#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
የደማውን እጇን በውሃ አጣጥባ በፎጣ አድርቃ በፋሻ አሰረችው:፡
ለምንድነው የፈራሁት? ስትል ራሷን ጠየቀች አይገድለኝ፤ ሊከለክለኝም
አይችልም፤ እድሜዬ ከ21 አመት በላይ ነው! ይህም አገር ነፃ አገር ነው! በማለት ራሷን ለማሳመን ሞከረች፡፡
ይህም ሆኖ ግን ልትረጋጋ አልቻለችም፡
ጠረጴዛው ላይ የገበታ እቃዎች ደረደረችና ሰላጣ አጠበች፡፡ መርቪን ስራ ወዳድ ቢሆንም እቤቱ የሚመጣው በሰዓቱ ነው፡፡ በሙያው ኢንጂነር ሲሆን ከአይሮፕላን ሞተር መዘውሮች ጀምሮ እስከ ማቀዝቀዣ ሲስተሞችና የመርከብ መፍቻዎች ድረስ ያሉትን ዕቃዎች የሚያመርት ፋብሪካ ባለቤትና ጥሩ የቢዝነስ ሰው ነው፡፡ መርቪን የአይሮፕላን ሞተሮች መስራት ከጀመረ
ጀምሮ ነው ገንዘብ በሻንጣ መቁጠር የጀመረው፡፡ የመዝናኛ አይሮፕላን ማብረር የጊዜ ማሳለፊያው ሲሆን ለዚህም ሲል ትንሽ አይሮፕላን ገዝቷል።
መንግስት አየር ኃይል ሲያቋቁም የአይሮፕላን ሞተር መስራት ከሚችሉት ጥቂት ሰዎች ውስጥ መርቪን አንዱ ነበር፡፡ ከዚያ ወዲህማ መርቪን ያለ
እረፍት ይሰራል፡፡
ዳያና ሁለተኛ ሚስቱ ስትሆን የመጀመሪያ ሚስቱ ሁለቱን ልጆቹን ይዛ ሌላ ሰው አግብታ ከሄደች ሰባት ዓመት ሆኗታል፡ መርቪንም ፊርማውን ቶሎ ቀደደና ዳያናን ላግባሽ ብሎ ጠየቃት፡፡ መርቪን ፈርጠም ያለና ኪሱ ረብጣ ገንዘብ ያለው ከመሆኑም በላይ ዳያናን ከማፍቀርም አልፎ ያመልካት
ነበር ማለት ይቻላል፡፡ የጋብቻ ስጦታ ብሎ ያበረከተላት የአልማዝ ሀብል ነበር፡፡
የአምስት ዓመት የጋብቻ በዓላቸውን ሲያከብሩ ግን ስጦታ ብሎ
ያበረከተላት የልብስ ስፌት መኪና ነው፡፡ የስፌት መኪናውን ሲሰጣት ትዳሯ እንዳበቃለት ተገነዘበች፡፡ መኪና መንዳት ስለምትችል የራሷ መኪና እንዲኖራት ትመኝ ነበር፤ መርቪን ደግሞ የመግዛት አቅም አለው፡፡ አምስት ዓመት ሙሉ አብረው ሲኖሩ ልብስ ሰፍታ እንደማታውቅ እንኳን
አልተገነዘበም፡፡
ባሏ እንደሚወዳት ብታውቅም እሱ ግን ከሚስትነቷ ውጭ ትኩረት
አይሰጣትም፡፡ እቤት ውስጥ ሚስት የምትባል ሴት እንዳለች፣ ቆንጆ
እንደሆነች፣ በሴትነቷ የሚጠበቅባትን ማህበራዊ ህይወት የማታጓድል፣ምግቡን ሰራርታ ጠረጴዛ ላይ አስቀምጣ የምትጠብቅ፣ አልጋም ላይ ፈቃደኛ
የሆነች ሴት አለችው ታዲያ ሚስት ከዚህ በላይ ምን ይጠበቅባታል በእሱ አስተሳሰብ፡፡ ስለምንም ነገር አማክሯት አያውቅም እሷ የቢዝነስ ሰው ወይም ኢንጂነር ባለመሆኗ በሱ ቤት አንጎል የላትም፡፡ ከሷ ይልቅ ፋብሪካው ውስጥ ካሉት ሰዎች ጋር ብዙ ጠቃሚ ሃሳቦችን ይለዋወጣል፡ በሱ አመለካከት መኪና ለወንዶች፣ የስፌት መኪና ደግሞ ለሴቶች ነው፡፡
መርቪን ከልጅነቱም ጮሌ ነበር፡ አባቱ የማሽን ኦፕሬተር ነበሩ¨
መርቪን በማንቼስተር ዩኒቨርስቲ ፊዚክስ ያጠና ሲሆን ለማስተርስ ዲግሪው እንዲያጠና በካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ ዕድል ቢያገኝም እሱ ግን የትምህርት ሳይሆን የተግባር ሰው በመሆኑ በአንድ ኢንጂነሪንግ ኩባንያ ውስጥ የዲዛይን መምሪያ ውስጥ ተቀጠረ፡፡ በዓለም ላይ በፊዚክስ መስክ የሚደረጉትን
ግስጋሴዎች የሚከታተል ሲሆን ከአባቱ ጋርም ስለነዚህ ነገሮች ይወያይ ነበር፡ ከዳያና ጋር ግን እንደዚህ አይነት ነገር መነጋገር ሲያልፍም አይነካካውም::
እንደ ዕድል ሆኖ ዳያና ፊዚክስ ባለበት ድርሽ ብላ አታውቅም፡፡
አይገባትም፡፡ እሷን የሚጥማት ሙዚቃ፣ ስነጽሑፍ ከፍ ካለም ታሪክ ብቻ ነው:፡ መርቪን ደግሞ ከፊልምና ከዳንስ በስተቀር ሌላው አይጥመውም፡፡ስለዚህ እነሱን የሚያነጋግር ነገር የለም ማለት ነው:
ልጅ ቢኖራቸው ኖሮ ነገሮች ይለዋወጡ ነበር፡፡ መርቪን ከመጀመሪያ ሚስቱ ሁለት ልጅ ስለወለደ ሌላ ልጅ አይፈልግም፡፡ ዕድሉን ቢሰጣት ልጆቹን ማቅረብ ትፈልግ ነበር፤ በየት በኩል? የልጆቹ እናት ከአባታቸው ጋር የነበራት ጋብቻ ያፈረሰው በዳያና ምክንያት መሆኑን በመናገር የልጆቹን
አዕምሮ ስለመረዘች ደመኛ አድርገዋታል፡፡ ታዲያ የእናትነት ፍላጎቷን የምትወጣው ሊቨርፑል ውስጥ በምትኖረው እህቷ መንታ ልጆች ነው፡፡
ክፋቱ አሜሪካ ከሄደች ልጆቹ እንደሚናፍቋት ጥርጥር የለውም፡፡
መርቪን ከከተማው ነጋዴዎችና ባለስልጣናት ጋር ስለመሰረተ በፊት በፊት እቤት በጋበዛቸው ቁጥር እነሱን ማስተናገድ
ያስደስታታል፡ ለጥሩ ልብስ ያላት ፍቅር ከፍተኛ ሲሆን ልብስም
ያምርባታል፡ ነገር ግን ህይወት ማለት ከመልበስም በላይ መሆኑን
ትረዳለች፡
የሚያውቋት ሴቶች መጠጥ የማያበዛ፣ ታማኝ፣ ደግ ባልና ጥሩ
መኖሪያ ቤት ስላላት ዕድለኛ ናት ብለው ያምናሉ፡ ሆኖም እሷ ደስተኛ
አይደለችም፡፡ የማታ የማታ ግን ማርክ የተዘጋ ልቧን ከፈተው፡፡
የመርቪን መኪና ግቢ ሲገባ ሰማች፡፡ የመኪናው ድምጽ የለመደችው ቢሆንም ዛሬ ግን የአውሬ ድምጽ መሰላት፡፡
መጥበሻውን ምድጃው ላይ ስትጥድ እጇ ተንቀጠቀጠ፡፡ መርቪን ወደ ማድ ቤት ገባ፡ ባሏ ነፍስ የሚያስት ቁመና ያለው ሲሆን በጥቁር ፀጉሩ ላይ ጣል ጣል ያደረገበት ሽበቱ የተለየ ግርማ ሞገስ ሰጥቶታል፡፡ ቁመቱ ሎጋ
ሲሆን እንደ ጓደኞቹ ቀፈታም አይደለም፡፡ ኩራተኛም ባይሆን ዳያና በጥሩ ልብስ ሰፊ የተሰፋ ሱፍ ልብስና ውድ ሸሚዞች እንዲለብስ አድርጋዋለች፡፡
ዳያና መጨነቋን ከፊቷ ላይ አንብቦ ምንድን ነው ነገሩ ብሎ
ይጠይቀኛል ብላ ሰግታለች።
መጥቶ ከንፈሯን ሲስማት ሀፍረቷን ውጣ እሷም ሳመችው፡፡ አንዳንድ
ጊዜ እቅፍ አድርጎ በእጁ የቂጧን ፍንካች ሲደባብስ ይሟሟቁና ወደ መኝታ ቤት ሲሮጡ ምድጃው ላይ ያለው ምግብ አርሮ ይጠብቃቸዋል አሁን አሁን ግን እንዲህ አይነት ነገር እምብዛም አያደርጉም፡፡ ዛሬም ከወትሮው የተለየ አይደለም፡፡ እንደ ነገሩ ሳም አደረጋትና ዞር አለ፡፡
ኮቱን፣ ሰደርያውንና ክራቫቱን አውልቆ የሸሚዙን እጀታ ጠቀለለና ፊት መታጠቢያው ላይ ፊቱንና እጁን ታጠበ፡፡ የትከሻው መስፋትና የክንዱ መፈርጠም ለጉድ ነው፡
አሁን አልነግረውም አለች በልቧ፡
ጋዜጣ እያነበበ ስለሆነ ከቁብም አልቆጠራት፡፡
ድንቹ ምድጃው ላይ ሲንጨረጨር ሻይ ጥዳ ዳቦውን ማርጋሪን ቀባች:
የእጇን መንቀጥቀጥ ባሏ እንዳያውቅባት ለመደበቅ እየሞከረች ነው መርቪን
‹‹ስራ ቦታ ውስጥ አንድ በጥባጭ ሲበጠብጠኝ ዋለ›› አላት ሰሃኑን ፊቱ ስታስቀምጥ።
‹እኔ ምን ቸገረኝ ታዲያ አለች በሆዷ እኔ እንደሆነ ከዚህ በኋላ
በቅተኸኛል፡፡› ለምን ሻይህን አፈላውልህ?›
‹‹ደሞዝ እንድጨምርለት ጠየቀኝ፣ እኔ ደግሞ ለመጨመር ዝግጁ
አይደለሁም›› አላት፡፡
ዳያና ፍርሃቷን ዋጥ አድርጋ ‹‹አንድ የምነግርህ ነገር አለ›› አለች:
የተናገረችውን ነገር መልሳ ብትውጥ ወደደች፤ ግን አንዴ አምልጧታል፡
‹‹ጣትሽ ምን ሆነ?›› ሲል ጠየቃት በፋሻ የታሰረውን ጣቷን አይቶ፡
ይህ ጥያቄ ትንሽ ከጭንቀቷ መለስ አደረጋት ‹‹ምንም›› አለች ወንበሩ
ላይ ዘፍ እያለች ‹‹ድንች ስቆርጥ ቢላ ቆረጠኝ›› ብላ ሹካና ማንኪያዋን አነሳች፡:
መርቪን ምግቡን ስልቅጥ አድርጎ በላና ‹‹ከዚህ በኋላ ሰው ስቀጥር
መጠንቀቅ አለብኝ: ችግሩ ጥሩ ባለሙያዎችን ማግኘት በአሁን ጊዜ
አስቸጋሪ እየሆነ መምጣቱ ነው፡››
ስለ ስራው ሲናገር አስተያየት እንድትሰጥ አትጠበቅም፡፡ ሀሳብ የሰጠች እንደሆን ይገላምጣታል፡፡ እሷ እንደሆን ለእሱ ለማዳመጥ ብቻ የተፈጠረች ፍጡር ናት፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
የደማውን እጇን በውሃ አጣጥባ በፎጣ አድርቃ በፋሻ አሰረችው:፡
ለምንድነው የፈራሁት? ስትል ራሷን ጠየቀች አይገድለኝ፤ ሊከለክለኝም
አይችልም፤ እድሜዬ ከ21 አመት በላይ ነው! ይህም አገር ነፃ አገር ነው! በማለት ራሷን ለማሳመን ሞከረች፡፡
ይህም ሆኖ ግን ልትረጋጋ አልቻለችም፡
ጠረጴዛው ላይ የገበታ እቃዎች ደረደረችና ሰላጣ አጠበች፡፡ መርቪን ስራ ወዳድ ቢሆንም እቤቱ የሚመጣው በሰዓቱ ነው፡፡ በሙያው ኢንጂነር ሲሆን ከአይሮፕላን ሞተር መዘውሮች ጀምሮ እስከ ማቀዝቀዣ ሲስተሞችና የመርከብ መፍቻዎች ድረስ ያሉትን ዕቃዎች የሚያመርት ፋብሪካ ባለቤትና ጥሩ የቢዝነስ ሰው ነው፡፡ መርቪን የአይሮፕላን ሞተሮች መስራት ከጀመረ
ጀምሮ ነው ገንዘብ በሻንጣ መቁጠር የጀመረው፡፡ የመዝናኛ አይሮፕላን ማብረር የጊዜ ማሳለፊያው ሲሆን ለዚህም ሲል ትንሽ አይሮፕላን ገዝቷል።
መንግስት አየር ኃይል ሲያቋቁም የአይሮፕላን ሞተር መስራት ከሚችሉት ጥቂት ሰዎች ውስጥ መርቪን አንዱ ነበር፡፡ ከዚያ ወዲህማ መርቪን ያለ
እረፍት ይሰራል፡፡
ዳያና ሁለተኛ ሚስቱ ስትሆን የመጀመሪያ ሚስቱ ሁለቱን ልጆቹን ይዛ ሌላ ሰው አግብታ ከሄደች ሰባት ዓመት ሆኗታል፡ መርቪንም ፊርማውን ቶሎ ቀደደና ዳያናን ላግባሽ ብሎ ጠየቃት፡፡ መርቪን ፈርጠም ያለና ኪሱ ረብጣ ገንዘብ ያለው ከመሆኑም በላይ ዳያናን ከማፍቀርም አልፎ ያመልካት
ነበር ማለት ይቻላል፡፡ የጋብቻ ስጦታ ብሎ ያበረከተላት የአልማዝ ሀብል ነበር፡፡
የአምስት ዓመት የጋብቻ በዓላቸውን ሲያከብሩ ግን ስጦታ ብሎ
ያበረከተላት የልብስ ስፌት መኪና ነው፡፡ የስፌት መኪናውን ሲሰጣት ትዳሯ እንዳበቃለት ተገነዘበች፡፡ መኪና መንዳት ስለምትችል የራሷ መኪና እንዲኖራት ትመኝ ነበር፤ መርቪን ደግሞ የመግዛት አቅም አለው፡፡ አምስት ዓመት ሙሉ አብረው ሲኖሩ ልብስ ሰፍታ እንደማታውቅ እንኳን
አልተገነዘበም፡፡
ባሏ እንደሚወዳት ብታውቅም እሱ ግን ከሚስትነቷ ውጭ ትኩረት
አይሰጣትም፡፡ እቤት ውስጥ ሚስት የምትባል ሴት እንዳለች፣ ቆንጆ
እንደሆነች፣ በሴትነቷ የሚጠበቅባትን ማህበራዊ ህይወት የማታጓድል፣ምግቡን ሰራርታ ጠረጴዛ ላይ አስቀምጣ የምትጠብቅ፣ አልጋም ላይ ፈቃደኛ
የሆነች ሴት አለችው ታዲያ ሚስት ከዚህ በላይ ምን ይጠበቅባታል በእሱ አስተሳሰብ፡፡ ስለምንም ነገር አማክሯት አያውቅም እሷ የቢዝነስ ሰው ወይም ኢንጂነር ባለመሆኗ በሱ ቤት አንጎል የላትም፡፡ ከሷ ይልቅ ፋብሪካው ውስጥ ካሉት ሰዎች ጋር ብዙ ጠቃሚ ሃሳቦችን ይለዋወጣል፡ በሱ አመለካከት መኪና ለወንዶች፣ የስፌት መኪና ደግሞ ለሴቶች ነው፡፡
መርቪን ከልጅነቱም ጮሌ ነበር፡ አባቱ የማሽን ኦፕሬተር ነበሩ¨
መርቪን በማንቼስተር ዩኒቨርስቲ ፊዚክስ ያጠና ሲሆን ለማስተርስ ዲግሪው እንዲያጠና በካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ ዕድል ቢያገኝም እሱ ግን የትምህርት ሳይሆን የተግባር ሰው በመሆኑ በአንድ ኢንጂነሪንግ ኩባንያ ውስጥ የዲዛይን መምሪያ ውስጥ ተቀጠረ፡፡ በዓለም ላይ በፊዚክስ መስክ የሚደረጉትን
ግስጋሴዎች የሚከታተል ሲሆን ከአባቱ ጋርም ስለነዚህ ነገሮች ይወያይ ነበር፡ ከዳያና ጋር ግን እንደዚህ አይነት ነገር መነጋገር ሲያልፍም አይነካካውም::
እንደ ዕድል ሆኖ ዳያና ፊዚክስ ባለበት ድርሽ ብላ አታውቅም፡፡
አይገባትም፡፡ እሷን የሚጥማት ሙዚቃ፣ ስነጽሑፍ ከፍ ካለም ታሪክ ብቻ ነው:፡ መርቪን ደግሞ ከፊልምና ከዳንስ በስተቀር ሌላው አይጥመውም፡፡ስለዚህ እነሱን የሚያነጋግር ነገር የለም ማለት ነው:
ልጅ ቢኖራቸው ኖሮ ነገሮች ይለዋወጡ ነበር፡፡ መርቪን ከመጀመሪያ ሚስቱ ሁለት ልጅ ስለወለደ ሌላ ልጅ አይፈልግም፡፡ ዕድሉን ቢሰጣት ልጆቹን ማቅረብ ትፈልግ ነበር፤ በየት በኩል? የልጆቹ እናት ከአባታቸው ጋር የነበራት ጋብቻ ያፈረሰው በዳያና ምክንያት መሆኑን በመናገር የልጆቹን
አዕምሮ ስለመረዘች ደመኛ አድርገዋታል፡፡ ታዲያ የእናትነት ፍላጎቷን የምትወጣው ሊቨርፑል ውስጥ በምትኖረው እህቷ መንታ ልጆች ነው፡፡
ክፋቱ አሜሪካ ከሄደች ልጆቹ እንደሚናፍቋት ጥርጥር የለውም፡፡
መርቪን ከከተማው ነጋዴዎችና ባለስልጣናት ጋር ስለመሰረተ በፊት በፊት እቤት በጋበዛቸው ቁጥር እነሱን ማስተናገድ
ያስደስታታል፡ ለጥሩ ልብስ ያላት ፍቅር ከፍተኛ ሲሆን ልብስም
ያምርባታል፡ ነገር ግን ህይወት ማለት ከመልበስም በላይ መሆኑን
ትረዳለች፡
የሚያውቋት ሴቶች መጠጥ የማያበዛ፣ ታማኝ፣ ደግ ባልና ጥሩ
መኖሪያ ቤት ስላላት ዕድለኛ ናት ብለው ያምናሉ፡ ሆኖም እሷ ደስተኛ
አይደለችም፡፡ የማታ የማታ ግን ማርክ የተዘጋ ልቧን ከፈተው፡፡
የመርቪን መኪና ግቢ ሲገባ ሰማች፡፡ የመኪናው ድምጽ የለመደችው ቢሆንም ዛሬ ግን የአውሬ ድምጽ መሰላት፡፡
መጥበሻውን ምድጃው ላይ ስትጥድ እጇ ተንቀጠቀጠ፡፡ መርቪን ወደ ማድ ቤት ገባ፡ ባሏ ነፍስ የሚያስት ቁመና ያለው ሲሆን በጥቁር ፀጉሩ ላይ ጣል ጣል ያደረገበት ሽበቱ የተለየ ግርማ ሞገስ ሰጥቶታል፡፡ ቁመቱ ሎጋ
ሲሆን እንደ ጓደኞቹ ቀፈታም አይደለም፡፡ ኩራተኛም ባይሆን ዳያና በጥሩ ልብስ ሰፊ የተሰፋ ሱፍ ልብስና ውድ ሸሚዞች እንዲለብስ አድርጋዋለች፡፡
ዳያና መጨነቋን ከፊቷ ላይ አንብቦ ምንድን ነው ነገሩ ብሎ
ይጠይቀኛል ብላ ሰግታለች።
መጥቶ ከንፈሯን ሲስማት ሀፍረቷን ውጣ እሷም ሳመችው፡፡ አንዳንድ
ጊዜ እቅፍ አድርጎ በእጁ የቂጧን ፍንካች ሲደባብስ ይሟሟቁና ወደ መኝታ ቤት ሲሮጡ ምድጃው ላይ ያለው ምግብ አርሮ ይጠብቃቸዋል አሁን አሁን ግን እንዲህ አይነት ነገር እምብዛም አያደርጉም፡፡ ዛሬም ከወትሮው የተለየ አይደለም፡፡ እንደ ነገሩ ሳም አደረጋትና ዞር አለ፡፡
ኮቱን፣ ሰደርያውንና ክራቫቱን አውልቆ የሸሚዙን እጀታ ጠቀለለና ፊት መታጠቢያው ላይ ፊቱንና እጁን ታጠበ፡፡ የትከሻው መስፋትና የክንዱ መፈርጠም ለጉድ ነው፡
አሁን አልነግረውም አለች በልቧ፡
ጋዜጣ እያነበበ ስለሆነ ከቁብም አልቆጠራት፡፡
ድንቹ ምድጃው ላይ ሲንጨረጨር ሻይ ጥዳ ዳቦውን ማርጋሪን ቀባች:
የእጇን መንቀጥቀጥ ባሏ እንዳያውቅባት ለመደበቅ እየሞከረች ነው መርቪን
‹‹ስራ ቦታ ውስጥ አንድ በጥባጭ ሲበጠብጠኝ ዋለ›› አላት ሰሃኑን ፊቱ ስታስቀምጥ።
‹እኔ ምን ቸገረኝ ታዲያ አለች በሆዷ እኔ እንደሆነ ከዚህ በኋላ
በቅተኸኛል፡፡› ለምን ሻይህን አፈላውልህ?›
‹‹ደሞዝ እንድጨምርለት ጠየቀኝ፣ እኔ ደግሞ ለመጨመር ዝግጁ
አይደለሁም›› አላት፡፡
ዳያና ፍርሃቷን ዋጥ አድርጋ ‹‹አንድ የምነግርህ ነገር አለ›› አለች:
የተናገረችውን ነገር መልሳ ብትውጥ ወደደች፤ ግን አንዴ አምልጧታል፡
‹‹ጣትሽ ምን ሆነ?›› ሲል ጠየቃት በፋሻ የታሰረውን ጣቷን አይቶ፡
ይህ ጥያቄ ትንሽ ከጭንቀቷ መለስ አደረጋት ‹‹ምንም›› አለች ወንበሩ
ላይ ዘፍ እያለች ‹‹ድንች ስቆርጥ ቢላ ቆረጠኝ›› ብላ ሹካና ማንኪያዋን አነሳች፡:
መርቪን ምግቡን ስልቅጥ አድርጎ በላና ‹‹ከዚህ በኋላ ሰው ስቀጥር
መጠንቀቅ አለብኝ: ችግሩ ጥሩ ባለሙያዎችን ማግኘት በአሁን ጊዜ
አስቸጋሪ እየሆነ መምጣቱ ነው፡››
ስለ ስራው ሲናገር አስተያየት እንድትሰጥ አትጠበቅም፡፡ ሀሳብ የሰጠች እንደሆን ይገላምጣታል፡፡ እሷ እንደሆን ለእሱ ለማዳመጥ ብቻ የተፈጠረች ፍጡር ናት፡፡
👍23🥰1👏1
እሱ ስለአዲሱ ሰራተኛ ሲያነበንብ እሷ የሰርጓ ቀን በሃሳቧ መጣባት።
የተጋቡት ማንቺስተር ውስጥ ሲሆን በሚድላንድ ሆቴል ድል ያለ ድግስ
ተደግሶ ነበር፡ መርቪን የሙሽራ ልብሱን ለብሶ በመላው ኢንግላንድ ካሉ ወንዶች ሁሉ አይን የሚማርክ ሆኖ ነበር የዋለው፡ ዳያና በዛን ጊዜ እንዲህ እንደሆነ ይቀጥላል ብላ ገምታ ነበር፡፡ ጋብቻቸው እንዲህ ባጭሩ ይቀጫል ብላ አስባም አታውቅም፡፡ ይህ ሁሉ በሃሳቧ መጥቶ አልቅሽ አልቅሽ አላት።
መርቪን ጥላው ስትሄድ አእምሮው እንደሚበጠበጥ ታውቋታል”
በአዕምሮዋ ምን እንደሚመላለስ የሚያውቀው ነገር የለም፡፡ የመጀመሪያ ሚስቱ በዚህ ሁኔታ ጥላው ስለሄደች በዳያና መሄድ ኑሮው ምስቅልቅሉ መውጣቱ አይቀርም፡፡
የሥጋ ጥብሱን በቢላ እየቆረጠ በሹካ እየወጋ ከበላ በኋላ ሻይ ደገመ፡፡
‹‹ብዙም አልበላሽ›› አላት፡፡ እውነትም እራቷን አልነካችውም፡:
‹‹ምሳዬን ጥርቅም አድርጌ ስለበላሁ አልራበኝም›› አለች
‹‹የት ሄደሽ ነበር?››
እንደ ቀልድ የጣለው ጥያቄ አስበረገጋት፡፡ ከማርክ ጋር አልጋ ላይ ሆነው ሳንድዊች በልተዋል፡፡ ሊታመን የሚችል ውሸት ብታስብ አልመጣላት አላት፡ ማንቺስተር ውስጥ ያሉት ጥሩ ጥሩ ምግብ ቤቶች በአዕምሮዋ መጡ፤ ነገር ግን አንዳቸውጋ መርቪን ምሳ መብላቱ አይቀርም፡፡ ትንሽ
አስጨናቂ ደቂቃዎች ቆየችና ‹‹ዋልዶርፍ ካፌ›› አለች፡፡ በርካሽ ዋጋ ስጋና ድንች ጥብስ የሚሸጡ ዋልዶርፍ ካፌዎች በከተማዋ ውስጥ እዚህም እዚያም
አሉ፡፡ መርቪን ግን የትኛውጋ እንደበላች አልጠየቃትም፡:
ሰሃኑን ሰብስባ ብድግ ስትል ጉልበቷ ሲብረከረክባት የምትወድቅ መሰላት፡ ሰሃን ማጠቢያው ድረስ እንደ ምንም ሄደችና ‹‹ጣፋጭ ትፈልጋለህ?›› ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አዎን›› አላት
ወተትና ኬክ አመጣችለት፡ ልትነግረው ትልና ልቧ በፍርሃት ይርዳል፡፡
በኋላ ግን ልትነግረው አቅም ማጣቷ ታወቃት፡፡
መርቪን ማንኪያውን ስኒ ማስቀመጫው ላይ አኖረና ሰዓቱን
ተመለከተ፡ ‹‹አንድ ሰዓት ተኩል ሆኗል፡ እስቲ ሬዲዮ ክፈቺና ዜና
እንስማ›› አላት፡
‹‹አልችልም›› አለች ከሃሳቧ ጋር እየተሟገተች፡፡
‹‹ምን አልሽ?››
‹‹አልችልም›› አለች ሳይታወቃት እንደገና ውጥኗን ልትሰርዘው ነው፡፡
ማርክጋ ሄዳ ሃሳቧን የለወጠች መሆኑን ልትነግረው ነው
እንደማትሄድ ልታረዳው፡፡
ዳያና ባሏ ላይ አፈጠጠችበት፡፡ እውነቱን ፍርጥ ልታደርግለት ዳዳት
ነገር ግን ወኔ አጥታለች፡፡
‹‹መሄድ አለብኝ›› አለችው አንድ የሆነ ማስመሰያ ነገር ወዲያው
አውጠንጥና ‹‹ዶሪስ ዊልያምስ ታማ ሆስፒታል ተኝታለች፤ ሄጄ ልጠይቃት ነው››
‹‹ማናት ዶሪስ ዊልያምስ ለመሆኑ?››
እንደዚህ አይነት ሰው የለም፡፡
‹‹ከዚህ በፊት እኮ ታውቃታለህ, አለች ዳያና አፏ እንዳመጣላት፧
‹‹ኦፕሬሽን ተደርጋለች››
‹‹አላስታውሳትም›› አለ፡፡ ይህን ሲል ግን የጠረጠረው ነገር የለም፡፡
ለነገሩ ብዙም የማያውቀውን ሰው የሚያስታውስ አዕምሮ የለውም፡፡
ዳያናም በድፍረት ‹‹ታደርሰኛለህ?›› ብላ ጠየቀችው:
‹‹ኧረ እኔ አልሄድም›› አላት፡፡
‹‹እንግዲያው ራሴ በመኪና እሄዳለሁ›› አለች፡
‹‹በጨለማ በፍጥነት አትንጂ፡፡›› ከመቀመጫው ተነሳና ሬዲዮ ሊከፍት ሄደ።
ዳያና ከኋላው ባሏን እያየችው ትቼው መሄዴን መቼም ቢሆን
አያውቅም› ስትል በሀዘኔታ አሰበች፡፡
ኮፍያዋን ራሷ ላይ ደፋችና ኮቷን ክንዷ ላይ አድርጋ ወጣች፡ እግዜር
ይስጠውና የመኪናው ሞተር ባንዴ ተረክ ብሎ ተነሳ፡፡ መኪናዋን እየነዳች ከግቢ ወጣችና የማንቺስተርን አቅጣጫ ይዛ ተፈተለከችበጣም ብትቸኩልም የመኪናዋ የፊት መብራት በጦርነቱ ምክንያት ብርሃኑ እንዲቀንስ በመጋረዱ በደንብ ስለማይታያት የኤሊ ጉዞ ለመጓዝ ተገደደች፡፡ ከዚህ በተጨማሪም እምባዋ እየተንዠቀዠቀ በመሆኑ በከፊል
እይታዋን ጋርዶባታል፡ መንገዱን ባታውቀው ኖሮ መጋጨቷ የማይቀር ነበር፡፡
ከቤቷ እስከምትሄድበት ቦታ ድረስ አስር ኪ.ሜ ያህል ቢሆንም ጉዞው
አንድ ሰዓት ያህል ፈጀባት፡፡
ሚድላንድ ሆቴል ደርሳ ስታቆም ሙሉ በሙሉ ሰውነቷ ዝሎ ነበር፡
ራሷን ለማረጋጋት አንድ ደቂቃ ያህል ቆየችና አልቅሳ የነበረች መሆኗ
እንዳይታወቅባት ፊቷን በፓውደር ደባበሰች።
ማርክ አብራው እንደማትጠፋ ስትነግረው ልቡ እንደሚሰበር ጥርጥር ባይኖርም መቻል አለበት፡፡ የአምስት አመት ጋብቻ ከሚፈርስ መቼም የሚጥም አጭር የፍቅር አለም ቢቋረጥ ይሻላል፡ መቼም የተዋወቁባትን ዓመት ባስታወሱ ቁጥር እሷና ማርክ ከንፈራቸውን መምጠጣቸው አይቀርም፡፡
እንደገና ለቅሶዋን ለቀቀችው:
እዚህ ቁጭ ብሎ ማሰቡ ዋጋ የለውም፤ ቀጥታ ማርክ ያለበት ሆቴል ሄዳ ሁሉም ነገር እንዳበቃለት ትነግረዋለች ፊቷን በሜካፕ አሰማመረችና ከመኪናዋ ወጣች፡፡
።
የሆቴሉን መተላለፊያ አቋርጣ በቀጥታ ወደ ማርክ ክፍል አመራች፡
የማርክን አልቤርጎ ቁጥር ታውቃለች፡፡ ምንም እንኳን ሴት ልጅ ወንድ ልጅ አልቤርጎ ብቻዋን መሄዷ አሳፋሪ ቢሆንም አይኗን በጨው አጥባ ለመሄድ ወስናለች፡፡ ሌላው አማራጭ ማርክን የሆቴሉ እንግዳ መቀበያ ጋ ወይም ቡና ቤቱ ውስጥ ጠርታ መንገር ነው፡፡ ነገር ግን እንዲህ ያለውን ዱብ ዕዳ ሰው
ፊት ልትነግረው አልፈለገችም፡፡ አካባቢውን ዞራ ባለማየቷ ሰው ይያት አይያት የምታውቀው ነገር የለም፡፡
በሩን ቆረቆረች፡፡ ክፍሉ ውስጥ ባላጣው› ስትል ተመኘች፡፡ ምግብ
ለመብላት ወይም ሲኒማ ለመግባት
ሄዶ ከሆነስ? መልስ ስታጣ እንደገና
በደንብ አንኳኳች፡ እንዴት በዚህ ጊዜ ይሄዳል?
ከአፍታ በኋላ ‹‹ማነው?›› የሚል ድምፅ ሰማች፡፡
‹‹እኔ ነኝ!›› አለች፡፡
ፈጠን ያለ የኮቴ ድምፅ ሰማች፡፡ በሩ ወለል ብሎ ተከፈተና ማርክ
በግርታ አያት፡፡ ከዚያም ፊቱ በደስታ እያበራ ወደ ውስጥ ጎትቶ በሩን ዘጋና እቅፉ ውስጥ ጣላት፡፡
ወዲያው መርቪን ላይ የፈፀመችው የክህደት ዓይነት ስሜት በማርክ
ላይ መፈጸሟ ተሰማት፡፡ በፀፀት ከንፈሩን ስትጨመጭመው የደስታ ሙቀት በደም ስሯ ሲሰራጭ ተሰማት፡፡ ብዙም ሳይቆይ ግን ‹‹ካንተ ጋር አልሄድም›› አለችው፡፡
ማርክ ፊቱ በድንጋጤ አመድ መሰለ፡፡ ‹‹ተይ እንጂ እንዲህ አትበይ›› ክፍሉን እየተዘዋወረች ስትቃኝ ዕቃ እየሸካከፈ መሆኑን አወቀች፡፡ ቁም ሳጥኑና መሳቢያዎቹ በሙሉ ተከፋፍተዋል፡፡ የተከፈቱ ሻንጣዎች ወለሉ ላይ
ይታያሉ፡፡ የታጠፉ ሸሚዞች፣ የውስጥ ሱሪዎችና ካናቴራዎች እንዲሁም ጫማዎች በየቦርሳው ውስጥ ተሸጉጠዋል፡፡ መቼም ጽዳቱን ሲጠብቅ ለጉድ ነው፡፡
‹‹አብሬህ አልሄድም›› አለችው፡፡
እጇን ሳብ አደረገና ወደ መኝታ ክፍሉ ይዟት ገባ፡፡ አልጋው ላይ
አስቀመጣትና ‹‹ከልብሽ ነው?›› ሲል ጠየቃት እየተርበተበተ፡፡
‹‹መርቪን ይወደኛል፡፡ የአምስት ዓመት ባሌ ስለሆነ እንዲህ ያለ ግፍ
በሱ ላይ መፈጸም የለብኝም››
‹‹እኔስ?›› ሲል ጠየቃት
ዳያና ከላይ እስከታች አለባበሱን ስታይ ማርክ አምሮበታል፡፡ ልብ
ይሰርቃል፡፡ ‹‹ሁለታችሁም እንደምትወዱኝ አውቃለሁ›› አለች ‹‹እሱ ግን ባሌ ነው፡፡››
‹‹እሱ ይወድሻል፡፡ እኔ ግን አፈቅርሻለሁ›› አላት ማርክ፡፡
‹‹እሱስ የማያፈቅረኝ ይመስልሃል?››
‹‹ከነመኖርሽ ረስቶሻል፤ አድምጪኝ!
ዕድሜዬ ሰላሳ አምስት ቢሆንም
ካንቺ በፊት ፍቅር አውቃለሁ፡ አንድ ወቅት ላይ እንደውም ስድስት ዓመት የዘለቀ ፍቅር አሳልፌያለሁ፡ ከዚህ በፊት ትዳር መስርቼ ባላውቅም አሁን ወደዚያው እያመራሁ ነው፡፡ አሁን አሁን በእውነት ትዳር ትዳር እያለኝ
ነው፡፡ አንቺ ደግሞ እዚህ ቀረሽ የማትባይ ቆንጆ ነሽ፤ እንደኔም ተጫዋችና ሳቂታ ነሽ፡፡ ስለዚህ አሁኑኑ አልጋ ላይ እንድንወጣ እፈልጋለሁ›› አላት፡፡
የተጋቡት ማንቺስተር ውስጥ ሲሆን በሚድላንድ ሆቴል ድል ያለ ድግስ
ተደግሶ ነበር፡ መርቪን የሙሽራ ልብሱን ለብሶ በመላው ኢንግላንድ ካሉ ወንዶች ሁሉ አይን የሚማርክ ሆኖ ነበር የዋለው፡ ዳያና በዛን ጊዜ እንዲህ እንደሆነ ይቀጥላል ብላ ገምታ ነበር፡፡ ጋብቻቸው እንዲህ ባጭሩ ይቀጫል ብላ አስባም አታውቅም፡፡ ይህ ሁሉ በሃሳቧ መጥቶ አልቅሽ አልቅሽ አላት።
መርቪን ጥላው ስትሄድ አእምሮው እንደሚበጠበጥ ታውቋታል”
በአዕምሮዋ ምን እንደሚመላለስ የሚያውቀው ነገር የለም፡፡ የመጀመሪያ ሚስቱ በዚህ ሁኔታ ጥላው ስለሄደች በዳያና መሄድ ኑሮው ምስቅልቅሉ መውጣቱ አይቀርም፡፡
የሥጋ ጥብሱን በቢላ እየቆረጠ በሹካ እየወጋ ከበላ በኋላ ሻይ ደገመ፡፡
‹‹ብዙም አልበላሽ›› አላት፡፡ እውነትም እራቷን አልነካችውም፡:
‹‹ምሳዬን ጥርቅም አድርጌ ስለበላሁ አልራበኝም›› አለች
‹‹የት ሄደሽ ነበር?››
እንደ ቀልድ የጣለው ጥያቄ አስበረገጋት፡፡ ከማርክ ጋር አልጋ ላይ ሆነው ሳንድዊች በልተዋል፡፡ ሊታመን የሚችል ውሸት ብታስብ አልመጣላት አላት፡ ማንቺስተር ውስጥ ያሉት ጥሩ ጥሩ ምግብ ቤቶች በአዕምሮዋ መጡ፤ ነገር ግን አንዳቸውጋ መርቪን ምሳ መብላቱ አይቀርም፡፡ ትንሽ
አስጨናቂ ደቂቃዎች ቆየችና ‹‹ዋልዶርፍ ካፌ›› አለች፡፡ በርካሽ ዋጋ ስጋና ድንች ጥብስ የሚሸጡ ዋልዶርፍ ካፌዎች በከተማዋ ውስጥ እዚህም እዚያም
አሉ፡፡ መርቪን ግን የትኛውጋ እንደበላች አልጠየቃትም፡:
ሰሃኑን ሰብስባ ብድግ ስትል ጉልበቷ ሲብረከረክባት የምትወድቅ መሰላት፡ ሰሃን ማጠቢያው ድረስ እንደ ምንም ሄደችና ‹‹ጣፋጭ ትፈልጋለህ?›› ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አዎን›› አላት
ወተትና ኬክ አመጣችለት፡ ልትነግረው ትልና ልቧ በፍርሃት ይርዳል፡፡
በኋላ ግን ልትነግረው አቅም ማጣቷ ታወቃት፡፡
መርቪን ማንኪያውን ስኒ ማስቀመጫው ላይ አኖረና ሰዓቱን
ተመለከተ፡ ‹‹አንድ ሰዓት ተኩል ሆኗል፡ እስቲ ሬዲዮ ክፈቺና ዜና
እንስማ›› አላት፡
‹‹አልችልም›› አለች ከሃሳቧ ጋር እየተሟገተች፡፡
‹‹ምን አልሽ?››
‹‹አልችልም›› አለች ሳይታወቃት እንደገና ውጥኗን ልትሰርዘው ነው፡፡
ማርክጋ ሄዳ ሃሳቧን የለወጠች መሆኑን ልትነግረው ነው
እንደማትሄድ ልታረዳው፡፡
ዳያና ባሏ ላይ አፈጠጠችበት፡፡ እውነቱን ፍርጥ ልታደርግለት ዳዳት
ነገር ግን ወኔ አጥታለች፡፡
‹‹መሄድ አለብኝ›› አለችው አንድ የሆነ ማስመሰያ ነገር ወዲያው
አውጠንጥና ‹‹ዶሪስ ዊልያምስ ታማ ሆስፒታል ተኝታለች፤ ሄጄ ልጠይቃት ነው››
‹‹ማናት ዶሪስ ዊልያምስ ለመሆኑ?››
እንደዚህ አይነት ሰው የለም፡፡
‹‹ከዚህ በፊት እኮ ታውቃታለህ, አለች ዳያና አፏ እንዳመጣላት፧
‹‹ኦፕሬሽን ተደርጋለች››
‹‹አላስታውሳትም›› አለ፡፡ ይህን ሲል ግን የጠረጠረው ነገር የለም፡፡
ለነገሩ ብዙም የማያውቀውን ሰው የሚያስታውስ አዕምሮ የለውም፡፡
ዳያናም በድፍረት ‹‹ታደርሰኛለህ?›› ብላ ጠየቀችው:
‹‹ኧረ እኔ አልሄድም›› አላት፡፡
‹‹እንግዲያው ራሴ በመኪና እሄዳለሁ›› አለች፡
‹‹በጨለማ በፍጥነት አትንጂ፡፡›› ከመቀመጫው ተነሳና ሬዲዮ ሊከፍት ሄደ።
ዳያና ከኋላው ባሏን እያየችው ትቼው መሄዴን መቼም ቢሆን
አያውቅም› ስትል በሀዘኔታ አሰበች፡፡
ኮፍያዋን ራሷ ላይ ደፋችና ኮቷን ክንዷ ላይ አድርጋ ወጣች፡ እግዜር
ይስጠውና የመኪናው ሞተር ባንዴ ተረክ ብሎ ተነሳ፡፡ መኪናዋን እየነዳች ከግቢ ወጣችና የማንቺስተርን አቅጣጫ ይዛ ተፈተለከችበጣም ብትቸኩልም የመኪናዋ የፊት መብራት በጦርነቱ ምክንያት ብርሃኑ እንዲቀንስ በመጋረዱ በደንብ ስለማይታያት የኤሊ ጉዞ ለመጓዝ ተገደደች፡፡ ከዚህ በተጨማሪም እምባዋ እየተንዠቀዠቀ በመሆኑ በከፊል
እይታዋን ጋርዶባታል፡ መንገዱን ባታውቀው ኖሮ መጋጨቷ የማይቀር ነበር፡፡
ከቤቷ እስከምትሄድበት ቦታ ድረስ አስር ኪ.ሜ ያህል ቢሆንም ጉዞው
አንድ ሰዓት ያህል ፈጀባት፡፡
ሚድላንድ ሆቴል ደርሳ ስታቆም ሙሉ በሙሉ ሰውነቷ ዝሎ ነበር፡
ራሷን ለማረጋጋት አንድ ደቂቃ ያህል ቆየችና አልቅሳ የነበረች መሆኗ
እንዳይታወቅባት ፊቷን በፓውደር ደባበሰች።
ማርክ አብራው እንደማትጠፋ ስትነግረው ልቡ እንደሚሰበር ጥርጥር ባይኖርም መቻል አለበት፡፡ የአምስት አመት ጋብቻ ከሚፈርስ መቼም የሚጥም አጭር የፍቅር አለም ቢቋረጥ ይሻላል፡ መቼም የተዋወቁባትን ዓመት ባስታወሱ ቁጥር እሷና ማርክ ከንፈራቸውን መምጠጣቸው አይቀርም፡፡
እንደገና ለቅሶዋን ለቀቀችው:
እዚህ ቁጭ ብሎ ማሰቡ ዋጋ የለውም፤ ቀጥታ ማርክ ያለበት ሆቴል ሄዳ ሁሉም ነገር እንዳበቃለት ትነግረዋለች ፊቷን በሜካፕ አሰማመረችና ከመኪናዋ ወጣች፡፡
።
የሆቴሉን መተላለፊያ አቋርጣ በቀጥታ ወደ ማርክ ክፍል አመራች፡
የማርክን አልቤርጎ ቁጥር ታውቃለች፡፡ ምንም እንኳን ሴት ልጅ ወንድ ልጅ አልቤርጎ ብቻዋን መሄዷ አሳፋሪ ቢሆንም አይኗን በጨው አጥባ ለመሄድ ወስናለች፡፡ ሌላው አማራጭ ማርክን የሆቴሉ እንግዳ መቀበያ ጋ ወይም ቡና ቤቱ ውስጥ ጠርታ መንገር ነው፡፡ ነገር ግን እንዲህ ያለውን ዱብ ዕዳ ሰው
ፊት ልትነግረው አልፈለገችም፡፡ አካባቢውን ዞራ ባለማየቷ ሰው ይያት አይያት የምታውቀው ነገር የለም፡፡
በሩን ቆረቆረች፡፡ ክፍሉ ውስጥ ባላጣው› ስትል ተመኘች፡፡ ምግብ
ለመብላት ወይም ሲኒማ ለመግባት
ሄዶ ከሆነስ? መልስ ስታጣ እንደገና
በደንብ አንኳኳች፡ እንዴት በዚህ ጊዜ ይሄዳል?
ከአፍታ በኋላ ‹‹ማነው?›› የሚል ድምፅ ሰማች፡፡
‹‹እኔ ነኝ!›› አለች፡፡
ፈጠን ያለ የኮቴ ድምፅ ሰማች፡፡ በሩ ወለል ብሎ ተከፈተና ማርክ
በግርታ አያት፡፡ ከዚያም ፊቱ በደስታ እያበራ ወደ ውስጥ ጎትቶ በሩን ዘጋና እቅፉ ውስጥ ጣላት፡፡
ወዲያው መርቪን ላይ የፈፀመችው የክህደት ዓይነት ስሜት በማርክ
ላይ መፈጸሟ ተሰማት፡፡ በፀፀት ከንፈሩን ስትጨመጭመው የደስታ ሙቀት በደም ስሯ ሲሰራጭ ተሰማት፡፡ ብዙም ሳይቆይ ግን ‹‹ካንተ ጋር አልሄድም›› አለችው፡፡
ማርክ ፊቱ በድንጋጤ አመድ መሰለ፡፡ ‹‹ተይ እንጂ እንዲህ አትበይ›› ክፍሉን እየተዘዋወረች ስትቃኝ ዕቃ እየሸካከፈ መሆኑን አወቀች፡፡ ቁም ሳጥኑና መሳቢያዎቹ በሙሉ ተከፋፍተዋል፡፡ የተከፈቱ ሻንጣዎች ወለሉ ላይ
ይታያሉ፡፡ የታጠፉ ሸሚዞች፣ የውስጥ ሱሪዎችና ካናቴራዎች እንዲሁም ጫማዎች በየቦርሳው ውስጥ ተሸጉጠዋል፡፡ መቼም ጽዳቱን ሲጠብቅ ለጉድ ነው፡፡
‹‹አብሬህ አልሄድም›› አለችው፡፡
እጇን ሳብ አደረገና ወደ መኝታ ክፍሉ ይዟት ገባ፡፡ አልጋው ላይ
አስቀመጣትና ‹‹ከልብሽ ነው?›› ሲል ጠየቃት እየተርበተበተ፡፡
‹‹መርቪን ይወደኛል፡፡ የአምስት ዓመት ባሌ ስለሆነ እንዲህ ያለ ግፍ
በሱ ላይ መፈጸም የለብኝም››
‹‹እኔስ?›› ሲል ጠየቃት
ዳያና ከላይ እስከታች አለባበሱን ስታይ ማርክ አምሮበታል፡፡ ልብ
ይሰርቃል፡፡ ‹‹ሁለታችሁም እንደምትወዱኝ አውቃለሁ›› አለች ‹‹እሱ ግን ባሌ ነው፡፡››
‹‹እሱ ይወድሻል፡፡ እኔ ግን አፈቅርሻለሁ›› አላት ማርክ፡፡
‹‹እሱስ የማያፈቅረኝ ይመስልሃል?››
‹‹ከነመኖርሽ ረስቶሻል፤ አድምጪኝ!
ዕድሜዬ ሰላሳ አምስት ቢሆንም
ካንቺ በፊት ፍቅር አውቃለሁ፡ አንድ ወቅት ላይ እንደውም ስድስት ዓመት የዘለቀ ፍቅር አሳልፌያለሁ፡ ከዚህ በፊት ትዳር መስርቼ ባላውቅም አሁን ወደዚያው እያመራሁ ነው፡፡ አሁን አሁን በእውነት ትዳር ትዳር እያለኝ
ነው፡፡ አንቺ ደግሞ እዚህ ቀረሽ የማትባይ ቆንጆ ነሽ፤ እንደኔም ተጫዋችና ሳቂታ ነሽ፡፡ ስለዚህ አሁኑኑ አልጋ ላይ እንድንወጣ እፈልጋለሁ›› አላት፡፡
👍17👏1
‹‹አይሆንም›› አለች ከልቧ እንዳልሆነ እየታወቃት፡፡
ሳብ ሲያደርጋት እሷም ተሳበችለትና ተማጠጡ፡፡
‹‹አንቺ ለኔ እኔ ላንቺ የተፈጠርን
መሆኑ ይሰማኛል›› ሲል አጉተመተመ:: ‹‹እዚያ ላይብረሪ ውስጥ ሆነን በወረቀት እየተጻጻፍን
የተለዋወጥነውን መልእክት ታስታውሻለሽ? አንቺ እኮ የጨዋታው ህግ ወዲያው ነው የገባሽ፡፡ ሌሎች ሴቶች ቢሆኑ ጨርቁን ጥሏል እንዴ ነበር የሚሉኝ አንቺም በዚህ ሁኔታዬ ነው የወደድሺኝ፡:››
እውነት ነው› አለች በልቧ፡ ፒፓ ብታጨስ ወይም ያለፓንት ቤት
ውስጥ መንጎራደድ ያለ እንግዳ ነገር ብታደርግ ባሏ በንዴት የሚንጨረጨር ሲሆን ማርክ ቢሆን ግን በሳቅ ልቡ ይፈርሳል
ደጸጉሯን ማፍተልተል ጉንጮቿን መደባበስ ጀመረ፡፡ ቀስ በቀስ ፍርሃቷ ለቀቃትና ሰውነቷ መፍታታት ጀመረ፡፡ ራሷን ትከሻው ላይ ደፋችና በከንፈሯ አንገቱን መዳሰሱን ተያያዘችው፡፡ እጁን በቀሚሷ ስር ሰዶ ከስቶኪንጓ በላይ
ያለውን ጭኗን ቀስ እያለ ሲደባብስ የእጁ ሙቀት ተሰማት፡ ይህ ይሆናል ብላ ስላልጠበቀች እግሮቿ ገላዋን መሸከም አቃታቸው፡
አልጋው ላይ ገፍተር አድርጎ ሲጥላት ኮፍያዋ ተሽቀነጠረ
‹‹ተው ይቅርብን›› አለች በደከመ ድምፅ፡፡ በከንፈሩ እያንዳንዱን
ከንፈሯን እየቆነጣጠረ መጠጣቸው፡: ጣቶቹን ከሃር በተሰራው ፓንቷ ውስጥ
ጨምሮ ሲያርመሰምሳቸው በወሲብ ባህር ውስጥ ሰጠመች፡፡
ሁሉን ነገር ጨርሰው ሲተቃቀፉ ሰውነቷ ይንቀጠቀጥ ነበር፡ ከእቅፏ
ውስጥ እንዲወጣ አልፈለገችም::
ጥላው እንደምትሄድ ለባሏ አትነግረውም፡፡ መልሳ መላልሳ የማርክ ፈጣን አዕምሮ ያፈለቀላትን መፍትሄ በአዕምሮዋ እያጠናች ወደ ቤቷ አመራች፡፡
መርቪን ፒጃማውን ለብሶ ሲጋራውን እያቦነነ ሬዲዮ ሲያዳምጥ
አገኘችው፡፡ ‹‹በጣም ቆየሽ›› አለ ብዙም ሳይቆጣ፡፡
ዳያናም ዘና ብላ ‹‹ቀስ እያልኩ ነው የነዳሁት›› አለችና ትንፋሿን ዋጥ
አድርጋ ‹‹ነገ መሄዴ ነው›› አለችው፡፡ ‹‹እህቴንና ልጆቹን ሄጄ አያቸዋለሁ
ናፍቀውኛል፡፡ ባቡር እንደበፊቱ ሁል ጊዜ ስለማይገኝ ይህን እድል አላገኝም፡
የነዳጅ ራሽንም የሚቀጥለው ሳምንት ይጀምራል እየተባለ ነው›› አለችው።
በስምምነት ራሱን ነቀነቀ፡፡ ‹‹ልክ ነሽ ከሄድሽ አሁኑኑ ሂጂ››
‹‹አሁኑኑ ሻንጣዬን ልቀረቅብ ነው፡፡››
‹‹ለኔም ሻንጣዬን አሳስሪልኝ›› አላት፡፡
እንዲህ ሲል ከኔ ጋር ሊሄድ ፈለገ እንዴ?› ስትል አሰበች፡፡ ‹‹ለምን?››
ስትል ጠየቀችው፣ በድንጋጤ፡
‹‹ባዶ ቤት አልተኛም›› አላት ‹‹ክለብ ሄጄ አሳልፋለሁ፤ ረቡዕ መቼም
ትመለሻለሽ፡፡››
‹‹አዎ ረቡዕ እመለሳለሁ›› ስትል ዋሸች፡፡
‹‹ደህና››
ፎቅ ላይ የሚገኘው መኝታ ቤታቸው ሄደችና የውስጥ ሱሪዎቹንና
ካልሲዎቹን ሻንጣ ውስጥ ስትከት ይህን የማደርገው ለመጨረሻ ጊዜ ነው ስትል በልቧ አሰበች፡ የነገረችውን የፈጠራ ታሪክ መቀበሉ እረፍት ሰጣት ነገር ግን የሆነ ነገር የረሳች እየመሰላት መበርገጓ አልቀረም፡፡ እሱን አተካራ
መግጠሙን ብትፈራም ለምን ትታው እንደምትሄድ ልትነግረው ከጅሏታል እድሜ ልኳን ሲጨቁናት መኖሩንና አዕምሮ ቢስ መሆኑን እንዲሁም እንደቀድሞው የማያቀማጥላት
ልትነግረው የማትችል መሆኑን መንገር አሰኝቷት ነበር፡፡ ይህን
አስቆጭቷታል፡፡
ሻንጣዎቹን ዘጋጋችና
የሜክ አፕ እቃዎቿን ቦርሳ ውስጥ
ጨመረቻቸው: የአምስት አመት ጋብቻ በዚህ አይነት ማለቁ አስቂኝ
ሆኖባታል፡
ትንሽ ቆይቶ መርቪን መጣ፡፡ ሻንጣ ማሳሰሩን አጠናቃ መስታወት ፊት
ቁጭ ብላ ሜክ አፕ እየተቀባች ነው፡፡ ከኋላዋ መጣና ጡቶቿን ጨበጥ አደረጋቸው፡:
ተው አይሆንም፧ ዛሬስ ይቅር! አለች በልቧ፡
ምንም እንኳን ሰውነቷ ለወሲብ ቢነሳሳም በማርክ ላይ የሄደች መስሏት ድርጊቱ አሳፈራት፡፡ መርቪን የጡቷን ጫፎች ሲያፍተለትላቸው በወሲብ ደስታ ጫን ጫን መተንፈስ ጀመረች፡፡ እጇን ያዝ አድርጎ ከመቀመጫዋ አስነሳትና ወደ አልጋው ሲወስዳት በእሺታ ተከተለችው፡፡ መብራቱን አጠፋና
በጨለማ ውስጥ እቅፍቅፍ ብለው ተኙ፡፡ ልክ ትታው እንደምትሄድ ያወቀ ይመስል እላይዋ ላይ ወጥቶ በሙሉ ሃይሉ ወሲብ ይፈፅምባት ጀመር፡፡
ሰውነቷም አሳጣትና እፍረቷን ውጣ በወሲብ ደስታ መናጧን ተያያዘችው፡: በሁለት ሰዓት ጊዜ ውስጥ ከሁለት የተለያዩ ስዎች ጋር ወሲብ ፈፅማ የወሲብ እርካታ ላይ መድረሷ አሳፈራትና ስሜቷን ልታምቅ ብትሞክርም
አልሆነላትም፡ የመጨረሻ ወሲባዊ እርካታ ስታገኝ ጮኸች፡፡ መርቪን ግን ይህንም አላስተዋለም፡፡...
✨ይቀጥላል✨
ሳብ ሲያደርጋት እሷም ተሳበችለትና ተማጠጡ፡፡
‹‹አንቺ ለኔ እኔ ላንቺ የተፈጠርን
መሆኑ ይሰማኛል›› ሲል አጉተመተመ:: ‹‹እዚያ ላይብረሪ ውስጥ ሆነን በወረቀት እየተጻጻፍን
የተለዋወጥነውን መልእክት ታስታውሻለሽ? አንቺ እኮ የጨዋታው ህግ ወዲያው ነው የገባሽ፡፡ ሌሎች ሴቶች ቢሆኑ ጨርቁን ጥሏል እንዴ ነበር የሚሉኝ አንቺም በዚህ ሁኔታዬ ነው የወደድሺኝ፡:››
እውነት ነው› አለች በልቧ፡ ፒፓ ብታጨስ ወይም ያለፓንት ቤት
ውስጥ መንጎራደድ ያለ እንግዳ ነገር ብታደርግ ባሏ በንዴት የሚንጨረጨር ሲሆን ማርክ ቢሆን ግን በሳቅ ልቡ ይፈርሳል
ደጸጉሯን ማፍተልተል ጉንጮቿን መደባበስ ጀመረ፡፡ ቀስ በቀስ ፍርሃቷ ለቀቃትና ሰውነቷ መፍታታት ጀመረ፡፡ ራሷን ትከሻው ላይ ደፋችና በከንፈሯ አንገቱን መዳሰሱን ተያያዘችው፡፡ እጁን በቀሚሷ ስር ሰዶ ከስቶኪንጓ በላይ
ያለውን ጭኗን ቀስ እያለ ሲደባብስ የእጁ ሙቀት ተሰማት፡ ይህ ይሆናል ብላ ስላልጠበቀች እግሮቿ ገላዋን መሸከም አቃታቸው፡
አልጋው ላይ ገፍተር አድርጎ ሲጥላት ኮፍያዋ ተሽቀነጠረ
‹‹ተው ይቅርብን›› አለች በደከመ ድምፅ፡፡ በከንፈሩ እያንዳንዱን
ከንፈሯን እየቆነጣጠረ መጠጣቸው፡: ጣቶቹን ከሃር በተሰራው ፓንቷ ውስጥ
ጨምሮ ሲያርመሰምሳቸው በወሲብ ባህር ውስጥ ሰጠመች፡፡
ሁሉን ነገር ጨርሰው ሲተቃቀፉ ሰውነቷ ይንቀጠቀጥ ነበር፡ ከእቅፏ
ውስጥ እንዲወጣ አልፈለገችም::
ጥላው እንደምትሄድ ለባሏ አትነግረውም፡፡ መልሳ መላልሳ የማርክ ፈጣን አዕምሮ ያፈለቀላትን መፍትሄ በአዕምሮዋ እያጠናች ወደ ቤቷ አመራች፡፡
መርቪን ፒጃማውን ለብሶ ሲጋራውን እያቦነነ ሬዲዮ ሲያዳምጥ
አገኘችው፡፡ ‹‹በጣም ቆየሽ›› አለ ብዙም ሳይቆጣ፡፡
ዳያናም ዘና ብላ ‹‹ቀስ እያልኩ ነው የነዳሁት›› አለችና ትንፋሿን ዋጥ
አድርጋ ‹‹ነገ መሄዴ ነው›› አለችው፡፡ ‹‹እህቴንና ልጆቹን ሄጄ አያቸዋለሁ
ናፍቀውኛል፡፡ ባቡር እንደበፊቱ ሁል ጊዜ ስለማይገኝ ይህን እድል አላገኝም፡
የነዳጅ ራሽንም የሚቀጥለው ሳምንት ይጀምራል እየተባለ ነው›› አለችው።
በስምምነት ራሱን ነቀነቀ፡፡ ‹‹ልክ ነሽ ከሄድሽ አሁኑኑ ሂጂ››
‹‹አሁኑኑ ሻንጣዬን ልቀረቅብ ነው፡፡››
‹‹ለኔም ሻንጣዬን አሳስሪልኝ›› አላት፡፡
እንዲህ ሲል ከኔ ጋር ሊሄድ ፈለገ እንዴ?› ስትል አሰበች፡፡ ‹‹ለምን?››
ስትል ጠየቀችው፣ በድንጋጤ፡
‹‹ባዶ ቤት አልተኛም›› አላት ‹‹ክለብ ሄጄ አሳልፋለሁ፤ ረቡዕ መቼም
ትመለሻለሽ፡፡››
‹‹አዎ ረቡዕ እመለሳለሁ›› ስትል ዋሸች፡፡
‹‹ደህና››
ፎቅ ላይ የሚገኘው መኝታ ቤታቸው ሄደችና የውስጥ ሱሪዎቹንና
ካልሲዎቹን ሻንጣ ውስጥ ስትከት ይህን የማደርገው ለመጨረሻ ጊዜ ነው ስትል በልቧ አሰበች፡ የነገረችውን የፈጠራ ታሪክ መቀበሉ እረፍት ሰጣት ነገር ግን የሆነ ነገር የረሳች እየመሰላት መበርገጓ አልቀረም፡፡ እሱን አተካራ
መግጠሙን ብትፈራም ለምን ትታው እንደምትሄድ ልትነግረው ከጅሏታል እድሜ ልኳን ሲጨቁናት መኖሩንና አዕምሮ ቢስ መሆኑን እንዲሁም እንደቀድሞው የማያቀማጥላት
ልትነግረው የማትችል መሆኑን መንገር አሰኝቷት ነበር፡፡ ይህን
አስቆጭቷታል፡፡
ሻንጣዎቹን ዘጋጋችና
የሜክ አፕ እቃዎቿን ቦርሳ ውስጥ
ጨመረቻቸው: የአምስት አመት ጋብቻ በዚህ አይነት ማለቁ አስቂኝ
ሆኖባታል፡
ትንሽ ቆይቶ መርቪን መጣ፡፡ ሻንጣ ማሳሰሩን አጠናቃ መስታወት ፊት
ቁጭ ብላ ሜክ አፕ እየተቀባች ነው፡፡ ከኋላዋ መጣና ጡቶቿን ጨበጥ አደረጋቸው፡:
ተው አይሆንም፧ ዛሬስ ይቅር! አለች በልቧ፡
ምንም እንኳን ሰውነቷ ለወሲብ ቢነሳሳም በማርክ ላይ የሄደች መስሏት ድርጊቱ አሳፈራት፡፡ መርቪን የጡቷን ጫፎች ሲያፍተለትላቸው በወሲብ ደስታ ጫን ጫን መተንፈስ ጀመረች፡፡ እጇን ያዝ አድርጎ ከመቀመጫዋ አስነሳትና ወደ አልጋው ሲወስዳት በእሺታ ተከተለችው፡፡ መብራቱን አጠፋና
በጨለማ ውስጥ እቅፍቅፍ ብለው ተኙ፡፡ ልክ ትታው እንደምትሄድ ያወቀ ይመስል እላይዋ ላይ ወጥቶ በሙሉ ሃይሉ ወሲብ ይፈፅምባት ጀመር፡፡
ሰውነቷም አሳጣትና እፍረቷን ውጣ በወሲብ ደስታ መናጧን ተያያዘችው፡: በሁለት ሰዓት ጊዜ ውስጥ ከሁለት የተለያዩ ስዎች ጋር ወሲብ ፈፅማ የወሲብ እርካታ ላይ መድረሷ አሳፈራትና ስሜቷን ልታምቅ ብትሞክርም
አልሆነላትም፡ የመጨረሻ ወሲባዊ እርካታ ስታገኝ ጮኸች፡፡ መርቪን ግን ይህንም አላስተዋለም፡፡...
✨ይቀጥላል✨
👍24
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...በመጨረሻ እንዲህ ሆነ " ሚስዢ ላቲመር የምትባል የዌስትሊን ነዋሪ የሆነች
ወይዘሮ እንደ ገረድና አነጋጋሪም እንድትሆናት አፊ ሆሊጆንን አስከትላ ወደ
እስታልክንበርግ መጣች አፊ ከመቤቲቱ ጋር አብራ ትቀመጣለች ወይም ትበላለች ማለት ሳይሆን ከብዙ እመቤቶች ደንገጡሮች የተሻለ የመቅረብ ዕድል ነበራት እሷ ደግሞ ይህንን ጫፍ በመያዝ ጓደኛዋ እንደ ሆነች አድርጋ ታወራ ነበር » ሚስዝ ላቲመር ደግ ሰው ነበረች አፊም አባቷ በተገደለበት ጊዜ በነበረው
ሁኔታ የራሷን ታሪክ እያሠማመረች ለመቤቲቱ ታጫውታት ስለ ነበር በጣም ወደደቻት የሚስዝ ላቲመር ክፍል ከሚስዝ ክሮስቢ ቀጥሎ ስለ ነበር ' ሁለቱ ሴቶች ከመተዋወቅ ዐልፈው ባልንጀሮች ሆኑ " የመጀመሪያዋ ሎድዊግ ከገባች ሳምንት ሳይሆናት ምናልባት ሁለቱም ከሌሎች ጋር ብዙ ጊዜ እንዳደረጉት
ለዘለዓለም እትማማችነት ቃል ተጋቡ
ወይዘሮ ሳቤላ ከአትክልቱ ጓሮ ትገባና ሰው ወደሚያዘወትረው ጥግ ሒዳ መቀመጥ ትወድ ነበር ሔለና ክሮስቢ እንደምታገባ የነገረቻት ጊዜ ጨለማው ለዐይን መያዝ ጀምሯል እንደ ተለመደው እያዘገመች ሔዳ ከአንድ አግዳሚ ወንበር
ተቀመጠች እንዳጋጣሚ ሆኖ አፊ ሆሊጆንም በዚያው መንገድ እየተንጐራደደች መጣች » እሷም በበኩሏ ብቻዋን መሆኗ አስጨንቋታል።
ያቺ ደሞ ማን ናት ? ስትል አሰበች ወደ ወይዘሮ ሳቤላ እየተመለከተች አሃ ! ዐወቅኋት የክሮስቢ ልጅ አስተማሪ ናት በደፋችው ያሮጊት ቆብ ከሩቅ ትለያለች
ሔጄ ከሷ ጋር ላውጋ አለች።
አንዳለችውም ስለ ይሉኝታ ምንም የማትጨነቀው አፊ ሰተት ብላ ሒዳ ከሳቤላ ጐን ቁጭ አለች ደኅና አመሸሽ ማዳም ቬን ? አለቻት "
“ደኅና ፤እንደ ምን አመሸሽ ? አለቻት ሳቤላ በትሕትና ሴትዮዋን የማን እንደሆነች ጨርሳ ዐላወቀቻትም።
ያወቅሽኝ አልመሰለኝም አለቻት የሳቤላን አመለካከት በመገምገም “እኔ እኮ የሚስዝ ላቲመር ጓደኛ ነኝ ዛሬ ከሚስዝ ክሮስቢ ዘንድ ገብታ እዚያው ማምሸቷ ነው " ይኸ እስታልከንበርግ እንዴት ይሰለቻል !
“ እውነት ? እስከዚህ ድረስ ?
"ለኔ አዎን አየሽ ጀርመንኛም ሆነ ፈረንሣይኛ መናገር አልችልም " እዚህ
ያሉት የማናቸውም ቤተስቦች ተከታዮች አብዛኞቹ እንግሊዝኛ አይናገሩም ስለዚህ ዝም ብዬ ድብልቅ እያልኩ እንደ ጒጒት አፈጣለሁ " እዚህ የመጣሁት አሞኝ ነበር ግን የፈለገውን ያድርገኝ እንጂ ወደ ዌስት ሊን ብመለስ ይሻለኛል።”
ሳቤላ ይህችን ሴትዮ እንድታወራት በንግግርም ሆነ በገጽታ አላደፋፈረቻትም ነበር " የመጨረሻውን ዐረፍተ ነገር ስትስማ ግን ልቧ ከውስጧ ዘለለ የናፍቆት ትኩሳት ተነሣባት ።
"ከዌስት ሊን ነው የመጣሽው?"
“አዎን የተረገመ ቦታ ! ከሚስዝ ላቲመር ጋር መኖር እንደ ጀመርኩ ወዲያው መኖሪያዋን ዌስት ሊን አደረገች " ወደዚያ ከመምጣት ወደ አንድ የግዞት ሥፍራ ብትሔድ ኖሮ ይሻል ነበር "
"ግን ለምን ጠላሺው ?
“ ስለማልወደው ነዋ ?”
ኢስት ሊንንሳ ታውቂዋለሽ ?” አለች ሳቤላ ልትጠይቃት የምትፈልጋቸውን ነገሮች ስታስብ ልቧ እየደለቀ ።
ዐውቀዋለሁ እንጂ እኅቴ ሚስ ሆሊጆን የዚያ ቤት የሠራተኞች አለቃ ናት አንቺም ታውቂዋለሽ ማለት ነው ....ሚስዝ ቬን ?”
ከጥቂት ዓመታት በፊት በዚያ አካባቢ ለአጭር ጊዜ ተቀምጬ ነበር » ስለ ካርላይል ቤተሰቦች ደኅንነት ለመስማት ደስ ይለኝ ነበር " ጥሩ ሰዎች ነበሩ ”
አፊ ራሷን ወዝወዝ አደረገች እንደሚመስለኝ አንቺ የምታውቂያቸው የእመቤት ሳቤላ ጊዜ ከሆነ አሁን ብዙ ነገር ተለዋውጧል።
“ እመቤት ሳቤላ?” አለቻት ጥቂት ዝም ብላ ከቆየች በኋላ " አዎን ' ትዝ አለችኝ !የሚስተር ካርላይል ሚስት ነበረች "
እንዴት ያለች ሚስቱ ነበረች መስለሽ ? አለች አፊ በማሾፍ " መቼም ከሰው ተለይተሽ ጫካ ካልኖርሽ በቀር ታሪኳን ሳትሰሚ አትቀሪም ልጆቿን ሁሉ አፍስሳለት ከሌላ ወንድ ጋር ኮበለለች »
" ልጆቹስ በሕይወት አሉ ?
“ አሉ ያልታደሉ ምስኪኖች አንዱን የሳምባ በሽታ እያመነመነው ነው እህቴ ጆይስ ግን እንዲ ብዬ ስናገር በሽታው ይበረታበታል ብላ ትቆጣኛለች "
የትኛው ልጅ ይሆን ? አለች ሳቤላ የወረዛውን ግንባሯን እየጠረገች “ሳቤላ ትሆን
“ ሳቤላ የምትባል ልጅ የለችም " ያለች አንዲት ሴት ናት እሷም ሉሲ ነው የምትባል።
"ዱሮ እኔ ሳውቃቸው አንዲት ሴትና ሁለት ወንዶች ነበሩ እና ሴቲቱ ሳቤላ ስትባል ትዝ ይለኛል።
"ቆይ እስቲ ምን ነበር የሰማሁት አዎን ዊልሰን ሞግዚቲቱ እንደ ነገረችኝ ሚስቲቱ የኮበለለች ሌሊት ሚስተር ካርላይል ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ልጅቷ በሁለተኛ ስሟ ሉሲ ተብላ እንድትጠራ አዘዘ " ይኸንም ማድረጉ አያስገርምም አለች አፊ " እሱም ያንን ስም እየሰማ መኖር አይችልም " ልጂቱም በናቷ ስም ስትጠራ በትዝታዋ እንድትሠቃይ አልፈለገም "
“ እውነት ነው አያስገርምም ለመሆኑ የትኛው ልጅ ነው የታመመው ? አለች ሳቤላ
“ ዊልያም የሚባለው ትልቁ ልጅ ነው " ታመመ እንኳን አይባልም " ግን ሣር መስሎ ቀጥኗል ፊቱ ያለ መጠን ብጭጭ ብሏል ዐይኖቹ እንደ መስታወት ያብረቀርቃሉ " ጆይስ የፊቱ ብጭጭ ማለት የናቱም ከዚያ ይብስ ነበር ትለኛለች እኔ ግን ከሷ የበለጠ ዐውቃለሁ ጤነኞች የዚያን ዐይነት መፍለቅለቅ አይታይባቸውም "
“ እመቤት ሳቤላን አይተሻት ታውቂ ነበር ? ”
“ ኧረ እኔ!” አለቻት አፊ “ እሷን ማየቱንም እንደ ውርደት ነበር የምቆጥረው " አየሽ ማዳም ቬን ... እሷን ከመሰለ ቅሌታም ጋር መግናኘት ምን ያስፈልጋል ?
ሌላ ደግሞ አንድ ትንሽ ልጅ ነበር " ስሙም አርኪባልድ ይመስለኛል እሱስ ?”
“ ያ ረባሽ ጐረምሳ ! እሱ ምንም የለበትም " መቸም ብታይው ቁርጥ አባቱን
ነው " ታዲያ ' ዌስት ሊን ላይ ትንሽ ከቆየሽ የኔንም ስም በመጥፎ ሲያነሱት
ሰምተሽ ይሆናላ ?
“ የሰማሁ ይመስለኛል ግን ዝርዝር ነገሩን አላስታውሰውም "
አባቴ በሰው መገደሉን ሰምተሻል ? ”
“ አዎን አስታውሳለሁ "
“ አንድ ሪቻርድ ሔር የተባለ ሰው ገደለውና ወዲያው ካገር ጠፋ " ቤተሰቦቹን
ታውቂያቸው ይሆናል " እኔም ቦታው አስጠላኝና አባቴን እንዳስቀበርኩ ለቅቄ
ሄድኩ” ለካ ሰዉ ከሪቻርድ ሔር ጋር ኮበለለች ብሎ ያማኝ ኖሯል እንዲህ መባሌን በጊዜ ብሰማ ኖሮ ሁሉንም ልክ ልኩን እነግረው ነበር ” እስቲ እንዴት አድርጌካባቴ ግዳይ ጋር እሔዳለሁ !? ከዌስት ሊን አሉባልተኞች ጥቂቶቹ እንኳን ቢንጠለጠሉ
ለብዙዎቹ ትምህርት ይሆን ነበር ብዬ ለሚስተር ካርላይል ስነግረው ሣቀና' መስቀል አሉባልታን አያስቀርም አለኝ » ከዚያ ሁሉ ሕዝብ ከሪቻርድ ሔር ጋር አለመሔዴን ያመነልኝ እሱ ብቻ ነበር እንዴት ያለ ቀጥኛ ሰው መሰለሽ ?”
" አንቺ ግን በሥራ ላይ ነበርሽ አይደለም ?
“ አዎን ካንድም ሁለት ቦታ ነዋ መጀመሪያ ካንዲት ባልቴት ጋር እንደ ጓደኛ ሁኘ ኖርኩ " በጣም ትወደኝ ስለነበር ስትሞት ደኅና ገንዘብ ተናዘዘችልኝ
ከዚያም ከካውንተስ ማውንት እስቨርን ጋር ሁለት ዓመት ተቀመጥኩ
“ ካውንተስ ማውንት ስቨርን ? እሷማ ከሚስተር ካርላይል ሚስት ጋር በባሏ
በኩል ዝምድና ነበራት » ሎርድ ማውንት እስቨርን ራሱ ዘመድ ነበር "
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...በመጨረሻ እንዲህ ሆነ " ሚስዢ ላቲመር የምትባል የዌስትሊን ነዋሪ የሆነች
ወይዘሮ እንደ ገረድና አነጋጋሪም እንድትሆናት አፊ ሆሊጆንን አስከትላ ወደ
እስታልክንበርግ መጣች አፊ ከመቤቲቱ ጋር አብራ ትቀመጣለች ወይም ትበላለች ማለት ሳይሆን ከብዙ እመቤቶች ደንገጡሮች የተሻለ የመቅረብ ዕድል ነበራት እሷ ደግሞ ይህንን ጫፍ በመያዝ ጓደኛዋ እንደ ሆነች አድርጋ ታወራ ነበር » ሚስዝ ላቲመር ደግ ሰው ነበረች አፊም አባቷ በተገደለበት ጊዜ በነበረው
ሁኔታ የራሷን ታሪክ እያሠማመረች ለመቤቲቱ ታጫውታት ስለ ነበር በጣም ወደደቻት የሚስዝ ላቲመር ክፍል ከሚስዝ ክሮስቢ ቀጥሎ ስለ ነበር ' ሁለቱ ሴቶች ከመተዋወቅ ዐልፈው ባልንጀሮች ሆኑ " የመጀመሪያዋ ሎድዊግ ከገባች ሳምንት ሳይሆናት ምናልባት ሁለቱም ከሌሎች ጋር ብዙ ጊዜ እንዳደረጉት
ለዘለዓለም እትማማችነት ቃል ተጋቡ
ወይዘሮ ሳቤላ ከአትክልቱ ጓሮ ትገባና ሰው ወደሚያዘወትረው ጥግ ሒዳ መቀመጥ ትወድ ነበር ሔለና ክሮስቢ እንደምታገባ የነገረቻት ጊዜ ጨለማው ለዐይን መያዝ ጀምሯል እንደ ተለመደው እያዘገመች ሔዳ ከአንድ አግዳሚ ወንበር
ተቀመጠች እንዳጋጣሚ ሆኖ አፊ ሆሊጆንም በዚያው መንገድ እየተንጐራደደች መጣች » እሷም በበኩሏ ብቻዋን መሆኗ አስጨንቋታል።
ያቺ ደሞ ማን ናት ? ስትል አሰበች ወደ ወይዘሮ ሳቤላ እየተመለከተች አሃ ! ዐወቅኋት የክሮስቢ ልጅ አስተማሪ ናት በደፋችው ያሮጊት ቆብ ከሩቅ ትለያለች
ሔጄ ከሷ ጋር ላውጋ አለች።
አንዳለችውም ስለ ይሉኝታ ምንም የማትጨነቀው አፊ ሰተት ብላ ሒዳ ከሳቤላ ጐን ቁጭ አለች ደኅና አመሸሽ ማዳም ቬን ? አለቻት "
“ደኅና ፤እንደ ምን አመሸሽ ? አለቻት ሳቤላ በትሕትና ሴትዮዋን የማን እንደሆነች ጨርሳ ዐላወቀቻትም።
ያወቅሽኝ አልመሰለኝም አለቻት የሳቤላን አመለካከት በመገምገም “እኔ እኮ የሚስዝ ላቲመር ጓደኛ ነኝ ዛሬ ከሚስዝ ክሮስቢ ዘንድ ገብታ እዚያው ማምሸቷ ነው " ይኸ እስታልከንበርግ እንዴት ይሰለቻል !
“ እውነት ? እስከዚህ ድረስ ?
"ለኔ አዎን አየሽ ጀርመንኛም ሆነ ፈረንሣይኛ መናገር አልችልም " እዚህ
ያሉት የማናቸውም ቤተስቦች ተከታዮች አብዛኞቹ እንግሊዝኛ አይናገሩም ስለዚህ ዝም ብዬ ድብልቅ እያልኩ እንደ ጒጒት አፈጣለሁ " እዚህ የመጣሁት አሞኝ ነበር ግን የፈለገውን ያድርገኝ እንጂ ወደ ዌስት ሊን ብመለስ ይሻለኛል።”
ሳቤላ ይህችን ሴትዮ እንድታወራት በንግግርም ሆነ በገጽታ አላደፋፈረቻትም ነበር " የመጨረሻውን ዐረፍተ ነገር ስትስማ ግን ልቧ ከውስጧ ዘለለ የናፍቆት ትኩሳት ተነሣባት ።
"ከዌስት ሊን ነው የመጣሽው?"
“አዎን የተረገመ ቦታ ! ከሚስዝ ላቲመር ጋር መኖር እንደ ጀመርኩ ወዲያው መኖሪያዋን ዌስት ሊን አደረገች " ወደዚያ ከመምጣት ወደ አንድ የግዞት ሥፍራ ብትሔድ ኖሮ ይሻል ነበር "
"ግን ለምን ጠላሺው ?
“ ስለማልወደው ነዋ ?”
ኢስት ሊንንሳ ታውቂዋለሽ ?” አለች ሳቤላ ልትጠይቃት የምትፈልጋቸውን ነገሮች ስታስብ ልቧ እየደለቀ ።
ዐውቀዋለሁ እንጂ እኅቴ ሚስ ሆሊጆን የዚያ ቤት የሠራተኞች አለቃ ናት አንቺም ታውቂዋለሽ ማለት ነው ....ሚስዝ ቬን ?”
ከጥቂት ዓመታት በፊት በዚያ አካባቢ ለአጭር ጊዜ ተቀምጬ ነበር » ስለ ካርላይል ቤተሰቦች ደኅንነት ለመስማት ደስ ይለኝ ነበር " ጥሩ ሰዎች ነበሩ ”
አፊ ራሷን ወዝወዝ አደረገች እንደሚመስለኝ አንቺ የምታውቂያቸው የእመቤት ሳቤላ ጊዜ ከሆነ አሁን ብዙ ነገር ተለዋውጧል።
“ እመቤት ሳቤላ?” አለቻት ጥቂት ዝም ብላ ከቆየች በኋላ " አዎን ' ትዝ አለችኝ !የሚስተር ካርላይል ሚስት ነበረች "
እንዴት ያለች ሚስቱ ነበረች መስለሽ ? አለች አፊ በማሾፍ " መቼም ከሰው ተለይተሽ ጫካ ካልኖርሽ በቀር ታሪኳን ሳትሰሚ አትቀሪም ልጆቿን ሁሉ አፍስሳለት ከሌላ ወንድ ጋር ኮበለለች »
" ልጆቹስ በሕይወት አሉ ?
“ አሉ ያልታደሉ ምስኪኖች አንዱን የሳምባ በሽታ እያመነመነው ነው እህቴ ጆይስ ግን እንዲ ብዬ ስናገር በሽታው ይበረታበታል ብላ ትቆጣኛለች "
የትኛው ልጅ ይሆን ? አለች ሳቤላ የወረዛውን ግንባሯን እየጠረገች “ሳቤላ ትሆን
“ ሳቤላ የምትባል ልጅ የለችም " ያለች አንዲት ሴት ናት እሷም ሉሲ ነው የምትባል።
"ዱሮ እኔ ሳውቃቸው አንዲት ሴትና ሁለት ወንዶች ነበሩ እና ሴቲቱ ሳቤላ ስትባል ትዝ ይለኛል።
"ቆይ እስቲ ምን ነበር የሰማሁት አዎን ዊልሰን ሞግዚቲቱ እንደ ነገረችኝ ሚስቲቱ የኮበለለች ሌሊት ሚስተር ካርላይል ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ልጅቷ በሁለተኛ ስሟ ሉሲ ተብላ እንድትጠራ አዘዘ " ይኸንም ማድረጉ አያስገርምም አለች አፊ " እሱም ያንን ስም እየሰማ መኖር አይችልም " ልጂቱም በናቷ ስም ስትጠራ በትዝታዋ እንድትሠቃይ አልፈለገም "
“ እውነት ነው አያስገርምም ለመሆኑ የትኛው ልጅ ነው የታመመው ? አለች ሳቤላ
“ ዊልያም የሚባለው ትልቁ ልጅ ነው " ታመመ እንኳን አይባልም " ግን ሣር መስሎ ቀጥኗል ፊቱ ያለ መጠን ብጭጭ ብሏል ዐይኖቹ እንደ መስታወት ያብረቀርቃሉ " ጆይስ የፊቱ ብጭጭ ማለት የናቱም ከዚያ ይብስ ነበር ትለኛለች እኔ ግን ከሷ የበለጠ ዐውቃለሁ ጤነኞች የዚያን ዐይነት መፍለቅለቅ አይታይባቸውም "
“ እመቤት ሳቤላን አይተሻት ታውቂ ነበር ? ”
“ ኧረ እኔ!” አለቻት አፊ “ እሷን ማየቱንም እንደ ውርደት ነበር የምቆጥረው " አየሽ ማዳም ቬን ... እሷን ከመሰለ ቅሌታም ጋር መግናኘት ምን ያስፈልጋል ?
ሌላ ደግሞ አንድ ትንሽ ልጅ ነበር " ስሙም አርኪባልድ ይመስለኛል እሱስ ?”
“ ያ ረባሽ ጐረምሳ ! እሱ ምንም የለበትም " መቸም ብታይው ቁርጥ አባቱን
ነው " ታዲያ ' ዌስት ሊን ላይ ትንሽ ከቆየሽ የኔንም ስም በመጥፎ ሲያነሱት
ሰምተሽ ይሆናላ ?
“ የሰማሁ ይመስለኛል ግን ዝርዝር ነገሩን አላስታውሰውም "
አባቴ በሰው መገደሉን ሰምተሻል ? ”
“ አዎን አስታውሳለሁ "
“ አንድ ሪቻርድ ሔር የተባለ ሰው ገደለውና ወዲያው ካገር ጠፋ " ቤተሰቦቹን
ታውቂያቸው ይሆናል " እኔም ቦታው አስጠላኝና አባቴን እንዳስቀበርኩ ለቅቄ
ሄድኩ” ለካ ሰዉ ከሪቻርድ ሔር ጋር ኮበለለች ብሎ ያማኝ ኖሯል እንዲህ መባሌን በጊዜ ብሰማ ኖሮ ሁሉንም ልክ ልኩን እነግረው ነበር ” እስቲ እንዴት አድርጌካባቴ ግዳይ ጋር እሔዳለሁ !? ከዌስት ሊን አሉባልተኞች ጥቂቶቹ እንኳን ቢንጠለጠሉ
ለብዙዎቹ ትምህርት ይሆን ነበር ብዬ ለሚስተር ካርላይል ስነግረው ሣቀና' መስቀል አሉባልታን አያስቀርም አለኝ » ከዚያ ሁሉ ሕዝብ ከሪቻርድ ሔር ጋር አለመሔዴን ያመነልኝ እሱ ብቻ ነበር እንዴት ያለ ቀጥኛ ሰው መሰለሽ ?”
" አንቺ ግን በሥራ ላይ ነበርሽ አይደለም ?
“ አዎን ካንድም ሁለት ቦታ ነዋ መጀመሪያ ካንዲት ባልቴት ጋር እንደ ጓደኛ ሁኘ ኖርኩ " በጣም ትወደኝ ስለነበር ስትሞት ደኅና ገንዘብ ተናዘዘችልኝ
ከዚያም ከካውንተስ ማውንት እስቨርን ጋር ሁለት ዓመት ተቀመጥኩ
“ ካውንተስ ማውንት ስቨርን ? እሷማ ከሚስተር ካርላይል ሚስት ጋር በባሏ
በኩል ዝምድና ነበራት » ሎርድ ማውንት እስቨርን ራሱ ዘመድ ነበር "
👍16
“ አዎን አገር አይደል የሚያውቀው እመቤት ሳቤላንስ እንደዚህ ነቅላት የቀረች እሷ አይደለች ሚስጢሩን አውቃለሁ ምነው ራስሽን አመመሽ እንዴ እጅሽ ላይ ያስደገፍሺው ? አለቻትና መልስ ሳትጠብቅ ነገሯን ቀጠለች "እኔ እንኳን
ዌስትሊን ስሜን ካጠፋው በኋላ ልመለስበት አልቸኮልኰም ነበር ግን ሚስዝ ሳቲ መር በጣም ስለ ተስማማችኝ እሷን ተከትዬ መጥቸ ተቀመጥኩበት " ያቺን ቅድስቷን ሚስ ኮርኒሊያን ታውቂያት ነበር ?”
"አይቻታለሁ"
እስከ ዛሬም ስታየኝ ትገላምጠኛለች " እሷ መቸም መልአክንም ብታይ ትገላምጠዋለች
ዛሬም ኢስት ሊን ናት ያለችው ?
“ እንዴት ተደርጎ ! እዚያማ ብትኖር ከሚስዝ ካርላይል ጋር ይተናነቁ ነበር
“ሚስዝ ካርላይል ? አለች ሳቤላ ድርቅ ብላ ደንግጣ ከቆየች በኋላ እንደገና
አንሰራርታ እየተንተባተበች ሚስዝ ካርላይል ደሞ ማናት ?
የሚስተር ካርላይል ሚስት ናታ !ደሞ ማን ልትሆን ኖሯል ?
ሳቤላ ደሟ ተራወጠ " ሰውነቷ ተንቀጠቀጠ "
“ አንደ ገና ማግባቱን አላወቅሁም
ካገባ ዐሥራ አምስተኛ ወሩን ይዟል ሲያገባ ፡ እኔም ለማየት ሔጀ ነበር የነበረው ሕዝብ ለዐይን ያታክት ነበር ሙሽራይቱ እንዴት አምሮባት እንዶ ነበር መግለጽ ያስቸግራል።
ሳቤላ ሲደልቅ የነበረው ልቧን በእጅዋ ድግፍ አድርጋ ያዘች የለበሰችው ኮት ልል ባይሆን ኖሮ ልቧ ሲመታ አፊ በቀላሉ ታይባት ነበር " ቀስ ብላ ድምጿን አደላደለችና “ ባርባራ ሔርን አገባ ” አለቻት "
“ አዎን ምን ይጠረጠራል » ዊልሰን አንደ ነገረችን ከሚስተር ጀስቲስ ሔር ቤት ስለ ነበረች ብዙ ነግር ማወቅ አለባት ግና እመቤት ሳቤላን ለማግባት ከማሰቡ በፈት ፍቅር ነበራቸው ይባላል " ሌላው ደግሞ ብቻ ከዌስት ሊን ወሬ ዐሥሩን እየጣልሽ አንዱን ያዥለት እንጂ ወይዘሮ ሳቤላ ባትሞት ኖሮ አያገባም ነበር ይላል
ሊያገባቸው ነው እየተባሉ የሚታሙ ስድስት ያህል ነበሩ" ሰው ግን ባርባራ ሔርን እንደሚያገባ ማወቅ ነበረበት » አሁን ይኸው ሦስት አራት ወር የሞላው ወንድ ልጅ አድርሰዋል
ሚስዝ ካርላይል ባሏን የፈጣሪን ያህል ነው የምታኩብረው "
ለመጀመሪያዎቹ ልጆችስ ታዝንላቸዋለች ?
“ ከነሱ ጋር እምብዛም የሚያናኛት ነግር ያለ አይመስለኝም " አርኪባልድ
የሚውለው ከልጆች ክፍል ነው ሁለቱ ደግሞ አብዛኛውን ጊዜ ከአስተማሪያቸው
አይለዩም "
አስተማሪ አለች ማለት ነው ?
“ሚስቱ በጠፍ ጨረቃ ጥላው እንደ ጠፋች በመጀመሪያ ካደረጋቸው ነገሮች አንዱ " ለልጆቹ አስተማሪ መቅጠር ነበር አሁን ግን ጆይስ እንደ ነገረችኝ በቅርቡ ስለምታገባ መልቀቋ ነው " "
“ ወደ ኢስት ሊን ብዙ ጊዜ ትሔጃሽ ?”
“እኔ ከማልወደድበት ቦታ አልሔድም ያቺ ሚስ ካርላይል አትወደኝም"
ወንድሟ ሪቻርድ ሔር እኔን ለማግባት ይፈልግ እንደ ነበር ታውቃለች እሷ ደግሞ
አትፈልግም " ሪቻርድ ይህን ወንጀል ባይፈጽምም የሚረባ ሰው አልነበረም » አቤት እንዲያው በዚህ አለም ስንት ለውጥ ይታያል
ያቺ ሞኝ እመቤት ሳቤላ አብዳ ትታው ባትሔድና ቦታውን ባትለቅላት ኖሮ ሚስ ባርባራ ሚስዝ ካርላይ የመባልን ዕድል አታገኝም ነበር " '
ሳቤላ እርር አለች "
“ዛሬ ስለ እሷ አንድም ክፉ ነገር ለመስማት የማትፈልግ ጆይስ ብቻ ናት ጆይስ
ከዱሮም አመቤት ሳቤላን ልክ ሚስተር ካርይል እንደሚወዳት አድርጋ ነበር
የምትወዳት "
ሚስተር ካርላይል ሚስቱን ይወድ ነበር ? አለች ሳቤላ "
“ የረገጠችውን መሬት እንኳን ያመልከው ነበር እስከ ተለየችበት መጨረሻ
ሰዓት ድረስ በጣም ይወዳት እንደነበር ጆይስ አጫውታኛለች " እሷ ግን የከፈለችው ውለታ ይኸው ሆነ ታዲያ የዓለም ጠባይ ይኸው ነው ሴትም ሆነች ወንድ አንዱ ሌላውን አቅሎ እስኪጠፋ ድረስ ካመለከው ውጤቱ እንደዚሁ ነው "
“ ለመሆኑ የሟቿ መርዶ ሲመጣ ኢስት ሊን ውስጥ እንዴት ነበር ?”
“ ስለሱ ምንም አላወቅሁም " የከተማው አብያተ ክርስቲያናት ደወሎች ዳር
እስከ ዳር ተደወሉ “ ታላቅ ደስታ የተሰማቸው መሰለኝ እኔም ብሆን ኖሮ ደስታውን ባልቻልኩት ደንቆሮና ዲዳ የሆነች እንስሳ እንኳን ግልገሎቿን ትጠብቃለች እሷ ግን ከአንበሳ እንኳን ብሳ ጥላቸው ሔደች " ወደ ቤት ልትገቢ ነው' ማዳም ቬን ?”
“ አዎን መግባት አለብኝ ' ደኅና አምሽ »
እስካሁን ከምትችለው በላይ ችላው ተቀመጠች " የልቧ ሥሮች ክፉኛ ተወጠሩ " አፊ ዓለም ከሚናገረው ግማሹን እንኳን አልነገረቻትም » አሁን ከሰማችው ዘለፋና ውርደት ዐሥር ሺህ ጊዜ መወቀስ መዘለፍ እንደሚገባት ታውቃለች ስለዚህ የምትከላከልበትና ሺፋን የምትሰጠው ምክንያት አልነበራትም "
እንደ ተለመደው ወደ መኝታዋ ሔደች ለመተኛት ሳይሆን በጸጸት ለመቃጠል
በናፍቆት ለመወዝወዝ አፊ የነገረቻት ሁሉ ናፍቆቷን ቀሰቀሰው አቀጣጠለው !
ኢስት ሊን ውስጥ የእንጀራ እናት ገብታ ከልጆቿ አንዱ ወደ ሞት እየተንሽራተተ
ሲወርድ ከፊቷ ተደቀነባት አንድ ጊዜ ብታያቸው አንድ ጊዜ ከመኻላቸው ብትገኝ ይህን ያንድ አፍታ ዕድል ለማግኘት ሕይወቷንም ብትከፍል በወደዶች »
ሰውነቷ በትኩሳት ነደደ » መኝታዋም እንደሷው ጋለ" ብድግ ብላ በክፍሏ ውስጥ ተንጎራደደች የዚህ ዐይነቱ ሁኔታ ከአካላዊ በሽታ ዐልፎ አእምሮዋንም እንዲይነካት ፈራች ሕሊናዋን ብትስት ፡ መለፍለፍ ብትጀምር የደበቀችውን ምስጢር
ሳታውቀው እንዳታጣው ሠጋች እንደገና ካልጋዋ ተጋደችመ ትራሱን
በግንባርዋ አጥብቃ ተጫነችው " የሚስተር ካርይልን ጋብቻ ስትሰማ የብሶቷን ሰሜት በበለጠ በጠበጠው እንድትሞት ባትጸልይም ሞት እንዲመጣላት ግን
ከልቧ ተመኘች።
0ልፎ ዐልፎ አንዳንድ አጋጣሚዎች ይደርሳሉ " በበነጋው ጧት ከቈርስ
በኋላ ሚስዝ ሮስቢ ወደ ማዳም ቬን ክፍል ገባች " ስለ ሔሌና ጋብቻ ስለሷ ኣገልግሎት መቋረጥና ምናልባትም ወደ ኢንግላንድ ለመሔድ የምትፈቅድ ቢሆን ሥራ ልታገኝላት ተስፋ እንዳላት አጫወተቻት ማዳም ቬን ወደ ኢንግላንድ ለመሔድ አንደማትፈልግ ልትነግራት አሰበች መልስ ከመስጠቷ በፊት ሚስዝ ላቲመር መጥታ ብታስረዳት እንደሚሻል ነገረቻትና ሔዳ ጠራቻት "
ትንሽ ቆይታ ሚስዝ ላቲመር መጣች" ሰማሽ ማዳም ከዚህ ቤተሰብ ዘንድ ብትገቢ በጣም ዕድለኛ ነሽ " ጥሩ ሰዎች ናቸው " ወንድየው በማንም ዘንድ
የተከበረና የተወደዶ ሰው ነው ሴትዮዋም ቆንጆና ፈታ ያለች ናት « ቦታው የማይገኝ
ነው ሁሉ ነገር ሁሉ ነገር ዝግጁ ነው አንቺ እንደ እመቤት በከረቤታ ትያዣለሽ አንዴት ሴት ብቻ ናት ተማሪሽ የሷ ተከታይ ለአንድ ሁለት ሰዓት ይገባ ይሆናል
እስከዚህም አይደለም " ደሞዝሽ ባመት ሰባ ሦስት ፓውንድ ተኩል ነው ሚስተርና ሚስዝ ካርላይል ወዳጆቼ ናቸው መኖሪያቸውም ኢስት ሊን የተባለ በጣም ቆንጆ የሆነ ቦታ ነው "
የልጆች አስተማሪ ሆና ኢስት ሊን ከካርላይል ቤተሰብ ዘንድ ልትሔድ ? "
ሳቤላ ትንፋሿ ከዳት "
የነበረቻቸው አስተማሪ ስለምትሔድባቸው” አለች ላቲመር ነገሯን በመቀጠል'“ ሚስዝ ካርላይል ገና እኔ ወደዚህ ስነሣ አንዲት ፈረንሣይኛና ጀርመንኛ
የምትችል የልጆች አስተማሪ እንድፈልግላት ነግራኝ ነበር አሁን ሚስዝ ክሮስቢ
አንደ ነገረችኝ ፈረንሣይኛሽ ልክ እንደ ተወላጆች የጠራ መሆኑን ' ጀርመንኛም
አንደምታነቢና እንደምትጽፊ የሙዚቃ ችሎታሽም የላቀ ነው " ስለዚህ እነሱ
የፈለጉትም ይኸው ነው " ቦታውንም ታገኝዋለሽ " ስለዚህ ምን ይመስልሻል?”
አለቻት "
ዌስትሊን ስሜን ካጠፋው በኋላ ልመለስበት አልቸኮልኰም ነበር ግን ሚስዝ ሳቲ መር በጣም ስለ ተስማማችኝ እሷን ተከትዬ መጥቸ ተቀመጥኩበት " ያቺን ቅድስቷን ሚስ ኮርኒሊያን ታውቂያት ነበር ?”
"አይቻታለሁ"
እስከ ዛሬም ስታየኝ ትገላምጠኛለች " እሷ መቸም መልአክንም ብታይ ትገላምጠዋለች
ዛሬም ኢስት ሊን ናት ያለችው ?
“ እንዴት ተደርጎ ! እዚያማ ብትኖር ከሚስዝ ካርላይል ጋር ይተናነቁ ነበር
“ሚስዝ ካርላይል ? አለች ሳቤላ ድርቅ ብላ ደንግጣ ከቆየች በኋላ እንደገና
አንሰራርታ እየተንተባተበች ሚስዝ ካርላይል ደሞ ማናት ?
የሚስተር ካርላይል ሚስት ናታ !ደሞ ማን ልትሆን ኖሯል ?
ሳቤላ ደሟ ተራወጠ " ሰውነቷ ተንቀጠቀጠ "
“ አንደ ገና ማግባቱን አላወቅሁም
ካገባ ዐሥራ አምስተኛ ወሩን ይዟል ሲያገባ ፡ እኔም ለማየት ሔጀ ነበር የነበረው ሕዝብ ለዐይን ያታክት ነበር ሙሽራይቱ እንዴት አምሮባት እንዶ ነበር መግለጽ ያስቸግራል።
ሳቤላ ሲደልቅ የነበረው ልቧን በእጅዋ ድግፍ አድርጋ ያዘች የለበሰችው ኮት ልል ባይሆን ኖሮ ልቧ ሲመታ አፊ በቀላሉ ታይባት ነበር " ቀስ ብላ ድምጿን አደላደለችና “ ባርባራ ሔርን አገባ ” አለቻት "
“ አዎን ምን ይጠረጠራል » ዊልሰን አንደ ነገረችን ከሚስተር ጀስቲስ ሔር ቤት ስለ ነበረች ብዙ ነግር ማወቅ አለባት ግና እመቤት ሳቤላን ለማግባት ከማሰቡ በፈት ፍቅር ነበራቸው ይባላል " ሌላው ደግሞ ብቻ ከዌስት ሊን ወሬ ዐሥሩን እየጣልሽ አንዱን ያዥለት እንጂ ወይዘሮ ሳቤላ ባትሞት ኖሮ አያገባም ነበር ይላል
ሊያገባቸው ነው እየተባሉ የሚታሙ ስድስት ያህል ነበሩ" ሰው ግን ባርባራ ሔርን እንደሚያገባ ማወቅ ነበረበት » አሁን ይኸው ሦስት አራት ወር የሞላው ወንድ ልጅ አድርሰዋል
ሚስዝ ካርላይል ባሏን የፈጣሪን ያህል ነው የምታኩብረው "
ለመጀመሪያዎቹ ልጆችስ ታዝንላቸዋለች ?
“ ከነሱ ጋር እምብዛም የሚያናኛት ነግር ያለ አይመስለኝም " አርኪባልድ
የሚውለው ከልጆች ክፍል ነው ሁለቱ ደግሞ አብዛኛውን ጊዜ ከአስተማሪያቸው
አይለዩም "
አስተማሪ አለች ማለት ነው ?
“ሚስቱ በጠፍ ጨረቃ ጥላው እንደ ጠፋች በመጀመሪያ ካደረጋቸው ነገሮች አንዱ " ለልጆቹ አስተማሪ መቅጠር ነበር አሁን ግን ጆይስ እንደ ነገረችኝ በቅርቡ ስለምታገባ መልቀቋ ነው " "
“ ወደ ኢስት ሊን ብዙ ጊዜ ትሔጃሽ ?”
“እኔ ከማልወደድበት ቦታ አልሔድም ያቺ ሚስ ካርላይል አትወደኝም"
ወንድሟ ሪቻርድ ሔር እኔን ለማግባት ይፈልግ እንደ ነበር ታውቃለች እሷ ደግሞ
አትፈልግም " ሪቻርድ ይህን ወንጀል ባይፈጽምም የሚረባ ሰው አልነበረም » አቤት እንዲያው በዚህ አለም ስንት ለውጥ ይታያል
ያቺ ሞኝ እመቤት ሳቤላ አብዳ ትታው ባትሔድና ቦታውን ባትለቅላት ኖሮ ሚስ ባርባራ ሚስዝ ካርላይ የመባልን ዕድል አታገኝም ነበር " '
ሳቤላ እርር አለች "
“ዛሬ ስለ እሷ አንድም ክፉ ነገር ለመስማት የማትፈልግ ጆይስ ብቻ ናት ጆይስ
ከዱሮም አመቤት ሳቤላን ልክ ሚስተር ካርይል እንደሚወዳት አድርጋ ነበር
የምትወዳት "
ሚስተር ካርላይል ሚስቱን ይወድ ነበር ? አለች ሳቤላ "
“ የረገጠችውን መሬት እንኳን ያመልከው ነበር እስከ ተለየችበት መጨረሻ
ሰዓት ድረስ በጣም ይወዳት እንደነበር ጆይስ አጫውታኛለች " እሷ ግን የከፈለችው ውለታ ይኸው ሆነ ታዲያ የዓለም ጠባይ ይኸው ነው ሴትም ሆነች ወንድ አንዱ ሌላውን አቅሎ እስኪጠፋ ድረስ ካመለከው ውጤቱ እንደዚሁ ነው "
“ ለመሆኑ የሟቿ መርዶ ሲመጣ ኢስት ሊን ውስጥ እንዴት ነበር ?”
“ ስለሱ ምንም አላወቅሁም " የከተማው አብያተ ክርስቲያናት ደወሎች ዳር
እስከ ዳር ተደወሉ “ ታላቅ ደስታ የተሰማቸው መሰለኝ እኔም ብሆን ኖሮ ደስታውን ባልቻልኩት ደንቆሮና ዲዳ የሆነች እንስሳ እንኳን ግልገሎቿን ትጠብቃለች እሷ ግን ከአንበሳ እንኳን ብሳ ጥላቸው ሔደች " ወደ ቤት ልትገቢ ነው' ማዳም ቬን ?”
“ አዎን መግባት አለብኝ ' ደኅና አምሽ »
እስካሁን ከምትችለው በላይ ችላው ተቀመጠች " የልቧ ሥሮች ክፉኛ ተወጠሩ " አፊ ዓለም ከሚናገረው ግማሹን እንኳን አልነገረቻትም » አሁን ከሰማችው ዘለፋና ውርደት ዐሥር ሺህ ጊዜ መወቀስ መዘለፍ እንደሚገባት ታውቃለች ስለዚህ የምትከላከልበትና ሺፋን የምትሰጠው ምክንያት አልነበራትም "
እንደ ተለመደው ወደ መኝታዋ ሔደች ለመተኛት ሳይሆን በጸጸት ለመቃጠል
በናፍቆት ለመወዝወዝ አፊ የነገረቻት ሁሉ ናፍቆቷን ቀሰቀሰው አቀጣጠለው !
ኢስት ሊን ውስጥ የእንጀራ እናት ገብታ ከልጆቿ አንዱ ወደ ሞት እየተንሽራተተ
ሲወርድ ከፊቷ ተደቀነባት አንድ ጊዜ ብታያቸው አንድ ጊዜ ከመኻላቸው ብትገኝ ይህን ያንድ አፍታ ዕድል ለማግኘት ሕይወቷንም ብትከፍል በወደዶች »
ሰውነቷ በትኩሳት ነደደ » መኝታዋም እንደሷው ጋለ" ብድግ ብላ በክፍሏ ውስጥ ተንጎራደደች የዚህ ዐይነቱ ሁኔታ ከአካላዊ በሽታ ዐልፎ አእምሮዋንም እንዲይነካት ፈራች ሕሊናዋን ብትስት ፡ መለፍለፍ ብትጀምር የደበቀችውን ምስጢር
ሳታውቀው እንዳታጣው ሠጋች እንደገና ካልጋዋ ተጋደችመ ትራሱን
በግንባርዋ አጥብቃ ተጫነችው " የሚስተር ካርይልን ጋብቻ ስትሰማ የብሶቷን ሰሜት በበለጠ በጠበጠው እንድትሞት ባትጸልይም ሞት እንዲመጣላት ግን
ከልቧ ተመኘች።
0ልፎ ዐልፎ አንዳንድ አጋጣሚዎች ይደርሳሉ " በበነጋው ጧት ከቈርስ
በኋላ ሚስዝ ሮስቢ ወደ ማዳም ቬን ክፍል ገባች " ስለ ሔሌና ጋብቻ ስለሷ ኣገልግሎት መቋረጥና ምናልባትም ወደ ኢንግላንድ ለመሔድ የምትፈቅድ ቢሆን ሥራ ልታገኝላት ተስፋ እንዳላት አጫወተቻት ማዳም ቬን ወደ ኢንግላንድ ለመሔድ አንደማትፈልግ ልትነግራት አሰበች መልስ ከመስጠቷ በፊት ሚስዝ ላቲመር መጥታ ብታስረዳት እንደሚሻል ነገረቻትና ሔዳ ጠራቻት "
ትንሽ ቆይታ ሚስዝ ላቲመር መጣች" ሰማሽ ማዳም ከዚህ ቤተሰብ ዘንድ ብትገቢ በጣም ዕድለኛ ነሽ " ጥሩ ሰዎች ናቸው " ወንድየው በማንም ዘንድ
የተከበረና የተወደዶ ሰው ነው ሴትዮዋም ቆንጆና ፈታ ያለች ናት « ቦታው የማይገኝ
ነው ሁሉ ነገር ሁሉ ነገር ዝግጁ ነው አንቺ እንደ እመቤት በከረቤታ ትያዣለሽ አንዴት ሴት ብቻ ናት ተማሪሽ የሷ ተከታይ ለአንድ ሁለት ሰዓት ይገባ ይሆናል
እስከዚህም አይደለም " ደሞዝሽ ባመት ሰባ ሦስት ፓውንድ ተኩል ነው ሚስተርና ሚስዝ ካርላይል ወዳጆቼ ናቸው መኖሪያቸውም ኢስት ሊን የተባለ በጣም ቆንጆ የሆነ ቦታ ነው "
የልጆች አስተማሪ ሆና ኢስት ሊን ከካርላይል ቤተሰብ ዘንድ ልትሔድ ? "
ሳቤላ ትንፋሿ ከዳት "
የነበረቻቸው አስተማሪ ስለምትሔድባቸው” አለች ላቲመር ነገሯን በመቀጠል'“ ሚስዝ ካርላይል ገና እኔ ወደዚህ ስነሣ አንዲት ፈረንሣይኛና ጀርመንኛ
የምትችል የልጆች አስተማሪ እንድፈልግላት ነግራኝ ነበር አሁን ሚስዝ ክሮስቢ
አንደ ነገረችኝ ፈረንሣይኛሽ ልክ እንደ ተወላጆች የጠራ መሆኑን ' ጀርመንኛም
አንደምታነቢና እንደምትጽፊ የሙዚቃ ችሎታሽም የላቀ ነው " ስለዚህ እነሱ
የፈለጉትም ይኸው ነው " ቦታውንም ታገኝዋለሽ " ስለዚህ ምን ይመስልሻል?”
አለቻት "
👍16
“ለኔ እንደ መሰለኝ ” አለች ሚስዝ ክሮስቢ አንቺ እኛ ዘንድ በነበርሽ ጊዜ በሚገባ አገልግለሻል " ይህ አሁን የተገኘው ቦታም ላንቺ የሚገባ ጥሩ ሥራ ነው " ስለዚህ ሊያመልጥሽ አይገባም " በነገሩ ላስብበት እስከ ነገ ጊዜ ይስጡኝ አለቻት።
ያችን እለት ከራሷ ጋር እንደ ተሟተች ዋለች " የመጣውን ሁሉ ችላ ለአንድ ጊዜ
ኖር ለመሔድ ትቆርጥና ፡ ነገሩን ስታስበው እየዘገናት መልሳ ሽምቅቅ ትላለች አንድ ግዜ ልጆቹን ለማየት
ትችል ዘንድ እግዚአብሔር አመቻችቶ የሰጣት ዕድል
አድርጋ በመቁጠር ለመቀበል ትደሰትና በሌላ መልኩ ደግሞ አሳሳችና አደገኛ ወጥመድ ስለሆነ እንዳትቀበል የሚያስፈራራ ስሜት ይደቀንባታል ነገሩን በሌላ መልኩ ስታየው ደግሞ ! ሚስተር ካርላይልን የሌላ ባል ሆኖ እሷም በአንድ ቤት አብራ ተቀምጣ አዲሲቱን ሚስቱን ሲያጫውታት ሲዳብሳት • ምናልባትም ሲስማት ማየቱን እንዴት ትችለዋለች ? መልሳ ታስበውና መጀመሪያ ጸጸቷን ለራሷ ስትናዘዝ የመከራ መስቀሏን በየዕለቱ በትዕግሥት ለመሽከም ቆርጣ ነበር " ይህ ሁሉ ሥራውን ለመቀበል ብላ ልጀቿን ላለማየት ምክንያት ሆኖ ሊያስቀራት እንደማይችል ሆኖ ይታያታል ቀኑ መሸ « እሷ ግን ገና አልቆረጠችም " ገና አንድ የሥቃይ ! የመካራ የእንቅልፍ እጦት ( የልጆች ናፍቆት የጭንቀት ሌሊት አነጋች ይህ ኃይለኛ ናፍቆት
ደግሞ ጠቅላላ የአእምሮዋንና የጉልበቷን ኃይል ሁሉ እንዳለ ዋጠው ፈተናው ሊያስቀሩት የማይቃጣ ሆነባት ዕቅዱ መድረሻው በጉጉት ፊቷ ተደቅኖ የማይበገር ሆነባት " በመጨረሻ" እንዳልሔድ ምን ይከለክለኛል ! የመታወቅ ፍራት ነው ? ታዲያ ቢያውቁኝ አይሰቅሉኝ ! አይገድሉኝ " ግፋ ቢል ልክ አንድ ወታደር
ታምቡር እየተመታበት ከሠራዊቱ እንደሚባረረው ሁሉ እኔንም በደረሰብኝ ውርደትና ባስከተለብኝ ንቀት ላይ ጠለቅ ከበድ ያለ ውርደት በመጨመር ከኢስት ሊን ጎትተው ከማውጣት በቀር ምን ያደርሱብኛል? ሌላውን ሁሉ እንደ ቻልኩት መቻል
አለብኝ " ከእንግዲሀ ለኔ ውርደት ምኔም አይደለም " የመጣው ዐይነት ውርደት
ቢመጣ ልጆቼን በ0ይኔ ማየትና አብሬያቸው ከመሆን ጋር ላወዳድረው አልችልም ፤ልጆቼ ይበልጡብኛል ! ብላ ለመሔድ ቆረጠች ።
ሚስዝ ላቲመር አንዲት በሁሉ ነገር ልትስማማት የምትችል የልጆች አስተማሪ
እንዳገኘችላት ለሚስዝ ካርላይል ስትጽፍላት ሴትዮዋ ማዳም ቬን አንደምትባል ትውልዷ እንግሊዝ ፈረንሳዊ ባሏ የሞተባት ( ሃይማኖቷ ፕሮቴስታንት የቋንቋ
ችሎታዋ የጠራ ) ሙዚቃ የምትችል ሁለት ዓመት የሠራችላት ሚስዝ ክሮስቢ
ከልቧ ያመሰገነቻት እንደ ነበረች በመግለጽ ዘረዘረችላት“ ስለ መልኳ አታስቢ መነጽር ቆብና ያንገት መጠምጠሚያ የምታደርግ ( አገጯና አፋ ላይ ትልቅ ጠባሳ ያለባት ዕድሜዋም ከሠላሳ ዓመት ባይበልጥም ጸጉሯ የሸበተ ' በመጠኑ የምታነክስ ሴት ናት ” ብላ ደመደመችላት።
ይህ ገለጻ ኢስት ሊን ደርሶ ባርባራ ለሚስተር ካርላይል ስታነብለት ተሣሣቁና
"የልጆች አስተማሪዎች በመልካቸው የሚመረጡ ቢሆን ኖሮ ማዳም ቬን ተስፋ አይኖራትም ነበር ” አለ ሚስተር ካርላይል " ከዚያ እንድትቀጠር ተስማምተው የመልስ ደብዳቤ ወደ እስታልከንበርግ ተላh "
ሳቤላ በከባድ ጭንቅ ተዋጠች " ከሱ በፊት የዱሮ ማንነቷን የሚጠቁም አንዳ
ችም ምልክት እንዳይገኝ ዕቃዋን ሁሉ ከጠረጴዛ ኪስ እስከ ልብስ ሣጥን አንድ ሳታስቀር እየበረበረች አራገፈች አብዛኛውን ዕቃዋን ከግሮኖብል ከመነሣቷ በፊት ወደ
ፓሪስ ልካው ስለ ነበር ከመጋዘን እንደገባ ቀርቷል አለባበሷ በማንኛውም ረገድ ከዱሮው እንዳይመሳሰልባት አድርጋ አዘጋጀች " ቆቦቿ ተራና ከግንባሯ ልክክ ያሉ ከመሆናቸው ' በቀር በሌላው ሁኔታቸው ከሚስ ኮርኒሊያ ቆብ ጋር የሚወዳደሩ ነበሩ " የጽሕፈቷን አጣጣል ከተለመደው አጻጻፋ ጋር እንዳይመሳሰልባት ' ሁለት
ዓመት ሙሉ ልምምድ አድርጋ ነበር " ሚስዝ ካርላይል ጽፋላት ለነበረችው ደብዳቤ እጅዋ እየተንቀጠቀጠ መልስ ጻፈችላት " እሷ እመቤት ሳቤላ ለሚስተር ካርላይል ባለቤት ያውም በተወራጅነት ስትጽፍላት ከዚህ የባሰው ደግሞ ጉድፍ
አይንካሽ ተብላ ' ተወዳ ' ተከብራ ' እመቤት ሆና ' በኖረችበት ቤት ለገዛ ጣውንቷ ታዛዥ ሆና የመኖሩ ነገር ሁሉ ሲመጣባት ፡ እንባዋ ክንብል ብሎ ሲወርድ “ባርባራ ካርላይል ከሚለው ፊርማ ላይ አረፈ ነገር ግን ሌላውን ፈተና ሁሉ እንደቻለችው ይኸንንም ከመቻል ሌላ ብልሃት አልነበራትም በመጨረሻ ከሚስዝ ላቲመር ጋር ወደ ኢንግላንድ ወደ ዌስት ሊን የሚነሡበት ቀን ተወሰነ " ቀኑም ሳቤላ እጆቿን አጥፋ በትዕግሥት ስትጠብቀው ደረሰ " ሚስዝ ላቲመር ሳቤላና አፊ ከእስታልከንበርግ ተነሡ "
የምትሔጅላቸው ልጆች ሁኔታ የተነገረሽ ይመስለኛል " አለቻት ሚስዝ ላቲመር “ስለ እናታቸው ምንም ነገር እንዳታነሺባቸው " ጥላቸው ጠፍታለች "
“ እሺ ”
" አዋርዳቸ ስለ ሔደችው ስለ አሳፋሪዋ እናታቸው ለልጆች መንገር ደግ
አይደለም " ሚስተር ካርላይልም ደስ አይለውም " እንዲያውም እናታቸው ሚስዝ ካርላይል ብቻ መሆኗን እንዲያምኑና ያቺን እናታቸው ግን ጨርሰው እንዲረሱዋት አስፈላጊው ጥንቃቄ የተደረገ ይመስሎኛል”
በሕይወት ፈተና የቆሰለው ልቧ ሁሉንም እንዳመጣጡ መቀበል ነበረበት "
እነሱ ዌስት ሊን ሲደርሱ ቀኑ ጉማም ከማምሸቱም በላይ ጨለማው እየተጫነው ድንግዝግዝ ማለት ጀምሮ ነበር ሚስዝ ላቲመር ማዳም ቬን ለኢንግላንድ አዲስ
መስለቻትና ለነጂው የምትወርድበትን ነግራ በሕዝብ ሠረገላ አሳፍራ '' በይ ማዳም መልካም ዕድል ! ደኅና ሁኝ " ብላ ወደ ኢስት ሊን ስደደቻት ።
ዱሮ የምታውቀው ጐዳና እንደ ገና ተመለሰችበት የጀስቲስ ሔርን ቤትና
ከዚያ ጥንታዊና ተወዳጅ ቤት ኢስት ሊን ደረሰች » ሰውነቷ ተረብሾ ልቧ ተጨንቆ በፍርሃት በኀዘን በጸጸት ተወጥራ ቤቱን ቀና ብላ ስታየው ደስታና እርካታ
የሰፈነበት መስሎ ታያት ልቧ በጉጉት በተስፋ ተመላ ሰረገላው እየገሰገሰ መጥቶ ከደረጃዎቹ ጥግ ደርሶ ቆመ ለጊዜው ዐይኖቿም ጭልም አሉባት ወደ ኢስትሊን ለመምጣት በመወሰኗ ተጸጸተች ......
💫ይቀጥላል💫
ያችን እለት ከራሷ ጋር እንደ ተሟተች ዋለች " የመጣውን ሁሉ ችላ ለአንድ ጊዜ
ኖር ለመሔድ ትቆርጥና ፡ ነገሩን ስታስበው እየዘገናት መልሳ ሽምቅቅ ትላለች አንድ ግዜ ልጆቹን ለማየት
ትችል ዘንድ እግዚአብሔር አመቻችቶ የሰጣት ዕድል
አድርጋ በመቁጠር ለመቀበል ትደሰትና በሌላ መልኩ ደግሞ አሳሳችና አደገኛ ወጥመድ ስለሆነ እንዳትቀበል የሚያስፈራራ ስሜት ይደቀንባታል ነገሩን በሌላ መልኩ ስታየው ደግሞ ! ሚስተር ካርላይልን የሌላ ባል ሆኖ እሷም በአንድ ቤት አብራ ተቀምጣ አዲሲቱን ሚስቱን ሲያጫውታት ሲዳብሳት • ምናልባትም ሲስማት ማየቱን እንዴት ትችለዋለች ? መልሳ ታስበውና መጀመሪያ ጸጸቷን ለራሷ ስትናዘዝ የመከራ መስቀሏን በየዕለቱ በትዕግሥት ለመሽከም ቆርጣ ነበር " ይህ ሁሉ ሥራውን ለመቀበል ብላ ልጀቿን ላለማየት ምክንያት ሆኖ ሊያስቀራት እንደማይችል ሆኖ ይታያታል ቀኑ መሸ « እሷ ግን ገና አልቆረጠችም " ገና አንድ የሥቃይ ! የመካራ የእንቅልፍ እጦት ( የልጆች ናፍቆት የጭንቀት ሌሊት አነጋች ይህ ኃይለኛ ናፍቆት
ደግሞ ጠቅላላ የአእምሮዋንና የጉልበቷን ኃይል ሁሉ እንዳለ ዋጠው ፈተናው ሊያስቀሩት የማይቃጣ ሆነባት ዕቅዱ መድረሻው በጉጉት ፊቷ ተደቅኖ የማይበገር ሆነባት " በመጨረሻ" እንዳልሔድ ምን ይከለክለኛል ! የመታወቅ ፍራት ነው ? ታዲያ ቢያውቁኝ አይሰቅሉኝ ! አይገድሉኝ " ግፋ ቢል ልክ አንድ ወታደር
ታምቡር እየተመታበት ከሠራዊቱ እንደሚባረረው ሁሉ እኔንም በደረሰብኝ ውርደትና ባስከተለብኝ ንቀት ላይ ጠለቅ ከበድ ያለ ውርደት በመጨመር ከኢስት ሊን ጎትተው ከማውጣት በቀር ምን ያደርሱብኛል? ሌላውን ሁሉ እንደ ቻልኩት መቻል
አለብኝ " ከእንግዲሀ ለኔ ውርደት ምኔም አይደለም " የመጣው ዐይነት ውርደት
ቢመጣ ልጆቼን በ0ይኔ ማየትና አብሬያቸው ከመሆን ጋር ላወዳድረው አልችልም ፤ልጆቼ ይበልጡብኛል ! ብላ ለመሔድ ቆረጠች ።
ሚስዝ ላቲመር አንዲት በሁሉ ነገር ልትስማማት የምትችል የልጆች አስተማሪ
እንዳገኘችላት ለሚስዝ ካርላይል ስትጽፍላት ሴትዮዋ ማዳም ቬን አንደምትባል ትውልዷ እንግሊዝ ፈረንሳዊ ባሏ የሞተባት ( ሃይማኖቷ ፕሮቴስታንት የቋንቋ
ችሎታዋ የጠራ ) ሙዚቃ የምትችል ሁለት ዓመት የሠራችላት ሚስዝ ክሮስቢ
ከልቧ ያመሰገነቻት እንደ ነበረች በመግለጽ ዘረዘረችላት“ ስለ መልኳ አታስቢ መነጽር ቆብና ያንገት መጠምጠሚያ የምታደርግ ( አገጯና አፋ ላይ ትልቅ ጠባሳ ያለባት ዕድሜዋም ከሠላሳ ዓመት ባይበልጥም ጸጉሯ የሸበተ ' በመጠኑ የምታነክስ ሴት ናት ” ብላ ደመደመችላት።
ይህ ገለጻ ኢስት ሊን ደርሶ ባርባራ ለሚስተር ካርላይል ስታነብለት ተሣሣቁና
"የልጆች አስተማሪዎች በመልካቸው የሚመረጡ ቢሆን ኖሮ ማዳም ቬን ተስፋ አይኖራትም ነበር ” አለ ሚስተር ካርላይል " ከዚያ እንድትቀጠር ተስማምተው የመልስ ደብዳቤ ወደ እስታልከንበርግ ተላh "
ሳቤላ በከባድ ጭንቅ ተዋጠች " ከሱ በፊት የዱሮ ማንነቷን የሚጠቁም አንዳ
ችም ምልክት እንዳይገኝ ዕቃዋን ሁሉ ከጠረጴዛ ኪስ እስከ ልብስ ሣጥን አንድ ሳታስቀር እየበረበረች አራገፈች አብዛኛውን ዕቃዋን ከግሮኖብል ከመነሣቷ በፊት ወደ
ፓሪስ ልካው ስለ ነበር ከመጋዘን እንደገባ ቀርቷል አለባበሷ በማንኛውም ረገድ ከዱሮው እንዳይመሳሰልባት አድርጋ አዘጋጀች " ቆቦቿ ተራና ከግንባሯ ልክክ ያሉ ከመሆናቸው ' በቀር በሌላው ሁኔታቸው ከሚስ ኮርኒሊያ ቆብ ጋር የሚወዳደሩ ነበሩ " የጽሕፈቷን አጣጣል ከተለመደው አጻጻፋ ጋር እንዳይመሳሰልባት ' ሁለት
ዓመት ሙሉ ልምምድ አድርጋ ነበር " ሚስዝ ካርላይል ጽፋላት ለነበረችው ደብዳቤ እጅዋ እየተንቀጠቀጠ መልስ ጻፈችላት " እሷ እመቤት ሳቤላ ለሚስተር ካርላይል ባለቤት ያውም በተወራጅነት ስትጽፍላት ከዚህ የባሰው ደግሞ ጉድፍ
አይንካሽ ተብላ ' ተወዳ ' ተከብራ ' እመቤት ሆና ' በኖረችበት ቤት ለገዛ ጣውንቷ ታዛዥ ሆና የመኖሩ ነገር ሁሉ ሲመጣባት ፡ እንባዋ ክንብል ብሎ ሲወርድ “ባርባራ ካርላይል ከሚለው ፊርማ ላይ አረፈ ነገር ግን ሌላውን ፈተና ሁሉ እንደቻለችው ይኸንንም ከመቻል ሌላ ብልሃት አልነበራትም በመጨረሻ ከሚስዝ ላቲመር ጋር ወደ ኢንግላንድ ወደ ዌስት ሊን የሚነሡበት ቀን ተወሰነ " ቀኑም ሳቤላ እጆቿን አጥፋ በትዕግሥት ስትጠብቀው ደረሰ " ሚስዝ ላቲመር ሳቤላና አፊ ከእስታልከንበርግ ተነሡ "
የምትሔጅላቸው ልጆች ሁኔታ የተነገረሽ ይመስለኛል " አለቻት ሚስዝ ላቲመር “ስለ እናታቸው ምንም ነገር እንዳታነሺባቸው " ጥላቸው ጠፍታለች "
“ እሺ ”
" አዋርዳቸ ስለ ሔደችው ስለ አሳፋሪዋ እናታቸው ለልጆች መንገር ደግ
አይደለም " ሚስተር ካርላይልም ደስ አይለውም " እንዲያውም እናታቸው ሚስዝ ካርላይል ብቻ መሆኗን እንዲያምኑና ያቺን እናታቸው ግን ጨርሰው እንዲረሱዋት አስፈላጊው ጥንቃቄ የተደረገ ይመስሎኛል”
በሕይወት ፈተና የቆሰለው ልቧ ሁሉንም እንዳመጣጡ መቀበል ነበረበት "
እነሱ ዌስት ሊን ሲደርሱ ቀኑ ጉማም ከማምሸቱም በላይ ጨለማው እየተጫነው ድንግዝግዝ ማለት ጀምሮ ነበር ሚስዝ ላቲመር ማዳም ቬን ለኢንግላንድ አዲስ
መስለቻትና ለነጂው የምትወርድበትን ነግራ በሕዝብ ሠረገላ አሳፍራ '' በይ ማዳም መልካም ዕድል ! ደኅና ሁኝ " ብላ ወደ ኢስት ሊን ስደደቻት ።
ዱሮ የምታውቀው ጐዳና እንደ ገና ተመለሰችበት የጀስቲስ ሔርን ቤትና
ከዚያ ጥንታዊና ተወዳጅ ቤት ኢስት ሊን ደረሰች » ሰውነቷ ተረብሾ ልቧ ተጨንቆ በፍርሃት በኀዘን በጸጸት ተወጥራ ቤቱን ቀና ብላ ስታየው ደስታና እርካታ
የሰፈነበት መስሎ ታያት ልቧ በጉጉት በተስፋ ተመላ ሰረገላው እየገሰገሰ መጥቶ ከደረጃዎቹ ጥግ ደርሶ ቆመ ለጊዜው ዐይኖቿም ጭልም አሉባት ወደ ኢስትሊን ለመምጣት በመወሰኗ ተጸጸተች ......
💫ይቀጥላል💫
👍20❤6
#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሁለት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
...መርከቡን የሚሳፈሩበት ሳውዝ ሃምፕተን ከተማ ሆቴል ውስጥ ወደ ወደቡ የሚወስዳቸውን ታክሲ በድል አድራጊነትና ነፃነት እየጠበቁ ነው፡፡
ሆቴሉ ውስጥ ያለው ሁሉ ዓይኑን ከእሷ ላይ አልነቅል ብሏል፡፡ አንድ ከእሷ አስር አመት የሚያንስ ወጣት ዓይኑን ሳይሰብር ያያታል፡ እሷ ግን እንዲህም አይነት ነገር ዘወትር ስለሚያጋጥማት ለምዳዋለች፡፡ ጥሩ የለበሰች
ጊዜ ይኸው ነው የሚያጋጥማት፡፡ ዛሬ ደግሞ አለባበሷ ልብ ይሰቅላል፡፡
የለበሰችው ቀይ ነጠብጣብ ያለው የበጋ ጊዜ ቀሚሷ ሄዶባታል፡፡ ራሷ ላይ
የደፋችው ኮፍያ ደግሞ ውበት ጨምሮላታል፡፡ ከንፈሯን የተቀባችው
ብርቱካናማ ሊፒስቲክና ጥፍር ቀለሟ ቀሚሷ ላይ ከሚታዩት ነጠብጣቦች ጋር ተጣጥመዋል፡፡ ቀይ ጫማ ለመጫማት አስባ ሴተኛ አዳሪ ያስመስለኛል ብላ ትታዋለች፡፡
መቼም ልብሶቿን በሻንጣ ሸካክፋ መጓዝ ትወዳለች: አዳዲስ ሰው እንድትተዋወቅና አዳዲስ ቦታ እንድትታይ ዕድል ይሰጣታል፡፡ በአይሮፕላን
መሄድ ቢያስፈራትም በዚያኛው አትላንቲክ ዳርቻ ያለችው አሜሪካ መሄድ
ግን ከጉዞዎች ሁሉ አስደሳች ጉዞ በመሆኑ ለብቻው ነው፡፡ ስለአሜሪካ ያላት እውቀት ፊልም ቤት ያየችው ብቻ ነው በአይነ ህሊናዋ መስታወት
በመስታወት የሆነ ቤት፣ ዩኒፎርም የለበሰች የቤት አገልጋይ ፀጉራማ ኮት
ስታለብሳት፣ አንድ ጥቁር ሹፌር ወደ ናይት ክለብ ሊወስዳት ሞተሩ የተነሳ
መኪና ይዞ ሲጠብቃት፣ ናይት ክለብ ቁጭ ብላ የጃዝ ባንድ ሙዚቃ እያየች
ደረቅ ማርቲንዋን ስትጨልጥ ታያት፡፡ ይሄ በምናቧ የሚታያትን አኗኗር
አሜሪካ ሄዳ በእውን ለማግኘት ልቧ ቆሟል፡፡ደ
ጦርነቱ የጀመረ ሰሞን ከእንግሊዝ መሰደድና አለመሰደድ መካከል ልቧ
ይዋልል ነበር፡፡ በዚህ ጊዜ መሰደድ ቦቅቧቃ ቢያስመስልም መሄዱ ግን አጓጊ ነበር፡፡
ዳያና በርካታ ይሁዳውያንን ታውቃለች፡፡ ማንቼስተር ከተማ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የይሁዳውያን ማህበረሰብ አለ፡፡ ማንቼስተር ያሉ ይሁዳውያን በአውሮፓ አይሁዳውያን ላይ እየተካሄደ ያለውን ጭፍጨፋ በፍርሃትና
በጭንቀት እየተከታተሉ ነው፡፡ ናዚዎችና ፋሺስቶች ይሁዳውያንን ብቻ
ሳይሆን ጂፕሲዎችን፣ ክልሶችንና ለየት ያለውን ሁሉ ይጠሉታል፡፡
ጦርነት ውስጥ የገባችውን አገሯን በወታደርነት ለመታደግ ብትፈልግም
ዕድሜዋ አይፈቅድም ሆኖም ማንቼስተር ቆይታ የቀይ መስቀል የበጎ
አድራጎት አባል ሆና ቁስለኞችን የማከም አስተዋፅኦ ማበርከት ፈልጋ ነበር።
ይህም ቢሆን በሃሳቧ እንጂ በእውን እንደማይሆን አውቃለች፡፡ ነገር ግን
እሷም የልጆች እናት ልትሆን ነው፡፡ በፓን አሜሪካን አይሮፕላን መሄዷን
ስታስበው በደስታ ተፍነከነከች፡፡
ጋዜጣው ስለዚህ በራሪ ጀልባ የፃፈውን ሁሉ ብታነብም እኔም እበርበታለሁ ብላ አልማ አታውቅም ነበር፡ በጥቂት ቀናት ውስጥ ኒውዮርክ
መድረሱ ተዓምር ሆኖባታል፡፡
ቤቱን ለመጨረሻ ጊዜ ለቃ ስትሄድ ለመርቪን ይህን የሚል ደብዳቤ ጽፋ አስቀምጣለች፡፡
‹‹ዉዱ መርቪን ትቼህ ሄጃለሁ ከቀን ወደ ቀን ግግር በረዶነትህ ይለቅሃል
እያልኩ ብጠብቅም አንተ ግን ያው ነህ:፡ ሌላ ሰው አፍቅሬያለሁ፤ ይህን
ደብዳቤ በምታነብበት ጊዜ እኔ አሜሪካ ነኝ፡፡ ልጎዳህ ፈስጌ ባይሆንም
በከፊል ጥፋቱ ያንተ ነው::
ዳያና››
በመጀመሪያ መልዕክቱን በቀላሉ እንዲያገኘው ወረቀቱን መብል ቤት
ጠረጴዛው ላይ ልታስቀምጥለት ፈልጋ ነበር፡፡ ወዲያው ወደ ክለብ የመሄዱን ሃሳብ ለውጦ ወደ ቤት ከተመለሰ ደብዳቤውን ያገኝና ከማርክ ጋር አገር ለቃ ሳትሄድ ችግር ይፈጥር ይሆናል ብላ በመፍራቷ ደብዳቤውን በመስሪያ ቤቱ አድራሻ በፖስታ ላከችለት፡፡ ባሏ ሰዓት አክባሪ እንድትሆን ስጦታ የሰጣትን የእጅ ሰዓቷን ተመለከተች፡፡ የዘወትር ልማዱን ታውቃለች፡፡ ጧት ጧት ማምረቻ ክፍል ይቆይና እኩለ ቀን አካባቢ ቢሮው ገብቶ ለምሳ ከመውጣቱ
በፊት ደብዳቤዎችን ያነባል፡፡ ደብዳቤው ላይ የግል› የሚል ስለፃፈችበት
ጸሐፊው አትከፍተውም፡፡ ይህን ጊዜ ደብዳቤዋ ጠረጴዛው ላይ ካሉት
ደረሰኞች፣ የስራ ትዕዛዞች፣ ደብዳቤዎችና ማስታወሻዎች መሃከል ይሆናል፡፡የጻፈችለትን ደብዳቤ ስታስብ በባሏ ላይ የፈጸመችው ክህደት ህሊናዋን ቢሸነቁጣትም ከእሱ ከሁለት መቶ ኪ.ሜ በላይ በመራቋ በአንጻሩ እረፍት ተሰምቷታል።
‹‹ታክሲው መጣ፣ እንሂድ›› አላት ማርክ፡፡
ጭንቀቷን ዋጥ አድርጋ፣ የቡና ሲኒዋን አስቀምጣ በፈገግታ ብድግ
አለች ‹‹እሺ›› አለች በደስታ ‹‹መብረራችን ነው›› አለች፡፡
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ኤዲ ሴቶች ፊት ሲሆን ያፍራል፡፡
ከአናፖሊስ የባህር ኃይል አካዳሚ ሲመረቅ የሴት ልጅ እጅ እንኳን ጨብጦ አያውቅም፡፡ ከኮሌጅ ተመርቆ በፐርል ሃርበር ስራ ሲጀምር ከሴተኛ አዳሪዎች ጋር አሸሼ ገዳሜ ማለት ጀመረ። ባህር ኃይል መስሪያ ቤትን ሲለቅ ብቸኝነት ስላጠቃው ጓደኛ ፍለጋ ቡና ቤት መሄድ አዘወተረ፡፡ ካሮል በዚያን ጊዜ ኒውዮርክ በሚገኝ አየር መንገድ ውስጥ በእንግዳ ተቀባይነት
ትሰራ ነበር፡፡ ካሮል ጸጉሯ ቡናማ ሲሆን አይኗ ደግሞ ሰማያዊ ነው፡፡ ኤዲ
እሷን ‹‹ልጋብዝሽ›› ብሎ ለመጠየቅ በፈራ ተባ ብዙ ጊዜ አጠፋ፡፡ አንድ ቀን
አንድ ጓደኛው ቴአትር ቤት መግቢያ ሁለት ቲኬት ሲሰጠው አንዱን ቲኬት
ምን እንደሚያደርገው ሲያስብ ጓደኛው ካሮል አንን አብራው ትገባ እንደሆን
ሲጠይቃት ‹‹እሺ›› አለች፡፡ ኤዲ ባነጋገሯ እንደ እሱው ገጠር አደግ እንደሆነች ተገነዘበ፡፡
ታሪኳን ሲያጠና ብቸኛና ገጠሬ በመሆኗ የከተማ ውጥንቅጥ ስጋት ላይ
የጣላት መሆኑን አወቀ፡፡ ምንም እንኳን በሆዷ ፍላጎት ቢኖርም ወንዶች አፍ አውጥተው እናውጣሽ ብለው ሲጠይቋት በማፈር ታኮርፋለች፡፡ ሰዎች
ይህን እምቢተኛነቷን ስለሚያውቁ አይጠይቋትም፡፡
ኤዲ ይህን ያውቅ ስለነበር ክንዷን ከክንዱ ጋር አቆላልፎ ይንጎራደዳል፡፡
ራት ይጋብዛትና እቤቷ በታክሲ ያደርሳታል፡ ቤቷ ደጃፍ ላይ ቆመው
ስላሳለፉት አስደሳች ምሽት ያመሰግናትና ጉንጮቿን በድፍረት ይስማቸዋል፡፡
እሷም እምባ እየተናነቃት በመላው ኒውዮርክ እንደ እሱ ዓይነት ጨዋ ሰው
እንዳላጋጠማት ትነግረዋለች። እሱ ለሌላ ቀን ቀጠሮ ይጠይቃታል
ቀስ በቀስም ፍቅር ያዘው፡ አንድ ቀን ሊያዝናናት ወደ አንድ ደሴት ይዟት ሄደ፡፡ ከእሱጋ መታየት የሚያኮራት መሆኑን ተገንዝቧል፡፡ የሄዱበት ቦታም አይስክሬም ሲልሱ፣ በሽክርክሪት ሲጫወቱና ፍቅራቸውን ሲለዋወጡ
ዋሉ፡፡ ሽርሽራቸውን ጨርሰው ወደ ቤቷ ሲሸኛት እንደዚህ ቀን ደስ ብሎት
እንደማያውቅ ካንጀቱ ሲነግራት እሷም ‹‹እኔም ደስ ብሎኛል›› አለችው::
ካሮል አን ለፍቶ አዳሪ ደሃ ቤተሰቦቿጋ ወስዳ አስተዋወቀችው፡፡ እነሱን
ሲያይ ቤተሰቦቹ ትዝ አሉት፡፡ ልጃችን እንዴት ቆንጆ ብትሆን ነው ኤዲን የመሰለ መኳንንት የማረከችው! ሲሉ ተደነቁ።
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ማረፊያ ሆቴሉ ውስጥ ሆኖ በሃሳቡ መጣችበት፡ የሄደ ቀን ተጋጭተው ነበር፡፡ የእሱን ሸሚዝ ለብሳ ከውስጥ ሌላ ነገር ሳትለብስ ሶፋው ላይ ቁጭ
ብላ መጽሐፍ ታነባለች፡፡ ለስላሳው ረጅሙ ጸጉሯ ትከሻዋ ላይ ተዘናፍሏል፡
ጡቶቿ ትንንሽ ቢሆኑም ጉች ጉች ያሉ ናቸው፡፡ በሽሚዟ ስር እጁን ሰደደና
የጡቶቿን ጫፎች አፍተለተላቸው፡፡ እሷ ግን ማንበቧን ቀጥላለች፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሁለት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
...መርከቡን የሚሳፈሩበት ሳውዝ ሃምፕተን ከተማ ሆቴል ውስጥ ወደ ወደቡ የሚወስዳቸውን ታክሲ በድል አድራጊነትና ነፃነት እየጠበቁ ነው፡፡
ሆቴሉ ውስጥ ያለው ሁሉ ዓይኑን ከእሷ ላይ አልነቅል ብሏል፡፡ አንድ ከእሷ አስር አመት የሚያንስ ወጣት ዓይኑን ሳይሰብር ያያታል፡ እሷ ግን እንዲህም አይነት ነገር ዘወትር ስለሚያጋጥማት ለምዳዋለች፡፡ ጥሩ የለበሰች
ጊዜ ይኸው ነው የሚያጋጥማት፡፡ ዛሬ ደግሞ አለባበሷ ልብ ይሰቅላል፡፡
የለበሰችው ቀይ ነጠብጣብ ያለው የበጋ ጊዜ ቀሚሷ ሄዶባታል፡፡ ራሷ ላይ
የደፋችው ኮፍያ ደግሞ ውበት ጨምሮላታል፡፡ ከንፈሯን የተቀባችው
ብርቱካናማ ሊፒስቲክና ጥፍር ቀለሟ ቀሚሷ ላይ ከሚታዩት ነጠብጣቦች ጋር ተጣጥመዋል፡፡ ቀይ ጫማ ለመጫማት አስባ ሴተኛ አዳሪ ያስመስለኛል ብላ ትታዋለች፡፡
መቼም ልብሶቿን በሻንጣ ሸካክፋ መጓዝ ትወዳለች: አዳዲስ ሰው እንድትተዋወቅና አዳዲስ ቦታ እንድትታይ ዕድል ይሰጣታል፡፡ በአይሮፕላን
መሄድ ቢያስፈራትም በዚያኛው አትላንቲክ ዳርቻ ያለችው አሜሪካ መሄድ
ግን ከጉዞዎች ሁሉ አስደሳች ጉዞ በመሆኑ ለብቻው ነው፡፡ ስለአሜሪካ ያላት እውቀት ፊልም ቤት ያየችው ብቻ ነው በአይነ ህሊናዋ መስታወት
በመስታወት የሆነ ቤት፣ ዩኒፎርም የለበሰች የቤት አገልጋይ ፀጉራማ ኮት
ስታለብሳት፣ አንድ ጥቁር ሹፌር ወደ ናይት ክለብ ሊወስዳት ሞተሩ የተነሳ
መኪና ይዞ ሲጠብቃት፣ ናይት ክለብ ቁጭ ብላ የጃዝ ባንድ ሙዚቃ እያየች
ደረቅ ማርቲንዋን ስትጨልጥ ታያት፡፡ ይሄ በምናቧ የሚታያትን አኗኗር
አሜሪካ ሄዳ በእውን ለማግኘት ልቧ ቆሟል፡፡ደ
ጦርነቱ የጀመረ ሰሞን ከእንግሊዝ መሰደድና አለመሰደድ መካከል ልቧ
ይዋልል ነበር፡፡ በዚህ ጊዜ መሰደድ ቦቅቧቃ ቢያስመስልም መሄዱ ግን አጓጊ ነበር፡፡
ዳያና በርካታ ይሁዳውያንን ታውቃለች፡፡ ማንቼስተር ከተማ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የይሁዳውያን ማህበረሰብ አለ፡፡ ማንቼስተር ያሉ ይሁዳውያን በአውሮፓ አይሁዳውያን ላይ እየተካሄደ ያለውን ጭፍጨፋ በፍርሃትና
በጭንቀት እየተከታተሉ ነው፡፡ ናዚዎችና ፋሺስቶች ይሁዳውያንን ብቻ
ሳይሆን ጂፕሲዎችን፣ ክልሶችንና ለየት ያለውን ሁሉ ይጠሉታል፡፡
ጦርነት ውስጥ የገባችውን አገሯን በወታደርነት ለመታደግ ብትፈልግም
ዕድሜዋ አይፈቅድም ሆኖም ማንቼስተር ቆይታ የቀይ መስቀል የበጎ
አድራጎት አባል ሆና ቁስለኞችን የማከም አስተዋፅኦ ማበርከት ፈልጋ ነበር።
ይህም ቢሆን በሃሳቧ እንጂ በእውን እንደማይሆን አውቃለች፡፡ ነገር ግን
እሷም የልጆች እናት ልትሆን ነው፡፡ በፓን አሜሪካን አይሮፕላን መሄዷን
ስታስበው በደስታ ተፍነከነከች፡፡
ጋዜጣው ስለዚህ በራሪ ጀልባ የፃፈውን ሁሉ ብታነብም እኔም እበርበታለሁ ብላ አልማ አታውቅም ነበር፡ በጥቂት ቀናት ውስጥ ኒውዮርክ
መድረሱ ተዓምር ሆኖባታል፡፡
ቤቱን ለመጨረሻ ጊዜ ለቃ ስትሄድ ለመርቪን ይህን የሚል ደብዳቤ ጽፋ አስቀምጣለች፡፡
‹‹ዉዱ መርቪን ትቼህ ሄጃለሁ ከቀን ወደ ቀን ግግር በረዶነትህ ይለቅሃል
እያልኩ ብጠብቅም አንተ ግን ያው ነህ:፡ ሌላ ሰው አፍቅሬያለሁ፤ ይህን
ደብዳቤ በምታነብበት ጊዜ እኔ አሜሪካ ነኝ፡፡ ልጎዳህ ፈስጌ ባይሆንም
በከፊል ጥፋቱ ያንተ ነው::
ዳያና››
በመጀመሪያ መልዕክቱን በቀላሉ እንዲያገኘው ወረቀቱን መብል ቤት
ጠረጴዛው ላይ ልታስቀምጥለት ፈልጋ ነበር፡፡ ወዲያው ወደ ክለብ የመሄዱን ሃሳብ ለውጦ ወደ ቤት ከተመለሰ ደብዳቤውን ያገኝና ከማርክ ጋር አገር ለቃ ሳትሄድ ችግር ይፈጥር ይሆናል ብላ በመፍራቷ ደብዳቤውን በመስሪያ ቤቱ አድራሻ በፖስታ ላከችለት፡፡ ባሏ ሰዓት አክባሪ እንድትሆን ስጦታ የሰጣትን የእጅ ሰዓቷን ተመለከተች፡፡ የዘወትር ልማዱን ታውቃለች፡፡ ጧት ጧት ማምረቻ ክፍል ይቆይና እኩለ ቀን አካባቢ ቢሮው ገብቶ ለምሳ ከመውጣቱ
በፊት ደብዳቤዎችን ያነባል፡፡ ደብዳቤው ላይ የግል› የሚል ስለፃፈችበት
ጸሐፊው አትከፍተውም፡፡ ይህን ጊዜ ደብዳቤዋ ጠረጴዛው ላይ ካሉት
ደረሰኞች፣ የስራ ትዕዛዞች፣ ደብዳቤዎችና ማስታወሻዎች መሃከል ይሆናል፡፡የጻፈችለትን ደብዳቤ ስታስብ በባሏ ላይ የፈጸመችው ክህደት ህሊናዋን ቢሸነቁጣትም ከእሱ ከሁለት መቶ ኪ.ሜ በላይ በመራቋ በአንጻሩ እረፍት ተሰምቷታል።
‹‹ታክሲው መጣ፣ እንሂድ›› አላት ማርክ፡፡
ጭንቀቷን ዋጥ አድርጋ፣ የቡና ሲኒዋን አስቀምጣ በፈገግታ ብድግ
አለች ‹‹እሺ›› አለች በደስታ ‹‹መብረራችን ነው›› አለች፡፡
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ኤዲ ሴቶች ፊት ሲሆን ያፍራል፡፡
ከአናፖሊስ የባህር ኃይል አካዳሚ ሲመረቅ የሴት ልጅ እጅ እንኳን ጨብጦ አያውቅም፡፡ ከኮሌጅ ተመርቆ በፐርል ሃርበር ስራ ሲጀምር ከሴተኛ አዳሪዎች ጋር አሸሼ ገዳሜ ማለት ጀመረ። ባህር ኃይል መስሪያ ቤትን ሲለቅ ብቸኝነት ስላጠቃው ጓደኛ ፍለጋ ቡና ቤት መሄድ አዘወተረ፡፡ ካሮል በዚያን ጊዜ ኒውዮርክ በሚገኝ አየር መንገድ ውስጥ በእንግዳ ተቀባይነት
ትሰራ ነበር፡፡ ካሮል ጸጉሯ ቡናማ ሲሆን አይኗ ደግሞ ሰማያዊ ነው፡፡ ኤዲ
እሷን ‹‹ልጋብዝሽ›› ብሎ ለመጠየቅ በፈራ ተባ ብዙ ጊዜ አጠፋ፡፡ አንድ ቀን
አንድ ጓደኛው ቴአትር ቤት መግቢያ ሁለት ቲኬት ሲሰጠው አንዱን ቲኬት
ምን እንደሚያደርገው ሲያስብ ጓደኛው ካሮል አንን አብራው ትገባ እንደሆን
ሲጠይቃት ‹‹እሺ›› አለች፡፡ ኤዲ ባነጋገሯ እንደ እሱው ገጠር አደግ እንደሆነች ተገነዘበ፡፡
ታሪኳን ሲያጠና ብቸኛና ገጠሬ በመሆኗ የከተማ ውጥንቅጥ ስጋት ላይ
የጣላት መሆኑን አወቀ፡፡ ምንም እንኳን በሆዷ ፍላጎት ቢኖርም ወንዶች አፍ አውጥተው እናውጣሽ ብለው ሲጠይቋት በማፈር ታኮርፋለች፡፡ ሰዎች
ይህን እምቢተኛነቷን ስለሚያውቁ አይጠይቋትም፡፡
ኤዲ ይህን ያውቅ ስለነበር ክንዷን ከክንዱ ጋር አቆላልፎ ይንጎራደዳል፡፡
ራት ይጋብዛትና እቤቷ በታክሲ ያደርሳታል፡ ቤቷ ደጃፍ ላይ ቆመው
ስላሳለፉት አስደሳች ምሽት ያመሰግናትና ጉንጮቿን በድፍረት ይስማቸዋል፡፡
እሷም እምባ እየተናነቃት በመላው ኒውዮርክ እንደ እሱ ዓይነት ጨዋ ሰው
እንዳላጋጠማት ትነግረዋለች። እሱ ለሌላ ቀን ቀጠሮ ይጠይቃታል
ቀስ በቀስም ፍቅር ያዘው፡ አንድ ቀን ሊያዝናናት ወደ አንድ ደሴት ይዟት ሄደ፡፡ ከእሱጋ መታየት የሚያኮራት መሆኑን ተገንዝቧል፡፡ የሄዱበት ቦታም አይስክሬም ሲልሱ፣ በሽክርክሪት ሲጫወቱና ፍቅራቸውን ሲለዋወጡ
ዋሉ፡፡ ሽርሽራቸውን ጨርሰው ወደ ቤቷ ሲሸኛት እንደዚህ ቀን ደስ ብሎት
እንደማያውቅ ካንጀቱ ሲነግራት እሷም ‹‹እኔም ደስ ብሎኛል›› አለችው::
ካሮል አን ለፍቶ አዳሪ ደሃ ቤተሰቦቿጋ ወስዳ አስተዋወቀችው፡፡ እነሱን
ሲያይ ቤተሰቦቹ ትዝ አሉት፡፡ ልጃችን እንዴት ቆንጆ ብትሆን ነው ኤዲን የመሰለ መኳንንት የማረከችው! ሲሉ ተደነቁ።
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ማረፊያ ሆቴሉ ውስጥ ሆኖ በሃሳቡ መጣችበት፡ የሄደ ቀን ተጋጭተው ነበር፡፡ የእሱን ሸሚዝ ለብሳ ከውስጥ ሌላ ነገር ሳትለብስ ሶፋው ላይ ቁጭ
ብላ መጽሐፍ ታነባለች፡፡ ለስላሳው ረጅሙ ጸጉሯ ትከሻዋ ላይ ተዘናፍሏል፡
ጡቶቿ ትንንሽ ቢሆኑም ጉች ጉች ያሉ ናቸው፡፡ በሽሚዟ ስር እጁን ሰደደና
የጡቶቿን ጫፎች አፍተለተላቸው፡፡ እሷ ግን ማንበቧን ቀጥላለች፡
👍22❤1
ራሷን በከንፈሩ ደባበሰው፡፡ ከመጀመሪያውም ሁኔታው ገርሟታል ሁለቱም አፋራሞች ናቸው፡፡ አብረው መኖር ከጀመሩ በኋላ ግን ያ ሁሉ እፍረት ለቋት ስሜቷን እስከመገደቡም አቅቷታል፡፡ አንድ ቀን መብራቱ
እንደበራ ወሲብ መፈፀም እንደምትፈልግ ስትነግረው በእፍረት የሚገባበት
ጠፍቶት ነበር፡፡ በኋላ እየወደደው ቢመጣም እፍረቱ ግን ቶሎ አልለቀቀውም፡፡ ባኞ ቤት ስትገባ በሩን ስለማትዘጋው እሱ ይዘጋል፡፡ አንድ ቀን ገንዳ ውስጥ ሆኖ ገላውን ሲታጠብ ይባስ ብላ
መለመላዋን መጥታ
አብራው ተዳበለች፡፡ እንደዚያ ቀን አፍሮ አያውቅም፡፡ አራት ዓመት ከሞላው ወዲህ ሴት ፊት ራቁቱን ቆሞ አያውቅም፡፡ ካሮል አን ብልቷን ስታጥብ
አይቶ ብልቱ አንዳች አክሎ ነበር፡ ለመደበቅም ብሎ ጨርቅ ሲያስቀምጥበት
አይታ በሳቅ ተንፈረፈረች፡
አጅሪት ቤት ውስጥ ራቁቷን መንጎራደዷን ቀጥላለች፡፡ ኩሽና ሻይ እያፈላ ወይም ጢሙን ሲላጭ ጡቶቿን አንገፍጥጣ በፓንት ብቻ
ትመጣበታለች፡ አልጋው ላይ እንደተኛ ደግሞ ራቁቷን ሆና ቁርሱን በትሪ ይዛ ትመጣለች፡ ቢሆንም ሁኔታዋ ያስደስተዋል፡ ራቁቷን ቤት ውስጥ
የምትንጎራደድ ሚስት ትኖረኛለች ብሎ አልሞም አያውቅም፡ ዕድለኛ ነኝ
ሲል አሰበ፡፡
ዓመት ያህል አብረው ሲኖሩ እሱም እየተለወጠ መጣ፡፡ እሱም ከመኝታ ቤት ወደ ባኞ ቤት እንደ እሷው ራቁቱን መሄዱን ልማድ አድርጓል፡፡ አሁን
አሁንማ ሶፋው ላይ ነው የሚወስባት፡፡
ካሮል አን ከፓን አሜሪካን አየር መንገድ መስሪያ ቤት ለቃ ባንጎር ውስጥ ሱቅ ተቀጠረች፡ ስለ ስራዋ ሊያናግራት ፈልጓል፡
‹‹ምን አልክ?›› አለችው ከምታነበው መጽሐፍ ላይ ቀና ብላ፡፡
‹‹ምንም አላልኩም›› አላት፡፡
‹‹ልትል አይደለም?››
‹‹እንዴት አወቅሽ?››
‹‹የምታስበውን አውቃለሁ›› አለችው፡፡
እጁን ሰደደና በመጠኑ ወጠር ያለውን ሆዷን እየደባበሰ ‹‹ስራውን
እንድትተይው እፈልጋለሁ›› አላት፡፡
‹‹ሆዴ ገና ነው ስራውን አሁን አልተውም››
‹‹ግዴለም ተይው የኔ ደመወዝ ይበቃናል›› አላት፡፡
‹‹አሁን ምንም አላስቸገረኝም ሆዴ ሲገፋ ስራውን እተወዋለሁ
አልኩህ››
‹‹ስራውን ተይው ስልሽ ደስ የሚልሽ መስሎኝ ነበር፡፡ ለምንድነው ስራውን መተው ያልፈለግሽው?››
‹‹ምክንያቱም ገንዘቡ ያስፈልገናል››
‹‹ነገርኩሽ እኮ የኔ ደመወዝ ለሁለታችን ይበቃል››
‹‹እቤት መዋል ይሰለቸኛል››
‹‹ብዙ ሚስቶች እኮ ስራ አይሄዱም››
ይህን ሲላት ‹‹ቤት ውስጥ ታስሬ እንድውል ነው'ንዴ የምትፈልገው?››
አለችው በቁጣ።
‹‹አሁን እንዲህ የሚያስብል ነገር ምን መጣ?›› ሲል እሱም በተራው ቱግ አለ፡፡
‹‹አንተን ለማበሳጨት ብዬ አይደለም፧ እጅ እግሬን ታስሬ ቤት መዋል ስለማልፈልግ ነው››
‹‹የቤት ውስጥ ስራ አትሰሪም››
‹‹ምን?››
‹‹የልጆች ልብስ መስፋት፣ ወጥ መስራት፣ መጋደም››
‹‹አቤት አምላኬ›› አለች ካሮል አን በምሬት፡
‹‹እቤት መዋል ምንድነው ችግሩ?›› አላት፡፡
‹‹ቀኔ ሲደርስ እቤት መዋሌ አይቀርም፧ እስከዚያው ድረስ ግን ነጻ መሆን እፈልጋለሁ››
ኤዲ ብስጭት አለ፤ ከቤት መውጣት ፈልጎ ሰዓቱን ተመለከተና ‹‹ባቡር
ያመልጠኛል መሄድ አለብኝ›› አላት፡፡
ኤዲ በጣም ተናዷል ‹‹ባህሪሽን ማወቅ አቅቶኛል››
‹‹አየህ በአጥር ተከብቤ መዋል አልፈልግም›› አለች፡
‹‹እኔ ላንቺ ጥሩ ያሰብኩ መስሎኝ ነው››
ይህን ሀሳብ በማቅረቡ ጅልነት ተሰምቶታል፤ እሱ ይህን ያለው ለእሷ
ሻንጣውን ከመኝታ ቤት አምጥታ ሰጠችው፡ ኮቱን ለብሶ ሲጨርስ ቀና
አስቦ ቢሆንም እሷ ግን ያየችው እንደ ጭቆና ነው፡
ብላ ስታየው ሳም አደረጋት፡፡
‹‹እንደዚህ ተናደህብኝ አትሂድ እባክህ›› አለችው:
እሱ ግን መልስ ሳይሰጣት ወጥቶ ሄደ፡
አሁን ግን በሰው አገር ሆኖ በዓይነ ህሊናው ታየችው፤ ከዚህ በኋላ ተመልሶ በዓይነ ስጋ ያያት እንደሆን እያሰበ….......
✨ይቀጥላል✨
እንደበራ ወሲብ መፈፀም እንደምትፈልግ ስትነግረው በእፍረት የሚገባበት
ጠፍቶት ነበር፡፡ በኋላ እየወደደው ቢመጣም እፍረቱ ግን ቶሎ አልለቀቀውም፡፡ ባኞ ቤት ስትገባ በሩን ስለማትዘጋው እሱ ይዘጋል፡፡ አንድ ቀን ገንዳ ውስጥ ሆኖ ገላውን ሲታጠብ ይባስ ብላ
መለመላዋን መጥታ
አብራው ተዳበለች፡፡ እንደዚያ ቀን አፍሮ አያውቅም፡፡ አራት ዓመት ከሞላው ወዲህ ሴት ፊት ራቁቱን ቆሞ አያውቅም፡፡ ካሮል አን ብልቷን ስታጥብ
አይቶ ብልቱ አንዳች አክሎ ነበር፡ ለመደበቅም ብሎ ጨርቅ ሲያስቀምጥበት
አይታ በሳቅ ተንፈረፈረች፡
አጅሪት ቤት ውስጥ ራቁቷን መንጎራደዷን ቀጥላለች፡፡ ኩሽና ሻይ እያፈላ ወይም ጢሙን ሲላጭ ጡቶቿን አንገፍጥጣ በፓንት ብቻ
ትመጣበታለች፡ አልጋው ላይ እንደተኛ ደግሞ ራቁቷን ሆና ቁርሱን በትሪ ይዛ ትመጣለች፡ ቢሆንም ሁኔታዋ ያስደስተዋል፡ ራቁቷን ቤት ውስጥ
የምትንጎራደድ ሚስት ትኖረኛለች ብሎ አልሞም አያውቅም፡ ዕድለኛ ነኝ
ሲል አሰበ፡፡
ዓመት ያህል አብረው ሲኖሩ እሱም እየተለወጠ መጣ፡፡ እሱም ከመኝታ ቤት ወደ ባኞ ቤት እንደ እሷው ራቁቱን መሄዱን ልማድ አድርጓል፡፡ አሁን
አሁንማ ሶፋው ላይ ነው የሚወስባት፡፡
ካሮል አን ከፓን አሜሪካን አየር መንገድ መስሪያ ቤት ለቃ ባንጎር ውስጥ ሱቅ ተቀጠረች፡ ስለ ስራዋ ሊያናግራት ፈልጓል፡
‹‹ምን አልክ?›› አለችው ከምታነበው መጽሐፍ ላይ ቀና ብላ፡፡
‹‹ምንም አላልኩም›› አላት፡፡
‹‹ልትል አይደለም?››
‹‹እንዴት አወቅሽ?››
‹‹የምታስበውን አውቃለሁ›› አለችው፡፡
እጁን ሰደደና በመጠኑ ወጠር ያለውን ሆዷን እየደባበሰ ‹‹ስራውን
እንድትተይው እፈልጋለሁ›› አላት፡፡
‹‹ሆዴ ገና ነው ስራውን አሁን አልተውም››
‹‹ግዴለም ተይው የኔ ደመወዝ ይበቃናል›› አላት፡፡
‹‹አሁን ምንም አላስቸገረኝም ሆዴ ሲገፋ ስራውን እተወዋለሁ
አልኩህ››
‹‹ስራውን ተይው ስልሽ ደስ የሚልሽ መስሎኝ ነበር፡፡ ለምንድነው ስራውን መተው ያልፈለግሽው?››
‹‹ምክንያቱም ገንዘቡ ያስፈልገናል››
‹‹ነገርኩሽ እኮ የኔ ደመወዝ ለሁለታችን ይበቃል››
‹‹እቤት መዋል ይሰለቸኛል››
‹‹ብዙ ሚስቶች እኮ ስራ አይሄዱም››
ይህን ሲላት ‹‹ቤት ውስጥ ታስሬ እንድውል ነው'ንዴ የምትፈልገው?››
አለችው በቁጣ።
‹‹አሁን እንዲህ የሚያስብል ነገር ምን መጣ?›› ሲል እሱም በተራው ቱግ አለ፡፡
‹‹አንተን ለማበሳጨት ብዬ አይደለም፧ እጅ እግሬን ታስሬ ቤት መዋል ስለማልፈልግ ነው››
‹‹የቤት ውስጥ ስራ አትሰሪም››
‹‹ምን?››
‹‹የልጆች ልብስ መስፋት፣ ወጥ መስራት፣ መጋደም››
‹‹አቤት አምላኬ›› አለች ካሮል አን በምሬት፡
‹‹እቤት መዋል ምንድነው ችግሩ?›› አላት፡፡
‹‹ቀኔ ሲደርስ እቤት መዋሌ አይቀርም፧ እስከዚያው ድረስ ግን ነጻ መሆን እፈልጋለሁ››
ኤዲ ብስጭት አለ፤ ከቤት መውጣት ፈልጎ ሰዓቱን ተመለከተና ‹‹ባቡር
ያመልጠኛል መሄድ አለብኝ›› አላት፡፡
ኤዲ በጣም ተናዷል ‹‹ባህሪሽን ማወቅ አቅቶኛል››
‹‹አየህ በአጥር ተከብቤ መዋል አልፈልግም›› አለች፡
‹‹እኔ ላንቺ ጥሩ ያሰብኩ መስሎኝ ነው››
ይህን ሀሳብ በማቅረቡ ጅልነት ተሰምቶታል፤ እሱ ይህን ያለው ለእሷ
ሻንጣውን ከመኝታ ቤት አምጥታ ሰጠችው፡ ኮቱን ለብሶ ሲጨርስ ቀና
አስቦ ቢሆንም እሷ ግን ያየችው እንደ ጭቆና ነው፡
ብላ ስታየው ሳም አደረጋት፡፡
‹‹እንደዚህ ተናደህብኝ አትሂድ እባክህ›› አለችው:
እሱ ግን መልስ ሳይሰጣት ወጥቶ ሄደ፡
አሁን ግን በሰው አገር ሆኖ በዓይነ ህሊናው ታየችው፤ ከዚህ በኋላ ተመልሶ በዓይነ ስጋ ያያት እንደሆን እያሰበ….......
✨ይቀጥላል✨
👍19
😘 #ቃል 😘
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ አራት (4)
«ስትግባ እንዴት ሳልሰማህ ቆረሁ በል?» ስትል ጠየቆችው ።
«ቁልፍ አለኝ አይደል ፤ በሱ ነው የተጠቀምኩት » አላት።
«ልቀመጥ እችላለሁ?»
«መጠርጠሩሰ !... የሚበላ ነገር ያስፈልግሃል ?»
ማይክል ረጋ ብሎ ሄደና ጠረጴዛው ላይ የተቀመጠውን ሣህን ጎንበስ ብሎ እያዬና እሣህኑ ላይ የቀረውን ምግብ እሚመረምር እየመሰለ ፤ «ኣሃ ... ምንድን ነበር የተበላው ? ቸኮላት ነው?» ሲል እናቱን ጠየቀ። ማሪዮን ይህን ስታይ ደስ አላት ። ሆኖም ደስታዋን መገረም በመሰለ ሳቅ ገታችው። በልቧ ግን አንዳንዴ ልጅ ይመስለኛል ። ደሞም ልጅ ነው። አሁን የጠየቀው የልጅ ጥያቄ ነውኮ ስችል አሰበች ።የበላችውን ምግብ ነገረችውና እንዲመጣለት ይፈልግ እንደሆነ ከጠየቀችው በኋላ ፤ «ከፈለግህ ይምጣልህ ። ማንንም አስቸግራለሁ ብለህ አታስብ ። ማቲስ አሁንም እማድቤት ነው ያለችው » አለች። «ምናልባት የቀረውን እየጎራረሰች ይሆናል» ብሎ ሳቀ ። ይህን እውነት ሊሆን የሚችል ቀልድ ስትሰማ ማሪዮን ሳቅ አለች ። እና የመጥሪያ ደወሏን አንቃጨለች ።
አፍታ ሳትቆይ ማቲስ መጣች ። ጥቁር በወርቃማ ሀር የተዘመዘመ ልብስ ለብሳ ፊቷ በፈገግታ ተበርግዶ ። ማቲስ ሁሌም ስትጠራ እንዲህ ሆና ነው እምትቀርበው ። እድሜ ልኳን ሀብታሞችን ስታገለግል በመኖሯ የሚያስደስታቸውን ነገሮች እሳምራ ታውቃለች ።
«አቤት እመቤቴ» አለች ማቲስ ።
«ማቲስ ለሚስተር ሂልያርድ ቡና አምመጪለት እስኪ» አለችና ወደ ማይክል ዞራ «የሚበላ ነገርስ ምን ይሁንልህ የኔ ውድ ?» ስትል ጠየቀችው ። ራሱን በአሉታ እየነቀነቀ
«ቡና ... ቡና ብቻ ይበቃል» እላት
«እሸ እመቤቴ» አለች ማቲስ ። ማሪዮን ምንም መልስ አልሰጠችም ይህም ለቅፅበት ያህል
በማይክል እእምሮ ውስጥ ጥያቄ አመጣበት ። ይህ ጥያቄ ደግሞ ድንገት የተፈጠረ እልነበረም። ይህን ያህል ጊዜ አብሯት ሲኖር እናቱ እንድም ቀን ለአሽከሮችና ለቤት አገልጋዮች «እሰይ» ወይም «አበጀህ» ወይም ሌላ ይህን የመሰለ የምስጋና ቃል ስትናገር ሰምቷት እያውቅም ። ለምንድነው እንዲህ እማታደርገው? ይላል ። ምናልባት በሷ ቤት አገልጋይ ሁሉ ገና ሲፈጠር እሷን ሊያገለግል እንደተፈጠረ አድርጋ ስለምትቆጥር ይሆን ?! ይህንና ይህን የመሳሰሉ ጥያቄዎች መጡበት ። ከዚያም ፤ ምናልባትም ይልና መልስ ሊሰጥ ይሞክራል ። ስለአሰተዳደጓ የሰማውን ፤ ስለአኗኗሯ ያየውን ማሰብ ይሞክራል ።
ማሪዮን ሂልያርድ የተወለደችው እጅግ ሀብታም ከሆነ ቤተሰብ ነው ። ሰለዚህ ከተወለደችበት ጊዜ ጀምሮ ባካባቢዋ አሽከሮችንና አገልጋዮችን ስታይ ነው ያደገችው ። ምንም እንኳ ገና በሶስት አመቷ እናቷና ታላቅ ወንድሟ በመኪና አደጋ ቢሞቱባትና ብቸኛ ህፃን ሆና ያደገች ቢመስል ማሪዮን ግን ብትወድቅ በሚያነሱ ፤ ብታለቅስ በሚያባብሉ አገልጋዮች ተከባ ነው ያደገችው ። የወንድሟ መሞትም ጎዳት ሊባል እይችልም ። ቢኖር የኮተር የአርኪቴክቸር ድርጅች ወራሽ እሱ ነበር የሚሆነው ።የሱ ሞት ግን የዚህ ግዙፍ ድርጅት ብቸኛ ወራሽ ለመሆን አበቃት፡፡ ዛሬም ቢሆን በፀሀፊዎችና በአማካሪዎች ተከባ ሲያዘጠዝጡላት ነው እምትታየው ። ስለዚህ አንድ ሰው ለፈጸመው ግልጋሎት ምን ብላ በምን መንገድ ጥቅሙን ተገንዝባ ምስጋና ልትሰጥ ትችላለች? ትምህርቱስ ? ኮሌጅ እንዴት ነው?» አለች እናቱ ከሀሳቡ እያናጠበችው ።
«ለአምላክ ምስጋና ይድረሰውና ልንገላገለው ነው ። ሁለት ሳምንት ያህል ። በቃ ! » አለ ማይክል ።
«ይገባኛል ፤ መቼም የምታኮራ ልጅ ነህ ። የዶክትሬት ዲግሪን ማግኘት የሚያስከብር ነገር ነው ። በተለይ በአርኪቴክቸር መሆኑ በጣም ያኮራኛል ። የልብ ልብ ይሰጠኛል» ። ምስጋናውን ሲሰማ ልክ እንደልጅነቱ ደስታና ሀፍረት የተቀላቀለበት ስሜት ተሰማው ። |
« ቤን አቭሪስ ደህና ነው?» .
«ዴህና ነው» አለ ከእፍረቱ ለመውጣት እየሞከረ ።
«ደግ ፤ በዚህ ሳምንት ውስጥ ልናነጋግረው እንሞክራለን… ስለሥራው ጉዳይ ማለት ነው ። ያው እስካሁን አልተነገረውም አይደለም?» አለች ማሪዮን ጉዳዩ ሚስጥር ሆኖ ይቆይ በማለቱ ማይክልን በልቧ ገና ልጅ ነው እንጂ ሥራውን እናቴ ፈቅዳልሀለች ማለት እየቻለ ድንገት መንገሩ ጥቅሙ ምንድነው? ! እንድትለው አድርጓታል ።
«አልሰማም ። ማንም አልነገረውም» አለ ማይክል። '
«አዎ ሳይሰማ መቆየቱ ጥሩ ነው » አለች ። «ደሞም የያዝንለት ቦታምኮ በቀላሉ የሚታይ አይደለም ። ትልቅ ቦታ ነው።»
«ለሱ ችሎታ ያ ቦታ አይበዛበትም
«ያ እንዲሆን ተስፋ አደርጋለሁ ። » ድንገት አየት አድርጋው፤ «አንተስ እንዴት ነው ? ተዘጋጅተሀል በነገራችን ላይ ቢሮህ ተዘጋጅቶ ወደ ማለቁ ነው። ስለ ቢሮው ሲያስብ አይኖቹ በደስታ ሲያንፀባርቁ ይታይ ነበር ። ቢሮውን አይቶታል ፤ ወዶታል ። አሰራሩ ድሮ የአባቱ ቢሮ የነበረውን ሲመስል ፤ የውስጥ ድርጅቱ ፣ መቀመጫው፣ ጠረቤዛውና የመሳሰለው ሁሉ ከለንደን የመጣ ነው ። ራሷ እናትየው ናት ባለፈው ለእረፍት ሄዳ በነበረበት ጊዜ አሰርታ ያመጣችው።
«እኔ ዝግጁ ነኝ ፤ ቢሮው ማለቁ ደግሞ ጥሩ ነው ።ብቻ የውስጡን ዝግጅት በሚመለከት አንዳንድ ነገሮች አሉ ። በመጀመሪያ የግድግዳውን ቀለም ልየው ብዬ ነው» አለ ።«ምንም መጨነቅ አያሻህም ፤ ግድግዳው ላይ ስለሚሰቀሉ ስእሎችና ስለሌላውም እኔው ራሴ አስቤበት አዘጋጅቼልሀለሁ አለች ማሪዮን።
እሱም ይህንኑ አድርጓል ። ናንሲ ንድፎችን መራርጣለት የሚሆኑትን ለይቶ አስቀምጧል ። ናንሲ ትዝ ስትለው ማሪዮን ደግሞ ስለግድግዳው ንድፎች ዝግጅት ስትነግረው ደርሶ ደሙ ልውጥ አለ ። ይህ እንደሆነ እናትዮዋም ወዲያው ገባት ። «እማዬ» አለ አጠጎቧ እየተቀመጠና በረጅሙ የመከፋት ትንፋሽ እየተነፈሰ ። በዚህ ጊዜ ማቲስ ቡናውን ይዛለት ገባች።፡ ቡናውን ስታቀርብለት ፤ «አመሰግናለሁ ፤ ማቲስ » አለ ማይክል ። «ምን አድርጌ ምስጋና ሚስተር ሂልያርድ» አለች ማቲስ በጣም ደስ ተሰኝታ።
ማይክልን ትወደዋለች ። ሁኔታው ሁሉ ሰብዓዊነት የተቀላቀለበት ነው እንጂ እንደጌታ አይደለም። አለችንጂ….
«ሌላ እሚያስፈልግ ነገር አለ ፤ እመይቴ?» አለች ማቲስ በምታውቅበት ትህትና ። «ምንም አያስፈልግም ። እንዲያውም ማይክ ቡናህን ያዝና እቤተ መጻህፍታችን ብንገባ ይሻላል» አለች ማሪዮን። እሺ ብሎ ወደ ቤተ መጺሕፍት ገቡ።
ቤተ መጸሕፍቱ ውስጥ ካራቱ ማእዘን ግድግዳዎች ሁለቱ በመጻሕፍት ግጥም ብለው ሞልተዋል ። ባንድ ወገን ምድጃ ሲኖር አንደኛው ግድግዳ ግን ያባቱን ስዕል ይዟል ። ከሌሎቹ የአባቱ ምስሎች ሁሉ ማይክል ይህን ምስል ይወደዋል ። አባቱን ቅረቡኝ ፤ ቅረቡኝ የሚል ሆኖ የሚያየው እዚህ ምስል ላይ ብቻ ነው። ስለዚህ በልጅነቱ ወደዚህ ክፍል እየገባ አባቱን ሊቀርብና ድምጹን አሰምቶ ሊያነጋግረው ይሞክር ነበር፡፡ አንድ ቀን ይህን ሲያደርግ እናቱ ደረሰችበት ።።« ከምስል ጋር መነጋገር የማይሆን ነገር ነው ። ቂል ያስመስሳል» አለችው። ሆኖም ከጥቂት ጊዜ በኋላ እዚህ ስዕል ስር ተንበርክካ ሽቅብ እየተመለከተችው ስታለቅስ እሱም በተራው አይቷታል ።
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ አራት (4)
«ስትግባ እንዴት ሳልሰማህ ቆረሁ በል?» ስትል ጠየቆችው ።
«ቁልፍ አለኝ አይደል ፤ በሱ ነው የተጠቀምኩት » አላት።
«ልቀመጥ እችላለሁ?»
«መጠርጠሩሰ !... የሚበላ ነገር ያስፈልግሃል ?»
ማይክል ረጋ ብሎ ሄደና ጠረጴዛው ላይ የተቀመጠውን ሣህን ጎንበስ ብሎ እያዬና እሣህኑ ላይ የቀረውን ምግብ እሚመረምር እየመሰለ ፤ «ኣሃ ... ምንድን ነበር የተበላው ? ቸኮላት ነው?» ሲል እናቱን ጠየቀ። ማሪዮን ይህን ስታይ ደስ አላት ። ሆኖም ደስታዋን መገረም በመሰለ ሳቅ ገታችው። በልቧ ግን አንዳንዴ ልጅ ይመስለኛል ። ደሞም ልጅ ነው። አሁን የጠየቀው የልጅ ጥያቄ ነውኮ ስችል አሰበች ።የበላችውን ምግብ ነገረችውና እንዲመጣለት ይፈልግ እንደሆነ ከጠየቀችው በኋላ ፤ «ከፈለግህ ይምጣልህ ። ማንንም አስቸግራለሁ ብለህ አታስብ ። ማቲስ አሁንም እማድቤት ነው ያለችው » አለች። «ምናልባት የቀረውን እየጎራረሰች ይሆናል» ብሎ ሳቀ ። ይህን እውነት ሊሆን የሚችል ቀልድ ስትሰማ ማሪዮን ሳቅ አለች ። እና የመጥሪያ ደወሏን አንቃጨለች ።
አፍታ ሳትቆይ ማቲስ መጣች ። ጥቁር በወርቃማ ሀር የተዘመዘመ ልብስ ለብሳ ፊቷ በፈገግታ ተበርግዶ ። ማቲስ ሁሌም ስትጠራ እንዲህ ሆና ነው እምትቀርበው ። እድሜ ልኳን ሀብታሞችን ስታገለግል በመኖሯ የሚያስደስታቸውን ነገሮች እሳምራ ታውቃለች ።
«አቤት እመቤቴ» አለች ማቲስ ።
«ማቲስ ለሚስተር ሂልያርድ ቡና አምመጪለት እስኪ» አለችና ወደ ማይክል ዞራ «የሚበላ ነገርስ ምን ይሁንልህ የኔ ውድ ?» ስትል ጠየቀችው ። ራሱን በአሉታ እየነቀነቀ
«ቡና ... ቡና ብቻ ይበቃል» እላት
«እሸ እመቤቴ» አለች ማቲስ ። ማሪዮን ምንም መልስ አልሰጠችም ይህም ለቅፅበት ያህል
በማይክል እእምሮ ውስጥ ጥያቄ አመጣበት ። ይህ ጥያቄ ደግሞ ድንገት የተፈጠረ እልነበረም። ይህን ያህል ጊዜ አብሯት ሲኖር እናቱ እንድም ቀን ለአሽከሮችና ለቤት አገልጋዮች «እሰይ» ወይም «አበጀህ» ወይም ሌላ ይህን የመሰለ የምስጋና ቃል ስትናገር ሰምቷት እያውቅም ። ለምንድነው እንዲህ እማታደርገው? ይላል ። ምናልባት በሷ ቤት አገልጋይ ሁሉ ገና ሲፈጠር እሷን ሊያገለግል እንደተፈጠረ አድርጋ ስለምትቆጥር ይሆን ?! ይህንና ይህን የመሳሰሉ ጥያቄዎች መጡበት ። ከዚያም ፤ ምናልባትም ይልና መልስ ሊሰጥ ይሞክራል ። ስለአሰተዳደጓ የሰማውን ፤ ስለአኗኗሯ ያየውን ማሰብ ይሞክራል ።
ማሪዮን ሂልያርድ የተወለደችው እጅግ ሀብታም ከሆነ ቤተሰብ ነው ። ሰለዚህ ከተወለደችበት ጊዜ ጀምሮ ባካባቢዋ አሽከሮችንና አገልጋዮችን ስታይ ነው ያደገችው ። ምንም እንኳ ገና በሶስት አመቷ እናቷና ታላቅ ወንድሟ በመኪና አደጋ ቢሞቱባትና ብቸኛ ህፃን ሆና ያደገች ቢመስል ማሪዮን ግን ብትወድቅ በሚያነሱ ፤ ብታለቅስ በሚያባብሉ አገልጋዮች ተከባ ነው ያደገችው ። የወንድሟ መሞትም ጎዳት ሊባል እይችልም ። ቢኖር የኮተር የአርኪቴክቸር ድርጅች ወራሽ እሱ ነበር የሚሆነው ።የሱ ሞት ግን የዚህ ግዙፍ ድርጅት ብቸኛ ወራሽ ለመሆን አበቃት፡፡ ዛሬም ቢሆን በፀሀፊዎችና በአማካሪዎች ተከባ ሲያዘጠዝጡላት ነው እምትታየው ። ስለዚህ አንድ ሰው ለፈጸመው ግልጋሎት ምን ብላ በምን መንገድ ጥቅሙን ተገንዝባ ምስጋና ልትሰጥ ትችላለች? ትምህርቱስ ? ኮሌጅ እንዴት ነው?» አለች እናቱ ከሀሳቡ እያናጠበችው ።
«ለአምላክ ምስጋና ይድረሰውና ልንገላገለው ነው ። ሁለት ሳምንት ያህል ። በቃ ! » አለ ማይክል ።
«ይገባኛል ፤ መቼም የምታኮራ ልጅ ነህ ። የዶክትሬት ዲግሪን ማግኘት የሚያስከብር ነገር ነው ። በተለይ በአርኪቴክቸር መሆኑ በጣም ያኮራኛል ። የልብ ልብ ይሰጠኛል» ። ምስጋናውን ሲሰማ ልክ እንደልጅነቱ ደስታና ሀፍረት የተቀላቀለበት ስሜት ተሰማው ። |
« ቤን አቭሪስ ደህና ነው?» .
«ዴህና ነው» አለ ከእፍረቱ ለመውጣት እየሞከረ ።
«ደግ ፤ በዚህ ሳምንት ውስጥ ልናነጋግረው እንሞክራለን… ስለሥራው ጉዳይ ማለት ነው ። ያው እስካሁን አልተነገረውም አይደለም?» አለች ማሪዮን ጉዳዩ ሚስጥር ሆኖ ይቆይ በማለቱ ማይክልን በልቧ ገና ልጅ ነው እንጂ ሥራውን እናቴ ፈቅዳልሀለች ማለት እየቻለ ድንገት መንገሩ ጥቅሙ ምንድነው? ! እንድትለው አድርጓታል ።
«አልሰማም ። ማንም አልነገረውም» አለ ማይክል። '
«አዎ ሳይሰማ መቆየቱ ጥሩ ነው » አለች ። «ደሞም የያዝንለት ቦታምኮ በቀላሉ የሚታይ አይደለም ። ትልቅ ቦታ ነው።»
«ለሱ ችሎታ ያ ቦታ አይበዛበትም
«ያ እንዲሆን ተስፋ አደርጋለሁ ። » ድንገት አየት አድርጋው፤ «አንተስ እንዴት ነው ? ተዘጋጅተሀል በነገራችን ላይ ቢሮህ ተዘጋጅቶ ወደ ማለቁ ነው። ስለ ቢሮው ሲያስብ አይኖቹ በደስታ ሲያንፀባርቁ ይታይ ነበር ። ቢሮውን አይቶታል ፤ ወዶታል ። አሰራሩ ድሮ የአባቱ ቢሮ የነበረውን ሲመስል ፤ የውስጥ ድርጅቱ ፣ መቀመጫው፣ ጠረቤዛውና የመሳሰለው ሁሉ ከለንደን የመጣ ነው ። ራሷ እናትየው ናት ባለፈው ለእረፍት ሄዳ በነበረበት ጊዜ አሰርታ ያመጣችው።
«እኔ ዝግጁ ነኝ ፤ ቢሮው ማለቁ ደግሞ ጥሩ ነው ።ብቻ የውስጡን ዝግጅት በሚመለከት አንዳንድ ነገሮች አሉ ። በመጀመሪያ የግድግዳውን ቀለም ልየው ብዬ ነው» አለ ።«ምንም መጨነቅ አያሻህም ፤ ግድግዳው ላይ ስለሚሰቀሉ ስእሎችና ስለሌላውም እኔው ራሴ አስቤበት አዘጋጅቼልሀለሁ አለች ማሪዮን።
እሱም ይህንኑ አድርጓል ። ናንሲ ንድፎችን መራርጣለት የሚሆኑትን ለይቶ አስቀምጧል ። ናንሲ ትዝ ስትለው ማሪዮን ደግሞ ስለግድግዳው ንድፎች ዝግጅት ስትነግረው ደርሶ ደሙ ልውጥ አለ ። ይህ እንደሆነ እናትዮዋም ወዲያው ገባት ። «እማዬ» አለ አጠጎቧ እየተቀመጠና በረጅሙ የመከፋት ትንፋሽ እየተነፈሰ ። በዚህ ጊዜ ማቲስ ቡናውን ይዛለት ገባች።፡ ቡናውን ስታቀርብለት ፤ «አመሰግናለሁ ፤ ማቲስ » አለ ማይክል ። «ምን አድርጌ ምስጋና ሚስተር ሂልያርድ» አለች ማቲስ በጣም ደስ ተሰኝታ።
ማይክልን ትወደዋለች ። ሁኔታው ሁሉ ሰብዓዊነት የተቀላቀለበት ነው እንጂ እንደጌታ አይደለም። አለችንጂ….
«ሌላ እሚያስፈልግ ነገር አለ ፤ እመይቴ?» አለች ማቲስ በምታውቅበት ትህትና ። «ምንም አያስፈልግም ። እንዲያውም ማይክ ቡናህን ያዝና እቤተ መጻህፍታችን ብንገባ ይሻላል» አለች ማሪዮን። እሺ ብሎ ወደ ቤተ መጺሕፍት ገቡ።
ቤተ መጸሕፍቱ ውስጥ ካራቱ ማእዘን ግድግዳዎች ሁለቱ በመጻሕፍት ግጥም ብለው ሞልተዋል ። ባንድ ወገን ምድጃ ሲኖር አንደኛው ግድግዳ ግን ያባቱን ስዕል ይዟል ። ከሌሎቹ የአባቱ ምስሎች ሁሉ ማይክል ይህን ምስል ይወደዋል ። አባቱን ቅረቡኝ ፤ ቅረቡኝ የሚል ሆኖ የሚያየው እዚህ ምስል ላይ ብቻ ነው። ስለዚህ በልጅነቱ ወደዚህ ክፍል እየገባ አባቱን ሊቀርብና ድምጹን አሰምቶ ሊያነጋግረው ይሞክር ነበር፡፡ አንድ ቀን ይህን ሲያደርግ እናቱ ደረሰችበት ።።« ከምስል ጋር መነጋገር የማይሆን ነገር ነው ። ቂል ያስመስሳል» አለችው። ሆኖም ከጥቂት ጊዜ በኋላ እዚህ ስዕል ስር ተንበርክካ ሽቅብ እየተመለከተችው ስታለቅስ እሱም በተራው አይቷታል ።
👍16❤2🥰1
ምቹ ወንበሯ ላይ ፊቷን ወደ ምድጃው አድርጋ ተቀምጣ በውጋጋኑ ሲያያት ቆንጆ ሆና ታየችው ። እድሜ እየዳመነ ሲሄድ ቁንጅናዋ እየደበዘዘ ሂዷል ። ማሪዮን ሂልያርድ የሞላላት ሴት ወይዘሮ ናት ። እሱ እንኳ ሲያውቃት ምን ያህል ውብ ነበረች ?! እንደበጋ ሰማይ የጠራ ሰማያዊ ቀለም የነበራቸው አይኖችዋ ዛሬ ወደ ግራጫነት እየተለወጡ ነው… ደርሶ ክረምት የገባ ይመስል። አንዴ ልክ የማይክልን ፀጉር ይመስል የነበረው ነጣ ያለ ወርቃማ ፀጉሯ ዛሬ ግራጫ ሆኗል። ዛሬ እድሜና ሥራ ሁሉንም ቀስ በቀስ እየወሰዱባትና እየቀሟት በመሄድ ላይ ናቸው ። የዛሬ ሃያ አምስትና ሃያ ስድስት ዓመት እንዴት ታምር ነበር?! ፎቶ ግራፎችዋን አይቷል ። እሱ የተወለደው የዛሬ ሃያ አራት አመት ነው። ልክ በሰላሳ ሶስት አመቷ።
«ድንገት ስትመጣ አንድ ነገር ልትነግረኝ የመጣህ እንደሆነ የገባኝ መስሎኛል ። ያጋጠመህ ችግር አለ ማይክል ?» አለችና ከሀሳቡ መለሰችው ። እሷም ራሷ ስታስብ ነበር ።ምን ሆኖ ይሆን አንዱዋ አረገዘችበት ይሆን? ወይስ መኪና ተጋጨበት ወይስ በመኪና ሰው ገጭቶ ገደለ? ይህን የመሳሰሉ ጥያቄዎች ።፡ ርግጥ ችግር የለውም … እሱ ደህና ይሁን እንጂ ሁሉም ነገር መፍትሄ ያገኛል ። እሷ እያለች ችግር ሊያስጨንቀው አይችልም ።
« ችግር . . . ችግርስ አላጋጠመኝም ግን አንድ ልንመካከርበት የምፈልገው ነገር አለ ። »
‹‹ልንመካከርበት» ማለቱ ደስ አላለውም « ልንገርሽ» ማለት ነበረበት ። ተሳሳትኩ አለ በሀሳቡ ።
«ካሰብኩበት በኋላ » አለ «እንግዲህ ሁለታችንም የልባችንን መነጋገር ይኖርብናል ።
«እንዳባባልህኮ አብዛኛውን ጊዜ ከልብ የማንነጋገር ነው ያስመሰልከው ።፡ »
«ነው ። አሁንም ቢሆን አሉ እንዳንድ ነገሮች ፤እኔም የልቤን የማልነግርሽ ፤ አንቺም የልብሽን እማትነግሪኝ ። ስለናንሲ የየልባችንን በልባችን እንጂ የልባችንን አውጥተን ተነጋግረን አናውቅም ፤ አይደለም እማዬ ? »
«ናንሲ ? ናንሲ አልከኝ?» አለች ድምጽዋ ባዶ ነበር ። ንቀቷን ግን ሰምቶታል ። ብድግ ብለህ በጥፊ አልሳት የሚል ስሜት ተናነቀው ። ‹‹አዎ ናንሲ። ናንሲ ማክአሊስተር ። ጓደኛዬ››
«አ... ትዝ አለችኝ» አለችና ስኒና ማንኪያ ኢያጫወተች ትንሽ ዝም ካለች በኋላ « ታዲያ ስለናንሲ የልባችንን ያልተነጋግርነው መቼ ነው ?» ስትል ጠየቀች ። «ምን ጊዜም ። አንድም ቀን የልባችንን ተነጋግረን አናውቅም ። አንች ሁልጊዜ ናንሲ እንደሌለች ፤ እንዳልተፈጠረች ለማድረግ ስትሞክሪ አይሻለሁ። እኔ ደግሞ ስለናንሲ እንዳልነግርሽ ድንገት እንዳትበሳጪ እያልኩ እሰጋለሁ ። ስለዚህ ተነጋግረን አናውቅም ፤ አሁን ግን ግድ መነጋገር አለብን ። ናንሲን ለማግባት ወስኛለሁ ። በዚህ በአስራ አምስት ቀን ውስጥ ጋብቻችንን እንፈጽማለን» አለና በኃይል ተነፈሰ ። ወዶ ኋላው ተለጠ
ጠና ተቀመጠ ።
«ነገሩ እንዲያ ነው? አለች ማሪዮን ቀዝቀዝ ብላ ።፡ ‹ገባኝ፣ ግን ምነው ተጣደፋችሁ ? ምን ተፈጠረ? አረገዘች ወይስ»
«እርግዝና? አላረገዘችም»
«እድለኛ ነን አትለኝም ። ግን እንዲያ ካልሆነ ለምንድነው እምትጋቡት? ማለት ለምንድነው ጋብቻው በድንገት በዚህ ባሥራ አምስት ቀን ውስጥ መፈጸም አለበት ብላችሁ የወሰናችሁት?»
« ምክንያቱም ያኔ ትምህርቴን እጨርሳለሁ ። ምክንያቱም ያኔ ወደኒውዮርክ መመለሴና እዚህ መኖሬ ስለሆነ መጋባታችን አስፈሳጊ ስለሆነ...»
« አስፈላጊ ስትል ለማን ? » አለች ማሪዮን እንደበረዶ በሚቀዘቅዝ ድምፅ ። ያ ድምፅዋ ማንንም ሰው ተስፋ ሊያስቆርጥ ይችላል ።
«‹ ለኛ ... ለኛ ስለሚያስፈልግ ፤ ለሁላችን »
« ለኔ ግን አስፈላጊ አይደለም ፡፡ ጋብቻችሁ አያስፈልገኝም ፡፡ » አለች ።ትንሽ ለስለስ ያለች በመምሰል እንዲሀ ስትል ቀጠለች …
‹‹በነገራችን ላይ ከዚህ በፊት የፎርድን ማዕከል ስንሰራ ድርጅታችን ምን ያህል ትርፍ እንዳገኘ ታውቃለህ ። ያንን ማዕከል ያሰሩት ሰዎች በሽፋንም ቢሆን የሚሳተፉበት አንድ የህክምና ማዕከል ሳንፍራንሲስኮ ውስጥ ለማሰራት ኮንትራቱን ወስደን ጨርሰናል ። ለዚያ ሥራ ሌላ ሰው የለኝም ። እምነቴን ሁሉ የጣልኩት ባንተ ላይ ነው ስለዚህ አትችልም ። ለሚስት ጊዜ ያለህ አይመስለኝም ። ሚስት በኋላ ሰርተህ ጠንከር ካልክ በኋላ ታገባለህ ። እውነቱን ለመናገር ማንም ትሁን ማን፤ እንዲህ ተቻኩለህ እንድታገባ አልፈልግም ፡። እንድትቆይ እፈልጋለሁ »
« ግንኮ እማዬ፤ ናንሲ ሥራ እምትከለክለኝ ሳትሆን እምትረዳኝ ልጅ ናት… ለሁላችንም ትልቅ ስጦታ ናት እኮ »
‹‹ትሆን ይሆናል ። ምናልባትም ደህና ስጦታ !... ለመሆኑ ግን የሚፈጠረውን አጉል ወሬ አስበህበታል»
« የምን አጉል ወሬ?»
« ማንነቷን አውቀሃል? ስለአስተዳደጓስ ነግራሃለች ? »
« ማን እንደሆነች ስትይ ምን ማለትሽ ነው ?»
« ታገሰኝና ሁሉን ነገር ግልፅ አደርግልሃለሁ ።» ይህን ብላ የቡና ሲኒዋን አስቀምጣ ተነሳችና ከጽሕፈት ጠረጴዛዋ ኪስ አንድ ፋይል አውጥታ ሰጠችው ።*
«ምንድነው ይሄ ደሞ?»
«ሪፖርት ነው ፤ አንብበው።ማንነቷን ፤ ማለት የሰአሊዋን ጓደኛህን ማንነት አጥንቶ የሚነግረኝ ሰው በግል ቀጥሬ ያገኘሁት ሪፖርት ነው ። ይህን አይቼ ካወቅኳት በኋላ ነገሩ ሁሉ የማይሆን መሆኑ ገባኝ። ቁጭ በል እባክህ ። እና አንብበህ ራስህ ተረዳ » አልተቀመጠም እንደቆመ ማንበብ ቀጠለ። ሪፖርቱ ስለናንሲ ማክአሊስተር ወላጆች ይናገራል ።
የናንሲ አባት የሞተው ናንሲ ገና ሕፃን እያለች ሲሆን ያረፈበት ቦታም በእስር ቤት ውስጥ እንደሆነ ይናገራል ። የናንሲ እናት አባትየው በሞተ በሁለተኛው ዓመት ላይ እንዳረፈች ሪፖርቱ ይገልፃል ። አባትዬው እስር ቤት የገባበት ምክንያት መሳሪያ ታጥቆ ዝርፊያ በመፈጸሙ እንደነበረ በሪፖርቱ ላይ ተገልጺል ። እንዲሁም እናቱ የሞተችው መጠጥ ታበዛ ስለነበረ በዚሁ ጠንቅ እንደሆነ ተዘግቧል ። ወዘተ…
«ድንገት ስትመጣ አንድ ነገር ልትነግረኝ የመጣህ እንደሆነ የገባኝ መስሎኛል ። ያጋጠመህ ችግር አለ ማይክል ?» አለችና ከሀሳቡ መለሰችው ። እሷም ራሷ ስታስብ ነበር ።ምን ሆኖ ይሆን አንዱዋ አረገዘችበት ይሆን? ወይስ መኪና ተጋጨበት ወይስ በመኪና ሰው ገጭቶ ገደለ? ይህን የመሳሰሉ ጥያቄዎች ።፡ ርግጥ ችግር የለውም … እሱ ደህና ይሁን እንጂ ሁሉም ነገር መፍትሄ ያገኛል ። እሷ እያለች ችግር ሊያስጨንቀው አይችልም ።
« ችግር . . . ችግርስ አላጋጠመኝም ግን አንድ ልንመካከርበት የምፈልገው ነገር አለ ። »
‹‹ልንመካከርበት» ማለቱ ደስ አላለውም « ልንገርሽ» ማለት ነበረበት ። ተሳሳትኩ አለ በሀሳቡ ።
«ካሰብኩበት በኋላ » አለ «እንግዲህ ሁለታችንም የልባችንን መነጋገር ይኖርብናል ።
«እንዳባባልህኮ አብዛኛውን ጊዜ ከልብ የማንነጋገር ነው ያስመሰልከው ።፡ »
«ነው ። አሁንም ቢሆን አሉ እንዳንድ ነገሮች ፤እኔም የልቤን የማልነግርሽ ፤ አንቺም የልብሽን እማትነግሪኝ ። ስለናንሲ የየልባችንን በልባችን እንጂ የልባችንን አውጥተን ተነጋግረን አናውቅም ፤ አይደለም እማዬ ? »
«ናንሲ ? ናንሲ አልከኝ?» አለች ድምጽዋ ባዶ ነበር ። ንቀቷን ግን ሰምቶታል ። ብድግ ብለህ በጥፊ አልሳት የሚል ስሜት ተናነቀው ። ‹‹አዎ ናንሲ። ናንሲ ማክአሊስተር ። ጓደኛዬ››
«አ... ትዝ አለችኝ» አለችና ስኒና ማንኪያ ኢያጫወተች ትንሽ ዝም ካለች በኋላ « ታዲያ ስለናንሲ የልባችንን ያልተነጋግርነው መቼ ነው ?» ስትል ጠየቀች ። «ምን ጊዜም ። አንድም ቀን የልባችንን ተነጋግረን አናውቅም ። አንች ሁልጊዜ ናንሲ እንደሌለች ፤ እንዳልተፈጠረች ለማድረግ ስትሞክሪ አይሻለሁ። እኔ ደግሞ ስለናንሲ እንዳልነግርሽ ድንገት እንዳትበሳጪ እያልኩ እሰጋለሁ ። ስለዚህ ተነጋግረን አናውቅም ፤ አሁን ግን ግድ መነጋገር አለብን ። ናንሲን ለማግባት ወስኛለሁ ። በዚህ በአስራ አምስት ቀን ውስጥ ጋብቻችንን እንፈጽማለን» አለና በኃይል ተነፈሰ ። ወዶ ኋላው ተለጠ
ጠና ተቀመጠ ።
«ነገሩ እንዲያ ነው? አለች ማሪዮን ቀዝቀዝ ብላ ።፡ ‹ገባኝ፣ ግን ምነው ተጣደፋችሁ ? ምን ተፈጠረ? አረገዘች ወይስ»
«እርግዝና? አላረገዘችም»
«እድለኛ ነን አትለኝም ። ግን እንዲያ ካልሆነ ለምንድነው እምትጋቡት? ማለት ለምንድነው ጋብቻው በድንገት በዚህ ባሥራ አምስት ቀን ውስጥ መፈጸም አለበት ብላችሁ የወሰናችሁት?»
« ምክንያቱም ያኔ ትምህርቴን እጨርሳለሁ ። ምክንያቱም ያኔ ወደኒውዮርክ መመለሴና እዚህ መኖሬ ስለሆነ መጋባታችን አስፈሳጊ ስለሆነ...»
« አስፈላጊ ስትል ለማን ? » አለች ማሪዮን እንደበረዶ በሚቀዘቅዝ ድምፅ ። ያ ድምፅዋ ማንንም ሰው ተስፋ ሊያስቆርጥ ይችላል ።
«‹ ለኛ ... ለኛ ስለሚያስፈልግ ፤ ለሁላችን »
« ለኔ ግን አስፈላጊ አይደለም ፡፡ ጋብቻችሁ አያስፈልገኝም ፡፡ » አለች ።ትንሽ ለስለስ ያለች በመምሰል እንዲሀ ስትል ቀጠለች …
‹‹በነገራችን ላይ ከዚህ በፊት የፎርድን ማዕከል ስንሰራ ድርጅታችን ምን ያህል ትርፍ እንዳገኘ ታውቃለህ ። ያንን ማዕከል ያሰሩት ሰዎች በሽፋንም ቢሆን የሚሳተፉበት አንድ የህክምና ማዕከል ሳንፍራንሲስኮ ውስጥ ለማሰራት ኮንትራቱን ወስደን ጨርሰናል ። ለዚያ ሥራ ሌላ ሰው የለኝም ። እምነቴን ሁሉ የጣልኩት ባንተ ላይ ነው ስለዚህ አትችልም ። ለሚስት ጊዜ ያለህ አይመስለኝም ። ሚስት በኋላ ሰርተህ ጠንከር ካልክ በኋላ ታገባለህ ። እውነቱን ለመናገር ማንም ትሁን ማን፤ እንዲህ ተቻኩለህ እንድታገባ አልፈልግም ፡። እንድትቆይ እፈልጋለሁ »
« ግንኮ እማዬ፤ ናንሲ ሥራ እምትከለክለኝ ሳትሆን እምትረዳኝ ልጅ ናት… ለሁላችንም ትልቅ ስጦታ ናት እኮ »
‹‹ትሆን ይሆናል ። ምናልባትም ደህና ስጦታ !... ለመሆኑ ግን የሚፈጠረውን አጉል ወሬ አስበህበታል»
« የምን አጉል ወሬ?»
« ማንነቷን አውቀሃል? ስለአስተዳደጓስ ነግራሃለች ? »
« ማን እንደሆነች ስትይ ምን ማለትሽ ነው ?»
« ታገሰኝና ሁሉን ነገር ግልፅ አደርግልሃለሁ ።» ይህን ብላ የቡና ሲኒዋን አስቀምጣ ተነሳችና ከጽሕፈት ጠረጴዛዋ ኪስ አንድ ፋይል አውጥታ ሰጠችው ።*
«ምንድነው ይሄ ደሞ?»
«ሪፖርት ነው ፤ አንብበው።ማንነቷን ፤ ማለት የሰአሊዋን ጓደኛህን ማንነት አጥንቶ የሚነግረኝ ሰው በግል ቀጥሬ ያገኘሁት ሪፖርት ነው ። ይህን አይቼ ካወቅኳት በኋላ ነገሩ ሁሉ የማይሆን መሆኑ ገባኝ። ቁጭ በል እባክህ ። እና አንብበህ ራስህ ተረዳ » አልተቀመጠም እንደቆመ ማንበብ ቀጠለ። ሪፖርቱ ስለናንሲ ማክአሊስተር ወላጆች ይናገራል ።
የናንሲ አባት የሞተው ናንሲ ገና ሕፃን እያለች ሲሆን ያረፈበት ቦታም በእስር ቤት ውስጥ እንደሆነ ይናገራል ። የናንሲ እናት አባትየው በሞተ በሁለተኛው ዓመት ላይ እንዳረፈች ሪፖርቱ ይገልፃል ። አባትዬው እስር ቤት የገባበት ምክንያት መሳሪያ ታጥቆ ዝርፊያ በመፈጸሙ እንደነበረ በሪፖርቱ ላይ ተገልጺል ። እንዲሁም እናቱ የሞተችው መጠጥ ታበዛ ስለነበረ በዚሁ ጠንቅ እንደሆነ ተዘግቧል ። ወዘተ…
👍16
ማይክል ከዚህ በላይ ሊያነብ አልቻለም።በዚያ ላይ ደግሞ፣ «እንዴት ዓይነት ጥሩ ሰው እንደመረጥክ ታየህ የኔ ልጅ » የሟለው የማሪዮን ድምፅ በጣም አናደደው። ማሪዮን ይህን ስትል ፋይሉን አሽቀንጥሮ ጣለና
«እንዲህ ዓይነት ትርኪ ምርኪ አላነብም !» አለ።
«ሚስትህ ስትሆን ግን አይቀፍህም » አለች ማሪዮን ።
«እሷ እንዲህ አይደለችም ። ወላጆችዋ ምንም ይሁኑ ምን እሷ አይደለችም ! አባቷ ቀማኛ ቢሆኑ ፤ እናቷ ሰካራም ብትሆን የናንሲ ጥፋት እምኑ ላይ ነው ?»
«ጥፋት አልከኝ ? ጥፋት የለባትም ግን ከነዚህ ሰዎች ስለተ ወለደች አልታደለችም ። አልተባረከችም ። አንተም እሷን ስታገባ ያው ነው ልጄ !ምን ነካህ ? እደግ እንጂ። ይህ ሀብትኮ በቀላሉ አልተገኘም።ስንት ጥረት ተደርጐበታል ። እና በአጉል ወሬ ለአጉል ሴት ስንል ይፈታ ነው እምትል እንዴ። ዛሬ ትልቅ ሰው ነህኮ፡፤ ለኑሮ አስብ ። በኔ በኩል ነገሩን መርሳት አለብህ ከሚለው የተለየ ምንም አማራጭ አይታየኝም» አለች ማሪዮን ።
«ርሳው ? ይረሳዋል ብለሽ አስቢ !» ድንገት ነበር እንደብራቅ የጮኸው ። «ዘላለም አለሜን ያንችን ግንባር ሳይና ያንችን ፈቃድ ስፈጽም መኖር እንደማልችል አታውቂም እንዴ እናት አለም ! የለም አልችልም ! እንደፈረስ ገርተሽ ፤ ሰንገሽ ድርጅት የምትይውን ጋሪ የሚጐትት እንሰሳ ልታደርጊኝ ነው እንዴ እምትፈልጊው ? ቢፈልግ ውርስ የምትይው ነገር እንጦርጦስ ይውረድ ። እኔ ምፈልገው ስራ ነው። እድርጅት ውስጥ ተቀጥሬ እሰራለሁ። ከዚያ በላይ ምንም አልፈልግም። ከዚያ በላይ ምንም አትፈልጊብኝ። ተቀጣሪሽ ስሆን ስራዬን እንጂ ሕይወቴን በሙሉ ያንቺ ልታደርጊው አትችይም ። ስለዚህ በሌላ በኩል ያሻኝን የማድረግ መብት እለኝ ። የወደድኳትን የማግባት መብት አለኝ። »
‹‹ማይክል!››
በዚህ ጊዜ ጆርጅ ኮሎዌይ ገባና አቋረጣቸው፡፡ ኮሎዌይ የማረዮን ሂልያርድ ቀኝ እጅ ነው ። የማይክል አባት ሲሞትና ማሪዮን ሂልያርድ ስራ እስኪያጅነቱን ስትረክብ ስሙ የሷ ይሁን እንጂ የኮተር ሂልያርድ ስራ አስኪያጅ ጆርጅ ነበር ። ጆርጅ እድሜው በሃምሳና በስድሳ መካከል የሚገኝ ግርማ ሞገስ ያለው ሰው ነው። በነገሩ ዝግተኛ ሲሆን ፍርዱና ውሣኔውም ማመዛዘን የተሞላ ነው ። ጆርጅ ኮሎዊይ የማሪዮን ሂልያርድ የቅርብ አማካሪና የሚስጢሯም ተካፋይ ነው ። ጆርጅ የማያውቀው ነገር የለም ። ለዚህ ነው ሲገባ የፊቷን መገርጣትና ጠቅላላ ሁኔታዋን ሲያይ ጮክ ብሎ «ማይክል !» ያለው ። ግን በኋላ ለስለስ ብሎ፤
«ማሪዮን ደህና ነሽ ?» አለ ። ይህን የጠየቀው በከንቱ አልነበረም ። ማሪዮን ሂልያርድ እከፍተኛ ደረጃ የደረሰ የደም ግፊት ከያዛት ቆይቷል። ይህን ግን ሐኪሟና ጆርጅ ኮሎዌይ ካልሆነ ሌላ ማንም ሰው አያውቀውም ። በተጨማሪ የልብ ድካምም አለባት።
«ደህና ነሽ ወይስ ?»
«ደህና ነኝ ። አዎ ደህና ነኝ» አለች «ደህና አመሸህ ጆርጅ
«ደህና ደህና. .. ጥሩ ጊዜ አይደለም የደረስኩት መሰለኝ? ንግግራችሁን ሳትጨርሱ ።»
«አይ ደህና... እንዲያውም ጥሩ ጊዜ ነው የደረስከው ። እኔ መውጣቴ ነበር» አለ ማይክል ። «ደህና እደሪ›› ብሎ ወጣ።
«ማይክል ነገ ስልክ ደውዬ እነግርሃለሁ ሁሉንም በስልክ እንጨርሳለን›› አንድ አንጀት የሚቆርጥ ነገር ሊናገራት ፈለገና ተወው። ምን ጥቅም አለው ብሎ።
«ማይክል….››
መልስ አልሰጣትም ። ዝም ብሎ ጆርጅን ጨብጦ ወጣ። ዞር ብሎም አላየ። ዞር ብሎ ቢያይ ኖሮ በጆርጅ ፊት ላይ የሚታየው መጨነቅና የእናቱን ድክምክም ማለት ማየት ይችል ነበር ።
"ምን ተፈጠረ ? » አለ ጆርጅ
«የሆነ እብደት ይዞታል ፤ የእብድ ስራ ካልሰራሁ እያለ ነው»
‹‹አደርጋለሁ ስላለ ብቻ ላያደርገው ይችላል።ሁላችንም ይህን አደርጋለሁ ፤ያን እያልን አንዳንዴ መፎከራችን ያለ ነው »
«ድሮ እዎ። በኛ ጊዜ መፎከር ነበር ፤የዛሬ ልጆች ግን ማድረግ ነው » አለች ማሪዮን ።» በጣም ደክማለች።
«መድሐኒት ወስደሻል ዛሬ?»አንገቷን በአሉታ ነቀነቀች ።
‹‹የት ነው ያሰው?»
‹‹እቦርሳዬ ውስጥ»
መድሐኒቱን መርጦ ሰጣት። ቀስ እያለ ስልብ አድርጓት ኖሮ ውሀውን አስጠግቶ ሲያስውጣት አይኗ ተገለጠ ። «ጀርጅ ፤ አንተ ባትኖር ምን ይውጠኝ ነበር ? » አለች ፈገግ ብላ።
«እኔስ ያላንቺ ምን ይውጠኝ ነበር ማሪዮን። ሳስበው እንኳ እጨነቃልለሁ ። አሁን ልሂድ ትንሽ አረፍ ትይ ?
«ብቻዬን ከሆንኩ ስስማይክል እያሰብኩ ብስጭት ብቻ ነው እማተርፈው »
‹‹ምንድነው ? ለድርጅቱ አልስራም አላለም አይዶል ? ነው ወይስ...!»
«አላለም ፤ ነገሩ ሴላ ነው››
ያ ከሆነ ስለልጅቱ ጉዳይ መሆን አለበት ፣ አለ ጆርጅ ኮሎዌይ በሃሳቡ ።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
«እንዲህ ዓይነት ትርኪ ምርኪ አላነብም !» አለ።
«ሚስትህ ስትሆን ግን አይቀፍህም » አለች ማሪዮን ።
«እሷ እንዲህ አይደለችም ። ወላጆችዋ ምንም ይሁኑ ምን እሷ አይደለችም ! አባቷ ቀማኛ ቢሆኑ ፤ እናቷ ሰካራም ብትሆን የናንሲ ጥፋት እምኑ ላይ ነው ?»
«ጥፋት አልከኝ ? ጥፋት የለባትም ግን ከነዚህ ሰዎች ስለተ ወለደች አልታደለችም ። አልተባረከችም ። አንተም እሷን ስታገባ ያው ነው ልጄ !ምን ነካህ ? እደግ እንጂ። ይህ ሀብትኮ በቀላሉ አልተገኘም።ስንት ጥረት ተደርጐበታል ። እና በአጉል ወሬ ለአጉል ሴት ስንል ይፈታ ነው እምትል እንዴ። ዛሬ ትልቅ ሰው ነህኮ፡፤ ለኑሮ አስብ ። በኔ በኩል ነገሩን መርሳት አለብህ ከሚለው የተለየ ምንም አማራጭ አይታየኝም» አለች ማሪዮን ።
«ርሳው ? ይረሳዋል ብለሽ አስቢ !» ድንገት ነበር እንደብራቅ የጮኸው ። «ዘላለም አለሜን ያንችን ግንባር ሳይና ያንችን ፈቃድ ስፈጽም መኖር እንደማልችል አታውቂም እንዴ እናት አለም ! የለም አልችልም ! እንደፈረስ ገርተሽ ፤ ሰንገሽ ድርጅት የምትይውን ጋሪ የሚጐትት እንሰሳ ልታደርጊኝ ነው እንዴ እምትፈልጊው ? ቢፈልግ ውርስ የምትይው ነገር እንጦርጦስ ይውረድ ። እኔ ምፈልገው ስራ ነው። እድርጅት ውስጥ ተቀጥሬ እሰራለሁ። ከዚያ በላይ ምንም አልፈልግም። ከዚያ በላይ ምንም አትፈልጊብኝ። ተቀጣሪሽ ስሆን ስራዬን እንጂ ሕይወቴን በሙሉ ያንቺ ልታደርጊው አትችይም ። ስለዚህ በሌላ በኩል ያሻኝን የማድረግ መብት እለኝ ። የወደድኳትን የማግባት መብት አለኝ። »
‹‹ማይክል!››
በዚህ ጊዜ ጆርጅ ኮሎዌይ ገባና አቋረጣቸው፡፡ ኮሎዌይ የማረዮን ሂልያርድ ቀኝ እጅ ነው ። የማይክል አባት ሲሞትና ማሪዮን ሂልያርድ ስራ እስኪያጅነቱን ስትረክብ ስሙ የሷ ይሁን እንጂ የኮተር ሂልያርድ ስራ አስኪያጅ ጆርጅ ነበር ። ጆርጅ እድሜው በሃምሳና በስድሳ መካከል የሚገኝ ግርማ ሞገስ ያለው ሰው ነው። በነገሩ ዝግተኛ ሲሆን ፍርዱና ውሣኔውም ማመዛዘን የተሞላ ነው ። ጆርጅ ኮሎዊይ የማሪዮን ሂልያርድ የቅርብ አማካሪና የሚስጢሯም ተካፋይ ነው ። ጆርጅ የማያውቀው ነገር የለም ። ለዚህ ነው ሲገባ የፊቷን መገርጣትና ጠቅላላ ሁኔታዋን ሲያይ ጮክ ብሎ «ማይክል !» ያለው ። ግን በኋላ ለስለስ ብሎ፤
«ማሪዮን ደህና ነሽ ?» አለ ። ይህን የጠየቀው በከንቱ አልነበረም ። ማሪዮን ሂልያርድ እከፍተኛ ደረጃ የደረሰ የደም ግፊት ከያዛት ቆይቷል። ይህን ግን ሐኪሟና ጆርጅ ኮሎዌይ ካልሆነ ሌላ ማንም ሰው አያውቀውም ። በተጨማሪ የልብ ድካምም አለባት።
«ደህና ነሽ ወይስ ?»
«ደህና ነኝ ። አዎ ደህና ነኝ» አለች «ደህና አመሸህ ጆርጅ
«ደህና ደህና. .. ጥሩ ጊዜ አይደለም የደረስኩት መሰለኝ? ንግግራችሁን ሳትጨርሱ ።»
«አይ ደህና... እንዲያውም ጥሩ ጊዜ ነው የደረስከው ። እኔ መውጣቴ ነበር» አለ ማይክል ። «ደህና እደሪ›› ብሎ ወጣ።
«ማይክል ነገ ስልክ ደውዬ እነግርሃለሁ ሁሉንም በስልክ እንጨርሳለን›› አንድ አንጀት የሚቆርጥ ነገር ሊናገራት ፈለገና ተወው። ምን ጥቅም አለው ብሎ።
«ማይክል….››
መልስ አልሰጣትም ። ዝም ብሎ ጆርጅን ጨብጦ ወጣ። ዞር ብሎም አላየ። ዞር ብሎ ቢያይ ኖሮ በጆርጅ ፊት ላይ የሚታየው መጨነቅና የእናቱን ድክምክም ማለት ማየት ይችል ነበር ።
"ምን ተፈጠረ ? » አለ ጆርጅ
«የሆነ እብደት ይዞታል ፤ የእብድ ስራ ካልሰራሁ እያለ ነው»
‹‹አደርጋለሁ ስላለ ብቻ ላያደርገው ይችላል።ሁላችንም ይህን አደርጋለሁ ፤ያን እያልን አንዳንዴ መፎከራችን ያለ ነው »
«ድሮ እዎ። በኛ ጊዜ መፎከር ነበር ፤የዛሬ ልጆች ግን ማድረግ ነው » አለች ማሪዮን ።» በጣም ደክማለች።
«መድሐኒት ወስደሻል ዛሬ?»አንገቷን በአሉታ ነቀነቀች ።
‹‹የት ነው ያሰው?»
‹‹እቦርሳዬ ውስጥ»
መድሐኒቱን መርጦ ሰጣት። ቀስ እያለ ስልብ አድርጓት ኖሮ ውሀውን አስጠግቶ ሲያስውጣት አይኗ ተገለጠ ። «ጀርጅ ፤ አንተ ባትኖር ምን ይውጠኝ ነበር ? » አለች ፈገግ ብላ።
«እኔስ ያላንቺ ምን ይውጠኝ ነበር ማሪዮን። ሳስበው እንኳ እጨነቃልለሁ ። አሁን ልሂድ ትንሽ አረፍ ትይ ?
«ብቻዬን ከሆንኩ ስስማይክል እያሰብኩ ብስጭት ብቻ ነው እማተርፈው »
‹‹ምንድነው ? ለድርጅቱ አልስራም አላለም አይዶል ? ነው ወይስ...!»
«አላለም ፤ ነገሩ ሴላ ነው››
ያ ከሆነ ስለልጅቱ ጉዳይ መሆን አለበት ፣ አለ ጆርጅ ኮሎዌይ በሃሳቡ ።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍15👏1
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ሦስት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
የአዳራሹ በሮች ወለል ብለው ተከፈቱ ወርቅማው ብርሃን ደረጃዎቹን አጥለቀለቃቸው » ሁለት የወንድ አሽሮች ከበሩ ቆሙ አንዱ ከነበረበት ሲቆም
ሌላው ወደ ሰረገላው ተጠጋና ሳቤላን ደግፎ ሲያወርዳት ፒተር መሆኑን 0ወቀችው » ምን ያደርጋል ፒተር እንደምነህ ? " የማትው ነገር ! ለጊዜው የምትናገረውም ጠፋት ድንግርግር አላት ድምጿም ድክምክም አለ "
“ ሚስዝ ካርላይል ከቤት አሉ ?” አለች "
“ አዎን አሉ "
ወዲያው ጆይስ ልትቀበላት ወደፊት ቀረበችና “ማዳም ቬን ይመስሉኛል ? አለቻት " " በዚህ በኩል ይምጡ ” አለቻት በአክብሮት።
ሳቤላ ግን ዕቃዋን ያወረደው አሽከር በትክክል መግባታቸውን የምትመለከት መስላ ከኮሪደሩ ቆም ብላ ጠበቀች " ዋናው ሐሳቧ ግን ጆይስ ወደ ሚስተር ካርላይልና ሚስዝ ካርላይል ዘንድ የምታስገባት ስለ መሰላት ጥቂት 0ረፍ ለማለት ነው » ጆይስ ግን እሳት ይነድበት ከነበረው ሳሎን አስገብታ ሳሎንዋ እሱ መሆኑን ነግራ “ መኝታዎን እስካሳይዎ ድረስ ምን ልዘዝልዎ ? አለቻት
“አንድ ስኒ ሻይ” አለች ሳቤላ " ጆይስ ሻይ እንዲዘጋጅ አዘዘችላትና ሔዶች" ሳቤላም ልቧ እየመታ ዱሮ የራሷ ከነበረው ክፍል ዐልፋ ወደ ፎቅ ወጡ " የበፊቱ
መኝታ ቤቷና መልበሻ ክፍሏ ተከፍተው ስለ ነበር በናፍቆት አየቻቸው " ወደ ሌላ ባለቤት ከመዞራቸው በቀር ውበታቸውና ያማረ ዝግጅታቸውን ሁሉ አልቀነሱም "የነበሩት ጌጦቻቸው አልተነኩም ። ከሶፋው ላይ አንድ መጽሐፍ እና አንድ ያንገት መደረቢያ » አልጋው ላይ ተቀይሮ የተጣለ የመስለ አንድ የሐር ቀሚስ ይታያሉ " ቀጠለችና ዱሮ ሳቤላ ሙሽራ ሁና ወደ ኢስት ሊን በመጣች ጊዜ ' ሚስ ኮርኒሊያ በኋላ ለቃው ወደ ምድር ቤት እስክትወርድ ድረስ ይዛው ወደ ነበረው ክፍል ጆይስ ፊት ፊት አየመራች ሳቤላ እየተከተለች ገቡ " ዕቃውን ከጋሪው ያወረደውና አንድ ረዳቴ ሆነው አስገቡት " ጆይስ የሚያስቀምጥበትን አሳየችው " ሰውየው ጓዟን አደራጅቶ የታሰሩትን ሳጥኖች ፈትቶ ወጣ " ሳቤላ እንደ ሐውልት ድርቅ ብላ ቁማ ቀረች " ልብሷን ለመቀየር እንኳን አልሞከረችም "
“ ሌላ ምን የማደርግልሽ ነገር አለ ?” አለቻት ጆይስ »
ከመድረሷ ጀምሮ እንዳትታወቅ መሥጋት የጀመረችው በተለይም የጆይስን ንቁ ዐይን በጣም ስለ ፈራች ነበርና ቶሎ አንድትወጣላት ብላ ምንም እንደማትፈልግ ነገረቻት
“ የምትፈልጊው ነገር ቢኖር ደውይ ሐና የምትፈልጊውን ትታዘዛለች " ብላት ወጥታ ሔደች " በሩ እንደገና ሲከፈት ወይዘሮ ሳቤላ ቬን ቆቧን አውልቃው ነበር » ቶሎ አለችና አንሥታ እንደገና ከራሷ ላይ ደፋችው በሩን የከፈተችው ጆይስ ነበረች "
“ ብቻሽን ወደታች ለመውረድ መንገዱ ይጠፋሽ ይሆን ማዳም ? አለቻት።
“አይጠፋኝም" አለች ሳቤላ "ወይ ጉድ ሳቤላ ኢስት ሊን ገብታ መውጫና መግቢያ ሊጠፋት !
ወይዘሮ ሳቤላ ቀስ ብላ ልብሷን ቀየረች ምንም ቢሆን የባለቤቶቹን ዐይን
ማየቱ ላይቀርላት ጊዜ መውሰድ ጥቅም እንደሌለው ተሰማት " በተፈጥሮም ሆነ በጥበብ ኃይል ፍጹም ተለውጣ ሌላ ስለ መሰለች የመታወቅ ሥጋቷ እንኳን ይህን ያህል አልነበረም ይሁንና እንባዋ አንድ ጊዜ ከፈነዳ ጨርሳ ከራሷ ቁጥጥር ውጭ
እንደምትሆንና ነገሩ ሁሉ እንደሚበላሽ አሰበች " ገንፍሎ የመጣባትን የትዝታና የሆድ ብሶት ስሜት በብዙ ትንንቅ ገታችው " በርግጥ ዓለሟን አይታ ወደ አደገችበት የትዳርን ክብር የባልን ፍቅር ወደ አጣጣመችበት ቤቷ ወደ ኢስት ሊን እንዲሁ ሁና መመለስ መራር ፈተና ነው አስጨናቂ የመንፈስ ሽብር ነው " አሁን ግን
ከመቻል በቀር ሌላ አማራጭ የላትም ስለዚህ ራሷን ተቆጣጥራ የተደቀነባትን ፈተና
ተቀብላ ለመቻል ትዕግሥትንና ብርታትን ለማግኘት ከአልጋዋ ጎን ተንበርክካ ጸለየች።
ከዚህ በላይ ለመቆየት
ምክንያት አልነበራትም
ስለዚህ ጧፍ እያበራች ደረጃውን ወርዳ ወደ ሳሎኑ አመራች ስትገባ ሁሉ ነገር ተዘጋጅቷል " የሻይ ማቅረቢያው ከጠረጴዛው ተቀምጦ የሻዩ ጀበና ይንሿሿል ።
ሻይዋን አሰናድታ የራቧን ያል በላች የተለያዩ ሐሳቦች በአእምሮዋ ይመላለሱባት ጀመር ።ልጆቹ ከየትኛው ክፍል ይሆኑ ? ሚስተርና ሚስዝ ካርላይል ራት
እየበሉ ይሆን ? ደወሎች አሁንም አሁንም ሲደወሉ አሽከሮች ወዲያ ወዲህ ሲሉ ትሰማለች " እሷም በልታ አበቃችና ደወለች።
አንዲት አለባበሷ የጸዳ ነቃ ያለች ግንባረ ፍት ልጅ መጣችና ዕቃውን
አነሣች ጆይስ እንዳለችው የሳሎኑ ሠራተኛ ያስተማሪቱ ተላላኪ የተባለችው ሐና ነበረች " ሳቤላ ብቻዋን እንደተቀመጠች አንድ ድምፅ ሰማች ከመደንገጧ
የተነሣ ልቧ ደረቷን ሰንጥቆ የሚወጣ መስሎ ዘለለ ኤሌክትሪክ የነዘራት ይመስል ከተቀመጠችበት ወንበር ብድግ አለች ።
ነገሩ ማንንም የሚያስደነግጥ አልነበረም የሰማችው ድምፅ የልጆች ንግግር ነበር የልጆቿ!ምናልባት ልጆቹን ወደ እሷ ዘንድ እያመጧቸው ይሆን ? ከጭንቀቷ የተነሣ እንደ ወናፍ ከፍ ዝቅ የሚለው ደረቷን በእጀዋ ድግፍ አድርጋ ያዘችው"
እሱስ ከክፍል ክፍል ሲተላለፉ ኖሯል የስማቻቸው ድምፆቹ ቀስ በቀስ ጠፉ።ምናልባትም ራት በልተው ወደ መኝታቸው እየሔዱ ይሆናል አዲሱን ሰዓቷን አየች"
አንድ ሰዓት ተኩል ሆኖ ነበር የዱሮውን በዚህኛው ለውጣዋለች ከድሮዎቹ ጥቃቅን ጌጦች ሁለት ብቻ አስቀርታ ሌሎቹን ወደ ኢስት ሊን ካመጣቻቸው እንዳይታወቁባት ፈርታ በመሸጥ ወይም በመለወጥ ጨርሳቸዋለች " ያስቀረቻቸው ሁለት
ጌጦችም አንድ በትንሹ የተሠራ የናቷ ምስል ነው "
ሌላው እሷና ፍራንሲዝ ሌቪሰን መጀመሪያ ሲገናኙ በድንገት የተሰበረው ትንሽ የወርቅ መስቀል ነው እንደ
ሚታወሰው ይህ ባለ ሰባት አረንጓዴ ዕንቁ ቀለበት የናቷ ስጦታ ነበር ሁለቱን ነገሮች ከሷ ልትለያቸው አልፈለገችም ስለዚህ በጥንቃቄ አሽጋ ማንም በቀላሉ አንዳያያቸው ከልብስ ሳጥኗ ውስጥ በሥር አስቀመጠቻቸው » አሁን ሰዓቷን እንዳየች ወዲያው ፒተር ገባ።
ወደ ላሎን መሔድ ትችያለሽ ?” አላት
ምናልባት አልደከመሽ እንደሆነ እሜቴ ሊያነጋግሩሽ ይፈልጋሉ አላት። ዐይኗ ጭጋግ ለበሰ ያ መራራ ስዓት ደረሰ ሚስተር ካርይልን ፊት ለፊት
ልትግናኘው ነው " ፒተር ከፍቶ በያዘው መዝጊያ ዐልፋ ሔደች » ፊቷና ከንፈሮቿ 0መድ እንደ ለበሱ ተሰማት ፊቷን ከሰውየው ፊት ዘወር አደረገችው "
ሚስዝ ካርላይል ብቻቸውን ናቸው ? አለችው ዋናው ጥያቄዋ ግን የሚስተር ካርላይልን መኖር ለማወቅ ነበር።
" ብቻቸውን ናቸው " ጌታዬ ዛሬ ከውጭ ራት አለባቸው ባልሳሳት አንቹ ማዳም ቫይን መሰልሺኝ ?አላት በእንግሊዝኛው አባባል መምጣቷን ሊነግር የሳሎኑን የመዝጊያ እጀታ እንደ ጨበጠ »
አሷም በፈረንሣዊኛው አጠራር “ ማዳም ቬን ” ብላ አረመችው።
“ ማዳም ቬን መጥተዋል
አለ ፒተር እንግዳይቱን ወደ
ውስጥ እንድትገባ በእጁ አመለከታት ባርባራ በቀንዲሉ ብርሃን ፊት ለፊት ተቀምጣለች አንድ ጊዜ ሳቤላ ከባሏ ጋር ሁና ከቤተ ክርስቲያኑ ግቢ ባርባራን አይታት ነበር “ ማን መሆንዋን ሚስተር ካርላይልን ጠይቃው ባርባራ ሔር ናት ያላት ጊዜ ከነበረችበት ሁኔታ የጨመረች አትመስልም በዚያን ጊዜ ባርባራ ሔር
ነበረች «ዛሬ ባርባራ ካርላይል ሆናለች " ያን ጊዜ ሳቤላ ካርላይል የነበረችው ደግሞ ዛሬ ያ ሁሉ ተገላብጦ ሳቤላ ቬን ሆናለች "
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ሦስት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
የአዳራሹ በሮች ወለል ብለው ተከፈቱ ወርቅማው ብርሃን ደረጃዎቹን አጥለቀለቃቸው » ሁለት የወንድ አሽሮች ከበሩ ቆሙ አንዱ ከነበረበት ሲቆም
ሌላው ወደ ሰረገላው ተጠጋና ሳቤላን ደግፎ ሲያወርዳት ፒተር መሆኑን 0ወቀችው » ምን ያደርጋል ፒተር እንደምነህ ? " የማትው ነገር ! ለጊዜው የምትናገረውም ጠፋት ድንግርግር አላት ድምጿም ድክምክም አለ "
“ ሚስዝ ካርላይል ከቤት አሉ ?” አለች "
“ አዎን አሉ "
ወዲያው ጆይስ ልትቀበላት ወደፊት ቀረበችና “ማዳም ቬን ይመስሉኛል ? አለቻት " " በዚህ በኩል ይምጡ ” አለቻት በአክብሮት።
ሳቤላ ግን ዕቃዋን ያወረደው አሽከር በትክክል መግባታቸውን የምትመለከት መስላ ከኮሪደሩ ቆም ብላ ጠበቀች " ዋናው ሐሳቧ ግን ጆይስ ወደ ሚስተር ካርላይልና ሚስዝ ካርላይል ዘንድ የምታስገባት ስለ መሰላት ጥቂት 0ረፍ ለማለት ነው » ጆይስ ግን እሳት ይነድበት ከነበረው ሳሎን አስገብታ ሳሎንዋ እሱ መሆኑን ነግራ “ መኝታዎን እስካሳይዎ ድረስ ምን ልዘዝልዎ ? አለቻት
“አንድ ስኒ ሻይ” አለች ሳቤላ " ጆይስ ሻይ እንዲዘጋጅ አዘዘችላትና ሔዶች" ሳቤላም ልቧ እየመታ ዱሮ የራሷ ከነበረው ክፍል ዐልፋ ወደ ፎቅ ወጡ " የበፊቱ
መኝታ ቤቷና መልበሻ ክፍሏ ተከፍተው ስለ ነበር በናፍቆት አየቻቸው " ወደ ሌላ ባለቤት ከመዞራቸው በቀር ውበታቸውና ያማረ ዝግጅታቸውን ሁሉ አልቀነሱም "የነበሩት ጌጦቻቸው አልተነኩም ። ከሶፋው ላይ አንድ መጽሐፍ እና አንድ ያንገት መደረቢያ » አልጋው ላይ ተቀይሮ የተጣለ የመስለ አንድ የሐር ቀሚስ ይታያሉ " ቀጠለችና ዱሮ ሳቤላ ሙሽራ ሁና ወደ ኢስት ሊን በመጣች ጊዜ ' ሚስ ኮርኒሊያ በኋላ ለቃው ወደ ምድር ቤት እስክትወርድ ድረስ ይዛው ወደ ነበረው ክፍል ጆይስ ፊት ፊት አየመራች ሳቤላ እየተከተለች ገቡ " ዕቃውን ከጋሪው ያወረደውና አንድ ረዳቴ ሆነው አስገቡት " ጆይስ የሚያስቀምጥበትን አሳየችው " ሰውየው ጓዟን አደራጅቶ የታሰሩትን ሳጥኖች ፈትቶ ወጣ " ሳቤላ እንደ ሐውልት ድርቅ ብላ ቁማ ቀረች " ልብሷን ለመቀየር እንኳን አልሞከረችም "
“ ሌላ ምን የማደርግልሽ ነገር አለ ?” አለቻት ጆይስ »
ከመድረሷ ጀምሮ እንዳትታወቅ መሥጋት የጀመረችው በተለይም የጆይስን ንቁ ዐይን በጣም ስለ ፈራች ነበርና ቶሎ አንድትወጣላት ብላ ምንም እንደማትፈልግ ነገረቻት
“ የምትፈልጊው ነገር ቢኖር ደውይ ሐና የምትፈልጊውን ትታዘዛለች " ብላት ወጥታ ሔደች " በሩ እንደገና ሲከፈት ወይዘሮ ሳቤላ ቬን ቆቧን አውልቃው ነበር » ቶሎ አለችና አንሥታ እንደገና ከራሷ ላይ ደፋችው በሩን የከፈተችው ጆይስ ነበረች "
“ ብቻሽን ወደታች ለመውረድ መንገዱ ይጠፋሽ ይሆን ማዳም ? አለቻት።
“አይጠፋኝም" አለች ሳቤላ "ወይ ጉድ ሳቤላ ኢስት ሊን ገብታ መውጫና መግቢያ ሊጠፋት !
ወይዘሮ ሳቤላ ቀስ ብላ ልብሷን ቀየረች ምንም ቢሆን የባለቤቶቹን ዐይን
ማየቱ ላይቀርላት ጊዜ መውሰድ ጥቅም እንደሌለው ተሰማት " በተፈጥሮም ሆነ በጥበብ ኃይል ፍጹም ተለውጣ ሌላ ስለ መሰለች የመታወቅ ሥጋቷ እንኳን ይህን ያህል አልነበረም ይሁንና እንባዋ አንድ ጊዜ ከፈነዳ ጨርሳ ከራሷ ቁጥጥር ውጭ
እንደምትሆንና ነገሩ ሁሉ እንደሚበላሽ አሰበች " ገንፍሎ የመጣባትን የትዝታና የሆድ ብሶት ስሜት በብዙ ትንንቅ ገታችው " በርግጥ ዓለሟን አይታ ወደ አደገችበት የትዳርን ክብር የባልን ፍቅር ወደ አጣጣመችበት ቤቷ ወደ ኢስት ሊን እንዲሁ ሁና መመለስ መራር ፈተና ነው አስጨናቂ የመንፈስ ሽብር ነው " አሁን ግን
ከመቻል በቀር ሌላ አማራጭ የላትም ስለዚህ ራሷን ተቆጣጥራ የተደቀነባትን ፈተና
ተቀብላ ለመቻል ትዕግሥትንና ብርታትን ለማግኘት ከአልጋዋ ጎን ተንበርክካ ጸለየች።
ከዚህ በላይ ለመቆየት
ምክንያት አልነበራትም
ስለዚህ ጧፍ እያበራች ደረጃውን ወርዳ ወደ ሳሎኑ አመራች ስትገባ ሁሉ ነገር ተዘጋጅቷል " የሻይ ማቅረቢያው ከጠረጴዛው ተቀምጦ የሻዩ ጀበና ይንሿሿል ።
ሻይዋን አሰናድታ የራቧን ያል በላች የተለያዩ ሐሳቦች በአእምሮዋ ይመላለሱባት ጀመር ።ልጆቹ ከየትኛው ክፍል ይሆኑ ? ሚስተርና ሚስዝ ካርላይል ራት
እየበሉ ይሆን ? ደወሎች አሁንም አሁንም ሲደወሉ አሽከሮች ወዲያ ወዲህ ሲሉ ትሰማለች " እሷም በልታ አበቃችና ደወለች።
አንዲት አለባበሷ የጸዳ ነቃ ያለች ግንባረ ፍት ልጅ መጣችና ዕቃውን
አነሣች ጆይስ እንዳለችው የሳሎኑ ሠራተኛ ያስተማሪቱ ተላላኪ የተባለችው ሐና ነበረች " ሳቤላ ብቻዋን እንደተቀመጠች አንድ ድምፅ ሰማች ከመደንገጧ
የተነሣ ልቧ ደረቷን ሰንጥቆ የሚወጣ መስሎ ዘለለ ኤሌክትሪክ የነዘራት ይመስል ከተቀመጠችበት ወንበር ብድግ አለች ።
ነገሩ ማንንም የሚያስደነግጥ አልነበረም የሰማችው ድምፅ የልጆች ንግግር ነበር የልጆቿ!ምናልባት ልጆቹን ወደ እሷ ዘንድ እያመጧቸው ይሆን ? ከጭንቀቷ የተነሣ እንደ ወናፍ ከፍ ዝቅ የሚለው ደረቷን በእጀዋ ድግፍ አድርጋ ያዘችው"
እሱስ ከክፍል ክፍል ሲተላለፉ ኖሯል የስማቻቸው ድምፆቹ ቀስ በቀስ ጠፉ።ምናልባትም ራት በልተው ወደ መኝታቸው እየሔዱ ይሆናል አዲሱን ሰዓቷን አየች"
አንድ ሰዓት ተኩል ሆኖ ነበር የዱሮውን በዚህኛው ለውጣዋለች ከድሮዎቹ ጥቃቅን ጌጦች ሁለት ብቻ አስቀርታ ሌሎቹን ወደ ኢስት ሊን ካመጣቻቸው እንዳይታወቁባት ፈርታ በመሸጥ ወይም በመለወጥ ጨርሳቸዋለች " ያስቀረቻቸው ሁለት
ጌጦችም አንድ በትንሹ የተሠራ የናቷ ምስል ነው "
ሌላው እሷና ፍራንሲዝ ሌቪሰን መጀመሪያ ሲገናኙ በድንገት የተሰበረው ትንሽ የወርቅ መስቀል ነው እንደ
ሚታወሰው ይህ ባለ ሰባት አረንጓዴ ዕንቁ ቀለበት የናቷ ስጦታ ነበር ሁለቱን ነገሮች ከሷ ልትለያቸው አልፈለገችም ስለዚህ በጥንቃቄ አሽጋ ማንም በቀላሉ አንዳያያቸው ከልብስ ሳጥኗ ውስጥ በሥር አስቀመጠቻቸው » አሁን ሰዓቷን እንዳየች ወዲያው ፒተር ገባ።
ወደ ላሎን መሔድ ትችያለሽ ?” አላት
ምናልባት አልደከመሽ እንደሆነ እሜቴ ሊያነጋግሩሽ ይፈልጋሉ አላት። ዐይኗ ጭጋግ ለበሰ ያ መራራ ስዓት ደረሰ ሚስተር ካርይልን ፊት ለፊት
ልትግናኘው ነው " ፒተር ከፍቶ በያዘው መዝጊያ ዐልፋ ሔደች » ፊቷና ከንፈሮቿ 0መድ እንደ ለበሱ ተሰማት ፊቷን ከሰውየው ፊት ዘወር አደረገችው "
ሚስዝ ካርላይል ብቻቸውን ናቸው ? አለችው ዋናው ጥያቄዋ ግን የሚስተር ካርላይልን መኖር ለማወቅ ነበር።
" ብቻቸውን ናቸው " ጌታዬ ዛሬ ከውጭ ራት አለባቸው ባልሳሳት አንቹ ማዳም ቫይን መሰልሺኝ ?አላት በእንግሊዝኛው አባባል መምጣቷን ሊነግር የሳሎኑን የመዝጊያ እጀታ እንደ ጨበጠ »
አሷም በፈረንሣዊኛው አጠራር “ ማዳም ቬን ” ብላ አረመችው።
“ ማዳም ቬን መጥተዋል
አለ ፒተር እንግዳይቱን ወደ
ውስጥ እንድትገባ በእጁ አመለከታት ባርባራ በቀንዲሉ ብርሃን ፊት ለፊት ተቀምጣለች አንድ ጊዜ ሳቤላ ከባሏ ጋር ሁና ከቤተ ክርስቲያኑ ግቢ ባርባራን አይታት ነበር “ ማን መሆንዋን ሚስተር ካርላይልን ጠይቃው ባርባራ ሔር ናት ያላት ጊዜ ከነበረችበት ሁኔታ የጨመረች አትመስልም በዚያን ጊዜ ባርባራ ሔር
ነበረች «ዛሬ ባርባራ ካርላይል ሆናለች " ያን ጊዜ ሳቤላ ካርላይል የነበረችው ደግሞ ዛሬ ያ ሁሉ ተገላብጦ ሳቤላ ቬን ሆናለች "
👍11
ሳቤላ ባርባራ ሔርን እንደዚህ ምሽት አምሮባት አይታት የምታውቅ አልመ
ሰላትም። ባርባራ ከሁሉ የምትወደውንና ለሷም የሚስማማትን ሰማያዊ የማታ ልብስ ባንገቷ የወርቅ ሐብል በክንዶቿ የወርቅ አምባሮች አጥልቃለች » የሚያምረው ፊቷ እንደ ወትሮው ይስባል " ጉንጮቿ የጽጌረዳ አበባ መስለው ያሳሳሉ " ዐይኖቿ
ይንቦግቦጋሉ ላመል ቀላ ያለው ጸጉሯ ብዛቱ ከፊት ለፊቷ ከተቀመጠችው ምጥጥ ካለችው ሴትዮ ጸጉር ጋር ሲነጻጸር ልዩነቱ የሰማይና የምድር ያህላል ።
ባርባራ ተነሥታ የጅ ሰላምታ ሰጥታ ተቀበለቻት መንገድ እንደ ዋልሽ ነሽ ጉዞው በጣም እንዳላደከመሽ ተስፋ አደርጋለሁ "
ሳቤላ እምብዛም ያልተሰማ ነገር አጉመተመችና የቀረበላትን ወንበር ጨለም
ወዳለው ጥግ ገፋ አደረገችው "
“ አመመሽ እንዴ ? አለቻት ባርባራ ፊቷ ያለመጠን ሲገረጣ ተመልክታ "
“ አላመመኝም ” አለች ዝቅ ባለው ድምጿ „ “ትንሽ ስለ ደከመኝ ነው ”
“እንግዲያው ሔደሽ ብትተኝና ነገ ጧት ባነጋግርሽ ይሻላል ?”
ሳቤላ ግን ባይሆን የመጀመሪያው ንግግር በፀሐይ ብርሃን ከሚሆን ይልቅ በሻማ ብርሃን እንዲሆንላት ፈለገች
“ ፊትሽ እኮ ባንድ ጊዜ ተለዋወጠብኝ እኔማ አሞሽ እንደሆነ ፈርቸ ነው ”
“ ብዙውን ጊዜ መልኬ እንደዚሁ ሲሆን አንዳንድ ጊዜ ግርጣቱ ይጨምራል"
ጤናዬ ግን ደኅና ነው "
“ በደንብ እንደምትስማሚን ሚስዝ ላቲመር ጽፋልኛለች " ለመጣሽበት ሥራም ለኑሮሽም እንደሚስማማሽ ተስፋ አደርጋለሁ " ኢንግላንድ ውስጥ ብዙ ጊዜ ተቀምጠሻል ? ”
“ ዱሮ በልጅነቴ ”
ሚስዝ ላቲመር እንደ ፃፈችልኝ ባልሳሳት ባልሽም ልጆቶሽም ሙተውብሻል።
" ሁሉም አልቀውብኛል " አለቻት አሁንም ዛል ባለ ድምጿ"
አቤት ! አቤት የልጆችን ሞትስ አያምጣው እኔ ምንም ብሆን ከልጄ
መለየት አይሆንልኝም "
“ አዎን መራርና ሊችሉት የሚያስጨንቅ መከራ ነው " አለች ሳቤላ በልቧ
ታውጠነጥን ነበር " ሚስዝ ካርላይል እንግዳይቱ ስለምታስተምራቸው ልጆች ማስረዳት ጀመረች።
"ልጆቹ ሚስተር ካርላይል ከመጀመርያ ሚስቱ የወለዳቸው እንጂ የኔ አለመሆናቸውን ሚስስ ላቲመር ሳትነግርሽ አልቀረችም እናቲቱ ጥላቸው ስለ ኮበለለች
በተለይ ሴቱቱ ልጅ ደስተኛ አይደለችም " መቸም ነገሩ ሲያስቡት ያንቀጠቅጣል ።
ግን ሙታለች ሲሉ የሰማሁ መሰለኝ ” አለች ሳቤላ ርዕስ ለማስለወጥ በመፈለግ ሚስዝ ካርላይል ግን ያልሰማች ይመስል ነገርዋን ቀጠለች "
“ ሚስተር ካርላይል የሟቹ የሎርድ ማውንት እስቨርንን ልጅ እመቤት ሳቤላ
ቬንን አገባ " መቸም በጣም ቆንጆ ነበረች " ግን ለባሏ እስከዚሀም ደንታ የነበራት
አልመሰለኝም " ያም ሆነ ይህ ጥላው እልም አለች "
'' አቤት ! እንዴት ያለ አሳዛኝ ነገር ነው ? አለች ሳቤላ ታዛቢ ብቻ ሳትሆን
መናገር ስለ ነበረባት "
“ ማሳዘን ብቻ ? ያረመኔ የወራዳ ሥራ ነው እንጂ " በሕይወት ካሉት ወንዶችና
ባሎች ሁሉ ከሚስተር ካርላይል ጋር የሚስተካከል የለም " እሱ እንደዚህ ያለ ውለታ የሚከፈለው ሰው አልነበረም እሷ ግን በባሏ ላይ ሌላ መውደዷን ማንም አልጠረጠራትም ካርላይል ይህን ሁሉ ሳያስበው ከቤቱ በእንግድነት አስጠግቶት ከነበረው ከፍራንሲዝ ሌቪሰን ጋር ተመሳጥራ አብራው ኮበለለች ዛሬ ሰር ፍራንሲዝ ተብሏል " ለምን እንደዚህ እንዳደረገች አሁንም ወደ ፊትም ለሚስተር ካርላይልም
ሆነ ለሌሎቹ ሁሉ ምስጢር እንደ ሆነ ይኖራል ።
ማዳም ቬን መነጽሯን አስተካከለች "
በርግጥ ውርደቱ ከልጆቹ ጋር ይቀራል እናታቸው
“ሙታ የለ? ” አለቻት ሳቤላ ነግሯን ሳትጨርስ "
ሙታለች ግን ሰው ጣንቱን በልጆቹ በተለይ በሴቲቱ ላይ መቀሰሩን አያስቀረውም አሁንም አሁንም እናታቸውን ያነሣሉ ትለኛለች ዊልሰን አንቺ ግን
አደራሽን ለዚህ ነገር መንግድ አትስጫቸው ቢረሷት ይሻላል " ሚስተር ካርላይል ቢሆን እናታቸው ስለሆች ሊረሱለት ስለ አልቻሉ ነው እንጂ የሷን ትዝታ ከልባቸው ጨርሶ ፍቆ ቢያጤፋው ይወድ ነበር " ልጅቱም የናቷ ዕድል እንዳያገኛት ደኅና አድርገሽ እንደምታስተምሪያት አምናለሁ
“እሞክራለሁ ” አለች ሳቤላ ውስጥ ውስጧ ካነጋገሯ የበለጠ ግለት እየፈጃት
ልጆቹስ ከእርስዎ ጋር ተላምደዋል ?
"አይ ! እኔ ከልጆች ጋር መዳረቅ መቸ እወድና " የኔዎቹም ሲያድጉ ከሕፃናት መጫወቻቸውና ከትምህርት ቤታቸው እንዲውሉ እንጂ አላስቀርባቸውም "
በሞግዚት ሊሰሩ የሚችሉት ነገሮች ሁሉ በሞዚቲቱ ይፈጸሙ ሞግዚቲቱ ግን እምነት የሚጣልባት መሆኑን ማረጋግጥ ያስፈልጋል " የልጆቹን ጩኸት ጫጫታ ረብሻ ሁሉ እሷ ትቻለው ቦታዋ ከልጆች ጋር ከልጆቼ መዋያ ነው » ስለልጆቹ ለሌላ አሳልፌ የማልሰጠው ጉዳይ የሥነ ሥርዓት ሥልጠናቸውን ነው በየቀኑ
በተወሰነ ሰዓት ልጆቹን በዙሪያዬ ሰብስቤ መልካም ሥርዓት እንዲማሩ የሕይወት
ግዴታዎችን እንዲያወቁ ማድረግ አለብኝ " ይህ የናት ተግባር ነው » ሌላውን ሞግዚት ትሥራ » አንድ ልጅ የሚያግባባና ልብን የሚማርክ የእርጋታ ምክር ካልሆነ በቀር ሌላ ነገር ከናቱ መስማት የለበትም » እናቲቱ ደግሞ ሁልጊዜ ከልጆች
ጋር ከዋለች ሁልጊዜ መልካም ነገር ብቻ መናገር አትችልም "
ሳቤላ በሚስዝ ካርይል ሐሳብ ተስማማች "
እኔ መጀመሪያ ወደ ኢስት ሊን ስገባ የሚስተር ካርላይልን ልጆች አሁን
በምልሽ ሥልጠና ረገድ ሚስ ማኒንግ በደንብ ይዛቸው ነበር ትንሹን እንኳን ሳትተው ጧት ጧት ለአጭር ጊዜ ከእሷ ጋር ትይዛቸዋለች እኔም ይዞታዋ ጥሩ መሆኑን አይቼ ጣልቃ አልግባሁም እሷ ከሔዶች በኋላ ይኸው አንድ ወር መሆኑ ነው እኔ ራሴ ያዝኳቸው እሷ በጣም ተስማምታቸው ነበር አንቺም በሴቲቱ ልጅ ሙሉ ኃፊነት ይኖርሻል በትምህርት ሰዓትና ከዚያ ውጭም ካንቺ አትለይም
ጓደኛሽ ትሆናለች "
“ ኃላፊነቱን ለመቀበል ዝግጁ ነኝ " ለመሆኑ ልጆቼ ደኅና ናቸው ? ጤንነታቸው ጥሩ ነው ?
“ ደኅና ናቸው " ባለፈው ጊዜ ኩፍኝ ይዟቸው ነበር " አሁን ሲለቃቸው በትልቁ ልጅ ሳል ተከለበት " ሚስተር ዌይንራይት እያደገ ሲሔድ ይለቀዋል ይለናል "
“ እስካሁንም ያስለዋል ማለት ነው ?
“ አዎን ! ማታና ጧት ሲሆን ያስለዋል " ባለፈው ሳምንት ሚስ ካርላይል ዘንድ ሔደው ጥቂት አምሽተው መጡ ። ቀኑም ጨፍኖ ውሎ ነበር ከመጣ በኋላ
ልቡ ውልቅ እስኪል አሳለው እንደዚያን ዕለት ሆኖ ሲስል ሰምተነው አናውቅም" ሚስተር ካርላይል ሁኔታው በጣም አሳሰበውና ምግቡን አቋርጦ ወደ ልጆቹ ቤት በመሔድ ልጁ ይህን ሳሉን እስካልተወው ድረስ ማታ ጭራሽ እንዳይወጣ ብሎ ለጆይስ አጥብቆ ነገራት ።
“የሳንባ በሽታ ይሆን ? አለች ሳቤላ።
“ አይመስለኝም !ይዞታው የማይድን አይነት አይደለም » ሳሉም ቀስ በቀስ ይለቀዋል ነው የሚለን ሐኪሙ ዌይንራይትም " ልጆቹም ቢሆኑ ባባታቸው በኩል
በዘራቸው የወረደ በሽታ የለባቸውም " በናታቸውም በኩል የምጠረጥርበት ምክንያት የለኝም • በርግጥ እናታቸው ገና በልጅነቷ ብትቀጭም በአደጋ እንጂ "
በበሽታ አልሞተችም " ስንት ልጆች ነበሩሽ ማዳም ቬን አለቻት ድንገት ርዕሷን ለውጣ።
ሦስትና አንድ ባራስነቱ የሞተ ሕፃን
“አቤት አቤት ! አራት ልጅ ማጣት!በምን ሞቱ?” አለች ባርባራ እያዘነች
ሁሉም በየራሳቸው በሽታ አለቁ ”
አለች እንደ ልብ በማይሰማ ድምፅ
“ከባልሽ በፊት ነበር የሞቱት ? ካልሆነ መቸም ኀዘኑ አይቻልም " "
“ ሕፃኑ በኋላ ነው የሞተ " አለች በግንባሯ የተንቆረዘዘውን የላብ ጤዛ እየጠረገች ሰውነቷ እንደ ታወከ መንፈሷ እንደ ተረበሸ ያስተዋለችው ባርባራ ስለ
ልጆቿ ስለ አነሣችባት ሀዘኑን የቀሰቀችባት መሰላት።
ሰላትም። ባርባራ ከሁሉ የምትወደውንና ለሷም የሚስማማትን ሰማያዊ የማታ ልብስ ባንገቷ የወርቅ ሐብል በክንዶቿ የወርቅ አምባሮች አጥልቃለች » የሚያምረው ፊቷ እንደ ወትሮው ይስባል " ጉንጮቿ የጽጌረዳ አበባ መስለው ያሳሳሉ " ዐይኖቿ
ይንቦግቦጋሉ ላመል ቀላ ያለው ጸጉሯ ብዛቱ ከፊት ለፊቷ ከተቀመጠችው ምጥጥ ካለችው ሴትዮ ጸጉር ጋር ሲነጻጸር ልዩነቱ የሰማይና የምድር ያህላል ።
ባርባራ ተነሥታ የጅ ሰላምታ ሰጥታ ተቀበለቻት መንገድ እንደ ዋልሽ ነሽ ጉዞው በጣም እንዳላደከመሽ ተስፋ አደርጋለሁ "
ሳቤላ እምብዛም ያልተሰማ ነገር አጉመተመችና የቀረበላትን ወንበር ጨለም
ወዳለው ጥግ ገፋ አደረገችው "
“ አመመሽ እንዴ ? አለቻት ባርባራ ፊቷ ያለመጠን ሲገረጣ ተመልክታ "
“ አላመመኝም ” አለች ዝቅ ባለው ድምጿ „ “ትንሽ ስለ ደከመኝ ነው ”
“እንግዲያው ሔደሽ ብትተኝና ነገ ጧት ባነጋግርሽ ይሻላል ?”
ሳቤላ ግን ባይሆን የመጀመሪያው ንግግር በፀሐይ ብርሃን ከሚሆን ይልቅ በሻማ ብርሃን እንዲሆንላት ፈለገች
“ ፊትሽ እኮ ባንድ ጊዜ ተለዋወጠብኝ እኔማ አሞሽ እንደሆነ ፈርቸ ነው ”
“ ብዙውን ጊዜ መልኬ እንደዚሁ ሲሆን አንዳንድ ጊዜ ግርጣቱ ይጨምራል"
ጤናዬ ግን ደኅና ነው "
“ በደንብ እንደምትስማሚን ሚስዝ ላቲመር ጽፋልኛለች " ለመጣሽበት ሥራም ለኑሮሽም እንደሚስማማሽ ተስፋ አደርጋለሁ " ኢንግላንድ ውስጥ ብዙ ጊዜ ተቀምጠሻል ? ”
“ ዱሮ በልጅነቴ ”
ሚስዝ ላቲመር እንደ ፃፈችልኝ ባልሳሳት ባልሽም ልጆቶሽም ሙተውብሻል።
" ሁሉም አልቀውብኛል " አለቻት አሁንም ዛል ባለ ድምጿ"
አቤት ! አቤት የልጆችን ሞትስ አያምጣው እኔ ምንም ብሆን ከልጄ
መለየት አይሆንልኝም "
“ አዎን መራርና ሊችሉት የሚያስጨንቅ መከራ ነው " አለች ሳቤላ በልቧ
ታውጠነጥን ነበር " ሚስዝ ካርላይል እንግዳይቱ ስለምታስተምራቸው ልጆች ማስረዳት ጀመረች።
"ልጆቹ ሚስተር ካርላይል ከመጀመርያ ሚስቱ የወለዳቸው እንጂ የኔ አለመሆናቸውን ሚስስ ላቲመር ሳትነግርሽ አልቀረችም እናቲቱ ጥላቸው ስለ ኮበለለች
በተለይ ሴቱቱ ልጅ ደስተኛ አይደለችም " መቸም ነገሩ ሲያስቡት ያንቀጠቅጣል ።
ግን ሙታለች ሲሉ የሰማሁ መሰለኝ ” አለች ሳቤላ ርዕስ ለማስለወጥ በመፈለግ ሚስዝ ካርላይል ግን ያልሰማች ይመስል ነገርዋን ቀጠለች "
“ ሚስተር ካርላይል የሟቹ የሎርድ ማውንት እስቨርንን ልጅ እመቤት ሳቤላ
ቬንን አገባ " መቸም በጣም ቆንጆ ነበረች " ግን ለባሏ እስከዚሀም ደንታ የነበራት
አልመሰለኝም " ያም ሆነ ይህ ጥላው እልም አለች "
'' አቤት ! እንዴት ያለ አሳዛኝ ነገር ነው ? አለች ሳቤላ ታዛቢ ብቻ ሳትሆን
መናገር ስለ ነበረባት "
“ ማሳዘን ብቻ ? ያረመኔ የወራዳ ሥራ ነው እንጂ " በሕይወት ካሉት ወንዶችና
ባሎች ሁሉ ከሚስተር ካርላይል ጋር የሚስተካከል የለም " እሱ እንደዚህ ያለ ውለታ የሚከፈለው ሰው አልነበረም እሷ ግን በባሏ ላይ ሌላ መውደዷን ማንም አልጠረጠራትም ካርላይል ይህን ሁሉ ሳያስበው ከቤቱ በእንግድነት አስጠግቶት ከነበረው ከፍራንሲዝ ሌቪሰን ጋር ተመሳጥራ አብራው ኮበለለች ዛሬ ሰር ፍራንሲዝ ተብሏል " ለምን እንደዚህ እንዳደረገች አሁንም ወደ ፊትም ለሚስተር ካርላይልም
ሆነ ለሌሎቹ ሁሉ ምስጢር እንደ ሆነ ይኖራል ።
ማዳም ቬን መነጽሯን አስተካከለች "
በርግጥ ውርደቱ ከልጆቹ ጋር ይቀራል እናታቸው
“ሙታ የለ? ” አለቻት ሳቤላ ነግሯን ሳትጨርስ "
ሙታለች ግን ሰው ጣንቱን በልጆቹ በተለይ በሴቲቱ ላይ መቀሰሩን አያስቀረውም አሁንም አሁንም እናታቸውን ያነሣሉ ትለኛለች ዊልሰን አንቺ ግን
አደራሽን ለዚህ ነገር መንግድ አትስጫቸው ቢረሷት ይሻላል " ሚስተር ካርላይል ቢሆን እናታቸው ስለሆች ሊረሱለት ስለ አልቻሉ ነው እንጂ የሷን ትዝታ ከልባቸው ጨርሶ ፍቆ ቢያጤፋው ይወድ ነበር " ልጅቱም የናቷ ዕድል እንዳያገኛት ደኅና አድርገሽ እንደምታስተምሪያት አምናለሁ
“እሞክራለሁ ” አለች ሳቤላ ውስጥ ውስጧ ካነጋገሯ የበለጠ ግለት እየፈጃት
ልጆቹስ ከእርስዎ ጋር ተላምደዋል ?
"አይ ! እኔ ከልጆች ጋር መዳረቅ መቸ እወድና " የኔዎቹም ሲያድጉ ከሕፃናት መጫወቻቸውና ከትምህርት ቤታቸው እንዲውሉ እንጂ አላስቀርባቸውም "
በሞግዚት ሊሰሩ የሚችሉት ነገሮች ሁሉ በሞዚቲቱ ይፈጸሙ ሞግዚቲቱ ግን እምነት የሚጣልባት መሆኑን ማረጋግጥ ያስፈልጋል " የልጆቹን ጩኸት ጫጫታ ረብሻ ሁሉ እሷ ትቻለው ቦታዋ ከልጆች ጋር ከልጆቼ መዋያ ነው » ስለልጆቹ ለሌላ አሳልፌ የማልሰጠው ጉዳይ የሥነ ሥርዓት ሥልጠናቸውን ነው በየቀኑ
በተወሰነ ሰዓት ልጆቹን በዙሪያዬ ሰብስቤ መልካም ሥርዓት እንዲማሩ የሕይወት
ግዴታዎችን እንዲያወቁ ማድረግ አለብኝ " ይህ የናት ተግባር ነው » ሌላውን ሞግዚት ትሥራ » አንድ ልጅ የሚያግባባና ልብን የሚማርክ የእርጋታ ምክር ካልሆነ በቀር ሌላ ነገር ከናቱ መስማት የለበትም » እናቲቱ ደግሞ ሁልጊዜ ከልጆች
ጋር ከዋለች ሁልጊዜ መልካም ነገር ብቻ መናገር አትችልም "
ሳቤላ በሚስዝ ካርይል ሐሳብ ተስማማች "
እኔ መጀመሪያ ወደ ኢስት ሊን ስገባ የሚስተር ካርላይልን ልጆች አሁን
በምልሽ ሥልጠና ረገድ ሚስ ማኒንግ በደንብ ይዛቸው ነበር ትንሹን እንኳን ሳትተው ጧት ጧት ለአጭር ጊዜ ከእሷ ጋር ትይዛቸዋለች እኔም ይዞታዋ ጥሩ መሆኑን አይቼ ጣልቃ አልግባሁም እሷ ከሔዶች በኋላ ይኸው አንድ ወር መሆኑ ነው እኔ ራሴ ያዝኳቸው እሷ በጣም ተስማምታቸው ነበር አንቺም በሴቲቱ ልጅ ሙሉ ኃፊነት ይኖርሻል በትምህርት ሰዓትና ከዚያ ውጭም ካንቺ አትለይም
ጓደኛሽ ትሆናለች "
“ ኃላፊነቱን ለመቀበል ዝግጁ ነኝ " ለመሆኑ ልጆቼ ደኅና ናቸው ? ጤንነታቸው ጥሩ ነው ?
“ ደኅና ናቸው " ባለፈው ጊዜ ኩፍኝ ይዟቸው ነበር " አሁን ሲለቃቸው በትልቁ ልጅ ሳል ተከለበት " ሚስተር ዌይንራይት እያደገ ሲሔድ ይለቀዋል ይለናል "
“ እስካሁንም ያስለዋል ማለት ነው ?
“ አዎን ! ማታና ጧት ሲሆን ያስለዋል " ባለፈው ሳምንት ሚስ ካርላይል ዘንድ ሔደው ጥቂት አምሽተው መጡ ። ቀኑም ጨፍኖ ውሎ ነበር ከመጣ በኋላ
ልቡ ውልቅ እስኪል አሳለው እንደዚያን ዕለት ሆኖ ሲስል ሰምተነው አናውቅም" ሚስተር ካርላይል ሁኔታው በጣም አሳሰበውና ምግቡን አቋርጦ ወደ ልጆቹ ቤት በመሔድ ልጁ ይህን ሳሉን እስካልተወው ድረስ ማታ ጭራሽ እንዳይወጣ ብሎ ለጆይስ አጥብቆ ነገራት ።
“የሳንባ በሽታ ይሆን ? አለች ሳቤላ።
“ አይመስለኝም !ይዞታው የማይድን አይነት አይደለም » ሳሉም ቀስ በቀስ ይለቀዋል ነው የሚለን ሐኪሙ ዌይንራይትም " ልጆቹም ቢሆኑ ባባታቸው በኩል
በዘራቸው የወረደ በሽታ የለባቸውም " በናታቸውም በኩል የምጠረጥርበት ምክንያት የለኝም • በርግጥ እናታቸው ገና በልጅነቷ ብትቀጭም በአደጋ እንጂ "
በበሽታ አልሞተችም " ስንት ልጆች ነበሩሽ ማዳም ቬን አለቻት ድንገት ርዕሷን ለውጣ።
ሦስትና አንድ ባራስነቱ የሞተ ሕፃን
“አቤት አቤት ! አራት ልጅ ማጣት!በምን ሞቱ?” አለች ባርባራ እያዘነች
ሁሉም በየራሳቸው በሽታ አለቁ ”
አለች እንደ ልብ በማይሰማ ድምፅ
“ከባልሽ በፊት ነበር የሞቱት ? ካልሆነ መቸም ኀዘኑ አይቻልም " "
“ ሕፃኑ በኋላ ነው የሞተ " አለች በግንባሯ የተንቆረዘዘውን የላብ ጤዛ እየጠረገች ሰውነቷ እንደ ታወከ መንፈሷ እንደ ተረበሸ ያስተዋለችው ባርባራ ስለ
ልጆቿ ስለ አነሣችባት ሀዘኑን የቀሰቀችባት መሰላት።
👍9🔥1
“ ዝርዝር ነገር በመጠየቄ እንደትቀየሚኝ አምናለሁ ሚስዝ ላቲመር የጨዋ ልጅ እንደ ነበርሽ በጨዋ ደንብ እንዳደግሽ ጽፋልኛለች
“ አዎ ውልደቴም አስተዳደጌም ከጨዋ ቤተሰብና በጨዋ ደንብ ነበር።
“ አዎን የጨዋ Aጅ ያስታውቅ የለ ድኅነት እንዲህ ድንገት ግልብጥ ብሎ ሲወድቅብን ያሳዝናል መቸም እንዳሁኑ በአስተማሪነት እቀጠራለሁ ብለሽ ያላሰብሺው ነገር መሆኑን አልጠራጠርም ”
ፈገግታ ብጤ በሳቤላ ከንፈሮች ዘረር አለ ።
" የለም በጭራሽ አስቤው አላውቅም ነበር ” አለቻት "
“ ባለቤትሽ የተወልሽ ሀብት አልነበረም ?
“ እሱ ሲሞት ሁሉ ነገር አብሮ ሞተ " ባዶ እጄን ቀረሁ " አለቻትና ሚስዝ
ካርይል በአነጋገሯና በገጽታዋ አዝና ስትተክዝ አንዲት ሠራተኛ ገባች "
“ልጁ ልብሱ ወልቆለት እርስዎን ይጠብቃል ትላለች ሞግዚቲቱ ... እሜቴ"
አለች ሠራተኛዋ "
ሚስዝ ካርላይል ተነሣችና መንገድ ከጀመረች በኋላ አመነታች "
ለዛሬ እዚህ ይምጣ መጐናጸፊያ ደርባ ወዲህ እንድታመጣው ለሞግዚቲቱ
ንገሪያት አሁን የልጄ የራቱ ሰዓት ነው '' አለች ፈገግ አለች ወደ ሳቤላ ዞር ብላ"
" አሁን ሚስተር ካርላይል ስለሌለ ሕፃኑንም ለአንድ ጊዜ ወደዚህ ላስመጣው
እችላለሁ " አንዳንድ ጊዜ እኔም ስወጣ ሞግዚቲቱም ብትሆን ልትመግበው ትችላለች » "
በልጁ ምክንያት ከቤት አይቆዩም ማለት ነው ?”
" በጭራሽ እኔና ሚስተር ካርላይል ውጭ ማምሸት ካለብን ልጁን ሞግዚቲቱ ትንከባከበዋለች " ምንም ቢሆን የባሌን ፍሳጎት በልጁ ምክንያት አላሰናክለውም " ባሌን በጣም እወደዋለሁ "
ሞግዚቲቱ ዊልሰን መጎናጸፊያውን ገለጥ አድርጋ ሕፃኑን ከሚስዝ ካርላይል ጭን ላይ አኖረችው " የደስ ደስ ያለው የስድስት ወሩ ሕፃን ቆንጅዬ ነበር " የሚያምሩ ዐይኖቹን አፍጥጦ " ራሱን ቀና አድርጎ የቀንዲሉን ብርሃን እየተመለከተ ክንዶንቹን ያማታ ጀመር ንጹሕ ንፁህ ነጭ ልብሱን ለብሶ የሌሊት ቆቡን ደፍቶ ከናቱ ጋር
ሲያዩት ደስ የሚል ነበር እሷም በዘመኗ አሁን ሚስዝ ካርላይል ከተቀመጠችበት
ወንበር ተቀምጣ ያሁኑን ሕፃን የመሰለ ቆንጆ በጉልበቷ አስቀምጣ ታይታበታለች ምን ይሆናል ያ ሁሉ ዐለፈ " በትኩሳት የሚያቃጥለው ራሷን ከእጅዋ ላይ አስደግፋ እርር ትክን እያለች በቅናት መንገብገብ ጀመረች
ዊልሰን ሁኔታዋንና አለባበሷን ሁሉ ከእግር እስከ ራሷ ካስተዋለቻት በኋሳ የማስተማር ሥራዋ ከመልኳ የማይሻል ከሆነ ሉሲ ቄስ ትምህርት ቤት መሔድ አንደ ሚሻላት ራሷ ለራሷ ገምግማ ስታበቃ “ ልቆይ እሜቴ ” አለች -
ሒጂ ሲያስፈልግ
እደውልልሻለሁ “
ልጁ ራቱን በልቶ መተኛቱ ቀረና ጨዋታ ጀመረ አጆቹን ወደ መብራቱ ዘርግቶ እየተወራጨ ጮኽቱን ቀጠለ እናቱም አስተካክላ ይዛ ትክ ብላ ታየውና
እቅፍ አድርጋ እየመላለሰች ጨመጨመችው » ከዚያ ደሞ አቅፍ አድርጋ ካነሳችው በኋላ ቀጥ አድርጋ አስቀመጠችውና ወደ ማዳም ቬን ዞር ብላ እንዲህ የሚያምር ልጅ አይተሽ ታውቂያለሽ ? አለቻት "
በጣም የሚያምር ልጅ ነው ግን እርስምን አይመስልም " አለቻት በስንት መከራ ተጨንቃ "
"በአካል ውዱን ባሌን ነው የሚመስል » ሚስተር ካርላይልን ስታይው …"
አለችና ባርባራ የምታዳምጥ መስላ ጆሮዋን ዘንበል አደረገች
« ሚስተር ካርላይል መልከ መልካም ናቸው መሰል ? አለች ምስኪኗ ሳቤላ ·
ባርባራ ንግግሯን አቋርጣ ዝም ስትል ጊዜ ለሷ ፋታ ለመስጠት አሰባ
ያደረገችው መስሏት "
መልከ ቀና ነው ዋናው የሚማርከኝ ግን መልኩ አይዶለም መሳይ የሌለው የአውነት ሰው በማንም ዘንድ የተከበረ የታፈረና የተወደደ ሰው ነው
እሱን የማታደንቅ ያቺ የፊት ሚስቱ ብቻ ነበረች " ሚስተር ካርላይልን ባል ብላ
ኪያዘች በኋላ እንዴት በሱ ላይ ሌላ ልትፈልግ እንደ ቻለች እንዴት ጥላው እንደ
ጠፋች የእሱን ማንነት ለሚያውቁ ሰዎች ሁሉ አስግራሚ ምስጢር እንደሆነ ነው ስትላት ነገሩ መረራት አንጀቷን አፍተለተላት እንዲያውም ደርሶ ጮኺ እሪ በይ የሚል ንዴት መጣባት ልትለቀው ስትል ለጥቂት መለሰችው
ከደጅ የሚስተር ካርላይል ሠረገላ ድምፅ ተሰማ
ሳቤላ እንዴት እንደ ተቀመጠች የሰውነቷን መራድ እንዴት እንደ ደበቀች
ምንም አልታወቃትም " ባርባራ ልጅዋን ታቅፋ ወደ ሳሎን በር እንደ ተጠጋች
ወዲያው ገባ ሳቤላ ቬን እንደገና ከድሮ ባሏ ፊት ከአንድ ክፍል አብራ ቆመች
እሱ ደግሞ ሌላ ሰው መኖሩን አላስተዋለም ጎንበስ ብሎ ሚስቱን እንቅ
አድርጐ በፍቅር ስሜት ሲስማት የቅናት ዐይኖቿን ወደነሱ አዞረች ባርባራም
በበኩሏ ጭምጭም አድርጋ ስትስመው በጆሮው “ የኔ ፍቅር ” ብላ ስታንሾካሹከ አየቻት ከሚስቱ ቀጥሎ አበባ የመሰሉትን የሕፃኑን ከንፈሮች ሳመ ሳቤላ
ፊቷን በእጆቿ ጋረደች ይኸን ጉድ ለማየት ኖሯል የመጣችው ? ችላ ልትሸከመው ለራሷ ቃል ከገባችበት ፈተና አንዱ ክፍል ይኸው ስለሆነ መቻል ግድ ሆነባት
ሚስተር ካርላይል ወደ መኻል ሲገባ አያትና ደነገጠ " ወዲያው ሚስቱ አስተዋቀቻቸው እሱም ቀረብ ብሉ በከበሬታ እጁን ሲዘረጋላት የሚንቀጠቀጠው
እጅዋን ሰዳ ጨበጠችው ሚስተር ካርሳይል የጨበጠው እጅ ካስል ማርሊንግ ቤተ ክርስቲያን ቃል የገባለት ሺ ጊዜ እቅፍ አድርጎ ይጨብጠው የነበረው እጅ መሆኑን አልጠረጠረም።
እያንዳንዷ የደም ጠብታ ከሰውነቷ ተንጠፍጥፋ የወጣች መሰላት » መቆም
ሲሳናት ከወንበሯ ተቀመጠች " ሚስተር ካርላይል አንዳንድ ጥያቄዎች አቀረበላትና ቀና ብላ ማየት ስለ አልደፈረች እንዳቀረቀረች መለሰችለት "
“ በጊዜ መጣህሳ አርኪባልድ ዳኞች ዓመታዊ የራት ግብዣ በጣም ያስመሽ እንደ ነበር ስለማውቅ በጊዜ ትመጣለህ ብዬ አላሰብኩም '' አለችው
“ ዛሬም ያው ነው የትምባሆ መጠዎቻቸውን ሲያቀርቡ እኔ ቀስ ብዬ ወጣሁ " ሲያጡኝ ዴል አብሯቸው ስላለ እሱ አቃንቶ ይነግራቸዋል "
እስኪ ስማኝ አርኪባልድ አባባ ከስኳየር ስፒነር ጋር ለሦስት ቀን ለሥራ ወደ ለንደን እንደሚሔድ ስምቻለሁ "
“እነሱ ደግሞ ሦስት ቀን ይጨምራሉ " እነዚህ ሽማግሌ መኮንኖች በተለይ
ደግሞ የገጠር ዳኞች ለንደን ግብተወ መቸ እንዲህ በቀላሉ ይወጣሉ ? እና የሔዱ እንደሆነስ ባርባራ?
“እኔማ አባባ ውጭ በሚቆይባቸው ቀኖች ውስጥ እማማን እንደ ምንም አግባብተን ከዚህ እንድትሰነብት እሺ ብናሰኛት ብዬ ነበር " ለሷ ትንሽ ለውጥ ማድረግ ይጠቅማታል።
“ ኧረ ከሆነስ ጥሩ ነበር » አንቺ ከተውሻቸው ወዲህ ኑሮአቸው በጣም የሚሰለች ነው እሳቸው ግን ሁሉን ነገር በልባቸው እየያዙ ችግራቸውን መናገር አይፈልጉም " እና ጥሩ ሐሳብ ነው ባርባራ ሞክሪ የሚስዝ ካርላይል እናት በሽተኛና ብቸኛ ናቸው » አሁን ከቤት ምንም ልጅ የላቸም ” አላት በትሕትና ወደ ማዳም ቬን ፊቱን መልሶ።
ማዳም ቬን የቃል መልስ ለመስጠት ራሷን ስላላመነች ዝም እንዳለች ራሷን ነቀነቀች " እሱም ቀዝቀዝ ስትልበት ጊዜ መለስ ብሎ ልጁን በሁለት እጆቹ አቅፎ እያደረገ የተሰቀለውን መብራት እያስነካ ያጫውተው ጀመር ከዚያ እየቦረቀ እየሣቀ የሚደሰተውን ልጅ ስሞ ሲያበቃ “ንደዚህ ያሉት የሕፃናት አስቸጋሪነት
ትወጃለሽ ማዳም ቬን ይህ ሕፃን ቆንጆ ነው ይላሉ ሰዎች ምን ይመስልሻል?.
“ በጣም ደስ የሚል ልጅ
ማን ተባለ ?
“ አርተር ” አላት "
“አርተር አርኪባልድ ” አለች ባርባራ ለማዳም ቬን'“ እኔ እንኳን አርኪባልድ እንዲባል ነበር ፍላጎቴ ፤ከሱ በፊት ሌላ ተሰይሞበታል . . . አንቺ ነሽ እንዴ :ዊልሰን ? ወስደሽ ምን እንደምታደርጊው አላውቅም እሱ እንደሆነ እስከ እኵፈኩለ ሌሊትም የሚተኛ አይመስልፈለኝም "
“ አዎ ውልደቴም አስተዳደጌም ከጨዋ ቤተሰብና በጨዋ ደንብ ነበር።
“ አዎን የጨዋ Aጅ ያስታውቅ የለ ድኅነት እንዲህ ድንገት ግልብጥ ብሎ ሲወድቅብን ያሳዝናል መቸም እንዳሁኑ በአስተማሪነት እቀጠራለሁ ብለሽ ያላሰብሺው ነገር መሆኑን አልጠራጠርም ”
ፈገግታ ብጤ በሳቤላ ከንፈሮች ዘረር አለ ።
" የለም በጭራሽ አስቤው አላውቅም ነበር ” አለቻት "
“ ባለቤትሽ የተወልሽ ሀብት አልነበረም ?
“ እሱ ሲሞት ሁሉ ነገር አብሮ ሞተ " ባዶ እጄን ቀረሁ " አለቻትና ሚስዝ
ካርይል በአነጋገሯና በገጽታዋ አዝና ስትተክዝ አንዲት ሠራተኛ ገባች "
“ልጁ ልብሱ ወልቆለት እርስዎን ይጠብቃል ትላለች ሞግዚቲቱ ... እሜቴ"
አለች ሠራተኛዋ "
ሚስዝ ካርላይል ተነሣችና መንገድ ከጀመረች በኋላ አመነታች "
ለዛሬ እዚህ ይምጣ መጐናጸፊያ ደርባ ወዲህ እንድታመጣው ለሞግዚቲቱ
ንገሪያት አሁን የልጄ የራቱ ሰዓት ነው '' አለች ፈገግ አለች ወደ ሳቤላ ዞር ብላ"
" አሁን ሚስተር ካርላይል ስለሌለ ሕፃኑንም ለአንድ ጊዜ ወደዚህ ላስመጣው
እችላለሁ " አንዳንድ ጊዜ እኔም ስወጣ ሞግዚቲቱም ብትሆን ልትመግበው ትችላለች » "
በልጁ ምክንያት ከቤት አይቆዩም ማለት ነው ?”
" በጭራሽ እኔና ሚስተር ካርላይል ውጭ ማምሸት ካለብን ልጁን ሞግዚቲቱ ትንከባከበዋለች " ምንም ቢሆን የባሌን ፍሳጎት በልጁ ምክንያት አላሰናክለውም " ባሌን በጣም እወደዋለሁ "
ሞግዚቲቱ ዊልሰን መጎናጸፊያውን ገለጥ አድርጋ ሕፃኑን ከሚስዝ ካርላይል ጭን ላይ አኖረችው " የደስ ደስ ያለው የስድስት ወሩ ሕፃን ቆንጅዬ ነበር " የሚያምሩ ዐይኖቹን አፍጥጦ " ራሱን ቀና አድርጎ የቀንዲሉን ብርሃን እየተመለከተ ክንዶንቹን ያማታ ጀመር ንጹሕ ንፁህ ነጭ ልብሱን ለብሶ የሌሊት ቆቡን ደፍቶ ከናቱ ጋር
ሲያዩት ደስ የሚል ነበር እሷም በዘመኗ አሁን ሚስዝ ካርላይል ከተቀመጠችበት
ወንበር ተቀምጣ ያሁኑን ሕፃን የመሰለ ቆንጆ በጉልበቷ አስቀምጣ ታይታበታለች ምን ይሆናል ያ ሁሉ ዐለፈ " በትኩሳት የሚያቃጥለው ራሷን ከእጅዋ ላይ አስደግፋ እርር ትክን እያለች በቅናት መንገብገብ ጀመረች
ዊልሰን ሁኔታዋንና አለባበሷን ሁሉ ከእግር እስከ ራሷ ካስተዋለቻት በኋሳ የማስተማር ሥራዋ ከመልኳ የማይሻል ከሆነ ሉሲ ቄስ ትምህርት ቤት መሔድ አንደ ሚሻላት ራሷ ለራሷ ገምግማ ስታበቃ “ ልቆይ እሜቴ ” አለች -
ሒጂ ሲያስፈልግ
እደውልልሻለሁ “
ልጁ ራቱን በልቶ መተኛቱ ቀረና ጨዋታ ጀመረ አጆቹን ወደ መብራቱ ዘርግቶ እየተወራጨ ጮኽቱን ቀጠለ እናቱም አስተካክላ ይዛ ትክ ብላ ታየውና
እቅፍ አድርጋ እየመላለሰች ጨመጨመችው » ከዚያ ደሞ አቅፍ አድርጋ ካነሳችው በኋላ ቀጥ አድርጋ አስቀመጠችውና ወደ ማዳም ቬን ዞር ብላ እንዲህ የሚያምር ልጅ አይተሽ ታውቂያለሽ ? አለቻት "
በጣም የሚያምር ልጅ ነው ግን እርስምን አይመስልም " አለቻት በስንት መከራ ተጨንቃ "
"በአካል ውዱን ባሌን ነው የሚመስል » ሚስተር ካርላይልን ስታይው …"
አለችና ባርባራ የምታዳምጥ መስላ ጆሮዋን ዘንበል አደረገች
« ሚስተር ካርላይል መልከ መልካም ናቸው መሰል ? አለች ምስኪኗ ሳቤላ ·
ባርባራ ንግግሯን አቋርጣ ዝም ስትል ጊዜ ለሷ ፋታ ለመስጠት አሰባ
ያደረገችው መስሏት "
መልከ ቀና ነው ዋናው የሚማርከኝ ግን መልኩ አይዶለም መሳይ የሌለው የአውነት ሰው በማንም ዘንድ የተከበረ የታፈረና የተወደደ ሰው ነው
እሱን የማታደንቅ ያቺ የፊት ሚስቱ ብቻ ነበረች " ሚስተር ካርላይልን ባል ብላ
ኪያዘች በኋላ እንዴት በሱ ላይ ሌላ ልትፈልግ እንደ ቻለች እንዴት ጥላው እንደ
ጠፋች የእሱን ማንነት ለሚያውቁ ሰዎች ሁሉ አስግራሚ ምስጢር እንደሆነ ነው ስትላት ነገሩ መረራት አንጀቷን አፍተለተላት እንዲያውም ደርሶ ጮኺ እሪ በይ የሚል ንዴት መጣባት ልትለቀው ስትል ለጥቂት መለሰችው
ከደጅ የሚስተር ካርላይል ሠረገላ ድምፅ ተሰማ
ሳቤላ እንዴት እንደ ተቀመጠች የሰውነቷን መራድ እንዴት እንደ ደበቀች
ምንም አልታወቃትም " ባርባራ ልጅዋን ታቅፋ ወደ ሳሎን በር እንደ ተጠጋች
ወዲያው ገባ ሳቤላ ቬን እንደገና ከድሮ ባሏ ፊት ከአንድ ክፍል አብራ ቆመች
እሱ ደግሞ ሌላ ሰው መኖሩን አላስተዋለም ጎንበስ ብሎ ሚስቱን እንቅ
አድርጐ በፍቅር ስሜት ሲስማት የቅናት ዐይኖቿን ወደነሱ አዞረች ባርባራም
በበኩሏ ጭምጭም አድርጋ ስትስመው በጆሮው “ የኔ ፍቅር ” ብላ ስታንሾካሹከ አየቻት ከሚስቱ ቀጥሎ አበባ የመሰሉትን የሕፃኑን ከንፈሮች ሳመ ሳቤላ
ፊቷን በእጆቿ ጋረደች ይኸን ጉድ ለማየት ኖሯል የመጣችው ? ችላ ልትሸከመው ለራሷ ቃል ከገባችበት ፈተና አንዱ ክፍል ይኸው ስለሆነ መቻል ግድ ሆነባት
ሚስተር ካርላይል ወደ መኻል ሲገባ አያትና ደነገጠ " ወዲያው ሚስቱ አስተዋቀቻቸው እሱም ቀረብ ብሉ በከበሬታ እጁን ሲዘረጋላት የሚንቀጠቀጠው
እጅዋን ሰዳ ጨበጠችው ሚስተር ካርሳይል የጨበጠው እጅ ካስል ማርሊንግ ቤተ ክርስቲያን ቃል የገባለት ሺ ጊዜ እቅፍ አድርጎ ይጨብጠው የነበረው እጅ መሆኑን አልጠረጠረም።
እያንዳንዷ የደም ጠብታ ከሰውነቷ ተንጠፍጥፋ የወጣች መሰላት » መቆም
ሲሳናት ከወንበሯ ተቀመጠች " ሚስተር ካርላይል አንዳንድ ጥያቄዎች አቀረበላትና ቀና ብላ ማየት ስለ አልደፈረች እንዳቀረቀረች መለሰችለት "
“ በጊዜ መጣህሳ አርኪባልድ ዳኞች ዓመታዊ የራት ግብዣ በጣም ያስመሽ እንደ ነበር ስለማውቅ በጊዜ ትመጣለህ ብዬ አላሰብኩም '' አለችው
“ ዛሬም ያው ነው የትምባሆ መጠዎቻቸውን ሲያቀርቡ እኔ ቀስ ብዬ ወጣሁ " ሲያጡኝ ዴል አብሯቸው ስላለ እሱ አቃንቶ ይነግራቸዋል "
እስኪ ስማኝ አርኪባልድ አባባ ከስኳየር ስፒነር ጋር ለሦስት ቀን ለሥራ ወደ ለንደን እንደሚሔድ ስምቻለሁ "
“እነሱ ደግሞ ሦስት ቀን ይጨምራሉ " እነዚህ ሽማግሌ መኮንኖች በተለይ
ደግሞ የገጠር ዳኞች ለንደን ግብተወ መቸ እንዲህ በቀላሉ ይወጣሉ ? እና የሔዱ እንደሆነስ ባርባራ?
“እኔማ አባባ ውጭ በሚቆይባቸው ቀኖች ውስጥ እማማን እንደ ምንም አግባብተን ከዚህ እንድትሰነብት እሺ ብናሰኛት ብዬ ነበር " ለሷ ትንሽ ለውጥ ማድረግ ይጠቅማታል።
“ ኧረ ከሆነስ ጥሩ ነበር » አንቺ ከተውሻቸው ወዲህ ኑሮአቸው በጣም የሚሰለች ነው እሳቸው ግን ሁሉን ነገር በልባቸው እየያዙ ችግራቸውን መናገር አይፈልጉም " እና ጥሩ ሐሳብ ነው ባርባራ ሞክሪ የሚስዝ ካርላይል እናት በሽተኛና ብቸኛ ናቸው » አሁን ከቤት ምንም ልጅ የላቸም ” አላት በትሕትና ወደ ማዳም ቬን ፊቱን መልሶ።
ማዳም ቬን የቃል መልስ ለመስጠት ራሷን ስላላመነች ዝም እንዳለች ራሷን ነቀነቀች " እሱም ቀዝቀዝ ስትልበት ጊዜ መለስ ብሎ ልጁን በሁለት እጆቹ አቅፎ እያደረገ የተሰቀለውን መብራት እያስነካ ያጫውተው ጀመር ከዚያ እየቦረቀ እየሣቀ የሚደሰተውን ልጅ ስሞ ሲያበቃ “ንደዚህ ያሉት የሕፃናት አስቸጋሪነት
ትወጃለሽ ማዳም ቬን ይህ ሕፃን ቆንጆ ነው ይላሉ ሰዎች ምን ይመስልሻል?.
“ በጣም ደስ የሚል ልጅ
ማን ተባለ ?
“ አርተር ” አላት "
“አርተር አርኪባልድ ” አለች ባርባራ ለማዳም ቬን'“ እኔ እንኳን አርኪባልድ እንዲባል ነበር ፍላጎቴ ፤ከሱ በፊት ሌላ ተሰይሞበታል . . . አንቺ ነሽ እንዴ :ዊልሰን ? ወስደሽ ምን እንደምታደርጊው አላውቅም እሱ እንደሆነ እስከ እኵፈኩለ ሌሊትም የሚተኛ አይመስልፈለኝም "
👍7
ዊልሰን ማዳም ቬንን እንደገና እስኪበቃት ካየቻት በኋላ ሕፃኑን ከሜስተር
ካርላይል ተቀብላ ይዛው ወጣች
ማዳም ቬንም ተነሣችና ተሰናብታ ወደ መኝታዋ ሔደች።
ስታያት አታስገርምህም ? " አለች እሷና ባሏ ብቻቸውን ሲቀሩ ይህን ሰማያዊ መነጽር ለምን እንደምታደርገው አልገባኝም " መልክን ለማጥፋት ካልሆነ
ዐይንን ለማገዝ ፈ አይመስለኝም " አለችው "
“ እኔስ ” አለ ሚስተር ካርላይል ከሕልሙ የነቃ መስሎ“ ፊቷን ሳየው ..”
ፊቷ ደሞ ምኑ ይታያል ?” አለችውና ሚስቱ''ለመሆኑ ስለማን አሳሰበህ?”
“እኔ እንጃ እገሌ ነው ብዬ በተለይ መጥቀስ አልችልም ..ሻያችንን እንጠጣ ባርባራ...
💫ይቀጥላል💫
ካርላይል ተቀብላ ይዛው ወጣች
ማዳም ቬንም ተነሣችና ተሰናብታ ወደ መኝታዋ ሔደች።
ስታያት አታስገርምህም ? " አለች እሷና ባሏ ብቻቸውን ሲቀሩ ይህን ሰማያዊ መነጽር ለምን እንደምታደርገው አልገባኝም " መልክን ለማጥፋት ካልሆነ
ዐይንን ለማገዝ ፈ አይመስለኝም " አለችው "
“ እኔስ ” አለ ሚስተር ካርላይል ከሕልሙ የነቃ መስሎ“ ፊቷን ሳየው ..”
ፊቷ ደሞ ምኑ ይታያል ?” አለችውና ሚስቱ''ለመሆኑ ስለማን አሳሰበህ?”
“እኔ እንጃ እገሌ ነው ብዬ በተለይ መጥቀስ አልችልም ..ሻያችንን እንጠጣ ባርባራ...
💫ይቀጥላል💫
👍12❤1👎1
#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሦስት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
..ናንሲ ሌኔሃን የሰውነቷ ክብደት መጨመሩ ታወቃት፡፡ ያለችው
ሊቨርፑል ከተማ አዴልፊ ሆቴል ውስጥ ነው፡፡ ናንሲ አስጠሊታም ቆንጆም
አይደለችም፧ አፍንጫዋ ሰልካካና ጸጉሯ የተዘናፈለ በመሆኑ የደስ ደስ
አላት፡ ደህና ልብስ ስትለብስ ዓይን ትስባለች፡፡ ይሄ ደግሞ የሁልጊዜ
ገጽታዋ ነው፡፡ ኮቷ ስለጠበባት ቁልፎቹ ሲቆለፉ ቀፈት ቢጤ ይወጣባታል:
ይህ የሆነው ሰሞኑን ለአንድ ወር ያህል በፓሪስ ምግብ ቤቶች እየዞረች ምግብ መሰልቀጥ ስላበዛች ነው፡፡ አትላንቲክን በመርከብ ስታቋርጥ ግን ስባት
ያለበት ምግብ ላለመብላት ወስናለች፡፡ ኒውዮርክ ስትደርስ የቀድሞው
ሽንቅጥናዋ ይመለሳል።
ከዚህ በፊት ውፍረት ችግሯ አልነበረም፡፡ ጥሩ ምግብ ብትወድም ብዙ አታግበሰብስም፡፡ አሁን አሁን ውፍረት የእርጅና ምልክት ነው ብላ መፍራት
ጀምራለች፡
ዛሬ አርባኛ አመቷን ደፍናለች፡፡
ሁልጊዜም ሸንቃጣ ነበረች፡፡ ውድ ልብስ ገዝቶ ወይም አሰፍቶ መልበስ ጫማ መግዛት ትወዳለች፡፡ በፋሽን እቃዎች ንግድ ላይ በመሰማራቷ ጥሩ
ነገር መልበስ እንዳለባት ታውቃለች፡፡
ናንሊ የተወለደችው በ1899 ዓ.ም ሲሆን ይህ ወቅት አባቷ የጫማ ፋብሪካ ከፍተው ንግዱን የጀመሩበት ጊዜ ነው፡፡ ከእንግሊዝ አገር ጥራት ያላቸውን ጫማዎች አስመጥተው አስመስሎ በመስራት በርካሽ ዋጋ ይሸጣሉ፡፡ ሃያ ዘጠኝ ዶላር የሚያወጣውን የለንደን ጫማ አስር ዶላር
ከሚያወጣው የራሳቸው ጫማ ጋር ጎን ለጎን እያስቀመጡ ‹‹እነዚህ
ጫማዎች ልዩነታቸው ምንድን ነው?›› እያሉ ማስታወቂያ ያስነግራሉ፡ ጥሩ ጥሩ ጫማ በማምረት እውቅና እያገኙ ሲመጡ የአንደኛው የዓለም ጦርነት
ሲቀሰቀስ የወታደር ጫማ አቅርቦት ትእዛዝ ጨረታ አሸናፊ ሆኑ።
በ1920 ዓ.ም አሜሪካ ኒው ኢንግላንድ ስቴት ውስጥ በርካታ ሱቆች በመክፈት ራሳቸው የሚያመርቱትን ጫማ ብቻ መሸጡን ተያያዙት፡፡ በ1930 ዓ.ም በተከሰተው የኢኮኖሚ
ድቀት ምክንያት ገበያው
ስለቀዘቀዘ የሚፈበረኩትን የስታይል ዓይነቶች መቀነስ ተገደዱ፡፡ ኢኮኖሚው እያንሰራራ ሲመጣ ለተለያዩ ስታይል ጫማዎች አንድ ዓይነት ዋጋ በመቁረጥ ገበያውን ተቆጣጠሩት፡፡ በዚህ ብልጠታቸው በመጠቀም ሌሎች ነጋዴዎችን ከገበያ
በማስወጣት በትርፍ ላይ ትርፍ ማጋበሱን ቀጠሉ።
የናንሲ አባት ‹‹መጥፎ ጫማ ለመስራት የሚወጣው ወጪ ጥሩ ጫማ ለማምረት ከሚወጣው ወጪ አይተናነስም›› ይሉ ነበር፡፡
ለናንሲ ጥሩ ጫማ ማምረት ጥሩ ቤት ውስጥ መኖር፣ ጥሩ መልበስና ማጌጥ፣ ጥሩ ጥሩ መኪና መንዳትና በየጊዜው መደገስ ማለት ነው፡፡ወንድሟ ሰላሳ ስምንት ዓመቱ ነው፡፡ አባታቸው ለሁለቱ ልጆቻቸው
ለእያንዳንዳቸው 40 በመቶ የአክሲዮን ድርሻ አውርሰዋቸው ከሞቱ አምስት ዓመት ሞላቸው፡፡ የአባታቸው እህት አክስታቸው 10 በመቶ የአክሲዮን ድርሻ ሲወርሱ ቀሪው 10 በመቶ ደግሞ በታማኝነት ላገለገሏቸው አዛውንት ጠበቃ ደርሷቸዋል፡፡
ናንሲ አባታቸው ሲሞቱ የኩባንያውን ኃላፊነት ቦታ ለእሷ እንደሚሰጡ
ትገምት ነበር፡ ሴት የኩባንያ ኃላፊነት ቦታ መያዟ ባይለመድም አባቷ
ከፒተር ይልቅ ቢዝነሱን እንድትመራ እሷን ይመርጡ ነበር።
አባቷ ናት ሪጅዌይ የሚባል እሳት የላሰ ምክትል ነበራቸው፡፡ እሱ በበኩሉ የብላክ ቡትስ ጫማ ፋብሪካ ዋና ኃላፊ መሆን ይመኛል።
ፒተርም የኃላፊነቱን ቦታ መከጀሉ አልቀረም፡፡ እሱ ደግሞ የቤተሰቡ ወንድ ልጅ ነው ናንሲ አባቷ ከፒተር ይልቅ ስለሚያቀርቧት ሁልጊዜ ትሸማቀቅ ነበር፡ ፒተር በአባቱ እግር ካልተተካ በጣም እንደሚያዝን ጥርጥር የለውም፡፡ ናንሲም እሱ ከሚያዝን በማለት ኃላፊነቱን እንዲወስድ
ቦታውን ለቀቀችለት፡፡ እሷና ወንድሟ በድምሩ 80 በመቶ የአክሲዮን ድርሻ
ይዘዋል፡፡
ናት ሪጅዌይ በዚህ ተቀይሞ ኒውዮርክ የሚገኘው ጄኔራል ቴክስታይልስ
የተባለ የጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ ተቀጠረ፡፡ የእሱ ኩባንያውን ለቆ መሄድ
ክስረቱ ለብላክ ቡትስ ብቻ ሳይሆን ለናንሲ ጭምር ነበር፤ አባቷ ሊሞቱ
አካባቢ ከናንሲ ጋር ወዳጅነት ጀምሮ ነበር፡፡
ናንሲ ባሏ ከሞተ ወዲህ ከማንም ወንድ ጋር ወዳጅነት አልመሰረተችም
ነበር፡፡ ናት ፤ደግሞ "በትክክለኛው ጊዜ ነው የደረሰላት ባሏ ከሞተ አምስት ዓመት በኋላ ህይወቷ ሁሉ ስራ ብቻ በሆነበትና የወንድ ፍቅርና የገላ ጠረን እየናፈቃት በመጣበት ዘመን፡፡ በወቅቱ የተወሰኑ ቀናት ራት ጋብዟታል ቴአትር ቤትም ወስዷታል አንድ ቀን ቤቷ ሲሸኛት ምጥጥ አድርጋ
ስማዋለች፡፡ ነገር ግን ይህ ግንኙነት ብዙም ሳይዘልቅ ናት ሪጅዌይ ጥሏት
እብስ አለ፡፡ መሸወዷን ስታውቅ ክፉኛ በሸቀች፡
ከዚያ በኋላ ናት ረጂዌይ
በጄኔራል ቴክስታይልስ ኩባንያ ታዋቂነትን አትርፎ የኩባንያው ስራ አስኪያጅ ለመሆን በቃ፡፡ከዚያ በኋላ ከናንሲ አስር ዓመት የምታንስ ቆንጆ ሴት አገባና ናንሲን አሳፈራት፡፡
ፒተር የኃላፊነቱን ቦታ መወጣት አልቻለም፡፡ የኩባንያው ስራ
አስኪያጅነት ቦታ በእጁ በሆነበት አምስት ዓመት ጊዜ የኩባንያው ገቢ
ቁልቁል ወረደ ሱቆቹ በሙሉ ዋናቸውን ከማስመለስ በስተቀር ትርፍ ማግኘት አቃታቸው ኒውዮርክ ውስጥ የሴቶች ጫማ መሸጫ
ቢከፍትም ይህም ሱቅ ከኪሳራ አልዳነም፡፡
ናንሲ የምትመራው ፋብሪካ ብቻ ነው አትራፊ የነበረው:: አገሪቱ የኢኮኖሚ አዘቅት እየወጣች ባለችበት በአስራ ዘጠኝ ሰላሳዎቹ አጋማሽ
ዓመታት ክፍት የሴቶች ሰንደል ጫማ ማምረት ጀመረችና በአንድ ጊዜ
ተወዳጅ ሆነላት፤ ወደፊት የሴቶች ጫማ ገበያ የደራ እንደሚሆን ተገነዘበች
የማምረት አቅሙ ቢኖራት አሁን ከምትሸጠው የጫማ ቁጥር እጥፍ ትሸጥ ነበር፡፡ ነገር ግን እሷ ያመጣችው ትርፍ በፒተር ኪሳራ ስለሚዋጥ ፋብሪካውን ማስፋፋት አልቻለችም፡፡
ናንሲ የጫማ ንግዱን ከኪሳራ ለማዳን አንድ ነገር መደረግ እንዳለበት
ተገነዘበች፡፡
የማስፋፊያ ካፒታል ለመፍጠር የጫማ መደብሮቹ ለኃላፊዎቹ መሸጥ አለባቸው፡፡ ከመደብሮቹ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ ፋብሪካውን ለማዘመንና ለማስፋፋት ስራ ላይ ይውላል ፒተር ደግሞ የስራ አስኪያጅነቱን ቦታ
ለእሷ ይለቅና የወጪ ገደብ ጣሪያ ተሰጥቶት የኒውዮርኩን መደብር ብቻ
ያንቀሳቅሳል፡፡
ፒተር የኩባንያውን ሊቀመንበርነት ከነሙሉ ክብሩና ጥቅሙ ይዞ
እንዲቆይ፣ የፒተርን መደብ ከእሷ ኩባንያ ከሚገኘው ትርፍ በገደብ ልትደጉም ሆኖም እውነተኛ ስልጣኑን እንዲለቅ ልታደርገው ፈልጋለች፡
እነዚህን እቅዶቿን ለሌሎች ሳታሳውቅ ለፒተር ለብቻው አቀረበችለት እሱም አስቦበት መልስ እንደሚሰጣት ቃል ገባ፡፡ የኩባንያው ገቢ መቀነስ
በዚሁ ሁኔታ መቀጠል እንደማይገባው በዚህ እቅድ የማይስማማ ከሆነ እሱን
አልፋ ለቦርድ በማቅረብ እሱን አስነስታ ቦታውን እንደምትይዝ በእርጋታ
አስጠነቀቀችው፡፡ ይህን ሳይቀበል ቀርቶ አምባጓሮ ማንሳት ከመረጠ አሳፋሪ
ሽንፈት እንደሚገጥመውና ምናልባትም ከእህቱ ጋር ተቆራርጦ እንደሚቀር
ጥርጥር የለውም
እስካሁንም ምንም ጥቃት አልከፈተም::የተረጋጋ ተቆርቋሪና ተጫዋች መሰለ፡ ፓሪስ ላይ ፒተር ለመደብሮቹ የወቅቱን ፋሽን የተከተሉ ጫማዎች ሲሸምት እሷ ደግሞ ለራሷ ጫማዎች ስትገዛ የፒተርን ወጪ በጥንቃቄ አጠናች፡
ሁሉም እንደሚያደርገው ወንድምና እህት ወደ አሜሪካ መመለስ
እንዳለባቸው ወሰኑ
ቦታው ሁሉ ስለተያዘ በአይሮፕላን ለመሄድ ደግሞ አልተቻለም፡፡
በመጨረሻ ከሊቨርፑል የሚነሳ ውርከብ ቲኬት ገዛች፡፡ ከፓሪስ በባቡር ረጅም ጉዞ ከተጓዙ በኋላ በጀልባ ወደ ለንደን አመሩ፡
ዛሬ በአየር በራሪው ጀልባ ሊበሩ ነው፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሦስት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
..ናንሲ ሌኔሃን የሰውነቷ ክብደት መጨመሩ ታወቃት፡፡ ያለችው
ሊቨርፑል ከተማ አዴልፊ ሆቴል ውስጥ ነው፡፡ ናንሲ አስጠሊታም ቆንጆም
አይደለችም፧ አፍንጫዋ ሰልካካና ጸጉሯ የተዘናፈለ በመሆኑ የደስ ደስ
አላት፡ ደህና ልብስ ስትለብስ ዓይን ትስባለች፡፡ ይሄ ደግሞ የሁልጊዜ
ገጽታዋ ነው፡፡ ኮቷ ስለጠበባት ቁልፎቹ ሲቆለፉ ቀፈት ቢጤ ይወጣባታል:
ይህ የሆነው ሰሞኑን ለአንድ ወር ያህል በፓሪስ ምግብ ቤቶች እየዞረች ምግብ መሰልቀጥ ስላበዛች ነው፡፡ አትላንቲክን በመርከብ ስታቋርጥ ግን ስባት
ያለበት ምግብ ላለመብላት ወስናለች፡፡ ኒውዮርክ ስትደርስ የቀድሞው
ሽንቅጥናዋ ይመለሳል።
ከዚህ በፊት ውፍረት ችግሯ አልነበረም፡፡ ጥሩ ምግብ ብትወድም ብዙ አታግበሰብስም፡፡ አሁን አሁን ውፍረት የእርጅና ምልክት ነው ብላ መፍራት
ጀምራለች፡
ዛሬ አርባኛ አመቷን ደፍናለች፡፡
ሁልጊዜም ሸንቃጣ ነበረች፡፡ ውድ ልብስ ገዝቶ ወይም አሰፍቶ መልበስ ጫማ መግዛት ትወዳለች፡፡ በፋሽን እቃዎች ንግድ ላይ በመሰማራቷ ጥሩ
ነገር መልበስ እንዳለባት ታውቃለች፡፡
ናንሊ የተወለደችው በ1899 ዓ.ም ሲሆን ይህ ወቅት አባቷ የጫማ ፋብሪካ ከፍተው ንግዱን የጀመሩበት ጊዜ ነው፡፡ ከእንግሊዝ አገር ጥራት ያላቸውን ጫማዎች አስመጥተው አስመስሎ በመስራት በርካሽ ዋጋ ይሸጣሉ፡፡ ሃያ ዘጠኝ ዶላር የሚያወጣውን የለንደን ጫማ አስር ዶላር
ከሚያወጣው የራሳቸው ጫማ ጋር ጎን ለጎን እያስቀመጡ ‹‹እነዚህ
ጫማዎች ልዩነታቸው ምንድን ነው?›› እያሉ ማስታወቂያ ያስነግራሉ፡ ጥሩ ጥሩ ጫማ በማምረት እውቅና እያገኙ ሲመጡ የአንደኛው የዓለም ጦርነት
ሲቀሰቀስ የወታደር ጫማ አቅርቦት ትእዛዝ ጨረታ አሸናፊ ሆኑ።
በ1920 ዓ.ም አሜሪካ ኒው ኢንግላንድ ስቴት ውስጥ በርካታ ሱቆች በመክፈት ራሳቸው የሚያመርቱትን ጫማ ብቻ መሸጡን ተያያዙት፡፡ በ1930 ዓ.ም በተከሰተው የኢኮኖሚ
ድቀት ምክንያት ገበያው
ስለቀዘቀዘ የሚፈበረኩትን የስታይል ዓይነቶች መቀነስ ተገደዱ፡፡ ኢኮኖሚው እያንሰራራ ሲመጣ ለተለያዩ ስታይል ጫማዎች አንድ ዓይነት ዋጋ በመቁረጥ ገበያውን ተቆጣጠሩት፡፡ በዚህ ብልጠታቸው በመጠቀም ሌሎች ነጋዴዎችን ከገበያ
በማስወጣት በትርፍ ላይ ትርፍ ማጋበሱን ቀጠሉ።
የናንሲ አባት ‹‹መጥፎ ጫማ ለመስራት የሚወጣው ወጪ ጥሩ ጫማ ለማምረት ከሚወጣው ወጪ አይተናነስም›› ይሉ ነበር፡፡
ለናንሲ ጥሩ ጫማ ማምረት ጥሩ ቤት ውስጥ መኖር፣ ጥሩ መልበስና ማጌጥ፣ ጥሩ ጥሩ መኪና መንዳትና በየጊዜው መደገስ ማለት ነው፡፡ወንድሟ ሰላሳ ስምንት ዓመቱ ነው፡፡ አባታቸው ለሁለቱ ልጆቻቸው
ለእያንዳንዳቸው 40 በመቶ የአክሲዮን ድርሻ አውርሰዋቸው ከሞቱ አምስት ዓመት ሞላቸው፡፡ የአባታቸው እህት አክስታቸው 10 በመቶ የአክሲዮን ድርሻ ሲወርሱ ቀሪው 10 በመቶ ደግሞ በታማኝነት ላገለገሏቸው አዛውንት ጠበቃ ደርሷቸዋል፡፡
ናንሲ አባታቸው ሲሞቱ የኩባንያውን ኃላፊነት ቦታ ለእሷ እንደሚሰጡ
ትገምት ነበር፡ ሴት የኩባንያ ኃላፊነት ቦታ መያዟ ባይለመድም አባቷ
ከፒተር ይልቅ ቢዝነሱን እንድትመራ እሷን ይመርጡ ነበር።
አባቷ ናት ሪጅዌይ የሚባል እሳት የላሰ ምክትል ነበራቸው፡፡ እሱ በበኩሉ የብላክ ቡትስ ጫማ ፋብሪካ ዋና ኃላፊ መሆን ይመኛል።
ፒተርም የኃላፊነቱን ቦታ መከጀሉ አልቀረም፡፡ እሱ ደግሞ የቤተሰቡ ወንድ ልጅ ነው ናንሲ አባቷ ከፒተር ይልቅ ስለሚያቀርቧት ሁልጊዜ ትሸማቀቅ ነበር፡ ፒተር በአባቱ እግር ካልተተካ በጣም እንደሚያዝን ጥርጥር የለውም፡፡ ናንሲም እሱ ከሚያዝን በማለት ኃላፊነቱን እንዲወስድ
ቦታውን ለቀቀችለት፡፡ እሷና ወንድሟ በድምሩ 80 በመቶ የአክሲዮን ድርሻ
ይዘዋል፡፡
ናት ሪጅዌይ በዚህ ተቀይሞ ኒውዮርክ የሚገኘው ጄኔራል ቴክስታይልስ
የተባለ የጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ ተቀጠረ፡፡ የእሱ ኩባንያውን ለቆ መሄድ
ክስረቱ ለብላክ ቡትስ ብቻ ሳይሆን ለናንሲ ጭምር ነበር፤ አባቷ ሊሞቱ
አካባቢ ከናንሲ ጋር ወዳጅነት ጀምሮ ነበር፡፡
ናንሲ ባሏ ከሞተ ወዲህ ከማንም ወንድ ጋር ወዳጅነት አልመሰረተችም
ነበር፡፡ ናት ፤ደግሞ "በትክክለኛው ጊዜ ነው የደረሰላት ባሏ ከሞተ አምስት ዓመት በኋላ ህይወቷ ሁሉ ስራ ብቻ በሆነበትና የወንድ ፍቅርና የገላ ጠረን እየናፈቃት በመጣበት ዘመን፡፡ በወቅቱ የተወሰኑ ቀናት ራት ጋብዟታል ቴአትር ቤትም ወስዷታል አንድ ቀን ቤቷ ሲሸኛት ምጥጥ አድርጋ
ስማዋለች፡፡ ነገር ግን ይህ ግንኙነት ብዙም ሳይዘልቅ ናት ሪጅዌይ ጥሏት
እብስ አለ፡፡ መሸወዷን ስታውቅ ክፉኛ በሸቀች፡
ከዚያ በኋላ ናት ረጂዌይ
በጄኔራል ቴክስታይልስ ኩባንያ ታዋቂነትን አትርፎ የኩባንያው ስራ አስኪያጅ ለመሆን በቃ፡፡ከዚያ በኋላ ከናንሲ አስር ዓመት የምታንስ ቆንጆ ሴት አገባና ናንሲን አሳፈራት፡፡
ፒተር የኃላፊነቱን ቦታ መወጣት አልቻለም፡፡ የኩባንያው ስራ
አስኪያጅነት ቦታ በእጁ በሆነበት አምስት ዓመት ጊዜ የኩባንያው ገቢ
ቁልቁል ወረደ ሱቆቹ በሙሉ ዋናቸውን ከማስመለስ በስተቀር ትርፍ ማግኘት አቃታቸው ኒውዮርክ ውስጥ የሴቶች ጫማ መሸጫ
ቢከፍትም ይህም ሱቅ ከኪሳራ አልዳነም፡፡
ናንሲ የምትመራው ፋብሪካ ብቻ ነው አትራፊ የነበረው:: አገሪቱ የኢኮኖሚ አዘቅት እየወጣች ባለችበት በአስራ ዘጠኝ ሰላሳዎቹ አጋማሽ
ዓመታት ክፍት የሴቶች ሰንደል ጫማ ማምረት ጀመረችና በአንድ ጊዜ
ተወዳጅ ሆነላት፤ ወደፊት የሴቶች ጫማ ገበያ የደራ እንደሚሆን ተገነዘበች
የማምረት አቅሙ ቢኖራት አሁን ከምትሸጠው የጫማ ቁጥር እጥፍ ትሸጥ ነበር፡፡ ነገር ግን እሷ ያመጣችው ትርፍ በፒተር ኪሳራ ስለሚዋጥ ፋብሪካውን ማስፋፋት አልቻለችም፡፡
ናንሲ የጫማ ንግዱን ከኪሳራ ለማዳን አንድ ነገር መደረግ እንዳለበት
ተገነዘበች፡፡
የማስፋፊያ ካፒታል ለመፍጠር የጫማ መደብሮቹ ለኃላፊዎቹ መሸጥ አለባቸው፡፡ ከመደብሮቹ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ ፋብሪካውን ለማዘመንና ለማስፋፋት ስራ ላይ ይውላል ፒተር ደግሞ የስራ አስኪያጅነቱን ቦታ
ለእሷ ይለቅና የወጪ ገደብ ጣሪያ ተሰጥቶት የኒውዮርኩን መደብር ብቻ
ያንቀሳቅሳል፡፡
ፒተር የኩባንያውን ሊቀመንበርነት ከነሙሉ ክብሩና ጥቅሙ ይዞ
እንዲቆይ፣ የፒተርን መደብ ከእሷ ኩባንያ ከሚገኘው ትርፍ በገደብ ልትደጉም ሆኖም እውነተኛ ስልጣኑን እንዲለቅ ልታደርገው ፈልጋለች፡
እነዚህን እቅዶቿን ለሌሎች ሳታሳውቅ ለፒተር ለብቻው አቀረበችለት እሱም አስቦበት መልስ እንደሚሰጣት ቃል ገባ፡፡ የኩባንያው ገቢ መቀነስ
በዚሁ ሁኔታ መቀጠል እንደማይገባው በዚህ እቅድ የማይስማማ ከሆነ እሱን
አልፋ ለቦርድ በማቅረብ እሱን አስነስታ ቦታውን እንደምትይዝ በእርጋታ
አስጠነቀቀችው፡፡ ይህን ሳይቀበል ቀርቶ አምባጓሮ ማንሳት ከመረጠ አሳፋሪ
ሽንፈት እንደሚገጥመውና ምናልባትም ከእህቱ ጋር ተቆራርጦ እንደሚቀር
ጥርጥር የለውም
እስካሁንም ምንም ጥቃት አልከፈተም::የተረጋጋ ተቆርቋሪና ተጫዋች መሰለ፡ ፓሪስ ላይ ፒተር ለመደብሮቹ የወቅቱን ፋሽን የተከተሉ ጫማዎች ሲሸምት እሷ ደግሞ ለራሷ ጫማዎች ስትገዛ የፒተርን ወጪ በጥንቃቄ አጠናች፡
ሁሉም እንደሚያደርገው ወንድምና እህት ወደ አሜሪካ መመለስ
እንዳለባቸው ወሰኑ
ቦታው ሁሉ ስለተያዘ በአይሮፕላን ለመሄድ ደግሞ አልተቻለም፡፡
በመጨረሻ ከሊቨርፑል የሚነሳ ውርከብ ቲኬት ገዛች፡፡ ከፓሪስ በባቡር ረጅም ጉዞ ከተጓዙ በኋላ በጀልባ ወደ ለንደን አመሩ፡
ዛሬ በአየር በራሪው ጀልባ ሊበሩ ነው፡፡
👍23❤1
ናንሲ እንግሊዝ ለጦርነቱ እያደረገች ያለችውን ዝግጅት ስታይ ነርቭ
አደረጋት፡ ትናንት ከሰዓት በኋላ የሆቴሉ ሰራተኛ መኝታ ክፍሏ ገባና
መስኮቶቹን ብርሃን በማያስገባ መጋረጃ ጋረዳቸው፡ በማታ ከሰማይ ወደ ምድር ከተማዋ እንዳትታይ መስኮቶቹን በሙሉ ጥቁር መጋረጃ እንዲሸፈኑ መንግስት ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ ከተማዋ በቦምብ ስትደበደብ መስታወት እንዳይ ፈነጣጠር መስታወቶቹ በ X ቅርፅ የወረቀት ማጣበቂያ ፕላስተር ተለጥፎባቸዋል፡ በሆቴሉ መግቢያ አካባቢ በአሸዋ የተሞሉ ጆንያዎች የተደረደሩ ሲሆን ከጀርባ ደግሞ ከአየር ጥቃት መደበቂያ መጠለያ ተቆፍሯል፡
እሷን ስጋት የገባት አሜሪካ ጦርነት ውስጥ ከገባች ሁለቱ ወንድ ልጆቿ መዝመታቸው የማይቀር መሆኑ ነው፡ ‹ሂትለር ስልጣን ሲይዝ ጀርመን በኮሚኒስት አገዛዝ ስር እንዳትወድቅ ይከላከላል› ይሉ ነበር አባቷ፡ ስለ ሂትለር መጨነቅ የተወችው ያኔ ነበር፡፡ ስለ አውሮፓ የሚያስጨንቃት
ነገር አልነበረም
እንደ ዓለም አቀፍ ፖለቲካ፣ በኃያላን ሀገሮች መሐል ያለ የሃይል ሚዛን ወይም የፋሺዝም መነሳት ያሉ ምናባዊ አስተሳሰቦች ከልጆቿ ህይወት ጋር ሲወዳደሩ ለእሷ ምንም አይደሉም፡፡ፖላንዶች፣ ኦስትሪያዎች፣ ይሁዳውያንና ክልሶች መቀመቅ ቢወርዱ እሷ ምን ተዳዋ፡፡ የእሷ ስራ
ልጆቿን ሊያምንና ሂዩን ክፉ እንዳይነካቸው መጸለይ ነው፡፡
ልጆቿ የእሷን ጥበቃ የሚፈልጉበት ዕድሜ ላይ አይደሉም ያሉት፡ናንሲ በልጅነቷ አግብታ ነው ልጆቿን ዱብ ዱብ ያደረገቻቸው፡ ልጆቹ
አሁን ትልልቆች ሆነዋል፡ ሊያም ትዳር ይዞ ሂውስተን ውስጥ ይኖራል፤
ሂዩ ደግሞ ዩኒቨርሲቲ መጨረሻ አመት ላይ ደርሷል፡፡ ሂዩ በትምህርቱ
እምብዛም ሲሆን የስፖርት መኪና ገዝቶ አሸሼ ገዳሜ እያለ መሆኑን ሰምታለች፡ ነገር ግን አሁን የእናቱን ምክር የሚሰማበት ዕድሜ ላይ አይደለም፡፡ እሷም ብሔራዊ ውትድርና እንዳይወስዷቸው ማድረግ የማትችል መሆኑን አውቃለች፡፡
ናንሲ በጦርነት ጊዜ ቢዝነስ እንደሚጧጧፍ ታውቃለች፡፡ የኢኮኖሚ እድገት ሲኖር በርካታ ሰዎች ጫማ መግዛታቸው የተለመደ ነው፡፡ አሜሪካ ጦርነት ውስጥ ገባች አልገባች ጦሩ ይስፋፋል፡፡ ይህ ማለት ደግሞ መንግስት
ተጨማሪ የጫማ ትዕዛዝ ይሰጣል ማለት ነው፡ በዚህ ምክንያት በሚቀጥሉት ሁለትና ሶስት ዓመታት የጫማ ሽያጭ እጥፍ ወይም ሶስት እጥፍ
ይሆናል ብላ ገምታለች፤ ፋብሪካውን ለማስፋፋት ሌላ ምክንያት ይሆናል፡
ሆኖም ይህ ሁሉ ልጆቿ ዘምተው እና በፅኑ ቆስለው ጦር ሜዳ ቢሞቱ
ከሚያሳድርባት የመንፈስ ስብራት ጋር ሲወዳደር እዚህ ግባ የሚባል
አይሆንም።
ሻንጣዎችን ሊወስድ የመጣው ኩሊ ከሃሳቧ አናጠባት፡፡ ፒተር
ሻንጣዎቹን አዘገጃጅቶ እንደሆነ ጠየቀችው፡፡ ሰውየውም ሻንጣዎቹን ትናንት ማታ ወደ መርከቡ እንደላከ ነገራት፡፡ ፒተር ለጉዞ የተዘጋጀ መሆኑን
ለማየት ወደ ክፍሉ አመራች፡፡ በሩን ስታንኳኳ የከፈተችላት አልጋ አንጣፊ
ትናንት መሄዱን ነገረቻት፡
ናንሲ የፒተር ነገር እንቆቅልሽ ሆነባት፡፡ ትናንት ማታ ሆቴሉ የገቡት
አብረው ነበር፡፡ እሷ እራቷን
ክፍሏ ድረስ አስመጥታ እንደምትበላና በጊዜ
እንደምትተኛ ስትናገር ፒተርም እንደዚሁ እንደሚያደርግ ነግሯት ነበር፡ ሃሳቡን የቀየረ ከሆነ የት ሄደ? የት አደረ? አሁንስ የት ነው?›
ስልክ ለመደወል የሆቴሉ እንግዳ ተቀባይጋ ሄደች፤ ነገር ግን ማንጋ
እንደምትደውል አታውቅም፡፡ እንግሊዝ ውስጥ እሷም ሆነች ፒተር ማንንም አያውቁም፡፡ ሊቨርፑል ከባህሩ ባሻገር ከሚገኘው የአየርላንድ ዋና ከተማ
ደብሊን ብዙም አይርቅም፡፡ ‹ታዲያ ፒተር የቅድመ አያቶቹን አገር ለማየት እዚያ ሄዶ ይሆን?› ስትል አሰበች፡፡ ነገር ግን መርከብ መሳፈሪያቸው ጊዜው ስለደረሰ ለዚህ ጊዜ እንደሌለው ያውቃል፡፡
ከዚያም ስልከኛው ከአክስቷ ቲሊ ጋር እንዲያገናኛት ስልክ ቁጥሩን
ሰጠችው: ከአውሮፓ ወደ አሜሪካ ስልክ ሲደወል መስመር የሚገኘው
በዕድል ነው፤ በቂ መስመር ስለሌለ፤ አንዳንድ ጊዜ ረጅም ጊዜ መጠበቅ የግድ የሚልበት ጊዜ አለ፡፡እድለኛ ከሆኑ አንዳንድ በጥቂት ደቂቃ ውስጥ መስመር ሊገኝ ይችላል፤ ከተገኘ ደግሞ
የድምፅ ጥራት ስለማይኖረው ለመነጋገር በጣም መጮህ ያስፈልጋል፡፡
ቦስተን ውስጥ አሁን ከጧቱ አንድ ሰዓት በመሆኑ ይሄን ጊዜ አክስቷ
ከእንቅልፍ ተነስተዋል እንደ ብዙዎቹ ባልቴቶች እንቅልፍ ብዙም
አይተኙም የሚነሱትም በጧት ነው፡፡
አሜሪካ ውስጥ በዚህ ጊዜ ብዙዎቹ ሰራተኞች ቢሮ ስለማይገቡ የስልክ
መስመሩ አይጨናነቅም፡፡ አምስት ደቂቃ ቆይቶ ስልኩ ጮኸ፧ ናንሲ
መናገሪያውን አንስታ ጆሮዋ ላይ አደረገች ፤
‹‹ሄሎ?›› አሉ አክስት፡፡
‹‹አክስቴ፣ ናንሲ ነኝ››
‹‹ወይ አምላኬ ደህና ነሽ?››
‹‹እኔ ደህና ነኝ፤ ጦርነቱ ቢጀመርም ገና አልተጋጋለም ልጆቹ ደህና
ናቸው?››
‹‹ሁለቱም ደህና ናቸው ሊያም ካለበት ፖስት ካርድ ልኮልኛል፤
ጃኩሊን ባህር ዳርቻ ጸሃይ ላይ ስትንቃቃ ስለምትውል የገላዋ መጥቆር ውበት ጨምሮላታል፡ ሂዩ አዲስ በገዛት መኪና ሊፍት ሰጥቶኛል፡፡ መኪናዋ
ታምራለች፡››
‹‹በፍጥነት ነው የሚነዳው?›› ጠየቀች ናንሲ፡፡
‹‹እኔ ፊት ጠንቃቃ ነው፡ ሰዎች መኪና የሚነዱ ከሆነ መጠጣት
የለባቸውም በሚል መጠጥ አልጠጣም ብሏል፡››
‹‹ጥሩ››
‹‹መልካም ልደት የኔ ማር፤ እንግሊዝ አገር ምን ትሰሪያለሽ? አሉ
አዛውንቷ፡
‹‹አሁን ወደ ኒውዮርክ የሚሄደው መርከብ ላይ ለመሳፈር ሊቨርፑል
ነው ያለሁት፡፡ ፒተር ጠፍቶብኛል፡ ስልክ ደውሎልሽ ነበር?››
‹‹አዎ ደውሎልኛል፡፡ ከነገ ወዲያ ጠዋት የቦርድ ስብሰባ እንደሚኖር
ነግሮኛል፡››
ናንሲ ሚስጥሩ አልገባት አለ፡፡ ‹‹ዓርብ ጠዋት ማለትሽ ነው?›› ስትል ጠየቀች፡፡
‹‹አዎ የኔ ማር፡፡ ከነገ ወዲያ ዓርብ›› አሉ ቲሊ፡፡
ናንሲ አሁንም እንቆቅልሹ አልተፈታላትም፡፡ ፒተርና እሷ እንግሊዝ እያሉ ለዓርብ ጠዋት የቦርድ ስብሰባ መጥራት ምን ይፈይዳል? ሌሎቹ የቦርድ ዳይሬክተሮች ቲሊና ዳኒ ሪሌይ ናቸው፧ እነሱ ደግሞ ብቻቸውን
መወሰን አይችሉም፡፡ ነገር ግን ይሄ ነገር የሆነ ሴራ መሆን አለበት። ፒተር የሆነ ነገር እየጠነሰሰ ይሆን?› ስትል አሰበች፡፡
‹‹አክስቴ አጀንዳው ምንድን ነው?››
‹‹አጀንዳውን አሁን እያየሁት ነው፡፡ በሊቀመንበሩ በተደረገ ስምምነት
መሰረት የብላክ ጫማ ኩባንያን ለጄኔራል ቴክስታይልስ ኩባንያ መሸጥን ማፅደቅ››
‹‹ወይ አምላኬ!›› ናንሲ ይሄን ስትሰማ ራሷን ልትስት ምንም
አልቀራትም፡፡
ፒተር እሷ ሳታውቅ ኩባንያውን ሊሽጥ! አይደረግም! ለተወሰነ ጊዜ መናገር አቅቷት ዝም አለች፡፡ ከዚያም እንደምንም ብላ
በሻከረ ድምፅ ‹‹አክስቴ እስቲ እንደገና አንብቢልኝ›› አለች፡፡
አክስቷ ደገሙላት፡
ናንሲ ብርድ ብርድ አላት፡፡ ፒተር አፍንጫዋ ስር ሆኖ እንዴት እንዲህ
ሊያደርግ ቻለ? መቼ ነው ድርድር ያደረገው? ያንን የሚስጥር
ስምምነታቸውን ከነገረችው ጊዜ ጀምሮ ነው ይህን ሲጠነስስ የከረመው ማለት ነው፡፡ ያቀረበችለትን ሀሳብ እሺ አስብበታለሁ› እያለ ለካ እሱ ሴራ
ሲጠነስስ ከርሞል።
ፒተር ደካማ መሆኑን ብታውቅም እንደዚህ አይነት ተንኮል መስራቱ
አስገርሟታል፡
‹‹ናንሲ አለሽ?›› ሲሉ አክስቷ ጠየቁ፡
ናንሲ የተናነቃትን ሳግ ዋጥ አደረገችና ‹‹አለሁ አክስቴ፤ ገርሞኝ እኮ ነው፡፡ ፒተር ለኔ የነገረኝ ነገር የለም››
‹‹በእውነት ይህማ ደግ አይደለም›› አሉ አክስት፡
‹‹እኔ በሌለሁበት ውሳኔ ማሳለፍ ፈልጓል። ነገር ግን እሱም ስብሰባው ላይ መገኘት አይችልም፡፡ መርከብ ላይ የምንሳፈረው ዛሬ ነው፡ አሜሪካ ለመድረስ አምስት ቀን ይፈጃል፡››
አደረጋት፡ ትናንት ከሰዓት በኋላ የሆቴሉ ሰራተኛ መኝታ ክፍሏ ገባና
መስኮቶቹን ብርሃን በማያስገባ መጋረጃ ጋረዳቸው፡ በማታ ከሰማይ ወደ ምድር ከተማዋ እንዳትታይ መስኮቶቹን በሙሉ ጥቁር መጋረጃ እንዲሸፈኑ መንግስት ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ ከተማዋ በቦምብ ስትደበደብ መስታወት እንዳይ ፈነጣጠር መስታወቶቹ በ X ቅርፅ የወረቀት ማጣበቂያ ፕላስተር ተለጥፎባቸዋል፡ በሆቴሉ መግቢያ አካባቢ በአሸዋ የተሞሉ ጆንያዎች የተደረደሩ ሲሆን ከጀርባ ደግሞ ከአየር ጥቃት መደበቂያ መጠለያ ተቆፍሯል፡
እሷን ስጋት የገባት አሜሪካ ጦርነት ውስጥ ከገባች ሁለቱ ወንድ ልጆቿ መዝመታቸው የማይቀር መሆኑ ነው፡ ‹ሂትለር ስልጣን ሲይዝ ጀርመን በኮሚኒስት አገዛዝ ስር እንዳትወድቅ ይከላከላል› ይሉ ነበር አባቷ፡ ስለ ሂትለር መጨነቅ የተወችው ያኔ ነበር፡፡ ስለ አውሮፓ የሚያስጨንቃት
ነገር አልነበረም
እንደ ዓለም አቀፍ ፖለቲካ፣ በኃያላን ሀገሮች መሐል ያለ የሃይል ሚዛን ወይም የፋሺዝም መነሳት ያሉ ምናባዊ አስተሳሰቦች ከልጆቿ ህይወት ጋር ሲወዳደሩ ለእሷ ምንም አይደሉም፡፡ፖላንዶች፣ ኦስትሪያዎች፣ ይሁዳውያንና ክልሶች መቀመቅ ቢወርዱ እሷ ምን ተዳዋ፡፡ የእሷ ስራ
ልጆቿን ሊያምንና ሂዩን ክፉ እንዳይነካቸው መጸለይ ነው፡፡
ልጆቿ የእሷን ጥበቃ የሚፈልጉበት ዕድሜ ላይ አይደሉም ያሉት፡ናንሲ በልጅነቷ አግብታ ነው ልጆቿን ዱብ ዱብ ያደረገቻቸው፡ ልጆቹ
አሁን ትልልቆች ሆነዋል፡ ሊያም ትዳር ይዞ ሂውስተን ውስጥ ይኖራል፤
ሂዩ ደግሞ ዩኒቨርሲቲ መጨረሻ አመት ላይ ደርሷል፡፡ ሂዩ በትምህርቱ
እምብዛም ሲሆን የስፖርት መኪና ገዝቶ አሸሼ ገዳሜ እያለ መሆኑን ሰምታለች፡ ነገር ግን አሁን የእናቱን ምክር የሚሰማበት ዕድሜ ላይ አይደለም፡፡ እሷም ብሔራዊ ውትድርና እንዳይወስዷቸው ማድረግ የማትችል መሆኑን አውቃለች፡፡
ናንሲ በጦርነት ጊዜ ቢዝነስ እንደሚጧጧፍ ታውቃለች፡፡ የኢኮኖሚ እድገት ሲኖር በርካታ ሰዎች ጫማ መግዛታቸው የተለመደ ነው፡፡ አሜሪካ ጦርነት ውስጥ ገባች አልገባች ጦሩ ይስፋፋል፡፡ ይህ ማለት ደግሞ መንግስት
ተጨማሪ የጫማ ትዕዛዝ ይሰጣል ማለት ነው፡ በዚህ ምክንያት በሚቀጥሉት ሁለትና ሶስት ዓመታት የጫማ ሽያጭ እጥፍ ወይም ሶስት እጥፍ
ይሆናል ብላ ገምታለች፤ ፋብሪካውን ለማስፋፋት ሌላ ምክንያት ይሆናል፡
ሆኖም ይህ ሁሉ ልጆቿ ዘምተው እና በፅኑ ቆስለው ጦር ሜዳ ቢሞቱ
ከሚያሳድርባት የመንፈስ ስብራት ጋር ሲወዳደር እዚህ ግባ የሚባል
አይሆንም።
ሻንጣዎችን ሊወስድ የመጣው ኩሊ ከሃሳቧ አናጠባት፡፡ ፒተር
ሻንጣዎቹን አዘገጃጅቶ እንደሆነ ጠየቀችው፡፡ ሰውየውም ሻንጣዎቹን ትናንት ማታ ወደ መርከቡ እንደላከ ነገራት፡፡ ፒተር ለጉዞ የተዘጋጀ መሆኑን
ለማየት ወደ ክፍሉ አመራች፡፡ በሩን ስታንኳኳ የከፈተችላት አልጋ አንጣፊ
ትናንት መሄዱን ነገረቻት፡
ናንሲ የፒተር ነገር እንቆቅልሽ ሆነባት፡፡ ትናንት ማታ ሆቴሉ የገቡት
አብረው ነበር፡፡ እሷ እራቷን
ክፍሏ ድረስ አስመጥታ እንደምትበላና በጊዜ
እንደምትተኛ ስትናገር ፒተርም እንደዚሁ እንደሚያደርግ ነግሯት ነበር፡ ሃሳቡን የቀየረ ከሆነ የት ሄደ? የት አደረ? አሁንስ የት ነው?›
ስልክ ለመደወል የሆቴሉ እንግዳ ተቀባይጋ ሄደች፤ ነገር ግን ማንጋ
እንደምትደውል አታውቅም፡፡ እንግሊዝ ውስጥ እሷም ሆነች ፒተር ማንንም አያውቁም፡፡ ሊቨርፑል ከባህሩ ባሻገር ከሚገኘው የአየርላንድ ዋና ከተማ
ደብሊን ብዙም አይርቅም፡፡ ‹ታዲያ ፒተር የቅድመ አያቶቹን አገር ለማየት እዚያ ሄዶ ይሆን?› ስትል አሰበች፡፡ ነገር ግን መርከብ መሳፈሪያቸው ጊዜው ስለደረሰ ለዚህ ጊዜ እንደሌለው ያውቃል፡፡
ከዚያም ስልከኛው ከአክስቷ ቲሊ ጋር እንዲያገናኛት ስልክ ቁጥሩን
ሰጠችው: ከአውሮፓ ወደ አሜሪካ ስልክ ሲደወል መስመር የሚገኘው
በዕድል ነው፤ በቂ መስመር ስለሌለ፤ አንዳንድ ጊዜ ረጅም ጊዜ መጠበቅ የግድ የሚልበት ጊዜ አለ፡፡እድለኛ ከሆኑ አንዳንድ በጥቂት ደቂቃ ውስጥ መስመር ሊገኝ ይችላል፤ ከተገኘ ደግሞ
የድምፅ ጥራት ስለማይኖረው ለመነጋገር በጣም መጮህ ያስፈልጋል፡፡
ቦስተን ውስጥ አሁን ከጧቱ አንድ ሰዓት በመሆኑ ይሄን ጊዜ አክስቷ
ከእንቅልፍ ተነስተዋል እንደ ብዙዎቹ ባልቴቶች እንቅልፍ ብዙም
አይተኙም የሚነሱትም በጧት ነው፡፡
አሜሪካ ውስጥ በዚህ ጊዜ ብዙዎቹ ሰራተኞች ቢሮ ስለማይገቡ የስልክ
መስመሩ አይጨናነቅም፡፡ አምስት ደቂቃ ቆይቶ ስልኩ ጮኸ፧ ናንሲ
መናገሪያውን አንስታ ጆሮዋ ላይ አደረገች ፤
‹‹ሄሎ?›› አሉ አክስት፡፡
‹‹አክስቴ፣ ናንሲ ነኝ››
‹‹ወይ አምላኬ ደህና ነሽ?››
‹‹እኔ ደህና ነኝ፤ ጦርነቱ ቢጀመርም ገና አልተጋጋለም ልጆቹ ደህና
ናቸው?››
‹‹ሁለቱም ደህና ናቸው ሊያም ካለበት ፖስት ካርድ ልኮልኛል፤
ጃኩሊን ባህር ዳርቻ ጸሃይ ላይ ስትንቃቃ ስለምትውል የገላዋ መጥቆር ውበት ጨምሮላታል፡ ሂዩ አዲስ በገዛት መኪና ሊፍት ሰጥቶኛል፡፡ መኪናዋ
ታምራለች፡››
‹‹በፍጥነት ነው የሚነዳው?›› ጠየቀች ናንሲ፡፡
‹‹እኔ ፊት ጠንቃቃ ነው፡ ሰዎች መኪና የሚነዱ ከሆነ መጠጣት
የለባቸውም በሚል መጠጥ አልጠጣም ብሏል፡››
‹‹ጥሩ››
‹‹መልካም ልደት የኔ ማር፤ እንግሊዝ አገር ምን ትሰሪያለሽ? አሉ
አዛውንቷ፡
‹‹አሁን ወደ ኒውዮርክ የሚሄደው መርከብ ላይ ለመሳፈር ሊቨርፑል
ነው ያለሁት፡፡ ፒተር ጠፍቶብኛል፡ ስልክ ደውሎልሽ ነበር?››
‹‹አዎ ደውሎልኛል፡፡ ከነገ ወዲያ ጠዋት የቦርድ ስብሰባ እንደሚኖር
ነግሮኛል፡››
ናንሲ ሚስጥሩ አልገባት አለ፡፡ ‹‹ዓርብ ጠዋት ማለትሽ ነው?›› ስትል ጠየቀች፡፡
‹‹አዎ የኔ ማር፡፡ ከነገ ወዲያ ዓርብ›› አሉ ቲሊ፡፡
ናንሲ አሁንም እንቆቅልሹ አልተፈታላትም፡፡ ፒተርና እሷ እንግሊዝ እያሉ ለዓርብ ጠዋት የቦርድ ስብሰባ መጥራት ምን ይፈይዳል? ሌሎቹ የቦርድ ዳይሬክተሮች ቲሊና ዳኒ ሪሌይ ናቸው፧ እነሱ ደግሞ ብቻቸውን
መወሰን አይችሉም፡፡ ነገር ግን ይሄ ነገር የሆነ ሴራ መሆን አለበት። ፒተር የሆነ ነገር እየጠነሰሰ ይሆን?› ስትል አሰበች፡፡
‹‹አክስቴ አጀንዳው ምንድን ነው?››
‹‹አጀንዳውን አሁን እያየሁት ነው፡፡ በሊቀመንበሩ በተደረገ ስምምነት
መሰረት የብላክ ጫማ ኩባንያን ለጄኔራል ቴክስታይልስ ኩባንያ መሸጥን ማፅደቅ››
‹‹ወይ አምላኬ!›› ናንሲ ይሄን ስትሰማ ራሷን ልትስት ምንም
አልቀራትም፡፡
ፒተር እሷ ሳታውቅ ኩባንያውን ሊሽጥ! አይደረግም! ለተወሰነ ጊዜ መናገር አቅቷት ዝም አለች፡፡ ከዚያም እንደምንም ብላ
በሻከረ ድምፅ ‹‹አክስቴ እስቲ እንደገና አንብቢልኝ›› አለች፡፡
አክስቷ ደገሙላት፡
ናንሲ ብርድ ብርድ አላት፡፡ ፒተር አፍንጫዋ ስር ሆኖ እንዴት እንዲህ
ሊያደርግ ቻለ? መቼ ነው ድርድር ያደረገው? ያንን የሚስጥር
ስምምነታቸውን ከነገረችው ጊዜ ጀምሮ ነው ይህን ሲጠነስስ የከረመው ማለት ነው፡፡ ያቀረበችለትን ሀሳብ እሺ አስብበታለሁ› እያለ ለካ እሱ ሴራ
ሲጠነስስ ከርሞል።
ፒተር ደካማ መሆኑን ብታውቅም እንደዚህ አይነት ተንኮል መስራቱ
አስገርሟታል፡
‹‹ናንሲ አለሽ?›› ሲሉ አክስቷ ጠየቁ፡
ናንሲ የተናነቃትን ሳግ ዋጥ አደረገችና ‹‹አለሁ አክስቴ፤ ገርሞኝ እኮ ነው፡፡ ፒተር ለኔ የነገረኝ ነገር የለም››
‹‹በእውነት ይህማ ደግ አይደለም›› አሉ አክስት፡
‹‹እኔ በሌለሁበት ውሳኔ ማሳለፍ ፈልጓል። ነገር ግን እሱም ስብሰባው ላይ መገኘት አይችልም፡፡ መርከብ ላይ የምንሳፈረው ዛሬ ነው፡ አሜሪካ ለመድረስ አምስት ቀን ይፈጃል፡››
👍10
ፒት አሁን የት እንዳለ አይታወቅም› አለች በሆዷ፡
‹‹አሁን ከእንግሊዝ የሚነሳ አይሮፕላን የለም?›› ሲሉ ጠየቁ አክስቷ
‹‹በአየር በራሪው ጀልባ››
‹‹አዎ›› አሉ አክስቷ ‹‹ዳኒም ፒተር በዚህ አይሮፕላን እንደሚመጣና
ለቦርድ ስብሰባው እንደሚደርስ ነግሮኛል፡፡››
ናንሲ አስታወሰች፡ በየጋዜጣው ሁሉ የተፃፈው ስለሱ ነው፡፡ በአንድ ቀን አትላንቲክን አቋርጠሽ መምጣት ትቺያለሽ፡፡ ፒተር እንደዚያ ሊያደርግ ነው እንዴ? አለች ናንሲ በሆዷ፡፡ እናም ወንድሟ የዋሻት መሆኑን መቀበል አዳገታት፡፡ እስከ ሊቨርፑል ድረስ አብሯት ወደ አሜሪካ በመርከብ.እንደሚሄድ አድርጋ እንድትገምት አድርጓት ነበር፡ ሆቴል ገብተው ወደየ ክፍላቸው ከሄዱ በኋላ እሱ ወዲያው ተመልሶ ወጥቶ ሌሊቱን በሙሉ ተጉዞ ሳውዝ ሃምፕተን ገብቷል፤ በጊዜ አይሮፕላኑ ላይ ለመድረስ፡፡ ይህን ሁሉ ሴራ በሆዱ እያውጠነጠነ እንዴት ከእሷ ጋር ያን ያህል ሰዓት ማውራትና አብሯት መብላት ቻለ?›
‹‹ለምን አንቺስ በበራሪ ጀልባው አትመጪም?›› አሏት አክስቷ፡
ጥሏት መጥፋቱን ስታውቅ እሱን ፍለጋ እንደምትጀምርና ልትደርስበትም እንደማትችል ገምቷል፡ ነገር ግን የፒተር ችግር ሰዓት ላይ መሆኑን ደግሞ
አሳምራ ታውቃለች፡፡
‹‹እሞክራለሁ›› አለች ናንሲ ለአክስቷ፤ ‹‹ደህና ሁኚ አክስቴ›› ብላ.ስልኩን ዘጋች፡ ስለቀጣይ እቅዷ ማሰብ ጀመረች፡ ፒተር ትናንት ሌሊት ተነስቶ ሌሊቱን ተጉዟል፡፡ በራሪ ጀልባው ከሳውዝ ሃምፕተን ዛሬ ተነስቶ ኒውዮርክ ነገ ይደርስና ፒተር የዓርቡ ስብሰባ ላይ ይገኛል ታዲያ በራሪ ጀልባው በስንት ሰዓት ይነሳል? ናንሲ ከመነሳቱ በፊት ትደርስ ይሆን?
ልቧ እንደተንጠለጠለ እንግዳ ተቀባዩጋ ሄዳ የፓን አሜሪካኑ አየር መንገድ የአየር በራሪ ጀልባ ከሳውዝ ሃምፕተን በስንት ሰዓት እንደሚነሳ ጠየቀችው፡
‹‹አምልጦዎታል የኔ እመቤት›› አላት፡፡
‹‹እስቲ ሰዓቱን አጣራልኝ እባክህ›› አለች ትዕግስት ማጣቷ ከድምጿ እንዳይታወቅባት እየጣረች፡፡
የበረራ መርሃ ግብሩን አውጥቶ ተመለከተ ‹‹ስምንት ሰዓት›› አለች፡
ሰዓቷን ስታይ ስድስት ሰዓት ይላል፡፡
እንግዳ ተቀባዩም ‹‹የግል አይሮፕላን ቆሞ የሚጠብቆት እንኳን ቢሆን
ከዚህ በኋላ ሳውዝ ሃምፕተን አይደርሱም›› አላት፡
‹‹የግል አይሮፕላኖች አሉ?›› ስትል ጠየቀች
ሰውዬው በዚች የውጭ አገር ሰው ጅልነት መገረሙን
ፊቱ ያሳብቅበታል፡ ‹‹ከዚህ አስር ኪ.ሜ ያህል ርቆ የሚገኝ አየር ማረፊያ አለ
ጥሩ ዋጋ ከከፈሉ የትም ሊወስዶት የሚችል ፓይለት አያጡም፡፡ ታዲያ አየር ማረፊያው ጋ መድረስ፣
ፓይለቱን ማግኘት፣
መጓዝ፣ ሳውዝ ሃምፕተን አጠገብ ማረፍ እና ከዚያም ወደ ወደቡ በመኪና መሄድ
ይኖርቦታል፡ ነገር ግን ከመድከምዎ በፊት ይህ ሁሉ በሁለት ሰዓት ውስጥ
እንደማይሆንልዎት ላረጋግጥሎት እወዳለሁ የኔ እመቤት።››
በተስፋ መቁረጥ ከሰውዬው ፊት ገለል አለች ናንሲ፡
በቢዝነስ ዓለም ውስጥ ያለ ሰው በሌላ ሰው መናደድ ገንዘቡ አይደለም፡፡
ይህን ከረጅም ጊዜ በፊት ተምራለች፡፡ ‹‹ቦስተን በጊዜው አልደርስም፧ ነገር
ግን የኩባንያውን ሽያጭ እዚህ ሆኜ ማስቆም እችላለሁ›› ስትል አሰበች፡፡
ወደ ስልኩ ዞረችና አሁን ቦስተን ውስጥ አንድ ሰዓት ነው፡፡ ጠበቃዋ ፓትሪክ ማክ ብራይድ ይሄኔ ቤቱ ነው የሚሆነው፡ ለስልከኛው የጠበቃዋን ስልክ ሰጠች...
✨ይቀጥላል✨
‹‹አሁን ከእንግሊዝ የሚነሳ አይሮፕላን የለም?›› ሲሉ ጠየቁ አክስቷ
‹‹በአየር በራሪው ጀልባ››
‹‹አዎ›› አሉ አክስቷ ‹‹ዳኒም ፒተር በዚህ አይሮፕላን እንደሚመጣና
ለቦርድ ስብሰባው እንደሚደርስ ነግሮኛል፡፡››
ናንሲ አስታወሰች፡ በየጋዜጣው ሁሉ የተፃፈው ስለሱ ነው፡፡ በአንድ ቀን አትላንቲክን አቋርጠሽ መምጣት ትቺያለሽ፡፡ ፒተር እንደዚያ ሊያደርግ ነው እንዴ? አለች ናንሲ በሆዷ፡፡ እናም ወንድሟ የዋሻት መሆኑን መቀበል አዳገታት፡፡ እስከ ሊቨርፑል ድረስ አብሯት ወደ አሜሪካ በመርከብ.እንደሚሄድ አድርጋ እንድትገምት አድርጓት ነበር፡ ሆቴል ገብተው ወደየ ክፍላቸው ከሄዱ በኋላ እሱ ወዲያው ተመልሶ ወጥቶ ሌሊቱን በሙሉ ተጉዞ ሳውዝ ሃምፕተን ገብቷል፤ በጊዜ አይሮፕላኑ ላይ ለመድረስ፡፡ ይህን ሁሉ ሴራ በሆዱ እያውጠነጠነ እንዴት ከእሷ ጋር ያን ያህል ሰዓት ማውራትና አብሯት መብላት ቻለ?›
‹‹ለምን አንቺስ በበራሪ ጀልባው አትመጪም?›› አሏት አክስቷ፡
ጥሏት መጥፋቱን ስታውቅ እሱን ፍለጋ እንደምትጀምርና ልትደርስበትም እንደማትችል ገምቷል፡ ነገር ግን የፒተር ችግር ሰዓት ላይ መሆኑን ደግሞ
አሳምራ ታውቃለች፡፡
‹‹እሞክራለሁ›› አለች ናንሲ ለአክስቷ፤ ‹‹ደህና ሁኚ አክስቴ›› ብላ.ስልኩን ዘጋች፡ ስለቀጣይ እቅዷ ማሰብ ጀመረች፡ ፒተር ትናንት ሌሊት ተነስቶ ሌሊቱን ተጉዟል፡፡ በራሪ ጀልባው ከሳውዝ ሃምፕተን ዛሬ ተነስቶ ኒውዮርክ ነገ ይደርስና ፒተር የዓርቡ ስብሰባ ላይ ይገኛል ታዲያ በራሪ ጀልባው በስንት ሰዓት ይነሳል? ናንሲ ከመነሳቱ በፊት ትደርስ ይሆን?
ልቧ እንደተንጠለጠለ እንግዳ ተቀባዩጋ ሄዳ የፓን አሜሪካኑ አየር መንገድ የአየር በራሪ ጀልባ ከሳውዝ ሃምፕተን በስንት ሰዓት እንደሚነሳ ጠየቀችው፡
‹‹አምልጦዎታል የኔ እመቤት›› አላት፡፡
‹‹እስቲ ሰዓቱን አጣራልኝ እባክህ›› አለች ትዕግስት ማጣቷ ከድምጿ እንዳይታወቅባት እየጣረች፡፡
የበረራ መርሃ ግብሩን አውጥቶ ተመለከተ ‹‹ስምንት ሰዓት›› አለች፡
ሰዓቷን ስታይ ስድስት ሰዓት ይላል፡፡
እንግዳ ተቀባዩም ‹‹የግል አይሮፕላን ቆሞ የሚጠብቆት እንኳን ቢሆን
ከዚህ በኋላ ሳውዝ ሃምፕተን አይደርሱም›› አላት፡
‹‹የግል አይሮፕላኖች አሉ?›› ስትል ጠየቀች
ሰውዬው በዚች የውጭ አገር ሰው ጅልነት መገረሙን
ፊቱ ያሳብቅበታል፡ ‹‹ከዚህ አስር ኪ.ሜ ያህል ርቆ የሚገኝ አየር ማረፊያ አለ
ጥሩ ዋጋ ከከፈሉ የትም ሊወስዶት የሚችል ፓይለት አያጡም፡፡ ታዲያ አየር ማረፊያው ጋ መድረስ፣
ፓይለቱን ማግኘት፣
መጓዝ፣ ሳውዝ ሃምፕተን አጠገብ ማረፍ እና ከዚያም ወደ ወደቡ በመኪና መሄድ
ይኖርቦታል፡ ነገር ግን ከመድከምዎ በፊት ይህ ሁሉ በሁለት ሰዓት ውስጥ
እንደማይሆንልዎት ላረጋግጥሎት እወዳለሁ የኔ እመቤት።››
በተስፋ መቁረጥ ከሰውዬው ፊት ገለል አለች ናንሲ፡
በቢዝነስ ዓለም ውስጥ ያለ ሰው በሌላ ሰው መናደድ ገንዘቡ አይደለም፡፡
ይህን ከረጅም ጊዜ በፊት ተምራለች፡፡ ‹‹ቦስተን በጊዜው አልደርስም፧ ነገር
ግን የኩባንያውን ሽያጭ እዚህ ሆኜ ማስቆም እችላለሁ›› ስትል አሰበች፡፡
ወደ ስልኩ ዞረችና አሁን ቦስተን ውስጥ አንድ ሰዓት ነው፡፡ ጠበቃዋ ፓትሪክ ማክ ብራይድ ይሄኔ ቤቱ ነው የሚሆነው፡ ለስልከኛው የጠበቃዋን ስልክ ሰጠች...
✨ይቀጥላል✨
👍11