹‹ኤርሚያስ ..ኤርሚያስ እንዴ ኤርሚያስ ካሳ እንዳትሆን……….?››የሆነ የቆየ ህልም የማስታወስ ያህል ተደንቃ
‹‹አዎ ነኝ››
‹‹ታዲያ በጣም እኮ ነው የተቀያየርከው…አረጀህ… በጣም…ደግሞ ከሀገር ወጥተህ አልነበር…..….?››
‹‹ኦዋ ሁለት ዓመት አለፈኝ ተመልሼ ከመጣሁ..››
‹‹እና ይሄን ሁሉ ጊዜ ሳታናግረኝ…….?››
‹‹እኔ እንጃ እንደመጣው ጥሩ ስሜት ላይ ስላልነበርኩ ላናግርሽ ጉልበቱ አልነበረኝም….››
‹‹ትክክል አልሰራህም…ጓደኛች ነበርን አይደል….….?.››መገረሟ ሳይገታ የታዘዘው ምግብ መጣ..እሷ ለምግቡ ደንታም ሳይሰጣት ብላክ ሌብል ታመጣልኝ አለችው አስተናጋጁን….
‹‹አይቻልም..››አልኳት ቆፈጠን ብዬ
‹‹ለምን…….?ዝም በለውና አምጣልኝ ››አምጣላት …ግን ከበላሽ ነው የምትጠጪው..
‹‹አረ ባክህ ››
‹‹እውነቴን ነው››
‹‹እሺ ..››አለች.. እየቆነጠረች ከምግቡ ለመቅመስ ሞከረች እኔ እየለመንኩም እያስገደድኩም አንድ ሶስት ደህና ጉርሻ አጎረስኳት…
ከዛ መጠጧን ጀመረች ‹‹….ይገርማል ..ዱርዬ ነበርክ እኮ …አሁን የተለየ እና የተረጋጋ ሰው ሆነሀል››
‹‹ምን ታደርጊዋለሽ ህይወት ትገራሻለች… ኑሮ ይሞርድሻል…መከራ ያስተካክልሻል ወይም ያበላሽሻል፡፡››
‹‹ለምን አንተም አትጠጣም….?››
‹‹ጥሩ ሀሳብ ነው..ግን መኪናውን ማን ይነዳል…….?››
‹‹ግድ የለም ..የሆነ መላ እንፈልጋለን..….?››ልክ ቅድም ላንቺ ታዝዤ አብሬሽ መጠጣት እንደጀመርኩ ..ለእሷም ተስማምቼ አዘዝኩ …የልጅነት ነገር ምንም ሳይነሳ የቀረ ትውስታ የለም..ከማስበው በላይ ስለልጅነታችን ታስታውሳለች…ያ ደግሞ ደስታ ፈጠረብኝ….እሷም ከነበረችበት ስሜት በሆነ ጠብታ ቢሆንም የመረጋጋት ሁኔታ ታየባት
ተመልሰን ቅድም ለቀነው ወደወጣነው ቤት የሄድን
‹‹እየተቆነጠረ የሚመጣው ውስኪ ሊያረካን ስላልቻለ..ሙሉውን አዘዝን…››
ኬድሮን ቆይ ቆይ ..››ብላ አስቋመችው
‹‹ምነው ደከመሽ..እንተኛ?››
‹‹አይ አንዴ ሽንቴን….›› አለችና ከመኝታዋ ወርዳ ወደሽንት ቤት ሳይሆን ወደሳሎን ሄደች….ይህቺ ታሪኳ ለሊቱን ሙሉ የተነገረላት ፍቅረኛው የሆነ ችግር ላይ እንደሆነች እየተሰማት ነው ..አዎ ስሜቷ እየነገራት ነው….ለዚህ ነው ወደሳሎን የሄደችው …ንስሯን ፈልጋ..‹‹አይ የኔ ነገር ..››አለች . የዚህ ባለ ላዳ ታሪክ ንስሯንም እንድትዘናጋ ስላደረጋት እራሷን ታዘበች…ሳሎን ሶፋ ላይ ኩርምት እንዳለ ተኝቷል….አስነሳችው….‹‹ ‹‹አብሮኝ ያለው ልጅ ፍቅረኛ..ማለቴ የሚወዳት ልጅ ችግር ላይ ትመስለኛለች..አሁኑኑ ሄደህ ያለችበትን ሁኔታ አጣራልኝና ና…አሁኑኑ……ትንሽ ከዘገየን የሚረፍድብን ይመስለኛ…››
👍83❤9😁4👎2
ነቃ ለማለት እዲረዳው ክንፉን አርገፈገፈ …..የሳሎኑን በር ከፈተችለት… ከሶፋው ላይ ተንሳፎ ጭንቅላቷ ላይ አረፈ…ክንፉን እያማታ ከጭንቅላቷ ላይ ተነስቶ በሩን አልፎ ጭለማ ውስጥ ሰመጠ…..
ወደመኝታ ቤቷ ተመለሰችና ወደአልጋው ሳይሆን ወደ ሻወር ቤት ገባች …
ሻወር ቤት ገብታ ሽንቷን ብቻ ሸንታ አልወጣችም..የሻወሩን ውሀ ከፈተችና ልብሷን አወላልቃ ገባችበት….አዎ በሆነ መንገድ መረጋጋት ፈልጋለች……. ‹‹ምንድነው ያጣሁት ነገር…….?.ከሁለት የተለያዩ ፍጥሮች መፈጠሬ ስለፍቅር ያለኝን ስሜት አበላሽቶብኛል እንዴ….….?ለምንድነው እኔስ መላኩ ሰሚራን ባፈቀረበት መጠን ላፈቅር ማልችለው..….?ለምንድነው ይሄ አልጋዬ ላይ ሆኖ የሚጠብቀኝ ኤርምያስ ሰላምን ባፈቀራት መጠን በዚህ የህይወቴ ረጂም ጊዜ ሁሉ ቢያንስ ለአንድ ጊዜ እንኳን ማፍቀር ያልቻልኩት….….?››በአዕምሮዋ እያተረማመሱ ያሉ ጥያቄዎች ነበሩ….
ውሃው ከላይ እየተወረወረ ሰውነቷ ላይ እያረፈ ነው..ዝም ብላ ቆማ በሀሳብ ውስጥ እየነሆለለች ነው….አሁን እነሱ ታሪካቸውን ለማንም ሰው ቢናገሩ ሰሚው ሰው ውስጡ በሀዘን ይተረማመሳል..እንባ አውጥቶም ሊያለቅስ እና በዛም መጠን ሊያዝንላቸው ይችላል…እሷ ግን ቀናችባቸው እንጂ ልታዝንላቸው አልቻለችም …ለምን በዚህ መጠን የማፍቀር ስሜት ከውስጧ መብቀል አቃተው…….?እንዴት ሰው በህይወት ዘመኑ ቢያንስ አንዴ በፍቅር ፍላፃ ልብ አይሰነጣጠቅም….?እንዴት በእድሜው አንዴ እንኳን በፍቅር እቅፍ አጥቶና ምቾት ነስቶት ሲነፈርቅ አይታይም…….?ለፍቅር መሸነፍ እኮ ድክመት አይደለም ሰዋዊነት እንጂ…..እሷ የወሲብ ረሀብ ያንን ተከትሎ የጭን መብላት አባዜ ብቻ ነው የሚያሰቃያት….ሙላት ያለው የፍቅር ስሜት ሳታጣጥም ይህችን ምድር ልትለቅ አራት ቀን ቀራት ..!!!አራት ቀን ብቻ…
✨ይቀጥላል።✨
አብዛኞቻቹ ወይም ባጠቃላይ ማለት ይቻላል የአገልግሎት ክፍያ እየከፈላቹ አደለም ክፍያውም አንብባቹ ስትጨርሱ
#YouTube ቻናል ላይ ገብታቹ subscribe ማድረግ ብቻ ነው እያደረጋቹ ደሞ አደለም እዛም ላይ ምርጥ ምርጥ ስራዎች ለማጋጀት የናንተን subscribe ማድረግ ነው የምንጠብቀው እባካቹ እያረጋቹ😘
👇
https://www.youtube.com/@atronose
Follow my channel on WhatsApp 👇👇
https://whatsapp.com/channel/0029VaDdoKaJENxsTyh8E43Z
ወደመኝታ ቤቷ ተመለሰችና ወደአልጋው ሳይሆን ወደ ሻወር ቤት ገባች …
ሻወር ቤት ገብታ ሽንቷን ብቻ ሸንታ አልወጣችም..የሻወሩን ውሀ ከፈተችና ልብሷን አወላልቃ ገባችበት….አዎ በሆነ መንገድ መረጋጋት ፈልጋለች……. ‹‹ምንድነው ያጣሁት ነገር…….?.ከሁለት የተለያዩ ፍጥሮች መፈጠሬ ስለፍቅር ያለኝን ስሜት አበላሽቶብኛል እንዴ….….?ለምንድነው እኔስ መላኩ ሰሚራን ባፈቀረበት መጠን ላፈቅር ማልችለው..….?ለምንድነው ይሄ አልጋዬ ላይ ሆኖ የሚጠብቀኝ ኤርምያስ ሰላምን ባፈቀራት መጠን በዚህ የህይወቴ ረጂም ጊዜ ሁሉ ቢያንስ ለአንድ ጊዜ እንኳን ማፍቀር ያልቻልኩት….….?››በአዕምሮዋ እያተረማመሱ ያሉ ጥያቄዎች ነበሩ….
ውሃው ከላይ እየተወረወረ ሰውነቷ ላይ እያረፈ ነው..ዝም ብላ ቆማ በሀሳብ ውስጥ እየነሆለለች ነው….አሁን እነሱ ታሪካቸውን ለማንም ሰው ቢናገሩ ሰሚው ሰው ውስጡ በሀዘን ይተረማመሳል..እንባ አውጥቶም ሊያለቅስ እና በዛም መጠን ሊያዝንላቸው ይችላል…እሷ ግን ቀናችባቸው እንጂ ልታዝንላቸው አልቻለችም …ለምን በዚህ መጠን የማፍቀር ስሜት ከውስጧ መብቀል አቃተው…….?እንዴት ሰው በህይወት ዘመኑ ቢያንስ አንዴ በፍቅር ፍላፃ ልብ አይሰነጣጠቅም….?እንዴት በእድሜው አንዴ እንኳን በፍቅር እቅፍ አጥቶና ምቾት ነስቶት ሲነፈርቅ አይታይም…….?ለፍቅር መሸነፍ እኮ ድክመት አይደለም ሰዋዊነት እንጂ…..እሷ የወሲብ ረሀብ ያንን ተከትሎ የጭን መብላት አባዜ ብቻ ነው የሚያሰቃያት….ሙላት ያለው የፍቅር ስሜት ሳታጣጥም ይህችን ምድር ልትለቅ አራት ቀን ቀራት ..!!!አራት ቀን ብቻ…
✨ይቀጥላል።✨
አብዛኞቻቹ ወይም ባጠቃላይ ማለት ይቻላል የአገልግሎት ክፍያ እየከፈላቹ አደለም ክፍያውም አንብባቹ ስትጨርሱ
#YouTube ቻናል ላይ ገብታቹ subscribe ማድረግ ብቻ ነው እያደረጋቹ ደሞ አደለም እዛም ላይ ምርጥ ምርጥ ስራዎች ለማጋጀት የናንተን subscribe ማድረግ ነው የምንጠብቀው እባካቹ እያረጋቹ😘
👇
https://www.youtube.com/@atronose
Follow my channel on WhatsApp 👇👇
https://whatsapp.com/channel/0029VaDdoKaJENxsTyh8E43Z
👍104❤18😁4🥰3👎1
👁በ'ነሱ ቤት👁
🍃ክፍል ሃያ ስምንት🍃
🍄🍄🍄🍄🍄🍄🍄
የሆስፒታሉ ፀጥታ ያስጨንቃል ታካሚዎች ተራቸው እስኪደርስ ያለአንዳች እንቅስቃሴ በአግዳሚ ወንበር ላይ በመደዳ ተቀምጠዋል ።አብላካት ብቻ በጭንቀት ወዲያ ወዲ ትላለች ውስጧ በብዙ አሳቦች ተሞልተዋል ከሰላሳ ደቂቃ በፊት እዛ የተቀመጡ ታካሚዎች በእናቷ ድንገተኛ አደጋ ምክንያት የምትይዝ የምትጨብጠው አጥታ ስታለቅስ አንዳንዶቹ እየተነሱ ወደሷ በመምጣት አፅናንተዋታል የተቀሩት ከንፈር መጠውላታል ። አብላካት ለቅሶዋን ብታቆምም በጭንቀት መንቀሳቀሷን ግን አላቆመችም ። ከቆይታ በዋላ አስተናጋጁ ሰሚር ሲመጣ አይታ ወደሱ ሮጥ አለች ከእናቷ ቀጥሎ ያላት የኔ የምትለው ሰው ሆኗል ።የአሳቧ የሚስጢሯ ተካፋይ አፅናኟ ቢቸግራት አጋዧ ነው አስተናጋጁ ሰሚር ። ሰሚር አብላካትን እቅፍ አድርጎ ሲያፅናናት የታካሚዎቹን አትኩረት ሳቡ። በ'ነሱ ቤት አስተናጋጁ ሰሚር ፍቅረኛዋ ነው !
"አቢ ምንድነው የተፈጠረው ንገሪኝ እስኪ?"አላት ከእቅፉ አውጥቶ አይን አይኗን እያያት
"እኔ እኔ አላውቅም ሰሚ ዶክተሩ ከታከምኩ በዋላ ለብቻሽ ላናግርሽ ብሏት ነበር ከዛ ምን እንዳላት አላውቅም ፡እኔ ወደነበርኩበት እየመጣች ሳለ ደረጃ ውላይ ተልፈስፍሳ ወደቀች በጣም ነው ጭንቅላቷን የመታት እእ ወይኔ እናቴ ሁሌም በኔ ምክንያት ችግር አያጣትም "እያለች ተንሰቀሰቀች ።አስተናጋጁ ሰሚር ልቡ በፍርሃት እየደለቀ ነበር ።የአብላካት እናት መሳይ ምን ብትሰማ ነው እራሷን ስታ የወደቀችው ።አብላካት እመሟ ከባድ ነው ማለት ነው ጭንቀት ውስጥ ገባ
"አቢ አንቺ ግን ደና ነሽ ?"አላት
" "እእ ደና ነኝ ትንሽ እራስምታት አለኝ ስቆም ጎኔን ይወጋኛል ግን እሱን ተወው እኔ የእናቴ ነገር ነው ያሳሰበኝ "አለችው በጭንቀት ።አስተናጋጁ ሰሚር አብላካትን እንድትቀመጥ አድርጎ እናትየዋን ያስገቧት የትኛው ክፍል እንደሆነ እንድታሳየው አድርጎ ዶክተሩን ለማነጋገር ወደዛው ሄደ ።ብዙ ቆሞ ከጠበቀ በዋላ መሳይን ሲያክማት የቆየው ዶክተር ከእክምና መስጫው ሲወጣ ተከተለው ዶክተሩ ቆም ብሎ አናገረው የአብላካት ቤተሰብ ነኝ ሲለው እና ያለውን ነገር ማወቅ እንደሚፈልግ ሲነግረው ዶክተሩ በፍቃደኝነት ስላለው ነገር ሊያሳውቀው ወደ ምርመራ ክፍል ውስጥ ይዞት ገባ ።እናም አስተናጋጁ ሰሚርን ቁጭ እንዲል እና ተረጋግቶ እንዲሰማው ከነገረው በዋላ ትንሽ ፊቱን ሲያጠናው ቆየ። አስተናጋጁ ሰሚር ልቡ ዘለለች ።ዶክተሩ መናገር ጀመረ የተለያዩ ማፅናኛዎችን ከተናገረ በዋላ አብላካት አስጊ ሁኔታላይ እንደምትገኝ እና በአስቸኳይ አንዳንድ እክምናዎች እንደሚያስፈልጋት ነገረው ።ሰሚር ልቡ ቅልጥ ብላ ስትፈስ ተሰማው
"ምንድነው ዶክተር አስጨነከኝ እኮ "አለው
"እእ ምን መሰለ አብላካት በፍጥነት ዲያለሲስ መጀመር አለባት ሁለቱም ኩላሊቶቿ ተጎድተዋል እእ እና ነገ መጀመር አለባት ጊዜ የሚሰጥ ጉዳይ አይደለም የሚረዳቹ ሰው ካገኛቹ ደሞ ውጪ ሄዳ እንድትታከም በርቱ ላት እእእ ሌላ ምን...."
"ዶክተር ?"አለ አስተናጋጁ ሰሚር አመዱ ቡን ብሎ
"አቤት ወንድሜ"አለ ዶክተሩ በአዘን ድምፅ
አስተናጋጁ ሰሚር አፉን መረረው ጉሮሮው ደረቀ ።ምን አይነት ስቃይ ነው አሁን ለአብላካት እንዲ ያለ አቅም የሚፈትን በሽታ ይሰጣታል በምን አቅሟ ሁሁሁ ለራሷ ስንት ችግር ገና በለጋነት ያሳለፈች ።ምነው ፈጣሪዬ ምነው የምትችለውን ብትሰጣት ምነው ምነው?? ሰሚር ዕንባው ጉንጮቹን አቋርጠው አንገቱን አረጠቡት ።ዶክተሩ ስለ ቡዙ ታካሚዎቹ እየነገረ በነሱ ብቻ የመጣ አድርጎ እንዳይቆጥረው ።ከዛ ይለቅ የሚረዳቸው ሰው እንዲፈልጉ እየነገረ አፅናናው ።አስተናጋጁ ሰሚር መፅናናት አልቻለም ።እግርና እግሩ እየተማታበት ከምርመራ ክፍሉ ወጣ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ ነው ሁሁ ይሄ ከየት ይመጣል ፣ጉሊት ቸርችራ ለምትኖር እናት እና ፑቲክ ቤት ተቀጥራ ለምትሰራ ታዳጊ ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ እመም ሁሁሁ ያሀላ! ለምን ...... አብላካትን ተቀምጣ ስትጠብቀው አያት ልቡ በአዘን ተሰበረ......
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ጌታነህ ከወንድሙ ጋር የፈጠረው ፀብ የተስማማው ይመስል ከተገላገለ በዋላ ከወደቀበት ተነስቶ እየሳቀ እና እየዘፋፈነ ወደ መኝታ ክፍሉ ገባ የቤት ሰራተኞቹና የጊቢ ጥበቃዎቹ በሁኔታው መሳቅ ቢፈልጉም አልቻሉም ።አገላግለው ሲጨርሱ የሚስቁበት ቦታ ፍለጋ ወጡ ። የጌታነህ እናት እንዴት ልጇ መስፍን ከአስራ ስምንት አመት በፊት ስላስረገዛት ሴት ጌታነህ ሊያውቅ ቻለ ብላ ግራ መጋባትውስጥ ናት ።አባትም ከየት ሰምቶ ይሆን ምናልባት የቀድሞ ዘበኛችንን አግኝቶት ነገሮት ይሆን?! ብሎ አሰበ ። መስፍን በበኩሉ አመዱ ቡን ብሏል ያስረገዝካት ሰራተኛ !ልጅህ ስንት አመት ሆኗት ይሆን !ይሄ ድቡልቡል ከየተሸ አባቱ ሰምቶ ነው ።እራስምታት ሆነበት....
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
🍃ክፍል ሃያ ስምንት🍃
🍄🍄🍄🍄🍄🍄🍄
የሆስፒታሉ ፀጥታ ያስጨንቃል ታካሚዎች ተራቸው እስኪደርስ ያለአንዳች እንቅስቃሴ በአግዳሚ ወንበር ላይ በመደዳ ተቀምጠዋል ።አብላካት ብቻ በጭንቀት ወዲያ ወዲ ትላለች ውስጧ በብዙ አሳቦች ተሞልተዋል ከሰላሳ ደቂቃ በፊት እዛ የተቀመጡ ታካሚዎች በእናቷ ድንገተኛ አደጋ ምክንያት የምትይዝ የምትጨብጠው አጥታ ስታለቅስ አንዳንዶቹ እየተነሱ ወደሷ በመምጣት አፅናንተዋታል የተቀሩት ከንፈር መጠውላታል ። አብላካት ለቅሶዋን ብታቆምም በጭንቀት መንቀሳቀሷን ግን አላቆመችም ። ከቆይታ በዋላ አስተናጋጁ ሰሚር ሲመጣ አይታ ወደሱ ሮጥ አለች ከእናቷ ቀጥሎ ያላት የኔ የምትለው ሰው ሆኗል ።የአሳቧ የሚስጢሯ ተካፋይ አፅናኟ ቢቸግራት አጋዧ ነው አስተናጋጁ ሰሚር ። ሰሚር አብላካትን እቅፍ አድርጎ ሲያፅናናት የታካሚዎቹን አትኩረት ሳቡ። በ'ነሱ ቤት አስተናጋጁ ሰሚር ፍቅረኛዋ ነው !
"አቢ ምንድነው የተፈጠረው ንገሪኝ እስኪ?"አላት ከእቅፉ አውጥቶ አይን አይኗን እያያት
"እኔ እኔ አላውቅም ሰሚ ዶክተሩ ከታከምኩ በዋላ ለብቻሽ ላናግርሽ ብሏት ነበር ከዛ ምን እንዳላት አላውቅም ፡እኔ ወደነበርኩበት እየመጣች ሳለ ደረጃ ውላይ ተልፈስፍሳ ወደቀች በጣም ነው ጭንቅላቷን የመታት እእ ወይኔ እናቴ ሁሌም በኔ ምክንያት ችግር አያጣትም "እያለች ተንሰቀሰቀች ።አስተናጋጁ ሰሚር ልቡ በፍርሃት እየደለቀ ነበር ።የአብላካት እናት መሳይ ምን ብትሰማ ነው እራሷን ስታ የወደቀችው ።አብላካት እመሟ ከባድ ነው ማለት ነው ጭንቀት ውስጥ ገባ
"አቢ አንቺ ግን ደና ነሽ ?"አላት
" "እእ ደና ነኝ ትንሽ እራስምታት አለኝ ስቆም ጎኔን ይወጋኛል ግን እሱን ተወው እኔ የእናቴ ነገር ነው ያሳሰበኝ "አለችው በጭንቀት ።አስተናጋጁ ሰሚር አብላካትን እንድትቀመጥ አድርጎ እናትየዋን ያስገቧት የትኛው ክፍል እንደሆነ እንድታሳየው አድርጎ ዶክተሩን ለማነጋገር ወደዛው ሄደ ።ብዙ ቆሞ ከጠበቀ በዋላ መሳይን ሲያክማት የቆየው ዶክተር ከእክምና መስጫው ሲወጣ ተከተለው ዶክተሩ ቆም ብሎ አናገረው የአብላካት ቤተሰብ ነኝ ሲለው እና ያለውን ነገር ማወቅ እንደሚፈልግ ሲነግረው ዶክተሩ በፍቃደኝነት ስላለው ነገር ሊያሳውቀው ወደ ምርመራ ክፍል ውስጥ ይዞት ገባ ።እናም አስተናጋጁ ሰሚርን ቁጭ እንዲል እና ተረጋግቶ እንዲሰማው ከነገረው በዋላ ትንሽ ፊቱን ሲያጠናው ቆየ። አስተናጋጁ ሰሚር ልቡ ዘለለች ።ዶክተሩ መናገር ጀመረ የተለያዩ ማፅናኛዎችን ከተናገረ በዋላ አብላካት አስጊ ሁኔታላይ እንደምትገኝ እና በአስቸኳይ አንዳንድ እክምናዎች እንደሚያስፈልጋት ነገረው ።ሰሚር ልቡ ቅልጥ ብላ ስትፈስ ተሰማው
"ምንድነው ዶክተር አስጨነከኝ እኮ "አለው
"እእ ምን መሰለ አብላካት በፍጥነት ዲያለሲስ መጀመር አለባት ሁለቱም ኩላሊቶቿ ተጎድተዋል እእ እና ነገ መጀመር አለባት ጊዜ የሚሰጥ ጉዳይ አይደለም የሚረዳቹ ሰው ካገኛቹ ደሞ ውጪ ሄዳ እንድትታከም በርቱ ላት እእእ ሌላ ምን...."
"ዶክተር ?"አለ አስተናጋጁ ሰሚር አመዱ ቡን ብሎ
"አቤት ወንድሜ"አለ ዶክተሩ በአዘን ድምፅ
አስተናጋጁ ሰሚር አፉን መረረው ጉሮሮው ደረቀ ።ምን አይነት ስቃይ ነው አሁን ለአብላካት እንዲ ያለ አቅም የሚፈትን በሽታ ይሰጣታል በምን አቅሟ ሁሁሁ ለራሷ ስንት ችግር ገና በለጋነት ያሳለፈች ።ምነው ፈጣሪዬ ምነው የምትችለውን ብትሰጣት ምነው ምነው?? ሰሚር ዕንባው ጉንጮቹን አቋርጠው አንገቱን አረጠቡት ።ዶክተሩ ስለ ቡዙ ታካሚዎቹ እየነገረ በነሱ ብቻ የመጣ አድርጎ እንዳይቆጥረው ።ከዛ ይለቅ የሚረዳቸው ሰው እንዲፈልጉ እየነገረ አፅናናው ።አስተናጋጁ ሰሚር መፅናናት አልቻለም ።እግርና እግሩ እየተማታበት ከምርመራ ክፍሉ ወጣ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ ነው ሁሁ ይሄ ከየት ይመጣል ፣ጉሊት ቸርችራ ለምትኖር እናት እና ፑቲክ ቤት ተቀጥራ ለምትሰራ ታዳጊ ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ እመም ሁሁሁ ያሀላ! ለምን ...... አብላካትን ተቀምጣ ስትጠብቀው አያት ልቡ በአዘን ተሰበረ......
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ጌታነህ ከወንድሙ ጋር የፈጠረው ፀብ የተስማማው ይመስል ከተገላገለ በዋላ ከወደቀበት ተነስቶ እየሳቀ እና እየዘፋፈነ ወደ መኝታ ክፍሉ ገባ የቤት ሰራተኞቹና የጊቢ ጥበቃዎቹ በሁኔታው መሳቅ ቢፈልጉም አልቻሉም ።አገላግለው ሲጨርሱ የሚስቁበት ቦታ ፍለጋ ወጡ ። የጌታነህ እናት እንዴት ልጇ መስፍን ከአስራ ስምንት አመት በፊት ስላስረገዛት ሴት ጌታነህ ሊያውቅ ቻለ ብላ ግራ መጋባትውስጥ ናት ።አባትም ከየት ሰምቶ ይሆን ምናልባት የቀድሞ ዘበኛችንን አግኝቶት ነገሮት ይሆን?! ብሎ አሰበ ። መስፍን በበኩሉ አመዱ ቡን ብሏል ያስረገዝካት ሰራተኛ !ልጅህ ስንት አመት ሆኗት ይሆን !ይሄ ድቡልቡል ከየተሸ አባቱ ሰምቶ ነው ።እራስምታት ሆነበት....
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍118❤16🔥4👏1😁1
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
የንስሯ ጭንቅላቷ ላይ ማረፍ ነበር ከእንቅልፏ ያባነናት….በመከራ አይኗን ገልጣ ዙሪያዋን ስትቃኝ እራሷን እዛው ቅድም የተዘረረችበት ወለል ላይ እርቃኗን አገኘችው….ባለ ላደውም የሞተ እስኪመስል ድረስ ትንፋሹ ጠፍቶ እግሮቾ መካከል ጭንቅላቱን ቀብሮ በተመሳሳይ እርቃኑን ተዘርሯል ….ቀስ ብላ ከላዮ ላይ ገልበጥ አደረገችውና እና እራሷን በማላቀቅ ሾልካ ወደ ሻወር በመሄድ ለ5 ደቅቃ ውሃ በላይዋ ላይ አፈሰሰችና..
ከዛ ወደመኝታ ቤቷ ተመልሳ ቢጃማ ለበሰችና ባለ ላዳውን እንደምንም እየጎተተችም እየደገፈችውም ወስዳ አልጋው ላይ በማስተኛት ብርድልብስ ካለበስችው በኋላ ወደሳሎን አመራች…..ንስሯም ተከተላት..፡፡
አዎ ሊነጋ መሆኑን ከውጭ የሚሰማውን የወፎች ዝማሬ በማዳመጥ ተረዳች …ሳሎኖ እንደደረሰች ተስተካክላ ከተቀመጠች በኋላ ንስሯ ያየውን እንዲያሳየት… ያወቀውን እንዲያሳውቃት አዕምሮዋን ከእሱ ጋ አቆራኘችው…
ሰላምና አባቷ…ፍቅራቸው ከአባትና ከልጅም የዘለል አይነት ነው..ኤርምያስ እንዳለው እናትም አባትም ወንድምም እህትም ሆነው ነው ያሳደጎት…ግን አሁን ስላለችበት ሁኔታ ብቻ ያለውን ታሪክ ከንስሯ በተረዳችው የሚከተለውን ነው
ቀጥታ ቤታቸው ገባች… መኝታ ቤት ወደመሰላት ክፍል ተጓዘች… አዎ ትክክል ነች ያልተነጠፈ እና የተዝረከረከ አልጋ … አልጋው ላይ የተዘረረች ውብ ለጋ ሀዘን የሰበራት ወጣት ተኝታለች…..ወለሉ ጠቅላላ በመጠጥ ጠርሙሶች እና በተበታተኑት ልብሶች ተሞልቷል..አንድ ግዙፍ አራት መአዘን ፍሪጅ አልጋውን ተደግፎ ይታያል…ትኩረቷን ወደፍሪጁ አመዘነበት… ውስጡን አየችው… .ህልም ውስጥ ነኝ እንዴ ያስብላል… …ነጭ ሱፍ ለብሶ ነጭ ሸሚዝና ቀይ ከረባት ያደረገ እንቅልፍ የተኛ የሚመስል ሰው ፍሪጅ ውስጥ ይታያል.. ..አባቷ ነው ….የሰላም አባት..አሁን የሆነ ነገር የገባት ነው..ልጅቷ እንደጠረጠረችውም አደጋ ላይ ነች…ሰላም አባቷን አጥታለች..ሰላም አባቷን መሬት ውስጥ ቀብራ ለዘላላም ለመለየት ድፍረቱንም ጭካኔውንም ለማግኘት አልቻለችም….
/////
ነገሩን በዝርዝር ለመረዳት አምስት ቀን ወደኃላ እንመለስ
እንደማንኛውም ቀን እየተጎራረሱ እራት በሉ…እያተሳሳቁ ዜናና ፊልም አዩ…አራት ሰዓት አካባቢ ወደመኝታቸው አመሩ….ሰላም አባቷን መኝታ ቤት አስገብታ እንዲተኙ ካደረገች በኃላ ግንባራቸውን ስማ ተሰናብታ ወደመኝታዋ ልትሄድ ስትል
‹‹ሰላሜ››ሲሉ ጠሯት
‹‹አቤት አባ›››
‹‹አብረሺኝ ተኚ››
ዘላ አልጋው ላይ ወጣችን ብድርብሱን ገልጣ ከውስጥ በመግባት እቅፋቸው ውስጥ ገባች…..ይህ አዲስ ነገር አይደለም..ተለያይተው ከሚተኙበት ይልቅ አንድ ላይ የሚተኙባቸው ቀናቶች የበዙ ነበሩ..ሁለቱም ትንሽ ሲከፋቸው ወይንም አመም ሲያደርጋቸው..ወይንም እንዲሁ ለብቻ መተኛት ሲደብራቸው ዛሬ እኔ ጋር ትተኚ..?ዛሬ አብረሀኝ ትተኛ..? እየተባባሉ አንድ ቀን እሷ ክፍል አንድ ቀን እሳቸው ክፍል ይተኛሉ..እና የተለመደ ነው፡፡
ችግሩ ንጊ ላይ ከእንቅልፏ ባና ከእቅፋቸው ስትወጣ ነበር የተፈጠረው….እጃቸውን ከሰውነቷ ላይ ሳታነሳ በተለየ ሁኔታ ቀዘቀዛት…..ቀስ ብለ ወጣችና አየቻቸው..ጸጥ ያለ ፊት ነበር..ዝም ያለ ፊት…እጇን ወደ አንገታቸው ላከች ….ትንፋሽ አልባ ሆነዋል..
‹‹አባዬ ..አባዬ›› ወዘወዘቻቸው…ጮኸች……..ወደመኝታ ቤቷ በሩጫ ሄደችና የልብ ማዳመጫ መሳሪዋን አመጣች…ምንም የለም..?…ጮኸች…ሁሉ ነገር ረፍዶ ነበር..ፀሀይ በጠለቀችበት ቀርታ ነበር…ጨረቃ በደመናው ሙሉ በሙሉ ተሸንፋ ከስማ ነበር…ምጽአት ደርሶ ነጋሪት እየተጎሰመ እና መለከት እየተነፋ ነበር…..
አባቷ እርግጥ ህመም ላይ ከነበሩ ወራት አልፏቸዋል….ግን እየተንከባከበቻቸው እና በትክክል የህክምና ክትትል እያደረገችላቸው ነበረ…ምንም የተለየ እና ለሞት የሚያሰጋ ምልክት አልተመለከተችም….የት ጋር ነው የተሸወደችው…..?ማወቅ አልቻለችም…፡፡ ለሳዕታት እሬሳውን ላይ ተኝታ ስትነፈርቅ ቆየች…ስልክ ደውላ ለወዳጆቾ ልትናገር ፈለገችና መደወል ከጀመረች በኃላ መልሳ ተወችው
‹‹አባቴን ልቀብር…..?አባቴንም ፈጽሞ አልቀብርም…….ለሳዕታት ካሰበች በኃላ ወሰነች‹‹..አብሬው እሞታለሁ..ግን ለመሞት እስክቆርጥ ድረስ እሱም አይቀበርም›› አለችና…ባላት የህክምና እውቀት በመጠቀም ሬሳው እንዳይበሰብስ አድርጋ በባለመስታወት ፍሪጅ ውስጥ በማድረግ መኝታ ቤት ውስጥ ሬሳውን ደብቃ አስቀመጠች….እና ይሄ ነው የሚያስጨንቃት…እና በዚህ ጊዜ ነበር ኤርምያስ ላዳ ውስጥ የገባችው….ይሄን ችግር ነበር እሱ ሊያውቅና ሊረዳላት ያልቻለው…..በዚህ ከቀጠለች በጥቂት ቀናት ውስጥ ወይ አዕምሮዋ ተነክቶ ጨርቋን ጥላ ይለይላታል ወይንም እዛው መኝታ ቤት ውስጥ እራሷን አጥፍታ ከአባቷ ጋር ወደመቃብር ትጓዛለች..ከሁለቱ የተለየ የነገ ዕጣ ፋንታ የላትም….
ንስሯ ይዞላት የመጣው ታሪክ ይሄ ነው..በእውነት ልብ የሚነካ ታሪክ ነው…‹‹እና እንዴት ልረዳት እችላለሁ…...?›ስትል እራሷን ጠየቀች፡መቼስ ምንም ተአምረኛ ብትሆን ከሞተ አራት ቀን የሆነው እና በፍሪጅ ውስጥ በቅዝቃዜ የደረቀ ሬሳን ህይወቱን ካሄደችበት መልሳ በማዋሀድ ነፍስ ልትዘራበት አትችልም…ይሄ የማይቻል ነው… ቢሆንም ቢያንስ ልጅቷ የአባቷን ሞት አምና እንድትቀበል እና እንድትቀብረው…ከዛም እንድትጽናና የሚያስችል አንድ ዘዴ መዘየድ እንዳለባት ተሰማት…አዎ ያንን ማድረግ ትፈልጋለች…
ሀሳቧን ሰብስባ ውሳኔ ላይ ሳትደርስ በፊት የሳሎኗ በራፍ ተንኳኳ..ግራ ገባት …በዚህ ጥዋት ማን ነው የሚያንኳኳው .. ..?ገና አንድ ሰዓት እንኳን አልሆነም፡፡
‹‹…ማነው..?››ከተቀመጠችበት ሳትነሳ
‹‹እኔ ነኝ ..››
የፕሮፌሰር ድምጽ ነው..ተነሳችና ከፈተችላቸው‹‹እንዴ ፕሮፌሰር..በጥዋት እንዴት ተነሱ..?››
‹‹አረ ጨርሶውኑም አልተኛሁም…ከሰው ጋር ስለሆንሽ ነው እንጂ ለሊቱን አብሬሽ ስጫወት ማደር ነበር የፈለግኩት››
‹‹ምነው በሰላም..?››
‹‹እኔ እንጃ ብቻ ትናፍቂኛለሽ…ከፍቶኛል››
‹‹እንዴ ፕሮፌሰር..እስቲ ግቡ››
‹‹አሁን አልገባም.. በኋላ ግን እፈልግሻልሁ››
‹‹ለምን አይገቡም..?››
‹‹አይ አሁን እንግዳ ይፈልግሻል››
‹‹ማንን እኔን....?››ግራ ገብቷት
‹‹አዎ አንቺን››ብለው ከበራፍ ላይ ገለል ሲሉ ከጀርባቸው በአዕምሮዋ ውስጥም የሌለ ሰው ብቅ አለ…አንድ ጥቁር ሻንጣ በእጁ አንጠልጥሎ አንገቱን ደፍቶ ቋማል..ፕሮፌሰሩ ወደክፍላቸው ተመለሱ….
‹‹እንዴ መላኩ ..ምነው ሰላም አይደለህም እንዴ....?ሰሚራን አመማት እንዴ..?››
‹‹አረ እሷስ ደህና ነች››
‹‹ታዲያ ምነው በለሊት....?››እስቲ ግባ ብላ ወደውስጥ ገብቶ እንዲቀመጥ አደረገችው…
‹‹ምን ሆንክ..?››ፊት ለፊቱ ቆማ በገረሜታ እያየቸችው ዳግመኛ የመጣበትን ምክንያት ጠየቀችው፡፡
‹‹ምን ያልሆንኩት ነገር አለ..አሸንፈሻል …ሰሚርን አስመርምሬያታለሁ..ሙሉ በሙሉ ጤነኛ ሆናለች..››
‹‹አሪፍ ነዋ .ታዲያ ደስ አላለህም..?››
‹‹አዎ ብሎኛል…››
‹‹እና ታዲያ አሁን ለምን መጣህ..?››
‹‹ስምምነታችንን ላከብር ነዋ..በሶስት ቀን ውስጥ ትተሀት ካልመጣህ ብለሽ ፎክረሻ አድራሻሽን ሰጥተሸኝ ነበር እኮ..የሆነ ነገር ለማድረግ ኃይል እንዳለሽ አሳይተሸኛል…እንቢ ብዬ በዛው ብቀር ደግሞ ፍቅሬን መልሰሽ በሽተኛ ብታደርጊብኝስ..?››
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
የንስሯ ጭንቅላቷ ላይ ማረፍ ነበር ከእንቅልፏ ያባነናት….በመከራ አይኗን ገልጣ ዙሪያዋን ስትቃኝ እራሷን እዛው ቅድም የተዘረረችበት ወለል ላይ እርቃኗን አገኘችው….ባለ ላደውም የሞተ እስኪመስል ድረስ ትንፋሹ ጠፍቶ እግሮቾ መካከል ጭንቅላቱን ቀብሮ በተመሳሳይ እርቃኑን ተዘርሯል ….ቀስ ብላ ከላዮ ላይ ገልበጥ አደረገችውና እና እራሷን በማላቀቅ ሾልካ ወደ ሻወር በመሄድ ለ5 ደቅቃ ውሃ በላይዋ ላይ አፈሰሰችና..
ከዛ ወደመኝታ ቤቷ ተመልሳ ቢጃማ ለበሰችና ባለ ላዳውን እንደምንም እየጎተተችም እየደገፈችውም ወስዳ አልጋው ላይ በማስተኛት ብርድልብስ ካለበስችው በኋላ ወደሳሎን አመራች…..ንስሯም ተከተላት..፡፡
አዎ ሊነጋ መሆኑን ከውጭ የሚሰማውን የወፎች ዝማሬ በማዳመጥ ተረዳች …ሳሎኖ እንደደረሰች ተስተካክላ ከተቀመጠች በኋላ ንስሯ ያየውን እንዲያሳየት… ያወቀውን እንዲያሳውቃት አዕምሮዋን ከእሱ ጋ አቆራኘችው…
ሰላምና አባቷ…ፍቅራቸው ከአባትና ከልጅም የዘለል አይነት ነው..ኤርምያስ እንዳለው እናትም አባትም ወንድምም እህትም ሆነው ነው ያሳደጎት…ግን አሁን ስላለችበት ሁኔታ ብቻ ያለውን ታሪክ ከንስሯ በተረዳችው የሚከተለውን ነው
ቀጥታ ቤታቸው ገባች… መኝታ ቤት ወደመሰላት ክፍል ተጓዘች… አዎ ትክክል ነች ያልተነጠፈ እና የተዝረከረከ አልጋ … አልጋው ላይ የተዘረረች ውብ ለጋ ሀዘን የሰበራት ወጣት ተኝታለች…..ወለሉ ጠቅላላ በመጠጥ ጠርሙሶች እና በተበታተኑት ልብሶች ተሞልቷል..አንድ ግዙፍ አራት መአዘን ፍሪጅ አልጋውን ተደግፎ ይታያል…ትኩረቷን ወደፍሪጁ አመዘነበት… ውስጡን አየችው… .ህልም ውስጥ ነኝ እንዴ ያስብላል… …ነጭ ሱፍ ለብሶ ነጭ ሸሚዝና ቀይ ከረባት ያደረገ እንቅልፍ የተኛ የሚመስል ሰው ፍሪጅ ውስጥ ይታያል.. ..አባቷ ነው ….የሰላም አባት..አሁን የሆነ ነገር የገባት ነው..ልጅቷ እንደጠረጠረችውም አደጋ ላይ ነች…ሰላም አባቷን አጥታለች..ሰላም አባቷን መሬት ውስጥ ቀብራ ለዘላላም ለመለየት ድፍረቱንም ጭካኔውንም ለማግኘት አልቻለችም….
/////
ነገሩን በዝርዝር ለመረዳት አምስት ቀን ወደኃላ እንመለስ
እንደማንኛውም ቀን እየተጎራረሱ እራት በሉ…እያተሳሳቁ ዜናና ፊልም አዩ…አራት ሰዓት አካባቢ ወደመኝታቸው አመሩ….ሰላም አባቷን መኝታ ቤት አስገብታ እንዲተኙ ካደረገች በኃላ ግንባራቸውን ስማ ተሰናብታ ወደመኝታዋ ልትሄድ ስትል
‹‹ሰላሜ››ሲሉ ጠሯት
‹‹አቤት አባ›››
‹‹አብረሺኝ ተኚ››
ዘላ አልጋው ላይ ወጣችን ብድርብሱን ገልጣ ከውስጥ በመግባት እቅፋቸው ውስጥ ገባች…..ይህ አዲስ ነገር አይደለም..ተለያይተው ከሚተኙበት ይልቅ አንድ ላይ የሚተኙባቸው ቀናቶች የበዙ ነበሩ..ሁለቱም ትንሽ ሲከፋቸው ወይንም አመም ሲያደርጋቸው..ወይንም እንዲሁ ለብቻ መተኛት ሲደብራቸው ዛሬ እኔ ጋር ትተኚ..?ዛሬ አብረሀኝ ትተኛ..? እየተባባሉ አንድ ቀን እሷ ክፍል አንድ ቀን እሳቸው ክፍል ይተኛሉ..እና የተለመደ ነው፡፡
ችግሩ ንጊ ላይ ከእንቅልፏ ባና ከእቅፋቸው ስትወጣ ነበር የተፈጠረው….እጃቸውን ከሰውነቷ ላይ ሳታነሳ በተለየ ሁኔታ ቀዘቀዛት…..ቀስ ብለ ወጣችና አየቻቸው..ጸጥ ያለ ፊት ነበር..ዝም ያለ ፊት…እጇን ወደ አንገታቸው ላከች ….ትንፋሽ አልባ ሆነዋል..
‹‹አባዬ ..አባዬ›› ወዘወዘቻቸው…ጮኸች……..ወደመኝታ ቤቷ በሩጫ ሄደችና የልብ ማዳመጫ መሳሪዋን አመጣች…ምንም የለም..?…ጮኸች…ሁሉ ነገር ረፍዶ ነበር..ፀሀይ በጠለቀችበት ቀርታ ነበር…ጨረቃ በደመናው ሙሉ በሙሉ ተሸንፋ ከስማ ነበር…ምጽአት ደርሶ ነጋሪት እየተጎሰመ እና መለከት እየተነፋ ነበር…..
አባቷ እርግጥ ህመም ላይ ከነበሩ ወራት አልፏቸዋል….ግን እየተንከባከበቻቸው እና በትክክል የህክምና ክትትል እያደረገችላቸው ነበረ…ምንም የተለየ እና ለሞት የሚያሰጋ ምልክት አልተመለከተችም….የት ጋር ነው የተሸወደችው…..?ማወቅ አልቻለችም…፡፡ ለሳዕታት እሬሳውን ላይ ተኝታ ስትነፈርቅ ቆየች…ስልክ ደውላ ለወዳጆቾ ልትናገር ፈለገችና መደወል ከጀመረች በኃላ መልሳ ተወችው
‹‹አባቴን ልቀብር…..?አባቴንም ፈጽሞ አልቀብርም…….ለሳዕታት ካሰበች በኃላ ወሰነች‹‹..አብሬው እሞታለሁ..ግን ለመሞት እስክቆርጥ ድረስ እሱም አይቀበርም›› አለችና…ባላት የህክምና እውቀት በመጠቀም ሬሳው እንዳይበሰብስ አድርጋ በባለመስታወት ፍሪጅ ውስጥ በማድረግ መኝታ ቤት ውስጥ ሬሳውን ደብቃ አስቀመጠች….እና ይሄ ነው የሚያስጨንቃት…እና በዚህ ጊዜ ነበር ኤርምያስ ላዳ ውስጥ የገባችው….ይሄን ችግር ነበር እሱ ሊያውቅና ሊረዳላት ያልቻለው…..በዚህ ከቀጠለች በጥቂት ቀናት ውስጥ ወይ አዕምሮዋ ተነክቶ ጨርቋን ጥላ ይለይላታል ወይንም እዛው መኝታ ቤት ውስጥ እራሷን አጥፍታ ከአባቷ ጋር ወደመቃብር ትጓዛለች..ከሁለቱ የተለየ የነገ ዕጣ ፋንታ የላትም….
ንስሯ ይዞላት የመጣው ታሪክ ይሄ ነው..በእውነት ልብ የሚነካ ታሪክ ነው…‹‹እና እንዴት ልረዳት እችላለሁ…...?›ስትል እራሷን ጠየቀች፡መቼስ ምንም ተአምረኛ ብትሆን ከሞተ አራት ቀን የሆነው እና በፍሪጅ ውስጥ በቅዝቃዜ የደረቀ ሬሳን ህይወቱን ካሄደችበት መልሳ በማዋሀድ ነፍስ ልትዘራበት አትችልም…ይሄ የማይቻል ነው… ቢሆንም ቢያንስ ልጅቷ የአባቷን ሞት አምና እንድትቀበል እና እንድትቀብረው…ከዛም እንድትጽናና የሚያስችል አንድ ዘዴ መዘየድ እንዳለባት ተሰማት…አዎ ያንን ማድረግ ትፈልጋለች…
ሀሳቧን ሰብስባ ውሳኔ ላይ ሳትደርስ በፊት የሳሎኗ በራፍ ተንኳኳ..ግራ ገባት …በዚህ ጥዋት ማን ነው የሚያንኳኳው .. ..?ገና አንድ ሰዓት እንኳን አልሆነም፡፡
‹‹…ማነው..?››ከተቀመጠችበት ሳትነሳ
‹‹እኔ ነኝ ..››
የፕሮፌሰር ድምጽ ነው..ተነሳችና ከፈተችላቸው‹‹እንዴ ፕሮፌሰር..በጥዋት እንዴት ተነሱ..?››
‹‹አረ ጨርሶውኑም አልተኛሁም…ከሰው ጋር ስለሆንሽ ነው እንጂ ለሊቱን አብሬሽ ስጫወት ማደር ነበር የፈለግኩት››
‹‹ምነው በሰላም..?››
‹‹እኔ እንጃ ብቻ ትናፍቂኛለሽ…ከፍቶኛል››
‹‹እንዴ ፕሮፌሰር..እስቲ ግቡ››
‹‹አሁን አልገባም.. በኋላ ግን እፈልግሻልሁ››
‹‹ለምን አይገቡም..?››
‹‹አይ አሁን እንግዳ ይፈልግሻል››
‹‹ማንን እኔን....?››ግራ ገብቷት
‹‹አዎ አንቺን››ብለው ከበራፍ ላይ ገለል ሲሉ ከጀርባቸው በአዕምሮዋ ውስጥም የሌለ ሰው ብቅ አለ…አንድ ጥቁር ሻንጣ በእጁ አንጠልጥሎ አንገቱን ደፍቶ ቋማል..ፕሮፌሰሩ ወደክፍላቸው ተመለሱ….
‹‹እንዴ መላኩ ..ምነው ሰላም አይደለህም እንዴ....?ሰሚራን አመማት እንዴ..?››
‹‹አረ እሷስ ደህና ነች››
‹‹ታዲያ ምነው በለሊት....?››እስቲ ግባ ብላ ወደውስጥ ገብቶ እንዲቀመጥ አደረገችው…
‹‹ምን ሆንክ..?››ፊት ለፊቱ ቆማ በገረሜታ እያየቸችው ዳግመኛ የመጣበትን ምክንያት ጠየቀችው፡፡
‹‹ምን ያልሆንኩት ነገር አለ..አሸንፈሻል …ሰሚርን አስመርምሬያታለሁ..ሙሉ በሙሉ ጤነኛ ሆናለች..››
‹‹አሪፍ ነዋ .ታዲያ ደስ አላለህም..?››
‹‹አዎ ብሎኛል…››
‹‹እና ታዲያ አሁን ለምን መጣህ..?››
‹‹ስምምነታችንን ላከብር ነዋ..በሶስት ቀን ውስጥ ትተሀት ካልመጣህ ብለሽ ፎክረሻ አድራሻሽን ሰጥተሸኝ ነበር እኮ..የሆነ ነገር ለማድረግ ኃይል እንዳለሽ አሳይተሸኛል…እንቢ ብዬ በዛው ብቀር ደግሞ ፍቅሬን መልሰሽ በሽተኛ ብታደርጊብኝስ..?››
👍120❤10🥰1👏1🎉1
ሳቋ አመለጣት ..ከፊት ለፊቱ ቁጭ አለች……
‹‹ይሄውልህ…››ብላ የውስጧን ልትግረው ስትጀምር ባለ ላዳው ማለት ኤርሚያስ ሆዬ ከመኝታ ቤት ውልቅልቁ የወጣውን ሰውነቱን እየጎተተ ሳሎን ደረሰና ግራ በመጋባትና በድንጋጤ አንዴ እሱን አንዴ እሷን እያየ ምን ማድረግ እንዳለበት ግራ በመጋባት ሲዋልል እሷንም ንግግሯን እንድታቆርጥ አደረገት ….
✨ይቀጥላል✨
#YouTube ቻናል ላይ ገብታቹ subscribe ብቻ አድርጉ ቤተሰቦች ዛሬ 1000 Subscriber እጠብቃለው 110,000 ቤተሰብ ይሄ ትንሽ ነው አንብባቹ እንደጨረሳቹ ወደ YouTube ሄዳችሁ Subscribe የምትለዋን መጫን ብቻ😘
👇
https://www.youtube.com/@atronose
Follow my channel on WhatsApp 👇👇
https://whatsapp.com/channel/0029VaDdoKaJENxsTyh8E43Z
‹‹ይሄውልህ…››ብላ የውስጧን ልትግረው ስትጀምር ባለ ላዳው ማለት ኤርሚያስ ሆዬ ከመኝታ ቤት ውልቅልቁ የወጣውን ሰውነቱን እየጎተተ ሳሎን ደረሰና ግራ በመጋባትና በድንጋጤ አንዴ እሱን አንዴ እሷን እያየ ምን ማድረግ እንዳለበት ግራ በመጋባት ሲዋልል እሷንም ንግግሯን እንድታቆርጥ አደረገት ….
✨ይቀጥላል✨
#YouTube ቻናል ላይ ገብታቹ subscribe ብቻ አድርጉ ቤተሰቦች ዛሬ 1000 Subscriber እጠብቃለው 110,000 ቤተሰብ ይሄ ትንሽ ነው አንብባቹ እንደጨረሳቹ ወደ YouTube ሄዳችሁ Subscribe የምትለዋን መጫን ብቻ😘
👇
https://www.youtube.com/@atronose
Follow my channel on WhatsApp 👇👇
https://whatsapp.com/channel/0029VaDdoKaJENxsTyh8E43Z
👍69😱10❤9🥰2🤔2
🍄በ'ነሱ ቤት🍄
👁ክፍል ሃያ ዘጠኝ👁
🍀🌻🍀🌻🍀🌻🍀
አስተናጋጁ ሰሚር አብላካት አጠገብ ተቀምጦ ፈዞ ቀረ አይምሮው ብዙ ቦታ እረገጠበት ፣አብላካትን ማን ሊረዳት ይችላል ? በየ ቤተህምነቱ እርዳታ ይጠይቁ ወይንስ በመገናኛ ቡዙሃን እንደምንም ብለው ያስነግሩ ፣ ምን ይሻላል እራሱ ጋር ምን ያክል ገንዘብ እንዳለ አሰበ ..በጣም ጥቂት ገንዘብ ነው በባንክ የቆጠበው ምን አልባት ለሦስት ጊዜ የኩላሊት እጥበት ሊያደርግላት የሚችል ብቻ ነው ከዛስ ...ጭንቅ ብሎት ዞር ብሎ ሲያያት አየችው እሷም ቢሆን በፍርሃት ተሸብባለች አንድ ነገር እንደሆነች ጠርጥራለች ባይሆንማ ዶክተሩን ባናገሩት ቁጥር እናቷም ሰሚርም እንዲ አመዳቸው ቡን አይልም ።
"ሰሚ የሆንኩት ነገር ምንድነው ?"አለችው
"አቢ ለዚ ነገር በጣም መዘጋጀት አለብሽ እእ ማለት አንቺ ጠንካራ ልጅ ነሽ ትወጪዋለሽ እተማመንብሻለው ..."ብሎ ዝም አለ
"ሰሚ እእ በጣም ከባድ ነገር ነው ?እእ ነው አይደል በቃ ገብቶኛል ከእናቴም ከአንተም ሁኔታ ተረድቼዋለው እእእእ" ብላ እንደማልቀስ አለች
"አቢ እባክሽ ጠንከር በይ አንቺ በቀላሉ አትሸነፊም"አላት እንዴት ብሎ እንደሚያበረታት እየከበደው
"ምንድነው ሰሚ ልሞት ነው ?ንገረኝ በቃ ልሞት ነው?"አለችው እንዲነግራት እየገፋፋችው ።በዚ ጊዜ ዶክተሩ ወደ አብላካት መጣ አብላካት የመረመራትን ዶክተር ስታየው ተነሳች በጥያቄ አይን ስታየው እራሱን ተቆጣጥሮ ሊያበረታት በመወሰን እጇን ያዝ አድርጎ ስላለችበት ሁኔታ ሊያወራት እንደሚፈልግ በመንገር ወደ ምርመራ ክፍሉ ይዟት ገባ......
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ሰመረ ከማፊ ገር ተገናኝቶ ምሳቸውን አንድ ሆቴል ውስጥ እየበሉ ቢሆንም ቀልቡ ግን ከሷ አልነበረም ።ማፊ በተደጋጋሚ ደንነቱን እየጠየቀች ታጎርሰዋለች ለደቂቃ መለስ ይልና እንደገና ትክዝ ይልባታል። በዋላ ሲበዛባት "ሄ ምንድነው እሱ ሰላም አይደለህም ? በጣም እየጠፋህብኝ ነው እንዴ አታስጨንቀኛ"አለችው
"ውይ ይቅርታ ስለ ድርጅቱ እያሰብኩ እኮ "ብሎ ዝም አለ
"ምነው ድርጅቱ ምን ሆነ አከሰርከው እንዴ ኪኪኪ"ብላ ሳቀች
"አይ አንዳንድ ደስ የማይሉኝ ሰራተኞች አሉ ስራቸውን በአግባቡ የማይሰሩ "አለ ለማምለጥ ያለው ነገር እንጂ ።አሳቡስ አብላካት ጋር ነበር ።ያቺ ትንሽ ልጅ ስልኬን የማታነሳው በሷ ቤት መጫወቷ ነው ? ወይስ ጌታነህ እንዳለው አግኝቶ ተቆጣጠራት እያለ ሲያስብ ነው የቆየው ።ደጋግሞ ደውሎ ስልክ ስላላነሳች ያለ ነገር አደለም ብሎም ፈርቷል ።
"ቆይ ያን ያክል ያሳስብሃል እንዴ ስለድርጅት ምናምን አንተ እኮ ወጣት ነህ አባትህ ይጨነቅ ፈታ በል ይሄ የኛ ጊዜ ነው መዝናናት ነው ያለብን ድርጅቱ ምንም አይሆንም ሰራተኞቹንም መከታተል አቁም የቻሉትን ይስሩ እንዴ ?"አለች በግድ የለሽ አስተያየት
"ነው ብለሽ ነው እሺ "አላት ከልብ ባልሆነ ምላሽ
"ዛሬ ከኔ ጋር ማደር ትፈልጋለህ ? ከፈለክ ይሄን ውጥረትህን ድራሹን ነው የማጠፋልህ ምን ይመስልሃል ቆንጆ አለችው"ሰመረ ዝምብሎ ሲያያት ቆይቶ ጭንቅላቱን በእሺታ ነቀነቀላት
"ምንድነው አትናገርም ? ኩራት ነው ስማ ይሄን የመሰለ ሰውነት አግኝተህ ነው ። ስንቱ የሚዝረከረክበት እኮ ነው ላንተ ስለተፈቀደ ልትደሰት ይገባል "ብላ ሰውነቷን ነቅነቅ አደረገች
"እሺ እኮ ነው ያልኩሽ ወደ ስራ ተመልሼ የማስተካክለው ነገር አለ እንደጨረስኩ እደውልልሻለው "አላት
"እንደሱ ነው የሚባለው ቆንጆ ሆኜ እመጣልሃለው "ብላ ወደፊት ተንጠራርታ ከንፈሩን ሳመችው ሰመረ ደንገጥ አለ ሌሎች ተመጋቢዎች እንደሚያይዋቸው እርግጠኛ ነበር ። ማፊ አፈር ሲል የሚረብሽ ሳቋን ለቀቀችው ሰመረ ነገረስራዋ እንደገረመው ነው አንዳንዴ የሷ መኖር ደስ ይለዋል ከሆነ ውጥረት መንጭቃ በግድ ታስወጣዋለችና.....
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
አስተናጋጁ ሰሚር ከተቀመጠበት ሳይነሳ አብላካት የገባችበትን የምርመራ ክፍል አትኩሮ እያየ ነው ምን አልባት መቋቋም አቅቷት ብትጮህስ ብሎ ፈርቷል ። የደረሰባት ነገርልብ የሚሰብር ነው እንኳንስ በሷ እድሜ እሱም ይህን ነገር መቋቋም አይችልም ..
ከረጅም ቆይታ በዋላ አብላካትና ዶክተሩ ተከታትለው ወጡ እናም እጇን እየጨበጠ ተሰናበታት አብላካት ዶክተሩን ተሰናብታ በቀስታ እየተራመደች ወደ አስተናጋጁ ሰሚር ስትመጣ አያትና ግር አለው አጠገቡ ስትደርስ በረጅሙ ተነፈሰች ።
"አቢ ደና ነሽ"አላት ።አብላካት በፍፁም ተቀይራ ስሜት አልባ ሆናለች አስተናጋጁ ሰሚርን ዝም ብላ ስታየው ቆይታ
"ደና መሆን እንዴት ነው? ኪኪኪኪ በነገራችን ላይ ነብስ ካወኩ ጀምሮ ደና መሆን እንዴት እንደሆነ ግልፅ ሆኖልኝ አያውቅም እእእእ እናቴን አየሃት "አለችው
"አይ "አለ ዕንባው ኮለል እያለ
"ሰሚ እያለቀስክ ነው ተው በናትህ እረፍ አንተ እንዲ ከሆንክማ ጥሩ አይደለም ። ያው ትንሽ ጊዜም ቢሆን የምኖረው ዝምብለህ አስቀኝ ደስ ይለኛል "አለችው በማፅናናት
"አይ አይ አንቺ ምንም አትሆኚም ነገ እጥበቱን ትጀምሪያለሽ ከዛ የሚረዱን ሰዎች እንፈልጋለን እና ትድኛለሽ እሺ "አላት እቅፍ አድርጓት
"እሺ ግን ያንን ሁሉ ገንዘብ ከየት እናመጣለን በዛ ላይ ኩላሊት የሚሰጥ ሰው ያስፈልጋል ተው ስለኔ እርሳው ብዙ ተስፋ አታድርግ ሰሚ እናቴን ግን ላንተ ነው አደራ የምሰጥህ ፣በፍፁም እንዳትለያት እሺ "አለችው ቅዝዝ እንዳለች
"ተይ በቃ ዝም በይ ምንም አትሆኚም አልኩሽ ።እኔና መሳይ የሚረዱን ሰዎች እናፈላልጋለን አንቺ ዶክተሩ እንዳለው እረፍት ታደርጊያለሽ እሺ የኔ ቅመም አንቺ ጠንካራ እና በቀላሉ የማትሸነፊ ብርቱ ልጅ ነሽ ይሄን አውቃለው "አላት አስተናጋጁ ሰሚር እያለቀሰ ።አብላካት እንደዛ ሲሆን ስታይ እሱኑ ማባበል ጀመረች እናም ለእናቷ እና ለሱም ስትል መበርታት ፈለገች ። ከውስጥ የመሳይ ቤተሰቦች ካላቹ ወደዚ ኑ የምትለዋን ነርስ ሲሰሙ አብላካትም አስተናጋጁ ሰሚርም በአንድነት ተነስተው ወደተጣራችው ነርስ ቀረቡ ።ነርሷ የአብላካት እናት ወዳለችብት ክፍል በመጠቆም አሁን ደና ነች ገብታቹ ልታናግሯት ትችላላቹ ። ብላቸው ሄደች አብላካት እራሷን ማጎበዝ ጀመረች ስለ እናቷ ........
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👁ክፍል ሃያ ዘጠኝ👁
🍀🌻🍀🌻🍀🌻🍀
አስተናጋጁ ሰሚር አብላካት አጠገብ ተቀምጦ ፈዞ ቀረ አይምሮው ብዙ ቦታ እረገጠበት ፣አብላካትን ማን ሊረዳት ይችላል ? በየ ቤተህምነቱ እርዳታ ይጠይቁ ወይንስ በመገናኛ ቡዙሃን እንደምንም ብለው ያስነግሩ ፣ ምን ይሻላል እራሱ ጋር ምን ያክል ገንዘብ እንዳለ አሰበ ..በጣም ጥቂት ገንዘብ ነው በባንክ የቆጠበው ምን አልባት ለሦስት ጊዜ የኩላሊት እጥበት ሊያደርግላት የሚችል ብቻ ነው ከዛስ ...ጭንቅ ብሎት ዞር ብሎ ሲያያት አየችው እሷም ቢሆን በፍርሃት ተሸብባለች አንድ ነገር እንደሆነች ጠርጥራለች ባይሆንማ ዶክተሩን ባናገሩት ቁጥር እናቷም ሰሚርም እንዲ አመዳቸው ቡን አይልም ።
"ሰሚ የሆንኩት ነገር ምንድነው ?"አለችው
"አቢ ለዚ ነገር በጣም መዘጋጀት አለብሽ እእ ማለት አንቺ ጠንካራ ልጅ ነሽ ትወጪዋለሽ እተማመንብሻለው ..."ብሎ ዝም አለ
"ሰሚ እእ በጣም ከባድ ነገር ነው ?እእ ነው አይደል በቃ ገብቶኛል ከእናቴም ከአንተም ሁኔታ ተረድቼዋለው እእእእ" ብላ እንደማልቀስ አለች
"አቢ እባክሽ ጠንከር በይ አንቺ በቀላሉ አትሸነፊም"አላት እንዴት ብሎ እንደሚያበረታት እየከበደው
"ምንድነው ሰሚ ልሞት ነው ?ንገረኝ በቃ ልሞት ነው?"አለችው እንዲነግራት እየገፋፋችው ።በዚ ጊዜ ዶክተሩ ወደ አብላካት መጣ አብላካት የመረመራትን ዶክተር ስታየው ተነሳች በጥያቄ አይን ስታየው እራሱን ተቆጣጥሮ ሊያበረታት በመወሰን እጇን ያዝ አድርጎ ስላለችበት ሁኔታ ሊያወራት እንደሚፈልግ በመንገር ወደ ምርመራ ክፍሉ ይዟት ገባ......
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ሰመረ ከማፊ ገር ተገናኝቶ ምሳቸውን አንድ ሆቴል ውስጥ እየበሉ ቢሆንም ቀልቡ ግን ከሷ አልነበረም ።ማፊ በተደጋጋሚ ደንነቱን እየጠየቀች ታጎርሰዋለች ለደቂቃ መለስ ይልና እንደገና ትክዝ ይልባታል። በዋላ ሲበዛባት "ሄ ምንድነው እሱ ሰላም አይደለህም ? በጣም እየጠፋህብኝ ነው እንዴ አታስጨንቀኛ"አለችው
"ውይ ይቅርታ ስለ ድርጅቱ እያሰብኩ እኮ "ብሎ ዝም አለ
"ምነው ድርጅቱ ምን ሆነ አከሰርከው እንዴ ኪኪኪ"ብላ ሳቀች
"አይ አንዳንድ ደስ የማይሉኝ ሰራተኞች አሉ ስራቸውን በአግባቡ የማይሰሩ "አለ ለማምለጥ ያለው ነገር እንጂ ።አሳቡስ አብላካት ጋር ነበር ።ያቺ ትንሽ ልጅ ስልኬን የማታነሳው በሷ ቤት መጫወቷ ነው ? ወይስ ጌታነህ እንዳለው አግኝቶ ተቆጣጠራት እያለ ሲያስብ ነው የቆየው ።ደጋግሞ ደውሎ ስልክ ስላላነሳች ያለ ነገር አደለም ብሎም ፈርቷል ።
"ቆይ ያን ያክል ያሳስብሃል እንዴ ስለድርጅት ምናምን አንተ እኮ ወጣት ነህ አባትህ ይጨነቅ ፈታ በል ይሄ የኛ ጊዜ ነው መዝናናት ነው ያለብን ድርጅቱ ምንም አይሆንም ሰራተኞቹንም መከታተል አቁም የቻሉትን ይስሩ እንዴ ?"አለች በግድ የለሽ አስተያየት
"ነው ብለሽ ነው እሺ "አላት ከልብ ባልሆነ ምላሽ
"ዛሬ ከኔ ጋር ማደር ትፈልጋለህ ? ከፈለክ ይሄን ውጥረትህን ድራሹን ነው የማጠፋልህ ምን ይመስልሃል ቆንጆ አለችው"ሰመረ ዝምብሎ ሲያያት ቆይቶ ጭንቅላቱን በእሺታ ነቀነቀላት
"ምንድነው አትናገርም ? ኩራት ነው ስማ ይሄን የመሰለ ሰውነት አግኝተህ ነው ። ስንቱ የሚዝረከረክበት እኮ ነው ላንተ ስለተፈቀደ ልትደሰት ይገባል "ብላ ሰውነቷን ነቅነቅ አደረገች
"እሺ እኮ ነው ያልኩሽ ወደ ስራ ተመልሼ የማስተካክለው ነገር አለ እንደጨረስኩ እደውልልሻለው "አላት
"እንደሱ ነው የሚባለው ቆንጆ ሆኜ እመጣልሃለው "ብላ ወደፊት ተንጠራርታ ከንፈሩን ሳመችው ሰመረ ደንገጥ አለ ሌሎች ተመጋቢዎች እንደሚያይዋቸው እርግጠኛ ነበር ። ማፊ አፈር ሲል የሚረብሽ ሳቋን ለቀቀችው ሰመረ ነገረስራዋ እንደገረመው ነው አንዳንዴ የሷ መኖር ደስ ይለዋል ከሆነ ውጥረት መንጭቃ በግድ ታስወጣዋለችና.....
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
አስተናጋጁ ሰሚር ከተቀመጠበት ሳይነሳ አብላካት የገባችበትን የምርመራ ክፍል አትኩሮ እያየ ነው ምን አልባት መቋቋም አቅቷት ብትጮህስ ብሎ ፈርቷል ። የደረሰባት ነገርልብ የሚሰብር ነው እንኳንስ በሷ እድሜ እሱም ይህን ነገር መቋቋም አይችልም ..
ከረጅም ቆይታ በዋላ አብላካትና ዶክተሩ ተከታትለው ወጡ እናም እጇን እየጨበጠ ተሰናበታት አብላካት ዶክተሩን ተሰናብታ በቀስታ እየተራመደች ወደ አስተናጋጁ ሰሚር ስትመጣ አያትና ግር አለው አጠገቡ ስትደርስ በረጅሙ ተነፈሰች ።
"አቢ ደና ነሽ"አላት ።አብላካት በፍፁም ተቀይራ ስሜት አልባ ሆናለች አስተናጋጁ ሰሚርን ዝም ብላ ስታየው ቆይታ
"ደና መሆን እንዴት ነው? ኪኪኪኪ በነገራችን ላይ ነብስ ካወኩ ጀምሮ ደና መሆን እንዴት እንደሆነ ግልፅ ሆኖልኝ አያውቅም እእእእ እናቴን አየሃት "አለችው
"አይ "አለ ዕንባው ኮለል እያለ
"ሰሚ እያለቀስክ ነው ተው በናትህ እረፍ አንተ እንዲ ከሆንክማ ጥሩ አይደለም ። ያው ትንሽ ጊዜም ቢሆን የምኖረው ዝምብለህ አስቀኝ ደስ ይለኛል "አለችው በማፅናናት
"አይ አይ አንቺ ምንም አትሆኚም ነገ እጥበቱን ትጀምሪያለሽ ከዛ የሚረዱን ሰዎች እንፈልጋለን እና ትድኛለሽ እሺ "አላት እቅፍ አድርጓት
"እሺ ግን ያንን ሁሉ ገንዘብ ከየት እናመጣለን በዛ ላይ ኩላሊት የሚሰጥ ሰው ያስፈልጋል ተው ስለኔ እርሳው ብዙ ተስፋ አታድርግ ሰሚ እናቴን ግን ላንተ ነው አደራ የምሰጥህ ፣በፍፁም እንዳትለያት እሺ "አለችው ቅዝዝ እንዳለች
"ተይ በቃ ዝም በይ ምንም አትሆኚም አልኩሽ ።እኔና መሳይ የሚረዱን ሰዎች እናፈላልጋለን አንቺ ዶክተሩ እንዳለው እረፍት ታደርጊያለሽ እሺ የኔ ቅመም አንቺ ጠንካራ እና በቀላሉ የማትሸነፊ ብርቱ ልጅ ነሽ ይሄን አውቃለው "አላት አስተናጋጁ ሰሚር እያለቀሰ ።አብላካት እንደዛ ሲሆን ስታይ እሱኑ ማባበል ጀመረች እናም ለእናቷ እና ለሱም ስትል መበርታት ፈለገች ። ከውስጥ የመሳይ ቤተሰቦች ካላቹ ወደዚ ኑ የምትለዋን ነርስ ሲሰሙ አብላካትም አስተናጋጁ ሰሚርም በአንድነት ተነስተው ወደተጣራችው ነርስ ቀረቡ ።ነርሷ የአብላካት እናት ወዳለችብት ክፍል በመጠቆም አሁን ደና ነች ገብታቹ ልታናግሯት ትችላላቹ ። ብላቸው ሄደች አብላካት እራሷን ማጎበዝ ጀመረች ስለ እናቷ ........
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍98❤18🔥9
❤❤በ'ነሱ ቤት❤❤
🍀🍀ክፍል ሠላሳ🍀🍀
❤🍀❤🍀❤🍀❤
የጌታነህ ወላጆች ግራ በመጋባት እርስ በእርሳቸው እየተወነጃጀሉ ነው የሰነበቱት ። እናት 'አንተ ነህ ሳት ብሎክ የተናገርከው እንጂ ጌታነህ ከዚቤት አርግዛ ስለተባረረች ሰራተኛ እንዴት ሊያቅ ይችላል በወቅቱ እሱ የስድስት አመት ልጅ ነበር ስለዚ ጉዳይ ሊገባው ወይም ሊያስተውልበት የሚችል አጋጣሚ ሊኖር አይችልም 'አለች አባት በበኩሉ 'በጭራሽ ከኔ ምንም ነገር አልሰማም ይልቅ አንቺ ጓደኞችሽን ሰብስበሽ ማውራት ልማድሽ ነው ።ይሄንንም የልጅሽን ነውር እንደጀብድ አውርተሽ ይሆናል 'ብሎ መልሶ እሷው ላይ ጮኽ ። ብዙ ቃላት ተወራወሩ ብዙ ብዙ ተባባሉ ።
የጌታነህ ወንድም መስፍን በበኩሉ በወንድሙ የስድብ ናዳ ቅስሙ ተሰብሯል ለመጀመሪያ ጊዜ ከወጣትነት ብዙ የራቀ መስሎ ተሰማው ፣በተለይ ደሞ ጌታነህ በጭካኔ 'ዘላለም እንደትልቅ የማትከበር በዚ ዕድሜህ በየ ናይት ክለቡ ከጎረምሳና ከትናንሽ ሴቶች ጋር ስትንዘላዘል አይደብርህም በጉርምስና ጊዜ የቤት ሰራተኞች እየደፈርክ ኖርክ እሱ አልበቃ ብሎ አስረግዘህ ላንተ ሲባል ሰራተኛዋን ከነእርግዝናዋ አስባረርክ እና አንተ ነህ እኔን ለመቆጣት የተነሳኽው 'ብሎ ሲወቅሰው ከዚ በፊት ተሰምቶት የማያውቅ ስሜት ነበር የተሰማው።እናም በዚ ምክንያት እንደሌላው ጊዜ ከቤት ሳይወጣ ነው የሰነበተው ። የቤት ሰራተኞቹ የዛን ለት ማታ የተፈጠረውን ፀብ በፍፁም አልረሱትም እርስ በእርስ መንሾካሸካቸውን ቀጥለዋል በተለይ የጌታነህን እያንዳንዷን ቃል ሰምተዋታል 'ሆሆሆ ሀብታም ግን ጉዱ ብዙ ነው አንቺ 'ትላለች አንዷ ሌላኛዋ'እእ በደሃ ነብስላይ ገንዘብ አለኝ ብለው ይጫወታሉ ወይ እድላችን ' ሌላኛዋ መልሳ 'በ'ነሱ ቤት ሚስጢር እንደተሸፋፈነች የምትቀር መስሏቸዋል ።ጌታነህ እኮ የሚያቅ አልመሰላቸውም እሰይ እኔ እሱ ተመችቶኛል አጥረገረጋቸው እኮ 'ትላለች ። ብቻ እነጌታነህ ቤት ተቀጥሮ የሚሰራው ከዘበኞች እስከ ቤት ሰራተኞች ወሬአቸው የመስፍን ሴሰኝነት ላይ እና የወላጆቹ ለሱ የመደበቅ ጉዳይ ላይ ነው።የመስፍን ከቤት መውጣት ማቆም ደሞ ሌላው ትኩረታቸውን የሳበ ነገር ነው ።እናም እርስ በእርሳቸው በይ በይ አንቺንም እንዳይጠራሽ እና ጉድ እንዳያደርግሽ ሰሞኑን አድፍጧል ይባባሉና ይስቃሉ መልሰው ። መልሰው ደሞ አይ ተፀፀቷል ምሳ እንኳ ክፍሉ ስወስድለት ቀና ብሎም አያየኝ ።ትላለች ከሰራተኞቹ አንዷ መልሰው ከንፈር ይመጡለታል አይ ጋሼ መስፍን ምፅፅፅ....
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
አብላካት የኩላሊት እጥበቱን ከጀመረች ሁለት ሳምንት ሆኗታል ገንዘቡን የሚከፍለው አስተናጋጁ ሰሚር ነበር እጥበቱ በተደረገ ቁጥር ሦስት ሺብር መከፈል አለበት ሰሚር በባንክ ያስቀመጠውን ነበር እያመጣ የሚከፍለው ።እናም ከዚ በዋላም የቀረው ገንዘብ ጥቂት ስለሆነ ጨንቆታል ።የአብላካት እናት ከእመሟ እንዳገገመች ልጇ ያለችበት ሁኔታ ይበልጥ አስጨንቋት እንደ እብድ በየመንገዱ መለፍለፍ ጀምራለች ። ሰሚር በሁለቱም መሃል ሆኖ ለማፅናናት ለማገዝ የተቻለውን ነገር ከማድረግ አልተቆጠበም ። አንዳንድ የሚያውቃቸውን ሰዎች ግድ ማናገር እንዳለበትም ተሰምቶታል ። እናም ስራ ቦታ ለሚያውቃቸው ሁሉ ስለሁኔታው በማስረዳት የተቻለውን ገንዘብ አሰባሰበ ያገኘው ገንዘብ ለጊዜው እፎይታ ሰጠው ቢያንስ ለአንድ ወር ያክል ያሳርፋል ግን ከዚያስ እስከመቼ ነው በዚ ሁኔታ የሚቀጥለው።
አብላካት እረፍት ማድረግ ስላለባት ከቤት መውጣቱን አቁማለች ። ጋደኛዋ ሳምራዊት እየመጣች ትጠይቃታለች ፣ልታፅናናት ትሞክራለች ፣ነገርግን ሳምራዊት በባህሪዋ ፎልፏላ ስለሆነች አብላካትን ስታይ ማልቀስ ትጀምራለች የበለጠ አዘን ውስጥ ትከታታለች ። ስትረጋጋ ደሞ ለሰመረ እንድትደውል ትገፋፋታለች ምን አልባት ሊረዳት እንደሚችል ትነግራታለች ።አብላካት ደሞ እኔና እሱ እንዲ የሚያባብል ግንኙነት አልፈጠርንም ለምን ብሎ ይረዳኛል እኔ እንደው ከአሁን በዋላ ለማንም አልጠቅምም ትላለች ። ደጋግሞ ደውሎ አለማንሳቷ ትዝ ሲላት ልደውልለት ይሆን ትልና መልሳ ያለችበትን ሁኔታ ስታይ ይደብራታል ።አቅመቢስነቷን ለማንም ማሳየት አልፈለገችም በቃ የኖርኩትን ያክል ኖሬ ልሙት ።ትላለች የሷ ጭንቀት እናቷ ነች አንጀቷን ትበላታለች ፡ በአሳብ ሰውነቷ አልቋል ።
ሳምራዊትም አስተናጋጁ ሰሚርም እናቷም ከተለያየ ሰው ገንዘብ መጠየቁን ተያያዙት ፣በተለይ እናትየው በየቤተ እምነቱ መለመን ጀመረች ጎረቤቶቿም ስለጉዳዩ ካወቁ ወዲ በጣም አዝነው ትብብራቸውን አሳዩ ። በዚህም ሁኔታ ገንዘቡ እየተሰበሰበ መጣ ነገርግን በአኪሞቹ የተነገራቸውን ገንዘብ መሙላት አልተቻለም ። ስለዚህም ሳምራዊት በተደጋጋሚ በመገናኛ ብዙሃን ይነገር አንድ በጎ አድራጊ አናጣም ታዳጊ ናትና ማንም አይጨክንባትም ባለችው መሰረት ። እንደምንም ብለው ሊያስነግሩላት ቆረጡ ። እናም ለመጀመሪያ ጊዜ የአብላካት እናት በቴሌቪዥን መስኮት እያለቀሰች ታየች ይህም የሆነው አንድ ጋዜጠኛ በሳምራዊት ወንድም በኩል ስለተገኘ እና እሱም ታሪኩን ሲሰማ ሊተባበራቸው ፍቃደኛ በመሆኑ ነበር ። እና የአብላካት እናት ስለ ልጇ ሕይወት ስትል አደባባይ ወጥታ አለቀሰች በተሌቭዥን መስኮት ላይ እየታየች ልጄን አድኑልኝ ብላ አነባች.........
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
የጌታነህ እናት ወደ ሳሎን እየገባች ሳለ የባለቤቷ ጩኽት ተሰማት ድንግጥ ብላ ባለችበት ቆመች ። መልሳ ምን ሆኖ ነው ብላ ወደባሏ አፈጠጠች ሁኔታውን ስታይ ትኩረቱ በቴሌቭዥኑ ላይ መሆኑን አወቀች ምንም ስላልገባት መልሳ አየችው ።ጠጋ ስታለው እጁን ብቻ እየጠቆመ አሳያት በቴሌቪዥኑ ውስጥ የምታለቅሰው ሴት በጣም የምታምር ልጅ እያሳየች "እባካቹ አንድ ልጄን አድኑልኝ "ስትል አየች ወደባሏ ዞራ እና በሚል አስተያየት አየችው
"መሳይ እኮ ናት ሰራተኛችን መሳይ.."ብሎ ጮኽ
"ምን !"ብላ አፍጥጣ ቀረች............
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
🍀🍀ክፍል ሠላሳ🍀🍀
❤🍀❤🍀❤🍀❤
የጌታነህ ወላጆች ግራ በመጋባት እርስ በእርሳቸው እየተወነጃጀሉ ነው የሰነበቱት ። እናት 'አንተ ነህ ሳት ብሎክ የተናገርከው እንጂ ጌታነህ ከዚቤት አርግዛ ስለተባረረች ሰራተኛ እንዴት ሊያቅ ይችላል በወቅቱ እሱ የስድስት አመት ልጅ ነበር ስለዚ ጉዳይ ሊገባው ወይም ሊያስተውልበት የሚችል አጋጣሚ ሊኖር አይችልም 'አለች አባት በበኩሉ 'በጭራሽ ከኔ ምንም ነገር አልሰማም ይልቅ አንቺ ጓደኞችሽን ሰብስበሽ ማውራት ልማድሽ ነው ።ይሄንንም የልጅሽን ነውር እንደጀብድ አውርተሽ ይሆናል 'ብሎ መልሶ እሷው ላይ ጮኽ ። ብዙ ቃላት ተወራወሩ ብዙ ብዙ ተባባሉ ።
የጌታነህ ወንድም መስፍን በበኩሉ በወንድሙ የስድብ ናዳ ቅስሙ ተሰብሯል ለመጀመሪያ ጊዜ ከወጣትነት ብዙ የራቀ መስሎ ተሰማው ፣በተለይ ደሞ ጌታነህ በጭካኔ 'ዘላለም እንደትልቅ የማትከበር በዚ ዕድሜህ በየ ናይት ክለቡ ከጎረምሳና ከትናንሽ ሴቶች ጋር ስትንዘላዘል አይደብርህም በጉርምስና ጊዜ የቤት ሰራተኞች እየደፈርክ ኖርክ እሱ አልበቃ ብሎ አስረግዘህ ላንተ ሲባል ሰራተኛዋን ከነእርግዝናዋ አስባረርክ እና አንተ ነህ እኔን ለመቆጣት የተነሳኽው 'ብሎ ሲወቅሰው ከዚ በፊት ተሰምቶት የማያውቅ ስሜት ነበር የተሰማው።እናም በዚ ምክንያት እንደሌላው ጊዜ ከቤት ሳይወጣ ነው የሰነበተው ። የቤት ሰራተኞቹ የዛን ለት ማታ የተፈጠረውን ፀብ በፍፁም አልረሱትም እርስ በእርስ መንሾካሸካቸውን ቀጥለዋል በተለይ የጌታነህን እያንዳንዷን ቃል ሰምተዋታል 'ሆሆሆ ሀብታም ግን ጉዱ ብዙ ነው አንቺ 'ትላለች አንዷ ሌላኛዋ'እእ በደሃ ነብስላይ ገንዘብ አለኝ ብለው ይጫወታሉ ወይ እድላችን ' ሌላኛዋ መልሳ 'በ'ነሱ ቤት ሚስጢር እንደተሸፋፈነች የምትቀር መስሏቸዋል ።ጌታነህ እኮ የሚያቅ አልመሰላቸውም እሰይ እኔ እሱ ተመችቶኛል አጥረገረጋቸው እኮ 'ትላለች ። ብቻ እነጌታነህ ቤት ተቀጥሮ የሚሰራው ከዘበኞች እስከ ቤት ሰራተኞች ወሬአቸው የመስፍን ሴሰኝነት ላይ እና የወላጆቹ ለሱ የመደበቅ ጉዳይ ላይ ነው።የመስፍን ከቤት መውጣት ማቆም ደሞ ሌላው ትኩረታቸውን የሳበ ነገር ነው ።እናም እርስ በእርሳቸው በይ በይ አንቺንም እንዳይጠራሽ እና ጉድ እንዳያደርግሽ ሰሞኑን አድፍጧል ይባባሉና ይስቃሉ መልሰው ። መልሰው ደሞ አይ ተፀፀቷል ምሳ እንኳ ክፍሉ ስወስድለት ቀና ብሎም አያየኝ ።ትላለች ከሰራተኞቹ አንዷ መልሰው ከንፈር ይመጡለታል አይ ጋሼ መስፍን ምፅፅፅ....
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
አብላካት የኩላሊት እጥበቱን ከጀመረች ሁለት ሳምንት ሆኗታል ገንዘቡን የሚከፍለው አስተናጋጁ ሰሚር ነበር እጥበቱ በተደረገ ቁጥር ሦስት ሺብር መከፈል አለበት ሰሚር በባንክ ያስቀመጠውን ነበር እያመጣ የሚከፍለው ።እናም ከዚ በዋላም የቀረው ገንዘብ ጥቂት ስለሆነ ጨንቆታል ።የአብላካት እናት ከእመሟ እንዳገገመች ልጇ ያለችበት ሁኔታ ይበልጥ አስጨንቋት እንደ እብድ በየመንገዱ መለፍለፍ ጀምራለች ። ሰሚር በሁለቱም መሃል ሆኖ ለማፅናናት ለማገዝ የተቻለውን ነገር ከማድረግ አልተቆጠበም ። አንዳንድ የሚያውቃቸውን ሰዎች ግድ ማናገር እንዳለበትም ተሰምቶታል ። እናም ስራ ቦታ ለሚያውቃቸው ሁሉ ስለሁኔታው በማስረዳት የተቻለውን ገንዘብ አሰባሰበ ያገኘው ገንዘብ ለጊዜው እፎይታ ሰጠው ቢያንስ ለአንድ ወር ያክል ያሳርፋል ግን ከዚያስ እስከመቼ ነው በዚ ሁኔታ የሚቀጥለው።
አብላካት እረፍት ማድረግ ስላለባት ከቤት መውጣቱን አቁማለች ። ጋደኛዋ ሳምራዊት እየመጣች ትጠይቃታለች ፣ልታፅናናት ትሞክራለች ፣ነገርግን ሳምራዊት በባህሪዋ ፎልፏላ ስለሆነች አብላካትን ስታይ ማልቀስ ትጀምራለች የበለጠ አዘን ውስጥ ትከታታለች ። ስትረጋጋ ደሞ ለሰመረ እንድትደውል ትገፋፋታለች ምን አልባት ሊረዳት እንደሚችል ትነግራታለች ።አብላካት ደሞ እኔና እሱ እንዲ የሚያባብል ግንኙነት አልፈጠርንም ለምን ብሎ ይረዳኛል እኔ እንደው ከአሁን በዋላ ለማንም አልጠቅምም ትላለች ። ደጋግሞ ደውሎ አለማንሳቷ ትዝ ሲላት ልደውልለት ይሆን ትልና መልሳ ያለችበትን ሁኔታ ስታይ ይደብራታል ።አቅመቢስነቷን ለማንም ማሳየት አልፈለገችም በቃ የኖርኩትን ያክል ኖሬ ልሙት ።ትላለች የሷ ጭንቀት እናቷ ነች አንጀቷን ትበላታለች ፡ በአሳብ ሰውነቷ አልቋል ።
ሳምራዊትም አስተናጋጁ ሰሚርም እናቷም ከተለያየ ሰው ገንዘብ መጠየቁን ተያያዙት ፣በተለይ እናትየው በየቤተ እምነቱ መለመን ጀመረች ጎረቤቶቿም ስለጉዳዩ ካወቁ ወዲ በጣም አዝነው ትብብራቸውን አሳዩ ። በዚህም ሁኔታ ገንዘቡ እየተሰበሰበ መጣ ነገርግን በአኪሞቹ የተነገራቸውን ገንዘብ መሙላት አልተቻለም ። ስለዚህም ሳምራዊት በተደጋጋሚ በመገናኛ ብዙሃን ይነገር አንድ በጎ አድራጊ አናጣም ታዳጊ ናትና ማንም አይጨክንባትም ባለችው መሰረት ። እንደምንም ብለው ሊያስነግሩላት ቆረጡ ። እናም ለመጀመሪያ ጊዜ የአብላካት እናት በቴሌቪዥን መስኮት እያለቀሰች ታየች ይህም የሆነው አንድ ጋዜጠኛ በሳምራዊት ወንድም በኩል ስለተገኘ እና እሱም ታሪኩን ሲሰማ ሊተባበራቸው ፍቃደኛ በመሆኑ ነበር ። እና የአብላካት እናት ስለ ልጇ ሕይወት ስትል አደባባይ ወጥታ አለቀሰች በተሌቭዥን መስኮት ላይ እየታየች ልጄን አድኑልኝ ብላ አነባች.........
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
የጌታነህ እናት ወደ ሳሎን እየገባች ሳለ የባለቤቷ ጩኽት ተሰማት ድንግጥ ብላ ባለችበት ቆመች ። መልሳ ምን ሆኖ ነው ብላ ወደባሏ አፈጠጠች ሁኔታውን ስታይ ትኩረቱ በቴሌቭዥኑ ላይ መሆኑን አወቀች ምንም ስላልገባት መልሳ አየችው ።ጠጋ ስታለው እጁን ብቻ እየጠቆመ አሳያት በቴሌቪዥኑ ውስጥ የምታለቅሰው ሴት በጣም የምታምር ልጅ እያሳየች "እባካቹ አንድ ልጄን አድኑልኝ "ስትል አየች ወደባሏ ዞራ እና በሚል አስተያየት አየችው
"መሳይ እኮ ናት ሰራተኛችን መሳይ.."ብሎ ጮኽ
"ምን !"ብላ አፍጥጣ ቀረች............
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍112❤17🎉2😁1
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
‹‹ልሄድ ነበር››አላት ሚለው ጠፍቶት..አንዴ ኬድሮንን አንዴ ከፊት ለፊቴ የተቀመጠውን መላኩን እያየ
‹‹አይ መኝታ ቤት ተመልሰህ ትጠብቀኝ..አብረን ነው ምንወጣው››
ግር አለው‹‹ይቅርታ አልሰማሁሽም..?››
‹‹እሱን ልሸኝና እመጣለሁ …መኝታ ቤት ተመልሰህ ጠብቀኝ…››
ባለማመን ወደኋላው ዞረና.. ወደመኝታ ቤት ተመለሰ
ከመላኩ ፊት ላይ ግራ የመጋባት ጥያቄ ስላነበበች‹‹ባለቤቴ ነው..?›› አለችና ሳይጠይቃት መለሰችለት….
‹‹እንዴ….ባለቤቴ…ታዲያ እኔን…....?››
‹‹እኔ ለቀልድ ነበር እደዛ ያልኩህ ..የእውነት ታዳርገዋለህ አላልኩም ነበር…..››ከተቀመጠበት ተነስቶ ተንደርድሮ ጉንጯን እያገላባጠ ሞጨሞጫት
‹‹በእውነት በጣም ነው ደስ ያለኝ…በቃ ሁለቴ ህይወት ሰጥተሸኝል….ሰሚርን አዳንሺልኝ አሁን ደግሞ ነፃነቴን ስትሰጪኝ››
‹‹አይ ግድ የለም››አለችና ከእቅፉ እየወጣች…ጭምቅ አርጎ ሲያቅፈትና ሲስማት መተንፈስ አቅቶት ነበር…በቃ በሽታዋ ሁሉ ሊነሳባት እና ሀሳቧን ልትቀይር ትንሽ ነበር የቀራት…..
እንደመደንገጥ አለና ወደመኝታ ቤቱ ገልመጥ በማለት ሲስማት ማንም እንዳላየው ለማጣራት ሲሞክር በቆረጣ አይታ ለራሷ ፈገግ አለች ..‹‹በቃ ልሂድ.. ሌላ ቀን ከሰሚር ጋር መጥተን እንጠይቅሻለን ….በቃ ዘመድ እንሆናለን..››እያለ ይዞ የመጣውን ሻንጣ ይዞ ለመሄድ አንጠልጠሎ ተዘጋጀ፡፡
‹‹ሰላም በልልኝ..ግን እኔን ለመጠየቅ አትልፉ.. ዛሬ ለሊት ወደውጭ ልበር ነው….››ስትል ዋሸችው
‹‹ዉይ !!!ምነው?በሰላም..?››እንደመደንገጥ ብሎ፡፡
‹‹አይ በሰላም ነው …ቤተሰብ እዛ ስለሆነ እዛ ለመኖር ነው››
‹‹እሺ በቃ እግዜር ካንቺ ጋር ይሁን …ዕድሜ ልክ ከፍዬ የማልጨርሰው ውለታሽ አለብኝ ››እያለ ሳሎኑን ባለማመን ለቆ ወጣ……
‹‹ምን ያህል መስዋዕትነት እንደከፈልኩልህ ብታውቃው..ባንተ ምክንያት ይህቺን አለምና ንስሬንም ጭምር እንደአጣሁ ብትሰማ›› ስትል አሰበች
….ይህን ሁሉ ልትነግረው ያልፈለገችው ቢያንስ በስተመጨረሻ ጥሩ ልሁንለት ብላ ነው ….በፀፀት ያልደፈረሰ የፍቅር ህይወት ይገባዋል ብላ ስላሰበች ነው….አሁን የእነሱን ሰሚራ ለማዳን የሆነችውን እና ያጣችውን ዘርዝራ ባታወራው ከማዘን በስተቀር ለእሷ ምንም አይፈይድላትም..በእሱ ህይወት ላይ ግን ቁጭትን ይፈጥርበታል…..ደስታው ላይ ደመና ያጠላል…. ያንን አስባ ነው እውነቱን የደበቀችው፡፡
/////
ሀሳቧን ሰብስባ ቀጥታ ወደመኝታ ቤቴ ሄደች…. ስትደርስ ባዶ ነው..ግራ ገባት….‹‹ እንዴ በጓሮ በር ሾልኮ ፈረጠጠ እንዴ..? ››ብላ ሳታሰላስል ከሻወር ቤት የውሃ መንሾሾት ድምጽ ሰማችና ወደ እዛው ሄደች..ደረሰችና ብርግድ አድርጋ ከፈተችው…. ድንገት መሳሪያ እንደተደቀነበት ምርኮኛ ኩም ብሎ ደነገጠ..እጆቹን የተንዘላዘለ እንትኑ ላይ ሸፈናቸው….
‹‹አረ ልቀቀው ..ለሊቱን እስክጠግብ እኮ ሳየው ነው ያደርኩት››
‹‹እብድ ነሽ..አስደነገጥሸኝ እኮ …››አለና ቀስበቀስ ለቀቀው
‹‹ህፃን ሆነህ እናትህ በቂቤ በደንብ ያሹልህ እና ይጎትቱልህ ነበር እንዴ..? ››
‹‹‹ምን እንዲሆን ነው የምትጎትትልኝ..?››
‹‹እንዲህ እንዲንጀላጀል ነዋ….ሜትር ከምናምን እንዲሆንልህ››
‹‹ትቀልጂያለሽ..ቆይ ማን ነበር ሰውዬው… ውሽማሽ መስሎኝ እኮ ተበላሁ ብዬ ነበር››
‹‹አይደለም ዘመዴ ነው…እንዴት ነው እኔም አወላልቄ ልግባ እንዴ..?››
‹‹ወዴት....?››
‹‹ወደሻወር ነዋ..እጠበኝ ልጠብህ››
‹‹ኸረ በፈጠረሽ..ስወደሽ እንዳታደርጊው››
ሳቋ አመለጠት‹‹እንዴ !!ይሄን ያህል…...?››
‹‹እንዴ…እሳት እኮ ነሽ…እኔ እንጃ የዛሬ ወር ድረስ ተከፍቶ ባገኝ እንኳን ለመክደን አልሞክርም…እንዴት እንዴት አይነት የወሲብ ጥብብ ነው..የሆነ ህልም ውስጥ እኮ ነው ያስገባሺኝ..በአየር ላይ ሁሉ እየተንሳፈፍኩ ይመስለኛል…አሁን ሳስበው ደግሞ እንዴት በአየር ላይ መንሳፈፍ ይቻላል እላለው....?ከግድግዳ ጋር ግን እዳጣበቅሺኝ በእርግጠኝነት አውቃለሁ..ግን አጥንቶቼ ስብርባራቸው ለምን እንዳልወጣ እንቆቅልሽ ነው የሆነብኝ…ብቻ ግራ ተጋብቻለሁ.፡፡እኔ በህይወት ፍቅር እንጂ ያጣሁት የወሲብ ችግር ገጥሞኝ አያውቅም….ቁጥራቸውን ከማላስታውሳቸው ሴቶች ጋር ወሲብ ፈጽሜያለሁ..በአንድ ለሊት ስድስት ሰባቴ …ግን ከንቺ ጋር ያደረኩት አንድ ዙር ወሲብ እድሜ ልኬን ከደረኩት ጋር የማይነፃፀር እና የተለየ ነው››
‹‹ወሲብ ደጋግመን የምፈፅመው ለምን እንደሆነ ታውቃልህ..?››
‹‹እኔ እንጃ››
‹‹እኔ ግን ስገምት ..ለኮፍ ለኮፍ ከሆነ ወዲያው ወዲያው ያምርሀል…በሁለት ደቂቃ በራፍ ላይ ደፍቶ ተልኮውን የሚያጠናቅቅ ሰውና በ20 ደቂቃ ውስጠ ውስጥ በርብሮ ግዳጁን ያጠናቀቀ እኩል መልሶ አያሰኛቸውም….ለዛ ነው ››
‹‹ይሁንልሽ ››አለና የሻወሩን ውሃ ዘግቶ… ፎጣውን አገለደመና ከሻወሩ ቤት ወጣ …ተከተለችውና አልጋው ጠርዝ ላይ ቁጭ አለች፡፡
‹‹እሺ ቁርስ ትጋብዘኛለህ አይደል..?››አለቸው
‹‹አንቺን ለመሰለች ቆንጆ እንኳን ቁርስ አራሴንስ ብጋብዝሽ ቅር አይለኝም..››
‹‹እራስህንማ እንዴት ልትጋብዘኝ ትችላለህ…..?››
‹‹ለምን አልችልም..?››ሲል ጠየቃት ኮስተር ብሎ
‹‹እኔ ልቡን ለሌላ ሰው ጠቅልሎ ያስረከበና ቀፎውን ብቻ ያለ ሰው ምን ያደርግልኛል…....?››
‹‹አይ የምታወሪው ስለ ሰላም ከሆነ ተስፋ ቆርጬያለሁ….አሁን የምፈለገው ምን እንደሆነች ብቻ አውቄ ልረዳት ነው…ያንን ማድረግ ከቻልኩ ይበቃኛል…ካዛ….››
‹‹ከዛ ምን…..?››
‹‹እኔ እንጃ… የላዳ ሹፌር ነው ብለሽ ካልናቅሺኝ በጣም ነው ያፈቀርኩሽ..?››
‹‹ያፈቀርኩሽ ስትል..?››
‹‹ያፈቀርኩሽ ነዋ..በጣም ነው የተመቸሺኝ ….የሆነ የማላውቀውን አለም ነው ያሳየሺኝ…ላጣሽ አልፈልግም….››
‹‹ስለእኔ ምንም እኮ አታውቅም....?››
‹‹ማወቅ አልፈልግም..አንቺ ብቻ እሺ በይኝ እንጂ…..››ንግግሩን ሳይጨርስ ንስሯ እየበረረ የመኝታ ቤቱን በር በርግዶ በመግባት እንደቀናተኛ አባ ወራ አልጋ ላይ ተኮፍሶ ጉብ አለ….
ይሄንን በድንገት ያየው ባለ ላዳው ከተቀመጠበት በርግጎ ወድቆ ነበር..
‹‹አይዞህ አይዞህ…›››ሳቋ እያመለጣት
‹‹አይዞህ….!!›
‹‹የማታው ንስር አይደል..?››
‹‹አዎ ነው››
‹‹ምን ይሰራል እዚህ..?››
‹‹እዚህ ምን ትሰራለህ ..?ብሎ መጠየቅ ያለበት እሱ ነው..ምክንያም እሱ የገዛ ቤት ውስጥ ነው ያለው››
‹‹ማታ የእኔ ነው ያልሺው እወነትሽን ነው እንዴ..?››
‹‹አይ የእኔ አይደለም..እኔ ነኝ የእሱ….››
‹‹እኔ እንጃ ግራ ይገባል..››እያለ ልብሱን መልበስ ጀመረ……..
‹‹ሰላምን እንድትረዳት ልናግዝህ እንችላለን››አልኩት
‹‹ልናግዝህ ስትይ....?አንቺና ማን..?››
‹‹እኔና ንስሬ››
ፈገግ አለ….‹‹ትቀልጂብኛለሽ አይደል..?››
‹‹የምሬን ነው…›
‹‹አንቺ እሺ ይሁን …ይሄ እንስሳ እንዴት አድርጎ ነው የሚረዳኝ..ደግሞስ አንቺስ ብትሆኚ በምን መልኩ ልትረጀኝ ትችያለሽ .. ..?እኔ እንኳን ገና ችግሯን ማወቅ አልቻልኩም››
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
‹‹ልሄድ ነበር››አላት ሚለው ጠፍቶት..አንዴ ኬድሮንን አንዴ ከፊት ለፊቴ የተቀመጠውን መላኩን እያየ
‹‹አይ መኝታ ቤት ተመልሰህ ትጠብቀኝ..አብረን ነው ምንወጣው››
ግር አለው‹‹ይቅርታ አልሰማሁሽም..?››
‹‹እሱን ልሸኝና እመጣለሁ …መኝታ ቤት ተመልሰህ ጠብቀኝ…››
ባለማመን ወደኋላው ዞረና.. ወደመኝታ ቤት ተመለሰ
ከመላኩ ፊት ላይ ግራ የመጋባት ጥያቄ ስላነበበች‹‹ባለቤቴ ነው..?›› አለችና ሳይጠይቃት መለሰችለት….
‹‹እንዴ….ባለቤቴ…ታዲያ እኔን…....?››
‹‹እኔ ለቀልድ ነበር እደዛ ያልኩህ ..የእውነት ታዳርገዋለህ አላልኩም ነበር…..››ከተቀመጠበት ተነስቶ ተንደርድሮ ጉንጯን እያገላባጠ ሞጨሞጫት
‹‹በእውነት በጣም ነው ደስ ያለኝ…በቃ ሁለቴ ህይወት ሰጥተሸኝል….ሰሚርን አዳንሺልኝ አሁን ደግሞ ነፃነቴን ስትሰጪኝ››
‹‹አይ ግድ የለም››አለችና ከእቅፉ እየወጣች…ጭምቅ አርጎ ሲያቅፈትና ሲስማት መተንፈስ አቅቶት ነበር…በቃ በሽታዋ ሁሉ ሊነሳባት እና ሀሳቧን ልትቀይር ትንሽ ነበር የቀራት…..
እንደመደንገጥ አለና ወደመኝታ ቤቱ ገልመጥ በማለት ሲስማት ማንም እንዳላየው ለማጣራት ሲሞክር በቆረጣ አይታ ለራሷ ፈገግ አለች ..‹‹በቃ ልሂድ.. ሌላ ቀን ከሰሚር ጋር መጥተን እንጠይቅሻለን ….በቃ ዘመድ እንሆናለን..››እያለ ይዞ የመጣውን ሻንጣ ይዞ ለመሄድ አንጠልጠሎ ተዘጋጀ፡፡
‹‹ሰላም በልልኝ..ግን እኔን ለመጠየቅ አትልፉ.. ዛሬ ለሊት ወደውጭ ልበር ነው….››ስትል ዋሸችው
‹‹ዉይ !!!ምነው?በሰላም..?››እንደመደንገጥ ብሎ፡፡
‹‹አይ በሰላም ነው …ቤተሰብ እዛ ስለሆነ እዛ ለመኖር ነው››
‹‹እሺ በቃ እግዜር ካንቺ ጋር ይሁን …ዕድሜ ልክ ከፍዬ የማልጨርሰው ውለታሽ አለብኝ ››እያለ ሳሎኑን ባለማመን ለቆ ወጣ……
‹‹ምን ያህል መስዋዕትነት እንደከፈልኩልህ ብታውቃው..ባንተ ምክንያት ይህቺን አለምና ንስሬንም ጭምር እንደአጣሁ ብትሰማ›› ስትል አሰበች
….ይህን ሁሉ ልትነግረው ያልፈለገችው ቢያንስ በስተመጨረሻ ጥሩ ልሁንለት ብላ ነው ….በፀፀት ያልደፈረሰ የፍቅር ህይወት ይገባዋል ብላ ስላሰበች ነው….አሁን የእነሱን ሰሚራ ለማዳን የሆነችውን እና ያጣችውን ዘርዝራ ባታወራው ከማዘን በስተቀር ለእሷ ምንም አይፈይድላትም..በእሱ ህይወት ላይ ግን ቁጭትን ይፈጥርበታል…..ደስታው ላይ ደመና ያጠላል…. ያንን አስባ ነው እውነቱን የደበቀችው፡፡
/////
ሀሳቧን ሰብስባ ቀጥታ ወደመኝታ ቤቴ ሄደች…. ስትደርስ ባዶ ነው..ግራ ገባት….‹‹ እንዴ በጓሮ በር ሾልኮ ፈረጠጠ እንዴ..? ››ብላ ሳታሰላስል ከሻወር ቤት የውሃ መንሾሾት ድምጽ ሰማችና ወደ እዛው ሄደች..ደረሰችና ብርግድ አድርጋ ከፈተችው…. ድንገት መሳሪያ እንደተደቀነበት ምርኮኛ ኩም ብሎ ደነገጠ..እጆቹን የተንዘላዘለ እንትኑ ላይ ሸፈናቸው….
‹‹አረ ልቀቀው ..ለሊቱን እስክጠግብ እኮ ሳየው ነው ያደርኩት››
‹‹እብድ ነሽ..አስደነገጥሸኝ እኮ …››አለና ቀስበቀስ ለቀቀው
‹‹ህፃን ሆነህ እናትህ በቂቤ በደንብ ያሹልህ እና ይጎትቱልህ ነበር እንዴ..? ››
‹‹‹ምን እንዲሆን ነው የምትጎትትልኝ..?››
‹‹እንዲህ እንዲንጀላጀል ነዋ….ሜትር ከምናምን እንዲሆንልህ››
‹‹ትቀልጂያለሽ..ቆይ ማን ነበር ሰውዬው… ውሽማሽ መስሎኝ እኮ ተበላሁ ብዬ ነበር››
‹‹አይደለም ዘመዴ ነው…እንዴት ነው እኔም አወላልቄ ልግባ እንዴ..?››
‹‹ወዴት....?››
‹‹ወደሻወር ነዋ..እጠበኝ ልጠብህ››
‹‹ኸረ በፈጠረሽ..ስወደሽ እንዳታደርጊው››
ሳቋ አመለጠት‹‹እንዴ !!ይሄን ያህል…...?››
‹‹እንዴ…እሳት እኮ ነሽ…እኔ እንጃ የዛሬ ወር ድረስ ተከፍቶ ባገኝ እንኳን ለመክደን አልሞክርም…እንዴት እንዴት አይነት የወሲብ ጥብብ ነው..የሆነ ህልም ውስጥ እኮ ነው ያስገባሺኝ..በአየር ላይ ሁሉ እየተንሳፈፍኩ ይመስለኛል…አሁን ሳስበው ደግሞ እንዴት በአየር ላይ መንሳፈፍ ይቻላል እላለው....?ከግድግዳ ጋር ግን እዳጣበቅሺኝ በእርግጠኝነት አውቃለሁ..ግን አጥንቶቼ ስብርባራቸው ለምን እንዳልወጣ እንቆቅልሽ ነው የሆነብኝ…ብቻ ግራ ተጋብቻለሁ.፡፡እኔ በህይወት ፍቅር እንጂ ያጣሁት የወሲብ ችግር ገጥሞኝ አያውቅም….ቁጥራቸውን ከማላስታውሳቸው ሴቶች ጋር ወሲብ ፈጽሜያለሁ..በአንድ ለሊት ስድስት ሰባቴ …ግን ከንቺ ጋር ያደረኩት አንድ ዙር ወሲብ እድሜ ልኬን ከደረኩት ጋር የማይነፃፀር እና የተለየ ነው››
‹‹ወሲብ ደጋግመን የምፈፅመው ለምን እንደሆነ ታውቃልህ..?››
‹‹እኔ እንጃ››
‹‹እኔ ግን ስገምት ..ለኮፍ ለኮፍ ከሆነ ወዲያው ወዲያው ያምርሀል…በሁለት ደቂቃ በራፍ ላይ ደፍቶ ተልኮውን የሚያጠናቅቅ ሰውና በ20 ደቂቃ ውስጠ ውስጥ በርብሮ ግዳጁን ያጠናቀቀ እኩል መልሶ አያሰኛቸውም….ለዛ ነው ››
‹‹ይሁንልሽ ››አለና የሻወሩን ውሃ ዘግቶ… ፎጣውን አገለደመና ከሻወሩ ቤት ወጣ …ተከተለችውና አልጋው ጠርዝ ላይ ቁጭ አለች፡፡
‹‹እሺ ቁርስ ትጋብዘኛለህ አይደል..?››አለቸው
‹‹አንቺን ለመሰለች ቆንጆ እንኳን ቁርስ አራሴንስ ብጋብዝሽ ቅር አይለኝም..››
‹‹እራስህንማ እንዴት ልትጋብዘኝ ትችላለህ…..?››
‹‹ለምን አልችልም..?››ሲል ጠየቃት ኮስተር ብሎ
‹‹እኔ ልቡን ለሌላ ሰው ጠቅልሎ ያስረከበና ቀፎውን ብቻ ያለ ሰው ምን ያደርግልኛል…....?››
‹‹አይ የምታወሪው ስለ ሰላም ከሆነ ተስፋ ቆርጬያለሁ….አሁን የምፈለገው ምን እንደሆነች ብቻ አውቄ ልረዳት ነው…ያንን ማድረግ ከቻልኩ ይበቃኛል…ካዛ….››
‹‹ከዛ ምን…..?››
‹‹እኔ እንጃ… የላዳ ሹፌር ነው ብለሽ ካልናቅሺኝ በጣም ነው ያፈቀርኩሽ..?››
‹‹ያፈቀርኩሽ ስትል..?››
‹‹ያፈቀርኩሽ ነዋ..በጣም ነው የተመቸሺኝ ….የሆነ የማላውቀውን አለም ነው ያሳየሺኝ…ላጣሽ አልፈልግም….››
‹‹ስለእኔ ምንም እኮ አታውቅም....?››
‹‹ማወቅ አልፈልግም..አንቺ ብቻ እሺ በይኝ እንጂ…..››ንግግሩን ሳይጨርስ ንስሯ እየበረረ የመኝታ ቤቱን በር በርግዶ በመግባት እንደቀናተኛ አባ ወራ አልጋ ላይ ተኮፍሶ ጉብ አለ….
ይሄንን በድንገት ያየው ባለ ላዳው ከተቀመጠበት በርግጎ ወድቆ ነበር..
‹‹አይዞህ አይዞህ…›››ሳቋ እያመለጣት
‹‹አይዞህ….!!›
‹‹የማታው ንስር አይደል..?››
‹‹አዎ ነው››
‹‹ምን ይሰራል እዚህ..?››
‹‹እዚህ ምን ትሰራለህ ..?ብሎ መጠየቅ ያለበት እሱ ነው..ምክንያም እሱ የገዛ ቤት ውስጥ ነው ያለው››
‹‹ማታ የእኔ ነው ያልሺው እወነትሽን ነው እንዴ..?››
‹‹አይ የእኔ አይደለም..እኔ ነኝ የእሱ….››
‹‹እኔ እንጃ ግራ ይገባል..››እያለ ልብሱን መልበስ ጀመረ……..
‹‹ሰላምን እንድትረዳት ልናግዝህ እንችላለን››አልኩት
‹‹ልናግዝህ ስትይ....?አንቺና ማን..?››
‹‹እኔና ንስሬ››
ፈገግ አለ….‹‹ትቀልጂብኛለሽ አይደል..?››
‹‹የምሬን ነው…›
‹‹አንቺ እሺ ይሁን …ይሄ እንስሳ እንዴት አድርጎ ነው የሚረዳኝ..ደግሞስ አንቺስ ብትሆኚ በምን መልኩ ልትረጀኝ ትችያለሽ .. ..?እኔ እንኳን ገና ችግሯን ማወቅ አልቻልኩም››
👍110❤15😁4👏2😱2👎1
‹‹እኔ ግን አውቄያለሁ››
ሱሪውን ለብሶ ከላይ እራቃኑን እንደሆነ አጠገቡ ያለ ወንበር ላይ ቁጭ አለ‹‹እንዴት ልታውቂ ቻልሽ…..?እንኳን የእሷን ታሪክ ይቅርና እኔን ካወቅሽ እራሱ 24 ሰኣት አልሞላውም››
‹‹የፈለኩትን ነገር ማወቅ እችላለሁ…ንስሬ ከረዳኝ የፈለኩትን ነገር….››
‹‹አላምንሽም››
‹‹እሺ ጥቂት ደቅቃ ታገሰኝ ››አልኩና ወዲየው ትኩረቴን ወደንሰሬ በመመለስ ከአዕመሮው ጋር ተቆራኘው…..ለሶስት ደቆቃ ከቆየሁ በኃላ
‹‹እሺ ስማኝ …እንድታምነኝ አንተ ብቻ የምታውቀውን የራስህን ሚስጥር ነግራሀለው….ደቡብ አፍሪካ ለ2 ወር ታስረህ ነበር….ከሶስት ሴቶችና ከእንድ ተካልኝ ከሚባል ልጅ ጋር በደባልነት አንድ ቤት ውስጥ ትኖሩ ነበር…ከሶስቱ ሴቶች መካከል ሁለቱን ሴቶች ታወጣቸው ነበር…..››
‹‹በቃ በቃ…..››
‹‹ያው እንድታምን ብዬ ነው…..››
‹‹አመንኩ እኮ …አደገኛ ጠንቆይ ነሽ….ምክንቱም ይሄንን ታሪኬን ለማንም ተናግሬ አላውቅም ..በተለይ የሁለቱ ሴቶችን ጋር ያለኝን ግንኝነት››
‹‹ምክንያቱም መንታ እህትአማቾች ስለሆኑ ትክክለኛ ስራ እንዳልሰራህ ስለሚሰማህ እና ፀፀት ስላለብህ..››ብላ ጨመረችለት፡፡
‹‹አዎ..ትክክል ነሽ…ግን አሁን ሰላም ምንድነው ችግሯ..ከፍቅረኛዋ ጋር ተጣልታ ነው…..?››
‹‹ፍቅረኛ የላትም….ማለቴ በፊት ነበራት… ከተለያዩ ግን አመት አልፏቸዋል…እረስታዋለች››
ፈገግ አለ‹‹ይሄንን በመስማቴ ደስ አለኝ….እሺ ሌላ ታዲያ ምን ሆና ነው…..? ስራ ተበላሽቶባት ነው..?››
‹‹ያለችበትን ችግር ምትገምተው አይደለም..››
‹‹እሺ ንገሪኛ..? ››
‹‹አባቷ ሞቶባት ነው..››
መጀመሪያ ተደናግጦ ከተቀመጠበት ተነሳ..ከዛ መልሶ ቁጭ አለ..ለደቂቃ ተከዘ
‹‹እስከአሁን ያልሺው ሁሉ ትክክል ነው..ይሄ ግን የማይመስል ነው..አልነገርኩሽም እንዴ አንድ ሰፈር እኮ ነው የምንኖረው ..ዕድራችንም አንድ ነው….ቢያንስ እኔ ባልሰማ እናቴ ሰምታ ትነግረኝ ነበር..በዛ ላይ እሷን የሀዘን ልብስ ለብሳ አያት ነበር ….››
‹‹አባቷ እንዲቀበሩባት ስለማትፈልግ ..መኝታ ቤቷ ውስጥ እንዳይበሰብሱ በማድረግ ድብቃቸዋለች››
‹‹እንዴ!!!! ታዲያ ዝም ትያለሽ እንዴ....?እራሷን ብታጠፋስ....?ይሄንን ሁሉ ቀን የአባቷን እሬሳ ታቅፋ ለብቻዋ ስታድር ጄኒ ቢያጠናግራስ .. ..?እንዴ በቃ ብታብድስ…..?››ይሄን ሁሉ ሚናገረው በጥድፊያ ልብሱን እየለበሰና በተመሳሳይ ጊዜ ወደውጭ እየተንደረደረ ነው….እሷም ከኃላው ኩስ ኩስ እያለች ሚለውን ታዳምጣለች…
‹‹እውነት ከሆነ በጣም ነው የማዝንብሽ…..እንዳወቅሽ ልትነግሪኝ ይገባ ነበር…አንድም ሰከንድ ማባከን አልነበረብሽም ..አባቷን እንዴት እንደነፍሷ እንደምትወዳቸው ብታውቂ እንደዚህ ቸልተኛ አትሆኚም ነበር….››ወቀሳውን ሳያቆርጥ ከግቢው ወጥቶ በእግሩ ሊነካ ሲል…
‹‹ና በመኪና ላድርስህ….››ስትለው በደመነፍስ ተከተላትና ማጉረምረሙን ሳያቆርጥ መኪና ውስጥ ገባ….ሞተሩን እስነስታ መንዳት ጀመረች..ፀጉሩን ይነጫል ….ጨንቅላቱን ይቀጠቅጣል..ከንፈሩን ይነክሳል
‹‹እንዲህ ከሆንክማ እንዴት ልንረዳት እንችላልን....?››አለችውት የእሱም ከቁጥጥር ውጭ መሆን አሳስቧት
‹‹እንዴት ልሁን ታዲያ …..?ሳለምዬ የአባቷን ሬሳ ታቅፋ አምስት ቀን ብቻዋን ባዶ ዝግ ቤት ውስጥ አድራለች እያልሺኝ እኮ ነው…››
‹‹እኮ አሁን ካለችበት ሁኔታ ይልቅ ወደፊት የሚከሰተው ነገር ይበልጥ ይጎዳታል… ስለዚህ እንዴት ልንረዳ እንደምንችል ለማሰብ ያንተ መረጋጋት ያስፈልጋል እያልኩህ ነው››
‹‹እሺ ንጂው…በእግዚያብሄር ፍጠኚ …ደግሞ ንስርሽ ከኃላ እየተከተለን ነው››
‹‹አዎ እሱ በጣም ያግዘናል…››
‹‹በፈጠረሽ …ምንም ነገር እንድትሆንብኝ እልፈልግም›››
‹‹አይዞህ…. ምንም አትሆንብህም…››
ከ25 ደቂቃ በኃላ ሳሪስ ደረሱ ..መኪናውን አቁመው ወደበራፍ በመከተታል ተንደርደረው ደረሱ... ንስሯ ቀድሞ ግቢው ውስጥ ገባ..መጥሪያውን ተጫኑ..ደጋግመው ተጫኑ…. እጃችን እስኪዝል በየተራ አንኳኩ ..ከውስጥ ከፋች ሊመጣ አልቻለም..
‹‹ትግስቴ አልቆል… የግንቡን አጥር ዘለዬ ልገባ ነው….››አላት በጭንቀት
‹‹ግንቡ ላይ የተሰካውን የጠርሙስ ስብርባሪ እንዴት አድርገህ ታልፈዋለህ..?››
‹‹የራሱ ጉዳይ…የቆራረጠኝን ያህል ይቁረጠኝ… ››
‹‹ቆይ የተሻለ ዘዴ አለኝ ››አለችው
‹‹ምንድነው....?››
ንስሯን ጠራችው … ከገባበት ግቢ እየተመዝገዘገ መጣና የፈለገችውን ሳትነግረው በመረዳት የለበሰችውን ልብስ አንገቷ አካባቢ በመንቁሯ ይዞ እያሽከረከረ ወደአየር ላይ ይዞት በመውጣት አጥሩን አሻግሮ ጊቤው ውስጥ ወለል ላይ አሳረፈት… ከውስጥ የተቀረቀረውን በራፍ ከፈተችለት…ኤርምያስ ተንደርድሮ ገባ..
‹‹ምን አይነት ተአምር ነው....?ምንድነሽ አንቺ..?›› እያለ ገፍትሯት ወደሳሎን ሮጠ… ሊያንኳኳ ሲሞክር ብርግድ ብሎ ተከፈተለት..ተከትላው ገባች..ወደየት እንደሚሄድ ግራ ገብቶት ሲደነጋገር ቀደመችውና ወደመኝታ ቤቱ አመራች..ምክንያቱም ቅድም ንስሯ በምናብ እቤቱን በደንብ ስላስቃኛት ስለነበር ታውቀዋለች..፡፡
መኝታ ቤት ሲገቡ …ሰላም ወለል ላይ ተዘርራ ግንባሯን ግዙፉ ፍሪጅ ላይ እስደግፋ በአንድ እጇ የመጠጥ ጠርሙስ ጨብጣ በሌላ እጇ የተለኮሰ ሲጋራ ወደ ከንፈሯ በመላክ ወደውስጥ እየመጠጠች ጭሱን ወደውጭ እያትጎለጎለች ትታያለች …ከጎኖ 10 ሜትር የሚሆን የተጠቀለለ ሰማያዊ ሲባጎ ገመድ ይታያል….. ኤርምያስ ከእሷ ቀድሞ እሷንም ተራምዶ ወደፍሪጁ ሄደና ውስጡ ያለውን አየ…….
ወደኬድሮን በመዞር ‹‹…እውነትሽን ነው…..››በማለት ከወገቡ ሽብርክ ብሎ ሰላም ጎን ወላሉ ላይ ተዘረፈጠ..እሷ በቃ ትንኝም በአካባቢዋ ያለ አልመሰላትም.. ፍጽም ደንዝዛለች…ጭርሱኑ ጠፍታለች…..
✨ይቀጥላል✨
አሁንም #YouTube ላይ እየገባቹ subscribe አድርጉ ባለፈው 1000 ሰው subscribe ያረጋል ብዬ 5 ሰው አድርጓል ብዙ ነው አይደል😃 እሺ ዛሬ 995 ሰው እጠብቃለዉ YouTube ሄዳችሁ Subscribe የምትለዋን ብቻ እየተጫናቹ መድረግ ባትችሉ እንኳን እዚሁ Telegram ላይ ለሌሎች እንዲደርስ #Share አድርጉ
👇
https://www.youtube.com/@atronose
Follow my channel on WhatsApp 👇👇
https://whatsapp.com/channel/0029VaDdoKaJENxsTyh8E43Z
ሱሪውን ለብሶ ከላይ እራቃኑን እንደሆነ አጠገቡ ያለ ወንበር ላይ ቁጭ አለ‹‹እንዴት ልታውቂ ቻልሽ…..?እንኳን የእሷን ታሪክ ይቅርና እኔን ካወቅሽ እራሱ 24 ሰኣት አልሞላውም››
‹‹የፈለኩትን ነገር ማወቅ እችላለሁ…ንስሬ ከረዳኝ የፈለኩትን ነገር….››
‹‹አላምንሽም››
‹‹እሺ ጥቂት ደቅቃ ታገሰኝ ››አልኩና ወዲየው ትኩረቴን ወደንሰሬ በመመለስ ከአዕመሮው ጋር ተቆራኘው…..ለሶስት ደቆቃ ከቆየሁ በኃላ
‹‹እሺ ስማኝ …እንድታምነኝ አንተ ብቻ የምታውቀውን የራስህን ሚስጥር ነግራሀለው….ደቡብ አፍሪካ ለ2 ወር ታስረህ ነበር….ከሶስት ሴቶችና ከእንድ ተካልኝ ከሚባል ልጅ ጋር በደባልነት አንድ ቤት ውስጥ ትኖሩ ነበር…ከሶስቱ ሴቶች መካከል ሁለቱን ሴቶች ታወጣቸው ነበር…..››
‹‹በቃ በቃ…..››
‹‹ያው እንድታምን ብዬ ነው…..››
‹‹አመንኩ እኮ …አደገኛ ጠንቆይ ነሽ….ምክንቱም ይሄንን ታሪኬን ለማንም ተናግሬ አላውቅም ..በተለይ የሁለቱ ሴቶችን ጋር ያለኝን ግንኝነት››
‹‹ምክንያቱም መንታ እህትአማቾች ስለሆኑ ትክክለኛ ስራ እንዳልሰራህ ስለሚሰማህ እና ፀፀት ስላለብህ..››ብላ ጨመረችለት፡፡
‹‹አዎ..ትክክል ነሽ…ግን አሁን ሰላም ምንድነው ችግሯ..ከፍቅረኛዋ ጋር ተጣልታ ነው…..?››
‹‹ፍቅረኛ የላትም….ማለቴ በፊት ነበራት… ከተለያዩ ግን አመት አልፏቸዋል…እረስታዋለች››
ፈገግ አለ‹‹ይሄንን በመስማቴ ደስ አለኝ….እሺ ሌላ ታዲያ ምን ሆና ነው…..? ስራ ተበላሽቶባት ነው..?››
‹‹ያለችበትን ችግር ምትገምተው አይደለም..››
‹‹እሺ ንገሪኛ..? ››
‹‹አባቷ ሞቶባት ነው..››
መጀመሪያ ተደናግጦ ከተቀመጠበት ተነሳ..ከዛ መልሶ ቁጭ አለ..ለደቂቃ ተከዘ
‹‹እስከአሁን ያልሺው ሁሉ ትክክል ነው..ይሄ ግን የማይመስል ነው..አልነገርኩሽም እንዴ አንድ ሰፈር እኮ ነው የምንኖረው ..ዕድራችንም አንድ ነው….ቢያንስ እኔ ባልሰማ እናቴ ሰምታ ትነግረኝ ነበር..በዛ ላይ እሷን የሀዘን ልብስ ለብሳ አያት ነበር ….››
‹‹አባቷ እንዲቀበሩባት ስለማትፈልግ ..መኝታ ቤቷ ውስጥ እንዳይበሰብሱ በማድረግ ድብቃቸዋለች››
‹‹እንዴ!!!! ታዲያ ዝም ትያለሽ እንዴ....?እራሷን ብታጠፋስ....?ይሄንን ሁሉ ቀን የአባቷን እሬሳ ታቅፋ ለብቻዋ ስታድር ጄኒ ቢያጠናግራስ .. ..?እንዴ በቃ ብታብድስ…..?››ይሄን ሁሉ ሚናገረው በጥድፊያ ልብሱን እየለበሰና በተመሳሳይ ጊዜ ወደውጭ እየተንደረደረ ነው….እሷም ከኃላው ኩስ ኩስ እያለች ሚለውን ታዳምጣለች…
‹‹እውነት ከሆነ በጣም ነው የማዝንብሽ…..እንዳወቅሽ ልትነግሪኝ ይገባ ነበር…አንድም ሰከንድ ማባከን አልነበረብሽም ..አባቷን እንዴት እንደነፍሷ እንደምትወዳቸው ብታውቂ እንደዚህ ቸልተኛ አትሆኚም ነበር….››ወቀሳውን ሳያቆርጥ ከግቢው ወጥቶ በእግሩ ሊነካ ሲል…
‹‹ና በመኪና ላድርስህ….››ስትለው በደመነፍስ ተከተላትና ማጉረምረሙን ሳያቆርጥ መኪና ውስጥ ገባ….ሞተሩን እስነስታ መንዳት ጀመረች..ፀጉሩን ይነጫል ….ጨንቅላቱን ይቀጠቅጣል..ከንፈሩን ይነክሳል
‹‹እንዲህ ከሆንክማ እንዴት ልንረዳት እንችላልን....?››አለችውት የእሱም ከቁጥጥር ውጭ መሆን አሳስቧት
‹‹እንዴት ልሁን ታዲያ …..?ሳለምዬ የአባቷን ሬሳ ታቅፋ አምስት ቀን ብቻዋን ባዶ ዝግ ቤት ውስጥ አድራለች እያልሺኝ እኮ ነው…››
‹‹እኮ አሁን ካለችበት ሁኔታ ይልቅ ወደፊት የሚከሰተው ነገር ይበልጥ ይጎዳታል… ስለዚህ እንዴት ልንረዳ እንደምንችል ለማሰብ ያንተ መረጋጋት ያስፈልጋል እያልኩህ ነው››
‹‹እሺ ንጂው…በእግዚያብሄር ፍጠኚ …ደግሞ ንስርሽ ከኃላ እየተከተለን ነው››
‹‹አዎ እሱ በጣም ያግዘናል…››
‹‹በፈጠረሽ …ምንም ነገር እንድትሆንብኝ እልፈልግም›››
‹‹አይዞህ…. ምንም አትሆንብህም…››
ከ25 ደቂቃ በኃላ ሳሪስ ደረሱ ..መኪናውን አቁመው ወደበራፍ በመከተታል ተንደርደረው ደረሱ... ንስሯ ቀድሞ ግቢው ውስጥ ገባ..መጥሪያውን ተጫኑ..ደጋግመው ተጫኑ…. እጃችን እስኪዝል በየተራ አንኳኩ ..ከውስጥ ከፋች ሊመጣ አልቻለም..
‹‹ትግስቴ አልቆል… የግንቡን አጥር ዘለዬ ልገባ ነው….››አላት በጭንቀት
‹‹ግንቡ ላይ የተሰካውን የጠርሙስ ስብርባሪ እንዴት አድርገህ ታልፈዋለህ..?››
‹‹የራሱ ጉዳይ…የቆራረጠኝን ያህል ይቁረጠኝ… ››
‹‹ቆይ የተሻለ ዘዴ አለኝ ››አለችው
‹‹ምንድነው....?››
ንስሯን ጠራችው … ከገባበት ግቢ እየተመዝገዘገ መጣና የፈለገችውን ሳትነግረው በመረዳት የለበሰችውን ልብስ አንገቷ አካባቢ በመንቁሯ ይዞ እያሽከረከረ ወደአየር ላይ ይዞት በመውጣት አጥሩን አሻግሮ ጊቤው ውስጥ ወለል ላይ አሳረፈት… ከውስጥ የተቀረቀረውን በራፍ ከፈተችለት…ኤርምያስ ተንደርድሮ ገባ..
‹‹ምን አይነት ተአምር ነው....?ምንድነሽ አንቺ..?›› እያለ ገፍትሯት ወደሳሎን ሮጠ… ሊያንኳኳ ሲሞክር ብርግድ ብሎ ተከፈተለት..ተከትላው ገባች..ወደየት እንደሚሄድ ግራ ገብቶት ሲደነጋገር ቀደመችውና ወደመኝታ ቤቱ አመራች..ምክንያቱም ቅድም ንስሯ በምናብ እቤቱን በደንብ ስላስቃኛት ስለነበር ታውቀዋለች..፡፡
መኝታ ቤት ሲገቡ …ሰላም ወለል ላይ ተዘርራ ግንባሯን ግዙፉ ፍሪጅ ላይ እስደግፋ በአንድ እጇ የመጠጥ ጠርሙስ ጨብጣ በሌላ እጇ የተለኮሰ ሲጋራ ወደ ከንፈሯ በመላክ ወደውስጥ እየመጠጠች ጭሱን ወደውጭ እያትጎለጎለች ትታያለች …ከጎኖ 10 ሜትር የሚሆን የተጠቀለለ ሰማያዊ ሲባጎ ገመድ ይታያል….. ኤርምያስ ከእሷ ቀድሞ እሷንም ተራምዶ ወደፍሪጁ ሄደና ውስጡ ያለውን አየ…….
ወደኬድሮን በመዞር ‹‹…እውነትሽን ነው…..››በማለት ከወገቡ ሽብርክ ብሎ ሰላም ጎን ወላሉ ላይ ተዘረፈጠ..እሷ በቃ ትንኝም በአካባቢዋ ያለ አልመሰላትም.. ፍጽም ደንዝዛለች…ጭርሱኑ ጠፍታለች…..
✨ይቀጥላል✨
አሁንም #YouTube ላይ እየገባቹ subscribe አድርጉ ባለፈው 1000 ሰው subscribe ያረጋል ብዬ 5 ሰው አድርጓል ብዙ ነው አይደል😃 እሺ ዛሬ 995 ሰው እጠብቃለዉ YouTube ሄዳችሁ Subscribe የምትለዋን ብቻ እየተጫናቹ መድረግ ባትችሉ እንኳን እዚሁ Telegram ላይ ለሌሎች እንዲደርስ #Share አድርጉ
👇
https://www.youtube.com/@atronose
Follow my channel on WhatsApp 👇👇
https://whatsapp.com/channel/0029VaDdoKaJENxsTyh8E43Z
👍128❤12😢8😁4