«ተናገር» እያሉት፣ እሱ «አምቢ» ብሎ እየጮኸ፣ ድንገት ህመሙ
ተወው፣ ጭለማ ዋጠው።
ልቡ ሲመለስለት፣ እሱ አሁንም ተሰቅሏል፣ ግን ብሪቱን
ክቆለጡ ላይ አንስተውለታል። ትንሽ ቆየ። መጡ። «
ተናገር» አሉት፡፡ እምቢ አለ። በሲባጎ የታሰሩትን ብረቶች አመጡዋቸው።
ብረቶቹን በአይኑ ሲያይ ብቻ በሀይል ቆለጡን አመመውና ጮኸ «አታሳዩኝ! እናገራለሁ!» አለ፡፡ ፈትተው አወረዱትና ልብሱን
አልብሰው ወደ አለቃቸው በር ወሰዱት። አንጠልጥለው ወሰዱት።
ምክንያቱም ሲራመድ ቆለጡ ትንሽ ሲወዛወዝ ሊገድለው ሆነ። ቢሮ ሲደርስ ለመናገር ዝግጁ ነህ ወይ? ተባለ፡፡ አይደለሁም አለ። ምነው እናገራለሁ ብለህ? አሉት። ስቃዩን ፈርቼ ነው እንጂ፣ የማላውቀውን ከየት አምጥቼ ልናገር? አላቸው
ይህን ጊዜ አንድ ጓደኛው መጣ፡፡ የታሸገ ደብዳቢ ለፖሊስ
አለቃው ሰጠው። አለቅየው ደብዳቤውን አነበበ፡፡ ጓደኝየውን ወደ ልዩ ቢሮ ወሰደው። ከጥቂት ደቂቃ በኋላ ተመለሱ። የፖሊሱ
አለቃ፣ እስረኛውን ወደ ስቃዩ ቦታ ሳይሆን፣ መኝታ ወዳለበት
ክፍል አስወሰደው:: በነጋታው ጓደኛው መጥቶ ወደ ቤት ወሰደው::ፋይሉ ውስጥ እንግዲህ በስህተት የታሰረ ወይም «
ተመርምሮ የተጣራ ኮምኒስት ኣይደለም» ተብሎ ተፅፏል፣ ማለት ነው ልጁ እንዴት ሊፈታ እንደቻለ ገርሞታል። ጓደኛው ድሀ ነው፣
ዘመዶቹ በሙሉ ድሀ ናቸ። ጉቦ ከየት ተገኘ?. . . ታድያ ልጁ
ድሀ ይሁን ኢንጂ፣ የከተማችን ኮሙኒስቶች ሶስተኛ አለቃ ነው።
ኮሙኒስት የሆንን ሁላችን አዋጥተን ነው ጉቦውን የከፈልንለት። ብቻ ካለቆቻችን አንዱን ለማስፈታት ገንዘብ አዋጡ ተባልን እንጂ፣ ማን እንደሆነ አናውቅም (እኔም ከብዙ አመታት በኋላ ነው ያወቅኩት)
አየህ፣ ኮሙኒዝም እንደ ወንጀል የሚቆጠርበት አገር ውስጥ፣
አለቆቻችንን እኛ ሌሎቹ ኮሙኒስቶች አናውቃቸውም፡፡
ሳስረዳህ ኮሙኒስት ፓርቲ በፍራ (cell) ነው ሚሰራው:: ከሁሉ በላይ አንድ «ፍሬ» አለ። ስድስት አባላት አሉት፡፡ ስድስቱ ሰዎች
እያንዳንዳቸው የአንድ ሌላ «ፍሬም አለቃ ናቸው:: የዚህ የሁለተኛው ፍሬ አምስቱም ሌሎች አባላት እያንዳንዳቸው የአንድ ፍሬ
አለቃ ናቸው:: እነዚያ ደሞ ተራቸውን አንዳንድ ፍሬ አላቸው።
አንተ የምታውቀው እንግዲህ ሁለት ፍሬ ብቻ ነው:: የአንድ ፍሬ
አባል ነህ፣ የፍሬው አለቃ ያንተ አለቃ ነው። ሌላው ፍሬ ደሞ
ኣለቃው አንተ ነህ:: አንተ አለቃቸው የሆንክ ሰዎች፣ እያንዳንዳቸው ካንተ በታች የአንድ ፍሬ አለቃ ናቸው። እንዲህ እያለ ይቀጥላል::ገባህ?
ደሞ ኮሙኒስቶቹ ሁሉም የኮድ ስም አላቸው። እርስ በራሳቸው
የሚጠራሩት በኮድ ስማቸው ብቻ ነው:: የእውነት ስማቸው ማን
እንደሆነ አይተዋወቁም። እንዲህ የሆነ እንደሆነ፣ አንተ ብትያዝ፣
እና ፈሪ ብትሆን፣ እና ስቃዩን ፈርተህ መናገር ብትፈልግ፣
ለፖሊሶቹ የምትነግራቸው የኮሙኒስቶቹን የኮድ ስም ብቻ ነው፡፡ምክንያቱም የእውነት ስማቸውን አታውቅም፡፡ ይህም ሲሆን፣ የአንድ «ፍሬ»። አባሎች አንድ ሁለቱ ያንድ ሰፈር ወይም ያንድ ትምህርት ቤት ልጆች ስለሚሆኑ፣ የእውነት ስማቸውን ይተዋወቃሉ። ይህም
ፖሊሶቹን ይረዳቸዋል።
ኮሙኒስት ፓርቲ አንድ ነገር ለማድረግ ሲወስን፣ ውሳኔው
ከላይ ወደ ታች፣ ከፍሬ ወደ ፍሬ ይተሳለፋል። አንድ ሀሳብ ታች
ሲፈጠር፣ ከታች ወደ ላይ ከፍሬ ወደ ፍሬ ይተላለፋል
የኔ የፍሬ አለቃ ኣንድ ቀጭን፣ መነፅር የሚያደርግ ማኑ
የምንለው ልጅ ነበር። አምስታችንም የፍሬ አባሎች እንወደው ነበር። እኔ ግን በጣም በጣም ነበር የምወደው:: አደንቀው ነበር። አቤት
ሲፅፍ ስለሀገራችን አስተዳደር ጉድለት፣ ስለጭቦው፣ ስለከይሲነቱ ይፅፋል። ታድያ ሲፅፍ ልዩ አይነት ነው።
የፃፈውን ስታነበው ፡ ፍሬ ነገሩ በጣም እያናደደህ፣ አፃፃፉ በጣም
ያስቅሀል። በሳምንት በሳምንት አንድ ሙሉ ገፅ ይፅፋል
አንድ በከተማው የታወቀ፣ የማይጠረጠር ሀኪም አለ፡፡ ትልቅ
ቤት አለው:: ቤቱ ውስጥ ከመሰረቱ ስር የሚገኝ አንድ ክፍል አለ። እዚያ ውስጥ በስቴንስል የሚያባዛዐመኪና ኣለ። የከተማችን ኮሙኒስቶች ፅሁፋቸውን ሁሉ የሚያባዙት እዚያ ነው፡፡ ብዙ ሰው ለመታከም ስለሚመላለስ፣ ለመጠርጠር ያስቸግራል። እኔና ማኑ ያችን የፃፋትን ገፅ እናትማለን። ሁለት ሺ ኮፒ እናትምና፡ በየቡና ቤቱ፣ በየመንገዱ፣ በየአደባባዩ፣ ብቻ ምን ልበልሀ፣ ሰው ሊያያቸው
በሚችልበት ቦታ እንነዛቸዋለን:: በስርቆሽ፡፡ ሌሊት እየዞርን
በየግድግዳው እንለጥፋቸዋለን
አንድ ሌሊት በጭለማ እንደዚህ ስንለጥፍ፣ ሳናስበው ሁለት
ፖሊሶች ከተፍ አይሉም?! ደንግጨ ልሮጥ ስል' በወድያ በኩልም የመጡ መሰለኝ። ግን ጨለማ ነው፣ በደምብ አይታይም። ማኑ ድንገት አቀፈኝና በሹክሹክታ «ለጊዜው ማምለጫ የለም፡፡ እቀፈኝ!» አለኝ፡፡ ሁልጊዜ ስለሚያዘኝ በልማድ ታዘዝኩት እንጂ ነገሩ አልገባኝም፡፡ ተቃቀፍን። ፖሊሶቹ አጠገባችን ሲደርሱ፣ ማኑ በቀጭን
ድምፅ «እኔ ፈራሁ፣ ቤት ውሰደኝ አለኝ «አይዞሽ ምንም
አይደለም። ፖሊሶች ናቸው» አልኩት፡፡ «ዝም በል! እፈራለሁ!» አለ
«አይዞሽ እይዞሽ» እያልኩ ሳባብለው፣ ፖሊሶቹ ትንሽ ተለያይተው ቆመው ሲመለከቱን፣ ማኑ የሴት ድምፁን ትቶ በእውነት ድምፁ
«በለው!» አለኝ
ሁለታችንም ተወረወርን፡፡ በኔ በኩል ያለውን ፖሊስ በጭንቅላቴ
ሆዱን መታሁትና፣ ሲወድቅ ትቼው ተፈተለክኩ። ትንሽ እንደሮጥኩ
ማኑ እጠገቤ እንደሌለ ታወቀኝ፡፡ በሩጫ ተመልሼ አጠገቡ ስደርስ
«ሂድ መጣሁ» አለኝ፡፡ ፖሊሶቹ ተጋድመዋል፣ ግን በጭለማው
በደምብ ኣይታዩኝም፡፡ በቀስታ ስራመድ ማኑ በፍጥነት እርምጃ
ደረሰብኝ፡፡ ይስቃል
«ምነው ቆየህ?» አልኩት
«ቀበቶና ቁልፋቸውን ስበጥስ» አለኝ እየሳቀ። ብርሀን ጋ
ስንደርስ ከኪሱ ገንዘብ አወጣና ቆጠረ። ስምንት መቶ ቱማን (ብር
250.00):
«ከማን ነጥቀውት ይሆን?» አለ «ስምንት መቶ ቱማን።
የማተሚያ ቤታችን ወረቀት ወደማለቁ ተዳርሷል። ነገ ወረቀት
እንገዛለን የታተሙትን ወረቀቶች አሰራጭተን ከጨረስን በኋላ፣ የደስ ደስ ካፌ ገብተን ቡና ስንጠጣ ሳቅ እያለ፣
«ለመሆኑ የትናንቱን ፖሊስ ፍንግል አርገኸው ነበር ለካ
የሮጥከው» አለኝ
«አዎን» አልኩት
«ተነስቶ ቢከተልህስ? እና ካንተ የፈጠነ ሯጭ ቢሆንስ? ወይም
ስትሮጥ ውጋትቢይዝህስ? ወይም ቢተኩስብህስ? ወይ ፊሽካ ቢነፋና
ሌሎች ፖሊሶች ከያለበት ወዳንተ ቢሮጡስ?»
«ታድያ እንዴት ማድረግ ነበረብኝ?» አልኩት
«አታውቅምን ?»
«አላውቅም»
«እንግዲያው ነገ ጧት በአስራ አንድ ተኩል ቤቴ ና....
💫ይቀጥላል💫
ተወው፣ ጭለማ ዋጠው።
ልቡ ሲመለስለት፣ እሱ አሁንም ተሰቅሏል፣ ግን ብሪቱን
ክቆለጡ ላይ አንስተውለታል። ትንሽ ቆየ። መጡ። «
ተናገር» አሉት፡፡ እምቢ አለ። በሲባጎ የታሰሩትን ብረቶች አመጡዋቸው።
ብረቶቹን በአይኑ ሲያይ ብቻ በሀይል ቆለጡን አመመውና ጮኸ «አታሳዩኝ! እናገራለሁ!» አለ፡፡ ፈትተው አወረዱትና ልብሱን
አልብሰው ወደ አለቃቸው በር ወሰዱት። አንጠልጥለው ወሰዱት።
ምክንያቱም ሲራመድ ቆለጡ ትንሽ ሲወዛወዝ ሊገድለው ሆነ። ቢሮ ሲደርስ ለመናገር ዝግጁ ነህ ወይ? ተባለ፡፡ አይደለሁም አለ። ምነው እናገራለሁ ብለህ? አሉት። ስቃዩን ፈርቼ ነው እንጂ፣ የማላውቀውን ከየት አምጥቼ ልናገር? አላቸው
ይህን ጊዜ አንድ ጓደኛው መጣ፡፡ የታሸገ ደብዳቢ ለፖሊስ
አለቃው ሰጠው። አለቅየው ደብዳቤውን አነበበ፡፡ ጓደኝየውን ወደ ልዩ ቢሮ ወሰደው። ከጥቂት ደቂቃ በኋላ ተመለሱ። የፖሊሱ
አለቃ፣ እስረኛውን ወደ ስቃዩ ቦታ ሳይሆን፣ መኝታ ወዳለበት
ክፍል አስወሰደው:: በነጋታው ጓደኛው መጥቶ ወደ ቤት ወሰደው::ፋይሉ ውስጥ እንግዲህ በስህተት የታሰረ ወይም «
ተመርምሮ የተጣራ ኮምኒስት ኣይደለም» ተብሎ ተፅፏል፣ ማለት ነው ልጁ እንዴት ሊፈታ እንደቻለ ገርሞታል። ጓደኛው ድሀ ነው፣
ዘመዶቹ በሙሉ ድሀ ናቸ። ጉቦ ከየት ተገኘ?. . . ታድያ ልጁ
ድሀ ይሁን ኢንጂ፣ የከተማችን ኮሙኒስቶች ሶስተኛ አለቃ ነው።
ኮሙኒስት የሆንን ሁላችን አዋጥተን ነው ጉቦውን የከፈልንለት። ብቻ ካለቆቻችን አንዱን ለማስፈታት ገንዘብ አዋጡ ተባልን እንጂ፣ ማን እንደሆነ አናውቅም (እኔም ከብዙ አመታት በኋላ ነው ያወቅኩት)
አየህ፣ ኮሙኒዝም እንደ ወንጀል የሚቆጠርበት አገር ውስጥ፣
አለቆቻችንን እኛ ሌሎቹ ኮሙኒስቶች አናውቃቸውም፡፡
ሳስረዳህ ኮሙኒስት ፓርቲ በፍራ (cell) ነው ሚሰራው:: ከሁሉ በላይ አንድ «ፍሬ» አለ። ስድስት አባላት አሉት፡፡ ስድስቱ ሰዎች
እያንዳንዳቸው የአንድ ሌላ «ፍሬም አለቃ ናቸው:: የዚህ የሁለተኛው ፍሬ አምስቱም ሌሎች አባላት እያንዳንዳቸው የአንድ ፍሬ
አለቃ ናቸው:: እነዚያ ደሞ ተራቸውን አንዳንድ ፍሬ አላቸው።
አንተ የምታውቀው እንግዲህ ሁለት ፍሬ ብቻ ነው:: የአንድ ፍሬ
አባል ነህ፣ የፍሬው አለቃ ያንተ አለቃ ነው። ሌላው ፍሬ ደሞ
ኣለቃው አንተ ነህ:: አንተ አለቃቸው የሆንክ ሰዎች፣ እያንዳንዳቸው ካንተ በታች የአንድ ፍሬ አለቃ ናቸው። እንዲህ እያለ ይቀጥላል::ገባህ?
ደሞ ኮሙኒስቶቹ ሁሉም የኮድ ስም አላቸው። እርስ በራሳቸው
የሚጠራሩት በኮድ ስማቸው ብቻ ነው:: የእውነት ስማቸው ማን
እንደሆነ አይተዋወቁም። እንዲህ የሆነ እንደሆነ፣ አንተ ብትያዝ፣
እና ፈሪ ብትሆን፣ እና ስቃዩን ፈርተህ መናገር ብትፈልግ፣
ለፖሊሶቹ የምትነግራቸው የኮሙኒስቶቹን የኮድ ስም ብቻ ነው፡፡ምክንያቱም የእውነት ስማቸውን አታውቅም፡፡ ይህም ሲሆን፣ የአንድ «ፍሬ»። አባሎች አንድ ሁለቱ ያንድ ሰፈር ወይም ያንድ ትምህርት ቤት ልጆች ስለሚሆኑ፣ የእውነት ስማቸውን ይተዋወቃሉ። ይህም
ፖሊሶቹን ይረዳቸዋል።
ኮሙኒስት ፓርቲ አንድ ነገር ለማድረግ ሲወስን፣ ውሳኔው
ከላይ ወደ ታች፣ ከፍሬ ወደ ፍሬ ይተሳለፋል። አንድ ሀሳብ ታች
ሲፈጠር፣ ከታች ወደ ላይ ከፍሬ ወደ ፍሬ ይተላለፋል
የኔ የፍሬ አለቃ ኣንድ ቀጭን፣ መነፅር የሚያደርግ ማኑ
የምንለው ልጅ ነበር። አምስታችንም የፍሬ አባሎች እንወደው ነበር። እኔ ግን በጣም በጣም ነበር የምወደው:: አደንቀው ነበር። አቤት
ሲፅፍ ስለሀገራችን አስተዳደር ጉድለት፣ ስለጭቦው፣ ስለከይሲነቱ ይፅፋል። ታድያ ሲፅፍ ልዩ አይነት ነው።
የፃፈውን ስታነበው ፡ ፍሬ ነገሩ በጣም እያናደደህ፣ አፃፃፉ በጣም
ያስቅሀል። በሳምንት በሳምንት አንድ ሙሉ ገፅ ይፅፋል
አንድ በከተማው የታወቀ፣ የማይጠረጠር ሀኪም አለ፡፡ ትልቅ
ቤት አለው:: ቤቱ ውስጥ ከመሰረቱ ስር የሚገኝ አንድ ክፍል አለ። እዚያ ውስጥ በስቴንስል የሚያባዛዐመኪና ኣለ። የከተማችን ኮሙኒስቶች ፅሁፋቸውን ሁሉ የሚያባዙት እዚያ ነው፡፡ ብዙ ሰው ለመታከም ስለሚመላለስ፣ ለመጠርጠር ያስቸግራል። እኔና ማኑ ያችን የፃፋትን ገፅ እናትማለን። ሁለት ሺ ኮፒ እናትምና፡ በየቡና ቤቱ፣ በየመንገዱ፣ በየአደባባዩ፣ ብቻ ምን ልበልሀ፣ ሰው ሊያያቸው
በሚችልበት ቦታ እንነዛቸዋለን:: በስርቆሽ፡፡ ሌሊት እየዞርን
በየግድግዳው እንለጥፋቸዋለን
አንድ ሌሊት በጭለማ እንደዚህ ስንለጥፍ፣ ሳናስበው ሁለት
ፖሊሶች ከተፍ አይሉም?! ደንግጨ ልሮጥ ስል' በወድያ በኩልም የመጡ መሰለኝ። ግን ጨለማ ነው፣ በደምብ አይታይም። ማኑ ድንገት አቀፈኝና በሹክሹክታ «ለጊዜው ማምለጫ የለም፡፡ እቀፈኝ!» አለኝ፡፡ ሁልጊዜ ስለሚያዘኝ በልማድ ታዘዝኩት እንጂ ነገሩ አልገባኝም፡፡ ተቃቀፍን። ፖሊሶቹ አጠገባችን ሲደርሱ፣ ማኑ በቀጭን
ድምፅ «እኔ ፈራሁ፣ ቤት ውሰደኝ አለኝ «አይዞሽ ምንም
አይደለም። ፖሊሶች ናቸው» አልኩት፡፡ «ዝም በል! እፈራለሁ!» አለ
«አይዞሽ እይዞሽ» እያልኩ ሳባብለው፣ ፖሊሶቹ ትንሽ ተለያይተው ቆመው ሲመለከቱን፣ ማኑ የሴት ድምፁን ትቶ በእውነት ድምፁ
«በለው!» አለኝ
ሁለታችንም ተወረወርን፡፡ በኔ በኩል ያለውን ፖሊስ በጭንቅላቴ
ሆዱን መታሁትና፣ ሲወድቅ ትቼው ተፈተለክኩ። ትንሽ እንደሮጥኩ
ማኑ እጠገቤ እንደሌለ ታወቀኝ፡፡ በሩጫ ተመልሼ አጠገቡ ስደርስ
«ሂድ መጣሁ» አለኝ፡፡ ፖሊሶቹ ተጋድመዋል፣ ግን በጭለማው
በደምብ ኣይታዩኝም፡፡ በቀስታ ስራመድ ማኑ በፍጥነት እርምጃ
ደረሰብኝ፡፡ ይስቃል
«ምነው ቆየህ?» አልኩት
«ቀበቶና ቁልፋቸውን ስበጥስ» አለኝ እየሳቀ። ብርሀን ጋ
ስንደርስ ከኪሱ ገንዘብ አወጣና ቆጠረ። ስምንት መቶ ቱማን (ብር
250.00):
«ከማን ነጥቀውት ይሆን?» አለ «ስምንት መቶ ቱማን።
የማተሚያ ቤታችን ወረቀት ወደማለቁ ተዳርሷል። ነገ ወረቀት
እንገዛለን የታተሙትን ወረቀቶች አሰራጭተን ከጨረስን በኋላ፣ የደስ ደስ ካፌ ገብተን ቡና ስንጠጣ ሳቅ እያለ፣
«ለመሆኑ የትናንቱን ፖሊስ ፍንግል አርገኸው ነበር ለካ
የሮጥከው» አለኝ
«አዎን» አልኩት
«ተነስቶ ቢከተልህስ? እና ካንተ የፈጠነ ሯጭ ቢሆንስ? ወይም
ስትሮጥ ውጋትቢይዝህስ? ወይም ቢተኩስብህስ? ወይ ፊሽካ ቢነፋና
ሌሎች ፖሊሶች ከያለበት ወዳንተ ቢሮጡስ?»
«ታድያ እንዴት ማድረግ ነበረብኝ?» አልኩት
«አታውቅምን ?»
«አላውቅም»
«እንግዲያው ነገ ጧት በአስራ አንድ ተኩል ቤቴ ና....
💫ይቀጥላል💫
👍34🥰1
#አላሐምዱሊላሒ_ደህና_ናት!
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
ልክ ከ8ኛ ክፍል ወደ 9ኛ ክፍል ሳልፍ ደስታ የሚያደርገኝን አሳጣኝ። አበድኩ፤ ልቤ በደስታ ጧልትል ደረሰች። የባሰ ደስታዬን ጣራ ያስነካው ጉዳይ ደግሞ ወደ 9ኛ ክፍል ማለፌ ብቻ ሳይሆን 9ኛ ክፍል እንድማርበት የተመደብኩበት ትምሕርት ቤት ነበር። ታሪካዊውና ታላቁ ወይዘሮ ስኂን ትምህርት ቤት። እውነቱን ለመናገር ያኔ ዩኒቨርስቲ መግባት ራሱ ወይዘሮ ሲኂን እንደ መግባት አያኮራም ነበር።ሰማያዊ ዩኒፎርሙ፥ ምርጥ መምሕራኖቹ፣ የቀለም ቢባል የሙያ…። እንደውም ከዛ በፊት የራሱ የሆነ
ትልቅ የሙዚቃ ትምሕርት ክፍል እና ኦርኬስትራ ቡድን ሁሉ ነበረው።
ረዥምና ግርማ ሞገስ የተላበሰው ቢጫ ፎቁ ከሩቅ ተጋድሞ ሲታይ ቤተ መንግሥት እንጂ
ትምሕርት ቤት አይመስልም። እንዲያውም ይኼን ሁሉ ዓመት የተማርኩበት ትምሕርት ቤት አሁን
ከተመደብኩበት ጋ ሳወዳድረው አመዳም ሆነብኝ፤ ኮሰሰብኝ። የሆነ ከላሶቹን ሳያቸው የዶሮ ቤት
ወስለው ታዩኝ።
ሞት ይርሳኝ! እንዲህ በደስታ ሰከሬ ጓደኛዬን፣ አብሮ አደጌን አልአሚንን ረሳሁት። የት ሄደ? ፍለጋ ጀመርኩ። አል አሚን ጓደኛዬ ነው፤ አብሮ አደጌ። ዝምተኛ ልጅ ነው። ድፍን ተማሪው በዝምታውና
በጉብዝናው ነበር የማያውቀው። ትምህርት ቤቱን አካልዬ ሳጣው በትምሕርት ቤታችን የኋላ በር
ወጥቼ ሁልጊዜ ወደምንቀመጥባት ትንሽ ጫካ ሄድኩ፡፡ ብቻውን ተክዞ ተቀምጧል።አቤት አቀማመጡ
ሲያሳዝን። ያ ረዥም ቁመቱ እንደሳንቡሳ ጥቅልል ብሎ ውስጡ የሐዘን ምስር ተሞልቶበት… ግራ ገባኝ። በዚህ ልዩ ቀን እንኳን አል አሚን ማንም ያዝናል ብዬ አላሰብኩም ነበር። ምን አስተከዘው ግን? ካርዱን በዓይኔ አይቼዋለሁ፤ 99ነጥብ ምናምን ነቅንቆት ነው ያለፈው። ያውም ከትምህርት ቤት
አንደኛ ወጥቶ ።
“ምን ሆንክ?” አልኩት፤
“ምንም?”
“ታዲያ ምን እዚህ ጎልተህ?”
አፍራ እኮ ወደቀች።” አለኝ እንባ ተናንቆት። ሚ.ስ……ኪ….………….ን !! እኔም እንደሳንቡሳ
እጥፍጥፍ ብዩ አላአሚን ጎን ተቀመጥኩ፤ ጠጋ አለልኝ። በቃ ሁሰታችንም የሚኒስትሪ ካርዳችንን አንክርፍን በትካዜ ቁጭ አልን። ከሩቅ ለሚመለከተን ሰው ካርዱ ወደ 9ኛ ክፍል በጥሩ ውጤት ያለፍንበት መረጃ ሳይሆን ተከፍሎ የማያልቅ እዳ እንድንክፍል ከፍርድ ቤት የተሰጠን ትዕዛዝ ወረቀት .
ይመስል ነበር። ሰናሳዝን!! ደሴ ዕውቀት ጮራ ትምሕርት ቤት ጀርባ፣ ጦሳ ተራራ ሥር እኔና አላሚን በትካዜ ተቀምጠን ቀረን።
እስካሁን እንደአፍራህ ትልልቅ ዓይኖችና እንደቲማቲም የቀላ ከንፈር ያላት ሴት ዓይቼ አላውቅም።ለነገሩ እኔን ትዝ የሚሉኝ ዓይኖቿና ከንፈሮቿ ናቸው እንጂ አፍራህ “ውብ” የሚለው ቃል የማይገልጻት ጉድ ነበረች። ቁመቷ ምዝዝ ብሎ የወጣ፣ ፀጉሯ ለስፖርት ፔሬድ' ጠቅልላ ካሠረችበት ስትፈታው
መቀመጫዋ ላይ የሚደርስ፤ በዚያ ላይ ጥቁረቱ!በዚያ ላይ ብዛቱ!“ጥቁር ፏፏቴ !” (“ጥቁር አባይ ሲባል የአፍራህ ፀጉር ይመስለኝ ነበር።) እጆቿ፣ እግሯ፣ ኧ………….ረ የአፍራህ ቁንጅና ! በመቶ ዓመት አንዴ የሚከሰት ዓይነት ነገር ነው። ወሎ የቆንጆ አገር ሲባል እፍራህ ትዝ ትለኝና “ሃቅነው!” እላለሁ። እንዲያውም ወሎ አፍራህን ብቻ ይዞ ከድፍን ኢትዮጵያ ጋር በቁንጅና ቢወዳደር አጠገቡ የሚደርስ ያለ አይመስለኝም፡፡
ታዲያ ይህን ሁሉ ቁንጅና ይዛው 7ኛ እና 8ኛ ከፍል እኛ ከፍል ነው የተማረችው። ይሄን ጉድ ችለን መኖራችን ተዓምር አይደል ? በዛ አፍላ ዕድሜ ኤርታሌ ላይ ጥደው ነው እኮ ያስተማሩን።
ዳኛቸው የሚባል ሌላ ክላስ የሚማር ጓደኛችን ታዲያ ልክ የእረፍት ሰዓት ደውል ሲደወል እንቅፋት እስኪደፋው እየሮጠ እኛ ከፍል ይመጣና አፍራህን እያየ እንዲህ ይለናል፣ “አፍራህ ያለችበት ክላስ አንድ ቀን ብማር አንጎሌ ይከፈት ነበር፣ ከመቶው መቶ ነበር የማመጣው፤ መናፈሻ ውስጥ እኮ ነው የምትማሩት፣ ብርቅዬ ድንቅዬ ፍጥረት እየጎበኛችሁ፣ ቱሪስት ናችህኮ ቱሪስት፤ በኢትዮጵያ ብቻ፣
ደሴ ብቻ፣ በዕውቀት ጮራ ትምሕርት ቤት ብቻ፣ሰባተኛ ሲ ክፍል ብቻ የምትገኝ ብርቅዬ ፍጥረት እየጎበኛችሁ።”
እውነት አለው። አፍራህ እነዚያን ዓይኖቿን አንዴ ስታሳርፍብን ልባችን ከቅቤ የተሠራች ይመስል
ቅ…ልጥ! ደግሞ ዓይኖቿን ጨፍና የምትስቀው ነገር አላት፤ አቤት ሲያምርባት! “አፍራህ! አፍራህ!
አፍራህ!” ይላል ሳር ቅጠሉ። ታዲያ እሷ ጋር ለማውራት ለመቀራረብ የማይጥር ማነው?
አፍራህ፣ ወይንሸትና ሰዓዳ አንድ ወንበር ላይ ነበር የሚቀመጡት። እውነቱን ለመናገር አፍራህን ዓይቼ
ዳርና ዳር የተቀመጡትን ወይንሸትና ሰዓዳን ስመለከት ሰው አይመስሉኝም።ይቅር ይበለኝ!…አፍራህን ዙሪያዋን ለመጠበቅ የተገነቡ ግንቦች መስለው ነው የሚታዩኝ። ለነገሩ ሁላችንም የከላሱ ልጆች የኾንን ዙሪያዋን የበቀልን አረም ነገሮች ነበር የምንመስለው። አፍራህ የምትባል ጉድ እንድታጣላን መሃላችን
ጥሎብን ምን እናድርግ።7ኛ “ሲ” ክፍል ማን አለ ቢባል አፍራህ ብቻ። ሒሳብ አስተማሪያችን ራሳቸው ሰባት ጥያቄ ከጠየቁ አምስቱ ለትፍራህ ነው። በእርግጥ አፍራህ አምስቱንም አትመልስም፤ ግን ፈገግ ይሉላታል። ግንኮ እኛ ሐበሾች ብዙዎቻችን እናስመስሳለን እንጂ ሴት አናከብርም፤ የምናከብረው
ቆንጆ ሴትን ነው።
ሚስኪን ጓደኛዬ አል አሚን ታዲያ ከዚች ተዓምረኛ ልጅ ፍቅር ያዘው። ያውም የማያፈናፍን፣ ትንፋሽ የማይሰጥ ፍቅር። አል አሚን አባቱ ሞተዋል። እናቱም አቅመ ደካማ ነበሩ፤ እማማ ከድጃ።
(ለጀነት ይበላቸው! ዛሬ በሕይወት የሉም።) ከትምሕርት ቤት መልስ በሶላት ሰዓት መስጊድ ሲሰግዱ
የሚገቡ ሰዎችን ጫማ በመጠበቅና በመጥረግ ነበር ራሱንም እናቱንም የሚያስተዳድረው። አፍራህን
እንዳፈቀራት የነገረኝ በሐሳብ መንምኖ ሳር ካከለ በኋላ ነው።
ሲጀመር አል አሚን ዝምተኛ ልጅ ነው። አይናገር ! አይጋገር ! አንድ ቀን ታዲያ እኛ ቤት ሄደን ሳለ
(እናቴ ባጣም ነው አል አሚንን የምትወደው…)
“አላሚን!” አለችው፤ ስትጠራው እንደዚህ ነው።
“አቤት” አለ፤
“ትምርት ከበደህ እንዴ?” አለችው በሐዘን እያየችው።
“አይ!”
“ታዲያ ምነው ጭው አልክ? እስቲ አቡቹ ጋር ይችን ብሉ” ብላ እንጀራ እየጋገረች ስለነበር ትኩስ
እንጀራ ላይ በርስሬ ነስንሳ ቅቤ ለቅልቃ ሰጠችን። እኔ ላጥ ላጥ ሳደርገው አል አሚን የእንጀራውን
ዓይኖች የሚቆጥር እስኪመስለኝ እንጀራውን በትኩረት እያየ በሐሳብ ጭልጥ አለ። አል አሚንን
በትኩረት ያየሁት ከዚህ ቀን በኋላ ነበር። እውነትም ጭንቅላቱ ብቻ ቀርቶ ነበር::
“አንተ ምን ኹነህ ነው? ወስፌ መሰልክ እኮ” አልኩት፤ እውነቴን ነው ገርሞኝ ነበር። ሰው ሲከሳ አናቱ እንዲህ ቋጥኝ ያክላል እንዴ!? በስማም!!!
“አቡቹ ለማንም አትናገርም የሆነ ሚስጥር ልንገርህ ?”
“አልናገርም”
“ማሪያምን በል”
“ማሪያምን! …ሂድ ወደዛ ! እኔ ሚስጥራችንን ለሰው ተናግሬ አውቃለሁ?” ተቆጣሁ።
“እሱማ አታውቅም፤ ይሄ ግን ሚስጥር አይደለም”
“እና ምንድን ነው?”
“እ…ሚስጥር ነው” አለኝ እየፈራ። ሚስኪን!
“ምን መሰለህ ! እ.አፍራህን እያት እያት ይለኛል…እ…ማታ ማታ ዝም ብላ ትዝ ትለኛለች…አርብ
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
ልክ ከ8ኛ ክፍል ወደ 9ኛ ክፍል ሳልፍ ደስታ የሚያደርገኝን አሳጣኝ። አበድኩ፤ ልቤ በደስታ ጧልትል ደረሰች። የባሰ ደስታዬን ጣራ ያስነካው ጉዳይ ደግሞ ወደ 9ኛ ክፍል ማለፌ ብቻ ሳይሆን 9ኛ ክፍል እንድማርበት የተመደብኩበት ትምሕርት ቤት ነበር። ታሪካዊውና ታላቁ ወይዘሮ ስኂን ትምህርት ቤት። እውነቱን ለመናገር ያኔ ዩኒቨርስቲ መግባት ራሱ ወይዘሮ ሲኂን እንደ መግባት አያኮራም ነበር።ሰማያዊ ዩኒፎርሙ፥ ምርጥ መምሕራኖቹ፣ የቀለም ቢባል የሙያ…። እንደውም ከዛ በፊት የራሱ የሆነ
ትልቅ የሙዚቃ ትምሕርት ክፍል እና ኦርኬስትራ ቡድን ሁሉ ነበረው።
ረዥምና ግርማ ሞገስ የተላበሰው ቢጫ ፎቁ ከሩቅ ተጋድሞ ሲታይ ቤተ መንግሥት እንጂ
ትምሕርት ቤት አይመስልም። እንዲያውም ይኼን ሁሉ ዓመት የተማርኩበት ትምሕርት ቤት አሁን
ከተመደብኩበት ጋ ሳወዳድረው አመዳም ሆነብኝ፤ ኮሰሰብኝ። የሆነ ከላሶቹን ሳያቸው የዶሮ ቤት
ወስለው ታዩኝ።
ሞት ይርሳኝ! እንዲህ በደስታ ሰከሬ ጓደኛዬን፣ አብሮ አደጌን አልአሚንን ረሳሁት። የት ሄደ? ፍለጋ ጀመርኩ። አል አሚን ጓደኛዬ ነው፤ አብሮ አደጌ። ዝምተኛ ልጅ ነው። ድፍን ተማሪው በዝምታውና
በጉብዝናው ነበር የማያውቀው። ትምህርት ቤቱን አካልዬ ሳጣው በትምሕርት ቤታችን የኋላ በር
ወጥቼ ሁልጊዜ ወደምንቀመጥባት ትንሽ ጫካ ሄድኩ፡፡ ብቻውን ተክዞ ተቀምጧል።አቤት አቀማመጡ
ሲያሳዝን። ያ ረዥም ቁመቱ እንደሳንቡሳ ጥቅልል ብሎ ውስጡ የሐዘን ምስር ተሞልቶበት… ግራ ገባኝ። በዚህ ልዩ ቀን እንኳን አል አሚን ማንም ያዝናል ብዬ አላሰብኩም ነበር። ምን አስተከዘው ግን? ካርዱን በዓይኔ አይቼዋለሁ፤ 99ነጥብ ምናምን ነቅንቆት ነው ያለፈው። ያውም ከትምህርት ቤት
አንደኛ ወጥቶ ።
“ምን ሆንክ?” አልኩት፤
“ምንም?”
“ታዲያ ምን እዚህ ጎልተህ?”
አፍራ እኮ ወደቀች።” አለኝ እንባ ተናንቆት። ሚ.ስ……ኪ….………….ን !! እኔም እንደሳንቡሳ
እጥፍጥፍ ብዩ አላአሚን ጎን ተቀመጥኩ፤ ጠጋ አለልኝ። በቃ ሁሰታችንም የሚኒስትሪ ካርዳችንን አንክርፍን በትካዜ ቁጭ አልን። ከሩቅ ለሚመለከተን ሰው ካርዱ ወደ 9ኛ ክፍል በጥሩ ውጤት ያለፍንበት መረጃ ሳይሆን ተከፍሎ የማያልቅ እዳ እንድንክፍል ከፍርድ ቤት የተሰጠን ትዕዛዝ ወረቀት .
ይመስል ነበር። ሰናሳዝን!! ደሴ ዕውቀት ጮራ ትምሕርት ቤት ጀርባ፣ ጦሳ ተራራ ሥር እኔና አላሚን በትካዜ ተቀምጠን ቀረን።
እስካሁን እንደአፍራህ ትልልቅ ዓይኖችና እንደቲማቲም የቀላ ከንፈር ያላት ሴት ዓይቼ አላውቅም።ለነገሩ እኔን ትዝ የሚሉኝ ዓይኖቿና ከንፈሮቿ ናቸው እንጂ አፍራህ “ውብ” የሚለው ቃል የማይገልጻት ጉድ ነበረች። ቁመቷ ምዝዝ ብሎ የወጣ፣ ፀጉሯ ለስፖርት ፔሬድ' ጠቅልላ ካሠረችበት ስትፈታው
መቀመጫዋ ላይ የሚደርስ፤ በዚያ ላይ ጥቁረቱ!በዚያ ላይ ብዛቱ!“ጥቁር ፏፏቴ !” (“ጥቁር አባይ ሲባል የአፍራህ ፀጉር ይመስለኝ ነበር።) እጆቿ፣ እግሯ፣ ኧ………….ረ የአፍራህ ቁንጅና ! በመቶ ዓመት አንዴ የሚከሰት ዓይነት ነገር ነው። ወሎ የቆንጆ አገር ሲባል እፍራህ ትዝ ትለኝና “ሃቅነው!” እላለሁ። እንዲያውም ወሎ አፍራህን ብቻ ይዞ ከድፍን ኢትዮጵያ ጋር በቁንጅና ቢወዳደር አጠገቡ የሚደርስ ያለ አይመስለኝም፡፡
ታዲያ ይህን ሁሉ ቁንጅና ይዛው 7ኛ እና 8ኛ ከፍል እኛ ከፍል ነው የተማረችው። ይሄን ጉድ ችለን መኖራችን ተዓምር አይደል ? በዛ አፍላ ዕድሜ ኤርታሌ ላይ ጥደው ነው እኮ ያስተማሩን።
ዳኛቸው የሚባል ሌላ ክላስ የሚማር ጓደኛችን ታዲያ ልክ የእረፍት ሰዓት ደውል ሲደወል እንቅፋት እስኪደፋው እየሮጠ እኛ ከፍል ይመጣና አፍራህን እያየ እንዲህ ይለናል፣ “አፍራህ ያለችበት ክላስ አንድ ቀን ብማር አንጎሌ ይከፈት ነበር፣ ከመቶው መቶ ነበር የማመጣው፤ መናፈሻ ውስጥ እኮ ነው የምትማሩት፣ ብርቅዬ ድንቅዬ ፍጥረት እየጎበኛችሁ፣ ቱሪስት ናችህኮ ቱሪስት፤ በኢትዮጵያ ብቻ፣
ደሴ ብቻ፣ በዕውቀት ጮራ ትምሕርት ቤት ብቻ፣ሰባተኛ ሲ ክፍል ብቻ የምትገኝ ብርቅዬ ፍጥረት እየጎበኛችሁ።”
እውነት አለው። አፍራህ እነዚያን ዓይኖቿን አንዴ ስታሳርፍብን ልባችን ከቅቤ የተሠራች ይመስል
ቅ…ልጥ! ደግሞ ዓይኖቿን ጨፍና የምትስቀው ነገር አላት፤ አቤት ሲያምርባት! “አፍራህ! አፍራህ!
አፍራህ!” ይላል ሳር ቅጠሉ። ታዲያ እሷ ጋር ለማውራት ለመቀራረብ የማይጥር ማነው?
አፍራህ፣ ወይንሸትና ሰዓዳ አንድ ወንበር ላይ ነበር የሚቀመጡት። እውነቱን ለመናገር አፍራህን ዓይቼ
ዳርና ዳር የተቀመጡትን ወይንሸትና ሰዓዳን ስመለከት ሰው አይመስሉኝም።ይቅር ይበለኝ!…አፍራህን ዙሪያዋን ለመጠበቅ የተገነቡ ግንቦች መስለው ነው የሚታዩኝ። ለነገሩ ሁላችንም የከላሱ ልጆች የኾንን ዙሪያዋን የበቀልን አረም ነገሮች ነበር የምንመስለው። አፍራህ የምትባል ጉድ እንድታጣላን መሃላችን
ጥሎብን ምን እናድርግ።7ኛ “ሲ” ክፍል ማን አለ ቢባል አፍራህ ብቻ። ሒሳብ አስተማሪያችን ራሳቸው ሰባት ጥያቄ ከጠየቁ አምስቱ ለትፍራህ ነው። በእርግጥ አፍራህ አምስቱንም አትመልስም፤ ግን ፈገግ ይሉላታል። ግንኮ እኛ ሐበሾች ብዙዎቻችን እናስመስሳለን እንጂ ሴት አናከብርም፤ የምናከብረው
ቆንጆ ሴትን ነው።
ሚስኪን ጓደኛዬ አል አሚን ታዲያ ከዚች ተዓምረኛ ልጅ ፍቅር ያዘው። ያውም የማያፈናፍን፣ ትንፋሽ የማይሰጥ ፍቅር። አል አሚን አባቱ ሞተዋል። እናቱም አቅመ ደካማ ነበሩ፤ እማማ ከድጃ።
(ለጀነት ይበላቸው! ዛሬ በሕይወት የሉም።) ከትምሕርት ቤት መልስ በሶላት ሰዓት መስጊድ ሲሰግዱ
የሚገቡ ሰዎችን ጫማ በመጠበቅና በመጥረግ ነበር ራሱንም እናቱንም የሚያስተዳድረው። አፍራህን
እንዳፈቀራት የነገረኝ በሐሳብ መንምኖ ሳር ካከለ በኋላ ነው።
ሲጀመር አል አሚን ዝምተኛ ልጅ ነው። አይናገር ! አይጋገር ! አንድ ቀን ታዲያ እኛ ቤት ሄደን ሳለ
(እናቴ ባጣም ነው አል አሚንን የምትወደው…)
“አላሚን!” አለችው፤ ስትጠራው እንደዚህ ነው።
“አቤት” አለ፤
“ትምርት ከበደህ እንዴ?” አለችው በሐዘን እያየችው።
“አይ!”
“ታዲያ ምነው ጭው አልክ? እስቲ አቡቹ ጋር ይችን ብሉ” ብላ እንጀራ እየጋገረች ስለነበር ትኩስ
እንጀራ ላይ በርስሬ ነስንሳ ቅቤ ለቅልቃ ሰጠችን። እኔ ላጥ ላጥ ሳደርገው አል አሚን የእንጀራውን
ዓይኖች የሚቆጥር እስኪመስለኝ እንጀራውን በትኩረት እያየ በሐሳብ ጭልጥ አለ። አል አሚንን
በትኩረት ያየሁት ከዚህ ቀን በኋላ ነበር። እውነትም ጭንቅላቱ ብቻ ቀርቶ ነበር::
“አንተ ምን ኹነህ ነው? ወስፌ መሰልክ እኮ” አልኩት፤ እውነቴን ነው ገርሞኝ ነበር። ሰው ሲከሳ አናቱ እንዲህ ቋጥኝ ያክላል እንዴ!? በስማም!!!
“አቡቹ ለማንም አትናገርም የሆነ ሚስጥር ልንገርህ ?”
“አልናገርም”
“ማሪያምን በል”
“ማሪያምን! …ሂድ ወደዛ ! እኔ ሚስጥራችንን ለሰው ተናግሬ አውቃለሁ?” ተቆጣሁ።
“እሱማ አታውቅም፤ ይሄ ግን ሚስጥር አይደለም”
“እና ምንድን ነው?”
“እ…ሚስጥር ነው” አለኝ እየፈራ። ሚስኪን!
“ምን መሰለህ ! እ.አፍራህን እያት እያት ይለኛል…እ…ማታ ማታ ዝም ብላ ትዝ ትለኛለች…አርብ
👍13❤6
ሲመጣ በጣም ነው የሚጨንቀኝ፤…ቅዳሜ ሰፈሯ እሄዳለሁ፣ ግን አላያትም፡፡ እ..ቅዳሜና እሑድ ግን የት ነው የምትቀመጠው? የሆነ ሌላ ዓለም ላይ የምትኖር ነው የሚመስለኝ። ሰፈሯን ማየት ደስ
ይለኛል። ቅዳሜ ከነአፍራህ ቤት ፊት ለፊት ያለው ከረንቦላ የሚጫወቱበት ቤት ገብቼ እቆምና ከሩቅ ቤታቸውን አየዋለሁ። አንዳንዴ አባቷ ቀስስስ እያሉ እየተራመዱ በር ላይ ይንጎራደዳሉ። አባቷን ሳያቸው ዘመዴ ይመስሉኛል። አፍራህ ግን ትናፍቀኛለች። እስከ ማታ እዛው ቆሜ እጠብቃታለሁ። ሌላ ቤት አላቸው መሰለኝ አትወጣም። ቁርስም ምሳም አልበላም፤ እዛው እውላለሁ።.እሑድ ከረንቦላ ቤቱ ስለሚዘጋ የምቆምበት ግራ ይገባኛል። ድንገት ብትወጣና ብታየኝስ ብዬ እፈራለሁ።
በቃ ዝም ብዬ በመንገዱ እመላለሳለሁ፣.ግን አላያትም። ትናፍቀኛለች.." ሲናገር ድምፁ በፍርሃትና ጭንቀት ይርገበገባል።
"ፍቅር ይዞህ እንዳይሆን"
"ፍቅር አይደለም ባክህ"
"እና ምንድን ነው?”
“እኔ…ጃ! ፍቅር ነው መሰለኝ"
በቃ ከዛን ቀን ጀምሮ ወሬው ሁሉ አፍራህ ሆነች።
''አቡቹ ቅድም 'ማትስ' ስንማር አፍራህ ያንን ከባድ ጥያቄ ስትመልሰው አልገረመህም?” ይለኛል።
“አልመለሰችውም እኮ…ተሳስታለች"
"ባክህ ቲቸር ራሳቸው ናቸው የተሳሳቱት” ይለኛል ኮስተር ብሎ። አፍራህ የማትስ ሊቅ፣ አፍራህ
የውበት ጥግ (የውበቱ እንኳን እውነት ነው)። አፍራህ ስታድግ ሳይንቲስት እንደምትሆን ሁሉ አል
አሚን ይተነብይልኛል። ወይኔ ፍቅር!
በተደጋጋሚ ስለአፍራህ ከመስማቴ ብዛት አፍራህን እኔም ላፈቅራት ምንም አልቀረኝም። እውነቱን ለመናገር የዛን ጊዜ ክላስ ውስጥ ነበርነው ሠላሳ ምናምን ወንዶች አስራ ምናምኑ በአፍራህ ፍቅር የተለከፉ ነበር፤ ሒሳብ አስተማሪያችን ጭምር። መቼም ሒሳብ አስተማሪያችን እያካፈሉም፣ እየደመሩም፣ እየቀነሱም፣ እያባዙም ሳያስቧት አይቀሩም፡፡ አንዳንዴ ቡዝዝ ብለው መላጣቸው ላይ ላብ ፊጭ ፊጭ እያለ ሲመለከቷት ያሳዝኑኝ ነበር። “ወይኔ ምነው ያችን አመዳም አግብቼ አምስት ልጅ ባልወለድኩ ኖሮ" እያሉ በሚስታቸው የሚቆጩ ነው የሚመስለኝ።
✨አላለቀም✨
ይለኛል። ቅዳሜ ከነአፍራህ ቤት ፊት ለፊት ያለው ከረንቦላ የሚጫወቱበት ቤት ገብቼ እቆምና ከሩቅ ቤታቸውን አየዋለሁ። አንዳንዴ አባቷ ቀስስስ እያሉ እየተራመዱ በር ላይ ይንጎራደዳሉ። አባቷን ሳያቸው ዘመዴ ይመስሉኛል። አፍራህ ግን ትናፍቀኛለች። እስከ ማታ እዛው ቆሜ እጠብቃታለሁ። ሌላ ቤት አላቸው መሰለኝ አትወጣም። ቁርስም ምሳም አልበላም፤ እዛው እውላለሁ።.እሑድ ከረንቦላ ቤቱ ስለሚዘጋ የምቆምበት ግራ ይገባኛል። ድንገት ብትወጣና ብታየኝስ ብዬ እፈራለሁ።
በቃ ዝም ብዬ በመንገዱ እመላለሳለሁ፣.ግን አላያትም። ትናፍቀኛለች.." ሲናገር ድምፁ በፍርሃትና ጭንቀት ይርገበገባል።
"ፍቅር ይዞህ እንዳይሆን"
"ፍቅር አይደለም ባክህ"
"እና ምንድን ነው?”
“እኔ…ጃ! ፍቅር ነው መሰለኝ"
በቃ ከዛን ቀን ጀምሮ ወሬው ሁሉ አፍራህ ሆነች።
''አቡቹ ቅድም 'ማትስ' ስንማር አፍራህ ያንን ከባድ ጥያቄ ስትመልሰው አልገረመህም?” ይለኛል።
“አልመለሰችውም እኮ…ተሳስታለች"
"ባክህ ቲቸር ራሳቸው ናቸው የተሳሳቱት” ይለኛል ኮስተር ብሎ። አፍራህ የማትስ ሊቅ፣ አፍራህ
የውበት ጥግ (የውበቱ እንኳን እውነት ነው)። አፍራህ ስታድግ ሳይንቲስት እንደምትሆን ሁሉ አል
አሚን ይተነብይልኛል። ወይኔ ፍቅር!
በተደጋጋሚ ስለአፍራህ ከመስማቴ ብዛት አፍራህን እኔም ላፈቅራት ምንም አልቀረኝም። እውነቱን ለመናገር የዛን ጊዜ ክላስ ውስጥ ነበርነው ሠላሳ ምናምን ወንዶች አስራ ምናምኑ በአፍራህ ፍቅር የተለከፉ ነበር፤ ሒሳብ አስተማሪያችን ጭምር። መቼም ሒሳብ አስተማሪያችን እያካፈሉም፣ እየደመሩም፣ እየቀነሱም፣ እያባዙም ሳያስቧት አይቀሩም፡፡ አንዳንዴ ቡዝዝ ብለው መላጣቸው ላይ ላብ ፊጭ ፊጭ እያለ ሲመለከቷት ያሳዝኑኝ ነበር። “ወይኔ ምነው ያችን አመዳም አግብቼ አምስት ልጅ ባልወለድኩ ኖሮ" እያሉ በሚስታቸው የሚቆጩ ነው የሚመስለኝ።
✨አላለቀም✨
❤9👍7
#ትኩሳት
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
...«ለመሆኑ የትናንቱን ፖሊስ ፍንግል አርገኸው ነበር ለካ
የሮጥከው» አለኝ
«አዎን» አልኩት
«ተነስቶ ቢከተልህስ? እና ካንተ የፈጠነ ሯጭ ቢሆንስ? ወይም
ስትሮጥ ውጋትቢይዝህስ? ወይም ቢተኩስብህስ? ወይ ፊሽካ ቢነፋና
ሌሎች ፖሊሶች ከያለበት ወዳንተ ቢሮጡስ?»
«ታድያ እንዴት ማድረግ ነበረብኝ?» አልኩት
«አታውቅምን ?»
«አላውቅም»
«እንግዲያው ነገ ጧት በአስራ አንድ ተኩል ቤቴ ና....
ከዚያ በኋላ አራት ወር ሙሉ ጧት ጧት ካስራ አንድ ተኩል እስከ
አንድ ተኩል ድረስ የሚያውቀውን ሁሉ አስተማረኝ፡፡ ከሱ እኩል
ከሆንኩ በኋላ፣ አንድ ሌሊት ማጅራት መቺዎች የሚበዙበት
ሰፈር ወሰደኝና እኔ እንግዲህ አላግዝህም፣ ዝም ብዬ ማየት ነው።ይሄ የመጨረሻ ፈተናህ ነው አለኝ
አንድ ቦታ ስድስት ዱርዬዎች ከበቡና ማኑ «ወዲህ በኩል
ያሉት ሁለቱ የኔ ናቹው፣ አራቱን ውሰድ አለኝ በእንግሊዝኛ።
የኔን ሶስቱን አጋደምኳቸው፣ አንዱ ሸሸ። ፈተናዬን አለፍኩ
ግን አንድ ሌሊት አክስ ውስጥ ብቻዬን ስዘዋወር፣ ሶስት
አሜሪካኖች ግድግዳ ላይ ሲፅፍ ይዘውት፣ ሊደበድቡት እንደ ጀመሩ
ድንጋይ በመወርወር አስጥዬዋለሁ። ይህን የአምባጓሮ ችሎታውን ለምን ከነሱ ለማምለጥ አልተጠቀመበትም? ማወቅ ፈለግኩ፣ ግን አልጠየቅኩትም። ከፈለገ እሱ ራሱ እንደሚነግረኝ አውቃለሁ)
ማኑ አንድ ሊላ ነገር አስተኖሮኛል (አለ ባህራም) አየህ፣ ድሮ ሻህ ግርማ ሞገስ ያለው፣ ከነሲሩስ ከነዳርዮሽ የሚስተካከል ንጉስ
መስሎኝ ነበር። እና እየጠላሁትም አከብረው እፈራው ነበር። በማኑ
ቀልድ እየሳቅኩ በማኑ አይን ሳየው ግን ሽህ ምንም ግርማ ሞገስ የለውም። በነዳርዮሽ ዙፋን ላይ ተቀመጠ እንጂ፣ የነዳርዮሽ ደም ወይም ክብር ወይም ጀግንነት የለውም፡፡ የአንበሳ ቆዳ የለበሰ ውሻ ነው
ብኝ እሱን ተወው
አንድ ጊዜ የኮረምሻህር ወደብ ከተማ የሰራተኞች ማርበር
ሰላማዊ ሰልፍና ንግግር ለማድረግ በህግ ተፈቀደለት። የኛ ፓርቲ ላያግዛቸው ወስኖ፣ እኔና ማኑ በባቡር ሄድን፡፡ ስነ ስርአቱ
የሚካሄደው በታጠረ ኳስ ሜዳ ውስጥ ነበር። ቦታ ቦታችንን ይዘን
ንግግሩ የሚደረግበት ሰአት ጥቂት ደቂቃ ሲቀረው፣ ብዙ ብዙ
ፖሊሶች በትልቁ በር ሲገቡ አየሁ። እንደገቡ ፊታቸው ያገኙትን
በዱላ መጨፍጨፍ ጀመሩ
ማኑን «እንሂድ?» አልኩት
«አንተ ሂድ አለኝ
«አንተስ?» አልኩት
«እኔ ደህና ቦታ እንድይዝና ካለቆቻችን ትእዛዝ ካልመጣ
በስተቀር እንዳልለቅ ታዝዣለሁ»
ይህን ጊዜ ሜዳውን ጩኸትና ትርምስምስ ሞልቶታል
“አለቆቻችን የተፈቀደላቸው መስሏቸው ነበር፡፡ ግን ፈቃዱ
ወጥመድ ነው፡፡ ስለዚህ አሁን እዚህ መቆም ምንም ጥቅም የለውም፡፡
«ና እንሂድ» አልኩት
«አልሄድም፡፡ ኮሙኒስት ነኝ። አለቆቼ ሽሽ ካላሉኝ ልሸሽ
አልችልም» አለኝ
«እዚህ መቆምህ ጥቅም የለውማ!» አልኩት
“ምን ታውቃለህ? ይልቅ ሂድ ፖሊሶቹ እዚህ ሊደርሱ ነው።
በወዲያ በኩል ዝለልና አምልጥ» አለኝ
«አንተ ካልሄድክ አልሄድም» አልኩት
«እኔ አለቆቼን እታዘዛለሁ። አንተም አለቃህን ታዘዝ፡፡ አለቃህ
እኔ ነኝ፡፡ በል አሁን ሂድ። ሂድ!» አለኝ ሄድኩ። አጥሩን ልዘል ስል ዘወር ብዬ አየሁት። ዙሪያውን
ፖሊሱና ሰዉ ሲተራመስ ሲከታከት፣ እሱ ሁለት እጆቹን ደረቱ ላይ አጣምሮ እንደ ሀውልት ቆሟል። በአጥሩ ዘለልኩ
ማኑ ፖሊሶቹ ደብድበውት ሶስት ሳምንት ሙሉ ሀኪም ቤት ተኛ
መሀል ጣቱ ተሰብሮ ቀረ። አሁን ሊያጥፈው ኣይችልም
ማኑ እንዴት ኮሙኒስት እንደሆነ ልንገርህ?
አንድ የትምህርት ቤት ጓደኛ ነበረው። ጓደኝየው በጣም ጥሩ
ልጅ ነው:: ቆንጆ ቆንጆ ግጥሞችን ይደርሳል። ግን ድሀ ብጤ ነው።
ከዚህም በላይ እጅግ የተዋበ!
አንድ ቀን የዚህ ልጅ አባት ታሰሩ። በሽተኛ ሚስት፣ ስድስት
ትንንሽ ልጆች ኣሏቸው። እሱ የመጀመሪያ ልጃቸው ነው። አባትየው ታስረው ልጆቹ ምን ይብሉ? ልጁ ጨነቀው። ያባትየውን ጉዳይ የሚከታተለው የፖሊስ ሹም ቢሮ ሄደና እያለቀሰ የቤቱን ችግር ነገረው። ፖሊሱ ደግ ነበር። የልጁ ችግር ገባው። ጉዳዩ በጣም አስቸጋሪ ስለሆነ፣ አባትህን ዝም ብዬ ነፃ ብለቃቸው፣ የበላይ ሹማምንት ይቀጡኛል፡፡ ብቻ ለማንኛውም ዛሬ ማታ ለእራት ቤቴ ብቅ በልና እንመካከርበታለን» አለው
ሲመሽ ልጁ ፖሊሱ ቤት ሄደ፡፡ እራት ከበሉ በኋላ ፖሊሱ
ልጁን ያሻሽው ጀመር። ልጁ በመጀመሪያ ደነገጠ፤ በኋላ ተቆጣ::ይኸኔ የፖሊሱ ፊት ተለወጠ። ደግ የነበረው በሀይል ክፉ ሆነ፡፡ ረጋ ባለ ድምፅ ልጁን እንዲህ እላው
«አባትህ በኔ እጅ ነው:: ላስገድለውም እችላለሁ፣ ላሳስረውም እችላለሁ፣ ላስፈታውም እችላለሁ፡፡ ስለዚህ አባትህ ባንተ እጅ ነው
ማለት ነው:: እዚህ ከኔ ጋር ካደርክና ካስደሰትከኝ፣ ነገ አባትህ
ለምሳ ቤቱ ይመጣል፣ ተነገ ወዲያ መስሪያ ቤቱ ይሄዳል፣ በስህተት
መያዙን አስመሰክርለታለሁ፡ ቤቶችህ የሚበሉትን ያገኛሉ። እኔን
እምቢ ካልከኝ ግን አባትህ ወየውለት! ትንንሽ ወንድሞችህና
እህቶችህም ምን እንደሚውጣቸው አላውቅም፡፡ ባንተ አጅ ናቸው።
ሁሉም ባንተ እጅ ነው»
ልጁ እሺ እርስዎ እንዳሉኝ አደርጋለሁ አለ። አባትየው ተፈታ።
መስሪያ ቤቱም ተቀበሉት
ልጅየው ውርደቱን ተሸክሞ መጣና የተፈፀመበትን ግፍ
እያለቀሰ ለማኑ አጫወተው። ምን ባደርግ ይሻለኛል? አለው
አየሀ፣ ሲለያዩ ፖሊሱ ምን ብሎታል «እኔ የተገደልኩ ወይም
የተጎዳሁ እንደሆነ፣ ሁለት ሌሎች የፖሊስ ሹማምንት አሉ፤ ጓደኞቼ
ናቸው፡ ኣንተ እንደጎዳኸኝ ያውቃሉ፤
ስለዚህ አባትህን እነሱ
መልሰው ያሳስሩታል። ያን ጊዜስ አባትህን አያርገኝ፣ ቤቶችህን
አያርገኝ! ስለዚህ በኔ ላይ የበቀል ሀሳብ ባታስብ ጥሩ ነው።
ብሉታል። ልጁ ምን ይሁን? የተዋረደ ክብሩን ሊበቀል አልቻለም።
ግን ውርደቱ ሊረሳ የሚችል አይነት አይደለም። ልጁ አልቻለም።
በዛበት፡፡ ከሚችለው በላይ በዛበት፡ አበደ። አበደ በቃ! እብድ ሆነ።
ቤቶቹ በድህነታቸው ላይ ሀዘን ተጨመረጣቸው:: ደግሞስ ማን
ያውቃል? ኢራንም አንድ ታላቅ ደራሲ ባጭሩ ተቀጨባት ማለት
ይሆናል'ኮ
አይ ኢራን! ስንቱን ጉድ ትችያለሽ! ኢራን ውቢቱ! እንዴት
መሰለችህ! አቤት ህዝቡን ብታውቀው! ቋንቋውን ብትሰማው! አይ ህዝብ! እንደ ምንም ብዬ ከሻህና ከጋንግስተሮቹ ነፃ ባወጣው'ኮ የኢራን ህዝብ በደስታ ሊኖር የሚችል ህዝብ ነው። ክብሩን ልመልስለት ብችል፡ ማንንም ሳይፈራ ሰርቶ ለመብላት ቢችል፤ ህግ ካልጣስ ማንም ሊያስረው እንደማይችል እርግጠኛ ለመሆን ቢችል!
ሻህና አሜሪካኖቹ ሀብቱን ባይነጥቁት! ብቻዬን እንዳልመስልህ! በጭራሽ ብቻዬን አይደለሁም፡፡ እኔ ያየሁትን ያዩ፣ እንደኔ የሚቆረቆሩ፣ እንደኔ የተናደዱ፣ እንደኔ ደም ለማፍሰስ ዝግጁ የሆኑ በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች ኢራናውያን አሉ። አሉ! አሉ!
የሚመራቸውን ይጠብቃሉ! (አለ ባህራም)
ባህራምና እኔ ከተዋወቅን ጀምሮ እስከተለያየን ድረስ ስለኢራን
ያወራልኝ ነበር። ኢራን፣ ኢራን፣ ኢራን። አልሰለቸኝም ግን ይበዛብኝ ነበር። ይልቁንም የአገሩ መበስበስ ያንገሸግሸኝ ነበር፡፡ ሁሉ ነገር በጉቦ ነው። ፖሊሱ፣ ጃኛው፣ አስተማሪው ሳይቀር ጉቦ ይበላል።
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
...«ለመሆኑ የትናንቱን ፖሊስ ፍንግል አርገኸው ነበር ለካ
የሮጥከው» አለኝ
«አዎን» አልኩት
«ተነስቶ ቢከተልህስ? እና ካንተ የፈጠነ ሯጭ ቢሆንስ? ወይም
ስትሮጥ ውጋትቢይዝህስ? ወይም ቢተኩስብህስ? ወይ ፊሽካ ቢነፋና
ሌሎች ፖሊሶች ከያለበት ወዳንተ ቢሮጡስ?»
«ታድያ እንዴት ማድረግ ነበረብኝ?» አልኩት
«አታውቅምን ?»
«አላውቅም»
«እንግዲያው ነገ ጧት በአስራ አንድ ተኩል ቤቴ ና....
ከዚያ በኋላ አራት ወር ሙሉ ጧት ጧት ካስራ አንድ ተኩል እስከ
አንድ ተኩል ድረስ የሚያውቀውን ሁሉ አስተማረኝ፡፡ ከሱ እኩል
ከሆንኩ በኋላ፣ አንድ ሌሊት ማጅራት መቺዎች የሚበዙበት
ሰፈር ወሰደኝና እኔ እንግዲህ አላግዝህም፣ ዝም ብዬ ማየት ነው።ይሄ የመጨረሻ ፈተናህ ነው አለኝ
አንድ ቦታ ስድስት ዱርዬዎች ከበቡና ማኑ «ወዲህ በኩል
ያሉት ሁለቱ የኔ ናቹው፣ አራቱን ውሰድ አለኝ በእንግሊዝኛ።
የኔን ሶስቱን አጋደምኳቸው፣ አንዱ ሸሸ። ፈተናዬን አለፍኩ
ግን አንድ ሌሊት አክስ ውስጥ ብቻዬን ስዘዋወር፣ ሶስት
አሜሪካኖች ግድግዳ ላይ ሲፅፍ ይዘውት፣ ሊደበድቡት እንደ ጀመሩ
ድንጋይ በመወርወር አስጥዬዋለሁ። ይህን የአምባጓሮ ችሎታውን ለምን ከነሱ ለማምለጥ አልተጠቀመበትም? ማወቅ ፈለግኩ፣ ግን አልጠየቅኩትም። ከፈለገ እሱ ራሱ እንደሚነግረኝ አውቃለሁ)
ማኑ አንድ ሊላ ነገር አስተኖሮኛል (አለ ባህራም) አየህ፣ ድሮ ሻህ ግርማ ሞገስ ያለው፣ ከነሲሩስ ከነዳርዮሽ የሚስተካከል ንጉስ
መስሎኝ ነበር። እና እየጠላሁትም አከብረው እፈራው ነበር። በማኑ
ቀልድ እየሳቅኩ በማኑ አይን ሳየው ግን ሽህ ምንም ግርማ ሞገስ የለውም። በነዳርዮሽ ዙፋን ላይ ተቀመጠ እንጂ፣ የነዳርዮሽ ደም ወይም ክብር ወይም ጀግንነት የለውም፡፡ የአንበሳ ቆዳ የለበሰ ውሻ ነው
ብኝ እሱን ተወው
አንድ ጊዜ የኮረምሻህር ወደብ ከተማ የሰራተኞች ማርበር
ሰላማዊ ሰልፍና ንግግር ለማድረግ በህግ ተፈቀደለት። የኛ ፓርቲ ላያግዛቸው ወስኖ፣ እኔና ማኑ በባቡር ሄድን፡፡ ስነ ስርአቱ
የሚካሄደው በታጠረ ኳስ ሜዳ ውስጥ ነበር። ቦታ ቦታችንን ይዘን
ንግግሩ የሚደረግበት ሰአት ጥቂት ደቂቃ ሲቀረው፣ ብዙ ብዙ
ፖሊሶች በትልቁ በር ሲገቡ አየሁ። እንደገቡ ፊታቸው ያገኙትን
በዱላ መጨፍጨፍ ጀመሩ
ማኑን «እንሂድ?» አልኩት
«አንተ ሂድ አለኝ
«አንተስ?» አልኩት
«እኔ ደህና ቦታ እንድይዝና ካለቆቻችን ትእዛዝ ካልመጣ
በስተቀር እንዳልለቅ ታዝዣለሁ»
ይህን ጊዜ ሜዳውን ጩኸትና ትርምስምስ ሞልቶታል
“አለቆቻችን የተፈቀደላቸው መስሏቸው ነበር፡፡ ግን ፈቃዱ
ወጥመድ ነው፡፡ ስለዚህ አሁን እዚህ መቆም ምንም ጥቅም የለውም፡፡
«ና እንሂድ» አልኩት
«አልሄድም፡፡ ኮሙኒስት ነኝ። አለቆቼ ሽሽ ካላሉኝ ልሸሽ
አልችልም» አለኝ
«እዚህ መቆምህ ጥቅም የለውማ!» አልኩት
“ምን ታውቃለህ? ይልቅ ሂድ ፖሊሶቹ እዚህ ሊደርሱ ነው።
በወዲያ በኩል ዝለልና አምልጥ» አለኝ
«አንተ ካልሄድክ አልሄድም» አልኩት
«እኔ አለቆቼን እታዘዛለሁ። አንተም አለቃህን ታዘዝ፡፡ አለቃህ
እኔ ነኝ፡፡ በል አሁን ሂድ። ሂድ!» አለኝ ሄድኩ። አጥሩን ልዘል ስል ዘወር ብዬ አየሁት። ዙሪያውን
ፖሊሱና ሰዉ ሲተራመስ ሲከታከት፣ እሱ ሁለት እጆቹን ደረቱ ላይ አጣምሮ እንደ ሀውልት ቆሟል። በአጥሩ ዘለልኩ
ማኑ ፖሊሶቹ ደብድበውት ሶስት ሳምንት ሙሉ ሀኪም ቤት ተኛ
መሀል ጣቱ ተሰብሮ ቀረ። አሁን ሊያጥፈው ኣይችልም
ማኑ እንዴት ኮሙኒስት እንደሆነ ልንገርህ?
አንድ የትምህርት ቤት ጓደኛ ነበረው። ጓደኝየው በጣም ጥሩ
ልጅ ነው:: ቆንጆ ቆንጆ ግጥሞችን ይደርሳል። ግን ድሀ ብጤ ነው።
ከዚህም በላይ እጅግ የተዋበ!
አንድ ቀን የዚህ ልጅ አባት ታሰሩ። በሽተኛ ሚስት፣ ስድስት
ትንንሽ ልጆች ኣሏቸው። እሱ የመጀመሪያ ልጃቸው ነው። አባትየው ታስረው ልጆቹ ምን ይብሉ? ልጁ ጨነቀው። ያባትየውን ጉዳይ የሚከታተለው የፖሊስ ሹም ቢሮ ሄደና እያለቀሰ የቤቱን ችግር ነገረው። ፖሊሱ ደግ ነበር። የልጁ ችግር ገባው። ጉዳዩ በጣም አስቸጋሪ ስለሆነ፣ አባትህን ዝም ብዬ ነፃ ብለቃቸው፣ የበላይ ሹማምንት ይቀጡኛል፡፡ ብቻ ለማንኛውም ዛሬ ማታ ለእራት ቤቴ ብቅ በልና እንመካከርበታለን» አለው
ሲመሽ ልጁ ፖሊሱ ቤት ሄደ፡፡ እራት ከበሉ በኋላ ፖሊሱ
ልጁን ያሻሽው ጀመር። ልጁ በመጀመሪያ ደነገጠ፤ በኋላ ተቆጣ::ይኸኔ የፖሊሱ ፊት ተለወጠ። ደግ የነበረው በሀይል ክፉ ሆነ፡፡ ረጋ ባለ ድምፅ ልጁን እንዲህ እላው
«አባትህ በኔ እጅ ነው:: ላስገድለውም እችላለሁ፣ ላሳስረውም እችላለሁ፣ ላስፈታውም እችላለሁ፡፡ ስለዚህ አባትህ ባንተ እጅ ነው
ማለት ነው:: እዚህ ከኔ ጋር ካደርክና ካስደሰትከኝ፣ ነገ አባትህ
ለምሳ ቤቱ ይመጣል፣ ተነገ ወዲያ መስሪያ ቤቱ ይሄዳል፣ በስህተት
መያዙን አስመሰክርለታለሁ፡ ቤቶችህ የሚበሉትን ያገኛሉ። እኔን
እምቢ ካልከኝ ግን አባትህ ወየውለት! ትንንሽ ወንድሞችህና
እህቶችህም ምን እንደሚውጣቸው አላውቅም፡፡ ባንተ አጅ ናቸው።
ሁሉም ባንተ እጅ ነው»
ልጁ እሺ እርስዎ እንዳሉኝ አደርጋለሁ አለ። አባትየው ተፈታ።
መስሪያ ቤቱም ተቀበሉት
ልጅየው ውርደቱን ተሸክሞ መጣና የተፈፀመበትን ግፍ
እያለቀሰ ለማኑ አጫወተው። ምን ባደርግ ይሻለኛል? አለው
አየሀ፣ ሲለያዩ ፖሊሱ ምን ብሎታል «እኔ የተገደልኩ ወይም
የተጎዳሁ እንደሆነ፣ ሁለት ሌሎች የፖሊስ ሹማምንት አሉ፤ ጓደኞቼ
ናቸው፡ ኣንተ እንደጎዳኸኝ ያውቃሉ፤
ስለዚህ አባትህን እነሱ
መልሰው ያሳስሩታል። ያን ጊዜስ አባትህን አያርገኝ፣ ቤቶችህን
አያርገኝ! ስለዚህ በኔ ላይ የበቀል ሀሳብ ባታስብ ጥሩ ነው።
ብሉታል። ልጁ ምን ይሁን? የተዋረደ ክብሩን ሊበቀል አልቻለም።
ግን ውርደቱ ሊረሳ የሚችል አይነት አይደለም። ልጁ አልቻለም።
በዛበት፡፡ ከሚችለው በላይ በዛበት፡ አበደ። አበደ በቃ! እብድ ሆነ።
ቤቶቹ በድህነታቸው ላይ ሀዘን ተጨመረጣቸው:: ደግሞስ ማን
ያውቃል? ኢራንም አንድ ታላቅ ደራሲ ባጭሩ ተቀጨባት ማለት
ይሆናል'ኮ
አይ ኢራን! ስንቱን ጉድ ትችያለሽ! ኢራን ውቢቱ! እንዴት
መሰለችህ! አቤት ህዝቡን ብታውቀው! ቋንቋውን ብትሰማው! አይ ህዝብ! እንደ ምንም ብዬ ከሻህና ከጋንግስተሮቹ ነፃ ባወጣው'ኮ የኢራን ህዝብ በደስታ ሊኖር የሚችል ህዝብ ነው። ክብሩን ልመልስለት ብችል፡ ማንንም ሳይፈራ ሰርቶ ለመብላት ቢችል፤ ህግ ካልጣስ ማንም ሊያስረው እንደማይችል እርግጠኛ ለመሆን ቢችል!
ሻህና አሜሪካኖቹ ሀብቱን ባይነጥቁት! ብቻዬን እንዳልመስልህ! በጭራሽ ብቻዬን አይደለሁም፡፡ እኔ ያየሁትን ያዩ፣ እንደኔ የሚቆረቆሩ፣ እንደኔ የተናደዱ፣ እንደኔ ደም ለማፍሰስ ዝግጁ የሆኑ በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች ኢራናውያን አሉ። አሉ! አሉ!
የሚመራቸውን ይጠብቃሉ! (አለ ባህራም)
ባህራምና እኔ ከተዋወቅን ጀምሮ እስከተለያየን ድረስ ስለኢራን
ያወራልኝ ነበር። ኢራን፣ ኢራን፣ ኢራን። አልሰለቸኝም ግን ይበዛብኝ ነበር። ይልቁንም የአገሩ መበስበስ ያንገሸግሸኝ ነበር፡፡ ሁሉ ነገር በጉቦ ነው። ፖሊሱ፣ ጃኛው፣ አስተማሪው ሳይቀር ጉቦ ይበላል።
👍17🔥2
ልጅህ ፈተናውን የሚያልፈው ለአስተማሪው ጉቦ ከሰጠኸው ነው። ወዘተርፈ... የመጥፎውን ያህል ብዙ ጥሩ ነገር ይነግረኝ ነበር፡፡ ብቻ አብዛኛው ጥሩ ነገር በናፍቆት ቀለማት ያጌጠ በመሆኑ
የመጥፎውን ነገር ያህል እምነቴን አይማርከም ነበር ለምን ስለኢራን ይህን ያህል እንደሚለፈልፍ ቀስ በቀስ እየገባኝ ሄደ። ካገሩ የወጣ ብዙ ጊዜው ነው። አገሩና እዚያ የሚደረገው ነገር አልተረሳውም ግን ሩቅ ከመሆኑ የተነሳ እንደ ህልም እየሆነበት ሄዷል። ጊዜ ሊያሸንፈው ሆነ። ስለዚህ ስለ አገሩ ብዙ ማውራት አለበት፡፡ ቃላቱ የጊዜ ወንዝ ዳር የተተከሉ ሳሮች ናቸው:: ወንዙ
እንዳይወስደው ሳሮቹን እየተቆናጠጠ ይከራከራል. . . እስከ መቼ ድረስ?
አንዳንድ ጊዜ ተስፋ ይቆርጣል። እዚህ ቁጭ ብዬ ምን
እስራለሁ? ወይ አገሬ ገብቼ ሬቮሉሽን ኣልቆሰቆስኩ፡ ወይ ጠበንጃ አንጠልጥዬ ሄጄ ቪያት ኮንጐችን አላገዝኩ። ታድያስ? ቁጭ ብዬ እዳ አከማቻለሁ፡ ጊዚዬን አሳልፋለሁ እድሜዬን እገፋለሁ፣ ይላል::
ያ የማይበገር መንፈሱ ለጊዜው ይሸነፋል
ያን ጊዜ እኔ አወራለታለሁ፡፡ ስለሌኒን፣ ስለማኦ፣ ስለ
ሆ ቺሚን፣ ስለ ካስትሮ እነግረዋለሁ። በጊዜያቸው ከሱ የባሰ ብቸኝነት እንዳጠቃቸው፣ ከሱ የከፋ ጭንቀት እንዳፈናቸው፣ ከሱ ለረዘመ ጊዜ ስራ ፈትተው መቀመጥ ግድ እንደሆነባቸው፣ ከዚያ በኋላም ያን ሁሉ ችግር ጥሰው፣ ያን ሁሉ ተስፋ መቁረጥ ዘልቀው፣በድል አድራጊነት ብቅ እንዳሉ፣ ብቅ ብለውም አለምን እንዳናወጡ፣ ጠላታቸውን አፈር እንዳስጋጡ፣ ለተጠቃ ህዝባቸው እንጀራና ክብር እንደሰጡ፣ አልሸነፍ ባይ ተስፋ አልቆርጥ ባይ በመሆናቸው ታሪክ ውስጥ ስማቸውን በደምና በእሳት እንደፈረሙ፣ ይህን ሁሉ
ደጋግሜ እነግረዋለሁ
እሱ ራሱ ከኔ ይበልጥ የሚያውቀውን ከኔ አፍ ሲሰማው
ይፅናናል
«ለሁሉ ጊዜ አለው» እለዋለሁ «የልብን ለማድረስም ጊዜ
አለው፣ ያ ጊዜ እስኪመጣ ቁጭ ብሎ ለመታገስም ጊዜ አለው።
አሁን አንተ ልታረግ የምትችለው አንድ ነገር ብቻ ነው:: እጅህን
አጣምረህ ጊዜህን ጠብቅ። ተዘጋጅ። የሬቮሉሽን ጊዜ፣ ቆሻሻ ደም የማፍሰስ ጊዜ፣ ለተጠቃ ህዝብህ ነፃነትን በገፍ የማደል ጊዜ ይመጣል። ስለዚህ ያ የተባረከ ጊዜ ሲመጣ ተገቢውን ዝግጅት ሳታደርግ ይደርስብህና ወየውልህ!»
ምን ዝግጅት ለማረግ እችላለሁ?»
ውስጣዊ ዝግጅት። ዋናው ዝግጅት እሱ ነው:: ለነማኦ
ለነካስትሮ የወጣው ቀይ የንጋት ኮከብ ላንተም ይወጣልሀል»
ዝም ይላል፡፡ ዝም ሲል የኢራንን ሻህ ይመስላል
አንድ ቀን የኢራን ሰው ብትሆን እንዴት ጥሩ ነበር!» አለኝ
«ለምን?» ስለው
ታስፈልገኛለህ» አለኝ በጣም ታስፈልገኛለህ፡፡ እኔ መፃፍ
አላውቅም፡፡ ማድረግ ብቻ ነው:: ግን ለሬቮሉሽን ማድረግ
አይደለም። ማድረግ ግማሹ ነው፡፡ ሌላው ግማሽ መፃፍ ነው።
አዋቂዎቹን ለማሳመን ሀቁን መፃፍ፤ ተራውን ህዝብ ለማሳመን
ፕሮፓጋንዳ መፃፍ፡፡ ይህን እኔ የማላውቅበትን ግማሽ አንተ
ትሰራልኝ ነበር። እኔ ደሞ የማድረጉን ግማሽ እሰራልህ ነበር፡፡ለሁለት ግሩም ገድል እንጀምር ነበር፡፡ እንደኛ ያሉ ስድስት ሰባት ሌሎች እንፈልግና በቃ ነገሩ ተጀመረ ማለት ነበር፡፡ ያን ጊዜ ማን ያቆመን ነበር!?
«በፊት ከማኑና ከሌሎቹ ጋር ነበርኩ። ብዙ እቅድ ብዙ ተስፋ
ነበረን፡፡ አሁን ግን የት እንደደረሱ ወይም ምን እንደዋጣቸው እንጃ፡፡
ማኑ ለንደን ነበር። ጠፋ። ሞተ ሲ.አይ.ኤ ገደለው? እንጃ፡፡
ብቻዬን ነኝ በቃ። እዚህ ያሉት ያገሬ ልጆች እንደሆኑ ጀግንነታቸው
እምስ ማደን ብቻ ነው፡፡ አገሬ ገብቼ እንዳንተ አይነት ሰዎች
እንዳልፈልግ እንዴት እገባለሁ? ብገባስ የት አገኛቸዋለሁ? የሉም'ኮ እንዳንተ አይነት ሰዎች፡ ይገባሀል? የለም፡፡ ኢራን ውስጥ አሁን የሉም፡፡ ጥቂት ነበሩ፣ የሲ.አይ.ኤ ሰዎች ከሻህ ጋር ሆነው አረዷቸው:: አሁን የቀሩት መሪ ካገኙ የሚከተሉ ናቸው፣ እንጂ ራሳቸው ለመነሳት የሚችሉ አይደሉም
«እንዴት ነው የደከመችው ኢራን! እንዴት ነው የቆሽሸችው
አገሬ መለወጥ አለባት፡፡ ኢራን መለወጥ አለባት፡፡ ጋንግስተሮች
እየገዝዋት መኖር አትችልም። መለወጥ አለባት። ህዝቡ ዘለአለም ተጨቁኖ መኖር አይችልም፡፡ ዘለአለም በፍርሀት እየተርበተበተ መኖር አይችልም። ዘለአለም እንገቱን አቀርቅሮ መሄድ አይችልም።
ገዢዎቹ ተወግደው መሪዎች መምጣት አለባቸው። ህዝቡ ቀና ብሎ የመሪዎቹን አይን በማይፈራ አይን ለማየት የሚችልበት ቀን
መምጣት አለበት
"ይህ ቀን ይመጣ ዘንድ ስንቶቹ ህይወታቸውን ሰውተዋል!
አቤት ስንቶቻችን በተጨማሪ መሰዋት ይኖርብናል!
“ደም መፍሰስ አለበት። ብዙ ቆሻሻ የተመረዘ ደም መፍሰስ
ይኖርበታል! ሳስበው ያሳዝነኛል፡ ያስፈራኛል ..
ግን አንተ በጣም ታስፈልገኝ ነበር» አለ ወደፊተኛው ሀሳቡ
እየተመለሰ
«እኔኮ በሬቮሉሽን ኣላምንም» አልኩት
«ኢራን ተወልደሀ ኢራን አድገህ! የኢራንን መበስበስ አይተህ
ቢሆን ኖሮ በሬቮሉሽን ማመንህ አይቀርም ነበር። ሌላ ምርጫ
አይኖርህማ!»
«በጭራሽ!» አልኩት
ሬቮሉሽን የምትፈልገው፣ በሰው ልጅ ጥሩነት የፀና እምነት ስላለህ ነው:: የሰው ልጅ ካልተጨቆነና ካልተጠቃ ሰርቶ ይበላል፣ ብጤውን ይወዳል፣ ብለህ ታምናለህ፡፡ እኔ ግን የሰው ልጅ በተፈጥሮ መጥፎ፣ ግም
መሆኑን አርግጠኛ ነኝ፡፡ ሻህና አሽከሮቹ ቢሻሩ፣ የሚከተሉት
ገዢዎች ያው ተመልሰው ህዝቡን ይጨቁናሉ
«ፖሊሱንና ጥቃቅኑን ዳኛ ውሰድ፡፡ በሁሉ ነገር ተራ ሰው ናቸው። ግን ትንሽ ስልጣን ስለተሰጣቸው፣ በዚያች በትንሽ
ስልጣናቸው ህዝባቸውን ያጠቃሉ፣ ይጨቁናሉ፡፡ ይህ ያስቆጣሀል። ግደላቸው ይልሀል፡፡ ግን ልብ አድርግ፡፡ የሚጨቆነው ተራው ሰው፣ የነሱ ስልጣን ለሱ ቢሰጠው፣ ልክ እነሱ የሚስሩትን ግፍ ይስራል። ጭቦና ጭቆና ሊቀር የማይችል የሰው ልጆች እጣ ነው። እንግዲህ ጥያቄው ማን ይጨቁን፣ ማንስ ይጨቆን?' ነው እንጂ እንዴት አድርገን ጭቆናን እናጥፋ?' አይደለም። ሰው ከስረ መሠረቱ አስቀያሚ፣ መጥፎ፣ ክፉ ነው። ስለዚህ፣ ለሰው ልጆች ብዬ እንኳን
ህይወቴን ልሰዋ ይቅርና፣ ያንድ ቀን እንቅልፌን አልሰጥም፡
«ውሸትክን ነው» አለኝ «ውሸትክን ነው እንዲህ የምትለው።
የፈረንሳዮቹ ፍቅር የለሽነት በመጠኑ ተላልፎብ ነው። ከልብህ ሰው እንዲህ ክፉ ከመሰለህ፣ ለምን እኔን ትመግበኛለህ? ለምን ተሰፋ ስቆርጥ ታፅናናኛለህ? ሀብታም አይደለህም። ግን፣ እንደማልከፍልህ እያወቅክ፣ ካቅምህ በላይ የሆነ ገንዘብ ለኔ ታወጣለህ። ለምን?»
«አንተማ አንድ ሰው ነህ፡፡ የሰው ልጆች በጠቅላላው አይደለህም። አንተን ብቻህን ሳይህ ጎበዝና ብርቱ ሆነህ ትታየኛለህ፡፡ በሚልየን ውስጥ እንዳንተ ያለ አንድ እንደማይገኝ ይሰማኛል። ደሞ ላንት ስል አይደለም፡፡ ካንተ ጋር ስሆን ደስ ስለሚለኝ ለራሴ ስል ነው፡
«አይምሰልህ። አይምሰልህ። እንግዲያው ትፈልጋለህ? እውነቱን ንገረኝ ስቲ፡፡»
«መፃፍ ደስ ይለኛል፡፡»
«ለምን? እውነትን በምታየው አኳኋን ለመግለጽ ስለምትፈልግ
አይደለም?»
«አዎን»
«ለምን? እውነትን ካወቅካት አይበቃህም? ውበትን ካየሃት
አይበቃህም? ለምን እነዚህን ለመግለፅ ጊዜህን ታጠፋለህ?»
«እኔ እንጃ»
የመጥፎውን ነገር ያህል እምነቴን አይማርከም ነበር ለምን ስለኢራን ይህን ያህል እንደሚለፈልፍ ቀስ በቀስ እየገባኝ ሄደ። ካገሩ የወጣ ብዙ ጊዜው ነው። አገሩና እዚያ የሚደረገው ነገር አልተረሳውም ግን ሩቅ ከመሆኑ የተነሳ እንደ ህልም እየሆነበት ሄዷል። ጊዜ ሊያሸንፈው ሆነ። ስለዚህ ስለ አገሩ ብዙ ማውራት አለበት፡፡ ቃላቱ የጊዜ ወንዝ ዳር የተተከሉ ሳሮች ናቸው:: ወንዙ
እንዳይወስደው ሳሮቹን እየተቆናጠጠ ይከራከራል. . . እስከ መቼ ድረስ?
አንዳንድ ጊዜ ተስፋ ይቆርጣል። እዚህ ቁጭ ብዬ ምን
እስራለሁ? ወይ አገሬ ገብቼ ሬቮሉሽን ኣልቆሰቆስኩ፡ ወይ ጠበንጃ አንጠልጥዬ ሄጄ ቪያት ኮንጐችን አላገዝኩ። ታድያስ? ቁጭ ብዬ እዳ አከማቻለሁ፡ ጊዚዬን አሳልፋለሁ እድሜዬን እገፋለሁ፣ ይላል::
ያ የማይበገር መንፈሱ ለጊዜው ይሸነፋል
ያን ጊዜ እኔ አወራለታለሁ፡፡ ስለሌኒን፣ ስለማኦ፣ ስለ
ሆ ቺሚን፣ ስለ ካስትሮ እነግረዋለሁ። በጊዜያቸው ከሱ የባሰ ብቸኝነት እንዳጠቃቸው፣ ከሱ የከፋ ጭንቀት እንዳፈናቸው፣ ከሱ ለረዘመ ጊዜ ስራ ፈትተው መቀመጥ ግድ እንደሆነባቸው፣ ከዚያ በኋላም ያን ሁሉ ችግር ጥሰው፣ ያን ሁሉ ተስፋ መቁረጥ ዘልቀው፣በድል አድራጊነት ብቅ እንዳሉ፣ ብቅ ብለውም አለምን እንዳናወጡ፣ ጠላታቸውን አፈር እንዳስጋጡ፣ ለተጠቃ ህዝባቸው እንጀራና ክብር እንደሰጡ፣ አልሸነፍ ባይ ተስፋ አልቆርጥ ባይ በመሆናቸው ታሪክ ውስጥ ስማቸውን በደምና በእሳት እንደፈረሙ፣ ይህን ሁሉ
ደጋግሜ እነግረዋለሁ
እሱ ራሱ ከኔ ይበልጥ የሚያውቀውን ከኔ አፍ ሲሰማው
ይፅናናል
«ለሁሉ ጊዜ አለው» እለዋለሁ «የልብን ለማድረስም ጊዜ
አለው፣ ያ ጊዜ እስኪመጣ ቁጭ ብሎ ለመታገስም ጊዜ አለው።
አሁን አንተ ልታረግ የምትችለው አንድ ነገር ብቻ ነው:: እጅህን
አጣምረህ ጊዜህን ጠብቅ። ተዘጋጅ። የሬቮሉሽን ጊዜ፣ ቆሻሻ ደም የማፍሰስ ጊዜ፣ ለተጠቃ ህዝብህ ነፃነትን በገፍ የማደል ጊዜ ይመጣል። ስለዚህ ያ የተባረከ ጊዜ ሲመጣ ተገቢውን ዝግጅት ሳታደርግ ይደርስብህና ወየውልህ!»
ምን ዝግጅት ለማረግ እችላለሁ?»
ውስጣዊ ዝግጅት። ዋናው ዝግጅት እሱ ነው:: ለነማኦ
ለነካስትሮ የወጣው ቀይ የንጋት ኮከብ ላንተም ይወጣልሀል»
ዝም ይላል፡፡ ዝም ሲል የኢራንን ሻህ ይመስላል
አንድ ቀን የኢራን ሰው ብትሆን እንዴት ጥሩ ነበር!» አለኝ
«ለምን?» ስለው
ታስፈልገኛለህ» አለኝ በጣም ታስፈልገኛለህ፡፡ እኔ መፃፍ
አላውቅም፡፡ ማድረግ ብቻ ነው:: ግን ለሬቮሉሽን ማድረግ
አይደለም። ማድረግ ግማሹ ነው፡፡ ሌላው ግማሽ መፃፍ ነው።
አዋቂዎቹን ለማሳመን ሀቁን መፃፍ፤ ተራውን ህዝብ ለማሳመን
ፕሮፓጋንዳ መፃፍ፡፡ ይህን እኔ የማላውቅበትን ግማሽ አንተ
ትሰራልኝ ነበር። እኔ ደሞ የማድረጉን ግማሽ እሰራልህ ነበር፡፡ለሁለት ግሩም ገድል እንጀምር ነበር፡፡ እንደኛ ያሉ ስድስት ሰባት ሌሎች እንፈልግና በቃ ነገሩ ተጀመረ ማለት ነበር፡፡ ያን ጊዜ ማን ያቆመን ነበር!?
«በፊት ከማኑና ከሌሎቹ ጋር ነበርኩ። ብዙ እቅድ ብዙ ተስፋ
ነበረን፡፡ አሁን ግን የት እንደደረሱ ወይም ምን እንደዋጣቸው እንጃ፡፡
ማኑ ለንደን ነበር። ጠፋ። ሞተ ሲ.አይ.ኤ ገደለው? እንጃ፡፡
ብቻዬን ነኝ በቃ። እዚህ ያሉት ያገሬ ልጆች እንደሆኑ ጀግንነታቸው
እምስ ማደን ብቻ ነው፡፡ አገሬ ገብቼ እንዳንተ አይነት ሰዎች
እንዳልፈልግ እንዴት እገባለሁ? ብገባስ የት አገኛቸዋለሁ? የሉም'ኮ እንዳንተ አይነት ሰዎች፡ ይገባሀል? የለም፡፡ ኢራን ውስጥ አሁን የሉም፡፡ ጥቂት ነበሩ፣ የሲ.አይ.ኤ ሰዎች ከሻህ ጋር ሆነው አረዷቸው:: አሁን የቀሩት መሪ ካገኙ የሚከተሉ ናቸው፣ እንጂ ራሳቸው ለመነሳት የሚችሉ አይደሉም
«እንዴት ነው የደከመችው ኢራን! እንዴት ነው የቆሽሸችው
አገሬ መለወጥ አለባት፡፡ ኢራን መለወጥ አለባት፡፡ ጋንግስተሮች
እየገዝዋት መኖር አትችልም። መለወጥ አለባት። ህዝቡ ዘለአለም ተጨቁኖ መኖር አይችልም፡፡ ዘለአለም በፍርሀት እየተርበተበተ መኖር አይችልም። ዘለአለም እንገቱን አቀርቅሮ መሄድ አይችልም።
ገዢዎቹ ተወግደው መሪዎች መምጣት አለባቸው። ህዝቡ ቀና ብሎ የመሪዎቹን አይን በማይፈራ አይን ለማየት የሚችልበት ቀን
መምጣት አለበት
"ይህ ቀን ይመጣ ዘንድ ስንቶቹ ህይወታቸውን ሰውተዋል!
አቤት ስንቶቻችን በተጨማሪ መሰዋት ይኖርብናል!
“ደም መፍሰስ አለበት። ብዙ ቆሻሻ የተመረዘ ደም መፍሰስ
ይኖርበታል! ሳስበው ያሳዝነኛል፡ ያስፈራኛል ..
ግን አንተ በጣም ታስፈልገኝ ነበር» አለ ወደፊተኛው ሀሳቡ
እየተመለሰ
«እኔኮ በሬቮሉሽን ኣላምንም» አልኩት
«ኢራን ተወልደሀ ኢራን አድገህ! የኢራንን መበስበስ አይተህ
ቢሆን ኖሮ በሬቮሉሽን ማመንህ አይቀርም ነበር። ሌላ ምርጫ
አይኖርህማ!»
«በጭራሽ!» አልኩት
ሬቮሉሽን የምትፈልገው፣ በሰው ልጅ ጥሩነት የፀና እምነት ስላለህ ነው:: የሰው ልጅ ካልተጨቆነና ካልተጠቃ ሰርቶ ይበላል፣ ብጤውን ይወዳል፣ ብለህ ታምናለህ፡፡ እኔ ግን የሰው ልጅ በተፈጥሮ መጥፎ፣ ግም
መሆኑን አርግጠኛ ነኝ፡፡ ሻህና አሽከሮቹ ቢሻሩ፣ የሚከተሉት
ገዢዎች ያው ተመልሰው ህዝቡን ይጨቁናሉ
«ፖሊሱንና ጥቃቅኑን ዳኛ ውሰድ፡፡ በሁሉ ነገር ተራ ሰው ናቸው። ግን ትንሽ ስልጣን ስለተሰጣቸው፣ በዚያች በትንሽ
ስልጣናቸው ህዝባቸውን ያጠቃሉ፣ ይጨቁናሉ፡፡ ይህ ያስቆጣሀል። ግደላቸው ይልሀል፡፡ ግን ልብ አድርግ፡፡ የሚጨቆነው ተራው ሰው፣ የነሱ ስልጣን ለሱ ቢሰጠው፣ ልክ እነሱ የሚስሩትን ግፍ ይስራል። ጭቦና ጭቆና ሊቀር የማይችል የሰው ልጆች እጣ ነው። እንግዲህ ጥያቄው ማን ይጨቁን፣ ማንስ ይጨቆን?' ነው እንጂ እንዴት አድርገን ጭቆናን እናጥፋ?' አይደለም። ሰው ከስረ መሠረቱ አስቀያሚ፣ መጥፎ፣ ክፉ ነው። ስለዚህ፣ ለሰው ልጆች ብዬ እንኳን
ህይወቴን ልሰዋ ይቅርና፣ ያንድ ቀን እንቅልፌን አልሰጥም፡
«ውሸትክን ነው» አለኝ «ውሸትክን ነው እንዲህ የምትለው።
የፈረንሳዮቹ ፍቅር የለሽነት በመጠኑ ተላልፎብ ነው። ከልብህ ሰው እንዲህ ክፉ ከመሰለህ፣ ለምን እኔን ትመግበኛለህ? ለምን ተሰፋ ስቆርጥ ታፅናናኛለህ? ሀብታም አይደለህም። ግን፣ እንደማልከፍልህ እያወቅክ፣ ካቅምህ በላይ የሆነ ገንዘብ ለኔ ታወጣለህ። ለምን?»
«አንተማ አንድ ሰው ነህ፡፡ የሰው ልጆች በጠቅላላው አይደለህም። አንተን ብቻህን ሳይህ ጎበዝና ብርቱ ሆነህ ትታየኛለህ፡፡ በሚልየን ውስጥ እንዳንተ ያለ አንድ እንደማይገኝ ይሰማኛል። ደሞ ላንት ስል አይደለም፡፡ ካንተ ጋር ስሆን ደስ ስለሚለኝ ለራሴ ስል ነው፡
«አይምሰልህ። አይምሰልህ። እንግዲያው ትፈልጋለህ? እውነቱን ንገረኝ ስቲ፡፡»
«መፃፍ ደስ ይለኛል፡፡»
«ለምን? እውነትን በምታየው አኳኋን ለመግለጽ ስለምትፈልግ
አይደለም?»
«አዎን»
«ለምን? እውነትን ካወቅካት አይበቃህም? ውበትን ካየሃት
አይበቃህም? ለምን እነዚህን ለመግለፅ ጊዜህን ታጠፋለህ?»
«እኔ እንጃ»
👍14❤1
«ለሌሎች ማጋራት ፈልገህ ነው:: እውነትን ላላወቁ ለማሳወቅ፣
ውበትን ላላዩዋት ለማሳየት፣ ሰለህይወት የሚሰማህን አድናቆት
ለሌሎች ለማካፈል። ለዚህ ነው የምትፅፈው። ምክንያቱም
ወገኖችህን ትወዳቸዋለህ፡፡ ሰውን ትወዳለህ፡፡ ባትወድ ኖሮ እንደዚህ
አትሆንም ነበር፡፡ ለኔ የተሰጠኝ እድል ለሰዉ ሁሉ ቢሰጠው ኖሮ
እንደኔ ይሆን ነበር፡፡ ሰው ሁሉ እንደኔ ቢሆን ሀያ ሚልዮን እንደኔ
ያሉ ሰዎች በባርነት በጭቆና ሲኖሩ ብታይ ሬቮሉሽን
ልትቆሰቁስላቸው አትሞክርም ነበር?
«አየህ ሰው በመሰረቱ ጥሩ ነው:: የትም አገር ሄደህ መንገድ ይጥፋህ። ያገኘኸው ሰው ሁሉ ሊመራህ ዝግጁ ነው፡፡ እኔ እንደ
ፈረንሳዮች ለሰው ግድ የሌለው ህዝብ አይቼም ሰምቼም አላውቅም፡፡ግን የፈለግከውን ፈረንሳዊ ተማሪ፣ ትምህርት እምቢ አለኝ፤ እንዴት ላድርግ በለው። ከልቡ ሊረዳህ ይሞክራል። ያስተማሪዎቹን ፀባይ
ይገልፅልሀል፤ ምን
ምን መፅሀፍ ማንበብ እንደሚጠቅምህ ያስረዳሀል፣ የራሱን መፃህፍትና ደብተሮች ያውስሀል። ሰው መጥፎ የሚሆነው ጥቅሙን የነካህበት እንደሆነ ብቻ ነው ወይም ገዢዎቹ መጥፎነቱን ለማረም እንደመጣር፣ ክፋቱንና ጭካኔውን በብልሀት እየኮተኮቱ ያሳደጉት እንደሆነ ነው።»
«እሱን ተወውና፡ ስለካስትሮ የማታውቃት አንዲት ትንሽ
ታሪክ አለች። ልነግርህ?» አልኩት
«ንገረኝ...አየህ፣ ካስትሮ የአብዮቱ መልካም ሂደት በአለም
እንዳይታወቅ በአሜሪካ mass media ስለታፈነበት፣ ሚዛናዊና
በህዝባቸው ተደማጭ የሆኑ ምእራባውያን ጋዜጠኞችንና ደራስያንን በአክብሮት ጋብዞ መጥተውለት፣ ኩባን እያዞረ በሚያስጎበኝበት ጊዜ
በጂፕ ሲሄዱ ጥቅጥቅ ያለ ጫካ እንደደረሱ፣ ድንገት አንድ ትልቅ
ደንደሳም ጡንቸኛ ጥቁር ሰውዬ ከየት መጣ ሳይባል መንገዳቸው
ላይ ቆመ መትረየስ እያነጣጠረባቸው፣ ካስትሮን
«የት ነው የምትሄደው?» አለው
ካስትሮ «እንግዶች ይዣለሁ፣ ለማስጎብኘት ነው» አለው
ሰውየው «በዚህ በኩል መሄድ አትችልም» አለው
«ለምን»
«አደገኛ ነው:: እንግዶችህ ቢፈልጉ በዚህ ሊሄዱ ይችላሉ፡፡
አንተ ግን በወዲያ በኩል ዞረህ መሄድ አለብህ።»
ካስትሮ ቀዚያ በኩል መሄድ ብዙ ብዙ ሰአት ያጠፋብናል።
ስለዚህ በዚህ መሄድ አለብን» አለው።
ሰውዬው በጣም ተቆጣ፡፡ «አደገኛ ነው እያልኩህ እንዴት በዚህ
ልሂድ ትላለህ? ለኛ አታስብም እንዴ? አንተን አደጋ የደረሰብህ
እንደሆነ፣ እኛ ምን እንሆናለን? የት እንገባለን? ምን ይውጠናል?
አይገባህም?» አለው
ካስትሮና እንግዶቹ በዙሪያ መንገድ መሄድ ግድ ሆነባቸው፡፡»
የባህራም ቡናማ አይኖች በልዩ ብርሀን ተሞሉ ብርሀን አይደለም፤ እምባ ነው የሀዘን እምባ አይደለም፤ ሌላ አይነት እምባ ነው፡፡ ከዚህ በፊት አንድ ጊዜ እንዲህ ኣይነት እምባ አይኖቹ
ውስጥ አይቼ ነበር በነጭ መሀረብ አይኖቹን እያዳበሰ
«እንደዚህ ውብ ታሪክ ሰምቼ አላውቅም» አለኝ. ..
ባህራም ስለኢራን ሲያወራልኝ አርፍዶ፣ በየሙሉው ስአት
ስለቪየትናም ወሬ ስንስማ አርፍደን፣ የምሳ ሰአት ሲደርስ ወደ
ዩኒቨርሲቲው ምግብ ቤት እንሄዳለን፡፡ አንዳንድ ጊዜ ባጋጣሚ ከአሜሪካን ተማሪዎች ጋር ስንቀመጥ፣ ወሬ መጀመሩ አይቀርም። አብዛኛውን ጊዜ እየሳቀና እነሱንም እያሳቀ፣ እንደማይረቡና ተስፋ እንደሌላቸው ይነግራቸዋል። ሳይንሳችሁ የሚራመደው በጀርመኖች እውቀት ነው፣ በሲኒማ አሰራር ጣልያኖንና ስዊድን ይበልጧችኋል
ይላቸዋል በስነፅሁፍና በፖለቲካ እንግሊዞች ያስከነዷችኋል፤ በአርትና በአእምሮ ስልጣኔ ፈረንሳዮች ያጥፏችኋል ይላቸዋል።
ስለምንም ቢያወራ ዞሮ ዞሮ ወደ ኩባና ቪየትናም ይመጣና
«በጦርነት ኩባን ለመውረር ስትሞክሩ፣ ካስትሮ በኩርኩም ብሎ መለሳችሁ “Bay of Pigs" ውጊያ ላይ ሽንፈትን፣ ውርደትንና
እፍረትን አከናነባችሁ፡፡ የ
«Bay of Pigs ቅሌት!» አለ ነፃው አለም ሲሳለቅባችሁ። እናንተ ግን ጉድ እንደተሰራችሁ እንኳ አልተገነዘባችሁም፡፡ ከስህተታችሁ የመማር ፀጋ አልተሰጣችሁማ! “The bigger they
come the harder they fall” በምትሉ ጊዜ እንኳ ስለገዛ ራሳችሁ መተንበያችሁ አይታያችሁም፡፡ አሁን ደሞ ቪየትናምን ለመውረርና
ለመግዛት ትሞክራላችሁ፣ ግን ጀግናው ሆ ቺ ሚኒ ገትሮ ይዟችኋል» ይላቸዋል
ንግግሩን ሁልጊዜ በኢራን ይደመድማል «እኔ ደሞ ትምህርት
ጨርሼ አገሬ ስመሰስ፣ ከኢራን እየነዳሁ አስወጥቼ፣ ህንድ ውቅያና ውስጥ እጨምራችኋለሁ። ምን አለ በሉኝ!»
ይስቃሉ
ይህን ሁሉ ሲልና ከአሜሪካኖቹ ጋር ሲከራከር፣ እኔ ዝም ብዬ
እሰማለሁ። ....
💫ይቀጥላል💫
ውበትን ላላዩዋት ለማሳየት፣ ሰለህይወት የሚሰማህን አድናቆት
ለሌሎች ለማካፈል። ለዚህ ነው የምትፅፈው። ምክንያቱም
ወገኖችህን ትወዳቸዋለህ፡፡ ሰውን ትወዳለህ፡፡ ባትወድ ኖሮ እንደዚህ
አትሆንም ነበር፡፡ ለኔ የተሰጠኝ እድል ለሰዉ ሁሉ ቢሰጠው ኖሮ
እንደኔ ይሆን ነበር፡፡ ሰው ሁሉ እንደኔ ቢሆን ሀያ ሚልዮን እንደኔ
ያሉ ሰዎች በባርነት በጭቆና ሲኖሩ ብታይ ሬቮሉሽን
ልትቆሰቁስላቸው አትሞክርም ነበር?
«አየህ ሰው በመሰረቱ ጥሩ ነው:: የትም አገር ሄደህ መንገድ ይጥፋህ። ያገኘኸው ሰው ሁሉ ሊመራህ ዝግጁ ነው፡፡ እኔ እንደ
ፈረንሳዮች ለሰው ግድ የሌለው ህዝብ አይቼም ሰምቼም አላውቅም፡፡ግን የፈለግከውን ፈረንሳዊ ተማሪ፣ ትምህርት እምቢ አለኝ፤ እንዴት ላድርግ በለው። ከልቡ ሊረዳህ ይሞክራል። ያስተማሪዎቹን ፀባይ
ይገልፅልሀል፤ ምን
ምን መፅሀፍ ማንበብ እንደሚጠቅምህ ያስረዳሀል፣ የራሱን መፃህፍትና ደብተሮች ያውስሀል። ሰው መጥፎ የሚሆነው ጥቅሙን የነካህበት እንደሆነ ብቻ ነው ወይም ገዢዎቹ መጥፎነቱን ለማረም እንደመጣር፣ ክፋቱንና ጭካኔውን በብልሀት እየኮተኮቱ ያሳደጉት እንደሆነ ነው።»
«እሱን ተወውና፡ ስለካስትሮ የማታውቃት አንዲት ትንሽ
ታሪክ አለች። ልነግርህ?» አልኩት
«ንገረኝ...አየህ፣ ካስትሮ የአብዮቱ መልካም ሂደት በአለም
እንዳይታወቅ በአሜሪካ mass media ስለታፈነበት፣ ሚዛናዊና
በህዝባቸው ተደማጭ የሆኑ ምእራባውያን ጋዜጠኞችንና ደራስያንን በአክብሮት ጋብዞ መጥተውለት፣ ኩባን እያዞረ በሚያስጎበኝበት ጊዜ
በጂፕ ሲሄዱ ጥቅጥቅ ያለ ጫካ እንደደረሱ፣ ድንገት አንድ ትልቅ
ደንደሳም ጡንቸኛ ጥቁር ሰውዬ ከየት መጣ ሳይባል መንገዳቸው
ላይ ቆመ መትረየስ እያነጣጠረባቸው፣ ካስትሮን
«የት ነው የምትሄደው?» አለው
ካስትሮ «እንግዶች ይዣለሁ፣ ለማስጎብኘት ነው» አለው
ሰውየው «በዚህ በኩል መሄድ አትችልም» አለው
«ለምን»
«አደገኛ ነው:: እንግዶችህ ቢፈልጉ በዚህ ሊሄዱ ይችላሉ፡፡
አንተ ግን በወዲያ በኩል ዞረህ መሄድ አለብህ።»
ካስትሮ ቀዚያ በኩል መሄድ ብዙ ብዙ ሰአት ያጠፋብናል።
ስለዚህ በዚህ መሄድ አለብን» አለው።
ሰውዬው በጣም ተቆጣ፡፡ «አደገኛ ነው እያልኩህ እንዴት በዚህ
ልሂድ ትላለህ? ለኛ አታስብም እንዴ? አንተን አደጋ የደረሰብህ
እንደሆነ፣ እኛ ምን እንሆናለን? የት እንገባለን? ምን ይውጠናል?
አይገባህም?» አለው
ካስትሮና እንግዶቹ በዙሪያ መንገድ መሄድ ግድ ሆነባቸው፡፡»
የባህራም ቡናማ አይኖች በልዩ ብርሀን ተሞሉ ብርሀን አይደለም፤ እምባ ነው የሀዘን እምባ አይደለም፤ ሌላ አይነት እምባ ነው፡፡ ከዚህ በፊት አንድ ጊዜ እንዲህ ኣይነት እምባ አይኖቹ
ውስጥ አይቼ ነበር በነጭ መሀረብ አይኖቹን እያዳበሰ
«እንደዚህ ውብ ታሪክ ሰምቼ አላውቅም» አለኝ. ..
ባህራም ስለኢራን ሲያወራልኝ አርፍዶ፣ በየሙሉው ስአት
ስለቪየትናም ወሬ ስንስማ አርፍደን፣ የምሳ ሰአት ሲደርስ ወደ
ዩኒቨርሲቲው ምግብ ቤት እንሄዳለን፡፡ አንዳንድ ጊዜ ባጋጣሚ ከአሜሪካን ተማሪዎች ጋር ስንቀመጥ፣ ወሬ መጀመሩ አይቀርም። አብዛኛውን ጊዜ እየሳቀና እነሱንም እያሳቀ፣ እንደማይረቡና ተስፋ እንደሌላቸው ይነግራቸዋል። ሳይንሳችሁ የሚራመደው በጀርመኖች እውቀት ነው፣ በሲኒማ አሰራር ጣልያኖንና ስዊድን ይበልጧችኋል
ይላቸዋል በስነፅሁፍና በፖለቲካ እንግሊዞች ያስከነዷችኋል፤ በአርትና በአእምሮ ስልጣኔ ፈረንሳዮች ያጥፏችኋል ይላቸዋል።
ስለምንም ቢያወራ ዞሮ ዞሮ ወደ ኩባና ቪየትናም ይመጣና
«በጦርነት ኩባን ለመውረር ስትሞክሩ፣ ካስትሮ በኩርኩም ብሎ መለሳችሁ “Bay of Pigs" ውጊያ ላይ ሽንፈትን፣ ውርደትንና
እፍረትን አከናነባችሁ፡፡ የ
«Bay of Pigs ቅሌት!» አለ ነፃው አለም ሲሳለቅባችሁ። እናንተ ግን ጉድ እንደተሰራችሁ እንኳ አልተገነዘባችሁም፡፡ ከስህተታችሁ የመማር ፀጋ አልተሰጣችሁማ! “The bigger they
come the harder they fall” በምትሉ ጊዜ እንኳ ስለገዛ ራሳችሁ መተንበያችሁ አይታያችሁም፡፡ አሁን ደሞ ቪየትናምን ለመውረርና
ለመግዛት ትሞክራላችሁ፣ ግን ጀግናው ሆ ቺ ሚኒ ገትሮ ይዟችኋል» ይላቸዋል
ንግግሩን ሁልጊዜ በኢራን ይደመድማል «እኔ ደሞ ትምህርት
ጨርሼ አገሬ ስመሰስ፣ ከኢራን እየነዳሁ አስወጥቼ፣ ህንድ ውቅያና ውስጥ እጨምራችኋለሁ። ምን አለ በሉኝ!»
ይስቃሉ
ይህን ሁሉ ሲልና ከአሜሪካኖቹ ጋር ሲከራከር፣ እኔ ዝም ብዬ
እሰማለሁ። ....
💫ይቀጥላል💫
👍13
#አልሐምዱሉላሒ_ደህና_ናት
፡
፡
#ሁለት(መጨረሻ)
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
...በተደጋጋሚ ስለአፍራህ ከመስማቴ ብዛት አፍራህን እኔም ላፈቅራት ምንም አልቀረኝም። እውነቱን ለመናገር የዛን ጊዜ ክላስ ውስጥ ከነበርነው ሠላሳ ምናምን ወንዶች አስራ ምናምኑ በአፍራህ ፍቅር የተለከፈ ነበር፤ ሒሳብ አስተማሪያችን ጭምር። መቼም ሒሳብ አስተማሪያችን እያካፈሉም፣ እየደመሩም፣ እየቀነሱም፣ እያባዙም ሳያስቧት አይቀሩም፡፡ አንዳንዴ ቡዝዝ ብለው መላጣቸው ላይ ላብ ፊጭ ፊጭ እያለ ሲመለከቷት ያሳዝኑኝ ነበር። “ወይኔ ምነው ያችን አመዳም አግብቼ አምስት ልጅ
ባልወለድኩ ኖሮ" እያሉ በሚስታቸው የሚቆጩ ነው የሚመስለኝ።
እኔና አል አሚን ወደ ቤት ስንሄድ አፍራህና ጓደኞቿን ከሩቅ በቀስታ ተከትለን ነው። አንድ ቀን
ታዲያ አፍራህ ማስቲካ ገዝታ (ባናና ማስቲካ) ልጣጩን ጥላው ወደ ጓደኞቿ ተቀላቀለች። እኛ
የማስቲካውን ልጣጭ የጣለችበት ቦታ ስንደርስ አል አሚን ተስገብግቦ ቢጫውን የማስቲካ መሸፈኛ ወረቀት አነሳው፡፡ የሆነ ከባድ ቅርስ ወድቆ ያገኘ ነበር የሚመስለው። ለራሴ ማመን እስከሚያቅተኝ ለሁለት ዓመት አካባቢ የማስቲካውን ልጣጭ በክብር፣ በታላቅ ክብር አስቀምጦት ነበር። ለእርሱ ብቻ
በሚታይ ስውር ቀለም የአፍራህ ምስል የታተመበት እሰኪመስለኝ።
አል አሚን እንዲሁ ሲሰቃይ ክረምት ገባ። እፍራህን ለሁለት ወራት መለየት ለአል አሚን የቁም ሞት ነበር። ሱስ ሆናበታለች፡፡ አፍራህ ዓለሙን ሁላ አጨላልማ በነፍሱ ሰማይ ብቻዋን የደመቀች ኮከብ ነበረች። ቢሆንም እንደለመደው በዝናብ ሳይቀር ከረንቦላ ቤት እየሄደ እዛው ቆሞ አፍራህን ስትወጣ ለማየት ይጣጣር ነበር። ለአስራ አምስት ቀናት ጠብቆ ኣላያትም፤ ሊያብድ ሆነ።
ታዲያ በመሀሉ በጣም የምንወዳቸው ሼህ ያሲን የሚባሉ ሰውዬ መንገድ ላይ አገኙኝ። የአል አሚን ቁርአን አስቀሪ ናቸው።
“አቡቹ ደህና ዋልክ?”
“ደህና ዋሉ ሸሃችን "
"አልሃምዱሊላሂ…. እስቲ ወዲህ የማወጋህ ጕዳይ አለኝ” አሉና ከመንገዱ ወደ ዳር ወስደው እንዲህ አሉኝ፣ “ ጓደኛህ አል አሚን ምን ነክቶት ነው ልጄ? ከቀልቡም አይደለም፤ ቁርአን ቤትም መምጣት ካቆመ ስንት ጊዜው! …ተበላሽቷል ይሄ ልጅ ጭራሽ ዛሬ እዛ ቁማር የሚጫወቱበት ቤት ቁሞ አየሁት። ጓደኛው ነህ፤ አትመክረውም? ኧረ ቀልቡ ደረቀ…።” ብለው ነገሩኝ። በአል አሚን አዘንኩ።ማን ያውቃል የልጁን ጉዳት። የዋልንበት ቦታ ሁሉ ያለን እየመሰላቸው ስንቶች በዋልንበት ፈረጁኝ…
አል አሚን አንድ ቀን እየተጣደፈ ቤት መጣ። ከመቸኮሉ ብዛት ድመታችንን በሩ ሥር እንደተኛት
ጀራቷን ረግጦ ካቅሟ በላይ እስጮኻት፤
"አቡቹ…! አቡቹ! አይገርምም የነአፍራህ ቤት ለካ በሩ እኔ ከምቆምበት በኩል አይደለም፤ …
ከኋላ በኩል በዘይት ቤቱ ጋ ነው፤ በዛ በኩል ነው የምትወጣው… ሂሂሂ ተሸውጄ " አለኝ፤ ሲያወራ
በደስታ ፊቱ በርቶ ነበር። “…ዛሬ ባጋጣሚ በታች በኩል ስሄድ ከእናቷ ጋር ሆና ፌ…ት ለፊት፣
እንደዚህና እንደዛ …በቃ ተያየን፣ ወ…ላሂ አቡቹ ግጥምጥም ነው ያልነው፣ አኡዙቢላሂ …ልሮጥ ነበር ሂሂሂሂሂሂሂ አለና ፍርፍር ብሎ ሳቀ። ድንገት ተነስቶ ቆመና ደግሞ “እስኪ እየኝ፣ እንዲህ ሆኜ እኮ ነው ያየችኝ፤ እደብራለሁ እንዴ …?” አለኝ። ሁለት እጆቹን ግራና ቀኝ እንደ ከንፍ ዘርግቶ አንዴ እኔን
እንዴ ራሱን ቁልቁል እየተመለከተ። አሳዘነኝ። የአፍራህን ቅንጡ አለባበስ እና የአላሚንን የተንሻፈፈ
ሸራ ጫማ፣ ያረጀች እና የወየበች ቪ ቅርፅ ቲሸርት በውጤ እያሰብኩ፣
ኧረ እይደብርም!" አልኩት።
እንደ ሕፃን እየተፍነከነከ መጥቶ አጠገቤ ኩርምት ብሎ ተቀመጠ። “…አይገርምም ከእናቷ ጋር ሆና
በቃ እንደዚህ እና እንደዛ ፊት ለፊት…! እንዴት አምሮባታል አቡቹ ብታያት…ወላሂ ያች የምታውቃት
አፍራህ አይደለችም! በቃ እንደዚህና እንደዛ እኮ ነው…" እጆቹ ይንቀጠቀጣሉ፤ ዓይኖቹ የደስታ! የሐዘን፣ የሐፍረት፣ የምኞት ብርሃን ይረጫሉ። ፊቱ ላይ ደስታ እንደረበበት ልሸኘው ውጣሁ።
ልንለያይ ስንል፣ “..አቡቹ ሁለት ብር አለህ እንዴ?” አለኝ እየፈራ። አል አሚን እንኳን ደፍሮ ብር
መጠየቅ፣ ያዋሰውን ደብተሩን እንኳን መልሱልኝ ለማለት የሚፈራ ልጅ ነበር፡፡ ብር ስላልያዝኩ…ወደ
ቤት ተመልሰን ከእናቴ ተቀብዬ ሰጠሁት። ደስ ብሎት ሄደ።
ቆይቼ ስሰማ በአዲሱ የእነአፍራህ በር በኩል አንድ ሻይ ቤት አለች! ሻይ ሃምሳ ሳንቲም ነው!
በሰጠሁት ብር ሻይ እያዘዘ ቁጭ ብሎ አፍራሀን ሲጠብቅ ነበር፤ አራቱንም ቀን ግን አላያትም።
እናም ከረንቦላ ቤት አካባቢ ያገኘውን የእነእፍራህን ሰፈር ልጅ ጠይቆ አፍራህ አዲስ ኣበባ ለእረፍት እንደሄደችና ትምሕርት ሲያልቅ እንደምትመጣ አረዳው፡ ቅስሙ ተሰበረ። ቢሆንም እነአፍራህ ሰፈር መሄድ አላቆመም። በየቀኑ ያንን ሰፈር ሳይረግጥ አይውልም። ሸርፍ ተራ ትርምሱ፣ ግርግሩ፣ ጫት
ተራው፣ መኪናው፣ የደሴ አንደኛ “ቀውጢ" ሰፈር… ይሄ ሁሉ ግርግር ግን ከአፍራህ አይበልጥም። አፍራህ ብቻዋን የአንድ ትምሕርት ቤት ወንዶች ነፍስ የተደረደረባት ገበያ አይደለች እንዴ ።
“እሷ ከሌለች ለምን ትሄዳለህ?” እለዋለሁ፤
“እኔንጃ” ነው መልሱ፤ ያሳዝነኛል !!
አንድቀን ደግሞ ቤት መጣና አቡቹ ሥራ ልጀምር ነው" አለኝ፣ በደስታ ፍንክንክ ብሎ።
“የምን ሥራ አልኩት፤
“አይሱዙ መኪና ላይ ረዳትነት”
“ትቀልዳለህ !?"
“ወላሂ እውነቴን ነው። ካአዲስ አበባ ደሴ የሚምሳለስ አይሱዙ ላይ ሥራ ልጀምር ነው። እናቴንም
ነግሬያት ኣሳምኛታለሁ። መኪናው ቅዳሜ ወደ አዲስ አበባ ይወጣል። አብሬው እሄዳለሁ። ብታይ ቀላል እኮ ነው ሥራው።” ፊቱ ላይ ተስፋ ይንቀለቀላል። በቀጫጭን እጆቹ ሸራ ሲጎትት፡ የጎማ ብሎን ሲያጠብቅ አሰብኩት፤ አል አሚን ትንታጉ ተማሪ። ይሄ ፍቅር የሚሉት ነገር ግን ምናይነት ልክፍት ነው
በእግዚእብሔር!!
አልአሚን ገና በመጀመሪያ ጉዞው ከመኪና ላይ ሲወርድ ወድቆ ግንባሩ ተፈንከቶና ከንዱ ተላልጦ
መጣ። ሰው ሁሉ እንኳን አላህ አተረፈህ!” እያለ አዘነለት። እንዲህ ካልተላላጡና ካልተፈነከቱ የልብን
ስብራት፣ የመንፈስን መድቀቅ ዓይቶ የሚያስታምም የለም መቼም። እንዲህ አለኝ፣ አሮጌ ፍራሹ ላይ እንደተኛ “አንተ … አፍራህ ያንን ሁሉ መንገድ አልፋ ነው አዲስ አበባ የሄደችው…? እነዛን ተራራዎች ዓይታቸዋለች…፣ ያንን ገደል እያየች ፈርታለች ፣ ደብረሲና ምሳ በልታለች፤ ቆሎም ገዝታ ሊሆን ይችላል….እዛ ጨለማ ዋሻ ውስጥ ስትገባ በፍርሃት ተንቀጥቃጣም ይሆናልኮ። ኡፍፍፍፍ አንጀቴን
በላው፡፡ ከላይ እንደእቃ ተጭኖ አፍራህ ባረፈችበት መንገድ በማለፉ ምናባዊ ዳናዋን ተከትሎ ሲነጉድ ታየኝ። ሚስኪን አልአሚን !
ቀስ በቀስ አልአሚን ነገሮች ሁሉ ተቀላቀሉበት። አንድ ቀን ትምሕርት ቤት ሄደና ጭርር ያለው በር ላይ ያገኛቸውን የትምሕርት ቤታችን ጥበቃ ጋሽ ደምሴን፣ “ትምሕርት መቼ ነው የሚጀመረው?” አላቸው፤
“ምን አውቄ ብለህ ልጄ” አሉት። ቀጠል አድረገውም…የኔ ልጅ ኳስ ሰራገጥ ይውላል፣ አንተ ትምርት
ናፍቆህ.የወለዱህ ኣባትና እናት ምንኛ ይኮሩ!! እሰይ!! እሰይ!”
ትቷቸው ወደ ቤት ተመለሰ፤ በቃ መረጋጋት አቃተው ተወዛገበ።
8ኛ ክፍል በተመሳሳይ ለአፍራህ ፍቅሩን ሳይነግራት በየቀኑ እያያት በዓይኖቹ ተስፋ ነፍሱን አፋፍቶ
ኖረ። አንድ ቀን ለአፍራህ ስጦታ ልሰጣት አሰብኩ" አለኝ። ገረመኝ ! ወይኔ ፍቅር ጉድለት አይገባው፣ ድህነት እያልኩ ሳስብ አልአሚን አንድ የሃምሳ ብርና ሦስት አስር አስር ብሮች ከኪሱ አውጥቶ አሳየኝ።
“ከየት አመጣኸው?"
፡
፡
#ሁለት(መጨረሻ)
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
...በተደጋጋሚ ስለአፍራህ ከመስማቴ ብዛት አፍራህን እኔም ላፈቅራት ምንም አልቀረኝም። እውነቱን ለመናገር የዛን ጊዜ ክላስ ውስጥ ከነበርነው ሠላሳ ምናምን ወንዶች አስራ ምናምኑ በአፍራህ ፍቅር የተለከፈ ነበር፤ ሒሳብ አስተማሪያችን ጭምር። መቼም ሒሳብ አስተማሪያችን እያካፈሉም፣ እየደመሩም፣ እየቀነሱም፣ እያባዙም ሳያስቧት አይቀሩም፡፡ አንዳንዴ ቡዝዝ ብለው መላጣቸው ላይ ላብ ፊጭ ፊጭ እያለ ሲመለከቷት ያሳዝኑኝ ነበር። “ወይኔ ምነው ያችን አመዳም አግብቼ አምስት ልጅ
ባልወለድኩ ኖሮ" እያሉ በሚስታቸው የሚቆጩ ነው የሚመስለኝ።
እኔና አል አሚን ወደ ቤት ስንሄድ አፍራህና ጓደኞቿን ከሩቅ በቀስታ ተከትለን ነው። አንድ ቀን
ታዲያ አፍራህ ማስቲካ ገዝታ (ባናና ማስቲካ) ልጣጩን ጥላው ወደ ጓደኞቿ ተቀላቀለች። እኛ
የማስቲካውን ልጣጭ የጣለችበት ቦታ ስንደርስ አል አሚን ተስገብግቦ ቢጫውን የማስቲካ መሸፈኛ ወረቀት አነሳው፡፡ የሆነ ከባድ ቅርስ ወድቆ ያገኘ ነበር የሚመስለው። ለራሴ ማመን እስከሚያቅተኝ ለሁለት ዓመት አካባቢ የማስቲካውን ልጣጭ በክብር፣ በታላቅ ክብር አስቀምጦት ነበር። ለእርሱ ብቻ
በሚታይ ስውር ቀለም የአፍራህ ምስል የታተመበት እሰኪመስለኝ።
አል አሚን እንዲሁ ሲሰቃይ ክረምት ገባ። እፍራህን ለሁለት ወራት መለየት ለአል አሚን የቁም ሞት ነበር። ሱስ ሆናበታለች፡፡ አፍራህ ዓለሙን ሁላ አጨላልማ በነፍሱ ሰማይ ብቻዋን የደመቀች ኮከብ ነበረች። ቢሆንም እንደለመደው በዝናብ ሳይቀር ከረንቦላ ቤት እየሄደ እዛው ቆሞ አፍራህን ስትወጣ ለማየት ይጣጣር ነበር። ለአስራ አምስት ቀናት ጠብቆ ኣላያትም፤ ሊያብድ ሆነ።
ታዲያ በመሀሉ በጣም የምንወዳቸው ሼህ ያሲን የሚባሉ ሰውዬ መንገድ ላይ አገኙኝ። የአል አሚን ቁርአን አስቀሪ ናቸው።
“አቡቹ ደህና ዋልክ?”
“ደህና ዋሉ ሸሃችን "
"አልሃምዱሊላሂ…. እስቲ ወዲህ የማወጋህ ጕዳይ አለኝ” አሉና ከመንገዱ ወደ ዳር ወስደው እንዲህ አሉኝ፣ “ ጓደኛህ አል አሚን ምን ነክቶት ነው ልጄ? ከቀልቡም አይደለም፤ ቁርአን ቤትም መምጣት ካቆመ ስንት ጊዜው! …ተበላሽቷል ይሄ ልጅ ጭራሽ ዛሬ እዛ ቁማር የሚጫወቱበት ቤት ቁሞ አየሁት። ጓደኛው ነህ፤ አትመክረውም? ኧረ ቀልቡ ደረቀ…።” ብለው ነገሩኝ። በአል አሚን አዘንኩ።ማን ያውቃል የልጁን ጉዳት። የዋልንበት ቦታ ሁሉ ያለን እየመሰላቸው ስንቶች በዋልንበት ፈረጁኝ…
አል አሚን አንድ ቀን እየተጣደፈ ቤት መጣ። ከመቸኮሉ ብዛት ድመታችንን በሩ ሥር እንደተኛት
ጀራቷን ረግጦ ካቅሟ በላይ እስጮኻት፤
"አቡቹ…! አቡቹ! አይገርምም የነአፍራህ ቤት ለካ በሩ እኔ ከምቆምበት በኩል አይደለም፤ …
ከኋላ በኩል በዘይት ቤቱ ጋ ነው፤ በዛ በኩል ነው የምትወጣው… ሂሂሂ ተሸውጄ " አለኝ፤ ሲያወራ
በደስታ ፊቱ በርቶ ነበር። “…ዛሬ ባጋጣሚ በታች በኩል ስሄድ ከእናቷ ጋር ሆና ፌ…ት ለፊት፣
እንደዚህና እንደዛ …በቃ ተያየን፣ ወ…ላሂ አቡቹ ግጥምጥም ነው ያልነው፣ አኡዙቢላሂ …ልሮጥ ነበር ሂሂሂሂሂሂሂ አለና ፍርፍር ብሎ ሳቀ። ድንገት ተነስቶ ቆመና ደግሞ “እስኪ እየኝ፣ እንዲህ ሆኜ እኮ ነው ያየችኝ፤ እደብራለሁ እንዴ …?” አለኝ። ሁለት እጆቹን ግራና ቀኝ እንደ ከንፍ ዘርግቶ አንዴ እኔን
እንዴ ራሱን ቁልቁል እየተመለከተ። አሳዘነኝ። የአፍራህን ቅንጡ አለባበስ እና የአላሚንን የተንሻፈፈ
ሸራ ጫማ፣ ያረጀች እና የወየበች ቪ ቅርፅ ቲሸርት በውጤ እያሰብኩ፣
ኧረ እይደብርም!" አልኩት።
እንደ ሕፃን እየተፍነከነከ መጥቶ አጠገቤ ኩርምት ብሎ ተቀመጠ። “…አይገርምም ከእናቷ ጋር ሆና
በቃ እንደዚህ እና እንደዛ ፊት ለፊት…! እንዴት አምሮባታል አቡቹ ብታያት…ወላሂ ያች የምታውቃት
አፍራህ አይደለችም! በቃ እንደዚህና እንደዛ እኮ ነው…" እጆቹ ይንቀጠቀጣሉ፤ ዓይኖቹ የደስታ! የሐዘን፣ የሐፍረት፣ የምኞት ብርሃን ይረጫሉ። ፊቱ ላይ ደስታ እንደረበበት ልሸኘው ውጣሁ።
ልንለያይ ስንል፣ “..አቡቹ ሁለት ብር አለህ እንዴ?” አለኝ እየፈራ። አል አሚን እንኳን ደፍሮ ብር
መጠየቅ፣ ያዋሰውን ደብተሩን እንኳን መልሱልኝ ለማለት የሚፈራ ልጅ ነበር፡፡ ብር ስላልያዝኩ…ወደ
ቤት ተመልሰን ከእናቴ ተቀብዬ ሰጠሁት። ደስ ብሎት ሄደ።
ቆይቼ ስሰማ በአዲሱ የእነአፍራህ በር በኩል አንድ ሻይ ቤት አለች! ሻይ ሃምሳ ሳንቲም ነው!
በሰጠሁት ብር ሻይ እያዘዘ ቁጭ ብሎ አፍራሀን ሲጠብቅ ነበር፤ አራቱንም ቀን ግን አላያትም።
እናም ከረንቦላ ቤት አካባቢ ያገኘውን የእነእፍራህን ሰፈር ልጅ ጠይቆ አፍራህ አዲስ ኣበባ ለእረፍት እንደሄደችና ትምሕርት ሲያልቅ እንደምትመጣ አረዳው፡ ቅስሙ ተሰበረ። ቢሆንም እነአፍራህ ሰፈር መሄድ አላቆመም። በየቀኑ ያንን ሰፈር ሳይረግጥ አይውልም። ሸርፍ ተራ ትርምሱ፣ ግርግሩ፣ ጫት
ተራው፣ መኪናው፣ የደሴ አንደኛ “ቀውጢ" ሰፈር… ይሄ ሁሉ ግርግር ግን ከአፍራህ አይበልጥም። አፍራህ ብቻዋን የአንድ ትምሕርት ቤት ወንዶች ነፍስ የተደረደረባት ገበያ አይደለች እንዴ ።
“እሷ ከሌለች ለምን ትሄዳለህ?” እለዋለሁ፤
“እኔንጃ” ነው መልሱ፤ ያሳዝነኛል !!
አንድቀን ደግሞ ቤት መጣና አቡቹ ሥራ ልጀምር ነው" አለኝ፣ በደስታ ፍንክንክ ብሎ።
“የምን ሥራ አልኩት፤
“አይሱዙ መኪና ላይ ረዳትነት”
“ትቀልዳለህ !?"
“ወላሂ እውነቴን ነው። ካአዲስ አበባ ደሴ የሚምሳለስ አይሱዙ ላይ ሥራ ልጀምር ነው። እናቴንም
ነግሬያት ኣሳምኛታለሁ። መኪናው ቅዳሜ ወደ አዲስ አበባ ይወጣል። አብሬው እሄዳለሁ። ብታይ ቀላል እኮ ነው ሥራው።” ፊቱ ላይ ተስፋ ይንቀለቀላል። በቀጫጭን እጆቹ ሸራ ሲጎትት፡ የጎማ ብሎን ሲያጠብቅ አሰብኩት፤ አል አሚን ትንታጉ ተማሪ። ይሄ ፍቅር የሚሉት ነገር ግን ምናይነት ልክፍት ነው
በእግዚእብሔር!!
አልአሚን ገና በመጀመሪያ ጉዞው ከመኪና ላይ ሲወርድ ወድቆ ግንባሩ ተፈንከቶና ከንዱ ተላልጦ
መጣ። ሰው ሁሉ እንኳን አላህ አተረፈህ!” እያለ አዘነለት። እንዲህ ካልተላላጡና ካልተፈነከቱ የልብን
ስብራት፣ የመንፈስን መድቀቅ ዓይቶ የሚያስታምም የለም መቼም። እንዲህ አለኝ፣ አሮጌ ፍራሹ ላይ እንደተኛ “አንተ … አፍራህ ያንን ሁሉ መንገድ አልፋ ነው አዲስ አበባ የሄደችው…? እነዛን ተራራዎች ዓይታቸዋለች…፣ ያንን ገደል እያየች ፈርታለች ፣ ደብረሲና ምሳ በልታለች፤ ቆሎም ገዝታ ሊሆን ይችላል….እዛ ጨለማ ዋሻ ውስጥ ስትገባ በፍርሃት ተንቀጥቃጣም ይሆናልኮ። ኡፍፍፍፍ አንጀቴን
በላው፡፡ ከላይ እንደእቃ ተጭኖ አፍራህ ባረፈችበት መንገድ በማለፉ ምናባዊ ዳናዋን ተከትሎ ሲነጉድ ታየኝ። ሚስኪን አልአሚን !
ቀስ በቀስ አልአሚን ነገሮች ሁሉ ተቀላቀሉበት። አንድ ቀን ትምሕርት ቤት ሄደና ጭርር ያለው በር ላይ ያገኛቸውን የትምሕርት ቤታችን ጥበቃ ጋሽ ደምሴን፣ “ትምሕርት መቼ ነው የሚጀመረው?” አላቸው፤
“ምን አውቄ ብለህ ልጄ” አሉት። ቀጠል አድረገውም…የኔ ልጅ ኳስ ሰራገጥ ይውላል፣ አንተ ትምርት
ናፍቆህ.የወለዱህ ኣባትና እናት ምንኛ ይኮሩ!! እሰይ!! እሰይ!”
ትቷቸው ወደ ቤት ተመለሰ፤ በቃ መረጋጋት አቃተው ተወዛገበ።
8ኛ ክፍል በተመሳሳይ ለአፍራህ ፍቅሩን ሳይነግራት በየቀኑ እያያት በዓይኖቹ ተስፋ ነፍሱን አፋፍቶ
ኖረ። አንድ ቀን ለአፍራህ ስጦታ ልሰጣት አሰብኩ" አለኝ። ገረመኝ ! ወይኔ ፍቅር ጉድለት አይገባው፣ ድህነት እያልኩ ሳስብ አልአሚን አንድ የሃምሳ ብርና ሦስት አስር አስር ብሮች ከኪሱ አውጥቶ አሳየኝ።
“ከየት አመጣኸው?"
👍28👎1
“ለረመዳን መስገድ ጫማ ጠርጌ ያጠራቀምኩት ነው"
እና ለአፍራህ ስጦታ ለመገዛት በድፍን ደሴ ስጦታ መሽጫ ቤት ዞርን። ለአፍራህ የሚሆን ስጦታ
ጠፋ። ለነገሩ ስጦታው ብቻ አይደለም የጠፋው፤ ስጦታ መስጫ ወኔም ነጠፈ። አሁንማ አፍራህን እኔም እንደ አልሚን ሆነኮ የምፈራት። ይሄው ወደ 9ኛ ክፍል ስናልፍ አፍራህ ወደቀች፡ አል አሚን ደግሞ እሷን ጥሎ ማለፉን ጠላት አድርጎ ጠመደው።
ወይዘሮ ሲኂን ገባን ። ያንን ሰማያዊ ዩኒፎርም ለብሰን የፒያሳ ደረጃ ላይ ተጀነንበት፤ ተኮፍሰንበት። በተለይ ያኔ ሌላኛው ሃይ ስኩል' (ሆጤ ይባላል) እዛ ይማሩ የነበሩ ልጆች በእኛ ይቀኑ እንደነበረ ትዝ ይለኛል። ሃሃሃ…በእርግጥ ከዛ ቀይ ሹራባቸው እና አረንጓዴ ካሽመሪ ሱሪያቸው ጋር ሲተያይ እኛ የሲኂን ተማሪዎች አምባሳደር ነበር የምንመስለው፣ የዛሬን አያርገውና። ስንኮፈስ ታዲያ ደረጃችንን እንደ ዶላር እንመነዝረዋለን። "የወይዘሮ ስኂን 9ኛ ክፍል የሆጤ 12ኛ ክፍል ጋር ሒሳሱ እኩል ነው።"እያልን ሃሃሃሃ እንደ ሹራባቸው ፊታቸው በብስጭት ይቀላል። ቢሆንም ምርጥ ጓደኞቻቸን ነበሩ።
እኔ ልክ ወደ 10ኛ ክፍል ሳልፍ ደሴን ለቀቅኩ፤ ውድ ጓደኛዬን ከነኑሮ ድቅስቃሱ ብቻውን ትቼው።
በቃ ከአል አሚን ጋር በዛው ተለያየን። ሁልጊዜም ትዝ ይለኝና ምን ሰይጣን እጄን እንደሚይዘው እንጃ ስልክ እንኳን አልደውልለትም ። በቃ ተለያይተን ቀረን። ሲቆይ ትዝታውም እራሱም ደበዘዘ። በራሴ የሕይወት አዙሪት፣ በራሴ ጓደኞች ተከብቤ አልአሚን ምርጡን ጓደኛዬን ከነመኖሩም ረሳሁት። ሰው ወረተኛ ነው።
ወደ ደሴ የተመለስኩት ከአስር ዓመት በኋላ ነበር። የጓደኝነት መንፈሱ ከተማው መግቢያ በር ላይ ቆሞ የጠበቀኝ ይመስል ገና ሸዋ በር ስደርስ አልአሚን ከነናፍቆቱ አእምሮዬን ሞላው። በቀጣዩ ቀን እነ አልአሚን ቤት ስሄድ እናቱ እንደሞቱ፣ አል አሚንም የአይሱዙ ረዳት እንደሆነና ሸርፍ ተራ አካባቢ
እንደማይጠፋ አንዲት ልጅ ነገረችኝ፤ የት ነው የማውቀው ብላ በትኩረት እየተመለከተችኝ። ድሮ
አውቃታለሁ፤ የነአልአሚን ጎረቤት ነበረች።
ሽርፍ ተራ ሄድኩ። ትርምሱ ብሶበታል። አዳዲስ ሕንጻዎች ወረውታል። ጣሊያን በሠራው ጅብሩክ በሚባለው የገበያ አዳራሽ ውስጥ ለውስጥ ብዙ አይሱዙ መኪናዎች የተደረደሩበት መንገድ ላይ አንዲት ትንሽ ሻይ
ቤት በረንዳ ስደርስ ብዙ ወጣቶች ተሰብስበው ጫት እየቃሙ ሞቅ ያለ ወግ ይዘዋል። ጠጋ ብዪ አንዱን አልአሚን የሚባል ልጅ ያውቅ እንደሆነ ጠየቅኩት። ፊት ለፊት ያለ ሌላ ሻይ ቤት ጠቆመኝና ወደዛው አቀናሁ፡፡
አልአሚንን አየሁት። ጫቱን በግራ እጁ እንደያዘ በጩኸት ተቀበለኝ።
"እ......ኔ አላምንም!! እኔ አላምንም.!! አቡቹ እንዳትሆን..እኔ አላምንም!! የአ...ላህ!!”
ተቃቀፍን። አል አሚን እንደዛው ክስት እንዳለ ነው፤ ጥርሱ በጫት በልዟል፣ ሲያየኝ ትንሽ ተሳቀቀ።
ትከሻና ትከሻዬን ይዞ ራቅ አድርጎ ያየኝና፣ “የ…አላህ!!" ብሎ አንደገና አቅፎ ይስመኛል። ተያይዘን
እዛው ጅብሩክ ፎቅ ላይ ወዳለ ካፌ ገባን።
“እንዴት ነህ አሚ?” ስጠራው እንደዛ ነበር።
ከልሃምዱሊላ.!! ደህና ነህ አቡቹ ..? ማሻ አላህ!! አምሮብሃል!” አለኝ ትከሻዬን በቀኙ ቸብ ቸብ እያደረገ። እኔ ስላማረብኝ ብቻ አቤት ፊቱ ላይ የነበረው ደስታ!! እኔም እንደዛው ሳልሆን አልቀረሁም የእኔ ግን ስላገኘሁት ነበር። ምሳ እየበላን የባጥ የቆጡን አወራን።
አልአሚን ትምህርቱን ከአስረኛ ከፍል አቋርጧል። እናቱን ለማስታመም ነበር ያቋረጠው። እናቱ አልተረፉም። ከዛ በኋላ መቀጠል አልፈለገም። እዛው ሽርፍ ተራ የድለላ ሥራ እየሠራ፣ ረዳትነትም እየሞከረ ቀልጦ ቀረ። ያ ፈጣኑ አስገራሚ አእምሮ የነበረው አልአሚን በቃ ይኼው ሆነ እጣ ፋንታው…።
እየፈራሁ የማይቀረውን ጥያቄ አስከተልኩ፤
“እኔ የምልህ "አ..አፍራህስ አለች?”
ዝምምምምምሃምም አለ አልአሚን። እናም ቅሬታ የተቀሳቀለ ፈግታውን እያሳየኝ “ኤልሃምዱሊላሂ ሁለት ቆንጆ ልጆች ወልዳለች። እንዴት ያማምራሉ መሰለህ!” አለኝ። ግራ ገባኝ! ግራ መጋባቴን አይቶ
ካለንበት ፎቅ ላይ አሻግሮ ጫፉ የሚታይ ፎቅ በእጁ በያዛት የጫት እንጨት እየጠቆመኝ፣ “…የነሱ
ነው…አንድ ሃብታም አግብታ ይሄን ፎቅ ሠርተው እየኖሩ ነው። ከስር ያለው ትልቅ ሱቅ የእሷ ነው
ሁልጊዜ አያታለሁ፤ ወላሂ አምሮባታል…" አለኝ።
ከነቅሬታ ፈገግታው አቀረቀረ። ከረዥም ዝምታ በኋላ የምግብ ጠረጴዛው ላስቲክ ላይ እንባው ጠብ ሲል አየሁት። አቅፌ ወደ ራሴ አስጠጋሁት፤ ከልቤ አዝኜ ነበር። እናም በእቅፌ እያለ ድምፁን ቀንሶ እንዲህ አለ፣
“አልሐምዱሊላሂ! አፍራህ ደህና ናት። አያታለሁ ዛሬም።
✨አለቀ✨
እና ለአፍራህ ስጦታ ለመገዛት በድፍን ደሴ ስጦታ መሽጫ ቤት ዞርን። ለአፍራህ የሚሆን ስጦታ
ጠፋ። ለነገሩ ስጦታው ብቻ አይደለም የጠፋው፤ ስጦታ መስጫ ወኔም ነጠፈ። አሁንማ አፍራህን እኔም እንደ አልሚን ሆነኮ የምፈራት። ይሄው ወደ 9ኛ ክፍል ስናልፍ አፍራህ ወደቀች፡ አል አሚን ደግሞ እሷን ጥሎ ማለፉን ጠላት አድርጎ ጠመደው።
ወይዘሮ ሲኂን ገባን ። ያንን ሰማያዊ ዩኒፎርም ለብሰን የፒያሳ ደረጃ ላይ ተጀነንበት፤ ተኮፍሰንበት። በተለይ ያኔ ሌላኛው ሃይ ስኩል' (ሆጤ ይባላል) እዛ ይማሩ የነበሩ ልጆች በእኛ ይቀኑ እንደነበረ ትዝ ይለኛል። ሃሃሃ…በእርግጥ ከዛ ቀይ ሹራባቸው እና አረንጓዴ ካሽመሪ ሱሪያቸው ጋር ሲተያይ እኛ የሲኂን ተማሪዎች አምባሳደር ነበር የምንመስለው፣ የዛሬን አያርገውና። ስንኮፈስ ታዲያ ደረጃችንን እንደ ዶላር እንመነዝረዋለን። "የወይዘሮ ስኂን 9ኛ ክፍል የሆጤ 12ኛ ክፍል ጋር ሒሳሱ እኩል ነው።"እያልን ሃሃሃሃ እንደ ሹራባቸው ፊታቸው በብስጭት ይቀላል። ቢሆንም ምርጥ ጓደኞቻቸን ነበሩ።
እኔ ልክ ወደ 10ኛ ክፍል ሳልፍ ደሴን ለቀቅኩ፤ ውድ ጓደኛዬን ከነኑሮ ድቅስቃሱ ብቻውን ትቼው።
በቃ ከአል አሚን ጋር በዛው ተለያየን። ሁልጊዜም ትዝ ይለኝና ምን ሰይጣን እጄን እንደሚይዘው እንጃ ስልክ እንኳን አልደውልለትም ። በቃ ተለያይተን ቀረን። ሲቆይ ትዝታውም እራሱም ደበዘዘ። በራሴ የሕይወት አዙሪት፣ በራሴ ጓደኞች ተከብቤ አልአሚን ምርጡን ጓደኛዬን ከነመኖሩም ረሳሁት። ሰው ወረተኛ ነው።
ወደ ደሴ የተመለስኩት ከአስር ዓመት በኋላ ነበር። የጓደኝነት መንፈሱ ከተማው መግቢያ በር ላይ ቆሞ የጠበቀኝ ይመስል ገና ሸዋ በር ስደርስ አልአሚን ከነናፍቆቱ አእምሮዬን ሞላው። በቀጣዩ ቀን እነ አልአሚን ቤት ስሄድ እናቱ እንደሞቱ፣ አል አሚንም የአይሱዙ ረዳት እንደሆነና ሸርፍ ተራ አካባቢ
እንደማይጠፋ አንዲት ልጅ ነገረችኝ፤ የት ነው የማውቀው ብላ በትኩረት እየተመለከተችኝ። ድሮ
አውቃታለሁ፤ የነአልአሚን ጎረቤት ነበረች።
ሽርፍ ተራ ሄድኩ። ትርምሱ ብሶበታል። አዳዲስ ሕንጻዎች ወረውታል። ጣሊያን በሠራው ጅብሩክ በሚባለው የገበያ አዳራሽ ውስጥ ለውስጥ ብዙ አይሱዙ መኪናዎች የተደረደሩበት መንገድ ላይ አንዲት ትንሽ ሻይ
ቤት በረንዳ ስደርስ ብዙ ወጣቶች ተሰብስበው ጫት እየቃሙ ሞቅ ያለ ወግ ይዘዋል። ጠጋ ብዪ አንዱን አልአሚን የሚባል ልጅ ያውቅ እንደሆነ ጠየቅኩት። ፊት ለፊት ያለ ሌላ ሻይ ቤት ጠቆመኝና ወደዛው አቀናሁ፡፡
አልአሚንን አየሁት። ጫቱን በግራ እጁ እንደያዘ በጩኸት ተቀበለኝ።
"እ......ኔ አላምንም!! እኔ አላምንም.!! አቡቹ እንዳትሆን..እኔ አላምንም!! የአ...ላህ!!”
ተቃቀፍን። አል አሚን እንደዛው ክስት እንዳለ ነው፤ ጥርሱ በጫት በልዟል፣ ሲያየኝ ትንሽ ተሳቀቀ።
ትከሻና ትከሻዬን ይዞ ራቅ አድርጎ ያየኝና፣ “የ…አላህ!!" ብሎ አንደገና አቅፎ ይስመኛል። ተያይዘን
እዛው ጅብሩክ ፎቅ ላይ ወዳለ ካፌ ገባን።
“እንዴት ነህ አሚ?” ስጠራው እንደዛ ነበር።
ከልሃምዱሊላ.!! ደህና ነህ አቡቹ ..? ማሻ አላህ!! አምሮብሃል!” አለኝ ትከሻዬን በቀኙ ቸብ ቸብ እያደረገ። እኔ ስላማረብኝ ብቻ አቤት ፊቱ ላይ የነበረው ደስታ!! እኔም እንደዛው ሳልሆን አልቀረሁም የእኔ ግን ስላገኘሁት ነበር። ምሳ እየበላን የባጥ የቆጡን አወራን።
አልአሚን ትምህርቱን ከአስረኛ ከፍል አቋርጧል። እናቱን ለማስታመም ነበር ያቋረጠው። እናቱ አልተረፉም። ከዛ በኋላ መቀጠል አልፈለገም። እዛው ሽርፍ ተራ የድለላ ሥራ እየሠራ፣ ረዳትነትም እየሞከረ ቀልጦ ቀረ። ያ ፈጣኑ አስገራሚ አእምሮ የነበረው አልአሚን በቃ ይኼው ሆነ እጣ ፋንታው…።
እየፈራሁ የማይቀረውን ጥያቄ አስከተልኩ፤
“እኔ የምልህ "አ..አፍራህስ አለች?”
ዝምምምምምሃምም አለ አልአሚን። እናም ቅሬታ የተቀሳቀለ ፈግታውን እያሳየኝ “ኤልሃምዱሊላሂ ሁለት ቆንጆ ልጆች ወልዳለች። እንዴት ያማምራሉ መሰለህ!” አለኝ። ግራ ገባኝ! ግራ መጋባቴን አይቶ
ካለንበት ፎቅ ላይ አሻግሮ ጫፉ የሚታይ ፎቅ በእጁ በያዛት የጫት እንጨት እየጠቆመኝ፣ “…የነሱ
ነው…አንድ ሃብታም አግብታ ይሄን ፎቅ ሠርተው እየኖሩ ነው። ከስር ያለው ትልቅ ሱቅ የእሷ ነው
ሁልጊዜ አያታለሁ፤ ወላሂ አምሮባታል…" አለኝ።
ከነቅሬታ ፈገግታው አቀረቀረ። ከረዥም ዝምታ በኋላ የምግብ ጠረጴዛው ላስቲክ ላይ እንባው ጠብ ሲል አየሁት። አቅፌ ወደ ራሴ አስጠጋሁት፤ ከልቤ አዝኜ ነበር። እናም በእቅፌ እያለ ድምፁን ቀንሶ እንዲህ አለ፣
“አልሐምዱሊላሂ! አፍራህ ደህና ናት። አያታለሁ ዛሬም።
✨አለቀ✨
👍15😢8❤6
#ትኩሳት
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሁለት
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
...ይህን ሁሉ ሲልና ከአሜሪካኖቹ ጋር ሲከራከር፣ እኔ ዝም ብዬ
እሰማለሁ። ምሳዬን ወይም እራቴን እየበላሁ። አንድ ግዜ ግን ከአንድ ጉረኛ አሜሪካን ጋር ክርክር ገጠመ
ባህራም እንደልማዱ ከሙግቱ ጋር ቀልድና ሳቅ ሊቀላቅል ሞከረ። ከሜሪካኑ ግን በሀይል አምርሮ ስለ አሜሪካን የጦር ሀይል ሲሸልል ፣ ስንት የጦር መርከብ ስንት የጦር አውሮፕላን እንዳላቸው ሲያወራ ፣ እንኳን ሆ ቺ ሚን ክሮስቾብና ማኦ እንደዚሁም ሌሎች ችጋራሞች ኮሚኒስቶች ተሰብስበው ቢመጡ አሜሪካ ብቻዋን ድምጥማጣቸውን እንደምታጠፋቸው የዚህም ማስረጃ በ 61 ዓ.ም የኩባ ፍጥጫ ላይ ኬኔዲ ኮሚኒስቶቹን ፈሳቸውን አስረጭቶ ከኩባ እንዳባረረ እንደዚ እያለ ጉራውን ሲነፋ አበሸቀኝ። ባህራምም መሳቁን ትቶ ዝም ብሎ ይሰማዋል። አሜሪካኑ
«አሁን ብንፈልግ ሆ ቺ ሚኒንና ቪየትኮንጎቹን በአንድ ሳምንት
ውስጥ እናስፈሳቸዋለን!» ሲል፣ ምን እንደነካኝ ሳላውቅ እዚህ ላይ አንድ ነገር አለ አልኩ። እስካሁን አንድ ቃል ሳልተነፍስ ስለቆየሁ፣ ባህራምም፣ አሜሪካኑም፣ ሌሎቹም ገበታችን ላይ የነበሩት፣ ወደኔ አዩ። አጭር ዝምታ
ታሪክን ብናስታውስ» አልኩ በ480 አመተ አለም፣ ብዛቱ በሚሊዮን የሚገመት የፋርስ ጦር ስራዊት ግሪኮችን ለመውረር መጣ። ቴርሞፒሌ ላይ ሌዎኒዳስ የተባለው የስፓርታ ንጉስ አራት
መቶ ወታደሮቹን አሰልፎ ሲጠብቅ፣ ከፋርስ ንጉስ ወይም ከጦር አበጋዙ እንዲህ የሚል ማስፈራሪያ ደረሰው። 'እጅህን ብትሰጥ ይሻልሀል፡፡ የኛ ቀስተኞች ሲተኩሱ፣ ፍላፃዎቹ ከመብዛታቸው
የተነሳ፣ ፀሀይዋን ይሸፍኗታል፡፡
እና ሌዎኒዳስ ምን አለ ይመስላችኋል?»
አሜሪካኑ «ምን አለ?» አለኝ
«መልካም ነው:: እኔና አራት መቶዎቼም ጥላ ውስጥ ሆነን
ብንዋጋ እንመርጣለን» አለ
ዝም አሉ፡፡ የምግብ ቤቱ ጩኸት ከቦናል
ባህራም «ቀጥል» ኣለኝ
«ምን እቀጥላለሁ? ታውቁታላችሁኮ። ሌዎኒዳስና አራት መቶው አለቁ፡፡ ሆኖም ግን የፋርስን ቁጥር-የለሽ ሰራዊት ገትረው በመያዛቸው የውጊያው ሚዛን በነሌዎኒዳስ መስዋእትነት ወደነሱ ስላደላ፣ ግሪኮቹ ወራሪውን ሰራዊት ድል አድርገው አባረሩት። ታድያ በጦር ብዛት ቢሆን ኖሮ፣ ፋርስ ያን ጊዜ የአለምን ጦር በሙሉ ሊያሸንፍ ይችል ነበር። ግን የሰው ልጅ ለነፃነት ሲዋጋ፣ በጦር መሳሪያ ብቻ ሳይሆን በወኔው፣ በንዴቱ፣ በወንድነቱ ጭምር ስለሚዋጋ፣ ማንም ትልቅ ጦር አይችለውም። ለዚህ ነው እነሆቺሚን ሊሸነፉ የማይችሉት፡፡»
ይህን ጊዜ ምሳችንን ጨርሰን ስለነበረ ባህራም እየሳቀ
አሜሪካኑን «ለዚህ መልስ ለማግኘት አትሞክር። እውነት ስለሆነ መልስ አይገኝለትም» አለው ይልቅ ለኬነዲ ሀቁን ንገረው። እና አንድ ሌላ ነገር አለ ለኬነዲ መንገር ያለብህ፡፡ ማኦ የቻይናን ህዝብ በሙሉ ለጦርነት ተዘጋጅ ብሎ ማዘዙን ታውቅ የለ? ደሞ የቻይና ህዝብ በማኦ ትእዛዝ ዋና በመማር ላይ ይገኛል፡፡ በየቀኑ ሰባት ሚልዮን ቻይናዎች የዋና ልምምድ ያደርጋሉ። አሮጊትና ሽማግሌው ባኞ ውስጥ ይዋኛል። ልምምዳቸውን ከጨረሱ በኋላ
እንግዲህ ምን እንደሚያደርጉ ታውቃለህ? ማኦ እየመራቸው
የፓሲፊክን ውቅያኖስ በዋና ያቋርጡና፣ እናንተን በአለንጋ አርባ
ገርፈው ሲያበቁ፣ አሻንጉሊቶቻችሁን በሙሉ ይቀሟችኋል። ጥሩ ልጆች የሆናችሁ እንደሆነ፣ አሻንጉሊቶቻችሁን እንመልስላችኋልን፡
አለዚያ ግን መጫወቻ ታጣላችሁ፡፡ ልባርጉ» ብለዋችሁ ሲያበቁ፣
ወደአገራቸው ተመልሰው በሰላም ይኖራሉ። ይህን ለኪነዲ ንገረው
አለውና እኔን እንሂድ አለኝ። አሜሪካ ለመሳቅም አልቻለ፣
ለመናደድም አልቻለ። ግራ ገብቶት ባህራምን አየው
እኔና ባሀራም ትተነው ከምግብ ቤቱ ወጣን። መኝታ ቤት
ሄደን ቡና ከጠጣን በኋላ፣ እንዲያጠና ወይም ስለሪቮሉሽን
እንዲያነብ ትቼው ወጥቼ ሲኒማ ለመግባት ወደ ከ ሜሪብ በኩል
አመራሁ ግን ሲኒማ አልገባሁም፡፡ በካፈ ዶርቢቴል በር ሳልፍ፣ ውስጥ ሲልቪን አየኋት:: ፊቷን ወደበር በኩል አርጋ ተቀምጣ ጋዜጣ ስታነብ ነበር፣ አየችኝ። የፈገግታዋን ወሰት ረስቼው ኖሯል፤ አሁን ሳየው በጣም ደስ አለኝ፡፡ ወደኔ መጣች። ስትራመድ እንገቷን እያወዛወዘች ስለሆነ፣ ከረዥም ነጭ አንገቷ በስተኋላ የተለቀቀው ጥቁር ሀር ፀጉሯ ዥው ዥው ይጫወታል፡፡ ይህንንም ረስቼው ኖሯል። መጣችና ጉንጬን ስማኝ
«ከነገ ወድያ ነበር ልመጣ ያቀድኩት፡ ግን በሀይል ናፈቅከኝ-
አለችኝ፡፡ እሷ ስትናገረው ፈረንሳይኛው መጣፈጡ! ወደ ቤቷ በኩል እየተራመድን፡
“እንኳን መጣሽ! በሀይል ናፍቀሽኝ ነበር» አልኳት
እንደ ልማዷ «ዣማንፉ» ሳቋን እያሳቀች እኔን የምታስረሳን
ሴት አላገኝህም? አለችኝ፡፡ እንዳላገኘው ታውቃለች። መቸም
ኣንደማላገኝ እርግጠኛ ነች።
«ሴት የሚሉት ነገር ዘወር ብዬም አላየሁ» አልኳት
“አንግዲያው ምን ስትሰራ ሰነበትክ?» ጫማዋ መንገዱን ኳ! ኳ! ሲያረገው ይሰማኛል፡ ከጎኔ ድምፅዋ ይሰማኛል፣ ሰፊ አፏ ላይ ውብ ፈገግታዋ ይታየኛል፣ ደስታ ይሰማኛል
«ሲኒማ ሳይ፡፡ እና ከባህራም ጋር ሳወራ»
«ምን ምን አወራችሁ?»
«ኦ --! ብዙ ነው»
«ንገረኝ»
«ጊዜ የለኝም፡፡ ዛሬ ካንቺ ጋራ ማውራት አልፈልግም» አልኳት
ምኞቱ ውስጤ ማበጥ ጀምሯል። ቤቷ እስክደርስ ቸኩያለሁ
«ማውራት አለብህ፤ ሌላ ነገር ለመስራት አትችልም» አለችኝ
«ለምን?» ብዬ አየኋት፡፡ ከጎኔ ስትራመድ ጭንቅላቷ ይወዛወዛል
ወደኔ አታይም፡፡ ፊቷ በጣም ቀልቷል። አፍራለች፡፡ ዝም አለች
«ለምን? ለመመንኮስ ቆርጠሻል እንዴ?» ዝም አለች፡፡ «ምን
ሆነሻል?»
«አሞኛል»
«ምንሽን?»
«አንተ የምትጠይቀውን ጥያቄ መቸስ የመንደር ቂል እንኳን
አይጠይቀውም፡፡»
«አትቆጪ። ምን ሆነሽ ነው? ማለቴ -»
«ነገሩ ትንሽ ነው፡፡ ሀኪም አይቶኝ መድሀኒት ሰጥቶኛል።
ከአንድ አምስት ቀን በኋላ ይድናል ብሎኛል።» ድንገት ሳቀች።
«ብቻ ቂጥኝ ወይም ጨብጦ እንዳልሆነ እርግጠኛ ልትሆን ትችላለህ።
ኣለችኝ፣ ሳቋን ትታ «ይልቅስ ስለባህራም ንገረኝ፡፡»
ስለባህራም ሳጫውታት፣ ተነሳስቶ የነበረ ስሜቴን ረሳሁት።
ቤቷ ገብተን፣ ቡና በወተት አፍልታ ጠጥተን፣ ለብዙ ጊዜ አወራሁላት ስጨርስ አስተያየቷን ባጭሩ ገለፀችልኝ
«ይሄ ባህራም እንደ ፖል አይነት ሰው ይመስላል» አለች
«ለመሆኑ ስለፖል ትሰሚያለሽ?»
«ፓሪስ ስሄድ አንድ ደብዳቤ አገኘሁ፡፡ ፖል በቪየትናምና
በላኦስ መካከል እየተመላለሰ የደፈጣ ተዋጊዎቹን ያግዛል። በይፋ ባይታወቅ ነው እንጂ፣ አሜሪካኖቹ ላኦስ ውስጥም ይዋጋሉ። የደፈጣ ተዋጊዎቹ ፖልን ኮሎኔል ነው የሚሉት፡፡ በጣም ይወዱታል፡፡»
«ሌላስ ምን አለ?»
«ምንም አላለ። እሱን ተወውና ናፍቄህ አንደሆነ አሳየኝ እስቲ»
አለችኝ። ውብ ፊቷ ላይ ቅንዝረኛ ፈገግታ ይርበተበታል። እነ ፖልን
ባንዳፍታ ረሳኋቸው። እሷ እንደተቀመጠች ከፊቷ ተምበርከኬ አንገቷን እስመው ጀመር፡፡ አንገበገበኝ፡፡ ተለይታኝ ስለቆየችና አሁንም ላገኛት ባለመቻሌ፡ ስሜቱ እንደ እብድ አደረገኝ፡ ምንም ማድረግ እንደማልችል እያወቅኩም ልብሷን አስወለቅኳት። ናፍቆኝ
የነበረውን ውብ ገላዋን ማየትና መቃጠል አማረኝ። በልዩ ጥንቃቄ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሁለት
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
...ይህን ሁሉ ሲልና ከአሜሪካኖቹ ጋር ሲከራከር፣ እኔ ዝም ብዬ
እሰማለሁ። ምሳዬን ወይም እራቴን እየበላሁ። አንድ ግዜ ግን ከአንድ ጉረኛ አሜሪካን ጋር ክርክር ገጠመ
ባህራም እንደልማዱ ከሙግቱ ጋር ቀልድና ሳቅ ሊቀላቅል ሞከረ። ከሜሪካኑ ግን በሀይል አምርሮ ስለ አሜሪካን የጦር ሀይል ሲሸልል ፣ ስንት የጦር መርከብ ስንት የጦር አውሮፕላን እንዳላቸው ሲያወራ ፣ እንኳን ሆ ቺ ሚን ክሮስቾብና ማኦ እንደዚሁም ሌሎች ችጋራሞች ኮሚኒስቶች ተሰብስበው ቢመጡ አሜሪካ ብቻዋን ድምጥማጣቸውን እንደምታጠፋቸው የዚህም ማስረጃ በ 61 ዓ.ም የኩባ ፍጥጫ ላይ ኬኔዲ ኮሚኒስቶቹን ፈሳቸውን አስረጭቶ ከኩባ እንዳባረረ እንደዚ እያለ ጉራውን ሲነፋ አበሸቀኝ። ባህራምም መሳቁን ትቶ ዝም ብሎ ይሰማዋል። አሜሪካኑ
«አሁን ብንፈልግ ሆ ቺ ሚኒንና ቪየትኮንጎቹን በአንድ ሳምንት
ውስጥ እናስፈሳቸዋለን!» ሲል፣ ምን እንደነካኝ ሳላውቅ እዚህ ላይ አንድ ነገር አለ አልኩ። እስካሁን አንድ ቃል ሳልተነፍስ ስለቆየሁ፣ ባህራምም፣ አሜሪካኑም፣ ሌሎቹም ገበታችን ላይ የነበሩት፣ ወደኔ አዩ። አጭር ዝምታ
ታሪክን ብናስታውስ» አልኩ በ480 አመተ አለም፣ ብዛቱ በሚሊዮን የሚገመት የፋርስ ጦር ስራዊት ግሪኮችን ለመውረር መጣ። ቴርሞፒሌ ላይ ሌዎኒዳስ የተባለው የስፓርታ ንጉስ አራት
መቶ ወታደሮቹን አሰልፎ ሲጠብቅ፣ ከፋርስ ንጉስ ወይም ከጦር አበጋዙ እንዲህ የሚል ማስፈራሪያ ደረሰው። 'እጅህን ብትሰጥ ይሻልሀል፡፡ የኛ ቀስተኞች ሲተኩሱ፣ ፍላፃዎቹ ከመብዛታቸው
የተነሳ፣ ፀሀይዋን ይሸፍኗታል፡፡
እና ሌዎኒዳስ ምን አለ ይመስላችኋል?»
አሜሪካኑ «ምን አለ?» አለኝ
«መልካም ነው:: እኔና አራት መቶዎቼም ጥላ ውስጥ ሆነን
ብንዋጋ እንመርጣለን» አለ
ዝም አሉ፡፡ የምግብ ቤቱ ጩኸት ከቦናል
ባህራም «ቀጥል» ኣለኝ
«ምን እቀጥላለሁ? ታውቁታላችሁኮ። ሌዎኒዳስና አራት መቶው አለቁ፡፡ ሆኖም ግን የፋርስን ቁጥር-የለሽ ሰራዊት ገትረው በመያዛቸው የውጊያው ሚዛን በነሌዎኒዳስ መስዋእትነት ወደነሱ ስላደላ፣ ግሪኮቹ ወራሪውን ሰራዊት ድል አድርገው አባረሩት። ታድያ በጦር ብዛት ቢሆን ኖሮ፣ ፋርስ ያን ጊዜ የአለምን ጦር በሙሉ ሊያሸንፍ ይችል ነበር። ግን የሰው ልጅ ለነፃነት ሲዋጋ፣ በጦር መሳሪያ ብቻ ሳይሆን በወኔው፣ በንዴቱ፣ በወንድነቱ ጭምር ስለሚዋጋ፣ ማንም ትልቅ ጦር አይችለውም። ለዚህ ነው እነሆቺሚን ሊሸነፉ የማይችሉት፡፡»
ይህን ጊዜ ምሳችንን ጨርሰን ስለነበረ ባህራም እየሳቀ
አሜሪካኑን «ለዚህ መልስ ለማግኘት አትሞክር። እውነት ስለሆነ መልስ አይገኝለትም» አለው ይልቅ ለኬነዲ ሀቁን ንገረው። እና አንድ ሌላ ነገር አለ ለኬነዲ መንገር ያለብህ፡፡ ማኦ የቻይናን ህዝብ በሙሉ ለጦርነት ተዘጋጅ ብሎ ማዘዙን ታውቅ የለ? ደሞ የቻይና ህዝብ በማኦ ትእዛዝ ዋና በመማር ላይ ይገኛል፡፡ በየቀኑ ሰባት ሚልዮን ቻይናዎች የዋና ልምምድ ያደርጋሉ። አሮጊትና ሽማግሌው ባኞ ውስጥ ይዋኛል። ልምምዳቸውን ከጨረሱ በኋላ
እንግዲህ ምን እንደሚያደርጉ ታውቃለህ? ማኦ እየመራቸው
የፓሲፊክን ውቅያኖስ በዋና ያቋርጡና፣ እናንተን በአለንጋ አርባ
ገርፈው ሲያበቁ፣ አሻንጉሊቶቻችሁን በሙሉ ይቀሟችኋል። ጥሩ ልጆች የሆናችሁ እንደሆነ፣ አሻንጉሊቶቻችሁን እንመልስላችኋልን፡
አለዚያ ግን መጫወቻ ታጣላችሁ፡፡ ልባርጉ» ብለዋችሁ ሲያበቁ፣
ወደአገራቸው ተመልሰው በሰላም ይኖራሉ። ይህን ለኪነዲ ንገረው
አለውና እኔን እንሂድ አለኝ። አሜሪካ ለመሳቅም አልቻለ፣
ለመናደድም አልቻለ። ግራ ገብቶት ባህራምን አየው
እኔና ባሀራም ትተነው ከምግብ ቤቱ ወጣን። መኝታ ቤት
ሄደን ቡና ከጠጣን በኋላ፣ እንዲያጠና ወይም ስለሪቮሉሽን
እንዲያነብ ትቼው ወጥቼ ሲኒማ ለመግባት ወደ ከ ሜሪብ በኩል
አመራሁ ግን ሲኒማ አልገባሁም፡፡ በካፈ ዶርቢቴል በር ሳልፍ፣ ውስጥ ሲልቪን አየኋት:: ፊቷን ወደበር በኩል አርጋ ተቀምጣ ጋዜጣ ስታነብ ነበር፣ አየችኝ። የፈገግታዋን ወሰት ረስቼው ኖሯል፤ አሁን ሳየው በጣም ደስ አለኝ፡፡ ወደኔ መጣች። ስትራመድ እንገቷን እያወዛወዘች ስለሆነ፣ ከረዥም ነጭ አንገቷ በስተኋላ የተለቀቀው ጥቁር ሀር ፀጉሯ ዥው ዥው ይጫወታል፡፡ ይህንንም ረስቼው ኖሯል። መጣችና ጉንጬን ስማኝ
«ከነገ ወድያ ነበር ልመጣ ያቀድኩት፡ ግን በሀይል ናፈቅከኝ-
አለችኝ፡፡ እሷ ስትናገረው ፈረንሳይኛው መጣፈጡ! ወደ ቤቷ በኩል እየተራመድን፡
“እንኳን መጣሽ! በሀይል ናፍቀሽኝ ነበር» አልኳት
እንደ ልማዷ «ዣማንፉ» ሳቋን እያሳቀች እኔን የምታስረሳን
ሴት አላገኝህም? አለችኝ፡፡ እንዳላገኘው ታውቃለች። መቸም
ኣንደማላገኝ እርግጠኛ ነች።
«ሴት የሚሉት ነገር ዘወር ብዬም አላየሁ» አልኳት
“አንግዲያው ምን ስትሰራ ሰነበትክ?» ጫማዋ መንገዱን ኳ! ኳ! ሲያረገው ይሰማኛል፡ ከጎኔ ድምፅዋ ይሰማኛል፣ ሰፊ አፏ ላይ ውብ ፈገግታዋ ይታየኛል፣ ደስታ ይሰማኛል
«ሲኒማ ሳይ፡፡ እና ከባህራም ጋር ሳወራ»
«ምን ምን አወራችሁ?»
«ኦ --! ብዙ ነው»
«ንገረኝ»
«ጊዜ የለኝም፡፡ ዛሬ ካንቺ ጋራ ማውራት አልፈልግም» አልኳት
ምኞቱ ውስጤ ማበጥ ጀምሯል። ቤቷ እስክደርስ ቸኩያለሁ
«ማውራት አለብህ፤ ሌላ ነገር ለመስራት አትችልም» አለችኝ
«ለምን?» ብዬ አየኋት፡፡ ከጎኔ ስትራመድ ጭንቅላቷ ይወዛወዛል
ወደኔ አታይም፡፡ ፊቷ በጣም ቀልቷል። አፍራለች፡፡ ዝም አለች
«ለምን? ለመመንኮስ ቆርጠሻል እንዴ?» ዝም አለች፡፡ «ምን
ሆነሻል?»
«አሞኛል»
«ምንሽን?»
«አንተ የምትጠይቀውን ጥያቄ መቸስ የመንደር ቂል እንኳን
አይጠይቀውም፡፡»
«አትቆጪ። ምን ሆነሽ ነው? ማለቴ -»
«ነገሩ ትንሽ ነው፡፡ ሀኪም አይቶኝ መድሀኒት ሰጥቶኛል።
ከአንድ አምስት ቀን በኋላ ይድናል ብሎኛል።» ድንገት ሳቀች።
«ብቻ ቂጥኝ ወይም ጨብጦ እንዳልሆነ እርግጠኛ ልትሆን ትችላለህ።
ኣለችኝ፣ ሳቋን ትታ «ይልቅስ ስለባህራም ንገረኝ፡፡»
ስለባህራም ሳጫውታት፣ ተነሳስቶ የነበረ ስሜቴን ረሳሁት።
ቤቷ ገብተን፣ ቡና በወተት አፍልታ ጠጥተን፣ ለብዙ ጊዜ አወራሁላት ስጨርስ አስተያየቷን ባጭሩ ገለፀችልኝ
«ይሄ ባህራም እንደ ፖል አይነት ሰው ይመስላል» አለች
«ለመሆኑ ስለፖል ትሰሚያለሽ?»
«ፓሪስ ስሄድ አንድ ደብዳቤ አገኘሁ፡፡ ፖል በቪየትናምና
በላኦስ መካከል እየተመላለሰ የደፈጣ ተዋጊዎቹን ያግዛል። በይፋ ባይታወቅ ነው እንጂ፣ አሜሪካኖቹ ላኦስ ውስጥም ይዋጋሉ። የደፈጣ ተዋጊዎቹ ፖልን ኮሎኔል ነው የሚሉት፡፡ በጣም ይወዱታል፡፡»
«ሌላስ ምን አለ?»
«ምንም አላለ። እሱን ተወውና ናፍቄህ አንደሆነ አሳየኝ እስቲ»
አለችኝ። ውብ ፊቷ ላይ ቅንዝረኛ ፈገግታ ይርበተበታል። እነ ፖልን
ባንዳፍታ ረሳኋቸው። እሷ እንደተቀመጠች ከፊቷ ተምበርከኬ አንገቷን እስመው ጀመር፡፡ አንገበገበኝ፡፡ ተለይታኝ ስለቆየችና አሁንም ላገኛት ባለመቻሌ፡ ስሜቱ እንደ እብድ አደረገኝ፡ ምንም ማድረግ እንደማልችል እያወቅኩም ልብሷን አስወለቅኳት። ናፍቆኝ
የነበረውን ውብ ገላዋን ማየትና መቃጠል አማረኝ። በልዩ ጥንቃቄ
👍16
የተቀረፁ ድንቅ አግሮቿን መሳም ጀመርኩ፡፡ ቀስ እያደረገ ስሜቱ
ሁለታችንንም እንደ እዙሪት እያቃጠለ ያሽከረክረን ጀመር። ከሰኣት በኋላውን በሙሉ በስሜት ስንቃጠል አሳለፍነው። ሁለታችንም እንድ ነገር ለመጀመሪያ ጊዜ ተገነዘብን። ወጣት ሆኖ አልጋ ውስጥ
መተቃቀፍና፣ እየተያዩ፣ እየተሻሹ፣ እየተሳሳሙን እየተናከሱ፣
አየተላላሱ መቃጠል፣ የስሜትን ጥም ከማርካት የበለጠ ደስታን
ሊሰጥ ይችላል ..
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ባህራም ፈተናውን በጭራሽ አልፋለሁ አላለም ነበር። ግን
አላፈ፡፡ በጣም ገረመው፡፡ እኔን አንተ ነህ የቀናኸኝ አለኝ፡፡ እስቲ
ና ስራ አፋልገኝ፡፡ አሁንም ያንተ ውቃቢ ይቀናኝ ይሆናልኮ፡፡»
ትምህርት ተጀምሮ አንድ ወር ያህል እንዳለፈ፣ ባህራም ከኤክስ
ውጪ፣ ጋርደን የምትባል መንደር አጠገብ አንድ የግል ትምህርት
ቤት ውስጥ የተማሪዎች ሞግዚትነት ስራ አገኘ። ብዙ ትርፍ ጊዜ ስላለው፣ ትምህርቱን ሊያጠና ይችላል። በየሁለት ሳምንቱ ቅዳሜና እሁድ እረፍት ስለሆነ፣ ኤክስ መጥቶ ከኒኮል ጋር ያሳልፈዋል፡ እኛንም ያገኘናል፡ ስለተማሪዎቹ ብዙ ኮሚክ ነገር ያወራልናል።
አንዳንድ ጊዜ በስራ ቀንም ብቅ ይልና፣ እነ ሉልሰገድን ምን ምን
እንደተማሩ ጠያይቆ፣ ደብተርና መፃህፍት አውሰውት ይሄዳል
አንድ ቀን ትምህርት ቤቱ ልጎበኘው ሄጄ «ያንተ እድል በጣም ቀንቶኛል አለኝ ስራዬ ከልጆች ጋር መኖር ነው:: ጂምናስቲክ አሰራቸዋለሁ፣ አልጋቸውን እንዲያነጥፉ፣ ንፅህናን እንዲጠብቁ
አደርጋለሁ፣ ዲሲፕሊን አስከብራለሁ። እነሱም በጣም ይወዱኛል፡፡አንዳንዴ በፈረንሳይኛዬ ይቀልዳሉ፡፡ ለጥናት ብዙ ጊዜ አለኝ፡፡ ጥናቱ
ደሞ መቅለሉ! አንብቦ መረዳቱ ሁለት ሰአት ይወስድብኝ የነበረ
ምእራፍ፣ አሁን ግማሽ ሰአት ይበቃል፡፡ ግማሽ ሰአት! ለምን
ብትል፣ በዙሪያዬ ገንዘብ የተበደርኩት ሰው የለም፣ ካገሬ ደብዳቤ መጥቶልኝ ይሆን? ብዬ አላስብምቢመጣልኝም ኤክስ ይጠብቀኛል እንጂ እዚህ ስለማይመጣ።
ስለዚህ ኤክስ እስክሄድ ሰላም ውስጥ እሰነብታለሁ፡፡ ከሁሉ
የበለጠ ግሩም ስሜት የሚሰማኝ መቼ መሰለህ? ከተማሪዎቼ ጋር
ምሳ ወይም እራት ስበላ። ሰው አይደለም የሚጋብዘኝ፣ እኔው ራሴ
ነኝ የምመገበው። በሰው ደግነት ሳይሆን በራሴ ልፋት ነው እስክጠ
ግብ የምበላው:: አቤት እንዴት ያለ ግሩም ስሜት ነው ይመስለኛል፣ ችግርን መቅመስ ብዙ ጥቅም አለው። ለምሳሌ ሰው
ብዙ ሰርቶ ለፍቶ መኖር ይመረዋል። ስራ አጥቶ መንቀዋለልንና፣ ምን እበላ ይሆን ብሎ መስጋትን የቀመሰ ሰው፣
ሰርቶ፣ ለፍቶ ለመኖር መቻል ትልቅ እድል መሆኑ ይገባዋል።
ስለዚህ ደስታን ያገኛል፡፡ አንዳንድ ጊዜ ምን ብዬ አስባለሁ
ይመስልሀል? ይህን የደረሰብኝን ችግር መቀበሉን ብችልበት፣
አስተያየቱን ብችልበት፣ የተሻልኩ ሰው ሊያደርገኝ ይችል ይሆናል'ኮ፣ ብዬ አስባለሁ።....
💫ይቀጥላል💫
ሁለታችንንም እንደ እዙሪት እያቃጠለ ያሽከረክረን ጀመር። ከሰኣት በኋላውን በሙሉ በስሜት ስንቃጠል አሳለፍነው። ሁለታችንም እንድ ነገር ለመጀመሪያ ጊዜ ተገነዘብን። ወጣት ሆኖ አልጋ ውስጥ
መተቃቀፍና፣ እየተያዩ፣ እየተሻሹ፣ እየተሳሳሙን እየተናከሱ፣
አየተላላሱ መቃጠል፣ የስሜትን ጥም ከማርካት የበለጠ ደስታን
ሊሰጥ ይችላል ..
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ባህራም ፈተናውን በጭራሽ አልፋለሁ አላለም ነበር። ግን
አላፈ፡፡ በጣም ገረመው፡፡ እኔን አንተ ነህ የቀናኸኝ አለኝ፡፡ እስቲ
ና ስራ አፋልገኝ፡፡ አሁንም ያንተ ውቃቢ ይቀናኝ ይሆናልኮ፡፡»
ትምህርት ተጀምሮ አንድ ወር ያህል እንዳለፈ፣ ባህራም ከኤክስ
ውጪ፣ ጋርደን የምትባል መንደር አጠገብ አንድ የግል ትምህርት
ቤት ውስጥ የተማሪዎች ሞግዚትነት ስራ አገኘ። ብዙ ትርፍ ጊዜ ስላለው፣ ትምህርቱን ሊያጠና ይችላል። በየሁለት ሳምንቱ ቅዳሜና እሁድ እረፍት ስለሆነ፣ ኤክስ መጥቶ ከኒኮል ጋር ያሳልፈዋል፡ እኛንም ያገኘናል፡ ስለተማሪዎቹ ብዙ ኮሚክ ነገር ያወራልናል።
አንዳንድ ጊዜ በስራ ቀንም ብቅ ይልና፣ እነ ሉልሰገድን ምን ምን
እንደተማሩ ጠያይቆ፣ ደብተርና መፃህፍት አውሰውት ይሄዳል
አንድ ቀን ትምህርት ቤቱ ልጎበኘው ሄጄ «ያንተ እድል በጣም ቀንቶኛል አለኝ ስራዬ ከልጆች ጋር መኖር ነው:: ጂምናስቲክ አሰራቸዋለሁ፣ አልጋቸውን እንዲያነጥፉ፣ ንፅህናን እንዲጠብቁ
አደርጋለሁ፣ ዲሲፕሊን አስከብራለሁ። እነሱም በጣም ይወዱኛል፡፡አንዳንዴ በፈረንሳይኛዬ ይቀልዳሉ፡፡ ለጥናት ብዙ ጊዜ አለኝ፡፡ ጥናቱ
ደሞ መቅለሉ! አንብቦ መረዳቱ ሁለት ሰአት ይወስድብኝ የነበረ
ምእራፍ፣ አሁን ግማሽ ሰአት ይበቃል፡፡ ግማሽ ሰአት! ለምን
ብትል፣ በዙሪያዬ ገንዘብ የተበደርኩት ሰው የለም፣ ካገሬ ደብዳቤ መጥቶልኝ ይሆን? ብዬ አላስብምቢመጣልኝም ኤክስ ይጠብቀኛል እንጂ እዚህ ስለማይመጣ።
ስለዚህ ኤክስ እስክሄድ ሰላም ውስጥ እሰነብታለሁ፡፡ ከሁሉ
የበለጠ ግሩም ስሜት የሚሰማኝ መቼ መሰለህ? ከተማሪዎቼ ጋር
ምሳ ወይም እራት ስበላ። ሰው አይደለም የሚጋብዘኝ፣ እኔው ራሴ
ነኝ የምመገበው። በሰው ደግነት ሳይሆን በራሴ ልፋት ነው እስክጠ
ግብ የምበላው:: አቤት እንዴት ያለ ግሩም ስሜት ነው ይመስለኛል፣ ችግርን መቅመስ ብዙ ጥቅም አለው። ለምሳሌ ሰው
ብዙ ሰርቶ ለፍቶ መኖር ይመረዋል። ስራ አጥቶ መንቀዋለልንና፣ ምን እበላ ይሆን ብሎ መስጋትን የቀመሰ ሰው፣
ሰርቶ፣ ለፍቶ ለመኖር መቻል ትልቅ እድል መሆኑ ይገባዋል።
ስለዚህ ደስታን ያገኛል፡፡ አንዳንድ ጊዜ ምን ብዬ አስባለሁ
ይመስልሀል? ይህን የደረሰብኝን ችግር መቀበሉን ብችልበት፣
አስተያየቱን ብችልበት፣ የተሻልኩ ሰው ሊያደርገኝ ይችል ይሆናል'ኮ፣ ብዬ አስባለሁ።....
💫ይቀጥላል💫
👍19
#አንዲት_መርፌ_ስንቱን_ቀዳዳ
#ትስፋው?
፡
፡
#አንድ
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
ዙቤይዳ ስልክ ደወለችና “አብርሽ…” አለችኝ፤ ድምጿ ውስጥ ምቾት አለ አይጎረብጥም የዙቤይዳ ድምፅ ከዙቤይዳ ቆዳ የተቀመረ ይመስለኛል፤ ቆዳዋ ደግሞ ድምጿን የለበሰ ሁለቱም ነፍሴን ይለሰልሱኛል።
“ወይዬ የኔ ቆንጆ…! የኔ ማር የኔ ለስላሳ... የኔ ሐር! የኔ ፍቅር…የኔ ደስታ…! የኔ .….ሳቅ! ..የኔ ፌሽታ
!…የኔ ሐሴት !የኔ…
ዙቤይዳ ዝም ብላ ስታዳምጠኝ ቆየችና (ዝምታዋ እስክርቢቶና ወረቀት ይዛ ያልኩትን ሁሉ
የምትመዘግብ ነበር የሚያስመስላት) ረጋ ብላ “አባባ ሊያናግሩህ ይፈልጋሉ” አለችኝ።
“ምን…?” ብዬ በድንጋጤ ዝም አልኩ የጨው አምድ ! ይሄማ ቀልድ ነው ። “ ዜድ አንች ደግሞ
በማይቀለደው ትቀልጃለሽ”
“ወላሂ እየቀለድኩ አይደለም አብርሽ” አለችኝ። ረዥም ዝምታ መሃላችን ሰፈነ።
“ምነው ድምፅህ ጠፋ? 'አንበሳ እገድላለሁ የሚለው ባልሽ…ቅጠል ሲንኮሻኮሽ ገደል ገባልሽ' ሂሂሂሂ…” ብላ በሚያምር ሳቋ ተቅጨለጨለች። ይሄው ናት የእኔ ዙቤይዳ፣ በየትኛውም አስጨናቂ ሁኔታ ውስጥ ብትሆን ወይ ፍንክች ከሳቋ ! የተረጋጋች ! እርጋታዋ ደግሞ የሚያረጋጋ ደግሞ እሷ ላይ ብቻ አይቆምም
ይተላለፋል ..እንደሽቶ ከእርሷ ላይ ይነሳና በመረጋጋት ጠረኑ ነፍስን ያውዳል።
“አባባማ ቅጠል ብቻ አይደሉም ትቀልጃለሽ እንዴ…፤ ግንድ ነው የወደቀብኝ” አልኳት። አባባ
የምትላቸው አባቷን ጋሽ ጀማልን ነው ። በጣም የሚገርመኝና የሚደንቀኝ ነገር የዙቤይዳ እህትና
ወንድሞች በሙሉ አባታቸውን “አንቱ” እያሉ ነው የሚጠሯቸው ! አንድ ቀን ታዲያ ዙቤይዳን
ጠየቅኳት “ዜድዬ እንዴት አባትሽን አንቱ ትያለሽ ?”
“ትልቅ እህቴ ዘሐራ አንቱ ስትል ሰማሁ፤ በዛው ቀጠልኩ። የእኔ ታናናሾችም አንቱ ነው እኮ የሚሏቸው፤”አለችኝ! ትልቅ እህቷ ዘሐራ ጋር (የዛሬን አያድርገውና) እንግባባ ስለነበር ዘሐራንም ጠየቅኳት፣ “ዘሐራ አባት አንቱ ይባላል እንዴ?”
“ትልቅ ወንድማችን አንዋር አንቱ እያለ ይጠራቸው ስለነበር በዛው ለመድኩ።” አለችኝ፤ሲወርድ
ሲዋረድ የመጣ አንቱታ። በጣም የሚያስቀው ታዲያ የመጀመሪያው የአንቱታው ጅማሬ ትልቁ ልጅ
ኡስማን ሲሆን የጋሽ ጀማል ልጅ ሳይሆን ገና ትዳር እንደመሠረቱ ልጅ ሳይወልዱ በፊት አብሯቸው
መኖር የጀመረ የጓደኛቸው ልጅ ነበር። ከዛ በኋላ የተወለዱት ሁሉ አባታቸውን አንቱ እያሉ ቀጠሉ።
የዙቤይዳ አባት ጋሽ ጀማል የተፈሩ፣ የተከበሩ የአገር ሽማግሌ፣በዛላይ አዱኒያ ሞልቶ የተልከሰከሰላቸው ሀብታም ናቸው !በዓመቱ ለረመዳን ዝሆን የሚያካክሉ በሬዎች እያረዱ ሰደቃ ያበላሉ፣ ሚስኪኖችን ያስፈጥራሉ ቤታቸው አስፈሪ ግርማ ሞገስ አለው። ወደ ላይ የአጥሩ ግንብ ርዝመት፣ እንኳን ተራማጅ ፍጥረት በራሪም አዕዋፍት የሚዘሉት አይመስሉም። በዛ ላይ አጥሩ ጫፍ ላይ የተጠማዘዘው ሽቦ … አንዳንዴ የነዙቤይዳን አጥር ስመለከት ከመኖሪያ ቤትነት ይልቅ በሠሩት ወንጀል የዘላለም
እስራት የተፈረደባቸው አደገኛ እስረኞች የታጎሩበት እስር ቤት ይመስለኛል።
ታዲያ ፍቅር የሚባል ጉድ የማያሻግረው ወንዝ፣ የማያዘልለው ከፍታ የለምና መሰላል ሆኖ ይሄን አጥር አዘለለኝ። ምን ማዘለል ብቻ፣ ግቢውን አልፌ፣ የዋናውን ቤት በር በርግጄ እነዙቤይዳ ሳሎን
እዛ የሚያምር ምንጣፍ ላይ ከነጫማዬ ስቆም ቤተሰቡ ተበጣበጠ። ዙቤይዳ የምትባለውን ወርቅ የሆነች ልጃቸውን አፍቅሬ “አገባታለሁ” አልኩ ! ዙቤይዳም ብትሆን የምትይዝ የምትጨብጠውን
እስክታጣ አፍቅራኝ ነበር። ግን ዙቤይዳ እንደ እኔ ማሬ፣ ፍቅሬ ጅኒጃንካ አትልም፤ዝም ብላ ዓለምን በሚያስረሱ ውብ ዓይኖቿ የፍቅር ጅረት እያጎረፈች ነፍሴን በሐሴት ታረሰርሰዋለች።
ዶሮ እንቁላሏን አቅፋ በሙቀቷ ጫጩቶቿን እንደምታስፈለፍል ዙቤይዳም በሩህሩህና ደግ ፀባይ እቅፍ አድርጋኝ ከዚህ ዓለም በሻገተና በክፋት በበሸቀጠ ቅርፊት የተጠቀለልኩ እኔን በፍቅር ትወልደኛለች። በዓይኗ እቅፍ አድርጋ ታሞቀኛለች። ዓይን የተፈጠረው ሁሉን ለማየት ነው ሲሏችሁ አትስሙ። የዙቤይዳ ዓይን የተፈጠረው እኔን ብቻ ለማየት ነው። አቤት ዙቤይዳ ማየት ስትችልበት ! አስተያየቷ
ቅኔ አለው። አስተያየቷ ጀግና ያደርገኛል፤ አስተያየቷ ሁሉ ነገሯን እንደሰጠችኝ የሚያረጋግጥ የብርሃን ፊርማ ነው! ዙቤይዳን በሙሉ ልቤ አፈቅራታለሁ።
እናቷ ቢመክሯት፣ አባቷ ቢዝቱና ቢቆጡ፣ ወንድሞቿ በቀን ሁለት ጊዜ (ጧትና ማታ) ቢሸልሉ ቢፎክሩ… ዙቤይዳ የኔ የፍቅር ሰው ወይ ፍንክች !! “አብርሽን እወደዋለሁ! ወላሂ እወደዋለሁ
ብላቸው እርፍ።
ወንድሟ የዙቤይዳ ነገር አልሆን ቢለው እኔጋ መጣና፣ “ለቀቅ አድርጋት” አለኝ።
"ዜድን እወዳታለሁ! እግዚአብሔርን እወዳታለሁ!” አልኩታ። በዛ በዚህ በመሐላ የታጠረ ፍቅር። በየእምነታችን ለአንድ ፍቅር አምላኮቻችንን ምስክር ጠርተን ወይ ፍንክች አልን። ቤተሰቦቿ ግራ
ሲገባቸው ሳይመርቁንም፣ ሳይረግሙንም ግራ እንደገባቸው በቆሙበት እኛም ፍቅራችንን ዓይናቸው ስር ቀጠልን።
ይሄ የዙቤይዳ እኔን ማፍቀሯና ፍቅሯንም አፍ አውጥታ መናገሯ እነዙቤይዳ ቤት ታላቅ ታሪካዊ
ድፍረት ተደርጎ ተመዘገበ። የቅድም ቅድም ቅድም አያቶቿ ሁሉ ይሄን ድፍረት ቢሰሙ፣ መቃብራቸውን እየፈነቃቀሉ ተነስተው ሃዘን ይቀመጡ ነበር ።
እንደ ቤተሰቦቿ አባባል።
“ይሄ አብርሃም የሚባል ልጅ ፣ወይ አንድ ነገር አስነክቷታል ወይም እህታችንን ኢብሊስት ጠግቷታል”
አለ አሉ ወንድሟ ... ራሷ ዙቤይዳ ናት የነገረችኝ።
“ኢብሊስ ምንድን ነው ዜድዬ?” አልኳት። ዙቤይዳን ስሟን ሳቀናጣው ዜድ አደርገዋለሁ።
“ኢብሊስማ የሸይጧን አለቃ ነገር ነው” አለችና ከት ብላ ሳቀች።
“አሁንስ ወንድምሽ አበዛው! ወይ አንቺ ትርጉሙን አሳስተሽዋል ..ወይ ወንድምሽ ነገር ፈልጎኛል እንዴ ... አሁን ለኔ አለቃነቱን ትቶ ምናለ ተራ ሰይጣን ቢያደርገኝ…”
"ሂሂሂሂሂሂሂ የኔ ቆንጆ ! ተራ ሰይጣንማ ብትሆን እንዲህ በፍቅር አታሳብደኝም” ብላ በፍቅሯ ታሳብደኝና ...በሆነ በምወደው አስተያየት ዓይኖቿን ጣል ታደርግብኛለች። ባየችኝ ቁጥር የሆነ ማዕረግ የተጨመረልኝ ይመስለኛል። የኔ ማር እንዴት እንደማፈቅራት እኮ ! ስትስቅ ብዙ ቀን ምኗን
እንደምስማት ታውቃላችሁ? - ጥርሷን !! ያው ጥርሷን ስሜ ስመለስ አግረ መንገዴን ከንፈሯንም መዘየሬ አይቀርም ታዲያ! እውነቱን ለመናገር ለዙቤይዳ ነፍስህን ስጥ ብባል እሰጣለሁ…፤እሳሳላታለሁ። ሰው ሲያያት የምታልቅብኝ ነው የሚመስለኝ። እንደ ጣፋጭ ከረሜላ ስሟ አፌ ውስጥ ሲሟሟ ይሰማኛል።ፈሳሹ በጉሮሮዬ አድርጎ ልቤን ሁሉ አረስርሶ እስከ እግር ጥፍሬ ውስጤን ሲያጣፍጠው ይታወቀኛል እኔ ራሴ ትልቅ ጣፋጭ የሆንኩ ይመስለኛል፤ንግግሬ ሲጣፍጥ ለራሴ ይሰማኛል !! ዙቤዳ ስሟ
ከፊደላት አይደለም የተፃፈው …. 'አግቹጳርስደፈሬተገፈዴዮ' ከሚባል በገነት ከሚገኝ ፍሬ ጭማቂ ነው ተቀምሞ የተሰራው። ይሄ ፍሬ መልአክቶች ለዓመት በዓል የሚመገቡት ጣፋጭ ፍሬ ነው፤ ቅርፁ የብርቱካን ዓይነት ሆኖ ልጣጩ ከብርሃን የሚሠራ ! እሰይ!! ዙቤይዳዬን እንዲህ ሳደንቃት ሳሞግሳት
ባይወጣልኝም ደስ ይለኛል!ይገባታል! የኔ ውብ !
#ትስፋው?
፡
፡
#አንድ
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
ዙቤይዳ ስልክ ደወለችና “አብርሽ…” አለችኝ፤ ድምጿ ውስጥ ምቾት አለ አይጎረብጥም የዙቤይዳ ድምፅ ከዙቤይዳ ቆዳ የተቀመረ ይመስለኛል፤ ቆዳዋ ደግሞ ድምጿን የለበሰ ሁለቱም ነፍሴን ይለሰልሱኛል።
“ወይዬ የኔ ቆንጆ…! የኔ ማር የኔ ለስላሳ... የኔ ሐር! የኔ ፍቅር…የኔ ደስታ…! የኔ .….ሳቅ! ..የኔ ፌሽታ
!…የኔ ሐሴት !የኔ…
ዙቤይዳ ዝም ብላ ስታዳምጠኝ ቆየችና (ዝምታዋ እስክርቢቶና ወረቀት ይዛ ያልኩትን ሁሉ
የምትመዘግብ ነበር የሚያስመስላት) ረጋ ብላ “አባባ ሊያናግሩህ ይፈልጋሉ” አለችኝ።
“ምን…?” ብዬ በድንጋጤ ዝም አልኩ የጨው አምድ ! ይሄማ ቀልድ ነው ። “ ዜድ አንች ደግሞ
በማይቀለደው ትቀልጃለሽ”
“ወላሂ እየቀለድኩ አይደለም አብርሽ” አለችኝ። ረዥም ዝምታ መሃላችን ሰፈነ።
“ምነው ድምፅህ ጠፋ? 'አንበሳ እገድላለሁ የሚለው ባልሽ…ቅጠል ሲንኮሻኮሽ ገደል ገባልሽ' ሂሂሂሂ…” ብላ በሚያምር ሳቋ ተቅጨለጨለች። ይሄው ናት የእኔ ዙቤይዳ፣ በየትኛውም አስጨናቂ ሁኔታ ውስጥ ብትሆን ወይ ፍንክች ከሳቋ ! የተረጋጋች ! እርጋታዋ ደግሞ የሚያረጋጋ ደግሞ እሷ ላይ ብቻ አይቆምም
ይተላለፋል ..እንደሽቶ ከእርሷ ላይ ይነሳና በመረጋጋት ጠረኑ ነፍስን ያውዳል።
“አባባማ ቅጠል ብቻ አይደሉም ትቀልጃለሽ እንዴ…፤ ግንድ ነው የወደቀብኝ” አልኳት። አባባ
የምትላቸው አባቷን ጋሽ ጀማልን ነው ። በጣም የሚገርመኝና የሚደንቀኝ ነገር የዙቤይዳ እህትና
ወንድሞች በሙሉ አባታቸውን “አንቱ” እያሉ ነው የሚጠሯቸው ! አንድ ቀን ታዲያ ዙቤይዳን
ጠየቅኳት “ዜድዬ እንዴት አባትሽን አንቱ ትያለሽ ?”
“ትልቅ እህቴ ዘሐራ አንቱ ስትል ሰማሁ፤ በዛው ቀጠልኩ። የእኔ ታናናሾችም አንቱ ነው እኮ የሚሏቸው፤”አለችኝ! ትልቅ እህቷ ዘሐራ ጋር (የዛሬን አያድርገውና) እንግባባ ስለነበር ዘሐራንም ጠየቅኳት፣ “ዘሐራ አባት አንቱ ይባላል እንዴ?”
“ትልቅ ወንድማችን አንዋር አንቱ እያለ ይጠራቸው ስለነበር በዛው ለመድኩ።” አለችኝ፤ሲወርድ
ሲዋረድ የመጣ አንቱታ። በጣም የሚያስቀው ታዲያ የመጀመሪያው የአንቱታው ጅማሬ ትልቁ ልጅ
ኡስማን ሲሆን የጋሽ ጀማል ልጅ ሳይሆን ገና ትዳር እንደመሠረቱ ልጅ ሳይወልዱ በፊት አብሯቸው
መኖር የጀመረ የጓደኛቸው ልጅ ነበር። ከዛ በኋላ የተወለዱት ሁሉ አባታቸውን አንቱ እያሉ ቀጠሉ።
የዙቤይዳ አባት ጋሽ ጀማል የተፈሩ፣ የተከበሩ የአገር ሽማግሌ፣በዛላይ አዱኒያ ሞልቶ የተልከሰከሰላቸው ሀብታም ናቸው !በዓመቱ ለረመዳን ዝሆን የሚያካክሉ በሬዎች እያረዱ ሰደቃ ያበላሉ፣ ሚስኪኖችን ያስፈጥራሉ ቤታቸው አስፈሪ ግርማ ሞገስ አለው። ወደ ላይ የአጥሩ ግንብ ርዝመት፣ እንኳን ተራማጅ ፍጥረት በራሪም አዕዋፍት የሚዘሉት አይመስሉም። በዛ ላይ አጥሩ ጫፍ ላይ የተጠማዘዘው ሽቦ … አንዳንዴ የነዙቤይዳን አጥር ስመለከት ከመኖሪያ ቤትነት ይልቅ በሠሩት ወንጀል የዘላለም
እስራት የተፈረደባቸው አደገኛ እስረኞች የታጎሩበት እስር ቤት ይመስለኛል።
ታዲያ ፍቅር የሚባል ጉድ የማያሻግረው ወንዝ፣ የማያዘልለው ከፍታ የለምና መሰላል ሆኖ ይሄን አጥር አዘለለኝ። ምን ማዘለል ብቻ፣ ግቢውን አልፌ፣ የዋናውን ቤት በር በርግጄ እነዙቤይዳ ሳሎን
እዛ የሚያምር ምንጣፍ ላይ ከነጫማዬ ስቆም ቤተሰቡ ተበጣበጠ። ዙቤይዳ የምትባለውን ወርቅ የሆነች ልጃቸውን አፍቅሬ “አገባታለሁ” አልኩ ! ዙቤይዳም ብትሆን የምትይዝ የምትጨብጠውን
እስክታጣ አፍቅራኝ ነበር። ግን ዙቤይዳ እንደ እኔ ማሬ፣ ፍቅሬ ጅኒጃንካ አትልም፤ዝም ብላ ዓለምን በሚያስረሱ ውብ ዓይኖቿ የፍቅር ጅረት እያጎረፈች ነፍሴን በሐሴት ታረሰርሰዋለች።
ዶሮ እንቁላሏን አቅፋ በሙቀቷ ጫጩቶቿን እንደምታስፈለፍል ዙቤይዳም በሩህሩህና ደግ ፀባይ እቅፍ አድርጋኝ ከዚህ ዓለም በሻገተና በክፋት በበሸቀጠ ቅርፊት የተጠቀለልኩ እኔን በፍቅር ትወልደኛለች። በዓይኗ እቅፍ አድርጋ ታሞቀኛለች። ዓይን የተፈጠረው ሁሉን ለማየት ነው ሲሏችሁ አትስሙ። የዙቤይዳ ዓይን የተፈጠረው እኔን ብቻ ለማየት ነው። አቤት ዙቤይዳ ማየት ስትችልበት ! አስተያየቷ
ቅኔ አለው። አስተያየቷ ጀግና ያደርገኛል፤ አስተያየቷ ሁሉ ነገሯን እንደሰጠችኝ የሚያረጋግጥ የብርሃን ፊርማ ነው! ዙቤይዳን በሙሉ ልቤ አፈቅራታለሁ።
እናቷ ቢመክሯት፣ አባቷ ቢዝቱና ቢቆጡ፣ ወንድሞቿ በቀን ሁለት ጊዜ (ጧትና ማታ) ቢሸልሉ ቢፎክሩ… ዙቤይዳ የኔ የፍቅር ሰው ወይ ፍንክች !! “አብርሽን እወደዋለሁ! ወላሂ እወደዋለሁ
ብላቸው እርፍ።
ወንድሟ የዙቤይዳ ነገር አልሆን ቢለው እኔጋ መጣና፣ “ለቀቅ አድርጋት” አለኝ።
"ዜድን እወዳታለሁ! እግዚአብሔርን እወዳታለሁ!” አልኩታ። በዛ በዚህ በመሐላ የታጠረ ፍቅር። በየእምነታችን ለአንድ ፍቅር አምላኮቻችንን ምስክር ጠርተን ወይ ፍንክች አልን። ቤተሰቦቿ ግራ
ሲገባቸው ሳይመርቁንም፣ ሳይረግሙንም ግራ እንደገባቸው በቆሙበት እኛም ፍቅራችንን ዓይናቸው ስር ቀጠልን።
ይሄ የዙቤይዳ እኔን ማፍቀሯና ፍቅሯንም አፍ አውጥታ መናገሯ እነዙቤይዳ ቤት ታላቅ ታሪካዊ
ድፍረት ተደርጎ ተመዘገበ። የቅድም ቅድም ቅድም አያቶቿ ሁሉ ይሄን ድፍረት ቢሰሙ፣ መቃብራቸውን እየፈነቃቀሉ ተነስተው ሃዘን ይቀመጡ ነበር ።
እንደ ቤተሰቦቿ አባባል።
“ይሄ አብርሃም የሚባል ልጅ ፣ወይ አንድ ነገር አስነክቷታል ወይም እህታችንን ኢብሊስት ጠግቷታል”
አለ አሉ ወንድሟ ... ራሷ ዙቤይዳ ናት የነገረችኝ።
“ኢብሊስ ምንድን ነው ዜድዬ?” አልኳት። ዙቤይዳን ስሟን ሳቀናጣው ዜድ አደርገዋለሁ።
“ኢብሊስማ የሸይጧን አለቃ ነገር ነው” አለችና ከት ብላ ሳቀች።
“አሁንስ ወንድምሽ አበዛው! ወይ አንቺ ትርጉሙን አሳስተሽዋል ..ወይ ወንድምሽ ነገር ፈልጎኛል እንዴ ... አሁን ለኔ አለቃነቱን ትቶ ምናለ ተራ ሰይጣን ቢያደርገኝ…”
"ሂሂሂሂሂሂሂ የኔ ቆንጆ ! ተራ ሰይጣንማ ብትሆን እንዲህ በፍቅር አታሳብደኝም” ብላ በፍቅሯ ታሳብደኝና ...በሆነ በምወደው አስተያየት ዓይኖቿን ጣል ታደርግብኛለች። ባየችኝ ቁጥር የሆነ ማዕረግ የተጨመረልኝ ይመስለኛል። የኔ ማር እንዴት እንደማፈቅራት እኮ ! ስትስቅ ብዙ ቀን ምኗን
እንደምስማት ታውቃላችሁ? - ጥርሷን !! ያው ጥርሷን ስሜ ስመለስ አግረ መንገዴን ከንፈሯንም መዘየሬ አይቀርም ታዲያ! እውነቱን ለመናገር ለዙቤይዳ ነፍስህን ስጥ ብባል እሰጣለሁ…፤እሳሳላታለሁ። ሰው ሲያያት የምታልቅብኝ ነው የሚመስለኝ። እንደ ጣፋጭ ከረሜላ ስሟ አፌ ውስጥ ሲሟሟ ይሰማኛል።ፈሳሹ በጉሮሮዬ አድርጎ ልቤን ሁሉ አረስርሶ እስከ እግር ጥፍሬ ውስጤን ሲያጣፍጠው ይታወቀኛል እኔ ራሴ ትልቅ ጣፋጭ የሆንኩ ይመስለኛል፤ንግግሬ ሲጣፍጥ ለራሴ ይሰማኛል !! ዙቤዳ ስሟ
ከፊደላት አይደለም የተፃፈው …. 'አግቹጳርስደፈሬተገፈዴዮ' ከሚባል በገነት ከሚገኝ ፍሬ ጭማቂ ነው ተቀምሞ የተሰራው። ይሄ ፍሬ መልአክቶች ለዓመት በዓል የሚመገቡት ጣፋጭ ፍሬ ነው፤ ቅርፁ የብርቱካን ዓይነት ሆኖ ልጣጩ ከብርሃን የሚሠራ ! እሰይ!! ዙቤይዳዬን እንዲህ ሳደንቃት ሳሞግሳት
ባይወጣልኝም ደስ ይለኛል!ይገባታል! የኔ ውብ !
👍40❤2👎2
ዙቤይዳ አገሬን ትመስለኛለች፣ እትብቴ የተቀበረባት አገሬ፤ ፈገግታዋ ባንዲራዬ፣ ዓይኗ መከላከያ ሠራዊቴ፣ ብቸኝነት የሚባል ጠላቴን አደባይቶ የደስታ ባንዲራዬን በልቤ ግዛት ላይ አድርጎ የሚያውለበልብ። ፍቅሯ በምድር የተደበቀ ነዳጅ እና የከበረ ድንጋይ፣ ታማኝነቷ የአገር ሚስጥር…፤ ለየዙሪያዋን ድንበር ካለ እኔ ካለ ልጇ ፈቃድ ማንም የማያልፈው፣ እኔ ግን የምድህበት፣ዳዴ የምልበት፣ የምቦርቅበት፣ለወግ ለማዕረግ የምበቃበት ምድሬ…ዙቤይዳ አገሬ ናት !
የትኛውንም የመኖሪያ ቤት አጥር ከውጭ ወደ ውስጥ መዝለል ይከብዳል። ከውስጥ ፍቅር ገፍቶት ለሚወጣ ግን ቀላል ነው። ዙቤይዳ ከታላቁ ቤታቸው እየወጣች ለሁለት ዓመታት ዓለማችንን ቀጭተናል። ዓለማችን መተያየት ነው…፣ ዓለማችን መነካካት ነው…፣ዓለማችን እኔ እሷ አጠገብ እሷም እኔ አጠገብ መቀመጣችን ነው። ያ ጊዜ ማንም ምንም የማይልብን ጊዜ ስለነበር ለእኛ ሰርግና ምላሽ ሆኖልን ነበር፡፡
ፍቅራችን ሲጀመር ቤተሰቦቿ ያን ያህል አላሳሰባቸውም። ሲደጋገምም ልጃቸውን አጫዋች ያገኙ መስሏቸው ወንድሞቿ እምብዛም ፊታቸውን አላጠቆሩብንም ነበር። እንደውም ወንድሞቿ ወደ ሱቃቸው ብቅ ስል በወዳጅነት ያስተናግዱኝ ነበር! ሲቆይ እህቷ ዘሐራ ዓይነውሃዬ
እንዳላማራት ለዙቤይዳ ነገረቻት፤ (ዓይነውሃ ምንድነው ግን?) በጣም ሲቆይ ያበጠው ፈነዳ
ቡምምምምምምምምምምም። ዙቤይዳ ጋር ሱቃቸው ጎራ ብዬ እያወራን ስንጫወት ቆየንና ልወጣ
ስነሳ ያው ሁልጊዜ እንደምናደርገው ከንፈሯን ሳምኳት። አቤት የዙቤይዳን ከንፈር መሳም…የተላጠ
የኤሌክትሪክ ሽቦ መሳም ነበር ለእኔ …፤ ይነዝራል፣ ያንዘረዝራል፤ የሆነ በለጭ የሚል ነገር ሁሉ አእምሮ ውስጥ ይፈጥራል። ይሄን ከንፈሯን ከምኑ እንደሠራው እንጃ!
እንግዲህ ልክ ዙቤይዳን ስስማትና የዙቤይዳ ታላቅ እህት ዘሐራ ወደ ሱቁ ስትገባ እንደ ሒሳብ ቀመር ልክ መጣ ! ተገጣጠምን ! እህቷ በዓይኗ በብረቱ ስንሳሳም ስታየን በብረት ዱላ አናቷን የነረቷት ይመስል ደርቃ ቀረች። ዘሐራ የዙቤይዳ እህት በቃ ደረቀች። እንደው ድንጋጤዋን ስመለከተው
ድንገት ሳታስበው እሷን የሳምኳት እንጅ እህቷን ስስማት ያጋጠማት አትመስልም አደራረቋን ላየ ሰው እንደገና ነፍስ ዘርታ ትመለሳለች ለማለት ይከብደዋል። ጦርነቱ ተጀመረ!! ከዛን ቀን ጀምሮ
ቤተሰቡ በሙሉ ሐሳቡ፣ በሙሉ ሐብቱ ሙሉ ዘመዱ (የሞቱትንም ሳይቀር እያስነሳ) እኔና ዙቤይዳ
ላይ አሰለፈ። እኔና ዜድዬ ደግሞ የማይታየው የእሳት ሰረገላ አገሩን ሁሉ ከብቦ እኛን ሲጠብቅ ይታየን
ነበርና ማንንም አንፈራም ነበር…ፍቅር !!
“ድሮም እዚህ ሱቅ ሲልከሰከስ አላማረኝም ነበር” አለች ዘሐራ። ዘር ቆጠራው ተጧጧፈ፣ “በዘራችን እንዲህ ዓይነት ውርደት ቅሌት…” እየተባለ ! የአያታቸው ጨዋነት፣ የእናታቸው ትሁትነትና የተመሰገነ ባህሪ፣ የአክስቶቻቸውና የአክስቶቻቸው ልጆች የልጅ ልጆች ስመ መልካምነት ተነሳ ተጣለ። ይሄ ሁሉ የታሪክ ብራና የተዘረጋው በዘር ማንዘራችን ሐጢያት የፈፀመ የለምና ሐጢያተኛዋ ዙቤይዳ ትወገር፣ ትሰቀል ለማለት አልነበረም -እኔ ለዙቤይዳ እንደማልመጥናት ለማሳመን እንጂ። ዝም ብለው ደከሙ
አንጂ እኔስ የገረመኝ ምኑ ሆነና፣ ዜድዬን አልመጥናትም ግን ትወደኛለች። እንግዲህ እንኳን አያት ቅድም አያት እስከሰው ዘር ጅማሬ ወደ ኋላ ቢቆጥሩ እኔ ምን ላድርግ ወደድኳታ!
የእኔና ዙቤይዳን ግንኙነት በመጥፎ ከሚስሉት ሰዎች መካከል ቀንደኛው የዙቤይዳ ወንድሞች ጋር ጓደኛ የሆነ ነቢል የሚባል ልጅ ነበር። ነቢል በጣም የሚያሳፍር ባህሪ ያለው ልጅ ነበር !ሥራ አይሠራም፤ መርካቶ ለመርካቶ እየዞረ ለሀብታም ይላላካል፤ ያው መላላኩን ሥራ ይለዋል። ለዙቤይዳ አባትና ወንድሞችም በዚሁ መላላኩ ቤተሰብ ለመሆን በቅቷል!ታዲያ ገና ሳያውቀኝ ስሜን በማጥፋት ሥራ ተጠመደ ።
አንድ ቀን ቤተሰቡ በዙቤይዳ ጉዳይ ሳሎኑን ሞልቶ ሲታመስ ይሄው ነቢል መርዙን ረጨ፣ “
አብርሃም የሚባለው ልጅ ጫት ቤት ለጫት ቤት፣ መጠጥ ቤት ለመጠጥ ቤት የሚዞር ሱሰኛ ነው እህታችን አጠገብ ድርሽ እንዳይል አንድ ነገር ማድረግ አለብን።” አለ !ይታያችሁ ዙቤይዳ እዛው ፊቱ ተቀምጣ እኮ ነው እንዲህ የሚዘባርቀው። እኔ የዜድ ንብረት ነኝ፤ ባለቤቱ ፊት ስለማያውቀው ንብረት ይዘባርቃል። የዜድ ፊት ቲማቲም እንደመሰለ እንኳን አልታዘበም ። አውቃለሁ ስሜ በክፉ ሲነሳ ፊቷ እንዴት እንደሚቀየር።....
✨ይቀጥላል✨
የትኛውንም የመኖሪያ ቤት አጥር ከውጭ ወደ ውስጥ መዝለል ይከብዳል። ከውስጥ ፍቅር ገፍቶት ለሚወጣ ግን ቀላል ነው። ዙቤይዳ ከታላቁ ቤታቸው እየወጣች ለሁለት ዓመታት ዓለማችንን ቀጭተናል። ዓለማችን መተያየት ነው…፣ ዓለማችን መነካካት ነው…፣ዓለማችን እኔ እሷ አጠገብ እሷም እኔ አጠገብ መቀመጣችን ነው። ያ ጊዜ ማንም ምንም የማይልብን ጊዜ ስለነበር ለእኛ ሰርግና ምላሽ ሆኖልን ነበር፡፡
ፍቅራችን ሲጀመር ቤተሰቦቿ ያን ያህል አላሳሰባቸውም። ሲደጋገምም ልጃቸውን አጫዋች ያገኙ መስሏቸው ወንድሞቿ እምብዛም ፊታቸውን አላጠቆሩብንም ነበር። እንደውም ወንድሞቿ ወደ ሱቃቸው ብቅ ስል በወዳጅነት ያስተናግዱኝ ነበር! ሲቆይ እህቷ ዘሐራ ዓይነውሃዬ
እንዳላማራት ለዙቤይዳ ነገረቻት፤ (ዓይነውሃ ምንድነው ግን?) በጣም ሲቆይ ያበጠው ፈነዳ
ቡምምምምምምምምምምም። ዙቤይዳ ጋር ሱቃቸው ጎራ ብዬ እያወራን ስንጫወት ቆየንና ልወጣ
ስነሳ ያው ሁልጊዜ እንደምናደርገው ከንፈሯን ሳምኳት። አቤት የዙቤይዳን ከንፈር መሳም…የተላጠ
የኤሌክትሪክ ሽቦ መሳም ነበር ለእኔ …፤ ይነዝራል፣ ያንዘረዝራል፤ የሆነ በለጭ የሚል ነገር ሁሉ አእምሮ ውስጥ ይፈጥራል። ይሄን ከንፈሯን ከምኑ እንደሠራው እንጃ!
እንግዲህ ልክ ዙቤይዳን ስስማትና የዙቤይዳ ታላቅ እህት ዘሐራ ወደ ሱቁ ስትገባ እንደ ሒሳብ ቀመር ልክ መጣ ! ተገጣጠምን ! እህቷ በዓይኗ በብረቱ ስንሳሳም ስታየን በብረት ዱላ አናቷን የነረቷት ይመስል ደርቃ ቀረች። ዘሐራ የዙቤይዳ እህት በቃ ደረቀች። እንደው ድንጋጤዋን ስመለከተው
ድንገት ሳታስበው እሷን የሳምኳት እንጅ እህቷን ስስማት ያጋጠማት አትመስልም አደራረቋን ላየ ሰው እንደገና ነፍስ ዘርታ ትመለሳለች ለማለት ይከብደዋል። ጦርነቱ ተጀመረ!! ከዛን ቀን ጀምሮ
ቤተሰቡ በሙሉ ሐሳቡ፣ በሙሉ ሐብቱ ሙሉ ዘመዱ (የሞቱትንም ሳይቀር እያስነሳ) እኔና ዙቤይዳ
ላይ አሰለፈ። እኔና ዜድዬ ደግሞ የማይታየው የእሳት ሰረገላ አገሩን ሁሉ ከብቦ እኛን ሲጠብቅ ይታየን
ነበርና ማንንም አንፈራም ነበር…ፍቅር !!
“ድሮም እዚህ ሱቅ ሲልከሰከስ አላማረኝም ነበር” አለች ዘሐራ። ዘር ቆጠራው ተጧጧፈ፣ “በዘራችን እንዲህ ዓይነት ውርደት ቅሌት…” እየተባለ ! የአያታቸው ጨዋነት፣ የእናታቸው ትሁትነትና የተመሰገነ ባህሪ፣ የአክስቶቻቸውና የአክስቶቻቸው ልጆች የልጅ ልጆች ስመ መልካምነት ተነሳ ተጣለ። ይሄ ሁሉ የታሪክ ብራና የተዘረጋው በዘር ማንዘራችን ሐጢያት የፈፀመ የለምና ሐጢያተኛዋ ዙቤይዳ ትወገር፣ ትሰቀል ለማለት አልነበረም -እኔ ለዙቤይዳ እንደማልመጥናት ለማሳመን እንጂ። ዝም ብለው ደከሙ
አንጂ እኔስ የገረመኝ ምኑ ሆነና፣ ዜድዬን አልመጥናትም ግን ትወደኛለች። እንግዲህ እንኳን አያት ቅድም አያት እስከሰው ዘር ጅማሬ ወደ ኋላ ቢቆጥሩ እኔ ምን ላድርግ ወደድኳታ!
የእኔና ዙቤይዳን ግንኙነት በመጥፎ ከሚስሉት ሰዎች መካከል ቀንደኛው የዙቤይዳ ወንድሞች ጋር ጓደኛ የሆነ ነቢል የሚባል ልጅ ነበር። ነቢል በጣም የሚያሳፍር ባህሪ ያለው ልጅ ነበር !ሥራ አይሠራም፤ መርካቶ ለመርካቶ እየዞረ ለሀብታም ይላላካል፤ ያው መላላኩን ሥራ ይለዋል። ለዙቤይዳ አባትና ወንድሞችም በዚሁ መላላኩ ቤተሰብ ለመሆን በቅቷል!ታዲያ ገና ሳያውቀኝ ስሜን በማጥፋት ሥራ ተጠመደ ።
አንድ ቀን ቤተሰቡ በዙቤይዳ ጉዳይ ሳሎኑን ሞልቶ ሲታመስ ይሄው ነቢል መርዙን ረጨ፣ “
አብርሃም የሚባለው ልጅ ጫት ቤት ለጫት ቤት፣ መጠጥ ቤት ለመጠጥ ቤት የሚዞር ሱሰኛ ነው እህታችን አጠገብ ድርሽ እንዳይል አንድ ነገር ማድረግ አለብን።” አለ !ይታያችሁ ዙቤይዳ እዛው ፊቱ ተቀምጣ እኮ ነው እንዲህ የሚዘባርቀው። እኔ የዜድ ንብረት ነኝ፤ ባለቤቱ ፊት ስለማያውቀው ንብረት ይዘባርቃል። የዜድ ፊት ቲማቲም እንደመሰለ እንኳን አልታዘበም ። አውቃለሁ ስሜ በክፉ ሲነሳ ፊቷ እንዴት እንደሚቀየር።....
✨ይቀጥላል✨
👍36❤1
#ትኩሳት
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሶስት
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
#እንደወረደ_ነውና_ለአንባቢ
#የማይመቹ_እና_ፀያፍ_የምንላቸው
#ቃላቶች_አሉትና_አሁንም
#በድጋሚ_እንደምናገረው
#የማይመቸው_እንዳታነቡት
#እመክራለሁ
በጣም ፀያፍ ቃሉት አሉት
ኒኮል
ፍትወት
ባህራም ወደ ጋርደን ሲሄድ ኒኮልን ብቸኝነት እንዳይሰማት አደራችሁን ብሎን ሄደ በተለይም ሉልሰገድን አደራ አለው፡፡ ኒኮል
አይናፋርና ሰውን ቶሎ የማትላመድ በመሆኗ ከሉልሰገድና ከጀምሺድ ጋር ብቻ ነበር በመጠኑ የምትጫወተው
አንድ ምሽት ከእራት በኋላ፣ እኔ፣ ሉልሰገድ፣ ጀምሺድ፣ ተካ ካፌ ዶርቢቴል ቁጭ ብለን የሲኒማ ሰአት እስኪደርስ ስናወራ፣
ኒኮል ግራጫ ሱፍ ኮትና ጉርድ ከአረንጓዴ ሸሚዝ ጋር ለብሳ መጣች ሉልሰገድ ተነስቶ ከሌላ ጠረጴዛ ወምበር ሲስብላት፣
ጀምሺድ ተነሳና Bon soir ብሎ ሊጨብጣት እጁን ዘረጋ Bon soir ብላ እጇን ሰጠችው ጨበጣት
«አይ!» ብላ እጇን ማሻሸት ጀመረች
«ምንድነሽ?» አላት «ምን ሆንሽ?» ማለቱ ነው
«ወጋኸኝ» አለችው፣ ሉልሰገድ ያመጣላት ወምበር ላይ
እየተቀመጠች
«እንደት ወጋሁሽ?»
«በሀይል ጨበጥከኝና ቀለበቴ ወጋኝ»
«ኦ!» አለና፣ ይቅርታ እንደመጠየቅ ዛሬ ከሰአት በኋላ የሚከራይ አፓርትመንት ቤት እየፈለግኩ ብቻዬን» አለ። ትንንሽ ሰማያዊ አይኖቹ እንደልማዳቸው በሳቅ ይጨፍራሉ፡፡ ቀጠለ፡-
አንድ አፓርትመንት ፎቅ ወር ማለቴ ወጥቼ፣ የባለቤት የበር
ደወል። በእጄ መግፋት ውስጥ ደወል። ቀጭን ደወል ኪል! ኪል
ቆንጆ ደወል። በር ክፍት! የደወልኩት በር አይደለም፡፡ ሌላ በር:: ከግራ በኩል ከበሩ ብቅ። አንድ ሽማግሌ ዶክተር። ነጭ የዶክተር ልብስ። በአይኑ መነፅር በራሱ መላጣ በከንፈሩ ሙስታሽ በእጁ መርፌ
ዶክተር እኔን «ወዲህ ይግቡ፣ ልውጋህ»
እኔ «እኔ መርፌ አይፈልጉም። እኔ በሽታ የለም። እኔ ጤነኛ
እኔ ቤት መፈለግ፡፡ የአፓርትመንት ባለቤት መፈለግ። ለቤት
ኪራይ፡»
ዶክተር «ግድ የለህም፡፡ ና ግቡ ልውጋህ፡፡ እኔ አዋቂ መርፌ
ወጊ ብሉ መርፌ እንደ ጋንግስተር ሽጉጥ ወደኔ እኔ ዶክተር! እኔ አሁን መርፌ አይፈልጉም፡፡ ነገ እመጣለዚህ
እሺ?
ዶክተር «እኔ ነገ አይሰሩም። አሁን ና ልውጋህ፡፡ በኋላ ይቆጭሀል አላስከፍልም፡፡ አሁን ልውጋህ። ነገ ሀይድሮጅን ቦምብ ፓሪስ ላይ ፑፍ!
እኔ «ዶክተር፣ አሁን መጣሁ» ብዬ በሩጫ ፎቁን መውረድ
ዶክተር በሀይል ጩኸት ድምፅ ታድያ እኔ ማንን ይወጋል?
አንተ ከሄድክ እኔ ማንን ይወጋል?»
እኔ መልስ አልሰጥም ለዶክተር፡ በልቤ «እንጃ፣ ምናልባት ከኔ
በኋላ ሌላ ሰው አፓርትመንት ፈላጊ። ደወል ሲደውል ኪል! hል!
ዶክተር ቅስ ብሉ መርፌ ጠቅ! ከኋላ፡፡»
ጀምሺድ ሲያስቀን ከቆየ በኋላ ሁላችንም ሲኒማ ሄድን። አንድ
ነገር አስተዋልኩ፡፡ ሉልሰገድ በትልልቅ ጥቋቁር አይኖቹ ኒኮልን
ያያታል። ኒኮል በአረንጓዴ አይኖቿ ጀምሺድን ታየዋለች። ጀምሺድ
በብልጮ ሰማያዊ አይኖቹ ማዳም ፖልን ያያታል። ማዳም ፖል ብጫ ቅብ ፀጉሯን እያብለጨለጨች ወፍራም ዳሌዋን እያወዛወዘች
በጠረጴዛዎቹ መሀል ጉድ ጉድ ትላለች፡፡ አንድ ጊዜ ከጀምሺድ ኋላ ስታልፍ መንገዷን የዘጋባት አስመስላ ትከሻው ላይ እጆቿን አሳረፈችና "Pardon monsieur" አላቸው "Derien madame" ብሎ አሳለፋት፡፡ ብዙ ጊዜ እየከበብነው ሲያስቀን ስለምታይ፣ አይኗን ጣል
አድርጋበታለች። መስየ ፖል በሩ አጠገብ ቆሞ ገንዘብ እየተቀበለ
ሀጂውን ሰው በየዋህ ድምፅ
“Au revoir!' ወይም “A bient” ይላል
አማንዳ ወደ አገሯ እንደሄደች ሉልሰገድ አንዲት ኢጣልያዊት
ልጅ ያዘ። ትምህርት ተጀምሮ ጥቂት ሳምንት እንዳለፈ ልጂቱ
አረገዘች። የፈረንሳይ ህግ ማስወረድ ስለሚከለክል፣ ሉልሰገድ ከኔ፣ ከጀምሺድና ከሌሎች ገንዘብ ተበድሮ ልጅቱን ወደ ስዊስ አገር ላካት። በዚያው አገሯ ገባች።
አንድ ቀን፣ ባቡር ጣቢያው አጠገብ ያለችው ትንሽ ካፌ በረንዳ
ላይ ቁጭ ብለን፣ ሉልሰገድ የሚወደውን ቡና አይነቱን የስኮትላንድ ቢራ እየጠጣን ስናወራ፣ ድንገት ተነሳና «ቆየኝ መጣሁ። ካልመጣሁ
ቤትህ እንገናኝ ብሎኝ፣ ባቡር መንገዱን ተሻግሮ ሁለት ኮረዳዎችን አቆመና ትንሽ አነጋገራቸው። ተለይተውት ሲሄዱ መሬት መሬቱን እያየ ወደኔ ተመለሰ
«እምስ የሸተተኝ መስሉኝ ነበር፡፡ ተሳስቼ ነው » አለኝ፡፡ አንድ
ነገር ሊነግረኝ እንደፈለገ ታወቀኝ፡፡ ዝም አልኩና ቢራውን ቀዳሁለት። ጎልዋዝ ሲጋራ አፉ ላይ ሲሰካ፣ ክብሪቱን ከጠረጴዛው ላይ አንስቼ አቀጣጠልኩለት መከራ ነው ባክህ። ሴቶቹ እምቢ አሉኝ። እንደዚህ ሰሞን እምስ ቸግሮኝ እያውቅም፡፡ እኔ ደሞ እንደምታውቀኝ ነኝ፣ ያለሱ
መኖር አልችልም፡፡ ለኔ መንግስተ ሰማያት ማለት በየሜዳው ላይ፣
በየዛፉ ስር፣ በየመንገዱ ዳር፣ በየግድግዳው ጥግ እምስ የሚበቅልበት አገር ነው:: ገሀነም ደሞ ፈፅሞ እምስ የማይገኝበት እርኩስ ቦታ ነው:: እምስ ዘርተውት ቢበቅል ኖሮ ገበሬ እሆን ነበር፡፡»
ሌላ ቢራ አዘዝኩለት
«እኔ ምልህ! ስለኒኮል ምን ይመስልሀል?» አለኝ
«ምንም»
“ምንም? እንግዲያው አታውቅም»
“ምን ማለትህ ነው?»
«እኔ እንደሷ ያለች ሴት አጋጥሞኝ አያውቅም:: አየህ፣
መጀመርያ ስታያት ስሜት አትሰጥህም፡፡ አመዳም ፀጉር የኔ
አይነት ጥቃቅን ጥርስ፣ የደረቀ ከንፈር፡፡ ታድያ እየለመድካት
እየለመድካት ስትሂድ ደሞ ስትለያት ትናፍቅሀለች። ታድያ ጤነኛ ናፍቆት አይደለም፡፡»
«ዋ! አንተ ልጅ፣ ፍቅር የያዘህ ትመስላለህ»
«ፍቅር አይደለም። ቅንዝር ነው፡፡ የሚያቅበጠብጥ ቅንዝር::
ባህራምን እወደዋለሁ፡፡ ጎበዝ ስለሆነ አደንቀዋለሁ፡፡ ደሞ አምኖን አደራ ኒኮልን አጫውታት ብሎኝ ነው የሄደው:: ግን አልቻልኩም። በጭራሽ አልቻልኩም፡፡ እኔ ልለምናት ነው»
«እምቢ ብትልህስ?»
«የምትለኝ አይመስለኝም። እሷም የምትፈልገኝ ይመስለኛል።
ትላንትና ማታ ሲኒግ ወስጃት፣ ፊልሙን አላየሁትም፡፡ ሽቶዋ
ከለከለኝ፡፡ ቀስ ኣድርጌ እጄን ጭኗ ላይ አሳረፍኩ፣ አልገፋችኝም።
ትንሽ ቆይቼ እጇን አመጣሁና የተገተረ ቁላዬ ላይ አስቀመጥኩት።
በሱሪው ላይ፡፡ እጇን እዚያው ተወችው። ታድያ ክፋቱ፣ በጭራሽ
አላሻሸችኝም፡፡ እጄን ወደ ቀሚሷ ውስጥ ላስገባ ስል ከለከለችኝ።
ለመከልከል እጇን ከቁላዬ ላይ አነሳች፡፡ እንደገና መድፈር
አልቻልኩም፡፡ ... ስቃይ ነው የኒኮል ነገር፡፡»
ከአራት ቀን በኋላ ሉልሰገድ ኒኮልን አፍ አውጥቶ፣ “ፍቅር ይዞኛል ቤትሽ መጥቼ ልደር?» አላት
«አኔ እሺ አልልህም። ግን እሺ ብልህም በኋላ ለባህራም
እነግረዋለሁ» አለችው::
ለምን ቢላት
«ባህራምን ላታልለው
አልፈቅድም» አለችው
«ከባህራም ጋር መፋረስ አምሮሽ እንደሆነ አንቺው ራስሽ
ምክንያት ፈልጊ እንጂ እኔን ሰበብ እንድታደርጊኝ አልፈቅድልሽም
እላት ሉልሰገድ ይህን ሲያጫውተኝ ሆ! ባህራምን ለምን እንጀራ ከምታበላው ሴት ጋር ላጣላው? ምን በደለኝ?» አለ
«እንግዲያው ምን በደለህና ኒኮልን ልትበዳበት ትፈልጋለህ?”
አልኩት እየሳቅኩ
«በጭራሽ አንድ አይደለም» አለኝ መጀመርያ ነገር ብበዳት አያልቅበትም። እንኳን ልጨርስበት አላሰፋበትም፡፡ አንድ ቀን
ገላውን ታጥቦ ሙታንቲውን ሲቀይር አይቼ፣ ጀላ ነው የተሸከመው። የኔ ግትር ብሎ ቆሞ እንኳ ያንን አያክልም፡፡ ታድያ ተኝቶ ተንጠልጥሎ ነው ያየሁት። እናትክን! ምናባክ ያስቅሀል? እኔን አይቶ ሊቆምበት ኖሯል?»
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሶስት
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
#እንደወረደ_ነውና_ለአንባቢ
#የማይመቹ_እና_ፀያፍ_የምንላቸው
#ቃላቶች_አሉትና_አሁንም
#በድጋሚ_እንደምናገረው
#የማይመቸው_እንዳታነቡት
#እመክራለሁ
በጣም ፀያፍ ቃሉት አሉት
ኒኮል
ፍትወት
ባህራም ወደ ጋርደን ሲሄድ ኒኮልን ብቸኝነት እንዳይሰማት አደራችሁን ብሎን ሄደ በተለይም ሉልሰገድን አደራ አለው፡፡ ኒኮል
አይናፋርና ሰውን ቶሎ የማትላመድ በመሆኗ ከሉልሰገድና ከጀምሺድ ጋር ብቻ ነበር በመጠኑ የምትጫወተው
አንድ ምሽት ከእራት በኋላ፣ እኔ፣ ሉልሰገድ፣ ጀምሺድ፣ ተካ ካፌ ዶርቢቴል ቁጭ ብለን የሲኒማ ሰአት እስኪደርስ ስናወራ፣
ኒኮል ግራጫ ሱፍ ኮትና ጉርድ ከአረንጓዴ ሸሚዝ ጋር ለብሳ መጣች ሉልሰገድ ተነስቶ ከሌላ ጠረጴዛ ወምበር ሲስብላት፣
ጀምሺድ ተነሳና Bon soir ብሎ ሊጨብጣት እጁን ዘረጋ Bon soir ብላ እጇን ሰጠችው ጨበጣት
«አይ!» ብላ እጇን ማሻሸት ጀመረች
«ምንድነሽ?» አላት «ምን ሆንሽ?» ማለቱ ነው
«ወጋኸኝ» አለችው፣ ሉልሰገድ ያመጣላት ወምበር ላይ
እየተቀመጠች
«እንደት ወጋሁሽ?»
«በሀይል ጨበጥከኝና ቀለበቴ ወጋኝ»
«ኦ!» አለና፣ ይቅርታ እንደመጠየቅ ዛሬ ከሰአት በኋላ የሚከራይ አፓርትመንት ቤት እየፈለግኩ ብቻዬን» አለ። ትንንሽ ሰማያዊ አይኖቹ እንደልማዳቸው በሳቅ ይጨፍራሉ፡፡ ቀጠለ፡-
አንድ አፓርትመንት ፎቅ ወር ማለቴ ወጥቼ፣ የባለቤት የበር
ደወል። በእጄ መግፋት ውስጥ ደወል። ቀጭን ደወል ኪል! ኪል
ቆንጆ ደወል። በር ክፍት! የደወልኩት በር አይደለም፡፡ ሌላ በር:: ከግራ በኩል ከበሩ ብቅ። አንድ ሽማግሌ ዶክተር። ነጭ የዶክተር ልብስ። በአይኑ መነፅር በራሱ መላጣ በከንፈሩ ሙስታሽ በእጁ መርፌ
ዶክተር እኔን «ወዲህ ይግቡ፣ ልውጋህ»
እኔ «እኔ መርፌ አይፈልጉም። እኔ በሽታ የለም። እኔ ጤነኛ
እኔ ቤት መፈለግ፡፡ የአፓርትመንት ባለቤት መፈለግ። ለቤት
ኪራይ፡»
ዶክተር «ግድ የለህም፡፡ ና ግቡ ልውጋህ፡፡ እኔ አዋቂ መርፌ
ወጊ ብሉ መርፌ እንደ ጋንግስተር ሽጉጥ ወደኔ እኔ ዶክተር! እኔ አሁን መርፌ አይፈልጉም፡፡ ነገ እመጣለዚህ
እሺ?
ዶክተር «እኔ ነገ አይሰሩም። አሁን ና ልውጋህ፡፡ በኋላ ይቆጭሀል አላስከፍልም፡፡ አሁን ልውጋህ። ነገ ሀይድሮጅን ቦምብ ፓሪስ ላይ ፑፍ!
እኔ «ዶክተር፣ አሁን መጣሁ» ብዬ በሩጫ ፎቁን መውረድ
ዶክተር በሀይል ጩኸት ድምፅ ታድያ እኔ ማንን ይወጋል?
አንተ ከሄድክ እኔ ማንን ይወጋል?»
እኔ መልስ አልሰጥም ለዶክተር፡ በልቤ «እንጃ፣ ምናልባት ከኔ
በኋላ ሌላ ሰው አፓርትመንት ፈላጊ። ደወል ሲደውል ኪል! hል!
ዶክተር ቅስ ብሉ መርፌ ጠቅ! ከኋላ፡፡»
ጀምሺድ ሲያስቀን ከቆየ በኋላ ሁላችንም ሲኒማ ሄድን። አንድ
ነገር አስተዋልኩ፡፡ ሉልሰገድ በትልልቅ ጥቋቁር አይኖቹ ኒኮልን
ያያታል። ኒኮል በአረንጓዴ አይኖቿ ጀምሺድን ታየዋለች። ጀምሺድ
በብልጮ ሰማያዊ አይኖቹ ማዳም ፖልን ያያታል። ማዳም ፖል ብጫ ቅብ ፀጉሯን እያብለጨለጨች ወፍራም ዳሌዋን እያወዛወዘች
በጠረጴዛዎቹ መሀል ጉድ ጉድ ትላለች፡፡ አንድ ጊዜ ከጀምሺድ ኋላ ስታልፍ መንገዷን የዘጋባት አስመስላ ትከሻው ላይ እጆቿን አሳረፈችና "Pardon monsieur" አላቸው "Derien madame" ብሎ አሳለፋት፡፡ ብዙ ጊዜ እየከበብነው ሲያስቀን ስለምታይ፣ አይኗን ጣል
አድርጋበታለች። መስየ ፖል በሩ አጠገብ ቆሞ ገንዘብ እየተቀበለ
ሀጂውን ሰው በየዋህ ድምፅ
“Au revoir!' ወይም “A bient” ይላል
አማንዳ ወደ አገሯ እንደሄደች ሉልሰገድ አንዲት ኢጣልያዊት
ልጅ ያዘ። ትምህርት ተጀምሮ ጥቂት ሳምንት እንዳለፈ ልጂቱ
አረገዘች። የፈረንሳይ ህግ ማስወረድ ስለሚከለክል፣ ሉልሰገድ ከኔ፣ ከጀምሺድና ከሌሎች ገንዘብ ተበድሮ ልጅቱን ወደ ስዊስ አገር ላካት። በዚያው አገሯ ገባች።
አንድ ቀን፣ ባቡር ጣቢያው አጠገብ ያለችው ትንሽ ካፌ በረንዳ
ላይ ቁጭ ብለን፣ ሉልሰገድ የሚወደውን ቡና አይነቱን የስኮትላንድ ቢራ እየጠጣን ስናወራ፣ ድንገት ተነሳና «ቆየኝ መጣሁ። ካልመጣሁ
ቤትህ እንገናኝ ብሎኝ፣ ባቡር መንገዱን ተሻግሮ ሁለት ኮረዳዎችን አቆመና ትንሽ አነጋገራቸው። ተለይተውት ሲሄዱ መሬት መሬቱን እያየ ወደኔ ተመለሰ
«እምስ የሸተተኝ መስሉኝ ነበር፡፡ ተሳስቼ ነው » አለኝ፡፡ አንድ
ነገር ሊነግረኝ እንደፈለገ ታወቀኝ፡፡ ዝም አልኩና ቢራውን ቀዳሁለት። ጎልዋዝ ሲጋራ አፉ ላይ ሲሰካ፣ ክብሪቱን ከጠረጴዛው ላይ አንስቼ አቀጣጠልኩለት መከራ ነው ባክህ። ሴቶቹ እምቢ አሉኝ። እንደዚህ ሰሞን እምስ ቸግሮኝ እያውቅም፡፡ እኔ ደሞ እንደምታውቀኝ ነኝ፣ ያለሱ
መኖር አልችልም፡፡ ለኔ መንግስተ ሰማያት ማለት በየሜዳው ላይ፣
በየዛፉ ስር፣ በየመንገዱ ዳር፣ በየግድግዳው ጥግ እምስ የሚበቅልበት አገር ነው:: ገሀነም ደሞ ፈፅሞ እምስ የማይገኝበት እርኩስ ቦታ ነው:: እምስ ዘርተውት ቢበቅል ኖሮ ገበሬ እሆን ነበር፡፡»
ሌላ ቢራ አዘዝኩለት
«እኔ ምልህ! ስለኒኮል ምን ይመስልሀል?» አለኝ
«ምንም»
“ምንም? እንግዲያው አታውቅም»
“ምን ማለትህ ነው?»
«እኔ እንደሷ ያለች ሴት አጋጥሞኝ አያውቅም:: አየህ፣
መጀመርያ ስታያት ስሜት አትሰጥህም፡፡ አመዳም ፀጉር የኔ
አይነት ጥቃቅን ጥርስ፣ የደረቀ ከንፈር፡፡ ታድያ እየለመድካት
እየለመድካት ስትሂድ ደሞ ስትለያት ትናፍቅሀለች። ታድያ ጤነኛ ናፍቆት አይደለም፡፡»
«ዋ! አንተ ልጅ፣ ፍቅር የያዘህ ትመስላለህ»
«ፍቅር አይደለም። ቅንዝር ነው፡፡ የሚያቅበጠብጥ ቅንዝር::
ባህራምን እወደዋለሁ፡፡ ጎበዝ ስለሆነ አደንቀዋለሁ፡፡ ደሞ አምኖን አደራ ኒኮልን አጫውታት ብሎኝ ነው የሄደው:: ግን አልቻልኩም። በጭራሽ አልቻልኩም፡፡ እኔ ልለምናት ነው»
«እምቢ ብትልህስ?»
«የምትለኝ አይመስለኝም። እሷም የምትፈልገኝ ይመስለኛል።
ትላንትና ማታ ሲኒግ ወስጃት፣ ፊልሙን አላየሁትም፡፡ ሽቶዋ
ከለከለኝ፡፡ ቀስ ኣድርጌ እጄን ጭኗ ላይ አሳረፍኩ፣ አልገፋችኝም።
ትንሽ ቆይቼ እጇን አመጣሁና የተገተረ ቁላዬ ላይ አስቀመጥኩት።
በሱሪው ላይ፡፡ እጇን እዚያው ተወችው። ታድያ ክፋቱ፣ በጭራሽ
አላሻሸችኝም፡፡ እጄን ወደ ቀሚሷ ውስጥ ላስገባ ስል ከለከለችኝ።
ለመከልከል እጇን ከቁላዬ ላይ አነሳች፡፡ እንደገና መድፈር
አልቻልኩም፡፡ ... ስቃይ ነው የኒኮል ነገር፡፡»
ከአራት ቀን በኋላ ሉልሰገድ ኒኮልን አፍ አውጥቶ፣ “ፍቅር ይዞኛል ቤትሽ መጥቼ ልደር?» አላት
«አኔ እሺ አልልህም። ግን እሺ ብልህም በኋላ ለባህራም
እነግረዋለሁ» አለችው::
ለምን ቢላት
«ባህራምን ላታልለው
አልፈቅድም» አለችው
«ከባህራም ጋር መፋረስ አምሮሽ እንደሆነ አንቺው ራስሽ
ምክንያት ፈልጊ እንጂ እኔን ሰበብ እንድታደርጊኝ አልፈቅድልሽም
እላት ሉልሰገድ ይህን ሲያጫውተኝ ሆ! ባህራምን ለምን እንጀራ ከምታበላው ሴት ጋር ላጣላው? ምን በደለኝ?» አለ
«እንግዲያው ምን በደለህና ኒኮልን ልትበዳበት ትፈልጋለህ?”
አልኩት እየሳቅኩ
«በጭራሽ አንድ አይደለም» አለኝ መጀመርያ ነገር ብበዳት አያልቅበትም። እንኳን ልጨርስበት አላሰፋበትም፡፡ አንድ ቀን
ገላውን ታጥቦ ሙታንቲውን ሲቀይር አይቼ፣ ጀላ ነው የተሸከመው። የኔ ግትር ብሎ ቆሞ እንኳ ያንን አያክልም፡፡ ታድያ ተኝቶ ተንጠልጥሎ ነው ያየሁት። እናትክን! ምናባክ ያስቅሀል? እኔን አይቶ ሊቆምበት ኖሯል?»
👍39❤1🥰1
"መጀመሪያ ነገር አያልቅበትም አልክ፡፡ ሁለተኛ ነገርስ?»
«ሁለተኛ ነገር፣ ካላወቀ በጭራሽ ሊጎዳው አይችልም፡፡»
ከሶስት ቀን በኋላ ሉልሰገድ ኒኮልን ደገመና ለመናት
እኔ እሺ አልልህም፡፡ ግን እሺ ብልህም በኋላ ለባህራም
እነግረዋለሁ። ብቻ እንተ መሆንህን አልነግረውም» አለችው
«ያወጣጣሻላ»
«አያወጣጣኝም»
ሉልሰገድ ቀፈፈው። «እንግዲያው ከፈራህ ተወው» አለችው
ከሁለት ቀን በኋላ ከምሳ ስወጣ ሉልሰገድን አገኘሁትና፣ ና
ያችን ቡና አይነት ቢራ ልጋብዝህ አልኩት። ራሱን ነቀነቀ። ትልልቅ
አይኖቹ በጣም ቀልተዋል። ሰክረሀል? አልኩት፡፡ የለም፣ እንቅልፍ አጥቼ አድሬ ነው። አሁን ሄጄ ልተኛ ነው! አደራህን ለእራት
ቀስቅሰኝ አለኝ፡፡ ወደ መኝታው እየሄድን
«የማይጠገብ እምስ አጋጥሞኝ ሌሊቱን ሙሉ አደርኩበት »
አለኝ። «በህይወቴ እንደሷ አይነት እምስ ቀምሼ አላውቅም፡፡ ያቺ
ልጅ መንግስተ ሰማያትን አጣጥፋ ጠቅላ በጭኖቿ ውስጥ ደብቃ
ነው የምትዞረው ልልህ እችላለሁ።»
እርግጠኛ ለመሆን የማነች እሷ?» አልኩት። ኒኮል ናት ይህ የሆነው ማክሰኞ ነበር የሚቀጥለውን ቅዳሜና እሁድ ባህራም ኤክስ ውስጥ አሳለፈ፡፡
እሁድ ከምሳ በኋላ ሉልሰገድ ተራውን ባቡር ጣቢያ አጠገብ ያለችው ካፌ ወሰደኝ:: (እኔና ሉልሰገድ "ካፌ ኒኮል» ብለን ሰይመናታል)
ቡና አይነቱን ቢራ ጋበዘኝና ወሬ ስናወራ ቆይተን እኔ ተሰቃየሁ» አለኝ
«አሁን ደሞ ምን ሆንክ?» አልኩት
«ቀናሁ፡፡ ይሄ ባህራም ለምን አይሄድም? ለምን አይሞትም።
«ምን ነካህ?»
እኔ እንጃ ባክህ:: ስለእምስ አንድ ነገር አለ በኒኮል ምክንያት
የተገለፀልኝ፡፡ ይሄኔ'ኮ ሌላው ሰውዬ ያለፋዋል፤ ይሞላዋል' ብለህ ስታስብ፣ ያ እምስ የባሰውን ያምርሀል፡፡ እንዴት እግሯን ክፍት
አርጋ ዋጥ እንዳረገችህ እያስታወስክ፣ በሀሳብህ ያንን እርጥብ እምሷን ስታየው፣ ሽታው ሲታወስህ፣ ግትር ብሎ ይቆምብሀል፡፡ ምግብ
መብላት፣ መሬት መርገጥ አትችልም፡፡ በምኞት ላይ ትንሳፈፋለህ።በፍትወት ትቀጣለህ፣ አንተ ራስህ ፍፁም ቅንዝር ትሆናለህ:: ቁላህ
ይቆምና፣ ቀስ እያለ ሌላው የተቀረው ሰውነትህም ቁላ ይሆናል::ነብስህም የቁላ ነብስ ይሆንና፣ እምነት፣ ጓደኝነት፣ ግብረ ገብነት፣ ይሄ ሁሉ ጥሎህ ይጠፋል። እንዲያውስ ቁላ ምን ጓደኛ ሊኖረው ይችላል? ብቻውን አይደል? አያሳዝንህም? ብቸኛ ነው' ኮ!
«እኔ ምለው፣ ነገ መቸ በደረሰልኝና ያ ባህራም በሄደልኝ። እና
ያንን ጉድዋን ተወርውሬ በገባሁበት! አቤት ሰኞ ሌሊት የምበዳት አበዳድ! ይታየኛል፡፡»
«ለምንድነው ይህን ያህል ያንገበገበችህ?» አልኩት
«እኔ እንጃ» አለኝ
«እሱን ተወው! እሁን እንግዲህ መናገር ጀምረሀል።
እንደጀመርክ ለምን አትጨርስም? ላንተም ጥሩ ነው፡፡ ስትናገረው
ቀለል ይልሀል።
በጥቃቅን ጥርሶቹና በጉልህ አይኖቹ ሳቅ እያለ «እንዲህ ነው
አለኝ «መጀመሪያ ነገር እምሷ ራሱ ልዩ ነው:: እውነቴን ነው።
እንደሷ የሚጣፍጥ የለም፡፡»
«ደግሞስ?» አልኩት። አፈረ፡፡ «አይዞህ» አልኩት
«ደግሞ አየህ፣ እጅግ በጣም አይናፋርና ጨዋ ልጅ ናት
አልጋ ላይ ስትወጣ ታዲያ፣ ባለጌ ናት! ብልግ ያለች የወጣላት
ባለጌ ናት፡፡ እና ይሄ ብልግናዋ ግሩም አይነት ደስታ ይሰጥሀል።
ልብሷን አስወልቀህ ስታቅፋት፣ እናንተ ብቻ ሳትሆኑ ፍጡር በሙሉ
መባዳት የጀመረ ይመስልሀል። ሰማይና ምድር ራሳቸው እምስና ቁላ የሆኑና የተቆላለፉ መስሎ ይሰማሀል። እንከን የሌለውን ፍፁም የሆነ፣ቅዱስ የሆነ ባለጌ ፀያፍ አበዳድ ትበዳለህ፡፡ ይገባሀል የምልህ?
ከተፈጠርኩ እንደዚያ ያለ አበዳድ በድቼ አላውቅም፡፡ አሁን ይሄ
ባህራም ለምን አይሄድም?»
ባህራም ከሄደ በኋላ (ሰኞ ወደ ምሽት ላይ) ሉልሰገድ አገኘኝና
«ለመስከር ቆርጫለሁና፣ እባክህን አጉል ቦታ እንዳልወድቅ ና
አብረኸኝ አለኝ
«ምነዋ?» አልኩት
«ብነግርህ አታምነኝም»
«ምንድነው የሆንከው?»
«እንደዚያ ስንገበገብ ሰንብቼ፣ እኔ ሰአቶቹን ስቆጥር፣ ቁላዬ
ትር ትር ትር እያለ ሰኮንዶቹን ሲቆጥር ኒኮል! የኒኮል
አምስ!' እያልኩ እንደ በሽተኛ ስጠብቅ ሰንብቼ፤ ባህራምን ከሸኘሁት በኋላ እየሮጥኩ ሄድኩና ስጪኝ አልኳት»
«ልሞት ነው፣ እዚህ ልፈነዳ ነው፣ ስጪኝ! አልኳት። እምቢ
አለችኝ»
«እምቢ?»
«እመ አምላክን!
«እሱን ተወው!»
“እኔም እሱን ተይው አልኳት። በጭራሽ አይሆንም አለች፡፡»
«ምነው አለች?»
“ያለፈውም ይቆጨኛል አለችኝ፡፡ ባሀራምን ከምበድል ራሴን
ብበድል እመርጣለሁ አለች። ደስ ትለኛለህ፤ ግን አይሆንም፣
በጭራሽ አይሆንም ብላ አባረረችኝ፡፡»
ጊዜው መምሸቱ ነበር፡፡ እኔና ሉልሰገድ ማርሰይ ወረድን፣
ሰከረ፡፡ አንዲት አረብ ሸርሙጣ ተኛ፡፡ ከዚያ ወጥቶ እንደገና ትንሽ
ጠጣ። አንዲት ፈረንሳይ ሽርሙጣ ተኛ፡፡ ከዚያ ወደ ኤክስ ተመለስን
ስንመለስ «ይገርምሀል አለኝ «እነሱን ስበዳ የሚታየኝ የኒኮል
እምስ ነበር። እምስ እንደዚህ ገዝቶኝ አያውቅም» ድንገት የክንዱን ጡንቻ ጥብቅ አርጎ ያዘና
«ኧረ እንዴት ልሆን ነው? ያለ ኒኮል እምስ እንዴት አባቴን ልኖር ነው?» አለኝ። ሳቅኩ፡፡ እሱም እየሳቀ
«ሰክሯል ብለህ ትስቅብኛለህ? እኔ ግን እውነቴን ነው:: ኑሮ ጭለማ ሆኖ ነው የሚታየኝ» አለኝ
መኝታ ቤቱ ወስጄ አስተኛሁት
ይህ የሆነው ሰኞ ማታ ነበር
ሀሙስ ከሰአት በኋላ ወደ አስራ አንድ ሰአት ላይ አልጋዬ ላይ
ተጋድሜ ሙዚቃ ሳዳምጥ፣ የመኝታዬ በር ሳይንኳኳ ተከፈተ።
ሉልሰገድ ገባ። ቃል አልተናገረም፡፡ ወምበር ላይ ተቀመጠ። አይኖቹ
አንድ ጊዜም አይጨፈኑም። እንደ መፍዘዝ ብሏል። በህልም ውስጥ
ያለ ይመስላል
«ምን ሆነሀል?» አልኩት። መልስ አልሰጠኝም፡፡ ሲጋራ አውጥቶ
አቀጣጠለ። እጁ ይንቀጠቀጣል። ሲጋራውን በረጅሙ ስቦ አይኑን
ዘጋ፡፡ ቆየ፡ አይኑን ሳይከፍት ጭሱን ወደ ውጭ ተነፈሰ
«ምን ሆነሀል?» አልኩት
ትልልቅ እይኑን ከፍቶ ለመጀመሪያ ጊዜ እያየኝ
«እምስ» አለ። ድምፁ ከቅል እንጂ ከሰው ጉሮሮ የሚወጣ
አይመስልም
«ምን?» አልኩት
«ኒኮል»
«ምን ሆነች?»
«ልታሳብደኝ ነው:: ላብድ ነው:: እብድ ልሆን ነው»
«ምን አረገችህ? ንገረኝ እስቲ። ከመጀመርያ ጀምር። አይዛህ፡፡
ስትናገረው እየተሻለህ ይሄዳል። በል። የት አገኘችህ?»
«እኔ ነኝ ያገኘኋት»
«የት?»
«ለምን ሄድክ?»
አላስችል አለኝ፡፡ እምስ እወዳለሁ። ግን እንደዚህ አርጎኝ
አያውቅም።
ሲናገር መፍዘዙ እየተወው ሄደ
«ሌላ እምስ ማባረር አልቻልኩም። ሌላ እምስ ሁሉ ጨው የሌለው አልጫ ሆኖ ይታየኝ ጀመር። በሪዢት ባርዶ ራሷ መጥታ
ብትለምነኝ እሺ ማለቴን እንጃ፡፡ ይገባሀል " ምልህ? የኒኮል እምስ
ግን ከጧት እስከ ማታ ይታየኛል፡ ከማታ እስከ ጧት በትዝታ ጠረኑ
እየሸተተኝ እንቅልፍ ይነሳኛል። አሁን መጥታ ኢትዮጵያዊነትህን
ትተህ የፈረንሳይ ዜጋ ሆነህ አግባኝ ብትለኝ፣ አንዲት ደቂቃ
አላመነታም። እሺ ነው ምላት። ታዲያ' ኮ ልጅቷን አልወዳትም፣
አላውቃትምም። እምሷ ብቻ! እንዲህ ሆነህ ታውቃለህ? እኔ
'ምልህ፣ ድግምት አስደግማብኝ ይሆን?»
ሳቄ አመለጠኝ። ተናደደ። “በፈረንሳይኛ ስታስደግምብህ ታየኝ» አልኩት። ሳቀ፣ ተንከተከተ። ትንሽ ደነገጥኩ። ሳቁ የእብድ ሳቅ
ይመስላል። ብዙ ከሳቀ በኋላ «ና ንሂድ» አለኝ «ካፈ ኒኮል» ሄደን ቡና አይነቱን የስኮትላንድ ቢራ አዘዝን፡፡ ስለ ኒኮል ነገረኝ
«ሁለተኛ ነገር፣ ካላወቀ በጭራሽ ሊጎዳው አይችልም፡፡»
ከሶስት ቀን በኋላ ሉልሰገድ ኒኮልን ደገመና ለመናት
እኔ እሺ አልልህም፡፡ ግን እሺ ብልህም በኋላ ለባህራም
እነግረዋለሁ። ብቻ እንተ መሆንህን አልነግረውም» አለችው
«ያወጣጣሻላ»
«አያወጣጣኝም»
ሉልሰገድ ቀፈፈው። «እንግዲያው ከፈራህ ተወው» አለችው
ከሁለት ቀን በኋላ ከምሳ ስወጣ ሉልሰገድን አገኘሁትና፣ ና
ያችን ቡና አይነት ቢራ ልጋብዝህ አልኩት። ራሱን ነቀነቀ። ትልልቅ
አይኖቹ በጣም ቀልተዋል። ሰክረሀል? አልኩት፡፡ የለም፣ እንቅልፍ አጥቼ አድሬ ነው። አሁን ሄጄ ልተኛ ነው! አደራህን ለእራት
ቀስቅሰኝ አለኝ፡፡ ወደ መኝታው እየሄድን
«የማይጠገብ እምስ አጋጥሞኝ ሌሊቱን ሙሉ አደርኩበት »
አለኝ። «በህይወቴ እንደሷ አይነት እምስ ቀምሼ አላውቅም፡፡ ያቺ
ልጅ መንግስተ ሰማያትን አጣጥፋ ጠቅላ በጭኖቿ ውስጥ ደብቃ
ነው የምትዞረው ልልህ እችላለሁ።»
እርግጠኛ ለመሆን የማነች እሷ?» አልኩት። ኒኮል ናት ይህ የሆነው ማክሰኞ ነበር የሚቀጥለውን ቅዳሜና እሁድ ባህራም ኤክስ ውስጥ አሳለፈ፡፡
እሁድ ከምሳ በኋላ ሉልሰገድ ተራውን ባቡር ጣቢያ አጠገብ ያለችው ካፌ ወሰደኝ:: (እኔና ሉልሰገድ "ካፌ ኒኮል» ብለን ሰይመናታል)
ቡና አይነቱን ቢራ ጋበዘኝና ወሬ ስናወራ ቆይተን እኔ ተሰቃየሁ» አለኝ
«አሁን ደሞ ምን ሆንክ?» አልኩት
«ቀናሁ፡፡ ይሄ ባህራም ለምን አይሄድም? ለምን አይሞትም።
«ምን ነካህ?»
እኔ እንጃ ባክህ:: ስለእምስ አንድ ነገር አለ በኒኮል ምክንያት
የተገለፀልኝ፡፡ ይሄኔ'ኮ ሌላው ሰውዬ ያለፋዋል፤ ይሞላዋል' ብለህ ስታስብ፣ ያ እምስ የባሰውን ያምርሀል፡፡ እንዴት እግሯን ክፍት
አርጋ ዋጥ እንዳረገችህ እያስታወስክ፣ በሀሳብህ ያንን እርጥብ እምሷን ስታየው፣ ሽታው ሲታወስህ፣ ግትር ብሎ ይቆምብሀል፡፡ ምግብ
መብላት፣ መሬት መርገጥ አትችልም፡፡ በምኞት ላይ ትንሳፈፋለህ።በፍትወት ትቀጣለህ፣ አንተ ራስህ ፍፁም ቅንዝር ትሆናለህ:: ቁላህ
ይቆምና፣ ቀስ እያለ ሌላው የተቀረው ሰውነትህም ቁላ ይሆናል::ነብስህም የቁላ ነብስ ይሆንና፣ እምነት፣ ጓደኝነት፣ ግብረ ገብነት፣ ይሄ ሁሉ ጥሎህ ይጠፋል። እንዲያውስ ቁላ ምን ጓደኛ ሊኖረው ይችላል? ብቻውን አይደል? አያሳዝንህም? ብቸኛ ነው' ኮ!
«እኔ ምለው፣ ነገ መቸ በደረሰልኝና ያ ባህራም በሄደልኝ። እና
ያንን ጉድዋን ተወርውሬ በገባሁበት! አቤት ሰኞ ሌሊት የምበዳት አበዳድ! ይታየኛል፡፡»
«ለምንድነው ይህን ያህል ያንገበገበችህ?» አልኩት
«እኔ እንጃ» አለኝ
«እሱን ተወው! እሁን እንግዲህ መናገር ጀምረሀል።
እንደጀመርክ ለምን አትጨርስም? ላንተም ጥሩ ነው፡፡ ስትናገረው
ቀለል ይልሀል።
በጥቃቅን ጥርሶቹና በጉልህ አይኖቹ ሳቅ እያለ «እንዲህ ነው
አለኝ «መጀመሪያ ነገር እምሷ ራሱ ልዩ ነው:: እውነቴን ነው።
እንደሷ የሚጣፍጥ የለም፡፡»
«ደግሞስ?» አልኩት። አፈረ፡፡ «አይዞህ» አልኩት
«ደግሞ አየህ፣ እጅግ በጣም አይናፋርና ጨዋ ልጅ ናት
አልጋ ላይ ስትወጣ ታዲያ፣ ባለጌ ናት! ብልግ ያለች የወጣላት
ባለጌ ናት፡፡ እና ይሄ ብልግናዋ ግሩም አይነት ደስታ ይሰጥሀል።
ልብሷን አስወልቀህ ስታቅፋት፣ እናንተ ብቻ ሳትሆኑ ፍጡር በሙሉ
መባዳት የጀመረ ይመስልሀል። ሰማይና ምድር ራሳቸው እምስና ቁላ የሆኑና የተቆላለፉ መስሎ ይሰማሀል። እንከን የሌለውን ፍፁም የሆነ፣ቅዱስ የሆነ ባለጌ ፀያፍ አበዳድ ትበዳለህ፡፡ ይገባሀል የምልህ?
ከተፈጠርኩ እንደዚያ ያለ አበዳድ በድቼ አላውቅም፡፡ አሁን ይሄ
ባህራም ለምን አይሄድም?»
ባህራም ከሄደ በኋላ (ሰኞ ወደ ምሽት ላይ) ሉልሰገድ አገኘኝና
«ለመስከር ቆርጫለሁና፣ እባክህን አጉል ቦታ እንዳልወድቅ ና
አብረኸኝ አለኝ
«ምነዋ?» አልኩት
«ብነግርህ አታምነኝም»
«ምንድነው የሆንከው?»
«እንደዚያ ስንገበገብ ሰንብቼ፣ እኔ ሰአቶቹን ስቆጥር፣ ቁላዬ
ትር ትር ትር እያለ ሰኮንዶቹን ሲቆጥር ኒኮል! የኒኮል
አምስ!' እያልኩ እንደ በሽተኛ ስጠብቅ ሰንብቼ፤ ባህራምን ከሸኘሁት በኋላ እየሮጥኩ ሄድኩና ስጪኝ አልኳት»
«ልሞት ነው፣ እዚህ ልፈነዳ ነው፣ ስጪኝ! አልኳት። እምቢ
አለችኝ»
«እምቢ?»
«እመ አምላክን!
«እሱን ተወው!»
“እኔም እሱን ተይው አልኳት። በጭራሽ አይሆንም አለች፡፡»
«ምነው አለች?»
“ያለፈውም ይቆጨኛል አለችኝ፡፡ ባሀራምን ከምበድል ራሴን
ብበድል እመርጣለሁ አለች። ደስ ትለኛለህ፤ ግን አይሆንም፣
በጭራሽ አይሆንም ብላ አባረረችኝ፡፡»
ጊዜው መምሸቱ ነበር፡፡ እኔና ሉልሰገድ ማርሰይ ወረድን፣
ሰከረ፡፡ አንዲት አረብ ሸርሙጣ ተኛ፡፡ ከዚያ ወጥቶ እንደገና ትንሽ
ጠጣ። አንዲት ፈረንሳይ ሽርሙጣ ተኛ፡፡ ከዚያ ወደ ኤክስ ተመለስን
ስንመለስ «ይገርምሀል አለኝ «እነሱን ስበዳ የሚታየኝ የኒኮል
እምስ ነበር። እምስ እንደዚህ ገዝቶኝ አያውቅም» ድንገት የክንዱን ጡንቻ ጥብቅ አርጎ ያዘና
«ኧረ እንዴት ልሆን ነው? ያለ ኒኮል እምስ እንዴት አባቴን ልኖር ነው?» አለኝ። ሳቅኩ፡፡ እሱም እየሳቀ
«ሰክሯል ብለህ ትስቅብኛለህ? እኔ ግን እውነቴን ነው:: ኑሮ ጭለማ ሆኖ ነው የሚታየኝ» አለኝ
መኝታ ቤቱ ወስጄ አስተኛሁት
ይህ የሆነው ሰኞ ማታ ነበር
ሀሙስ ከሰአት በኋላ ወደ አስራ አንድ ሰአት ላይ አልጋዬ ላይ
ተጋድሜ ሙዚቃ ሳዳምጥ፣ የመኝታዬ በር ሳይንኳኳ ተከፈተ።
ሉልሰገድ ገባ። ቃል አልተናገረም፡፡ ወምበር ላይ ተቀመጠ። አይኖቹ
አንድ ጊዜም አይጨፈኑም። እንደ መፍዘዝ ብሏል። በህልም ውስጥ
ያለ ይመስላል
«ምን ሆነሀል?» አልኩት። መልስ አልሰጠኝም፡፡ ሲጋራ አውጥቶ
አቀጣጠለ። እጁ ይንቀጠቀጣል። ሲጋራውን በረጅሙ ስቦ አይኑን
ዘጋ፡፡ ቆየ፡ አይኑን ሳይከፍት ጭሱን ወደ ውጭ ተነፈሰ
«ምን ሆነሀል?» አልኩት
ትልልቅ እይኑን ከፍቶ ለመጀመሪያ ጊዜ እያየኝ
«እምስ» አለ። ድምፁ ከቅል እንጂ ከሰው ጉሮሮ የሚወጣ
አይመስልም
«ምን?» አልኩት
«ኒኮል»
«ምን ሆነች?»
«ልታሳብደኝ ነው:: ላብድ ነው:: እብድ ልሆን ነው»
«ምን አረገችህ? ንገረኝ እስቲ። ከመጀመርያ ጀምር። አይዛህ፡፡
ስትናገረው እየተሻለህ ይሄዳል። በል። የት አገኘችህ?»
«እኔ ነኝ ያገኘኋት»
«የት?»
«ለምን ሄድክ?»
አላስችል አለኝ፡፡ እምስ እወዳለሁ። ግን እንደዚህ አርጎኝ
አያውቅም።
ሲናገር መፍዘዙ እየተወው ሄደ
«ሌላ እምስ ማባረር አልቻልኩም። ሌላ እምስ ሁሉ ጨው የሌለው አልጫ ሆኖ ይታየኝ ጀመር። በሪዢት ባርዶ ራሷ መጥታ
ብትለምነኝ እሺ ማለቴን እንጃ፡፡ ይገባሀል " ምልህ? የኒኮል እምስ
ግን ከጧት እስከ ማታ ይታየኛል፡ ከማታ እስከ ጧት በትዝታ ጠረኑ
እየሸተተኝ እንቅልፍ ይነሳኛል። አሁን መጥታ ኢትዮጵያዊነትህን
ትተህ የፈረንሳይ ዜጋ ሆነህ አግባኝ ብትለኝ፣ አንዲት ደቂቃ
አላመነታም። እሺ ነው ምላት። ታዲያ' ኮ ልጅቷን አልወዳትም፣
አላውቃትምም። እምሷ ብቻ! እንዲህ ሆነህ ታውቃለህ? እኔ
'ምልህ፣ ድግምት አስደግማብኝ ይሆን?»
ሳቄ አመለጠኝ። ተናደደ። “በፈረንሳይኛ ስታስደግምብህ ታየኝ» አልኩት። ሳቀ፣ ተንከተከተ። ትንሽ ደነገጥኩ። ሳቁ የእብድ ሳቅ
ይመስላል። ብዙ ከሳቀ በኋላ «ና ንሂድ» አለኝ «ካፈ ኒኮል» ሄደን ቡና አይነቱን የስኮትላንድ ቢራ አዘዝን፡፡ ስለ ኒኮል ነገረኝ
👍29❤4🔥2
«አየህ፣ ወድጄ ሳይሆን ተገድጄ ነው ቤቷ የሄድኩት። ከተኛኋት ሳምንት ያልፋል። በጣም ረዥም ሳምንት፡፡ እና አንተን
ቢራ እንድጋብዝህና እንድታጫውተኝ ብዬ ወደዚህ ስመጣ፣ እሷ ከቤቴ ወደ ቤቷ በኩል ስትሄድ አየኋት
«አለፍኳት፡፡ ግን ሀሳቤ ሊያልፋት አልቻለም። እሷ ሳታየኝ ተከተልኳት:: ነጭ ሸሚዝና በጣም አጭር የሆነ በጣም ጥብቅ ያለ
ቡና ኣይነት ጉርድ ለብሳለች። የጉልበቷ መታጠፊያ ራቁቱን
ይታያል፡፡ ልስመው ልልሰው ፈለግኩ። ስትራመድ ዳሌዋ ይወዛወዛል፡ በጉርዱ ስር የሙታንቲዋ ቅርፅ ይታያል። ቂጧ ከፍ ዝቅ ሲል ያስታውቃል። እዚያ ውስጥ የንግዲህ ያ ግሩም እምስ አለ። ይኸኔ በሙቀቱ ትንሽ ረጠብ ብሏል፣ ገፋ ቢያደርጉት ያሟልጫል። አንጎሌ ሳልፈቅድለት ይህን እያሰስ፣ ቁላዪ ተገትሮ እንዳያዋርደኝ እጀን ኪሴ ከትቼ ተከተልኳት። ላልከተላት እንዴት እችላለሁ?
ቤቷ ገባች፡፡ እንድ አምስት ረጃጅም ደቂቃ ቆይቼ፣ እንኳክቼ
ገባሁ
«አትምጣ አላልኩህም ነበር?' አለችኝ፡፡ ድምፅዋ እንድት
ልዝብ እንደሆነ አስተውለሀል? አይኗ ንፁህ ውሀ አረንጓዴ መሆኑን
ተገንዝበሀል? አይኗ ውስጥ ያለው ሀዘን አይማርከሀም?»
« አይዞሽ ምንም አላረግሽም። ተስፋ ቆርጫለሁ አልኳት፡፡
ደስ ያላት መሰለች። ቁጭ በል ቡና ላፍላልሀ አለችኝ።ቡናውን ልትጥድ ወጥ ቤት ስትሄድ በሩን ቆለፍኩት
ቡናውን ከጠጣን በኋላ፣ ቆማ ሳለ ድንገት ከኋላዋ አቀፍኳትና
አንገቷን እየሳምኩ በቆመ ቁላዬ እየተሻሸኋት ጡቶቿን በእጆቼ
መዳበስ ጀመርኩ፡፡ ልታመልጥ ሞከረች። አልቻለችም፡፡ ይልቁንስ
የቂጧ መወዛወዝ የባሰውን አቆመብኝ፡፡ በግድ ፊቷን ወደኔ ጠመዘዝኩና ከንፈሯን ጎረስኩት። አፏ ሲስመኝ ተሰማኝ፡፡ ቀስ አድርጌ አርኳትና በስነ ስርኣት አቅፌ እየሳምኩ፣ ሸሚዟንና ጉርሴን አስወለቅኳት። የውስጥ ቀሚስ አልለበሰችም። ተሸክሜ አልጋው ላይ አጋደምኳትና እየሳምኳት ልብሴን አወለቅኩ። ጡት መያዣዋንም ሙታንታዋንም አስወለቅኩና ታድያ፤ በቀጥታ እንደመክተት፣
ሁለመናዋን አስማት ጀመር። እያገላበጥኩ ከእግር እስከ ራሷ እስማት ጀመር። አይገርምም? እንደዚያ ስንገበገብ ሰንብቼ፣ አሁንም አንደ መብዳት እስማታለሁ። ግን በኋላ ስታስበው ያሳፍራል። ያልሳምኳት ቦታ የለም'ኮ፡፡ ግን እውነት መናገር ይሻላል፣ እሷም ያልሳመችኝ
ቦታ የለም፡፡ ስድ ባለጌ ናት ብዬህ የለ? የባለጌ መጨረሻ ናት። ለካ
እኔም ዋና ባለጌ ነኝ። ገና ዛሬ ገባኝ፡፡ ብቻ ምን ልበልህ
ያልሰራነው ብልግና የለም። ኒኮልን ሳላውቃት በፊት መብዳት
ማለት ቁላን እምስ ውስጥ መክተት ይመስለኝ ነበር፡፡ ለካስ ነገርየው ሌላ ኖሯል።አየህ፣ በዚያን ጊዜ ኒኮል ሁለመናህን ቁላ
ታደርገዋለች። እና እምሷን ብቻ ሳይሆን፣ ሁለመናዋን ትበዳታለሁ
አይ ሴት!
በመጨረሻ ያቃሰትነው ባቡር መንገድ ድረስ ሳይሰማ አይቀርም። ስናበቃ የሞትኩ መሰለኝ፡፡ እላይዋ ላይ እንዳለሁ አይኔን ዘጋሁ፡፡ ታድያ ደረቷና ሆዷ በኃይል ሲንቀጠቀጥ አይኔን ከፈትኩት አየኋት። እምባዋ ይወርዳል
«ምነው ምን ሆንሽ?» አልኳት
«እየተንሰቀሰቀች 'ሂድልኝ እባክህ ሂድልኝ' ማለት ብቻ ሆነ።
ጨርሶ ግራ ገባኝ። እየተንሰቀሰቀች የምትፈልገውን አገኘህ፡፡ አሁን ደሞ አትሄድልኝም? አለችኝ። ህሊናዬ በጣም ይቆረቁረኝ ጀመር፡፡ ልብሴን ለበስኩና ቆምኩ። መሄድ አቃተኝ። እሷ ራቁቷን እንዳለች በሆዷ ተኝታ ራሷን ትራሱ ላይ ደፍታ እያለቀሰች አሁንም ሂድልኝ ሂድልኝ። እባክህ ሂድልኝ አለችኝ። በሩን ከፍቼ ወጣሁና ዘጋሁት፡፡ወዲህ ስመጣ መኪና ሊድጠኝ ነበር። ለትንሽ እግዜር አወጣኝ
«ታዲያ የሚገርመኝ ምን መሰለህ? ወዳንተ ስመጣ ሳለ፣ ስለሷ እያሰብኩ፡ ስለበደልኳት ከልቤ እያዘንኩ፣ እዚያ ትራሷ ላይ ተደፍታ ያለቀሰችው ሆዴን እየበላኝ፣ እሷ እያለቀሰች ቂጧ ሲንቀጠቀጥ እንዴት ቆንጆ እንደነበረ አስታወስኩና ቆመብኝ
«ከንግዲህ እንደማታስጠጋኝ እርግጠኛ ነኝ፡፡ እኔ ደሞ ያለሷ
ሌላ ሴት ማቀፍ የምችል አይመስለኝም። እና ግራ ገብቶኛል፡፡ ጨንቆኛል። እንዲህ አርጎ እምስ ገዝቶህ ያውቃል?» ...
ሚቀጥለው እሁድ ባህራም ማመን የሚያስቸግር ነገር
ልንገርህ» አለኝ «ሉልሰገድ ኒኮልን ሊተኛት ሞከረ»
«ውሽትክን ነው!» አልኩት
እኔም ለጊዜው ማመን አቃተኝ። ግን ኒኮል አትዋሽም፡፡
ለማንም ብትዋሽ ለኔ አትዋሽም፡፡ ብዙ ብዙ ተለማመጣት፡፡ እምቢ
አለችው::»
«ምን ነካው ባክህን?»
«እሱኮ ነው የሚገርምህ:: ሁላችሁንም አደራ፣ ኒኮልን
ብቸኝነት እንዳይሰማት፣ ብያችሁ ሄድኩ። ከሀበሾቹ ሁሉ ሉልሰገድን
ነው የምወደው ብላኝ ስለነበረ፡ በተለይ እሱን አደራ አልኩት፡፡
ታድያ እሱ ሆዬ፣ ገና ዘወር ከማለቴ ሊስራት ማዘጋጀት! ንዴቱ
እንደ ቢላ እዚህ ጋ ያርደኛል፣ ይዘለዝልኛል» አለ ሆዱን እየነካ።
ከዚህ በፊት የዋለልኝ ውለታ ባይገታኝ ኖሮ፣ አሁን ሄጄ ኣሩን
ባበላው እንዴት ደስ ባለኝ!»
«አሁን እንዴት ልታረግ ነው?
«ምንም አላረግም። እንዲያውም ማወቄን አላሳየውም፡፡ ልክ
ምንም ነገር እንዳልጠረጠርኩ መሆን አለብኝ፡፡ አየህ፣ ምንም ቢሆን ውለታውን ልረሳው አልችልም፡፡ ብቻ ያሳዝናል። በጣም ያሳዝናል፡፡
ዝም ብሎ ሲያስብ ከቆየ በኋላ «እኔ ራሴ አንድ ነገር ለማድረግ
ብፈልግም አልችልም» አለ ምክንያቱም ኒኮል ይህን የነገረችኝ፡ ምንም ቢሆን ምንም፣ ስለዚህ ጉዳይ አንዳች እርምጃ እንዳልወስድ ካስማለችኝ በኋላ ነው። እንዲያውም ጓደኞችህ ጥቂት ናቸው፡፡እነዚሁኑ በኔ ምክንያት እንድትጣላቸው አልፈልግም አለችኝ።
እቺ ኒኮል እንዴት ያለች ሴት ነች! ውስጡን አደነቅኳት ባህራምን ልጠይቅህ እያልኩ፡፡ ከኒኮል ጋር ፍቅር ይዘሀል?» አልኩት
«ፍቅር አይደለም፡፡ መዋደድና መግባባት ነው:: ጠባይዋ በጣም
ይስማማኛል። እኔ እንዳየኸኝ ነኝ፡፡ መሯሯጥ መንቀዥቀዥ አበዛለሁ፡፡ እሷ ግን ረጋ ያለች ዝምተኛ ልጅ ናት፡፡ እና ከሷ ጋር ስሆን ሰላም ይሰማኛል፡፡ ታውቃለህ፤ ገንዘብ የሚሏት አይኗን እንኳ ካየሁ
አመት ሊሆነኝ ነው:: ኒኮልን ካወቅኳት ጀምሮ፣ ከሀበሾቹ ጋር
ካልበላሁ ወይም ከነሱ ጋር ሲኒማ ካልገባሁ በቀር፣ እሷ ናት የምታበላኝ፣ ካፌ የምትወስደኝ፣ ሲኒማ የምታስገባኝ፣ መፅሀፍት የ ምትገዛልኝ። ታዲያ ይህን ሁሉ ስታረግልኝ በጭራሽ አይከብደኝም፡፡ ግሩም
ልጅ ናት እልሀለሁ፡፡»
ከትንሽ ፀጥታ በኋላ፣ ፈገግ ብሎ፣ «ደሞ ሽጋ ልጅ ናት። ከሩቅ
አያስታውቅም እንጂ ብዙ ውበት ተሰጥቷታል። የብቻዋ የሆነ ልዩ
ውበት አላት
«እኔ በአንዲት ሴት መርጋት አልወድም፡፡ አይሆንልኝም።
ካንዲት ሴት ጋር ቢበዛ ሁለት ወር መቆየት ብችል ነው:: ቶሎ
ይሰለቹኛል፡፡ ኒኮል ግን አትሰለችም፡፡ በጭራሽ አትሰለችም፡፡ አሁንማ
መዞሩን ትቼ በሷ ረግቻለሁ፡፡»
«ለምን?»
«እኔ እንጃ። እሷን ከማወቄ በፊት ከመጠን በላይ ዞርኩ መሰለኝ፡፡ ሳይታወቀኝ መዞር ሰልችቶኝ ኖሯል። እና አንዲት
የማትሰለች ሲያጋጥመኝ ጊዜ፣ እፎይ አልኩና አረፍኩ ታድያ' ኮ በአስተሳሰብ ጨርሶ አንስማማም፡፡ እሷ በጦርነት
አታምንም፡፡ እንጂ ከአሜሪካኖቹ የማታንስ ካፒታሊስት ነች።
አንዳንዴ ስንከራከር እስከ ሌሊቱ ዘጠኝ አስር ሰእት እንቆይና፣
እቺን ያህል እንኳ ሳንስማማ መብራቱን አጥፍተን እንተቃቀፋለን። እና ይገርመኛል። ክርክራችን የከረረውን ያህል መተቃቀፋችን ይጠብቃል
ቢራ እንድጋብዝህና እንድታጫውተኝ ብዬ ወደዚህ ስመጣ፣ እሷ ከቤቴ ወደ ቤቷ በኩል ስትሄድ አየኋት
«አለፍኳት፡፡ ግን ሀሳቤ ሊያልፋት አልቻለም። እሷ ሳታየኝ ተከተልኳት:: ነጭ ሸሚዝና በጣም አጭር የሆነ በጣም ጥብቅ ያለ
ቡና ኣይነት ጉርድ ለብሳለች። የጉልበቷ መታጠፊያ ራቁቱን
ይታያል፡፡ ልስመው ልልሰው ፈለግኩ። ስትራመድ ዳሌዋ ይወዛወዛል፡ በጉርዱ ስር የሙታንቲዋ ቅርፅ ይታያል። ቂጧ ከፍ ዝቅ ሲል ያስታውቃል። እዚያ ውስጥ የንግዲህ ያ ግሩም እምስ አለ። ይኸኔ በሙቀቱ ትንሽ ረጠብ ብሏል፣ ገፋ ቢያደርጉት ያሟልጫል። አንጎሌ ሳልፈቅድለት ይህን እያሰስ፣ ቁላዪ ተገትሮ እንዳያዋርደኝ እጀን ኪሴ ከትቼ ተከተልኳት። ላልከተላት እንዴት እችላለሁ?
ቤቷ ገባች፡፡ እንድ አምስት ረጃጅም ደቂቃ ቆይቼ፣ እንኳክቼ
ገባሁ
«አትምጣ አላልኩህም ነበር?' አለችኝ፡፡ ድምፅዋ እንድት
ልዝብ እንደሆነ አስተውለሀል? አይኗ ንፁህ ውሀ አረንጓዴ መሆኑን
ተገንዝበሀል? አይኗ ውስጥ ያለው ሀዘን አይማርከሀም?»
« አይዞሽ ምንም አላረግሽም። ተስፋ ቆርጫለሁ አልኳት፡፡
ደስ ያላት መሰለች። ቁጭ በል ቡና ላፍላልሀ አለችኝ።ቡናውን ልትጥድ ወጥ ቤት ስትሄድ በሩን ቆለፍኩት
ቡናውን ከጠጣን በኋላ፣ ቆማ ሳለ ድንገት ከኋላዋ አቀፍኳትና
አንገቷን እየሳምኩ በቆመ ቁላዬ እየተሻሸኋት ጡቶቿን በእጆቼ
መዳበስ ጀመርኩ፡፡ ልታመልጥ ሞከረች። አልቻለችም፡፡ ይልቁንስ
የቂጧ መወዛወዝ የባሰውን አቆመብኝ፡፡ በግድ ፊቷን ወደኔ ጠመዘዝኩና ከንፈሯን ጎረስኩት። አፏ ሲስመኝ ተሰማኝ፡፡ ቀስ አድርጌ አርኳትና በስነ ስርኣት አቅፌ እየሳምኩ፣ ሸሚዟንና ጉርሴን አስወለቅኳት። የውስጥ ቀሚስ አልለበሰችም። ተሸክሜ አልጋው ላይ አጋደምኳትና እየሳምኳት ልብሴን አወለቅኩ። ጡት መያዣዋንም ሙታንታዋንም አስወለቅኩና ታድያ፤ በቀጥታ እንደመክተት፣
ሁለመናዋን አስማት ጀመር። እያገላበጥኩ ከእግር እስከ ራሷ እስማት ጀመር። አይገርምም? እንደዚያ ስንገበገብ ሰንብቼ፣ አሁንም አንደ መብዳት እስማታለሁ። ግን በኋላ ስታስበው ያሳፍራል። ያልሳምኳት ቦታ የለም'ኮ፡፡ ግን እውነት መናገር ይሻላል፣ እሷም ያልሳመችኝ
ቦታ የለም፡፡ ስድ ባለጌ ናት ብዬህ የለ? የባለጌ መጨረሻ ናት። ለካ
እኔም ዋና ባለጌ ነኝ። ገና ዛሬ ገባኝ፡፡ ብቻ ምን ልበልህ
ያልሰራነው ብልግና የለም። ኒኮልን ሳላውቃት በፊት መብዳት
ማለት ቁላን እምስ ውስጥ መክተት ይመስለኝ ነበር፡፡ ለካስ ነገርየው ሌላ ኖሯል።አየህ፣ በዚያን ጊዜ ኒኮል ሁለመናህን ቁላ
ታደርገዋለች። እና እምሷን ብቻ ሳይሆን፣ ሁለመናዋን ትበዳታለሁ
አይ ሴት!
በመጨረሻ ያቃሰትነው ባቡር መንገድ ድረስ ሳይሰማ አይቀርም። ስናበቃ የሞትኩ መሰለኝ፡፡ እላይዋ ላይ እንዳለሁ አይኔን ዘጋሁ፡፡ ታድያ ደረቷና ሆዷ በኃይል ሲንቀጠቀጥ አይኔን ከፈትኩት አየኋት። እምባዋ ይወርዳል
«ምነው ምን ሆንሽ?» አልኳት
«እየተንሰቀሰቀች 'ሂድልኝ እባክህ ሂድልኝ' ማለት ብቻ ሆነ።
ጨርሶ ግራ ገባኝ። እየተንሰቀሰቀች የምትፈልገውን አገኘህ፡፡ አሁን ደሞ አትሄድልኝም? አለችኝ። ህሊናዬ በጣም ይቆረቁረኝ ጀመር፡፡ ልብሴን ለበስኩና ቆምኩ። መሄድ አቃተኝ። እሷ ራቁቷን እንዳለች በሆዷ ተኝታ ራሷን ትራሱ ላይ ደፍታ እያለቀሰች አሁንም ሂድልኝ ሂድልኝ። እባክህ ሂድልኝ አለችኝ። በሩን ከፍቼ ወጣሁና ዘጋሁት፡፡ወዲህ ስመጣ መኪና ሊድጠኝ ነበር። ለትንሽ እግዜር አወጣኝ
«ታዲያ የሚገርመኝ ምን መሰለህ? ወዳንተ ስመጣ ሳለ፣ ስለሷ እያሰብኩ፡ ስለበደልኳት ከልቤ እያዘንኩ፣ እዚያ ትራሷ ላይ ተደፍታ ያለቀሰችው ሆዴን እየበላኝ፣ እሷ እያለቀሰች ቂጧ ሲንቀጠቀጥ እንዴት ቆንጆ እንደነበረ አስታወስኩና ቆመብኝ
«ከንግዲህ እንደማታስጠጋኝ እርግጠኛ ነኝ፡፡ እኔ ደሞ ያለሷ
ሌላ ሴት ማቀፍ የምችል አይመስለኝም። እና ግራ ገብቶኛል፡፡ ጨንቆኛል። እንዲህ አርጎ እምስ ገዝቶህ ያውቃል?» ...
ሚቀጥለው እሁድ ባህራም ማመን የሚያስቸግር ነገር
ልንገርህ» አለኝ «ሉልሰገድ ኒኮልን ሊተኛት ሞከረ»
«ውሽትክን ነው!» አልኩት
እኔም ለጊዜው ማመን አቃተኝ። ግን ኒኮል አትዋሽም፡፡
ለማንም ብትዋሽ ለኔ አትዋሽም፡፡ ብዙ ብዙ ተለማመጣት፡፡ እምቢ
አለችው::»
«ምን ነካው ባክህን?»
«እሱኮ ነው የሚገርምህ:: ሁላችሁንም አደራ፣ ኒኮልን
ብቸኝነት እንዳይሰማት፣ ብያችሁ ሄድኩ። ከሀበሾቹ ሁሉ ሉልሰገድን
ነው የምወደው ብላኝ ስለነበረ፡ በተለይ እሱን አደራ አልኩት፡፡
ታድያ እሱ ሆዬ፣ ገና ዘወር ከማለቴ ሊስራት ማዘጋጀት! ንዴቱ
እንደ ቢላ እዚህ ጋ ያርደኛል፣ ይዘለዝልኛል» አለ ሆዱን እየነካ።
ከዚህ በፊት የዋለልኝ ውለታ ባይገታኝ ኖሮ፣ አሁን ሄጄ ኣሩን
ባበላው እንዴት ደስ ባለኝ!»
«አሁን እንዴት ልታረግ ነው?
«ምንም አላረግም። እንዲያውም ማወቄን አላሳየውም፡፡ ልክ
ምንም ነገር እንዳልጠረጠርኩ መሆን አለብኝ፡፡ አየህ፣ ምንም ቢሆን ውለታውን ልረሳው አልችልም፡፡ ብቻ ያሳዝናል። በጣም ያሳዝናል፡፡
ዝም ብሎ ሲያስብ ከቆየ በኋላ «እኔ ራሴ አንድ ነገር ለማድረግ
ብፈልግም አልችልም» አለ ምክንያቱም ኒኮል ይህን የነገረችኝ፡ ምንም ቢሆን ምንም፣ ስለዚህ ጉዳይ አንዳች እርምጃ እንዳልወስድ ካስማለችኝ በኋላ ነው። እንዲያውም ጓደኞችህ ጥቂት ናቸው፡፡እነዚሁኑ በኔ ምክንያት እንድትጣላቸው አልፈልግም አለችኝ።
እቺ ኒኮል እንዴት ያለች ሴት ነች! ውስጡን አደነቅኳት ባህራምን ልጠይቅህ እያልኩ፡፡ ከኒኮል ጋር ፍቅር ይዘሀል?» አልኩት
«ፍቅር አይደለም፡፡ መዋደድና መግባባት ነው:: ጠባይዋ በጣም
ይስማማኛል። እኔ እንዳየኸኝ ነኝ፡፡ መሯሯጥ መንቀዥቀዥ አበዛለሁ፡፡ እሷ ግን ረጋ ያለች ዝምተኛ ልጅ ናት፡፡ እና ከሷ ጋር ስሆን ሰላም ይሰማኛል፡፡ ታውቃለህ፤ ገንዘብ የሚሏት አይኗን እንኳ ካየሁ
አመት ሊሆነኝ ነው:: ኒኮልን ካወቅኳት ጀምሮ፣ ከሀበሾቹ ጋር
ካልበላሁ ወይም ከነሱ ጋር ሲኒማ ካልገባሁ በቀር፣ እሷ ናት የምታበላኝ፣ ካፌ የምትወስደኝ፣ ሲኒማ የምታስገባኝ፣ መፅሀፍት የ ምትገዛልኝ። ታዲያ ይህን ሁሉ ስታረግልኝ በጭራሽ አይከብደኝም፡፡ ግሩም
ልጅ ናት እልሀለሁ፡፡»
ከትንሽ ፀጥታ በኋላ፣ ፈገግ ብሎ፣ «ደሞ ሽጋ ልጅ ናት። ከሩቅ
አያስታውቅም እንጂ ብዙ ውበት ተሰጥቷታል። የብቻዋ የሆነ ልዩ
ውበት አላት
«እኔ በአንዲት ሴት መርጋት አልወድም፡፡ አይሆንልኝም።
ካንዲት ሴት ጋር ቢበዛ ሁለት ወር መቆየት ብችል ነው:: ቶሎ
ይሰለቹኛል፡፡ ኒኮል ግን አትሰለችም፡፡ በጭራሽ አትሰለችም፡፡ አሁንማ
መዞሩን ትቼ በሷ ረግቻለሁ፡፡»
«ለምን?»
«እኔ እንጃ። እሷን ከማወቄ በፊት ከመጠን በላይ ዞርኩ መሰለኝ፡፡ ሳይታወቀኝ መዞር ሰልችቶኝ ኖሯል። እና አንዲት
የማትሰለች ሲያጋጥመኝ ጊዜ፣ እፎይ አልኩና አረፍኩ ታድያ' ኮ በአስተሳሰብ ጨርሶ አንስማማም፡፡ እሷ በጦርነት
አታምንም፡፡ እንጂ ከአሜሪካኖቹ የማታንስ ካፒታሊስት ነች።
አንዳንዴ ስንከራከር እስከ ሌሊቱ ዘጠኝ አስር ሰእት እንቆይና፣
እቺን ያህል እንኳ ሳንስማማ መብራቱን አጥፍተን እንተቃቀፋለን። እና ይገርመኛል። ክርክራችን የከረረውን ያህል መተቃቀፋችን ይጠብቃል
👍33
«አንድ ሌሊት እንደዚህ ስንከራከር ቆይተን መብራቱን አጥፍቼ
በደንብ ካቀፍኳት በኋላ ይኸውልሽ፣ አሁን እኔ አንቺን እንደ
ምበዳሽ፣ ኮሙኒዝም ደሞ ካፒታሊዝምን ይበዳዋል ስላት ጊዜ፣ ስቃ ልትሞት! እኔም እሷ ስትስቅ ጊዜ የተናገርኩት በሀይል ኮሚክ ሆኖ ታየኝና ሆዴን እስኪያመኝ ሳቅኩ ሳቁ ሲበዛብን መባዳቱን አቋረጥነው። ከዚያ በኋላ ለአንድ ሁለት ወር ያህል፣ በተቃቀፍን ቁጥር ሳቃችን ይመጣል።
«እኔ ፍቅር የያዘህ መስሎ ነው የሚሰማኝ» ስለው ሳቀብኝ
«የሴት ፍቅር ሊይዘኝ አይችልም፡፡ የኢራን ፍቅር ይዞኛል።»
ፊቱ ድንገት እየጠቆረ «ኢራንን ከሻህና ከጋንግስተሮቹ እጅ
እስካላስፈታት ድረስ፣ አሜሪካኖቹን ከኢራን እስካባርራቸው ድረስ፣ ያ
ጊዜ እስኪመጣ ድረስ ልቤ ውስጥ ለሴት ፍቅር ሊኖር አይችልም፡፡ አልፈቅድለትም!» አለ
አመንኩት፡፡ ግን አንድ ነገር አስታወስኩ፡፡ እነሉልሰገድን
ሲወያያቸው፣ በይሩት ሆኜ ያስሚን ከምትባል ልጅ ጋር ፍቅር
ይዞኝ፣ ዘመዶቿ ሊያስገድሉኝ ሲሉ ጊዜ ነው የሸሽሁት። እኔ እንኳ
አልሸሽም ብዬ ነበር፣ እሷ እያለቀሰች ለመነችኝ፡፡ ሂድልኝ፣
ከምቀብርህ ባጣህ ይሻለኛል፣ አለችኝ። ሸሽቼ ወዲህ ወደ ኤክስ
መጣሁ፣ ብሎ ነግሯቸው ነበር፡፡ ለምን ነገራቸው ይሆን?)
"ኒኮልስ ፍቅር የያዛት አይመስልህም?» አልኩት፡፡
«አይመስለኝም።አይናፋርና ዝምተኛ ስለሆነች፣ የኔ መንቀዥቀዥ መቀላጠፍ እንደ መጠለያ ያገለግላታል። ጠባዬም
ይስማማታል። እንጂ ፍቅር አልያዛትም፡፡»....
💫ይቀጥላል💫
በደንብ ካቀፍኳት በኋላ ይኸውልሽ፣ አሁን እኔ አንቺን እንደ
ምበዳሽ፣ ኮሙኒዝም ደሞ ካፒታሊዝምን ይበዳዋል ስላት ጊዜ፣ ስቃ ልትሞት! እኔም እሷ ስትስቅ ጊዜ የተናገርኩት በሀይል ኮሚክ ሆኖ ታየኝና ሆዴን እስኪያመኝ ሳቅኩ ሳቁ ሲበዛብን መባዳቱን አቋረጥነው። ከዚያ በኋላ ለአንድ ሁለት ወር ያህል፣ በተቃቀፍን ቁጥር ሳቃችን ይመጣል።
«እኔ ፍቅር የያዘህ መስሎ ነው የሚሰማኝ» ስለው ሳቀብኝ
«የሴት ፍቅር ሊይዘኝ አይችልም፡፡ የኢራን ፍቅር ይዞኛል።»
ፊቱ ድንገት እየጠቆረ «ኢራንን ከሻህና ከጋንግስተሮቹ እጅ
እስካላስፈታት ድረስ፣ አሜሪካኖቹን ከኢራን እስካባርራቸው ድረስ፣ ያ
ጊዜ እስኪመጣ ድረስ ልቤ ውስጥ ለሴት ፍቅር ሊኖር አይችልም፡፡ አልፈቅድለትም!» አለ
አመንኩት፡፡ ግን አንድ ነገር አስታወስኩ፡፡ እነሉልሰገድን
ሲወያያቸው፣ በይሩት ሆኜ ያስሚን ከምትባል ልጅ ጋር ፍቅር
ይዞኝ፣ ዘመዶቿ ሊያስገድሉኝ ሲሉ ጊዜ ነው የሸሽሁት። እኔ እንኳ
አልሸሽም ብዬ ነበር፣ እሷ እያለቀሰች ለመነችኝ፡፡ ሂድልኝ፣
ከምቀብርህ ባጣህ ይሻለኛል፣ አለችኝ። ሸሽቼ ወዲህ ወደ ኤክስ
መጣሁ፣ ብሎ ነግሯቸው ነበር፡፡ ለምን ነገራቸው ይሆን?)
"ኒኮልስ ፍቅር የያዛት አይመስልህም?» አልኩት፡፡
«አይመስለኝም።አይናፋርና ዝምተኛ ስለሆነች፣ የኔ መንቀዥቀዥ መቀላጠፍ እንደ መጠለያ ያገለግላታል። ጠባዬም
ይስማማታል። እንጂ ፍቅር አልያዛትም፡፡»....
💫ይቀጥላል💫
👍14👏1
#አንዲት_መርፌ_ስንቱን_ቀዳዳ #ትስፋው
፡
፡
#ሁለት
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
....የዜድ ፊት ቲማቲም እንደመሰለ እንኳን አልታዘበም አውቃለሁ ስሜ በክፉ ሲነሳ ፊቷ እንዴት እንደሚቀየር እንግዲህ ይሄ ልጅ…ከባለቤቷ የበለጠ አውቃለሁ ብሎ ቡዳ ሲሆን ምን ይባላል? እህታችንን ሲል “ማን ቢወልድ ማን” ትላለች ዙቤይዳ በሆዷ፤ እኔና ዜድ ነቢል ዙቤይዳን እንደሚከጅላት ጠንቅቀን እናውቃለን። እንደውም አንዴ አፍ አውጥቶ ጠይቋታል። አሁን አፉን ሞልቶ እህታችን ሲል አያፍርም ?! እንደውም እዛ ሱቅ ተኮራምቼ ስውል አንዳንዴ ዙቤይዳ እጄን ይዛ ወስዳ “ሻይ ቡና እንበል” ካላለችኝ እግሬን አላነሳም። እንኳን ጫት ቤት ልዞር። እንደው አንዳንዱ ሰው እህ…ብለው ከሰሙት የሚናገረውን አያውቀውም። የነቢል ዘመቻ እንኳን ያው “የገበያ ግርግር ለሌባ ያመቻል”
እንደሚሉት ነው ።
ዙቤይዳን ያወቅኳት እዚህ ቄራ አካባቢ ከቡልጋሪያ ከፍ ብሎ የከባድ መኪና እቃ መለዋወጫ ሱቅ ውስጥ በሻጭነት ተቀጥሬ ስሠራ ነበር። ሱቃቸው ከምሠራበት ሱቅ ጎን ሲሆን ሱቆቻችን የድንጋይ ቤቶች ስለነበሩ ይቀዘቅዛሉ። ጧት ወንበር ውጭጋ እናወጣና ፀሐይ እንሞቃለን። እነዙቤይዳ ሱቅ
ስር ላይ የአንድ ትልቅ ሕንፃ ጥላ ስለሚያርፍ ፀሐይ ፍለጋ እኔ ወደምሠራበት ሱቅ በር ጠጋ ብላ
ነበር የምትቀመጠው። እኔም ወንበር አወጣላትና ጎን ለጎን ተቀምጠን ፀሐያችንን እየኮመኮምን እናወራለን…።
አንዳንዴ እህቷም አብራን ትኖራለች። ብዙ ጊዜ ግን ብቻችንን ነን። ይሄ ቅርርብ ስቦ ስቦ ስጋችን
ፀሐይ፣ ነፍሶቻችንም ፍቅር ይሞቁ ጀመረ። አንድ ቀን ዙቤይዳ ከመሬት ተነስታ፣ “ይሄ ፀሐይ ሱስ
ሆነብኝ” አለችኝ ያዝ እንግዲህ ! በኋላ ፍቅራችን ከለየለት በኋላ “አንተን ማየት ሱስ ሆነብኝ ማለቴ
ነበር፤ የማይገባህ ሆንክ እንጂ” ብላ አስቃኛለች። እሷም ስለማይገባት እንጂ እኔም ሱስ ሆናብኝ ነበር። ዙቤይዳ ከቤት ወጥታ የማታውቅ ውብ ልጅ ነበረች። ፀሐይ ሲነካት ታብረቀርቃለች፣ ቆዳዋ ወርቃማ ነው። አላፊ አግዳሚው ባፍጢሙ እስኪደፋ አንገቱን ጠምዝዞ የሚመለከታት ልጅ ነበረች።
እንደው ስለወደድኳት ሳይሆን ዙቤይዳ ከቤተሰቦቿ አንደኛ ቆንጆ ነበረች መመኪያቸው የቤተሰቡ
መመኪያ !ታዲያ ይችን ልጅ ይዤ ነው ሁልጊዜ ሱቃችንን ዘጋግተን በአፍሪካ ኅብረት መንገድ ክንዴን
ተደግፋ በፍቅር የምንንሳፈፈው አቤት ያንን መንገድ ስንወደው!
አባቷ ጋሽ ጀማል ታዲያ መከረውም ዘክረውም በዘመድ አዝማድ ልጃቸውን አስመክረውም አልሆን ሲላቸው ረጋ ብለው ሲያስቡ ቆዩና፣
“ዙቤይዳ!” አሏትልጃቸውን።
“አቤት አባባ!”
“እስቲ ልጁን ጥሪውና እንየው” አሉ። ወንድምና እህቶቿ ተበሳጩ።
“እንዴት አንድ ዱርዬ ቤት ድረስ ይምጣና ላናግር ይላሉ አባባ” አሏቸው።
“እንኳን ፊት ሰጥተውት ልጁ አይናውጣ ነገር ነው አባባ” አለች የዙቤይዳ እህት… ሚሊየን ጊዜ ስለ አይናፋርነቴ ነግራኛለች በፊት ፀሐይ ስንሞቅ ዛሬ ተጣላንና ግዴለም)።
“ቢሆንስ እንየው ማለት ምን ጉዳት አለው? እኔም እናታችሁም እናናግረውና የምንወስነውን
እንወስናለን” ብለው ቆጣ አሉ። ልጆቹም ደንገጥ ብለው ዝም አሉ
“ግን አባባ እስከዛሬ እንዴት አላወቁትም፣ቄራ ሱቃችን ጎን ተቀጥሮ የሚሠራው ልጅ እኮ ነው።” አለች ዘምዘም የምትባለው ሁለተኛዋ ልጅ።
ጋሽ ጀማል አሰቡ አሰቡና፣ “አሃ ይሄ ቀይ መኪና የሚይዘው ልጅነው ?” ብለው ጠየቁ (ቀይ መኪና የሚይዘው አሠሪዬ ነው)።
“ኧረ አባባ እሱ እንኳን መኪና ሊይዝ ለእግሩም ደህና ጫማ የለውም፤ የሆነ አንጀት የራቀው ላንጌሳ ነገር ነው” አለች ዘሐራ።
“አንች እንዲህ አይባልም… ዱኒያ ተአላህ ዘንዳ ነው። የምን ትዕቢት ነው” አሉ የዙቤይዳ እናት በቁጣ።
ዘሐራ ደንግጣ ዝም አለች። ይች ጉረኛ! የዘሐራ ጉራ ልክ የለውም፣ ትዕቢቷም በጓደኞቿ ሁሉ የታወቀ
ነው። ስለ ሁሉም ነገር ከእኔ በላይ አዋቂ የለም የምትል ልጅ ነበረች። እኔንማ ጥምድ አድርጋ ነው
የያዘችኝ። ሴት ልጅ ጉረኛ ስትሆን እንዴት ያስጠላል?! ባይሆን ኩሩ ስትሆን ይሻላል።
የሆነ ሆኖ የዙቤይዳ አባት ሊያናግሩኝ ወስነው እንድጠራ አዘዙ፡፡ ዙቤይዳም ጠራችኝ። አባቷ ሊያምኑ መንገድ መጀመራቸውን ገምታ ነበር። ታዲያ ዜድዬ ጋር ተገናኝተን ወደ ቤታቸው መንገድ ስንጀምር ቀድማ መከረችኝ፣
“አብርሽ!”
“ወይ ዬዜድ!”
“አይዞህ...ቤት ስትገባ ጫማህን አውልቅ እሺ ?”
"እሺ”
“ደግሞ ማስቲካ በአፍህ እንዳትይዝ፤ አባባ ማስቲካ የሚያላምጥ ሰው አይወዱም።”
"እሺ” ብዬ በአፌ የያዝኩትን ማስቲካ ልተፋው ስል፣
“ማን አሁን አለህ? ቤት ስትደርስ ነው ያልኩህ” አለችና ሳቀች። እኔ አልሳቅኩም፣ተጨናንቄ ነበር።
ማስቲካዬን ወደ አፌ መልሼ ምክሯን ማድመጥ ጀመርኩ።
“ደግሞ አብርሽዬ ብዙ እንዳታወራ፣ በእኔ ለምደህ እንዳትቀባጥር የኔ ማር" ፈገግ አለች፤ “እ…ሌላው ነገር…አዎ ነገር ለማለሳለስ ብለህ አንድም ነገር እንዳትዋሽ። የሆነውን የተሰማህን ነገር ብቻ ሃቋን ተናገር።”
"ሃቋን ”
“አዎ ሃቋን ! በተረፈ በጣም ስለምኮራብህና ምንም ነገር ቢፈጠር እኔ ስለማፈቅርህ እንዳትፈራ የኔ ቆንጆ፤ እሺ አብርሽዬ…”
“እሺ…”
"ሂሂሂሂሂሂሂሂሂሂሂሂ ... ውይ እሺ እሺ ስትል አሳዘንከኝኮ የኔ ሚስኪን "ሂሂሂሂ” አለችና ጉንጬን
ግጥም አድርጋ ሳመችኝ። በዙቤይዳ ሙጥቅላ መኪና ወደ ቤታቸው መንገድ ጀመርን። በቃ ልቤን በድፍረት ሞልታ ሳሎናቸው ውስጥ ወደ ቆመው ችሎት ላከችኝ። ቤታቸው ስደርስ ተንሸራታቹ በር እንደባቡር እየተጎተተ ተከፈተ። የመቃብሬ ድንጋይ የተከፈተ ነበር የመሰለኝ ልቤ ይፈራገጣል።
ዙቤይዳ ወደ ግቢው ከመግባታችን በፊት በእጇ እጄን ጭምቅ አድርጋ ለቀቀችኝ። የዜድ እጅ አፍ ሆኖ ተናገረ፣ የእኔ እጅ ጆሮ ሆኖ አደመጠው።
የተናገረችው ሃቅ ነበር !!
ወደ ግቢው ስገባ ደነገጥኩ። እንዲህ ያምራል ብዬ አላሰብኩም ነበር ጀነት ! እንዴት ደስ ይላል።
እዚህ ግቢ አድጎ እንዴት ሰላማዊ አለመሆን ይቻላል። ዘሐራ ሌላ ቦታ መሆን አለበት ያደገችው እች
ነገረኛ። አሁን ትኖር ይሆን ?
የሳሎኑ በር ሲከፈት አስፈሪው ምንጣፍ አዳራሽ ከሚያክል በር ጋር ጠበቀኝ። እናትና አባቷ በግራ
በኩል ከዛም በፊት ከዛም በኋላ አይቼው የማላውቀው አረቢያን መጅሊስላይ ተቀምጠዋል። አረቢያን መጅሊስ ማለት እግር የሌለው ሶፋ ማለት ነው።
ጫማዬን በር ላይ ላወልቅ ሳጎነብስ በአፍጢሜ ልደፋ ነበር። ፍርሐት ከኋላ ገፍቶኝ ሳይሆን አይቀርም..ሳላስነቃ ራሴን ተቆጣጥሬ ጫማዬን አወለቅኩ። ለዚሁ ፕሮግራም የገዛሁት ነጭ ካልሲ እንደበረዶ።ተንቦገቦገ ኡፍፍፍፍፍፍ ፈርቼ ነበር፣በጣም ፈርቼ ነበር!
በዙቤይዳ መሪነት ኳስ ሜዳ በሚያክለው ምቹ ምንጣፍ ላይ እየተራመድኩ አባትና እናቷፊት ቆምኩ። (የቁርጥ ገን ) በፈገግታ ተቀበሉኝ። በአክብሮት ጎንበስ ብዬ በሁለት እጄ አባቷን ጨበጥኳቸው::
እሳቸው ግን የቀኝ እጄን መዳፍ ወደ ራሳቸው ሳብ አድርገው አይበሉባዬን ሳሙኝና እንደተጨባበጥን የእሳቸውን መልሰው ወደኔ አስጠጉ፣ እጃቸውን ሳምኩ፣ መልሰው ሳሙኝ፣ መልሼ ሳምኳቸው
፡
፡
#ሁለት
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
....የዜድ ፊት ቲማቲም እንደመሰለ እንኳን አልታዘበም አውቃለሁ ስሜ በክፉ ሲነሳ ፊቷ እንዴት እንደሚቀየር እንግዲህ ይሄ ልጅ…ከባለቤቷ የበለጠ አውቃለሁ ብሎ ቡዳ ሲሆን ምን ይባላል? እህታችንን ሲል “ማን ቢወልድ ማን” ትላለች ዙቤይዳ በሆዷ፤ እኔና ዜድ ነቢል ዙቤይዳን እንደሚከጅላት ጠንቅቀን እናውቃለን። እንደውም አንዴ አፍ አውጥቶ ጠይቋታል። አሁን አፉን ሞልቶ እህታችን ሲል አያፍርም ?! እንደውም እዛ ሱቅ ተኮራምቼ ስውል አንዳንዴ ዙቤይዳ እጄን ይዛ ወስዳ “ሻይ ቡና እንበል” ካላለችኝ እግሬን አላነሳም። እንኳን ጫት ቤት ልዞር። እንደው አንዳንዱ ሰው እህ…ብለው ከሰሙት የሚናገረውን አያውቀውም። የነቢል ዘመቻ እንኳን ያው “የገበያ ግርግር ለሌባ ያመቻል”
እንደሚሉት ነው ።
ዙቤይዳን ያወቅኳት እዚህ ቄራ አካባቢ ከቡልጋሪያ ከፍ ብሎ የከባድ መኪና እቃ መለዋወጫ ሱቅ ውስጥ በሻጭነት ተቀጥሬ ስሠራ ነበር። ሱቃቸው ከምሠራበት ሱቅ ጎን ሲሆን ሱቆቻችን የድንጋይ ቤቶች ስለነበሩ ይቀዘቅዛሉ። ጧት ወንበር ውጭጋ እናወጣና ፀሐይ እንሞቃለን። እነዙቤይዳ ሱቅ
ስር ላይ የአንድ ትልቅ ሕንፃ ጥላ ስለሚያርፍ ፀሐይ ፍለጋ እኔ ወደምሠራበት ሱቅ በር ጠጋ ብላ
ነበር የምትቀመጠው። እኔም ወንበር አወጣላትና ጎን ለጎን ተቀምጠን ፀሐያችንን እየኮመኮምን እናወራለን…።
አንዳንዴ እህቷም አብራን ትኖራለች። ብዙ ጊዜ ግን ብቻችንን ነን። ይሄ ቅርርብ ስቦ ስቦ ስጋችን
ፀሐይ፣ ነፍሶቻችንም ፍቅር ይሞቁ ጀመረ። አንድ ቀን ዙቤይዳ ከመሬት ተነስታ፣ “ይሄ ፀሐይ ሱስ
ሆነብኝ” አለችኝ ያዝ እንግዲህ ! በኋላ ፍቅራችን ከለየለት በኋላ “አንተን ማየት ሱስ ሆነብኝ ማለቴ
ነበር፤ የማይገባህ ሆንክ እንጂ” ብላ አስቃኛለች። እሷም ስለማይገባት እንጂ እኔም ሱስ ሆናብኝ ነበር። ዙቤይዳ ከቤት ወጥታ የማታውቅ ውብ ልጅ ነበረች። ፀሐይ ሲነካት ታብረቀርቃለች፣ ቆዳዋ ወርቃማ ነው። አላፊ አግዳሚው ባፍጢሙ እስኪደፋ አንገቱን ጠምዝዞ የሚመለከታት ልጅ ነበረች።
እንደው ስለወደድኳት ሳይሆን ዙቤይዳ ከቤተሰቦቿ አንደኛ ቆንጆ ነበረች መመኪያቸው የቤተሰቡ
መመኪያ !ታዲያ ይችን ልጅ ይዤ ነው ሁልጊዜ ሱቃችንን ዘጋግተን በአፍሪካ ኅብረት መንገድ ክንዴን
ተደግፋ በፍቅር የምንንሳፈፈው አቤት ያንን መንገድ ስንወደው!
አባቷ ጋሽ ጀማል ታዲያ መከረውም ዘክረውም በዘመድ አዝማድ ልጃቸውን አስመክረውም አልሆን ሲላቸው ረጋ ብለው ሲያስቡ ቆዩና፣
“ዙቤይዳ!” አሏትልጃቸውን።
“አቤት አባባ!”
“እስቲ ልጁን ጥሪውና እንየው” አሉ። ወንድምና እህቶቿ ተበሳጩ።
“እንዴት አንድ ዱርዬ ቤት ድረስ ይምጣና ላናግር ይላሉ አባባ” አሏቸው።
“እንኳን ፊት ሰጥተውት ልጁ አይናውጣ ነገር ነው አባባ” አለች የዙቤይዳ እህት… ሚሊየን ጊዜ ስለ አይናፋርነቴ ነግራኛለች በፊት ፀሐይ ስንሞቅ ዛሬ ተጣላንና ግዴለም)።
“ቢሆንስ እንየው ማለት ምን ጉዳት አለው? እኔም እናታችሁም እናናግረውና የምንወስነውን
እንወስናለን” ብለው ቆጣ አሉ። ልጆቹም ደንገጥ ብለው ዝም አሉ
“ግን አባባ እስከዛሬ እንዴት አላወቁትም፣ቄራ ሱቃችን ጎን ተቀጥሮ የሚሠራው ልጅ እኮ ነው።” አለች ዘምዘም የምትባለው ሁለተኛዋ ልጅ።
ጋሽ ጀማል አሰቡ አሰቡና፣ “አሃ ይሄ ቀይ መኪና የሚይዘው ልጅነው ?” ብለው ጠየቁ (ቀይ መኪና የሚይዘው አሠሪዬ ነው)።
“ኧረ አባባ እሱ እንኳን መኪና ሊይዝ ለእግሩም ደህና ጫማ የለውም፤ የሆነ አንጀት የራቀው ላንጌሳ ነገር ነው” አለች ዘሐራ።
“አንች እንዲህ አይባልም… ዱኒያ ተአላህ ዘንዳ ነው። የምን ትዕቢት ነው” አሉ የዙቤይዳ እናት በቁጣ።
ዘሐራ ደንግጣ ዝም አለች። ይች ጉረኛ! የዘሐራ ጉራ ልክ የለውም፣ ትዕቢቷም በጓደኞቿ ሁሉ የታወቀ
ነው። ስለ ሁሉም ነገር ከእኔ በላይ አዋቂ የለም የምትል ልጅ ነበረች። እኔንማ ጥምድ አድርጋ ነው
የያዘችኝ። ሴት ልጅ ጉረኛ ስትሆን እንዴት ያስጠላል?! ባይሆን ኩሩ ስትሆን ይሻላል።
የሆነ ሆኖ የዙቤይዳ አባት ሊያናግሩኝ ወስነው እንድጠራ አዘዙ፡፡ ዙቤይዳም ጠራችኝ። አባቷ ሊያምኑ መንገድ መጀመራቸውን ገምታ ነበር። ታዲያ ዜድዬ ጋር ተገናኝተን ወደ ቤታቸው መንገድ ስንጀምር ቀድማ መከረችኝ፣
“አብርሽ!”
“ወይ ዬዜድ!”
“አይዞህ...ቤት ስትገባ ጫማህን አውልቅ እሺ ?”
"እሺ”
“ደግሞ ማስቲካ በአፍህ እንዳትይዝ፤ አባባ ማስቲካ የሚያላምጥ ሰው አይወዱም።”
"እሺ” ብዬ በአፌ የያዝኩትን ማስቲካ ልተፋው ስል፣
“ማን አሁን አለህ? ቤት ስትደርስ ነው ያልኩህ” አለችና ሳቀች። እኔ አልሳቅኩም፣ተጨናንቄ ነበር።
ማስቲካዬን ወደ አፌ መልሼ ምክሯን ማድመጥ ጀመርኩ።
“ደግሞ አብርሽዬ ብዙ እንዳታወራ፣ በእኔ ለምደህ እንዳትቀባጥር የኔ ማር" ፈገግ አለች፤ “እ…ሌላው ነገር…አዎ ነገር ለማለሳለስ ብለህ አንድም ነገር እንዳትዋሽ። የሆነውን የተሰማህን ነገር ብቻ ሃቋን ተናገር።”
"ሃቋን ”
“አዎ ሃቋን ! በተረፈ በጣም ስለምኮራብህና ምንም ነገር ቢፈጠር እኔ ስለማፈቅርህ እንዳትፈራ የኔ ቆንጆ፤ እሺ አብርሽዬ…”
“እሺ…”
"ሂሂሂሂሂሂሂሂሂሂሂሂ ... ውይ እሺ እሺ ስትል አሳዘንከኝኮ የኔ ሚስኪን "ሂሂሂሂ” አለችና ጉንጬን
ግጥም አድርጋ ሳመችኝ። በዙቤይዳ ሙጥቅላ መኪና ወደ ቤታቸው መንገድ ጀመርን። በቃ ልቤን በድፍረት ሞልታ ሳሎናቸው ውስጥ ወደ ቆመው ችሎት ላከችኝ። ቤታቸው ስደርስ ተንሸራታቹ በር እንደባቡር እየተጎተተ ተከፈተ። የመቃብሬ ድንጋይ የተከፈተ ነበር የመሰለኝ ልቤ ይፈራገጣል።
ዙቤይዳ ወደ ግቢው ከመግባታችን በፊት በእጇ እጄን ጭምቅ አድርጋ ለቀቀችኝ። የዜድ እጅ አፍ ሆኖ ተናገረ፣ የእኔ እጅ ጆሮ ሆኖ አደመጠው።
የተናገረችው ሃቅ ነበር !!
ወደ ግቢው ስገባ ደነገጥኩ። እንዲህ ያምራል ብዬ አላሰብኩም ነበር ጀነት ! እንዴት ደስ ይላል።
እዚህ ግቢ አድጎ እንዴት ሰላማዊ አለመሆን ይቻላል። ዘሐራ ሌላ ቦታ መሆን አለበት ያደገችው እች
ነገረኛ። አሁን ትኖር ይሆን ?
የሳሎኑ በር ሲከፈት አስፈሪው ምንጣፍ አዳራሽ ከሚያክል በር ጋር ጠበቀኝ። እናትና አባቷ በግራ
በኩል ከዛም በፊት ከዛም በኋላ አይቼው የማላውቀው አረቢያን መጅሊስላይ ተቀምጠዋል። አረቢያን መጅሊስ ማለት እግር የሌለው ሶፋ ማለት ነው።
ጫማዬን በር ላይ ላወልቅ ሳጎነብስ በአፍጢሜ ልደፋ ነበር። ፍርሐት ከኋላ ገፍቶኝ ሳይሆን አይቀርም..ሳላስነቃ ራሴን ተቆጣጥሬ ጫማዬን አወለቅኩ። ለዚሁ ፕሮግራም የገዛሁት ነጭ ካልሲ እንደበረዶ።ተንቦገቦገ ኡፍፍፍፍፍፍ ፈርቼ ነበር፣በጣም ፈርቼ ነበር!
በዙቤይዳ መሪነት ኳስ ሜዳ በሚያክለው ምቹ ምንጣፍ ላይ እየተራመድኩ አባትና እናቷፊት ቆምኩ። (የቁርጥ ገን ) በፈገግታ ተቀበሉኝ። በአክብሮት ጎንበስ ብዬ በሁለት እጄ አባቷን ጨበጥኳቸው::
እሳቸው ግን የቀኝ እጄን መዳፍ ወደ ራሳቸው ሳብ አድርገው አይበሉባዬን ሳሙኝና እንደተጨባበጥን የእሳቸውን መልሰው ወደኔ አስጠጉ፣ እጃቸውን ሳምኩ፣ መልሰው ሳሙኝ፣ መልሼ ሳምኳቸው
👍24❤1🔥1😁1