እንዳቀርብላቹሁ የምትፈልጉት ጥያቄ ካለ ቀድማችሁ አሳውቁኝ …ካለበለዛ ደግሞ እኔ ለማቀርብለት
ጥያቄ የሚመልስልኝን መልስ በቀጣይነት ታነቡታላችሁ….
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
ጥያቄ የሚመልስልኝን መልስ በቀጣይነት ታነቡታላችሁ….
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
#ፍቅርና_በቀል
፡
፡
#ክፍል_አራት
፡
፡
✍ደራሲ፡-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
፡
፡
" አንዳንዴ የሚጠላህ ሰው አንተን ለመፈንከት የወረወረው
ድንጋይ በአጋጣሚ አብጦ ሲያሰቃይህ የኖረ ብጉንጅህ ላይ
ያርፍና ያፈርጥልሀል….ከዛም ዕድሜ ለጠላቴ እያልክ
ከህመምህ ተንፈስ ብለህ ለቀናት ያጣሀውን የሰላም እንቅልፍ ትተኛለህ፡፡"
በማግስቱ በቀጠሮዬ መሰረት ኃይሌን ለማግኘት በተባባልንበት ቦታ ተገኘሁ፡፡ መኖሪያ ቤቱ ነበር የቀጠረኝ፡፡
የግቢውን በር መጥሪያ ስጫን ከ60 አመት በላይ የሆኑ
ሽማግሌ ዘበኛ ከፈቱልኝ… የተንጣለለውን ግቢ ሰንጥቄ
በማለፍ የቤቱን በረንዳ ላይ ወጥቼ የሳሎኑ በራፍ
እንዲከፈትልኝ መጥሪያውን ስጫን ከሽማግሌው የበለጠ
ያረጁና ያጎበደዱ አሮጊት ከፈቱልኝ…. .በሁኔታው በመገረም
ወደ ውስጥ ዘልቄ ገባው፡፡
ስለቤቱ ግዝፈት እና በውስጡ ስላሉት ቁሳቁሶች ዘርዝሬ
ልነግራችሁ አልችልም…በቃ በደፈናው ምንም ያልጎደለው
ሙሉ ቤት ነው ካልኳችሁ ይበቃል…ግን ፀጥ ያለ ነው
እንኳን የሰው ድምፅ የትንኝም ድምፅ የማይሰማበት ውር ውር
የሚል ነገር የሌለበት አስፈሪ ድባብ የተላበሰ ቤት፡፡ኃይሌ
መሀከል ያለው ሶፋ ላይ ሽክ እና ዘና ብሎ ቁጭ ብሏል፡፡
በእንደዚህ አይነት አለባበስ ይጠብቀኛል ብዬ አልጠበቅኩም
ነበር፡፡ እንደወትሮው ሙሉ ሱፍ ልብስ ከነከረባቱ ነው
የለበሰው ፡፡ እቤቱ ውስጥ ስላለ በቢጃማ ወይም ቀለል ባለ
ሌላ አይነት አለባበስ አገኘዋለው ብዬ ነበር፡፡ይሄ ገጠመኝ
ሰውዬው ወደ መኝታውም ሲሄድ ማለቴ አልጋ ላይ ለመተኛት
ሲወጣ እንኳን ከነ ሱፉ ሳይሆን አይቀርም ብዬ እንዳስብ አስገድዶኛል፡፡
ሲጠብቀኝ እንደነበረ ያስታውቅበታል፡፡ከተቀመጠበት ተነስቶ
በክብር ተቀበለኝ፡፡ከፊት ለፊቱ ተቀመጥኩ፡፡
‹‹ሻይ ወይስ ቡና..?››
‹‹ግድ የለም ይቅርብኝ››
‹‹ግድ የለህም አንድን ምረጥ ..ሌላ ቀዝቃዛ ነገር
ከፈለግክም አይጠፋም››
‹‹እሺ ካላስቸገርኩ ውሀ….››
…ሌላ ሰው እንዲያመጣ ያዛል ብዬ ስጠብቅ እራሱ ተነሳና
ሄዶ በማምጣት አቅርቦለልኝ ቀድሞ ወደነበረበት ቦታ ተመለሰ
‹‹እሺ አቶ ኃይሌ..››
‹‹ኃይሌ ብቻ በለኝ››
‹‹እሺ ኃይሌ ያው መቀጠል እንችላለን አይደል..?››
‹‹አዎ… እሷ ምን እንዳላቸ ካስነበብከኝ ቡኃላ መቀጠል
እንችላለን››አለኝ፡፡
እንደዚህ እንደሚለኝ ቀድሞም ጠርጥሬ ስለነበር ተዘጋጅቼበት
ነው የመጣውት.. ትናንት ከሩት ጋር ያወራነውን ታሪክ
የሚያወሳውን ወረቀት ከባርሳዬ አዋጣውና ሰጠሁት እና
አንብቦ እስኪጨርስ የቀረበልኝን ውሃ ባልተጠማው ጉሮሮዬ
እየተጎነጨው ዓይኖቼን ከአንዱ የቤቱ ኮርነር ወደሌላው
እያንከባለልኩ እጠብቀው ጀመር፡፡ እግዜር ይስጠው
ሰውዬው ፈጣን አንባቢ ነው መሰለኝ ከገመትኩት በፈጠነ
ደቂቃ ጨረሰ እና ድምፅ ያለው የውጥረት ትንፋሽ ተንፍሶ
ወረቀቱን መለሰልኝ፡፡
መነሻ ጥያቄ ከእኔ ሳይጠብቅ‹‹ሰላሜ እውነቷን ነው..ማለት
ወንድሟ ሊያጠቃኝ በሞከረ ቁጥር ሁሌ ተደርባ እንደተጣላችው ነበር ፡፡ይሄ ደግሞ የሚሆን የነበረው ገና ነፍስ
ከማወቃችን በፊት ጀምሮ ነበር፡፡ህፃን ሳለን ጀምሮ››
‹‹ይሄንን ታሪክ አላመንኳትም ነበር››
‹‹ለምን ?››አለኝ መኰሳተሩ ላይ ሌላ መኰሳተር ጨምሮበት
‹‹ከልጅነታችሁ ጀምሮ አንድ ላይ አንድ ግቢ ውስጥ
ማደጋችሁን መቀበል ከብዶኝ ነበር››
‹‹አንድ ግቢ ውስጥ ብቻ ሳይሆን አንድ ቤት ውስጥ በለው…
ማለት በአንድ የቤተሰብ ጣሪያ ስር ነበር የምንተዳደረው…
ምን መሰለህ ሰላሜ(ሩት) በመጠኑ እንደነገረችህ አባቷ
በጣም አስፈሪ ቁጡና ሀይለኛ ሰው ብቻ ሳይሆኑ ጨካኝና
መጥፎም ሰው ነበሩ..ማለት እኔ እንደዛ ነው ሚሰማኝ…
ባላውቀውም የሂትለር መንታ ወንድም መስለው ነው
የሚታዩኝ፡፡
…ያው የሲዳሞውን ቤተሰባቸውን ሰላም በነገረችህ ሁኔታ
አጥተው አዲስ አበባ መኖር እንደጀመሩ ወንደላጤ ነበሩ…
በዛም የተነሳ እናቴን በሰራተኝነት ቀጠሩ፡፡ እርግጥ በወቅቱ
እናቴ ብቸኛዋ የቤት ሰራተኛቸው አልነበረችም..ግን ዋናዋ እና
የጓዲያው ሀላፊ ነበረች፡፡ቆይቶ የሰላሜን አናት አገቡ
….ይቅርታ ግራ እንዳትገባ ሰላሜ ስልህ ስለሩት እያወራውህ
ነው…እና የሰላሜ እናት የቤቱ እማ ወራ ከሆነች ቡኃላም
ቢሆን እናቴን በተመለከተ የተቀየረ ነገር አልነበረም…
ምክንያቱም የሩት እናት ነገሮች ባሉበት እንዲቀጥሉ ነው
ያደረገችው..፡፡
እንደውም ሁለቱንም የማያውቅ ዕንግዳ እዛ ቤት ሲመጣ
እናቴ የቤቱ እማ ወራ የሰላሜ እናት ደግሞ ገረዷ አድርገው
ነው የሚያስቡት..በውበትም በግርማ ሞገስም አይገናኙም፡፡
ይሄም ሆኖ ግን የሰላም እናት እንደገረድ ታሰበች እንደ
እመቤት ግድም አልነበራት…በነገራችን ላይ ስለ ሰላሜ እናት
በደንብ ላስረዳህ መሰለኝ ….
የሰላም እናት እሷ እንደምትላት አይነት ሰው
አይደለችም..በህይወቴ ከማውቃቸው በጣም ደግ እና
ለቅዱስነት የቀረብ ሰዎች መካከል የመጀመሪያዋ እሷ ነች፡
ከደካማነቷ ይልቅ መልካምነቷን ነው የማስታውሰው፡፡
ቀሰስተኝነቷን ሳይሆን እርጋታዋ ነው በአእምሮዬ ተቀርጾ
የቀረው፡፡የገረዱን ልጅ ከራሱ ልጅ እኩል የሚያፈቅር እና
በእኩል ጉርሻ የሚያሳድግ መልካም ሰው አላውቅም፡፡
በጣም ነበር የምወዳት፡፡እርግጥ እናቴን ማለት እቴቴም
በጣም ጥሩ እና ልዩ
እናት ነበረች…ግን የሰላም እናትም የእኔ እውነተኛ እናት ሆና
ቢሆን ኖሮ ቅር ሚለኝ አይመስለኝም፡፡ቢሆንም አንድ
የማልደብቅህ ጉዳይ አለ… የሰላም እናት ልቧ የተሰበረ እና
ለመኖር ምንም ፍላጎት የሌላት ሰው ነበረች፡፡
ግን ምክንያት አላት…ያም ከጋብቻዋ ጋር የተገናኘ ነው..፡፡
በወቅቱ በ50 አመት ለሚበልጣት ሽማጊሌ መዳሯ ብቻ
ሳይሆን በጣም ከምታፈቅረው እና አገባዋለው ብላ
ስታልመው ከነበረ ሰው ነጥቀው ስላጋቧት ውስጧ ተከፍቶ
ነው የኖረው ….፡፡ በዛም የተነሳ ሁለት ጊዜ ነው የገዳሏት..እና በዚህ ምክንያት ደስታ የሚያመነጨውን
የልቧን ክፍል የተነጠቀች የገዛ ወላጆቾ እንደበግ
አስማምተው ለአራጇ እንደሸጧት ሲሰማት እና በሀዘን
ስትቆራመድ የኖረች ሴት ነበረች፡፡
…አዎ በዛ ላይ አቶ ሞገስ ከሽምግልናቸው በላይ አመላቸው
የማይጨበጥ መቅሰፍት የሆኑ ነዝናዛ ሰው ናቸው፡፡ያው ግን
ተጋቡና ደረጄን ወለዱ…. እኔ ያው ሰላሜ(ሩት) እንደነገረችህ
እሱ ከመወለዱ ከስድስት ወር በፊት ነው የተወለድኩት..
ታላቁ ነኝ፡፡ቢሆንም ታናሹ ሆኜ ነው ያደግኩት ፡፡ለደረጄ ሁሌ
እደበደብለት የነበራው ለእሱ ካለኝ ፍቅር ተነሳ ሳይሆን አባቱን
ስለምፈራ ነበር፡፡ በጣም እንደሚጠሉኝ እና ለዓይናቸውም
እንደሚጠየፉኝ ነው የማስበው፡፡ ደግሞም ትክክል ነኝ፡፡ አንድ
ቀን በስሜ ጠርተውኝ አያውቁም..አንድ ቀን ግንባሬን
አሻሽተውልኝ አያውቁም….ሁሌ እንደኮረኮሙኝና
እንደጮሁብኝ ነው፡፡ ስሬ ቆመው ሲኦላዊ ጩኸት ሲጮኹብኝ
ብዙ ጊዜ ሽንቴን ያመልጠኝ ነበር፡፡እና ለእኚህ እርኩስ
ሽማግሌ ልጃቸው ደረጄ ትምክህታቸው ነበር..ከጉያቸው ስር
አያወጡትም ነበር..የሚተኛው እራሱ አብሯቸው ነበር፡፡ አስር
አመት እስኪሞላው ድረስ አባትዬው እያዩ ከወተት ውጭ ዉሃ
አይጠጣም ነበር.. ውሃ ሲያምረው እኛ ቤት እየመጣ ተደበቆ
ነበር የሚጠጣው….፡፡ አይገርምም……..
እኔ እሱ የሚጠጣውን ወተት ስመኝ እሱ ደግሞ እኔ
በምጠጣው ውሃ ይቀና ነበር…አያስቅም፡፡እና ሁሌ ወራሼ
እንዳሉት ነው…ሲያሞግሱት እና ሲያንቆለጳጰሱት ነው
ሚውሉት፡፡ስለዛ እሱን መድፈር እሳቸው መድፈር ማለት ነው
መስሎ ሚታየኝ፡፡ ደግሞም ትክክል ነኝ…የገዛ እናቱ እንኳን
እሱን የመቆጣት እና የመቅጣት መብት አልነበራትም…ሰላም
(ሩት) እኔ እና ደረጄ ጓደኛሞች ናቸው ብላ ነግራሀለች አይደል?፡፡
እኔ አንድም ቀን የእሱ
ጎደኛ ሆኜ
፡
፡
#ክፍል_አራት
፡
፡
✍ደራሲ፡-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
፡
፡
" አንዳንዴ የሚጠላህ ሰው አንተን ለመፈንከት የወረወረው
ድንጋይ በአጋጣሚ አብጦ ሲያሰቃይህ የኖረ ብጉንጅህ ላይ
ያርፍና ያፈርጥልሀል….ከዛም ዕድሜ ለጠላቴ እያልክ
ከህመምህ ተንፈስ ብለህ ለቀናት ያጣሀውን የሰላም እንቅልፍ ትተኛለህ፡፡"
በማግስቱ በቀጠሮዬ መሰረት ኃይሌን ለማግኘት በተባባልንበት ቦታ ተገኘሁ፡፡ መኖሪያ ቤቱ ነበር የቀጠረኝ፡፡
የግቢውን በር መጥሪያ ስጫን ከ60 አመት በላይ የሆኑ
ሽማግሌ ዘበኛ ከፈቱልኝ… የተንጣለለውን ግቢ ሰንጥቄ
በማለፍ የቤቱን በረንዳ ላይ ወጥቼ የሳሎኑ በራፍ
እንዲከፈትልኝ መጥሪያውን ስጫን ከሽማግሌው የበለጠ
ያረጁና ያጎበደዱ አሮጊት ከፈቱልኝ…. .በሁኔታው በመገረም
ወደ ውስጥ ዘልቄ ገባው፡፡
ስለቤቱ ግዝፈት እና በውስጡ ስላሉት ቁሳቁሶች ዘርዝሬ
ልነግራችሁ አልችልም…በቃ በደፈናው ምንም ያልጎደለው
ሙሉ ቤት ነው ካልኳችሁ ይበቃል…ግን ፀጥ ያለ ነው
እንኳን የሰው ድምፅ የትንኝም ድምፅ የማይሰማበት ውር ውር
የሚል ነገር የሌለበት አስፈሪ ድባብ የተላበሰ ቤት፡፡ኃይሌ
መሀከል ያለው ሶፋ ላይ ሽክ እና ዘና ብሎ ቁጭ ብሏል፡፡
በእንደዚህ አይነት አለባበስ ይጠብቀኛል ብዬ አልጠበቅኩም
ነበር፡፡ እንደወትሮው ሙሉ ሱፍ ልብስ ከነከረባቱ ነው
የለበሰው ፡፡ እቤቱ ውስጥ ስላለ በቢጃማ ወይም ቀለል ባለ
ሌላ አይነት አለባበስ አገኘዋለው ብዬ ነበር፡፡ይሄ ገጠመኝ
ሰውዬው ወደ መኝታውም ሲሄድ ማለቴ አልጋ ላይ ለመተኛት
ሲወጣ እንኳን ከነ ሱፉ ሳይሆን አይቀርም ብዬ እንዳስብ አስገድዶኛል፡፡
ሲጠብቀኝ እንደነበረ ያስታውቅበታል፡፡ከተቀመጠበት ተነስቶ
በክብር ተቀበለኝ፡፡ከፊት ለፊቱ ተቀመጥኩ፡፡
‹‹ሻይ ወይስ ቡና..?››
‹‹ግድ የለም ይቅርብኝ››
‹‹ግድ የለህም አንድን ምረጥ ..ሌላ ቀዝቃዛ ነገር
ከፈለግክም አይጠፋም››
‹‹እሺ ካላስቸገርኩ ውሀ….››
…ሌላ ሰው እንዲያመጣ ያዛል ብዬ ስጠብቅ እራሱ ተነሳና
ሄዶ በማምጣት አቅርቦለልኝ ቀድሞ ወደነበረበት ቦታ ተመለሰ
‹‹እሺ አቶ ኃይሌ..››
‹‹ኃይሌ ብቻ በለኝ››
‹‹እሺ ኃይሌ ያው መቀጠል እንችላለን አይደል..?››
‹‹አዎ… እሷ ምን እንዳላቸ ካስነበብከኝ ቡኃላ መቀጠል
እንችላለን››አለኝ፡፡
እንደዚህ እንደሚለኝ ቀድሞም ጠርጥሬ ስለነበር ተዘጋጅቼበት
ነው የመጣውት.. ትናንት ከሩት ጋር ያወራነውን ታሪክ
የሚያወሳውን ወረቀት ከባርሳዬ አዋጣውና ሰጠሁት እና
አንብቦ እስኪጨርስ የቀረበልኝን ውሃ ባልተጠማው ጉሮሮዬ
እየተጎነጨው ዓይኖቼን ከአንዱ የቤቱ ኮርነር ወደሌላው
እያንከባለልኩ እጠብቀው ጀመር፡፡ እግዜር ይስጠው
ሰውዬው ፈጣን አንባቢ ነው መሰለኝ ከገመትኩት በፈጠነ
ደቂቃ ጨረሰ እና ድምፅ ያለው የውጥረት ትንፋሽ ተንፍሶ
ወረቀቱን መለሰልኝ፡፡
መነሻ ጥያቄ ከእኔ ሳይጠብቅ‹‹ሰላሜ እውነቷን ነው..ማለት
ወንድሟ ሊያጠቃኝ በሞከረ ቁጥር ሁሌ ተደርባ እንደተጣላችው ነበር ፡፡ይሄ ደግሞ የሚሆን የነበረው ገና ነፍስ
ከማወቃችን በፊት ጀምሮ ነበር፡፡ህፃን ሳለን ጀምሮ››
‹‹ይሄንን ታሪክ አላመንኳትም ነበር››
‹‹ለምን ?››አለኝ መኰሳተሩ ላይ ሌላ መኰሳተር ጨምሮበት
‹‹ከልጅነታችሁ ጀምሮ አንድ ላይ አንድ ግቢ ውስጥ
ማደጋችሁን መቀበል ከብዶኝ ነበር››
‹‹አንድ ግቢ ውስጥ ብቻ ሳይሆን አንድ ቤት ውስጥ በለው…
ማለት በአንድ የቤተሰብ ጣሪያ ስር ነበር የምንተዳደረው…
ምን መሰለህ ሰላሜ(ሩት) በመጠኑ እንደነገረችህ አባቷ
በጣም አስፈሪ ቁጡና ሀይለኛ ሰው ብቻ ሳይሆኑ ጨካኝና
መጥፎም ሰው ነበሩ..ማለት እኔ እንደዛ ነው ሚሰማኝ…
ባላውቀውም የሂትለር መንታ ወንድም መስለው ነው
የሚታዩኝ፡፡
…ያው የሲዳሞውን ቤተሰባቸውን ሰላም በነገረችህ ሁኔታ
አጥተው አዲስ አበባ መኖር እንደጀመሩ ወንደላጤ ነበሩ…
በዛም የተነሳ እናቴን በሰራተኝነት ቀጠሩ፡፡ እርግጥ በወቅቱ
እናቴ ብቸኛዋ የቤት ሰራተኛቸው አልነበረችም..ግን ዋናዋ እና
የጓዲያው ሀላፊ ነበረች፡፡ቆይቶ የሰላሜን አናት አገቡ
….ይቅርታ ግራ እንዳትገባ ሰላሜ ስልህ ስለሩት እያወራውህ
ነው…እና የሰላሜ እናት የቤቱ እማ ወራ ከሆነች ቡኃላም
ቢሆን እናቴን በተመለከተ የተቀየረ ነገር አልነበረም…
ምክንያቱም የሩት እናት ነገሮች ባሉበት እንዲቀጥሉ ነው
ያደረገችው..፡፡
እንደውም ሁለቱንም የማያውቅ ዕንግዳ እዛ ቤት ሲመጣ
እናቴ የቤቱ እማ ወራ የሰላሜ እናት ደግሞ ገረዷ አድርገው
ነው የሚያስቡት..በውበትም በግርማ ሞገስም አይገናኙም፡፡
ይሄም ሆኖ ግን የሰላም እናት እንደገረድ ታሰበች እንደ
እመቤት ግድም አልነበራት…በነገራችን ላይ ስለ ሰላሜ እናት
በደንብ ላስረዳህ መሰለኝ ….
የሰላም እናት እሷ እንደምትላት አይነት ሰው
አይደለችም..በህይወቴ ከማውቃቸው በጣም ደግ እና
ለቅዱስነት የቀረብ ሰዎች መካከል የመጀመሪያዋ እሷ ነች፡
ከደካማነቷ ይልቅ መልካምነቷን ነው የማስታውሰው፡፡
ቀሰስተኝነቷን ሳይሆን እርጋታዋ ነው በአእምሮዬ ተቀርጾ
የቀረው፡፡የገረዱን ልጅ ከራሱ ልጅ እኩል የሚያፈቅር እና
በእኩል ጉርሻ የሚያሳድግ መልካም ሰው አላውቅም፡፡
በጣም ነበር የምወዳት፡፡እርግጥ እናቴን ማለት እቴቴም
በጣም ጥሩ እና ልዩ
እናት ነበረች…ግን የሰላም እናትም የእኔ እውነተኛ እናት ሆና
ቢሆን ኖሮ ቅር ሚለኝ አይመስለኝም፡፡ቢሆንም አንድ
የማልደብቅህ ጉዳይ አለ… የሰላም እናት ልቧ የተሰበረ እና
ለመኖር ምንም ፍላጎት የሌላት ሰው ነበረች፡፡
ግን ምክንያት አላት…ያም ከጋብቻዋ ጋር የተገናኘ ነው..፡፡
በወቅቱ በ50 አመት ለሚበልጣት ሽማጊሌ መዳሯ ብቻ
ሳይሆን በጣም ከምታፈቅረው እና አገባዋለው ብላ
ስታልመው ከነበረ ሰው ነጥቀው ስላጋቧት ውስጧ ተከፍቶ
ነው የኖረው ….፡፡ በዛም የተነሳ ሁለት ጊዜ ነው የገዳሏት..እና በዚህ ምክንያት ደስታ የሚያመነጨውን
የልቧን ክፍል የተነጠቀች የገዛ ወላጆቾ እንደበግ
አስማምተው ለአራጇ እንደሸጧት ሲሰማት እና በሀዘን
ስትቆራመድ የኖረች ሴት ነበረች፡፡
…አዎ በዛ ላይ አቶ ሞገስ ከሽምግልናቸው በላይ አመላቸው
የማይጨበጥ መቅሰፍት የሆኑ ነዝናዛ ሰው ናቸው፡፡ያው ግን
ተጋቡና ደረጄን ወለዱ…. እኔ ያው ሰላሜ(ሩት) እንደነገረችህ
እሱ ከመወለዱ ከስድስት ወር በፊት ነው የተወለድኩት..
ታላቁ ነኝ፡፡ቢሆንም ታናሹ ሆኜ ነው ያደግኩት ፡፡ለደረጄ ሁሌ
እደበደብለት የነበራው ለእሱ ካለኝ ፍቅር ተነሳ ሳይሆን አባቱን
ስለምፈራ ነበር፡፡ በጣም እንደሚጠሉኝ እና ለዓይናቸውም
እንደሚጠየፉኝ ነው የማስበው፡፡ ደግሞም ትክክል ነኝ፡፡ አንድ
ቀን በስሜ ጠርተውኝ አያውቁም..አንድ ቀን ግንባሬን
አሻሽተውልኝ አያውቁም….ሁሌ እንደኮረኮሙኝና
እንደጮሁብኝ ነው፡፡ ስሬ ቆመው ሲኦላዊ ጩኸት ሲጮኹብኝ
ብዙ ጊዜ ሽንቴን ያመልጠኝ ነበር፡፡እና ለእኚህ እርኩስ
ሽማግሌ ልጃቸው ደረጄ ትምክህታቸው ነበር..ከጉያቸው ስር
አያወጡትም ነበር..የሚተኛው እራሱ አብሯቸው ነበር፡፡ አስር
አመት እስኪሞላው ድረስ አባትዬው እያዩ ከወተት ውጭ ዉሃ
አይጠጣም ነበር.. ውሃ ሲያምረው እኛ ቤት እየመጣ ተደበቆ
ነበር የሚጠጣው….፡፡ አይገርምም……..
እኔ እሱ የሚጠጣውን ወተት ስመኝ እሱ ደግሞ እኔ
በምጠጣው ውሃ ይቀና ነበር…አያስቅም፡፡እና ሁሌ ወራሼ
እንዳሉት ነው…ሲያሞግሱት እና ሲያንቆለጳጰሱት ነው
ሚውሉት፡፡ስለዛ እሱን መድፈር እሳቸው መድፈር ማለት ነው
መስሎ ሚታየኝ፡፡ ደግሞም ትክክል ነኝ…የገዛ እናቱ እንኳን
እሱን የመቆጣት እና የመቅጣት መብት አልነበራትም…ሰላም
(ሩት) እኔ እና ደረጄ ጓደኛሞች ናቸው ብላ ነግራሀለች አይደል?፡፡
እኔ አንድም ቀን የእሱ
ጎደኛ ሆኜ
አላውቅም፡፡ ልክ እናቴ የአባቱ ገረድ እንደሆነች ሁሉ እኔም የእሱ አሽከር ሆኜ ነው
የኖርኩት፡፡ ይገርምሀል ልጅ ሆኜ እንደውም እኔ ለደረጄ
መጫወቻነት ታስቤ የተወለድኩ መስሎ ይሰማኝ ነበር …
ማለቴ ሽማግሌው እናቴን ኮስተር ብለው ‹አንቺ ሴትዬ ወደ
ፊት የሚወለደው ልጄ መጫወቻ ስለሚያስፈልገው አንድ
ጥሩ አሻንጉሊት ቶሎ ብለሽ ውለጂለት ›› ብለው ያዘዞት እና
እሳቸውን በመፍራት የወለደችኝ፡፡ ደረጄ ሁሉን ነገር በእኔ ላይ
እየተለማመደ ነው ያወቀው፡፡ለምሳሌ ከሰው እንዴት
መደባደብ እንደለበት ፊት ለፊቱ አቁሞ በጥፊ እያጮለኝ…
በቦቅስ እየነረተኝና.. በካልቾ እየጠለዘኝ ይለማመድብኝ
ነበር፡፡ኳስ ጫወታ ላይ ጎል ማግባታ የተለማመደውም በእኔ
ነው፡፡ ኳስ ስንጫወት ሁሌ የምንሰለፈው በተቃራኒ ብድን
ነው፡፡ እሱ የዛኛው ብድን አጥቂ ይሆናል እኔ ደግሞ የዚህኛው
ቡድን በረኛ …በእውነት ነው ምልህ ከልጅነቴ ጀምሮ በጣም
የተደነቅኩ ጎበዝ በረኛ ነበርኩ፡፡ ግን አንድም ቀን ደረጄ ወደ
እኔ ግብ የለጋውን ኳስ ቀልቤ ወይም መልሼ አላውቅም
….እንዴት ተደርጎ፡፡እንደው በአጋጣሚ ተሳስቼ ብይዝ እንኳን
ከእነኳሱ ወደ ጎል በመግባት ጥፋቴን አስተካክላለው፡፡ሌላው
እኩያ እንደመሆናችን አንድ ክፍል ነው የምንማረው …እኔ
ከእሱ ሶስት እና አራት ወንበር ወደኃላ ፈንጠር ብዬ ነው
የምቀመጠው፡፡ታዲያ ፈተና ስንፈተን ሁል ጊዜ ለማለፊያ
ያህል ብቻ ነው የምሰራው..፡፡
ማለቴ ፈተናው ከአስር ከሆነ እና የአስሩንም ጥያቄ መልስ
ባውቀው አራት ወይም አምስቱን አውቄ እሳሳታለው… ለምን
ይመስልሀል ድንገት እሱን እንዳልበልጥ ስለምሳቀቅ፡፡
በነገራችን ላይ ይሄንን ልጅ አሁንም ድረስ እፈራዋለው.. አሁን
ዛሬ ካለበት እንግሊዝ ሀገር መጥቶ ‹ያለህ ንብረት ሁሉ የእኔ
ነው ..ለቀህ ውጣ ቢለኝ ››እንቢ ለማለት የምደፍር
አይመስለኝም፡፡በዚህ መጠን ስነልቦናዬን ሰልቦታል….ሰላሜ
ግን የእሱ ተቃራኒ ነች››
‹‹ቆይ አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ ሩት ስለ አባቷ አሟሟት
ስጠይቃት እኔ ነኝ የገደልኳቸው ብላኛለች.. ምን ማለቷ
ነው?››
‹‹ምንም ማለቷ አይደለም …አባቷ በአእምሮዋ የዘሩባት ክፉ
መርዝ ነው እንዲያ
የሚያናግራት….፡፡አባትዬው በሰው እጅ መሞት ቢገባቸው
የምገድላቸው ወይንም ለመግደል በቂ ምክንያት የነበረኝ እኔ
ነበርኩ..ግን ለእሷ ስል አላደረግኩትም››
‹‹እና እሷ እንደምትለው አልገደለቻቸውም?››
‹‹ነገርኩህ እኮ…ታመው ነው የሞቱት..ግን ሊሞቱ እያጣጣሩ
ሳለ ‹‹የሞቴ ምክንያት አንቺ ነሽ ›› ብለዋታል…ያን ደግሞ
እሷም አምና ተቀብላለች፡፡በዛም ምክንያት እራሷን
አንደአባቷ ገዳይ ነው የምትቆጥረው…የሚያሰቃያት የአዕምሮ
በሽታ አንዱ ሰበብ ይሄ ሀሳብ በውስጧ የፈጠረባት ፀፀት
ነው…አየህ ክፉ ሰው ሞቶ እንኳን ሰውን የሚጐዳበትን ነገር
እንደጥሩ ውርስ በምድር ትቶ ማለፍ ነው የሚፈልገው…
ይታይህ የሚሉትን ያህል አስቀይማቸው እና በድላቸው ቢሆን
እንኳን ብቸኛ በህይወት ያለች ሴት ልጃቸው ነች ይቅር ቢሏት
ምን ነበረበት..?››
‹‹ትክክል ነህ እንደዛ መሆን ነበረበት.. ቆይ ግን አንተስ
አባትህ አልነበረም?››
‹‹አባት አልከኝ….አባትን በተመለከተ እድለኛ አይነት ሰው
አልነበርኩም…. ከአምስት አመቴ ጀምሮ ነበር ‹‹…አባቴ
ማነው? ንገሪኝ ››እያልኩ በእየእለቱ እናቴን አስጨንቃት
የነበረው… ታዲያ አንድ ቀን እንደተለመደው የእናቴን እግር
ጨምድጄ ይዤ አባቴን ንገሪኝ እያልኩ በማልቀስ ላይ ሳለው
ያ የተረገመ ሽማግሌ ከየት እንደመጣ ሳለውቅ ከኃላዬ
መጥቶ በዛ ሻካራ እና አስጠሊታ እጁ ጆሮዬን ጨምድዷ…
እስክንገበገብ ድረስ እያፍተለተለኝ ‹‹ምንደነው እናትህን
ምታስቸግራት?››ሲል አንቧረቀብኝ.. እየተንቀጠቀጥኩ እና
እየተርበተበትኩ
‹‹አባቴን ነው የጠየቅኳት …አላስቸገርኳትም›› አልኳቸው፡፡
‹‹አባትህን ማወቅ ትፈልጋለህ?››
‹‹አዎ እፈልጋለው››
‹‹እና እኔ ልንገርህ?››
‹‹አዎ ንገሩኝ››ትዝ ይለኛል በዚህ ጊዜ እናቴ
እየተርበተበተች..‹‹ኸረ አይገባም …ይተዉ አይንገሩት››
በማለት ትማፀናቸው ነበር፡፡
‹‹ለምን …?አባት ከፈለገ ምን ችግር አለው…
እነግረዋለው››አሉና ‹‹ጣሰው… አንተ ጣሰው››እያሉ
መጣራት ጀመሩ..ጣሰው ማለት የግቢው ዘበኛ
ናቸው….‹‹አቤት ጋሼ ጠሩኝ››እያለ ተንደርድሮ መጣና
ፊታቸው ቆሞ የመስገድ ያህል አንገቱን ወደ ታች አቀርቅሮ
ጎንበስ ቀና እያለ የሚያዙትን ለመስማት ዝግጁ ሆኖ ይጠብቅ
ጀመር፡፡
‹‹ጣሰው ይሄ ያሰለፍ ልጄ አባቴ ማነው ይላል››አሉት
..አሰለፍ ማለት የእናቴ የእቴቴ ዋና ስም ነው፡፡
‹‹ውይ ሚስኪን ….››አለ ጣሰው አዝኖ እና ግራ ተጋብቶ
‹‹አዎ ያሳዝናል አይደል…?››አሉና ጆሮዬን ለቀው ግንባሬን
ይዘው በግድ ወደ ላይ ቀና አደረጉኝና አመድ የመሰለ ፊቴን
በንቀት አጨንቁረው እየተመለከቱኝ
‹‹አባትህ ጣሰው ነው›› አሉኝ፡፡ እንደዛ ሲሉ እሳቸውን ከበን
ቆመን የነበርነው እናቴ ጣሰውና እኔም ግራ በመጋባት እና
በመፍጠጥ እርስ በርስ መተያየት ጀመርን‹‹ቀጠሉ
እሳቸው‹‹ጣሰው አባቱ ነህ አይደል..?አዎ አውቃለው አንተ
ነህ አባቱ››ጠየቁ መልስ ሳይጠብቁ ደመደሙ፡፡
‹‹አረ ጋሼ ምንድነው ነገሩ?››
‹‹አንተ ቀጣፊ አባቱ ነህ ብያለው አባቱ ነህ…ካለበለዚያ
ማደርግህን ታውቃለህ አይደል…?አሰለፍ የልጅሽ አባት
ጣሰው ነው እሺ.. ?አዎ ጣሰው ነው››ብለው እያጉረመረሙ
ጥለውን ሄዱ፡፡
ሶስታችን ተፋጠጥን…፡፡እናቴ እንደመባነን አለችና ‹‹ጣሰው
አይዞህ አትደንግጥ… .እሳቸውን አትስማቸው››ብላው እጄን
ይዛ እየጎተተች ከጣሰው አርቃኝ ይዛኝ ሄደች ፡፡ ከዛ
በማግስቱም እናቴ‹‹አይሆንም አባቱ አይደለህም?›
ብትለውም ለምኗትና እግሯ ላይ ወድቆ አባቴ ሆነ..አባቴ ሆነ
ስልህ እናቴን አገባ እያልኩህ አይደለም…በፍጽም፡፡ግን
የሽማግሌው ዛቻ በመፍራት እና ቃላቻውን ለመፈፀም ሲል
ይሁን ወይስ የእኔ አባት አልባነት አንጀቱን በልቶት አላውቅም
‹‹አዎ እውነታቸውን ነው አባትህ ነኝ›› አለኝ..እኔም ደስ ብሎኝ
አመንኩት… ኃይሉ ጣሰው ተብዬ መጠራትም ጀመርኩ…፡፡ሀያ
አምስት አመት እስኪሞላኝ የእውነትም ጣሰው አባቴ
ይመስለኝ ነበር….ለነገሩ እንደእውነተኛ አባቴ ሲንከባከበኝ
ልብስ ሲገዛልኝ እና በፍቅር ሲዳብሰኝ ነው የኖረው….ጥሩ
ሰው ነው…የእውነትም ይወደኝ ነበር፡፡አሁንም ድረስ
ይወደኛል፡፡ አሁንም ድረስ አባቴ ነው..፡፡ ምን መሰለህ
አንዳንዴ የሚጠላህ ሰው አንተን ለመፈንከት የወረወረው
ድንጋይ በአጋጣሚ አብጦ ሲያሰቃይህ የኖረ ብጉንጅህ ላይ
ያርፍና ያፈርጥልሀል…. ከዛም ዕድሜ ለጠላቴ እያልክ
ከህመምህ ተንፈስ ብለህ ለቀናት ያጣሀውን የሰላም
እንቅልፍ ትተኛለህ፡፡ያ እርኩስ ሽማግሌ ጣሰውን በዛ መልኩ
ነው ለእኔ የሸለመኝ…ያም በመሆኑ እግዜር ይስጠው አባት
እንዳለኝ እያመንኩ እንዳድግ አድርጐኛል፡፡ጣሰውን የመሰለ
መልካም ሰው በአባትነት ሸልሞኛል… ቢያንስ አንዱን
የሕይወቴን እጦት ደፍኖልኛል፡፡ ስለጣሰው ያው ቡኃላ
እውነቱን ብረዳም… በጨለማው የልጅነት ዕድሜዬ ላይ ሁሌ
ለልቤ ብርሀን ይረጭልኝ የነበረ ኮከቤ ነበር..…››
‹‹ታዲያ የእውነት አባትህ ማን ነበር ….?››‹‹… ስለእሱ ዛሬ
ለማውራት ዝግጁ አይደለውም›› ከመቀመጫው ተነሳ‹‹ወደ
ስራ መሄድ አለብኝ…››አለ
‹‹ውጣልኝ ››ማለቱ እንደሆነ
በግልፅ ስለገባኝ የወደፊት ግንኙነታችንን ላለማደፍረስ ስል
እኔም ዕቃዎቼን ሰብስቤ ተነሳው፡፡ ተያይዘን ወጣን…መኪናው
ውስጥ ገባን..ሽማግሌው በራፉን ከፈቱልን ……ሞተሩን
አስነሳና መኪናዋን አንቀሳቀሰ በራፉ አካባቢ ሲደርስ
አቀዘቀዘና ‹‹አባዬ ….ዘበኛ አጣህ እንዴ …?›
የኖርኩት፡፡ ይገርምሀል ልጅ ሆኜ እንደውም እኔ ለደረጄ
መጫወቻነት ታስቤ የተወለድኩ መስሎ ይሰማኝ ነበር …
ማለቴ ሽማግሌው እናቴን ኮስተር ብለው ‹አንቺ ሴትዬ ወደ
ፊት የሚወለደው ልጄ መጫወቻ ስለሚያስፈልገው አንድ
ጥሩ አሻንጉሊት ቶሎ ብለሽ ውለጂለት ›› ብለው ያዘዞት እና
እሳቸውን በመፍራት የወለደችኝ፡፡ ደረጄ ሁሉን ነገር በእኔ ላይ
እየተለማመደ ነው ያወቀው፡፡ለምሳሌ ከሰው እንዴት
መደባደብ እንደለበት ፊት ለፊቱ አቁሞ በጥፊ እያጮለኝ…
በቦቅስ እየነረተኝና.. በካልቾ እየጠለዘኝ ይለማመድብኝ
ነበር፡፡ኳስ ጫወታ ላይ ጎል ማግባታ የተለማመደውም በእኔ
ነው፡፡ ኳስ ስንጫወት ሁሌ የምንሰለፈው በተቃራኒ ብድን
ነው፡፡ እሱ የዛኛው ብድን አጥቂ ይሆናል እኔ ደግሞ የዚህኛው
ቡድን በረኛ …በእውነት ነው ምልህ ከልጅነቴ ጀምሮ በጣም
የተደነቅኩ ጎበዝ በረኛ ነበርኩ፡፡ ግን አንድም ቀን ደረጄ ወደ
እኔ ግብ የለጋውን ኳስ ቀልቤ ወይም መልሼ አላውቅም
….እንዴት ተደርጎ፡፡እንደው በአጋጣሚ ተሳስቼ ብይዝ እንኳን
ከእነኳሱ ወደ ጎል በመግባት ጥፋቴን አስተካክላለው፡፡ሌላው
እኩያ እንደመሆናችን አንድ ክፍል ነው የምንማረው …እኔ
ከእሱ ሶስት እና አራት ወንበር ወደኃላ ፈንጠር ብዬ ነው
የምቀመጠው፡፡ታዲያ ፈተና ስንፈተን ሁል ጊዜ ለማለፊያ
ያህል ብቻ ነው የምሰራው..፡፡
ማለቴ ፈተናው ከአስር ከሆነ እና የአስሩንም ጥያቄ መልስ
ባውቀው አራት ወይም አምስቱን አውቄ እሳሳታለው… ለምን
ይመስልሀል ድንገት እሱን እንዳልበልጥ ስለምሳቀቅ፡፡
በነገራችን ላይ ይሄንን ልጅ አሁንም ድረስ እፈራዋለው.. አሁን
ዛሬ ካለበት እንግሊዝ ሀገር መጥቶ ‹ያለህ ንብረት ሁሉ የእኔ
ነው ..ለቀህ ውጣ ቢለኝ ››እንቢ ለማለት የምደፍር
አይመስለኝም፡፡በዚህ መጠን ስነልቦናዬን ሰልቦታል….ሰላሜ
ግን የእሱ ተቃራኒ ነች››
‹‹ቆይ አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ ሩት ስለ አባቷ አሟሟት
ስጠይቃት እኔ ነኝ የገደልኳቸው ብላኛለች.. ምን ማለቷ
ነው?››
‹‹ምንም ማለቷ አይደለም …አባቷ በአእምሮዋ የዘሩባት ክፉ
መርዝ ነው እንዲያ
የሚያናግራት….፡፡አባትዬው በሰው እጅ መሞት ቢገባቸው
የምገድላቸው ወይንም ለመግደል በቂ ምክንያት የነበረኝ እኔ
ነበርኩ..ግን ለእሷ ስል አላደረግኩትም››
‹‹እና እሷ እንደምትለው አልገደለቻቸውም?››
‹‹ነገርኩህ እኮ…ታመው ነው የሞቱት..ግን ሊሞቱ እያጣጣሩ
ሳለ ‹‹የሞቴ ምክንያት አንቺ ነሽ ›› ብለዋታል…ያን ደግሞ
እሷም አምና ተቀብላለች፡፡በዛም ምክንያት እራሷን
አንደአባቷ ገዳይ ነው የምትቆጥረው…የሚያሰቃያት የአዕምሮ
በሽታ አንዱ ሰበብ ይሄ ሀሳብ በውስጧ የፈጠረባት ፀፀት
ነው…አየህ ክፉ ሰው ሞቶ እንኳን ሰውን የሚጐዳበትን ነገር
እንደጥሩ ውርስ በምድር ትቶ ማለፍ ነው የሚፈልገው…
ይታይህ የሚሉትን ያህል አስቀይማቸው እና በድላቸው ቢሆን
እንኳን ብቸኛ በህይወት ያለች ሴት ልጃቸው ነች ይቅር ቢሏት
ምን ነበረበት..?››
‹‹ትክክል ነህ እንደዛ መሆን ነበረበት.. ቆይ ግን አንተስ
አባትህ አልነበረም?››
‹‹አባት አልከኝ….አባትን በተመለከተ እድለኛ አይነት ሰው
አልነበርኩም…. ከአምስት አመቴ ጀምሮ ነበር ‹‹…አባቴ
ማነው? ንገሪኝ ››እያልኩ በእየእለቱ እናቴን አስጨንቃት
የነበረው… ታዲያ አንድ ቀን እንደተለመደው የእናቴን እግር
ጨምድጄ ይዤ አባቴን ንገሪኝ እያልኩ በማልቀስ ላይ ሳለው
ያ የተረገመ ሽማግሌ ከየት እንደመጣ ሳለውቅ ከኃላዬ
መጥቶ በዛ ሻካራ እና አስጠሊታ እጁ ጆሮዬን ጨምድዷ…
እስክንገበገብ ድረስ እያፍተለተለኝ ‹‹ምንደነው እናትህን
ምታስቸግራት?››ሲል አንቧረቀብኝ.. እየተንቀጠቀጥኩ እና
እየተርበተበትኩ
‹‹አባቴን ነው የጠየቅኳት …አላስቸገርኳትም›› አልኳቸው፡፡
‹‹አባትህን ማወቅ ትፈልጋለህ?››
‹‹አዎ እፈልጋለው››
‹‹እና እኔ ልንገርህ?››
‹‹አዎ ንገሩኝ››ትዝ ይለኛል በዚህ ጊዜ እናቴ
እየተርበተበተች..‹‹ኸረ አይገባም …ይተዉ አይንገሩት››
በማለት ትማፀናቸው ነበር፡፡
‹‹ለምን …?አባት ከፈለገ ምን ችግር አለው…
እነግረዋለው››አሉና ‹‹ጣሰው… አንተ ጣሰው››እያሉ
መጣራት ጀመሩ..ጣሰው ማለት የግቢው ዘበኛ
ናቸው….‹‹አቤት ጋሼ ጠሩኝ››እያለ ተንደርድሮ መጣና
ፊታቸው ቆሞ የመስገድ ያህል አንገቱን ወደ ታች አቀርቅሮ
ጎንበስ ቀና እያለ የሚያዙትን ለመስማት ዝግጁ ሆኖ ይጠብቅ
ጀመር፡፡
‹‹ጣሰው ይሄ ያሰለፍ ልጄ አባቴ ማነው ይላል››አሉት
..አሰለፍ ማለት የእናቴ የእቴቴ ዋና ስም ነው፡፡
‹‹ውይ ሚስኪን ….››አለ ጣሰው አዝኖ እና ግራ ተጋብቶ
‹‹አዎ ያሳዝናል አይደል…?››አሉና ጆሮዬን ለቀው ግንባሬን
ይዘው በግድ ወደ ላይ ቀና አደረጉኝና አመድ የመሰለ ፊቴን
በንቀት አጨንቁረው እየተመለከቱኝ
‹‹አባትህ ጣሰው ነው›› አሉኝ፡፡ እንደዛ ሲሉ እሳቸውን ከበን
ቆመን የነበርነው እናቴ ጣሰውና እኔም ግራ በመጋባት እና
በመፍጠጥ እርስ በርስ መተያየት ጀመርን‹‹ቀጠሉ
እሳቸው‹‹ጣሰው አባቱ ነህ አይደል..?አዎ አውቃለው አንተ
ነህ አባቱ››ጠየቁ መልስ ሳይጠብቁ ደመደሙ፡፡
‹‹አረ ጋሼ ምንድነው ነገሩ?››
‹‹አንተ ቀጣፊ አባቱ ነህ ብያለው አባቱ ነህ…ካለበለዚያ
ማደርግህን ታውቃለህ አይደል…?አሰለፍ የልጅሽ አባት
ጣሰው ነው እሺ.. ?አዎ ጣሰው ነው››ብለው እያጉረመረሙ
ጥለውን ሄዱ፡፡
ሶስታችን ተፋጠጥን…፡፡እናቴ እንደመባነን አለችና ‹‹ጣሰው
አይዞህ አትደንግጥ… .እሳቸውን አትስማቸው››ብላው እጄን
ይዛ እየጎተተች ከጣሰው አርቃኝ ይዛኝ ሄደች ፡፡ ከዛ
በማግስቱም እናቴ‹‹አይሆንም አባቱ አይደለህም?›
ብትለውም ለምኗትና እግሯ ላይ ወድቆ አባቴ ሆነ..አባቴ ሆነ
ስልህ እናቴን አገባ እያልኩህ አይደለም…በፍጽም፡፡ግን
የሽማግሌው ዛቻ በመፍራት እና ቃላቻውን ለመፈፀም ሲል
ይሁን ወይስ የእኔ አባት አልባነት አንጀቱን በልቶት አላውቅም
‹‹አዎ እውነታቸውን ነው አባትህ ነኝ›› አለኝ..እኔም ደስ ብሎኝ
አመንኩት… ኃይሉ ጣሰው ተብዬ መጠራትም ጀመርኩ…፡፡ሀያ
አምስት አመት እስኪሞላኝ የእውነትም ጣሰው አባቴ
ይመስለኝ ነበር….ለነገሩ እንደእውነተኛ አባቴ ሲንከባከበኝ
ልብስ ሲገዛልኝ እና በፍቅር ሲዳብሰኝ ነው የኖረው….ጥሩ
ሰው ነው…የእውነትም ይወደኝ ነበር፡፡አሁንም ድረስ
ይወደኛል፡፡ አሁንም ድረስ አባቴ ነው..፡፡ ምን መሰለህ
አንዳንዴ የሚጠላህ ሰው አንተን ለመፈንከት የወረወረው
ድንጋይ በአጋጣሚ አብጦ ሲያሰቃይህ የኖረ ብጉንጅህ ላይ
ያርፍና ያፈርጥልሀል…. ከዛም ዕድሜ ለጠላቴ እያልክ
ከህመምህ ተንፈስ ብለህ ለቀናት ያጣሀውን የሰላም
እንቅልፍ ትተኛለህ፡፡ያ እርኩስ ሽማግሌ ጣሰውን በዛ መልኩ
ነው ለእኔ የሸለመኝ…ያም በመሆኑ እግዜር ይስጠው አባት
እንዳለኝ እያመንኩ እንዳድግ አድርጐኛል፡፡ጣሰውን የመሰለ
መልካም ሰው በአባትነት ሸልሞኛል… ቢያንስ አንዱን
የሕይወቴን እጦት ደፍኖልኛል፡፡ ስለጣሰው ያው ቡኃላ
እውነቱን ብረዳም… በጨለማው የልጅነት ዕድሜዬ ላይ ሁሌ
ለልቤ ብርሀን ይረጭልኝ የነበረ ኮከቤ ነበር..…››
‹‹ታዲያ የእውነት አባትህ ማን ነበር ….?››‹‹… ስለእሱ ዛሬ
ለማውራት ዝግጁ አይደለውም›› ከመቀመጫው ተነሳ‹‹ወደ
ስራ መሄድ አለብኝ…››አለ
‹‹ውጣልኝ ››ማለቱ እንደሆነ
በግልፅ ስለገባኝ የወደፊት ግንኙነታችንን ላለማደፍረስ ስል
እኔም ዕቃዎቼን ሰብስቤ ተነሳው፡፡ ተያይዘን ወጣን…መኪናው
ውስጥ ገባን..ሽማግሌው በራፉን ከፈቱልን ……ሞተሩን
አስነሳና መኪናዋን አንቀሳቀሰ በራፉ አካባቢ ሲደርስ
አቀዘቀዘና ‹‹አባዬ ….ዘበኛ አጣህ እንዴ …?›
👍3
ሲል ጠየቃቸው
‹‹ምን ይፈይዳል ብለህ ነው..እኔስ ምን ሰራለው››
አንተ ደግሞ አታበሳጨኝ..እኔ እኮ አገኛለው ስላልከኝ ነው
እንጄ ለደላሎች ብነግራቸው ዛሬውኑ ያመጡልናል››
‹‹አይሆንም አልኩህ አይሆንም..በደላላ የመጣ ዘበኛ ምንም
አይፈይድልንም… ግድ የለህም ሁለት ቀን ስጠኝ››
‹‹እሺ እንዳልክ ..ደህና ሁን አባዬ››
‹‹ደህና ሁን ልጄ..ቀኝ ያውልህ››አሉት በስስት
እየተመለከቱት…መኪናዋን አንቀሳቀሰ…ለደቂቃዎች ከተጓዝን
እና ሰፈሩን ለቀን ከወጣን ቡኃላ‹‹እውነተኛ አባትህ እኚ ናቸው
አይደል?››ስል ጠየቅኩት…እስከሚቀጥለው ቀጠሯችን
መታገስ ስላልቻልኩ‹‹አዎ… ማለቴ ጣሰው ማለት እሱ
ነው፡፡››በማለት አስደነቀኝ
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
‹‹ምን ይፈይዳል ብለህ ነው..እኔስ ምን ሰራለው››
አንተ ደግሞ አታበሳጨኝ..እኔ እኮ አገኛለው ስላልከኝ ነው
እንጄ ለደላሎች ብነግራቸው ዛሬውኑ ያመጡልናል››
‹‹አይሆንም አልኩህ አይሆንም..በደላላ የመጣ ዘበኛ ምንም
አይፈይድልንም… ግድ የለህም ሁለት ቀን ስጠኝ››
‹‹እሺ እንዳልክ ..ደህና ሁን አባዬ››
‹‹ደህና ሁን ልጄ..ቀኝ ያውልህ››አሉት በስስት
እየተመለከቱት…መኪናዋን አንቀሳቀሰ…ለደቂቃዎች ከተጓዝን
እና ሰፈሩን ለቀን ከወጣን ቡኃላ‹‹እውነተኛ አባትህ እኚ ናቸው
አይደል?››ስል ጠየቅኩት…እስከሚቀጥለው ቀጠሯችን
መታገስ ስላልቻልኩ‹‹አዎ… ማለቴ ጣሰው ማለት እሱ
ነው፡፡››በማለት አስደነቀኝ
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍1
#ፍቅርና_በቀል
፡
፡
#ክፍል_አምስት
፡
፡
✍ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
፡
፡
‹‹…ሀዘን ደርሶበት የሚያለቅስን ሰው አታባብለው፡፡ተወው
ያልቅስበት፡፡ …ምክንያቱም ያ ሰው ብልጥ ስለሆነ በለቅሶው
እራሱን እያከመ ነው…ሀዘኑ ከእንባው ጋር ተቀላቅሎ ወደ
ውጭ እየወጣለትና ከውስጡ እየተወገደለት ነው፡፡
የሚያሳዝነውስ በሀዘን ጦር የተወጋ ግን ማልቀስ
የማይሆንለት ሰው ነው …. እሱ የታመቀ ስሜት እና የተዳፈነ
ቁጣ በልብ የታጨቀ ነው..ያ ሰው ነው እውነተኛ ስቃይ ውስጥ ያለው፡፡››
እንደተለመደው ከቀጠሮዬ ሰዓት ቀድሜ ነው የተገኘውት፡፡
ስደርስ ሩትም ቦታዋ ላይ ነበረች፡፡ዛሬ ከእሷ ጋር ከመገናኘቴ
በፊት ከአጎቷ ጋር ለመገናኘት ሞክሬ ነበር ግን በአጋጣሚ
ጠንከር ያለ ጉንፍን ስለያዛቸው ቀጠሮውን ወደ ነገ
አዘዋወርነው፡፡ሰዓቱ እስኪደርስና ወደ እሷ እንድጠጋ
እስክትፈቅድልኝ እየጠበቅኩ ነው፡፡ግን አንድ ደስ ያላለኝ ነገር
አለ….የተቀመጥኩበት ቦታ ሆኜ እሩትን ስመለከታት
ከወትሮዋ በተለየ መልኩ መቁነጥነጥ እና መቅበዝበዝ አይነት
ነገር እያየሁባት ነው..ወይኔ ዛሬ ይከሽፍብኝ ይሆን እንዴ..?
በፍፁም መሆን የለበትም…. ፡፡
በአዕምሮዬ እየተብላሉ ያሉ ብዙ ጥያቄዎቼ በውስጤ ስቃይ
ፈጥረውብኛል፡፡ …መልስ ካላገኘውባቸው እና ለተጨማሪ
አንድ ቀን እደታፈንኩ የማድር ከሆነ ምን እንደምሆን
አላውቅም..ድንገት ትዝ አለኝና ኃይሌን ፍለጋ አይኖቼን
አንከራተትኩ፡፡ ቦታው ላይ የለም፡፡ ወደ እሩት ዓይኖቼን
መለስኩ…ሙሉ ጠርሙስ የጎርደን ጅን መጠጥ ፊት ለፊቷ ያለ
ጠረጵዛ ላይ ይታያል፡፡በየሰከንድ ልዩነት ከነጠርሙሱ እያነሳች
ታንደቀድቀዋለች..መልሳ ጠረጵዛ ላይ ታስቀምጥዋለች…
ደግሞ ታነሳና ትጋተዋለች፡፡ እንድንገናኝ የፈቀደችልኝ ሰዓት
ስለደረሰ ተነስቼ ወደ እሷ ልሂድ ወይስ ትንሽ እስክትረጋጋ
ልጠብቅ.? ግራ በማጋባት ከራሴ ጋር ሙግት ገጥሜ ሳለ
ድንገት ከተቀመጠችበት ተነሳችና ተንቀሳቀሰች ….ወደ
ባንኮኒው አመራች …ሦስት ብርጭቆዎች አነሳችና
ደራረበቻቸው…ከዛም ወለሉ ላይ ለቀቀችው ፡፡
ሚሰቀጥጥ የመንከሻከሽ ድምፅ አሰምተው ብትንትን ብለው
ወለሉን ሞሉት፡፡ አስተናጋጆቹ ባሉበት ቆመው በድንጋጤ
ከማፍጠጥ ውጭ ምንም ለማድረግ አልሞከሩም፡፡እኔ
በበኩሌ በተቀመጥኩበት ውሀ ሆኜ ነው የቀረውት፡ሌሎች
ሁለት ጥንድ ተስተናጋጆች ከእኔ ፊት ለፊት ነበሩ… ፈርተው
መሰለኝ ሂሳባቸውን ቁጭ አድረገው ሹክክ ብለው ሆቴሉን
ለቀው ወጡ..፡፡ ሩት ምንም እንዳልተፈጠረ በተወሰነ
መረጋጋት ወደ ቦታዋ ተመልሳ በመቀመጥ መጠጣቷን
ቀጠለች፡፡ ከአስተናጋጆቹ ውስጥ አንዷ ወለሉን የሞላውን
የብርጭቆ ስብርባሪ ማፅዳት ቀጠለች፡፡የሆቴሉ አሰተዳዳሪ
ሞባይል ስልኩን እየነካካ ወደ ውጭ ወጣ..በረንዳ ላይ ቆሞ
ዘበኞቹን ጠራቸው እና ያልተሰማኝን ነገር ነገራቸው..ወዲው
ትዕዛዙን ተቀብለው ወደ ኋላቸው ሄዱና የሆቴሉን የውጭ
በራፍ ዘጉት፡፡ እንግዲህ ደንበኞች እንዳይገቡ መሆኑ ነው፡፡
አጨንቁሬ ወደ ውጭ ማየቱ ስለልተመቸኝ መቀመጫዬን
ለቀቅኩና ወደ በረንዳው ወጣው፡፡ አስተዳዳሪው ራቅ ብሎ
ዝቅ ባለ ድምጽ ስልክ እያወራ ነው..እስኪጨርስ ፈንጠር ብዬ
ጠበቅኩት..ጨረሰና ወደ እኔ ቀረብ አለ…‹
‹ጌታዬ ችግር አለ እንዴ.?››ጠየቅኩት እየተካሄደ ያለውን ነገር
በደንብ እንዲያስረዳኝ ስለፈለግኩ
‹‹አይ እስከአሁን ችግር የለም ….ምልክቱ ብቻ ነው››
‹‹የምኑ ምልክት.?››
‹‹ደመና የምን ምልክት ነው…የዝናብ አይደል፡፡ ..ቀራርቶስ
የምን ምልክት ነው የጦርነት…፡፡ዝምታ የምን ምልክት ነው
የአመጽ ….እናም የሩት ብርጭቆ መሰባበርም ሌላ ቀጣይ
የሚሰበር ነገር እንዳለ ማስጠንቀቂያ ነው፡፡ የፈለገችውን
ካላገኘች ገና ብዙ ነገሮችን ትሰባብራለች.. መአት ጥፋት
ታጠፋለች››
‹‹እና ፖሊስ ጋር ነው የደወልከው.?››
‹‹ፖሊስ…!!!የምን ፖሊስ.?››
‹‹ማለቴ እንዳትረብሽ እንዲያስወጧት..ወይንም እንዳታጠፋ
እንዲያሰጠነቅቋት ወይም እንዲያስሯት..››ገላመጠኝና
‹‹ጭራሽ እንዲያስሯት..ልንገርህ እንኳን ብርጭቆ መሰባበር
ይቅርና ሙሉ ሆቴሉን ብታቃጥልም ፖሊስ ጋር
አንደውልም››ብሎ ኩምሽሽ አደረገኝ
‹‹ለመሆኑ ምንድነው እንዲህ ያበሳጫት .. .?ምንድነው
የምትፈለገው.?››መቼስ ሰውዬው እንዲህ በተጨናነቀ ሁኔታ
ውስጥ ሆኖ ሚረባውንም ማይረባውንም ጥያቄዬን በትግስት
እየመለሰልኝ ያለው ከኃይሌ ጋርም ሆነ ከሩት ጋር ያለኝን
ቅርበት ከግምት በመስገባት እንደቤተሰብ ስላየኝ መሆን
አለበት፡፡
‹‹የምትፈልገውማ ያው የተለመደውን ነዋ››
‹‹የተለመደውን ስትል.?››
‹‹ኃይሌን ነዋ ..እሱ ስላልመመጣ ነው የተበሳጨችው…አሁን
የደወልኩትም እሱ ጋ ነው፡፡እራሱን አሞት ተኝቶ ነበር
ያልመጣው…አሁን ግን እየመጣ ነው››አለኝና ሌላ ጥያቄ
እንዳልጠይቀው ፈራ መሰለኝ ፈጠን ባለ እርምጃ ወደ ውስጥ
ተመልሶ ገባ፡፡ እኔም በታላቅ መገረም ወደ ውስጥ
ተመለስኩና መቀመጫዬ ላይ ተቀመጥኩ እና ሁኔታዎችን
በቱክረት መከታተል ቀጠልኩ…..፡፡ ከአምስት ደቂቃ ቡኃላ ሩት
ዳግመኛ ተንቀሳቀሰች… ከመቀመጫዋ ተነሳችና ወደ ሆቴሉ
መሀል ተራመደች ..ቆመች፡፡ ..መለሏ ቁመቷ ተመዘዞ
ያፈዛል፡፡አንገቷ ተስቦ ልክ እንደቀጪኔ ለብቻው ከስወነቷ
በርቀት ሆኖ ለብቻው ይሽከረከራል፡፡ ሰማያዊ ቀለም ያለው
አጭርም ረጅምም የማይባል ጉርድ ቀሚስ እና ነጭ ቲሸርት
ነበር የለበሰችው ፡፡ከመቅፅበት ቲሸርቷን መዥረጥ አድርጋ
አወለቀችውና ወደ ፊት ለፊቷ ወረወረችው፡፡ ጠይም ግማሽ
እርቃን ገላ… የተቀሰሩ የልጃገረድ መሰል ሁለት ጡቶች …ወደ
ውስጥ
ስርጉድ ብሎ የገባ እንብረት ..ችቦ ነው የሚባል ውብ
ወገብ…ሚገርም ትዕይንት ነው
እያየው ያለውት....፡፡
ግን ጡቶቾ በዚህ ዕድሜዋ እንዴት ሳይወድቁ ….?በዛች
ደቂቃ በውስጤ የተፈጠረ የአድናቆት ጥያቄ ነበር፡፡እንደዛው
በግማሽ ዕርቃን እንዳለች ተረጋግታ ወደ መቀመጫዋ
ተመለሰችና ቁጭ አለች..፡፡ጠርሙሱን አነሳችና
አንደቀደቀችው..፡፡ ከዛም አስቀመጠችው…፡፡ሆቴል ውስጥ
የነበሩ ወንድ አስተናጋጆች ድንብርብራቸው ወጥቶ ትዕይንቱን
ለማየትም እየጎጉ ላለማየትም እየጣሩ ግራ በተጋባ ስሜት
ሲቅበዘበዙ ታዝቤያለው..ምራቁን የዋጠውና ሁኔታውን
የመቆጣጠር ሀላፊነት ያለበት የሆቴሉ አስተዳዳሪ
ተንቀሳቀሰ..ሩት ወደ ወረወረችው ቲሸርት ሄደና ከወለሉ ላይ
አንስቶ በማራገፍ አጣጥፎ ጠረጵዛው ላይ አስቀመጠው፡፡ከዛ
ከሴቷ ካሻሪ በስትቀር ሌሎችን ጠቅላላ ሆቴሉን ለቀው ወደ
ውስጥ እንዲገቡ አደረገ
…..ከዛ ወደ እኔ መጣ እና በትህትና‹‹ወይ ከልጆቹ ጋር ወደ
ውስጥ ግባ ወይ ደግሞ በረንዳ ላይ ሁን››አለኝ..‹የሆነ
የፈራው ነገር አለ ማለት ነው…?፡፡› በውስጤ የተጫረ
ጥያቄ…..
‹‹ግድ የለም እዚሁ ሆናለው?››ተሟገትኩት
‹‹ምን መሰለህ ጌታዬ ቀጥሎ የምታደርገውን ነገር ማየት
የለብህም…››
‹‹አይ ማየት አለብኝ…እንደውም በደንብ ማየት
አለብኝ››አልኩት ፍርጥም ብዬ
‹‹ጌታዬ እንዳስገድድህ አታድርገኝ..ለ5 ወይም ለ10 ደቂቃ
ነው…ከዛ ኃይሌ ሲመጣ ይሄ ሁሉ ዝብርቅርቅ
ይስተካከላል››ምርጫ ስለሌለኝ ትዕዛዙን አክብሬ ወደ
በረንዳው ወጣው፡፡ይሄ ትዕይንት ለእኔ ምን ያህል አስፈላጊ
እንደሆነ እንዴት አድርጌ ምን በመናገር ላሳምንው
እችላለው….?፡፡ ከባድ ነገር ነው፡፡በፈጣሪ ስም…!!! ሌላ
መንኳኳት እና የብርጭቆ ወይም የጠርሙስ መሰባበር ድምጽ
ከወደ ውስጥ ተሰማ ..ያሁኑ ከቅድሙም ጠንከር ያለ እና
የበዛ ውድመት ይመስላል፡፡
‹የሰውዬውን ትዕዛዝ ጥሼ ገርበብ ያለውን የሆቴሉን በርፋ
በርግጄ ወደ ውስጥ ገብቼ ምን እንደተፈጠረ ልይ ወይስ
ታግሼ ልጠብቅ
፡
፡
#ክፍል_አምስት
፡
፡
✍ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
፡
፡
‹‹…ሀዘን ደርሶበት የሚያለቅስን ሰው አታባብለው፡፡ተወው
ያልቅስበት፡፡ …ምክንያቱም ያ ሰው ብልጥ ስለሆነ በለቅሶው
እራሱን እያከመ ነው…ሀዘኑ ከእንባው ጋር ተቀላቅሎ ወደ
ውጭ እየወጣለትና ከውስጡ እየተወገደለት ነው፡፡
የሚያሳዝነውስ በሀዘን ጦር የተወጋ ግን ማልቀስ
የማይሆንለት ሰው ነው …. እሱ የታመቀ ስሜት እና የተዳፈነ
ቁጣ በልብ የታጨቀ ነው..ያ ሰው ነው እውነተኛ ስቃይ ውስጥ ያለው፡፡››
እንደተለመደው ከቀጠሮዬ ሰዓት ቀድሜ ነው የተገኘውት፡፡
ስደርስ ሩትም ቦታዋ ላይ ነበረች፡፡ዛሬ ከእሷ ጋር ከመገናኘቴ
በፊት ከአጎቷ ጋር ለመገናኘት ሞክሬ ነበር ግን በአጋጣሚ
ጠንከር ያለ ጉንፍን ስለያዛቸው ቀጠሮውን ወደ ነገ
አዘዋወርነው፡፡ሰዓቱ እስኪደርስና ወደ እሷ እንድጠጋ
እስክትፈቅድልኝ እየጠበቅኩ ነው፡፡ግን አንድ ደስ ያላለኝ ነገር
አለ….የተቀመጥኩበት ቦታ ሆኜ እሩትን ስመለከታት
ከወትሮዋ በተለየ መልኩ መቁነጥነጥ እና መቅበዝበዝ አይነት
ነገር እያየሁባት ነው..ወይኔ ዛሬ ይከሽፍብኝ ይሆን እንዴ..?
በፍፁም መሆን የለበትም…. ፡፡
በአዕምሮዬ እየተብላሉ ያሉ ብዙ ጥያቄዎቼ በውስጤ ስቃይ
ፈጥረውብኛል፡፡ …መልስ ካላገኘውባቸው እና ለተጨማሪ
አንድ ቀን እደታፈንኩ የማድር ከሆነ ምን እንደምሆን
አላውቅም..ድንገት ትዝ አለኝና ኃይሌን ፍለጋ አይኖቼን
አንከራተትኩ፡፡ ቦታው ላይ የለም፡፡ ወደ እሩት ዓይኖቼን
መለስኩ…ሙሉ ጠርሙስ የጎርደን ጅን መጠጥ ፊት ለፊቷ ያለ
ጠረጵዛ ላይ ይታያል፡፡በየሰከንድ ልዩነት ከነጠርሙሱ እያነሳች
ታንደቀድቀዋለች..መልሳ ጠረጵዛ ላይ ታስቀምጥዋለች…
ደግሞ ታነሳና ትጋተዋለች፡፡ እንድንገናኝ የፈቀደችልኝ ሰዓት
ስለደረሰ ተነስቼ ወደ እሷ ልሂድ ወይስ ትንሽ እስክትረጋጋ
ልጠብቅ.? ግራ በማጋባት ከራሴ ጋር ሙግት ገጥሜ ሳለ
ድንገት ከተቀመጠችበት ተነሳችና ተንቀሳቀሰች ….ወደ
ባንኮኒው አመራች …ሦስት ብርጭቆዎች አነሳችና
ደራረበቻቸው…ከዛም ወለሉ ላይ ለቀቀችው ፡፡
ሚሰቀጥጥ የመንከሻከሽ ድምፅ አሰምተው ብትንትን ብለው
ወለሉን ሞሉት፡፡ አስተናጋጆቹ ባሉበት ቆመው በድንጋጤ
ከማፍጠጥ ውጭ ምንም ለማድረግ አልሞከሩም፡፡እኔ
በበኩሌ በተቀመጥኩበት ውሀ ሆኜ ነው የቀረውት፡ሌሎች
ሁለት ጥንድ ተስተናጋጆች ከእኔ ፊት ለፊት ነበሩ… ፈርተው
መሰለኝ ሂሳባቸውን ቁጭ አድረገው ሹክክ ብለው ሆቴሉን
ለቀው ወጡ..፡፡ ሩት ምንም እንዳልተፈጠረ በተወሰነ
መረጋጋት ወደ ቦታዋ ተመልሳ በመቀመጥ መጠጣቷን
ቀጠለች፡፡ ከአስተናጋጆቹ ውስጥ አንዷ ወለሉን የሞላውን
የብርጭቆ ስብርባሪ ማፅዳት ቀጠለች፡፡የሆቴሉ አሰተዳዳሪ
ሞባይል ስልኩን እየነካካ ወደ ውጭ ወጣ..በረንዳ ላይ ቆሞ
ዘበኞቹን ጠራቸው እና ያልተሰማኝን ነገር ነገራቸው..ወዲው
ትዕዛዙን ተቀብለው ወደ ኋላቸው ሄዱና የሆቴሉን የውጭ
በራፍ ዘጉት፡፡ እንግዲህ ደንበኞች እንዳይገቡ መሆኑ ነው፡፡
አጨንቁሬ ወደ ውጭ ማየቱ ስለልተመቸኝ መቀመጫዬን
ለቀቅኩና ወደ በረንዳው ወጣው፡፡ አስተዳዳሪው ራቅ ብሎ
ዝቅ ባለ ድምጽ ስልክ እያወራ ነው..እስኪጨርስ ፈንጠር ብዬ
ጠበቅኩት..ጨረሰና ወደ እኔ ቀረብ አለ…‹
‹ጌታዬ ችግር አለ እንዴ.?››ጠየቅኩት እየተካሄደ ያለውን ነገር
በደንብ እንዲያስረዳኝ ስለፈለግኩ
‹‹አይ እስከአሁን ችግር የለም ….ምልክቱ ብቻ ነው››
‹‹የምኑ ምልክት.?››
‹‹ደመና የምን ምልክት ነው…የዝናብ አይደል፡፡ ..ቀራርቶስ
የምን ምልክት ነው የጦርነት…፡፡ዝምታ የምን ምልክት ነው
የአመጽ ….እናም የሩት ብርጭቆ መሰባበርም ሌላ ቀጣይ
የሚሰበር ነገር እንዳለ ማስጠንቀቂያ ነው፡፡ የፈለገችውን
ካላገኘች ገና ብዙ ነገሮችን ትሰባብራለች.. መአት ጥፋት
ታጠፋለች››
‹‹እና ፖሊስ ጋር ነው የደወልከው.?››
‹‹ፖሊስ…!!!የምን ፖሊስ.?››
‹‹ማለቴ እንዳትረብሽ እንዲያስወጧት..ወይንም እንዳታጠፋ
እንዲያሰጠነቅቋት ወይም እንዲያስሯት..››ገላመጠኝና
‹‹ጭራሽ እንዲያስሯት..ልንገርህ እንኳን ብርጭቆ መሰባበር
ይቅርና ሙሉ ሆቴሉን ብታቃጥልም ፖሊስ ጋር
አንደውልም››ብሎ ኩምሽሽ አደረገኝ
‹‹ለመሆኑ ምንድነው እንዲህ ያበሳጫት .. .?ምንድነው
የምትፈለገው.?››መቼስ ሰውዬው እንዲህ በተጨናነቀ ሁኔታ
ውስጥ ሆኖ ሚረባውንም ማይረባውንም ጥያቄዬን በትግስት
እየመለሰልኝ ያለው ከኃይሌ ጋርም ሆነ ከሩት ጋር ያለኝን
ቅርበት ከግምት በመስገባት እንደቤተሰብ ስላየኝ መሆን
አለበት፡፡
‹‹የምትፈልገውማ ያው የተለመደውን ነዋ››
‹‹የተለመደውን ስትል.?››
‹‹ኃይሌን ነዋ ..እሱ ስላልመመጣ ነው የተበሳጨችው…አሁን
የደወልኩትም እሱ ጋ ነው፡፡እራሱን አሞት ተኝቶ ነበር
ያልመጣው…አሁን ግን እየመጣ ነው››አለኝና ሌላ ጥያቄ
እንዳልጠይቀው ፈራ መሰለኝ ፈጠን ባለ እርምጃ ወደ ውስጥ
ተመልሶ ገባ፡፡ እኔም በታላቅ መገረም ወደ ውስጥ
ተመለስኩና መቀመጫዬ ላይ ተቀመጥኩ እና ሁኔታዎችን
በቱክረት መከታተል ቀጠልኩ…..፡፡ ከአምስት ደቂቃ ቡኃላ ሩት
ዳግመኛ ተንቀሳቀሰች… ከመቀመጫዋ ተነሳችና ወደ ሆቴሉ
መሀል ተራመደች ..ቆመች፡፡ ..መለሏ ቁመቷ ተመዘዞ
ያፈዛል፡፡አንገቷ ተስቦ ልክ እንደቀጪኔ ለብቻው ከስወነቷ
በርቀት ሆኖ ለብቻው ይሽከረከራል፡፡ ሰማያዊ ቀለም ያለው
አጭርም ረጅምም የማይባል ጉርድ ቀሚስ እና ነጭ ቲሸርት
ነበር የለበሰችው ፡፡ከመቅፅበት ቲሸርቷን መዥረጥ አድርጋ
አወለቀችውና ወደ ፊት ለፊቷ ወረወረችው፡፡ ጠይም ግማሽ
እርቃን ገላ… የተቀሰሩ የልጃገረድ መሰል ሁለት ጡቶች …ወደ
ውስጥ
ስርጉድ ብሎ የገባ እንብረት ..ችቦ ነው የሚባል ውብ
ወገብ…ሚገርም ትዕይንት ነው
እያየው ያለውት....፡፡
ግን ጡቶቾ በዚህ ዕድሜዋ እንዴት ሳይወድቁ ….?በዛች
ደቂቃ በውስጤ የተፈጠረ የአድናቆት ጥያቄ ነበር፡፡እንደዛው
በግማሽ ዕርቃን እንዳለች ተረጋግታ ወደ መቀመጫዋ
ተመለሰችና ቁጭ አለች..፡፡ጠርሙሱን አነሳችና
አንደቀደቀችው..፡፡ ከዛም አስቀመጠችው…፡፡ሆቴል ውስጥ
የነበሩ ወንድ አስተናጋጆች ድንብርብራቸው ወጥቶ ትዕይንቱን
ለማየትም እየጎጉ ላለማየትም እየጣሩ ግራ በተጋባ ስሜት
ሲቅበዘበዙ ታዝቤያለው..ምራቁን የዋጠውና ሁኔታውን
የመቆጣጠር ሀላፊነት ያለበት የሆቴሉ አስተዳዳሪ
ተንቀሳቀሰ..ሩት ወደ ወረወረችው ቲሸርት ሄደና ከወለሉ ላይ
አንስቶ በማራገፍ አጣጥፎ ጠረጵዛው ላይ አስቀመጠው፡፡ከዛ
ከሴቷ ካሻሪ በስትቀር ሌሎችን ጠቅላላ ሆቴሉን ለቀው ወደ
ውስጥ እንዲገቡ አደረገ
…..ከዛ ወደ እኔ መጣ እና በትህትና‹‹ወይ ከልጆቹ ጋር ወደ
ውስጥ ግባ ወይ ደግሞ በረንዳ ላይ ሁን››አለኝ..‹የሆነ
የፈራው ነገር አለ ማለት ነው…?፡፡› በውስጤ የተጫረ
ጥያቄ…..
‹‹ግድ የለም እዚሁ ሆናለው?››ተሟገትኩት
‹‹ምን መሰለህ ጌታዬ ቀጥሎ የምታደርገውን ነገር ማየት
የለብህም…››
‹‹አይ ማየት አለብኝ…እንደውም በደንብ ማየት
አለብኝ››አልኩት ፍርጥም ብዬ
‹‹ጌታዬ እንዳስገድድህ አታድርገኝ..ለ5 ወይም ለ10 ደቂቃ
ነው…ከዛ ኃይሌ ሲመጣ ይሄ ሁሉ ዝብርቅርቅ
ይስተካከላል››ምርጫ ስለሌለኝ ትዕዛዙን አክብሬ ወደ
በረንዳው ወጣው፡፡ይሄ ትዕይንት ለእኔ ምን ያህል አስፈላጊ
እንደሆነ እንዴት አድርጌ ምን በመናገር ላሳምንው
እችላለው….?፡፡ ከባድ ነገር ነው፡፡በፈጣሪ ስም…!!! ሌላ
መንኳኳት እና የብርጭቆ ወይም የጠርሙስ መሰባበር ድምጽ
ከወደ ውስጥ ተሰማ ..ያሁኑ ከቅድሙም ጠንከር ያለ እና
የበዛ ውድመት ይመስላል፡፡
‹የሰውዬውን ትዕዛዝ ጥሼ ገርበብ ያለውን የሆቴሉን በርፋ
በርግጄ ወደ ውስጥ ገብቼ ምን እንደተፈጠረ ልይ ወይስ
ታግሼ ልጠብቅ
👍1
እያልኩ ከራሴ ጋር ትንፋሽ የሚያሳጣ
ሙግት ላይ እያለው ከወደ ኃላዬ የመኪና ጥሩንባ ድምጽ
ሰማው፡፡ ….ዞር ብዬ ሳይ የኃይሌ መኪና ነች..ዘበኞቹ
ተንደርድረው በራፍን ከፈቱለት…. መኪናዋን አስፈነጠረና ወደ
ውስጥ አስገብቶ እንደነገሩ በማቆም ሞተሩን እንኳን ሳያጠፋ
ወረደ፡፡
እየሮጠ የሆቴሉን በራፍ በርግዶ ወደ ውስጥ ገባ፡፡
አላስቻለኝም እኔም ከኃላው ተከትዬ ገባው…፡፡ምነው
ባልገባው ነው ያልኩት፡፡ካሻሪ ያልኮችሁ ሴት
በተቀመጠችበት በድንጋጤ ጭንቅላቷን ወደ ታች ደፍታ
እጆቾን ጭንቅላቷ ላይ ጭና ኩርምትምት ብላ ትታያለች…
የሆቴሉ አስተዳዳሪም ሆነ ሌላ ማንም ሰው ሆቴል ውስጥ
አይታይም፡፡ሩት ባንኮኒውን ተደግፋ ቆማለች፡፡
እርቃኖን ነች… ሙሉ እርቃኗን ..ሰውነቷ ላይ የቀረው
ያጠለቀችው ጥቁር ባለ ረጅም ተረከዝ ጫማ ብቻ
ነው….ሁለት እግሮቾን አጣምራና በቄንጥ ቆማ ውስኪዋን
እያንደቀደቀች ትጠጣለች..ዙሪያዋን ያለው ወለል በብርጭቆ
እና በጠርሙስ ሰብርባሪ ተሞልቷል.ወንበሮች
ተተረማምሰዋል፡፡….ልክ የኃይሌን መምጣት ስታይ ፈገግ
አለችና በአትኩሮት ተመለከተችው..ረጅም ለመሰሉኝ ግን
ሁለት ደቂቃ ለማይሞሉ ደቂቃዎች ተፋጠጡ… ከዛም ሩት
ተንቀሳቀሰች..መራመድ ጀመረች ..አዎ ወደ እሱ እየሄደች
ነው…ኦ እንደዛ አይደለም ቲሸርቷ ያለበት ጠረጵዛ ጋር ስትደርስ
ቆመችና ቲሸርቷን አነሳች…. ለበሰች..፡፡ ከዛ ወደኃላዋ
ተመለሰችና ቀሚሷን አነሳች… እሱንም በተመሳሳይ ሁኔታ
ለበሰች እናም ወደ ባንኮኒው ሄዳ ያስቀመጠችውን ጠርሙስ
አነሳች…ተረጋግታ ወደ ቦታዋ ተመለሰች…..ቁጭ አለች፡፡
ስለ ሩት ሳስብ አንድ ነገር የገረመኝ ይሄን ሁሉ ስታደርግ
..ይሄን ሁሉ እቃ
ስትሰባብር..እንደዚህ እረሷን ዕርቃን ስታስቀር ዝም ባለ ሁኔታ
መሆኑ ነው…፡፡እየጮኸች አልነበረም..እያለቀሰችም
አይደለም…እዚህ ላይ አሁን በቅርብ ከፕሮፌሰር አብረሀም
ማለት ከሩት አጎት ጋር ስናወራ ስለለቅሶ ያሉኝ ነገር ትዝ አለኝ
‹‹…ሀዘን ደርሶበት የሚያለቅስን ሰው አታባብለው፡፡ተወው
ያልቅስበት፡፡ …ምክንያቱም ያ ሰው ብልጥ ስለሆነ በለቅሶው
እራሱን እያከመ ነው…ሀዘኑ ከእንባው ጋር ተቀላቅሎ ወደ
ውጭ እየወጣለትና ከውስጡ እየተወገደለት ነው፡፡
የሚያሳዝነውስ በሀዘን ጦር የተወጋ ግን ማልቀስ
የማይሆንለት ሰው ነው ….እሱ የታመቀ ስሜት እና የተዳፈነ
ቁጣ በልብ የታጨቀ ነው.. ያ ሰው ነው እውነተኛ ስቃይ
ውስጥ ያለው፡፡››
እና አሁንም ሳስበው ሩት ብትጮህ ይሻላት ነበር ስል
አሰብክ…ብታለቅስም ጥሩ ነበር፡፡
….ኃይሌ ላብ በላብ ሆኖ በድንጋጤ እና በመገርጣት
ከቆመበት ቦታ በዝግታ ተንቀሳቀሰ ወደ ውስጥ….መሀከል
አካባቢ ሲደርስ ቆመ ጎንበስ አለ…እነ ከጠረጵዛ ስር አንድ ነገር
አነሳ …የሱፍ የኮት ኪስ ውስጥ ከተተው..ያነሳውን ነገር
በጨረፋታ ስላየውት መገመት አላቃተኝም…..አዎ ሩት
አውልቃ የጣለችውን.. ጥላም ረስታ ይሁን ወይም አውቃ
ያላነሳችውን ፓንቷን ነው ያነሳው›..ከዛ ወደ ካሻሪው
መቀመጫ ሄደ… በፍራቻና በድንጋጤ ውስጥ ያለችው ካሻሪ
በመበርገግ ስሜት ቦታውን ለእሱ ለቀቀችላትና እራሷን
ለማረጋጋት መሰለኝ ወደ ውስጥ ገባች፡፡
ከደቂቃዎች ቆይታ ቡኃላ የሆቴሉ አስተዳዳሪው
መጣ..ሁኔታውን ቃኘ እና ሁሉም ሰላም እንደሆነ ሲረዳ
ተመልሶ ወደ ኃላ ተመለሰ አስተናጋጆቹን በማንጋጋት ይዞቸው
መጣ ..ሁሉም በፍጥነት እና በታዛዥነት ወደ ስራ ተሰማሩ፡
የተሰባበረው ነገር ተጠረረገ..የወዳደቀው ነገር
ተነሳሳ..የተዘበራረቀው ነገር ተስተካከለ… በ5 ደቂቃ ውስጥ
ሆቴሉ ለተስተናጋጆች ዝግጁ ሆነ፡፡ የውጩም የውስጡም
በራፍ ተከፋፈተ….ሙዚቃው ተለቀቀ…፡፡
……ምንም ተፈጥሮ እንዳልነበር ቤቱ ውስጥ ያለው ሰው ሁሉ
ወደ ተለመደ ስራው ተመለሰ..፡፡ይሄ ለእኔ በጣም የሚደንቅና
ለማመንም ያስቸገረኝ ነገር ነው፡፡ እሺ ሰራተኞቹን እርሷቸው…
እንደዛ ላብ በላብ ሆኖ እያለከለከ የነበረው ኃይሌ ሳይቀር
አሁን በፍጥነት ተረጋግቶ ስራውን ቀጥሏል..
ሌላው እንደዛ ለይቶላት ጨርቆን ጥላ የነበረችውን ሩትን
እንደመጣ አላነጋገራትም …አላቀፋትም....አላባበላትም ወይም
አልገሰጽትም፡፡ዝም ብሎ ነው መኖሩን ብቻ ያሳያት…፡፡በአይኗ
ብቻ ስላየችው ወደ መረጋጋቷ ተመልሳለች.. ስርአቷን ይዛ
ቁጭ ብላለች..፡፡ ይሄ ምን አይነት ቁርኝት ነው…? ይህ ምን
አይነት መሳሳብ እና መጠፋፋት ነው…?ይህ ታሪክ ብጽፈውስ
ማን አንብቦ እውነት ነው ብሎ ያምነኛል…?አይደለም ተፅፎ
ለሚያነብ ይቅርና እኔም ቀጥታ በአይኖቼ ብሌን ያየውት
ማመን አቅቶኛል፡፡
አሁን ሰዓቱም ሄዷል ፡ካሁን ወዲህ ሩትን ላነጋራት
አልችልም…የዛሬው ቀጠሯችን ተሰረዘ ማለት ነው….ቢሆንም
ብዙም አልከፋኝም..ቢያንስ የታሪካቸው አንድን ክፍል በቀጥታ
መታዘብ ችያለው፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
ሙግት ላይ እያለው ከወደ ኃላዬ የመኪና ጥሩንባ ድምጽ
ሰማው፡፡ ….ዞር ብዬ ሳይ የኃይሌ መኪና ነች..ዘበኞቹ
ተንደርድረው በራፍን ከፈቱለት…. መኪናዋን አስፈነጠረና ወደ
ውስጥ አስገብቶ እንደነገሩ በማቆም ሞተሩን እንኳን ሳያጠፋ
ወረደ፡፡
እየሮጠ የሆቴሉን በራፍ በርግዶ ወደ ውስጥ ገባ፡፡
አላስቻለኝም እኔም ከኃላው ተከትዬ ገባው…፡፡ምነው
ባልገባው ነው ያልኩት፡፡ካሻሪ ያልኮችሁ ሴት
በተቀመጠችበት በድንጋጤ ጭንቅላቷን ወደ ታች ደፍታ
እጆቾን ጭንቅላቷ ላይ ጭና ኩርምትምት ብላ ትታያለች…
የሆቴሉ አስተዳዳሪም ሆነ ሌላ ማንም ሰው ሆቴል ውስጥ
አይታይም፡፡ሩት ባንኮኒውን ተደግፋ ቆማለች፡፡
እርቃኖን ነች… ሙሉ እርቃኗን ..ሰውነቷ ላይ የቀረው
ያጠለቀችው ጥቁር ባለ ረጅም ተረከዝ ጫማ ብቻ
ነው….ሁለት እግሮቾን አጣምራና በቄንጥ ቆማ ውስኪዋን
እያንደቀደቀች ትጠጣለች..ዙሪያዋን ያለው ወለል በብርጭቆ
እና በጠርሙስ ሰብርባሪ ተሞልቷል.ወንበሮች
ተተረማምሰዋል፡፡….ልክ የኃይሌን መምጣት ስታይ ፈገግ
አለችና በአትኩሮት ተመለከተችው..ረጅም ለመሰሉኝ ግን
ሁለት ደቂቃ ለማይሞሉ ደቂቃዎች ተፋጠጡ… ከዛም ሩት
ተንቀሳቀሰች..መራመድ ጀመረች ..አዎ ወደ እሱ እየሄደች
ነው…ኦ እንደዛ አይደለም ቲሸርቷ ያለበት ጠረጵዛ ጋር ስትደርስ
ቆመችና ቲሸርቷን አነሳች…. ለበሰች..፡፡ ከዛ ወደኃላዋ
ተመለሰችና ቀሚሷን አነሳች… እሱንም በተመሳሳይ ሁኔታ
ለበሰች እናም ወደ ባንኮኒው ሄዳ ያስቀመጠችውን ጠርሙስ
አነሳች…ተረጋግታ ወደ ቦታዋ ተመለሰች…..ቁጭ አለች፡፡
ስለ ሩት ሳስብ አንድ ነገር የገረመኝ ይሄን ሁሉ ስታደርግ
..ይሄን ሁሉ እቃ
ስትሰባብር..እንደዚህ እረሷን ዕርቃን ስታስቀር ዝም ባለ ሁኔታ
መሆኑ ነው…፡፡እየጮኸች አልነበረም..እያለቀሰችም
አይደለም…እዚህ ላይ አሁን በቅርብ ከፕሮፌሰር አብረሀም
ማለት ከሩት አጎት ጋር ስናወራ ስለለቅሶ ያሉኝ ነገር ትዝ አለኝ
‹‹…ሀዘን ደርሶበት የሚያለቅስን ሰው አታባብለው፡፡ተወው
ያልቅስበት፡፡ …ምክንያቱም ያ ሰው ብልጥ ስለሆነ በለቅሶው
እራሱን እያከመ ነው…ሀዘኑ ከእንባው ጋር ተቀላቅሎ ወደ
ውጭ እየወጣለትና ከውስጡ እየተወገደለት ነው፡፡
የሚያሳዝነውስ በሀዘን ጦር የተወጋ ግን ማልቀስ
የማይሆንለት ሰው ነው ….እሱ የታመቀ ስሜት እና የተዳፈነ
ቁጣ በልብ የታጨቀ ነው.. ያ ሰው ነው እውነተኛ ስቃይ
ውስጥ ያለው፡፡››
እና አሁንም ሳስበው ሩት ብትጮህ ይሻላት ነበር ስል
አሰብክ…ብታለቅስም ጥሩ ነበር፡፡
….ኃይሌ ላብ በላብ ሆኖ በድንጋጤ እና በመገርጣት
ከቆመበት ቦታ በዝግታ ተንቀሳቀሰ ወደ ውስጥ….መሀከል
አካባቢ ሲደርስ ቆመ ጎንበስ አለ…እነ ከጠረጵዛ ስር አንድ ነገር
አነሳ …የሱፍ የኮት ኪስ ውስጥ ከተተው..ያነሳውን ነገር
በጨረፋታ ስላየውት መገመት አላቃተኝም…..አዎ ሩት
አውልቃ የጣለችውን.. ጥላም ረስታ ይሁን ወይም አውቃ
ያላነሳችውን ፓንቷን ነው ያነሳው›..ከዛ ወደ ካሻሪው
መቀመጫ ሄደ… በፍራቻና በድንጋጤ ውስጥ ያለችው ካሻሪ
በመበርገግ ስሜት ቦታውን ለእሱ ለቀቀችላትና እራሷን
ለማረጋጋት መሰለኝ ወደ ውስጥ ገባች፡፡
ከደቂቃዎች ቆይታ ቡኃላ የሆቴሉ አስተዳዳሪው
መጣ..ሁኔታውን ቃኘ እና ሁሉም ሰላም እንደሆነ ሲረዳ
ተመልሶ ወደ ኃላ ተመለሰ አስተናጋጆቹን በማንጋጋት ይዞቸው
መጣ ..ሁሉም በፍጥነት እና በታዛዥነት ወደ ስራ ተሰማሩ፡
የተሰባበረው ነገር ተጠረረገ..የወዳደቀው ነገር
ተነሳሳ..የተዘበራረቀው ነገር ተስተካከለ… በ5 ደቂቃ ውስጥ
ሆቴሉ ለተስተናጋጆች ዝግጁ ሆነ፡፡ የውጩም የውስጡም
በራፍ ተከፋፈተ….ሙዚቃው ተለቀቀ…፡፡
……ምንም ተፈጥሮ እንዳልነበር ቤቱ ውስጥ ያለው ሰው ሁሉ
ወደ ተለመደ ስራው ተመለሰ..፡፡ይሄ ለእኔ በጣም የሚደንቅና
ለማመንም ያስቸገረኝ ነገር ነው፡፡ እሺ ሰራተኞቹን እርሷቸው…
እንደዛ ላብ በላብ ሆኖ እያለከለከ የነበረው ኃይሌ ሳይቀር
አሁን በፍጥነት ተረጋግቶ ስራውን ቀጥሏል..
ሌላው እንደዛ ለይቶላት ጨርቆን ጥላ የነበረችውን ሩትን
እንደመጣ አላነጋገራትም …አላቀፋትም....አላባበላትም ወይም
አልገሰጽትም፡፡ዝም ብሎ ነው መኖሩን ብቻ ያሳያት…፡፡በአይኗ
ብቻ ስላየችው ወደ መረጋጋቷ ተመልሳለች.. ስርአቷን ይዛ
ቁጭ ብላለች..፡፡ ይሄ ምን አይነት ቁርኝት ነው…? ይህ ምን
አይነት መሳሳብ እና መጠፋፋት ነው…?ይህ ታሪክ ብጽፈውስ
ማን አንብቦ እውነት ነው ብሎ ያምነኛል…?አይደለም ተፅፎ
ለሚያነብ ይቅርና እኔም ቀጥታ በአይኖቼ ብሌን ያየውት
ማመን አቅቶኛል፡፡
አሁን ሰዓቱም ሄዷል ፡ካሁን ወዲህ ሩትን ላነጋራት
አልችልም…የዛሬው ቀጠሯችን ተሰረዘ ማለት ነው….ቢሆንም
ብዙም አልከፋኝም..ቢያንስ የታሪካቸው አንድን ክፍል በቀጥታ
መታዘብ ችያለው፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
❤1😁1
#ፍቀርና_በቀል
፡
፡
#ክፍል_ስድስት
፡
፡
✍ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
፡
፡
"ከከሰረ ጠቢብ የከሰረ ነጋዴ ይሻላል…በገንዘብ ስትከስር
ቁስ ነው ምታጣው…በአዕምሮው ስትከስር ግን ሙሉ
ስብዕናህ ነው ሚወድመው፡፡››
ፕሮፌሰር አብረሀም ጋር እሄድኩ ነው፡፡ፕሮፌሰር የሚኖሩት
ከሩት ጋር ነው፡፡እሳቸው ቤት ሄድኩ ማለት እግረ-መንገዴን
የሩትን ቤት አወቅኩ ማለት ነው፡፡በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ
ይሏችሆል እንደዚህ ነው፡፡አሁን በዚህን ሰዓት እሷን
እንደማላገኛት እርግጠኛ ነኝ፡፡ምክንያቱን በዚህ ሰዓት እዛው
የተለመደ ቦታዋ ነው የምትገኘው፡፡
ደረስኩና የውጪ በራፍ ጋር ቆሜ ደወልኩላቸ፡፡እራሳቸው
መጥተው ከፈቱልኝ እና ወደ ውስጥ አስገቡልኝ፡፡ያው ወደ
ዕድሜ ጠገቡ ቪላ መኖሪያቸው ነው ይዘውኝ የገቡት፡፡
ሳሎናችው ያው የተደራጀና በዕቃ የተሞላ ቢሆንም የሆነ
የመዝረክረክ አይነት ሁኔታ ይታይበታል፡፡ ተከተለኝ አሉና ወደ
ውስጠኛው ክፍል ቀድመውኝ ሄዱ.. ተከተልኳቸው..አንድ
ክፍል ከፍተው ገቡ…እኔም ተከተልኳቸው..ወደ መኝታ
ቤታቸው ይዘውኝ እየገቡ ነበር የመሰለኝ፡፡ግን አንድ
በመጽሀፍት ቁልል ወደተሞላ ክፍል ነበር የገባነው፡፡ እነስተኛ
ጠረጵዛ ግድግዳውን ተደግፎ ይታያል፡፡ግድግዳው በሶስት
አቅጣጫ በመጽሀፍ መደርደሪያ የተሞላ ነው…በተጨማሪም
ወለሉ ላይ ተደርድረውና ተዝረክርከው ያሉ መጽሀፎች ቁጥር
ስፍር የላቸውም፡፡እሳቸው አልፈው ወንበሩ ላይ ተቀመጡ…
እኔም ከፊት ለፊታቸው ያለ ወንበር ስቤ ተቀመጥኩ፡፡
ዓይኖቼን ክፍሉ ውስጥ አሽከረከርኩ….አይኔ ላይ የገቡትን
መጽሀፍት ርዕሶችን ለማንበብ ሞከርኩ .. ከአዳዲሶቹ
መጽሀፍት ይልቅ ዕድሜ ጠገቦቹ መጽሀፎቹን በቁጥር
ይበልጣል››
‹‹ጋሼ በእውነት ያሎት መጽሀፍት ስብስብ ይገርማል››
‹‹ምን ዋጋ አለው?››አሉ እንደመተከዝ ብለው….አፍንጫቸውን
ላይ የተንጠለጠለውን መነጽራቸውን በእጃቸው ከፍ ዝቅ
እያደረጉ
‹‹ለምን ዋጋ የለውም..…? ‹ሀገር የምትገነባው
ከመጽሀፍቶች ተበርብሮ ከሚገኘ ዕውቀት ነው…›ብለው
ያስተማሩኝ እኮ እርሶ እራሶት ነበሩ››
‹‹አይ ልጄ ማስተማርማ ቀላል ነው… ያስተማሩትን መኖር ነው
ከባዱ…የታደሉት ጥቂት ጠቢባን ከእነዚህ መጽሀፍት በትጋት
በቀሰሙት ጥበብ ትውልድ ይገነቡበታል …ሀገር ያንጹበታል…
የሰውን ህይወት ኑሮ የሚያቀል በረከት ያመርቱበታል፡፡..እኔ
ግን የከሰርኩ ነኝ፡፡ከከሰረ ጠቢብ ደግሞ የከሰረ ነጋዴ
ይሻላል…በገንዘብ ስትከስር ቁስ ነው ምታጣው…በአዕምሮው
ስትከስር ግን ሙሉ ስብዕናህ ነው ሚወድመው፡፡ ›› አሉኝና…
ጠረጵዛው ላይ ከተቆለሉት መጽሀፍቶች ጎን ያለውን የአረቄ
ጠርሙስ አንስተው አንዴ ጠቀም አድርገው ተጎነጩለትና ልክ
የኮሶ መድሀኒት እንደተጎነጨ ህጻን ፊታቸውን አኮሳትረው
ተንገሸገሹ፡፡‹‹ጋሼ አንዴት ከስሬያለው ብለው ሊያስቡ
ይችላሉ.? እርሶ እኮ ለዚህ ሀገር ባለውለታ ኖት..የእርሶን
መጽሀፍቶች እኮ ትውልድ እየታነጸባቸው ያሉ የመንፈስ
ሀብቶቻችን ናቸው…. እርሶ ከስሬያለው ካሉ እኛ ደግሞ
ምን ልንል ነው?››
‹‹ልታፅናናኝ አትሞክር…አየህ ይሄን ሁሉ መጽሀፍት ለዚህ ሁሉ
አመታት አንብቤና ብዙ ተመራምሬ ብዙ ነገር ጽፌያለው…ግን
በተግባር ምን የሰራውት ነገር አለ…?የእኔ የግሌ የሆኑትን ትተን
ሁለት ነፋሶችን የተመሰቃቀለ ህይወት የማቃናበት መንገድ
በዚህ ሁሉ አመት ካላገኘው ታዲያ ከመክሰር ውጭ ይሄንን
ምን ይገልፅዋል?፡፡የግል ችግሮችህን ምትፈታበት አቅም
ከሌለህ የጋራ ለሆነ ነገር እንዴት ልትፋለም ትችላለህ…..?
ቤተሰቡን ማስተዳደር ያቃተው ሰው ሀገር እመራለው ብሎ
የፓለቲካ ፓርቲ ቢያቋቁም ምፀት አይሆንም…..?›››
‹‹ጋሼ ከምንም በላይ እኮ ቤተሰብን መምራት ነው
የሚከብደው…
‹‹ትክክል ልትሆን ትችላለህ ግን አሁን አሁን የእነዚህን ሁለት
ልጆች ስቃይ በእየእለቱ መመልከት አድክሞኛል፡፡››
‹‹ግን ጋሼ …የማንኛቸው ትክክለኛ አጎት ኖት?››
‹‹የሁለቱም ሊሆን ይችላል..ግን ለጊዜው ይሄንን ጥያቄ
ዝለለው?››
‹‹እሺ ጋሼ…. አሁን ሙሉ በሙሉ ጡረታ ወጥተዋል
አይደል..? ሌላ ሚሰሩት ነገር አለ..?››
‹‹በደንብ አለ እንጂ ..ቀን ቀን አነባለው ፤እጠጣለው፤
ሲደክመኝም ጋደም እላለው..እንዳንዴም ኃይሌ ጋር ሄጄ ዘና
ብዬ እመለሳለው››
‹‹ማታ ማታስ?››
‹‹ማታ ማታማ ሩት እስክትመጣ መጠበቅ ነው ስራዬ
..ስትመጣ ጠብቄ ጫማወን አወላልቄ ልብሷን ቀያሬ
ማስተኛት መደበኛ ስራዬ ነው…በደህና እንደወጣች በሰላም
ወደ ቤቷ መመለሷን ማረጋገጥ ነው ስራዬ…?.አሁን ያው ሌላ
አላማ የለኝም…. ዐላማዬ እሷን መንከባከብ ነው..ዓላማዬን
ኃይሌን መንከባከብ ነው..››
‹‹ቆይ ግን እንዳየውት ሩት ወደ ቤት ምትመጣው ከለሊቱ
አምስት እና ስድስት ሰዓት ነው፣እርሶ የሚቀበሏት ደግሞ
እዚሁ ጠብቀው ከበራፍ ላይ ነው..ታዲያ ከተክለኃይማኖት
ተነስታ እዚህ እስክትደርስ የሆነ አደጋ ያጋጥማታል ብለው
አይሰጉም..?››
‹‹አልሰጋም››
‹‹ለምን?››
‹‹ከዛ እዚህ እስክትደርስ የሚሸኞት ኃይልዬ የቀጠራቸው
ልጆች አሉ..ሁሌ ስራቸውን በትጋት እና በንቃት ነው
የሚወጡት ..እርግጥ እሷ ይሄንን አታውቅም ….. ግን
በየሄደችበት ቀንም ሆነ ለሊት በፈረቃ በሚስጥር እየተከታተሉ
ይጠብቋታል…አየህ ከጤናዋ ጋር በተያያዘ ድንገት ምንም
ነገር ልታደርግ ትችላለች….ከሰው ልትጋጭ
ትችላለች..ሰዎች ሊተናኮሏት ይችላሉ..ድንገት ተነስታም
ከሚበር መኪና ጋር ልትላተም ትችላለች…ለዚህ ነው በቅርብ
እንዲከታተሏት ያደረገው ››
‹‹ይገርማል አልኩ› እውነት ገርሞኝ ‹‹መምህር ቆይ እሩትና
ኃይሌ በየቀኑ ይገናኛሉ …በየቀኑ ይተያሉ... አንድም ቀን ግን
ሲነጋገሩ አይቼ አላውቅም...?
‹‹ትክክል ነህ …ቃላት ከተለዋወጡ ስምንት አመት
አልፎቸዋል››
‹‹ስምንት ዓመት …?››
‹‹አዎ ከተፋቱ ቡኃላ ይተያያሉ እንጂ
አይነጋገሩም….ይቀራረባሉ እንጂ አይነካኩም….››
‹‹እንዴ !!!ተጋብተው ነበር እንዴ ?››
‹‹አዎ ሶስት አመት በጋብቻ አሳልፈዋል..እርግጥ ጋብቻ ስልህ
ቤተሰብ ፈቅዶ ሠርግ ተደግሶ..መዘጋጃ ተፈራርመው
አይደለም፡፡ግን ቢሆንም ከአዲስ አበባ ጠፍተው ከቤተሰብ
ሸሽተው ከሶስት አመት በላይ በጋብቻ አሳልፈው ነበር….›
›‹‹ቆይ ትሁት ማን ነች?››በውስጤ ሲጉላላ የነበረውን ጥያቄ
ድንገት ጠየቅኮቸው
‹‹ትሁትማ የሩት ልጅ ነች?››
‹‹የእሷ ልጅ እንደሆነችማ አውቃለው…ልጠይቆት የፈለግኩት
አባቷስ ማን ነው
የሚለውን ነው?››
‹‹ያው የኃይሌ ናታ..ሌላ የማን ትሆናለች..?››
‹‹ኃይሌ !!!1…….እና ለእሱም ልጁ ነቻ?››
‹‹አዎ..የሁለቱም የጋራ ልጅ ነች››
‹‹እና ልጄን ነጠቁኝ ብላ ነግራኝ ነበር..ኃይሌ ነው እንዴ
የነጠቃት....?የነጠቃት ስል ከጤንነቷ የተነሳ ልጁን ለብቻው
ወስዶ እያሳደገ ነው ወይ ልሎት ነው?››
‹‹ይሄንን ጥያቄ እራሱኑ ብትጠይቀው የተሻለ መልስ
ታገኛለህ››ብለው ከነጥያቄዬ ተውኝ፡፡
‹‹ለምንድነው ግን እንዲህ እየተዋደድ የተፋቱት….?››
‹‹መፋታቱ የኃይሌ ውሳኔ ነው..ግን በቂ ምክንያት አለው››
‹‹እሷስ? ››
‹‹እሷማ ፈጽሞ የምትቀበለው ውሳኔ አልነበረም…..ለዛም
ነው ከህሊናዋም የተጣላቸው..ለዛም ነው በራሷ መንገድ
እሱን እየተበቀለችው ያለችው››
‹‹እየተበቀለችው..እንዴት አይነት በቀል?››
‹‹የምታየውን አይነት በቀል ነዋ…ለምን መሰለህ ምርጫ
እንደሌላት አንድ ሴተኛ አዳሪ አስፓልት ላይ ወጥታ
ከማታውቀው ወንድ ጋር በገንዘብ እየተደራደረች
ምትሄደው..? እሱን ለመበቀል ነው…፡፡ለምን ይመስልሀል
ቤት አልባ እንደሆነ ጎዳና ተዳዳሪ በረንዳ ላይ እራሷንም
እሱንም በብርድ
፡
፡
#ክፍል_ስድስት
፡
፡
✍ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
፡
፡
"ከከሰረ ጠቢብ የከሰረ ነጋዴ ይሻላል…በገንዘብ ስትከስር
ቁስ ነው ምታጣው…በአዕምሮው ስትከስር ግን ሙሉ
ስብዕናህ ነው ሚወድመው፡፡››
ፕሮፌሰር አብረሀም ጋር እሄድኩ ነው፡፡ፕሮፌሰር የሚኖሩት
ከሩት ጋር ነው፡፡እሳቸው ቤት ሄድኩ ማለት እግረ-መንገዴን
የሩትን ቤት አወቅኩ ማለት ነው፡፡በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ
ይሏችሆል እንደዚህ ነው፡፡አሁን በዚህን ሰዓት እሷን
እንደማላገኛት እርግጠኛ ነኝ፡፡ምክንያቱን በዚህ ሰዓት እዛው
የተለመደ ቦታዋ ነው የምትገኘው፡፡
ደረስኩና የውጪ በራፍ ጋር ቆሜ ደወልኩላቸ፡፡እራሳቸው
መጥተው ከፈቱልኝ እና ወደ ውስጥ አስገቡልኝ፡፡ያው ወደ
ዕድሜ ጠገቡ ቪላ መኖሪያቸው ነው ይዘውኝ የገቡት፡፡
ሳሎናችው ያው የተደራጀና በዕቃ የተሞላ ቢሆንም የሆነ
የመዝረክረክ አይነት ሁኔታ ይታይበታል፡፡ ተከተለኝ አሉና ወደ
ውስጠኛው ክፍል ቀድመውኝ ሄዱ.. ተከተልኳቸው..አንድ
ክፍል ከፍተው ገቡ…እኔም ተከተልኳቸው..ወደ መኝታ
ቤታቸው ይዘውኝ እየገቡ ነበር የመሰለኝ፡፡ግን አንድ
በመጽሀፍት ቁልል ወደተሞላ ክፍል ነበር የገባነው፡፡ እነስተኛ
ጠረጵዛ ግድግዳውን ተደግፎ ይታያል፡፡ግድግዳው በሶስት
አቅጣጫ በመጽሀፍ መደርደሪያ የተሞላ ነው…በተጨማሪም
ወለሉ ላይ ተደርድረውና ተዝረክርከው ያሉ መጽሀፎች ቁጥር
ስፍር የላቸውም፡፡እሳቸው አልፈው ወንበሩ ላይ ተቀመጡ…
እኔም ከፊት ለፊታቸው ያለ ወንበር ስቤ ተቀመጥኩ፡፡
ዓይኖቼን ክፍሉ ውስጥ አሽከረከርኩ….አይኔ ላይ የገቡትን
መጽሀፍት ርዕሶችን ለማንበብ ሞከርኩ .. ከአዳዲሶቹ
መጽሀፍት ይልቅ ዕድሜ ጠገቦቹ መጽሀፎቹን በቁጥር
ይበልጣል››
‹‹ጋሼ በእውነት ያሎት መጽሀፍት ስብስብ ይገርማል››
‹‹ምን ዋጋ አለው?››አሉ እንደመተከዝ ብለው….አፍንጫቸውን
ላይ የተንጠለጠለውን መነጽራቸውን በእጃቸው ከፍ ዝቅ
እያደረጉ
‹‹ለምን ዋጋ የለውም..…? ‹ሀገር የምትገነባው
ከመጽሀፍቶች ተበርብሮ ከሚገኘ ዕውቀት ነው…›ብለው
ያስተማሩኝ እኮ እርሶ እራሶት ነበሩ››
‹‹አይ ልጄ ማስተማርማ ቀላል ነው… ያስተማሩትን መኖር ነው
ከባዱ…የታደሉት ጥቂት ጠቢባን ከእነዚህ መጽሀፍት በትጋት
በቀሰሙት ጥበብ ትውልድ ይገነቡበታል …ሀገር ያንጹበታል…
የሰውን ህይወት ኑሮ የሚያቀል በረከት ያመርቱበታል፡፡..እኔ
ግን የከሰርኩ ነኝ፡፡ከከሰረ ጠቢብ ደግሞ የከሰረ ነጋዴ
ይሻላል…በገንዘብ ስትከስር ቁስ ነው ምታጣው…በአዕምሮው
ስትከስር ግን ሙሉ ስብዕናህ ነው ሚወድመው፡፡ ›› አሉኝና…
ጠረጵዛው ላይ ከተቆለሉት መጽሀፍቶች ጎን ያለውን የአረቄ
ጠርሙስ አንስተው አንዴ ጠቀም አድርገው ተጎነጩለትና ልክ
የኮሶ መድሀኒት እንደተጎነጨ ህጻን ፊታቸውን አኮሳትረው
ተንገሸገሹ፡፡‹‹ጋሼ አንዴት ከስሬያለው ብለው ሊያስቡ
ይችላሉ.? እርሶ እኮ ለዚህ ሀገር ባለውለታ ኖት..የእርሶን
መጽሀፍቶች እኮ ትውልድ እየታነጸባቸው ያሉ የመንፈስ
ሀብቶቻችን ናቸው…. እርሶ ከስሬያለው ካሉ እኛ ደግሞ
ምን ልንል ነው?››
‹‹ልታፅናናኝ አትሞክር…አየህ ይሄን ሁሉ መጽሀፍት ለዚህ ሁሉ
አመታት አንብቤና ብዙ ተመራምሬ ብዙ ነገር ጽፌያለው…ግን
በተግባር ምን የሰራውት ነገር አለ…?የእኔ የግሌ የሆኑትን ትተን
ሁለት ነፋሶችን የተመሰቃቀለ ህይወት የማቃናበት መንገድ
በዚህ ሁሉ አመት ካላገኘው ታዲያ ከመክሰር ውጭ ይሄንን
ምን ይገልፅዋል?፡፡የግል ችግሮችህን ምትፈታበት አቅም
ከሌለህ የጋራ ለሆነ ነገር እንዴት ልትፋለም ትችላለህ…..?
ቤተሰቡን ማስተዳደር ያቃተው ሰው ሀገር እመራለው ብሎ
የፓለቲካ ፓርቲ ቢያቋቁም ምፀት አይሆንም…..?›››
‹‹ጋሼ ከምንም በላይ እኮ ቤተሰብን መምራት ነው
የሚከብደው…
‹‹ትክክል ልትሆን ትችላለህ ግን አሁን አሁን የእነዚህን ሁለት
ልጆች ስቃይ በእየእለቱ መመልከት አድክሞኛል፡፡››
‹‹ግን ጋሼ …የማንኛቸው ትክክለኛ አጎት ኖት?››
‹‹የሁለቱም ሊሆን ይችላል..ግን ለጊዜው ይሄንን ጥያቄ
ዝለለው?››
‹‹እሺ ጋሼ…. አሁን ሙሉ በሙሉ ጡረታ ወጥተዋል
አይደል..? ሌላ ሚሰሩት ነገር አለ..?››
‹‹በደንብ አለ እንጂ ..ቀን ቀን አነባለው ፤እጠጣለው፤
ሲደክመኝም ጋደም እላለው..እንዳንዴም ኃይሌ ጋር ሄጄ ዘና
ብዬ እመለሳለው››
‹‹ማታ ማታስ?››
‹‹ማታ ማታማ ሩት እስክትመጣ መጠበቅ ነው ስራዬ
..ስትመጣ ጠብቄ ጫማወን አወላልቄ ልብሷን ቀያሬ
ማስተኛት መደበኛ ስራዬ ነው…በደህና እንደወጣች በሰላም
ወደ ቤቷ መመለሷን ማረጋገጥ ነው ስራዬ…?.አሁን ያው ሌላ
አላማ የለኝም…. ዐላማዬ እሷን መንከባከብ ነው..ዓላማዬን
ኃይሌን መንከባከብ ነው..››
‹‹ቆይ ግን እንዳየውት ሩት ወደ ቤት ምትመጣው ከለሊቱ
አምስት እና ስድስት ሰዓት ነው፣እርሶ የሚቀበሏት ደግሞ
እዚሁ ጠብቀው ከበራፍ ላይ ነው..ታዲያ ከተክለኃይማኖት
ተነስታ እዚህ እስክትደርስ የሆነ አደጋ ያጋጥማታል ብለው
አይሰጉም..?››
‹‹አልሰጋም››
‹‹ለምን?››
‹‹ከዛ እዚህ እስክትደርስ የሚሸኞት ኃይልዬ የቀጠራቸው
ልጆች አሉ..ሁሌ ስራቸውን በትጋት እና በንቃት ነው
የሚወጡት ..እርግጥ እሷ ይሄንን አታውቅም ….. ግን
በየሄደችበት ቀንም ሆነ ለሊት በፈረቃ በሚስጥር እየተከታተሉ
ይጠብቋታል…አየህ ከጤናዋ ጋር በተያያዘ ድንገት ምንም
ነገር ልታደርግ ትችላለች….ከሰው ልትጋጭ
ትችላለች..ሰዎች ሊተናኮሏት ይችላሉ..ድንገት ተነስታም
ከሚበር መኪና ጋር ልትላተም ትችላለች…ለዚህ ነው በቅርብ
እንዲከታተሏት ያደረገው ››
‹‹ይገርማል አልኩ› እውነት ገርሞኝ ‹‹መምህር ቆይ እሩትና
ኃይሌ በየቀኑ ይገናኛሉ …በየቀኑ ይተያሉ... አንድም ቀን ግን
ሲነጋገሩ አይቼ አላውቅም...?
‹‹ትክክል ነህ …ቃላት ከተለዋወጡ ስምንት አመት
አልፎቸዋል››
‹‹ስምንት ዓመት …?››
‹‹አዎ ከተፋቱ ቡኃላ ይተያያሉ እንጂ
አይነጋገሩም….ይቀራረባሉ እንጂ አይነካኩም….››
‹‹እንዴ !!!ተጋብተው ነበር እንዴ ?››
‹‹አዎ ሶስት አመት በጋብቻ አሳልፈዋል..እርግጥ ጋብቻ ስልህ
ቤተሰብ ፈቅዶ ሠርግ ተደግሶ..መዘጋጃ ተፈራርመው
አይደለም፡፡ግን ቢሆንም ከአዲስ አበባ ጠፍተው ከቤተሰብ
ሸሽተው ከሶስት አመት በላይ በጋብቻ አሳልፈው ነበር….›
›‹‹ቆይ ትሁት ማን ነች?››በውስጤ ሲጉላላ የነበረውን ጥያቄ
ድንገት ጠየቅኮቸው
‹‹ትሁትማ የሩት ልጅ ነች?››
‹‹የእሷ ልጅ እንደሆነችማ አውቃለው…ልጠይቆት የፈለግኩት
አባቷስ ማን ነው
የሚለውን ነው?››
‹‹ያው የኃይሌ ናታ..ሌላ የማን ትሆናለች..?››
‹‹ኃይሌ !!!1…….እና ለእሱም ልጁ ነቻ?››
‹‹አዎ..የሁለቱም የጋራ ልጅ ነች››
‹‹እና ልጄን ነጠቁኝ ብላ ነግራኝ ነበር..ኃይሌ ነው እንዴ
የነጠቃት....?የነጠቃት ስል ከጤንነቷ የተነሳ ልጁን ለብቻው
ወስዶ እያሳደገ ነው ወይ ልሎት ነው?››
‹‹ይሄንን ጥያቄ እራሱኑ ብትጠይቀው የተሻለ መልስ
ታገኛለህ››ብለው ከነጥያቄዬ ተውኝ፡፡
‹‹ለምንድነው ግን እንዲህ እየተዋደድ የተፋቱት….?››
‹‹መፋታቱ የኃይሌ ውሳኔ ነው..ግን በቂ ምክንያት አለው››
‹‹እሷስ? ››
‹‹እሷማ ፈጽሞ የምትቀበለው ውሳኔ አልነበረም…..ለዛም
ነው ከህሊናዋም የተጣላቸው..ለዛም ነው በራሷ መንገድ
እሱን እየተበቀለችው ያለችው››
‹‹እየተበቀለችው..እንዴት አይነት በቀል?››
‹‹የምታየውን አይነት በቀል ነዋ…ለምን መሰለህ ምርጫ
እንደሌላት አንድ ሴተኛ አዳሪ አስፓልት ላይ ወጥታ
ከማታውቀው ወንድ ጋር በገንዘብ እየተደራደረች
ምትሄደው..? እሱን ለመበቀል ነው…፡፡ለምን ይመስልሀል
ቤት አልባ እንደሆነ ጎዳና ተዳዳሪ በረንዳ ላይ እራሷንም
እሱንም በብርድ
👍2
እያስጠበሰች
ምትተኛው….?እሱን
ለመበቀል ነው….እሱን ለማሳቀቅ ነው፡፡ለምን ይመስልሀል
ከዚህ ቤት ጀርባ ከሚገኘው ፔንሲዎን በቀን ከሁለት ሺ ብር
በላይ ገቢ እያገኘች ሲያሰኛት እዛ ሆቴሉ ፊት ለፊት ጨርቅ
ዘረግታ የምትለምነው....?ሽራፊ ሳንቲሞች ፈልጋ
ይመስልሀል..?በፍጽም ሳንቲሙን እዛው አጠገቧ ላለ የኔ
ቢጤ ሰጥታ ነው የምትሄደው…የእሷ ዓላማ እንደዛ በማድረጎ
እሱን ያናደደች እና የተበቀለች ስለሚመስላት ነው፡፡ ‹በቀል
ማለት አንድ የበደለህን ሰው ወይም በድሎኛል ብለህ
ድምዳሜ የወሰድክበትን ሰው ወይም ቡድን ተመሳሳይ
ወይም ይገባዋል ብለህ በወሰንከው መጠን በሰውዬው ላይ
በደል በማድረስ በተበደልከው በደል ምክንያት በልብህ ላይ
የደረሰብህን ቁስለት እንዲያደርቅልህ ወይም የልብ ስብራትህ
እንዲጠግግልህ በማሰብ የምትተገብረው ጨለማ ድርጊት
ነው፡፡ጨለማ ድርጊት ያልኩህ ሰውዬው ላይ የምታደርሰው
መጥፎ ድርጊት ጨላማ ስለሆነ ብቻ አይደለም..ውጤቱንም
ጭምር በማስላት ነው፡፡ክፋቱ ግን በቀልህን ካሳካህ ቡኃላ
ቁስልህ በመጠገግ ፍንታ ይበልጥ ተፍረጥርጦ እና መግል
ይዞ ነው የምታገኘው ፡፡የተሰባበረውን ልብህ ከመጠገግ
ይልቅ ይንኮታኮታል ….አዎ በቀል የልብህ ቁስለት ሚሽርበት
ፍቱን መድሀኒት አይደለም…፡፡ እንዲያውም በቀል ተበቃዩን
እራሱን እስከወዲያኛው የሚያጠፋው ገዳይ መርዝ ነው…
‹‹እየተበቀለችወ ነው ሲሉኝ ግን ግራ ተጋብቼያለው... በጣም
እኮ ነው የምትወደው…አይኖቾን እያንከባበለለች በስስት
ስታየው እኮ እንዴት ታሳዝናለች ..››
‹‹እውነትን ነው በውስጧ ያለው ስሜት ግራ አጋቢ ነው…
ታፈቅረዋለች ያልከውም እስከጥግ ድረስ እንደምታፈቅረው
ማንም ሊሟገት አይችልም….ለምሳሌ አሁን ኃይሌ ጋር ሄደህ
ከእሱ ለመደባደብ እጆችህን መሰብሰብ ብትጀምር አንድ
ቡጢ ከመሰንዘርህ በፊት በደቂቃ ፍጥነት ጭንቅላትህን
በጠርሙስ ታፈርስልሀለች….ግን ደግሞ እራሷን በጣም
በማሰቃት እሱን ይበልጥ እንዲፀፀት እና እንዲሰቃይ
በማድረግ ረቂቅ ጫወታ መጫወት ከጀመረች አመታት
አልፈዋል፡፡አየህ ስሌቷ ምን መሰለህ ..ይሄ ፀፀት ሲበዛበት
እና ስቃዩን መቋቋም ሲያቅተው አንድ ቀን ይቅርታ ጠይቆኝ
ዳግመኛ ያገባኛል የሚል ዕቅድ በውስጦ አለ ፡፡ …ብቻ ሁሉ
ነገር ውስብስብ ነው››
‹‹ግን መልሶ ትዳራቸውን ለመገንባት እና ባልና ሚስት
ለመሆን ዕድል ያላቸው ይመስሎታል››
‹‹ተስፋ ቢኖረው ይሄን ሁሉ ዘመን ምን ያስጠብቃቸዋል….?
ምንም ተስፋ የለው…ምንም››አሉኝ በመንገሽገሽ
‹‹ታዲያ ይሄንን ….ማለቴ ግንኙነታቸው ተስፋ እንደሌለው
እንዴት መረዳት አቃታት››
‹‹ምክንያቱን የነገራት ሰው ስለሌለ ››
‹‹አልገባኝም … ምክንያቱንማ የማወቅ መብት
አላት….?››ሳይታወቀኝ ተቆጣው ‹‹የታሪኩን ከፊል እውነት
እንዳወቀች ነው ህሊናዋ ተዛብቶ አማኑኤል የገባችው.. ከዛ
ስትወጣ የቀረውን ከፊል እውነት ማነው ደፍሮ ሚነግራት…
ፈራን ፡፡ይሄ ሄድ መጣ የሚለው የአእምሮዋ ጤንነት
እስከወዲያኛው ይበላሻል ብለን ፈራን……
‹‹ለመሆኑ ምክንያቱ ምንድነው...?.ማለት ትዳራቸው ሊጠገን
የማይችልበት ምክንያት ምንድነው?››መለሱልኝ…‹‹ነገርኩህ
እኮ….የእሱንማ መልስ ከእኔ አታገኝም ….አንድ ቀን ኃይሌ
ይነግርህ ይሆናል….?፡፡››አሉኝና የእለቱን ውይይታችንን
እንድንቋጨው በትህትና ነገሩኝ….. እኔም ተስማማው.....
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
ምትተኛው….?እሱን
ለመበቀል ነው….እሱን ለማሳቀቅ ነው፡፡ለምን ይመስልሀል
ከዚህ ቤት ጀርባ ከሚገኘው ፔንሲዎን በቀን ከሁለት ሺ ብር
በላይ ገቢ እያገኘች ሲያሰኛት እዛ ሆቴሉ ፊት ለፊት ጨርቅ
ዘረግታ የምትለምነው....?ሽራፊ ሳንቲሞች ፈልጋ
ይመስልሀል..?በፍጽም ሳንቲሙን እዛው አጠገቧ ላለ የኔ
ቢጤ ሰጥታ ነው የምትሄደው…የእሷ ዓላማ እንደዛ በማድረጎ
እሱን ያናደደች እና የተበቀለች ስለሚመስላት ነው፡፡ ‹በቀል
ማለት አንድ የበደለህን ሰው ወይም በድሎኛል ብለህ
ድምዳሜ የወሰድክበትን ሰው ወይም ቡድን ተመሳሳይ
ወይም ይገባዋል ብለህ በወሰንከው መጠን በሰውዬው ላይ
በደል በማድረስ በተበደልከው በደል ምክንያት በልብህ ላይ
የደረሰብህን ቁስለት እንዲያደርቅልህ ወይም የልብ ስብራትህ
እንዲጠግግልህ በማሰብ የምትተገብረው ጨለማ ድርጊት
ነው፡፡ጨለማ ድርጊት ያልኩህ ሰውዬው ላይ የምታደርሰው
መጥፎ ድርጊት ጨላማ ስለሆነ ብቻ አይደለም..ውጤቱንም
ጭምር በማስላት ነው፡፡ክፋቱ ግን በቀልህን ካሳካህ ቡኃላ
ቁስልህ በመጠገግ ፍንታ ይበልጥ ተፍረጥርጦ እና መግል
ይዞ ነው የምታገኘው ፡፡የተሰባበረውን ልብህ ከመጠገግ
ይልቅ ይንኮታኮታል ….አዎ በቀል የልብህ ቁስለት ሚሽርበት
ፍቱን መድሀኒት አይደለም…፡፡ እንዲያውም በቀል ተበቃዩን
እራሱን እስከወዲያኛው የሚያጠፋው ገዳይ መርዝ ነው…
‹‹እየተበቀለችወ ነው ሲሉኝ ግን ግራ ተጋብቼያለው... በጣም
እኮ ነው የምትወደው…አይኖቾን እያንከባበለለች በስስት
ስታየው እኮ እንዴት ታሳዝናለች ..››
‹‹እውነትን ነው በውስጧ ያለው ስሜት ግራ አጋቢ ነው…
ታፈቅረዋለች ያልከውም እስከጥግ ድረስ እንደምታፈቅረው
ማንም ሊሟገት አይችልም….ለምሳሌ አሁን ኃይሌ ጋር ሄደህ
ከእሱ ለመደባደብ እጆችህን መሰብሰብ ብትጀምር አንድ
ቡጢ ከመሰንዘርህ በፊት በደቂቃ ፍጥነት ጭንቅላትህን
በጠርሙስ ታፈርስልሀለች….ግን ደግሞ እራሷን በጣም
በማሰቃት እሱን ይበልጥ እንዲፀፀት እና እንዲሰቃይ
በማድረግ ረቂቅ ጫወታ መጫወት ከጀመረች አመታት
አልፈዋል፡፡አየህ ስሌቷ ምን መሰለህ ..ይሄ ፀፀት ሲበዛበት
እና ስቃዩን መቋቋም ሲያቅተው አንድ ቀን ይቅርታ ጠይቆኝ
ዳግመኛ ያገባኛል የሚል ዕቅድ በውስጦ አለ ፡፡ …ብቻ ሁሉ
ነገር ውስብስብ ነው››
‹‹ግን መልሶ ትዳራቸውን ለመገንባት እና ባልና ሚስት
ለመሆን ዕድል ያላቸው ይመስሎታል››
‹‹ተስፋ ቢኖረው ይሄን ሁሉ ዘመን ምን ያስጠብቃቸዋል….?
ምንም ተስፋ የለው…ምንም››አሉኝ በመንገሽገሽ
‹‹ታዲያ ይሄንን ….ማለቴ ግንኙነታቸው ተስፋ እንደሌለው
እንዴት መረዳት አቃታት››
‹‹ምክንያቱን የነገራት ሰው ስለሌለ ››
‹‹አልገባኝም … ምክንያቱንማ የማወቅ መብት
አላት….?››ሳይታወቀኝ ተቆጣው ‹‹የታሪኩን ከፊል እውነት
እንዳወቀች ነው ህሊናዋ ተዛብቶ አማኑኤል የገባችው.. ከዛ
ስትወጣ የቀረውን ከፊል እውነት ማነው ደፍሮ ሚነግራት…
ፈራን ፡፡ይሄ ሄድ መጣ የሚለው የአእምሮዋ ጤንነት
እስከወዲያኛው ይበላሻል ብለን ፈራን……
‹‹ለመሆኑ ምክንያቱ ምንድነው...?.ማለት ትዳራቸው ሊጠገን
የማይችልበት ምክንያት ምንድነው?››መለሱልኝ…‹‹ነገርኩህ
እኮ….የእሱንማ መልስ ከእኔ አታገኝም ….አንድ ቀን ኃይሌ
ይነግርህ ይሆናል….?፡፡››አሉኝና የእለቱን ውይይታችንን
እንድንቋጨው በትህትና ነገሩኝ….. እኔም ተስማማው.....
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍2❤1
#ፍቀርና_በቀል
፡
፡
#ክፍል_ሰባት
፡
፡
✍ደራሲ ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
፡
፡
"እናትህ ምንም ልታደርግልህ ባትችልም በህይወት አጠገብህ
መኖሯ ብቻ በራስ መተማመንህ እንዲጨምር እና ደህንነት
እንዲሰማህ ያደርጋሀል…. ጠረኗን መማግህ ብቻ ከናርዶስ
ሽቶ ሚሊዬን ጊዜ እጥፍ በልብህ ውስጥህ የደስታ ነውጥን
እና የስሜት መነቃቃትን ይፈጥርልሀል፡፡"
ዛሬ እንደ በቀደምለታው አይነት መሰናክል አልገጠመኝም፡፡
በሰዓቱ ተገኝቼ ፊት ለፊቷ ተቀምጬያለው፡፡ኃይሌም
የካሻሪውን ቦታ እንደያዘ ነው፡፡
‹‹እሺ ሩት ካቆምንበት እንቀጥል?››
‹‹አይ አንተ ሰው!!! ካቆምንበት ምንም የምንቀጥለው ነገር
የለንም…እኔ የጀመርኩትን ነገር ሳልጨርስ አላቆምም ..፡፡
በጅምር ካቆምኩም ደግሞ በቃ አቆምኩ ነው….መልሼ
መቼም አልጀምርም፡፡ምክንያቱም በማግስቱ ካአቆምኩበት
ለመቀጠል ስል ወደኃላ ተመልሼ በማሰብ እራሴን
አላሰቃይም..፡፡እኔ በየቀኑ ተወልጄ በየቀኑ የምሞት …በየቀኑ
ሞቼ ደግሞ በየቀኑ የምወለድ ሰው ነኝ፡፡››
‹‹ ይሄንን ጉዳይ ከዚህ በፊትም ነገረሺኝ ነበር..፡፡ለመሆኑ
ኃይሌን ማፋቀር የጀመርሽው መቼ እንደሆነ
ታስታውሺያለሽ?››ያለ መንደርደሪያ ወደ ጥያቄዬ ገባው፡፡
‹‹እኔ እንጃ››አጭር መልስ
‹‹እንዴት እኔ እንጃ?››
‹እኔ እንጃ ማለት.. ያው እኔ እንጃ ነዋ…. ኃይልሻን
ከመወለዴም በፊት የማፈቅረው ይመስለኛል… ምድር
ከመፈጠሯ በፊትም አፈቅረው ነበር….አዎ እርግጠኛ ነኝ
እንደዛ ነው››
‹‹አንድ ቤት አብራችሁ ስላደጋችሁ ለረጅም ጊዜ እንደ እህትና
ወንድም ትተያዩ እንደነበር እገምታለው ..ያው ከጎረመሳችሁ
ቡኃላ ቀስ በቀስ ወደ ፍቅር የገባችሁ ይመስለኛል፡፡››
‹‹ግምትህ ትክክል አይደለም ..፡፡የትኛውን ዘመን እንደ
ወንድሜ… የትኛወን ዘመን እንደፍቅረኛዬ … የትኛውን ደግሞ
እንደጠላቴ እሱን አየው እንደነበረ በጊዜ ስሌት ሸራርፌ እና
ከፋፍዬ መናገር አልችልም፡፡አሁን አስበሽ ንገሪኝ ካልከኝ ግን
..ከመጀመሪያው ጠብታ ጀምሮ ሁሌ ወንድሜ እንደነበረ…
ሁሌም ፍቅረኛዬ እንደነበረ…ሁሌም ደግሞ ጠላቴም እንደነበረ
ነው የሚሰማኝ…፡፡ አሁንም አንዳዛው እንደሆነ ነው
የሚሰማኝ፡፡ለዛ ነው በየቀኑ እዚህ ተጎልቼ ወንድሜን ምንም
እንቅፍት እንዳይነካው የምጠብቀው፡፡ለዚህ ነው በየቀኑ
እዚህ ቁጭ ብዬ ፍቅሬን በስስት ዓይን ዓይኑን የማየው…
ለዚህ ነው ጠላቴን በየቀኑ ፊት ለፊቱ እየጠጣው ..ፊት ለፊቱ
እየሸረሞጥኩ የምበቀለው…፡፡ ወንድምነት ፤ፍቅርና በቀል.ደስ
አይልም?››
‹‹እኔ እንጃ….!!! ግን…..!!››
‹‹ምንም ግን የለም..፡፡አንድን ሰው በተመሳሳይ የጊዜ ክበብ
ውስጥ በእኩል መጠን ለማፍቀር እና በእኩል መጠን
ለመጥላት በእኔ ቦታ መሆንን ይጠይቃል፡፡ግን ከፈለክ ጽታዊ
ስለሆነው ነገር መቼ ማሰብ እንደጀመርኩ ልነግርህ
እችለለው፡፡ጊዜው እኔ 7ተኛ ክፍል ኃይልሻ እና ወንድሜ
ደግሞ የ9ነኛ ክፍል ተማሪዎች እያለን ነበር፡፡ትዝ ይለኛል ቀኑ
ደማናማና የሚጨፈግግ ነበር ….ወይንም እኔን ብቻ
ጨፍግጎኝ ይሆናል፡፡ልደታ ማርያም ምትነግስበት ዕለት
ስለነበር ነጭ የሀበሻ ልብሴን ለብሼ ነበር ወደ ትምህርት ቤት
የሄድኩት፡፡ያው እንደነገርኩህ በእለቱ ቢጨፈግገኝም
ከጎደኞቼ ላለመነጠል በእረፍት ሰዓት አብሬአቸው
ነበርኩ..እንደወትሮው እየተሯሯጥን እና እየተባረርን መጫወት
ላይ ነበርን…..ግን ድንገት ሰውነቴ እየጋለብኝ እና እየደከመኝ
መጣ...፡፡
ያው በጫወታው ተመስጬ ብዙ ስለተሯሯጥኩ ይሆናል ብዬ
በማመን አንድ ቦታ በመቆም ከጫወታው እራሴን አግልዬ
ለመረጋጋት ሞከርኩ ፡፡ወዲያው ጭኔን ሲሞቀኝ ተሰማኝ…
ደግሞ እዛው አካባቢ ቀዘቀዘኝ…..ግራ ተጋባው…፡፡ ምን
ነክቶኝ ነው…?፡፡ በቆምኩበት እግሮቼን አጣመርኩ፡፡…..
ወዲያው የሆነ ሰቅጣጭ እና አሸማቃቂ የጩኸት ድምጽ
ከኃላዬ ሰማው፡፡ አንድ ልጅ እጣቱን ወደመቀመጫዬ ቀስሮ‹‹
ወይኔ ደም …ወይኔ ደም..›› እያለ ልክ እንደተአምር አዋጅ
አስነገረ… ወድያው ምድረ ውሪ ሁሉ ተቀባበለው …ከበቡኝ፡፡
እኔ በድን ሆንኩ…፡፡ ካላውበት ቦታ በፍጥነት ለቅቄ መሮጥ
ይኑርብኝ ወይስ ባላውበት ልቀመጥ መወሰን ቸገረኝ..፡፡
ሳለስበው ወሰንኩ… ቁጢጥ ብዬ ተቀመጥኩ …አንገቴን ወደ
መሬት ደፋው፡፡ ከዛ ከየት እንደመጡ አላውቅም ኃይልዬ እና
ወንድሜ ክብን ሰንጥቀው ከፊት ለፊቴ ቆመው አየዋቸው፡፡
ኃይልሻ ኩርምትምት ብዬ ሲያየኝ ‹‹ ምን ሆነሽ ነው..?›› ምን
አገኘሽ..?››በማለት በድንጋጤ እና ግራ በመጋባት ዙሪያዬን
እየዞረ ጠየቀኝ….
‹‹ደም…. !!!ቀሚሷ ደም በደም ሆኗል››በህብረት መለሱለት…
‹‹ማን መታት..?››ማን ነው የፈነከታት?››
‹‹ኸረ ማንም አልነካት… እንትኗ መጥቶባት ነው..የወር
አበባዋ››መለሱለት፡፡
በዚህ ጊዜ ወንድሜ ደንዝዞ ከተገተረበት እንደመባነን አለና
እግሮቹን አንቀሳቀሰ ……ፊቱን አዞረና ለሩጫ በቀረበ እረምጃ
ከቦታው ተፈተለከ…‹‹ወይኔ ጉዴ.. ኃይልዬም ሊከተለው
ነው..›› ብዬ በስጋት ስቃትት እሱ እቴ…. ጭራሽ የለበሰውን
ጃኬት አወለቀና እጄን ይዞ ቁጢጥ ካልኩበት በማስነሳት ልክ
እንደ ሽርጥ ከወገቤ በታች አሸረጠልኝና የሚታየው ደም
ከእይታ እንዲሸፈን አደረገ፡፡ከዛ ብኃላ አንድ እጄን እንደያዘ
እየጎተተና የከበቡኝን አብሻቂ ልጆች በኃይል እየገፈታተረ
ከቦታው ይዞኝ ተሰወረ ..፡፡ ወደቤት ፡፡
ግቢ ስንደርስ ያው እንደነገርኩህ የሰፈራችን ደብር የሆነችው
ልደታ ማሪያም
የምትነግስበት ቀን ስለነበረ ሰው አልባ ነበር..ከእናቱ ጋር ወደ
ሚኖሩበት ክፍል ወሰደኝ..፡፡ተረጋግቼ እንድቀመጥ ካደረገኝ
ብኃላ ወሀ በማስታጠቢያ ሞላልኝ…ሳሙናም ካለበት ፈልጎ
አመጣልኝና ‹‹በይ ልብስሽን አወላልቂና ገላሽን ታጠቢ
….እስከዛ የምትቀይሪው ልብስ ከትልቁ ቤት ላምጣልሽ››
ብሎ ክፍሉን ጥሎልኝ በመውጣት በራፍን ገርበብ አድርጎልኝ
ሄደ…..
‹‹…ያገለደምኩትን የኃይልዬን ጃኬት አወለቅኩና አየውት …
የተወሰነ ደም አቅልሞታል…ልብሴን አወለቅኩና በተዘጋጀልኝ
ውሀ እራሴን አፀዳዳው….ከዛ የእቴቴን ጋቢ ከአልጋ ላይ
አንስቼ በመልበስ ላይ ሳለው..ኃይልዬ በራፉን ገፋ አድርጎ
ገባ…. ምን እንደነካኝ አላውቅም እጆቼ አቅመቢስ
ስለሆኑብኝና ጋቢው አመለጠኝና ከላዬ ላይ ተንሸራቷ ወለሉ
ላይ ወደቀብኝ..እና እርቃኔን ቀረው.... ቶሎ ብዬ ሁለት
የእጆቼን መዳፍ በማነባበር ብልቴን ለመሸፈን ሞከርኩ…
ኃይልሻ ግን ምንም አልመሰለው…‹‹ምን እየሆንሽ ነው..?
መታፈሩ ነው…...? ለነገሩ አሁን ብታፍሪም ይገባሻል….
ማደግሽን ዛሬ አስመስክረሻል››አለኝና ይዞልኝ የመጣውን
ልብስ አልጋው ላይ አስቀመጧ መጀመሪያ ጋቢውን ከወለሉ
ላይ በማንሳት ረገፍ ረገፍ በማድረግ አለበሰኝ፡፡ ከዛ ‹‹ፓንትሽን
አድርጊው…‹›› ብሎ አቀበለኝ ፡፡ተቀበልኩትና አደረግኩ…፡፡
ቀጥሎ ቀሚሴን ሰጠኝ …ጋቢውን ከላዬ እንስቼ ቀሚሴን
ለበስኩ ..ከዛ ምን እንዳደረገ ታውቃላችሁ …ከልብሶቼ ጋር
አንድ ላይ ይዞ የመጣውን የአንገት ልብሴን ቀደደው..ክው
ነው ያልኩት
‹‹ምን እየሰራህ ነው?››››
‹‹የምሰራውንማ ልታይው አይደል?››አለና ልክ የህፃን ልጇን
ሽንት ጨርቅ እንደምታዘጋጅ እናት ቆራረጣው....ከዛ አንዱን
አነሳና በስነስርአት አመቻችቶ ካጣጠፈ ብኃላ ‹‹እንቺ›› ብሎ
ወደ እኔ ዘረጋልኝ ግራ ገብቶኝ ‹‹ምን ላድርገው?››በማለት
ጠየቅኩት
ፈገግ እንደማለት ብሎ‹‹ይሄንን ከፓንትሽ ስር አመቻችተሸ
አድርጊው የሚፈሰውን ደም ወደ ውጭ እንዳይወጣ መጦ
እዛው ያስቀርልሻል.ከዛ አንቺ በተወሰነ ጊዜ ልዩነት ጨርቁን
ትቀይሪያለሽ አየሽ ቅድም እንደዛ የሆነብሽ ስላልተዘጋጀሽና
እንዲህ አይነት
፡
፡
#ክፍል_ሰባት
፡
፡
✍ደራሲ ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
፡
፡
"እናትህ ምንም ልታደርግልህ ባትችልም በህይወት አጠገብህ
መኖሯ ብቻ በራስ መተማመንህ እንዲጨምር እና ደህንነት
እንዲሰማህ ያደርጋሀል…. ጠረኗን መማግህ ብቻ ከናርዶስ
ሽቶ ሚሊዬን ጊዜ እጥፍ በልብህ ውስጥህ የደስታ ነውጥን
እና የስሜት መነቃቃትን ይፈጥርልሀል፡፡"
ዛሬ እንደ በቀደምለታው አይነት መሰናክል አልገጠመኝም፡፡
በሰዓቱ ተገኝቼ ፊት ለፊቷ ተቀምጬያለው፡፡ኃይሌም
የካሻሪውን ቦታ እንደያዘ ነው፡፡
‹‹እሺ ሩት ካቆምንበት እንቀጥል?››
‹‹አይ አንተ ሰው!!! ካቆምንበት ምንም የምንቀጥለው ነገር
የለንም…እኔ የጀመርኩትን ነገር ሳልጨርስ አላቆምም ..፡፡
በጅምር ካቆምኩም ደግሞ በቃ አቆምኩ ነው….መልሼ
መቼም አልጀምርም፡፡ምክንያቱም በማግስቱ ካአቆምኩበት
ለመቀጠል ስል ወደኃላ ተመልሼ በማሰብ እራሴን
አላሰቃይም..፡፡እኔ በየቀኑ ተወልጄ በየቀኑ የምሞት …በየቀኑ
ሞቼ ደግሞ በየቀኑ የምወለድ ሰው ነኝ፡፡››
‹‹ ይሄንን ጉዳይ ከዚህ በፊትም ነገረሺኝ ነበር..፡፡ለመሆኑ
ኃይሌን ማፋቀር የጀመርሽው መቼ እንደሆነ
ታስታውሺያለሽ?››ያለ መንደርደሪያ ወደ ጥያቄዬ ገባው፡፡
‹‹እኔ እንጃ››አጭር መልስ
‹‹እንዴት እኔ እንጃ?››
‹እኔ እንጃ ማለት.. ያው እኔ እንጃ ነዋ…. ኃይልሻን
ከመወለዴም በፊት የማፈቅረው ይመስለኛል… ምድር
ከመፈጠሯ በፊትም አፈቅረው ነበር….አዎ እርግጠኛ ነኝ
እንደዛ ነው››
‹‹አንድ ቤት አብራችሁ ስላደጋችሁ ለረጅም ጊዜ እንደ እህትና
ወንድም ትተያዩ እንደነበር እገምታለው ..ያው ከጎረመሳችሁ
ቡኃላ ቀስ በቀስ ወደ ፍቅር የገባችሁ ይመስለኛል፡፡››
‹‹ግምትህ ትክክል አይደለም ..፡፡የትኛውን ዘመን እንደ
ወንድሜ… የትኛወን ዘመን እንደፍቅረኛዬ … የትኛውን ደግሞ
እንደጠላቴ እሱን አየው እንደነበረ በጊዜ ስሌት ሸራርፌ እና
ከፋፍዬ መናገር አልችልም፡፡አሁን አስበሽ ንገሪኝ ካልከኝ ግን
..ከመጀመሪያው ጠብታ ጀምሮ ሁሌ ወንድሜ እንደነበረ…
ሁሌም ፍቅረኛዬ እንደነበረ…ሁሌም ደግሞ ጠላቴም እንደነበረ
ነው የሚሰማኝ…፡፡ አሁንም አንዳዛው እንደሆነ ነው
የሚሰማኝ፡፡ለዛ ነው በየቀኑ እዚህ ተጎልቼ ወንድሜን ምንም
እንቅፍት እንዳይነካው የምጠብቀው፡፡ለዚህ ነው በየቀኑ
እዚህ ቁጭ ብዬ ፍቅሬን በስስት ዓይን ዓይኑን የማየው…
ለዚህ ነው ጠላቴን በየቀኑ ፊት ለፊቱ እየጠጣው ..ፊት ለፊቱ
እየሸረሞጥኩ የምበቀለው…፡፡ ወንድምነት ፤ፍቅርና በቀል.ደስ
አይልም?››
‹‹እኔ እንጃ….!!! ግን…..!!››
‹‹ምንም ግን የለም..፡፡አንድን ሰው በተመሳሳይ የጊዜ ክበብ
ውስጥ በእኩል መጠን ለማፍቀር እና በእኩል መጠን
ለመጥላት በእኔ ቦታ መሆንን ይጠይቃል፡፡ግን ከፈለክ ጽታዊ
ስለሆነው ነገር መቼ ማሰብ እንደጀመርኩ ልነግርህ
እችለለው፡፡ጊዜው እኔ 7ተኛ ክፍል ኃይልሻ እና ወንድሜ
ደግሞ የ9ነኛ ክፍል ተማሪዎች እያለን ነበር፡፡ትዝ ይለኛል ቀኑ
ደማናማና የሚጨፈግግ ነበር ….ወይንም እኔን ብቻ
ጨፍግጎኝ ይሆናል፡፡ልደታ ማርያም ምትነግስበት ዕለት
ስለነበር ነጭ የሀበሻ ልብሴን ለብሼ ነበር ወደ ትምህርት ቤት
የሄድኩት፡፡ያው እንደነገርኩህ በእለቱ ቢጨፈግገኝም
ከጎደኞቼ ላለመነጠል በእረፍት ሰዓት አብሬአቸው
ነበርኩ..እንደወትሮው እየተሯሯጥን እና እየተባረርን መጫወት
ላይ ነበርን…..ግን ድንገት ሰውነቴ እየጋለብኝ እና እየደከመኝ
መጣ...፡፡
ያው በጫወታው ተመስጬ ብዙ ስለተሯሯጥኩ ይሆናል ብዬ
በማመን አንድ ቦታ በመቆም ከጫወታው እራሴን አግልዬ
ለመረጋጋት ሞከርኩ ፡፡ወዲያው ጭኔን ሲሞቀኝ ተሰማኝ…
ደግሞ እዛው አካባቢ ቀዘቀዘኝ…..ግራ ተጋባው…፡፡ ምን
ነክቶኝ ነው…?፡፡ በቆምኩበት እግሮቼን አጣመርኩ፡፡…..
ወዲያው የሆነ ሰቅጣጭ እና አሸማቃቂ የጩኸት ድምጽ
ከኃላዬ ሰማው፡፡ አንድ ልጅ እጣቱን ወደመቀመጫዬ ቀስሮ‹‹
ወይኔ ደም …ወይኔ ደም..›› እያለ ልክ እንደተአምር አዋጅ
አስነገረ… ወድያው ምድረ ውሪ ሁሉ ተቀባበለው …ከበቡኝ፡፡
እኔ በድን ሆንኩ…፡፡ ካላውበት ቦታ በፍጥነት ለቅቄ መሮጥ
ይኑርብኝ ወይስ ባላውበት ልቀመጥ መወሰን ቸገረኝ..፡፡
ሳለስበው ወሰንኩ… ቁጢጥ ብዬ ተቀመጥኩ …አንገቴን ወደ
መሬት ደፋው፡፡ ከዛ ከየት እንደመጡ አላውቅም ኃይልዬ እና
ወንድሜ ክብን ሰንጥቀው ከፊት ለፊቴ ቆመው አየዋቸው፡፡
ኃይልሻ ኩርምትምት ብዬ ሲያየኝ ‹‹ ምን ሆነሽ ነው..?›› ምን
አገኘሽ..?››በማለት በድንጋጤ እና ግራ በመጋባት ዙሪያዬን
እየዞረ ጠየቀኝ….
‹‹ደም…. !!!ቀሚሷ ደም በደም ሆኗል››በህብረት መለሱለት…
‹‹ማን መታት..?››ማን ነው የፈነከታት?››
‹‹ኸረ ማንም አልነካት… እንትኗ መጥቶባት ነው..የወር
አበባዋ››መለሱለት፡፡
በዚህ ጊዜ ወንድሜ ደንዝዞ ከተገተረበት እንደመባነን አለና
እግሮቹን አንቀሳቀሰ ……ፊቱን አዞረና ለሩጫ በቀረበ እረምጃ
ከቦታው ተፈተለከ…‹‹ወይኔ ጉዴ.. ኃይልዬም ሊከተለው
ነው..›› ብዬ በስጋት ስቃትት እሱ እቴ…. ጭራሽ የለበሰውን
ጃኬት አወለቀና እጄን ይዞ ቁጢጥ ካልኩበት በማስነሳት ልክ
እንደ ሽርጥ ከወገቤ በታች አሸረጠልኝና የሚታየው ደም
ከእይታ እንዲሸፈን አደረገ፡፡ከዛ ብኃላ አንድ እጄን እንደያዘ
እየጎተተና የከበቡኝን አብሻቂ ልጆች በኃይል እየገፈታተረ
ከቦታው ይዞኝ ተሰወረ ..፡፡ ወደቤት ፡፡
ግቢ ስንደርስ ያው እንደነገርኩህ የሰፈራችን ደብር የሆነችው
ልደታ ማሪያም
የምትነግስበት ቀን ስለነበረ ሰው አልባ ነበር..ከእናቱ ጋር ወደ
ሚኖሩበት ክፍል ወሰደኝ..፡፡ተረጋግቼ እንድቀመጥ ካደረገኝ
ብኃላ ወሀ በማስታጠቢያ ሞላልኝ…ሳሙናም ካለበት ፈልጎ
አመጣልኝና ‹‹በይ ልብስሽን አወላልቂና ገላሽን ታጠቢ
….እስከዛ የምትቀይሪው ልብስ ከትልቁ ቤት ላምጣልሽ››
ብሎ ክፍሉን ጥሎልኝ በመውጣት በራፍን ገርበብ አድርጎልኝ
ሄደ…..
‹‹…ያገለደምኩትን የኃይልዬን ጃኬት አወለቅኩና አየውት …
የተወሰነ ደም አቅልሞታል…ልብሴን አወለቅኩና በተዘጋጀልኝ
ውሀ እራሴን አፀዳዳው….ከዛ የእቴቴን ጋቢ ከአልጋ ላይ
አንስቼ በመልበስ ላይ ሳለው..ኃይልዬ በራፉን ገፋ አድርጎ
ገባ…. ምን እንደነካኝ አላውቅም እጆቼ አቅመቢስ
ስለሆኑብኝና ጋቢው አመለጠኝና ከላዬ ላይ ተንሸራቷ ወለሉ
ላይ ወደቀብኝ..እና እርቃኔን ቀረው.... ቶሎ ብዬ ሁለት
የእጆቼን መዳፍ በማነባበር ብልቴን ለመሸፈን ሞከርኩ…
ኃይልሻ ግን ምንም አልመሰለው…‹‹ምን እየሆንሽ ነው..?
መታፈሩ ነው…...? ለነገሩ አሁን ብታፍሪም ይገባሻል….
ማደግሽን ዛሬ አስመስክረሻል››አለኝና ይዞልኝ የመጣውን
ልብስ አልጋው ላይ አስቀመጧ መጀመሪያ ጋቢውን ከወለሉ
ላይ በማንሳት ረገፍ ረገፍ በማድረግ አለበሰኝ፡፡ ከዛ ‹‹ፓንትሽን
አድርጊው…‹›› ብሎ አቀበለኝ ፡፡ተቀበልኩትና አደረግኩ…፡፡
ቀጥሎ ቀሚሴን ሰጠኝ …ጋቢውን ከላዬ እንስቼ ቀሚሴን
ለበስኩ ..ከዛ ምን እንዳደረገ ታውቃላችሁ …ከልብሶቼ ጋር
አንድ ላይ ይዞ የመጣውን የአንገት ልብሴን ቀደደው..ክው
ነው ያልኩት
‹‹ምን እየሰራህ ነው?››››
‹‹የምሰራውንማ ልታይው አይደል?››አለና ልክ የህፃን ልጇን
ሽንት ጨርቅ እንደምታዘጋጅ እናት ቆራረጣው....ከዛ አንዱን
አነሳና በስነስርአት አመቻችቶ ካጣጠፈ ብኃላ ‹‹እንቺ›› ብሎ
ወደ እኔ ዘረጋልኝ ግራ ገብቶኝ ‹‹ምን ላድርገው?››በማለት
ጠየቅኩት
ፈገግ እንደማለት ብሎ‹‹ይሄንን ከፓንትሽ ስር አመቻችተሸ
አድርጊው የሚፈሰውን ደም ወደ ውጭ እንዳይወጣ መጦ
እዛው ያስቀርልሻል.ከዛ አንቺ በተወሰነ ጊዜ ልዩነት ጨርቁን
ትቀይሪያለሽ አየሽ ቅድም እንደዛ የሆነብሽ ስላልተዘጋጀሽና
እንዲህ አይነት
👍3
ጥንቃቄ ስላላደረግሽ ነው… ይሄ የወር አበባሽ
ከሶስት እስከ አምስት ቀን ሊቆይብሽ ይችላል…እናም ደግሞ
ከአሁን ቡኃላ በየወሩ ተመላልሶ ይከሰታል፡፡››
‹‹በየወሩ .. ?ሲያስጠላ››አልኩት
‹‹አይ አያስጠላም..ማለቴ እርግጥ ይከብዳል….ግን ደግሞ
የወርአበባ ማለት የእናትነት ማህተም እና የተፈጥሮ ፀጋ
ነው….አለኝ….ለምን ገንዘብ ከየትም ፈልጎ ሞዴስ
አይገዛልሽም ነበር .. ?እንዳትሉኝ በዛ ጊዜ ሞዴስ ሚባል ነገር
አይታወቅም ነበር.. ለማንኛውም እኔ በወቅቱ ተደምሜበት
ነበር..እናም‹‹አንተ ይሄን ሁሉ እንዴት ልታውቅ ቻልክ
.. ?››ብዬ ጠይቄው ነበር….እውነትም ዛሬ ድረስ በዛ
እድሜው ስለእንደዛ አይነት ነገር እንዴት እንዳወቀ
ይገርመኛል..ለዛውም ወንድ ሆኖ…..አየህ ስለወር አበባ
ታሪክና ማድረግ ስለሚገባኝ ጥንቃቄ ቀድማ ልታስረዳኝ
የሚገባት እናቴ ነበረች…ግን ያው በቀደም እንደነገርኩህ እሷ
ደካማ ስለሆነች ቀድማ ሞታ ነበር…..ሁል ጊዜ ማስበው እናቴ
ሆነ ብላ እኛን እንደ እናት ላለማሳደግ እና ለአባቴም ሚስት
ሆና ላለመቀጠል ብላ አስባበት እና አቅዳ እንደሞተች ነው፡፡
‹‹እና ከዛን ቀን ጀምሮ ነው ፍቅር የጀመራችሁት.. ?››
‹‹አይ በትክክል እንደዛ ማለት ይከብዳል..በእኔ በኩል ግን
የዛኑ ቀን የሆነ አዲስ ስሜት በውስጤ ሲፀነስ ታውቆኛል…
በተለይ እቤት ወስዶኝ እንድታጠብ ሁኔታዎችን ሲያመቻችልኝ
እና እርቃኔን ሲያየኝ..ፓንቴን እንድለብስ ሲያቀብለኝ….ስለወር
አባባ ሲያስረዳኝ…..ለማፍቀር እና ለመፈቀር እንደደረስኩ
ሲገለጽልኝ…፡፡ይገርምሀል የዛኑ ቀን ነበር ማንነው
የማፍቅረው.. ? ብዬ የጠየቅኩት፡፡ ታዲያ በጊዜው በምናቤ
የመጣልኝ መልስ ከኃይሌ ውጭ ማን ሊሆን ይችላል የሚል
ነበር….
‹‹ኃይሌስ.... ?››
‹‹እራሱኑ ብትጠይቀው አይሻልም.. ?››
‹‹እጠይቀዋለው..ግን ስለፍቅር በጋራ ያወራችሁት መቼና
እንዴት ነው?››
‹‹ያ ታሪክ ከተፈጠረ ከ5 ወራ ቡኃላ ኃይሌ ህልም እንዳየ
ሲነግረኝ እኔም ደስ ብሎኝ ሳምኩት››
‹‹ህልም ..!!!ምን አይነት ህልም.. ?››
‹‹ስለሁለታችን….››
‹‹ስለሁለታችሁ ምን.. ?››
‹‹እሱን ጠይቀው ይነግርሀል..››
‹‹ካልነገረኝስ.. ?››
‹‹እኔ ነግርሀለው ግን ለዛሬ አይበቃንም.. ?›› አለችኝ ..
‹‹ስለእናትሽ አንድ ያልገባኝ ነገር አለ ….ስለእሱ ንገሪኝና
ይበቃናል››
‹‹ስለእናቴ ምንድነው ያልገባህ.. ?››
‹‹ያ በሽታዋ የጡት ካንሰር ነው ብለሺኛል..ያ ማለት ደግሞ
ከባድ በሽታ ይመስለኛል…ለመሆኑ ጥሩ ህክምና
ታክማለች.. ?››
‹‹በደንብ እንጂ!!! ሁለት ጊዜ ውጭ ሀገር ሄዳ ታክማለች…
በመጀመሪያ ደረጄን ከወለደች ከአንድ አመት ቡኃላ ሄዳ
ታከመች…ወደ ሌላ የሰውነት ክፍሏ እንዳይሰራጭ
ይመስለኛል ጡቶቾን አስወገዱላትና ከስድስት ወር ቆይታ
ቡኃላ ተመልሳ መጣች…..ከዛ በድጋሚ እኔን ከወለደች
ከሁለት አመት ከስድስት ወር ቡኃላ መልሶ አመማት ተባለና
በጨቅላነቴ ለእቴቴ ማለት ለሀይሌ እናት ጥላኝ ተመልሳ
ሄደች..እርግጥ ከተወለድኩ የመጀመሪያዋ ቀንም አንስቶ
እቴቴ እናቴ ሆና ስለነበረ ለውጥ አልነበረውም… ፡፡ግን እናት
ያው እናት አይደለች… እናትህ ምንም ልታደርግልህ
ባትችልም በህይወት አጠገብህ መኖሯ ብቻ በራስ
መተማመንህ እንዲጨምር እና የደህንነት ስሜት እንዲሰማህ
ያደርግሀል፡፡
ጠረኗን መማግህ ብቻ ከናርዶስ ሽቶ ሚሊዬን ጊዜ እጥፍ
በልብህ ውስጥህ የደስታ ነውጥንና የስሜት መነቃቃትን
ይፈጥርልሀል፡፡ያንን ነው ያሳጣቺኝ፡፡››
‹‹..አሁን ለእናቷ ያላትን ትክክለኛ ስሜት ተናገረች ማለት
ነው…ሁል ጊዜ ልትረግማትና ስለደካማነቷ ልታወራ
ብትሞክርም በውስጧ ግን የተደበቀ ናፍቆት..የተሸሸገ ፍቅር
አለ ማለት ነው፡፡››ስል አሰብኩ
‹‹እና ለሁለተኛ ጊዜ ሄዳ ቶሎ ተመለሰች››ጥያቄዬን ቀጠልኩ
‹‹አይ ሶስት አመት ቆይታ ነው የተመለሰችው…››
‹‹አልገባኝም እህትሽን ታዲያ ከዛ ከተመለሰች ቡኃላ ነው
የወለደቻት..
‹‹አይደለም…ከመሄዷ በፊት ነው የወለደቻት…ያው የራሴ
ብሶት ስላለብኝ ስለራሴ ብቻ አወራህ እንጂ እህቴንም ጥላ
ነው የሄደችው..የእሷ ይባስ የሶስት ወር ጨቅላ
ነበረች….እሷንም በእቴቴ ጡት ነው ያደገችው ….››
‹‹ይገርማል..እቴቴ ምትያት ሴት በጣም መልካም ሴት
ነች….አባትሽም በጣም ጎበዝ ሰው ናቸው..ይሄን ሁሉ ጊዜ
ለማሳከም በጣም ከፍተኛ ወጪ ነው የሚጠይቀው…..መቼስ
ሚስታቸውን ለማዳን ብዙ ገንዘብ እንዳወጡ እርግጠኛ ነኝ››
‹‹እቴቴ መልካም ብቻ ሳትሆን መልአክ ሴት ነች….አባቴ
ግን…!!አባቴ እናቴን ለማዳን አንድ ያደረገው ነገር ቢኖር
እንድትሄድ መፍቀድ ብቻ ነው…››
‹‹እና ታዲያ ማነው ያሳከማት.... ?››
‹‹አጎቴ..››
‹‹አጎትሽ ማለት… ፕሮፌሰሩ.. ?››
‹‹አዎ ፕሮፌሰሩ ..የዛን ጊዜ አሜሪካ ሶስተኛ ዲግሪውን
እየሰራ ነበረ…መታመሟን ሲሰማ ወንድሙን ጋር ሽማግሌ ልኮ
እንዲፈቅዱላት አደረገና ወሰዳት.. ከዛ አሳክሞ
ላካት….እሱም ወደሀገሩ ወዲያው መመለስ ቢፈልግም
መልሶ ካመማት ተመልሳ ሄዳ መታከም ስላለባት እዛው ስራ
ጀመረ..፡፡እንደጠረጠረውም ለሁለተኛ ጊዜ ታመመች..መልሶ
ወሰዳት ለረጂም ጊዜም አስታሞት የዳነች ሲመስለው
አብሮት ተመለሰ ….እሱ እንደሚለው ጭራሹኑም እንዲመለሱ
አልፈለገም ነበር…አዛው በቅርብ ዘመናዊ ህክምናውን
እየተከታተለች ኑሮዋን በቋሚነት እንድትቀጥል ነበር ፍላጎቱ
..እሷ ግን ልጆቼ ናፈቁኝ… አልቻልኩም ብላ ለመመለስ
ወሰነች..፡፡ሊያስቆማት ስላልቻለ አብሯት ተመለሰ…ከዛም
ለሁለተኛ ጊዜ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ማስተማር ቀጠለ…
እናቴም ለአራት ነው ለአምስት አመት በሳለም ከኖረች ቡኃላ
ደንገት በተኛችበት ቀረች…በእናቴ ሞት ከሁሉም ሰው በላይ…
ከባሏም ሆነ ከእኛ ከልጆቾ በላይ መሪር ሀዘን ያዘነው ማን
እንደሆነ ታውቃለህ.. ? አጎቴ ነው አሁን እራሱ መኝታ ቤቱ
ብትገባ በእሷ ፎቶ የተሞላ ነው….እንደውም አንዳንዴ ሳስብ
እኔን እንዲህ የሚወደኝ እና የሚንከባከበኝ የእሷን መንፈስ
ያስደሰተ ስለሚመስለው ይመስለኛል…በእሷ አይን
ስለሚያየኝ ይመስለኛል››
‹‹አልገባኝም››አልኳት…. እውነትም አልገባኝም ነበር…ሌላ
የተወሳሰበ ታሪክ ነበር የነገረችኝ…..
‹‹ምኑ ነው ያልገባህ.. ?››
‹‹አይ በእናቴ አይን ስለሚያየኝ ነው ስትይ… እናትሽን እንዴት
ነው የሚያያት ?››
‹‹እንግዲህ እናቴን እንዴት ያያት እንደነበር በትክክል ለማወቅ
ከፈለግክ እራሱኑ አጎቴን ጠይቀው››
‹‹ጠይቃቸዋለው፡፡ግን ለጊዜው አንቺ የምታውቂውን ለመነሻ ያህል ንገሪኝ››
‹‹አጎቴ እናቴን ያን ሁሉ አመት ግማሽ ንብረቱን አውጥቶ
ሲያሳክማት እና ሲንከባከባት የነበረው የታላቅ ወንድሙ
ሚስት ብቻ ስለሆነች አይመስለኝም››
‹‹እንዴት አይመስልሽም.. ?››
‹‹.. እናቴ እና አጎቴ አንድ ሰፈር ያደጉ በጣም በቅርበት
የሚተዋወቁና እንደጓደኛ የሚተያዩ ሰዎች ነበሩ..ማለቴ አባቴን
ከማግባቷ በፊት ለረጅም አመት የምታውቀው አጎቴን ነበር…
አባቴ እሷ ከመወለዷ በፊት ነው አዲስ አበባ የሚገኘውን
የወላጆቹን ቤት ለቆ ሲዳሞ የገባው…አጎቴ ግን አንደኛ ከአባቴ
ከሰላሳ አመት በላይ የሚያንስ የቤቱ የመጨረሻ ልጅ ነው
ሁለተኛ አዲስ አበባ ተወልዶ አዲስ አበባ ያደገና አናቴንም
ከውልዳቷ እስከ እድገቷ የሚያውቃት እሷም የምታውቀው
የአንድ መንደር ኑዋሪዎች እንደነበሩ አውቃለሁ በወላጆቾ
አስገዳጅነት አባቴን ባገባችበት ጊዜ ከቤተሰቡ በብቸኝነት
ጋብቻውን ተቃውሞ እንደነበርም ሰምቼያለው እንደውም በዛ
ምክንያት ከአባቴ ጋር ከ10 ዓመት በላይ ቂም ተያይዘውና
ተኮራርፈው መኖራቸውንም ሰምቼ
ያለው…ብቻ
ከሶስት እስከ አምስት ቀን ሊቆይብሽ ይችላል…እናም ደግሞ
ከአሁን ቡኃላ በየወሩ ተመላልሶ ይከሰታል፡፡››
‹‹በየወሩ .. ?ሲያስጠላ››አልኩት
‹‹አይ አያስጠላም..ማለቴ እርግጥ ይከብዳል….ግን ደግሞ
የወርአበባ ማለት የእናትነት ማህተም እና የተፈጥሮ ፀጋ
ነው….አለኝ….ለምን ገንዘብ ከየትም ፈልጎ ሞዴስ
አይገዛልሽም ነበር .. ?እንዳትሉኝ በዛ ጊዜ ሞዴስ ሚባል ነገር
አይታወቅም ነበር.. ለማንኛውም እኔ በወቅቱ ተደምሜበት
ነበር..እናም‹‹አንተ ይሄን ሁሉ እንዴት ልታውቅ ቻልክ
.. ?››ብዬ ጠይቄው ነበር….እውነትም ዛሬ ድረስ በዛ
እድሜው ስለእንደዛ አይነት ነገር እንዴት እንዳወቀ
ይገርመኛል..ለዛውም ወንድ ሆኖ…..አየህ ስለወር አበባ
ታሪክና ማድረግ ስለሚገባኝ ጥንቃቄ ቀድማ ልታስረዳኝ
የሚገባት እናቴ ነበረች…ግን ያው በቀደም እንደነገርኩህ እሷ
ደካማ ስለሆነች ቀድማ ሞታ ነበር…..ሁል ጊዜ ማስበው እናቴ
ሆነ ብላ እኛን እንደ እናት ላለማሳደግ እና ለአባቴም ሚስት
ሆና ላለመቀጠል ብላ አስባበት እና አቅዳ እንደሞተች ነው፡፡
‹‹እና ከዛን ቀን ጀምሮ ነው ፍቅር የጀመራችሁት.. ?››
‹‹አይ በትክክል እንደዛ ማለት ይከብዳል..በእኔ በኩል ግን
የዛኑ ቀን የሆነ አዲስ ስሜት በውስጤ ሲፀነስ ታውቆኛል…
በተለይ እቤት ወስዶኝ እንድታጠብ ሁኔታዎችን ሲያመቻችልኝ
እና እርቃኔን ሲያየኝ..ፓንቴን እንድለብስ ሲያቀብለኝ….ስለወር
አባባ ሲያስረዳኝ…..ለማፍቀር እና ለመፈቀር እንደደረስኩ
ሲገለጽልኝ…፡፡ይገርምሀል የዛኑ ቀን ነበር ማንነው
የማፍቅረው.. ? ብዬ የጠየቅኩት፡፡ ታዲያ በጊዜው በምናቤ
የመጣልኝ መልስ ከኃይሌ ውጭ ማን ሊሆን ይችላል የሚል
ነበር….
‹‹ኃይሌስ.... ?››
‹‹እራሱኑ ብትጠይቀው አይሻልም.. ?››
‹‹እጠይቀዋለው..ግን ስለፍቅር በጋራ ያወራችሁት መቼና
እንዴት ነው?››
‹‹ያ ታሪክ ከተፈጠረ ከ5 ወራ ቡኃላ ኃይሌ ህልም እንዳየ
ሲነግረኝ እኔም ደስ ብሎኝ ሳምኩት››
‹‹ህልም ..!!!ምን አይነት ህልም.. ?››
‹‹ስለሁለታችን….››
‹‹ስለሁለታችሁ ምን.. ?››
‹‹እሱን ጠይቀው ይነግርሀል..››
‹‹ካልነገረኝስ.. ?››
‹‹እኔ ነግርሀለው ግን ለዛሬ አይበቃንም.. ?›› አለችኝ ..
‹‹ስለእናትሽ አንድ ያልገባኝ ነገር አለ ….ስለእሱ ንገሪኝና
ይበቃናል››
‹‹ስለእናቴ ምንድነው ያልገባህ.. ?››
‹‹ያ በሽታዋ የጡት ካንሰር ነው ብለሺኛል..ያ ማለት ደግሞ
ከባድ በሽታ ይመስለኛል…ለመሆኑ ጥሩ ህክምና
ታክማለች.. ?››
‹‹በደንብ እንጂ!!! ሁለት ጊዜ ውጭ ሀገር ሄዳ ታክማለች…
በመጀመሪያ ደረጄን ከወለደች ከአንድ አመት ቡኃላ ሄዳ
ታከመች…ወደ ሌላ የሰውነት ክፍሏ እንዳይሰራጭ
ይመስለኛል ጡቶቾን አስወገዱላትና ከስድስት ወር ቆይታ
ቡኃላ ተመልሳ መጣች…..ከዛ በድጋሚ እኔን ከወለደች
ከሁለት አመት ከስድስት ወር ቡኃላ መልሶ አመማት ተባለና
በጨቅላነቴ ለእቴቴ ማለት ለሀይሌ እናት ጥላኝ ተመልሳ
ሄደች..እርግጥ ከተወለድኩ የመጀመሪያዋ ቀንም አንስቶ
እቴቴ እናቴ ሆና ስለነበረ ለውጥ አልነበረውም… ፡፡ግን እናት
ያው እናት አይደለች… እናትህ ምንም ልታደርግልህ
ባትችልም በህይወት አጠገብህ መኖሯ ብቻ በራስ
መተማመንህ እንዲጨምር እና የደህንነት ስሜት እንዲሰማህ
ያደርግሀል፡፡
ጠረኗን መማግህ ብቻ ከናርዶስ ሽቶ ሚሊዬን ጊዜ እጥፍ
በልብህ ውስጥህ የደስታ ነውጥንና የስሜት መነቃቃትን
ይፈጥርልሀል፡፡ያንን ነው ያሳጣቺኝ፡፡››
‹‹..አሁን ለእናቷ ያላትን ትክክለኛ ስሜት ተናገረች ማለት
ነው…ሁል ጊዜ ልትረግማትና ስለደካማነቷ ልታወራ
ብትሞክርም በውስጧ ግን የተደበቀ ናፍቆት..የተሸሸገ ፍቅር
አለ ማለት ነው፡፡››ስል አሰብኩ
‹‹እና ለሁለተኛ ጊዜ ሄዳ ቶሎ ተመለሰች››ጥያቄዬን ቀጠልኩ
‹‹አይ ሶስት አመት ቆይታ ነው የተመለሰችው…››
‹‹አልገባኝም እህትሽን ታዲያ ከዛ ከተመለሰች ቡኃላ ነው
የወለደቻት..
‹‹አይደለም…ከመሄዷ በፊት ነው የወለደቻት…ያው የራሴ
ብሶት ስላለብኝ ስለራሴ ብቻ አወራህ እንጂ እህቴንም ጥላ
ነው የሄደችው..የእሷ ይባስ የሶስት ወር ጨቅላ
ነበረች….እሷንም በእቴቴ ጡት ነው ያደገችው ….››
‹‹ይገርማል..እቴቴ ምትያት ሴት በጣም መልካም ሴት
ነች….አባትሽም በጣም ጎበዝ ሰው ናቸው..ይሄን ሁሉ ጊዜ
ለማሳከም በጣም ከፍተኛ ወጪ ነው የሚጠይቀው…..መቼስ
ሚስታቸውን ለማዳን ብዙ ገንዘብ እንዳወጡ እርግጠኛ ነኝ››
‹‹እቴቴ መልካም ብቻ ሳትሆን መልአክ ሴት ነች….አባቴ
ግን…!!አባቴ እናቴን ለማዳን አንድ ያደረገው ነገር ቢኖር
እንድትሄድ መፍቀድ ብቻ ነው…››
‹‹እና ታዲያ ማነው ያሳከማት.... ?››
‹‹አጎቴ..››
‹‹አጎትሽ ማለት… ፕሮፌሰሩ.. ?››
‹‹አዎ ፕሮፌሰሩ ..የዛን ጊዜ አሜሪካ ሶስተኛ ዲግሪውን
እየሰራ ነበረ…መታመሟን ሲሰማ ወንድሙን ጋር ሽማግሌ ልኮ
እንዲፈቅዱላት አደረገና ወሰዳት.. ከዛ አሳክሞ
ላካት….እሱም ወደሀገሩ ወዲያው መመለስ ቢፈልግም
መልሶ ካመማት ተመልሳ ሄዳ መታከም ስላለባት እዛው ስራ
ጀመረ..፡፡እንደጠረጠረውም ለሁለተኛ ጊዜ ታመመች..መልሶ
ወሰዳት ለረጂም ጊዜም አስታሞት የዳነች ሲመስለው
አብሮት ተመለሰ ….እሱ እንደሚለው ጭራሹኑም እንዲመለሱ
አልፈለገም ነበር…አዛው በቅርብ ዘመናዊ ህክምናውን
እየተከታተለች ኑሮዋን በቋሚነት እንድትቀጥል ነበር ፍላጎቱ
..እሷ ግን ልጆቼ ናፈቁኝ… አልቻልኩም ብላ ለመመለስ
ወሰነች..፡፡ሊያስቆማት ስላልቻለ አብሯት ተመለሰ…ከዛም
ለሁለተኛ ጊዜ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ማስተማር ቀጠለ…
እናቴም ለአራት ነው ለአምስት አመት በሳለም ከኖረች ቡኃላ
ደንገት በተኛችበት ቀረች…በእናቴ ሞት ከሁሉም ሰው በላይ…
ከባሏም ሆነ ከእኛ ከልጆቾ በላይ መሪር ሀዘን ያዘነው ማን
እንደሆነ ታውቃለህ.. ? አጎቴ ነው አሁን እራሱ መኝታ ቤቱ
ብትገባ በእሷ ፎቶ የተሞላ ነው….እንደውም አንዳንዴ ሳስብ
እኔን እንዲህ የሚወደኝ እና የሚንከባከበኝ የእሷን መንፈስ
ያስደሰተ ስለሚመስለው ይመስለኛል…በእሷ አይን
ስለሚያየኝ ይመስለኛል››
‹‹አልገባኝም››አልኳት…. እውነትም አልገባኝም ነበር…ሌላ
የተወሳሰበ ታሪክ ነበር የነገረችኝ…..
‹‹ምኑ ነው ያልገባህ.. ?››
‹‹አይ በእናቴ አይን ስለሚያየኝ ነው ስትይ… እናትሽን እንዴት
ነው የሚያያት ?››
‹‹እንግዲህ እናቴን እንዴት ያያት እንደነበር በትክክል ለማወቅ
ከፈለግክ እራሱኑ አጎቴን ጠይቀው››
‹‹ጠይቃቸዋለው፡፡ግን ለጊዜው አንቺ የምታውቂውን ለመነሻ ያህል ንገሪኝ››
‹‹አጎቴ እናቴን ያን ሁሉ አመት ግማሽ ንብረቱን አውጥቶ
ሲያሳክማት እና ሲንከባከባት የነበረው የታላቅ ወንድሙ
ሚስት ብቻ ስለሆነች አይመስለኝም››
‹‹እንዴት አይመስልሽም.. ?››
‹‹.. እናቴ እና አጎቴ አንድ ሰፈር ያደጉ በጣም በቅርበት
የሚተዋወቁና እንደጓደኛ የሚተያዩ ሰዎች ነበሩ..ማለቴ አባቴን
ከማግባቷ በፊት ለረጅም አመት የምታውቀው አጎቴን ነበር…
አባቴ እሷ ከመወለዷ በፊት ነው አዲስ አበባ የሚገኘውን
የወላጆቹን ቤት ለቆ ሲዳሞ የገባው…አጎቴ ግን አንደኛ ከአባቴ
ከሰላሳ አመት በላይ የሚያንስ የቤቱ የመጨረሻ ልጅ ነው
ሁለተኛ አዲስ አበባ ተወልዶ አዲስ አበባ ያደገና አናቴንም
ከውልዳቷ እስከ እድገቷ የሚያውቃት እሷም የምታውቀው
የአንድ መንደር ኑዋሪዎች እንደነበሩ አውቃለሁ በወላጆቾ
አስገዳጅነት አባቴን ባገባችበት ጊዜ ከቤተሰቡ በብቸኝነት
ጋብቻውን ተቃውሞ እንደነበርም ሰምቼያለው እንደውም በዛ
ምክንያት ከአባቴ ጋር ከ10 ዓመት በላይ ቂም ተያይዘውና
ተኮራርፈው መኖራቸውንም ሰምቼ
ያለው…ብቻ
🥰1
ከዛም ያለፈና
የጠለቀ ውስብስብ ነገር ያለው ይመስለኛል በል
ቻው...መጠጤን ተረጋግቼ ልጠጣበት… ብዙ በማውራቴ
ጉሮሮዬ ደረቆብኛል›› አለችኝ…በይ እሺ ደህና ቆዪልኝ ብዬ
ተሰናብቼት ወጥቼ ሄድኩ….እንደተደመምኩ ፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
የጠለቀ ውስብስብ ነገር ያለው ይመስለኛል በል
ቻው...መጠጤን ተረጋግቼ ልጠጣበት… ብዙ በማውራቴ
ጉሮሮዬ ደረቆብኛል›› አለችኝ…በይ እሺ ደህና ቆዪልኝ ብዬ
ተሰናብቼት ወጥቼ ሄድኩ….እንደተደመምኩ ፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
#ፍቀርና_በቀል
፡
፡
#ክፍል_ስምንት
፡
፡
✍ደራሲ ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
፡
፡
"ብዙውን ጊዜ ከእውናዊው ህይወታችን ይልቅ በህልማዊው
ቅኝታችን ውስጥ የተሸሉ ፍትሀዊና ምክንያታዊ ድርጊቶች
ሲከወኑ እንታዘባለን...በዛም ምክንያት በህልማችን እንደ
ውስጣዊ ምኞታችን የምንኖርበትን እና ጣፋጭ ደስታም
የምናገኝበት የተሻለ ምቾት ያለው ዓለም እናገኝበታለን፡፡ለዛም
ነው ብዙውን ጊዜ ህልማችንን የምንወደው፡፡ለዛም ነው
በእውኑ ሕይወታችን የተነፈግነውን ነገር በህልማችን
ለማግኘት የምንዳክረው፡፡"
……ያው በፕሮግራሜ መሰረት ኃይሌ ቤት ተገኝቼያለው፡፡
በተለመደ መስተንግዶው ተቀበለኝ :: ትናንት ከሩት ጋር
ያደረግኩትን ውይይት ሰጠውት፡፡ አንብቦ እስኪጨርስ
ጠበቅኩት››እንደጨረሰ ትንሽ ሽራፊ ፈገግታ ፈገግ አለና
ወረቀቱን መለሰልኝ፡፡
‹‹ይገርማል !!!ይሄንን ታሪክ ዘንግቼው ነበር ..፡፡ማለቴ ስለወር
አበባዋ ያወራችህን…. ደግሞ በሌላ ጊዜ እንኳን አንሰተነው
አናውቅም፡፡ግን አሁን አስታወስኩት… ያሸረጥኩላትን ጃኬት
ሳይቀር አስታውሰዋለው፡፡በጣም የምወደውና እቴቴ
ለእንቁጣጣሽ የገዛችልኝ ጃኬት ነበር፡፡ እና እሷ እንዳለችህ
እቤት ከደረሰች ብኃላ ጃኬቱን ስናየው ልክ እንደቀሚሷ ሁሉ
እሱም የተወሰነ ክፍሉ በደም ቀልሞ ነበር ፡፡እርግጥ
በማግስቱ እራሷ አጥባልኝ ነበር ግን በደንብ ባለመልቀቁ
ምልክቱ ለረጅም ጊዜ እላዩ ላይ ታትሞ እንደቀረ
አስታውሳለው፡፡ እንደዛ በመሆኑ ቅሬታ ተሰምቶኝ አያውቅም
ነበር፡፡ለምን ብትለኝ ..?አላውቅም…፡፡ ግን በዛ የልጅነት
ጊዜዬ ባየውት ቁጥር የሆነ ደስ የሚል ስሜት እንዲሰማኝ
ያደርገኝ ነበር..ያ ስሜት ለእሷዋ ያለኝ ፍቅር ነው ልልህ
አልችልም… ፡፡ በምንም አይነት በዛን ወቅት ስለፍቅር ላስብ
አልችልም ነበር…፡፡ለዛውም እሷን …...?ምን ነካህ!!! አንድ
ቤት ስላደግን አይደለም..እንደእህቴ አያት ስለነበረም
አይደለም…ዋናው ምክንያት የጋሼ ልጅ ስለሆነች ነበር እሷን
ማፍቀር የምፈራው፡፡
ልጃቸውን እንዳፈቀርኩ በወቅቱ ቢሰሙ እናቴ ጥዋት ጥዋት
ለቁርስ ብላ ለእሳቸው ገንፎ የምታገነፋበት ማሰሮ ወስጥ
ከታትፈው ጨምረውኝ የሚቀቅሉኝ እና ስጋዬንም ለኩቲ
የሚሰጡት መስሎ ነው የሚሰማኝ….፡፡እንዴ ጭራሽ
በውስጤ እንኳን አስቤው አላውቅም፡፡ ፍቅር..!!! እንደድንገት
ልብስ ስትቀይር አጎጠጎጤዋን ያየዋት እለት ወይንም የሆነ
ድብቅ ሰውነቷን በቆረጣ የሾፍኳት ቀን እንዴት ስደነብር እውል
እንደነበር እኔ ነኝ የማውቀው፡፡ይሁን እንጂ አንድ የማልክደው
ነገር ቢኖር እንዲሁ አይምሮዬን ሞልታ ያለችው እሷ
ነበረች….፡፡
‹‹የሆነ ነገር አደናቅፎኝ ስወድቅ ዙሪያዬን ቶሎ ብዬ
የማማትረው እሷ ከሆነ ቦታ በራ በመምጣት ታነሳኛለች ብዬ
ነው….ሲርበኝ አይን አይኗን የማየው ከቤታቸው የተትረፈረፈ
መሶብ ቆረስ አድርጋ እንደምታጎርሰኝ ሁሌ እርግጠኛ
ስለነበርኩ ነው፡፡ሲከፋኝ የማለቅሰው ከየት መጣች ሳልላት
እጎኔ ተገኝታ እንደምታጽናናኝና አብራኝ እንደምታለቅስ ከልምድ
ስለማውቅ ነው፡፡እንዲያም ሆኖ ግን በወቅቱ ፍቅረኛዬ
ብትሆን ብዬ አስቤ አላውቅም.. ሽማግሌው ተግባሬን
አይደለም ምኞቴን እራሱ ከጭንቅላቴ ሚያነብ ነው
የሚመስለኝ፡፡ስለዚህ እሷ ፍቅር ጀመረኝ ባለችበት ወቅት እኔ
አልጀመረኝም ነበር፡፡ወይም ጀምሮኝ እኔ ግን አዳፍኜው
ነበር..አኔ እንጃ አላውቅም፡፡››
በተለይ ህልም ስላለችው ልንገርህ..በጣም የሚገርም ነገር
ነው፡፡ እንዴት እንዳረሳችው አላውቅም፡፡የወር አበባው ታሪክ
ከተከሰተ ከአምስት ወራት ቡኃላ ይመስለኛል፡፡አስፈሪ እና
አስደንጋጭ ህልም አየው፡፡ህልሙ ያን ያህል አስፈሪ ሆኖ
አይደለም ፡፡እኔ ግን ማየት የሌለብኝን ህልም ያለምኩ
መስሎኝ በጣም ተፀፅቼ ነበር.፡፡ያየውትን ህልም እንዳላይ
እራሴን መቆጣጠር እንደነበረብኝ አስብ ነበር፡፡ ህልሙ
እንዲህ ነው…..ሰላሜ(ሩት) ወደተኛውበት ክፍል በለሊት
እርቃኗን ትመጣብኛለች፡፡ ደንግጬ እኔም እርቃኔን
ከተኛውበት መኝታ አወርድና ከፊቷ ተገትሬ እቆማለው‹‹..ምን
ሆንሽ....?ለምን መጣሽ..?››
‹‹ምን አይነት ጥያቄ ነው የምትጠይቀኝ…..?ይሄ እኮ ለእኔም
እቤቴ ነው..አልጋውም የጋራችን ነው››አለችኝ ፈርጠም ብላ
‹‹እንዴት ቤቴ ስትይ..?››
‹‹እረሳሀው ተጋብተናል እኮ፡፡››
‹‹እኔ እና አንቺ..?››
‹‹አዎ እኔ እና አንተ›› ብላ እርቃኗን ይበልጥ ወደ እኔ
ታስጠጋለች..እንደቆመች
ትለጠፍብኛለች…ከዛ የሁለት እጆቾን ትከሻ እይዝና ከራሴ
የተወሰነ አርቄያት በትኩረት አያታለው‹‹..እንዴ!!! ጡቶችሽ
ከመቼ ወዲህ ነው እንደህ ያደጉት..? ›› እጠይቃታለው፡፡
ከማውቀው በላይ ገዝፎ የሚታዩኝን ጡቾቿን
እያስተዋልኩ…፡፡ ከዛ ወደታች አያለው… ወደ ብልቷ…..፡፡‹‹እንዴ ልሙጥ ሜዳ አልነበረም እንዴ ..?ይሄ
ሁሉ ጭገር ከየት አመጣሽው…...?እኔ እንኳን የለኝም፡፡››
‹‹የለህም…!!! ይሄ ታዲያ ምንድነው..?›› ብላ እጇን ወደ
ብልቴ አካባቢ ልካ ጭገሬን ጨምድዳ ትይዘዋለች..
‹‹እንዴ!!!ይገርማል የእኔም እንዲህ አድጓል..?››ይገርመኛል..
‹‹እንዴት እንዲህ እስኪያድግ ድረስ ሳለየው ››ብዬ መገረሜን
ሳላቆርጥ… ተያይዘን እንተኛለን….እኔ ከስር እተኛላተለው እሷ
ከላዬ ትሆናለች… ከዛ ከዛ ከማህጸኖ በሚወጣ ደም
እታጠባለው… ግንኙነት አድርገን ስንጨርስ ትቆማለች…
የምትቆመው እግሮቾን አንፈርክካ እኔ ከማሀከል እንዳለው
ቁልቁል እያየችኝ ነው፡፡እና ቆማም ከማህፀኗ የሚወጣው
ደም አይቋረጥም ….እንደውም መጠኑ እየጨመረ እየጨመረ
ጎርፍ ይሆንና እኔን ያንሳፍፈኛል….
ከዛ ጠርጎኝ ይዞኝ ይፈሳል… ግን እየወሰደኝም ከእሷ ጋር
አልተለቀቅኩም..የእሷ ጭገር ከእኔ ጭገር ጋር አንድ ላይ
ተቋጥሮ ነበር..እኔ በደሙ ታጥቤ በራቅኩ ቁጥር እሱም አብሮ
ይሳባል ..አይበጠስም…፡፡ ብቻ ዝም ብሎ ይሳባል፡፡
መጨራሻውን ሳለውቅ ነቃው…
ብዙውን ጊዜ ከእውናዊው ህይወታችን ይልቅ በህልማዊው
ቅኛታችን ውስጥ የተሸሉ ፍትሀዊና ምክንያታዊ ድርጊቶች
ሲከወኑ እንታዘባለን...በዛም ምክንያት በህልማችን እንደ
ውስጣዊ ምኞታችን የምንኖርበትን እና ጣፋጭ ደስታም
የምናገኝበት የተሻለ ምቾት ያለው ዓለም እናገኝበታለን፡፡ለዛም
ነው …ብዙውን ጊዜ ህልማችንን የምንወደው፡፡ለዛም ነው
በእውኑ ሕይወታችን የተነፈግነውን ነገር በህልማችን
ለማግኘት የምንዳክረው፡፡እና የእኔም ህልም ከዚህ የተነሳ
የተፀነሰ..ከዚህ የተነሳ የተወለደ ይመስለኛል፡፡ ቢሆንም
በጣም በፍራቻ ተተብትቤ ነበር፡፡እቤቱንም ሀገሩንም ጥዬ
ለመጥፋት ሁሉ አስቤ ነበር…እንዴት እንዲህ ይሆናል…?
እንዴት እንዲህ አልማለው….? ጥዋት ነግቶ እሷን እስካያት
ጣር ሆኖብኝ ነበር…. ግን ፊት ለፊት ላገኛት አልፈለግኩም
...እሷን ፈራዋት…. እራሴንም ፈራውት…..ሶስት ቀን
እየተሸለኮለኩ ከእሷ ለመራቅ ሞከርኩ… ለሊት ከቤት
እየወጣው አምሽቼ ወደ ቤት እመጣለው፡፡በሶስተኛው ቀን
ግን ከለሊቱ አስራ ሁለት ሰዓት አካባቢ አድፍጬ ከቤት
ስወጣ ነጠላዋን ለብሳ ከግቢው ውጭ አገኘዋት… በርግጌ
ስፈተለክ ተከተለችኝ… ደረሰችብኝ እና አነቀችኝ፡፡
‹‹ምን አድርጌህ ነው››
‹‹ምን አደረግሽኝ? ››
‹‹ለምንድነው ያኮረፍከኝ? ››
‹‹መች ነው ያኮረፍኩሽ? ››
‹‹ይሄው ሶስት ቀን ሙሉ ትሸሸኛለህ››
‹‹አንቺን እንደምሸሽ በምን አወቅሽ? ››
‹‹ለምን አላውቅም አውቃለው፡፡.ንገረኝ ? ››ምን ልበላት…
መንገዱን ለቀቅኩና ሸሸግ ብሎ ከሚታየኝ ድንጋይ መቀመጫ
ላይ ሄጄ ተቀመጥኩ..ተከትላኝ መጣችና ከጎኔ ተቀመጠች፡፡
‹‹ንገረኛ ምን አደረግኩህ? ››
‹‹ፈርቼሽ ነው››
‹‹ለምንድነው
የፈራሀኝ?
፡
፡
#ክፍል_ስምንት
፡
፡
✍ደራሲ ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
፡
፡
"ብዙውን ጊዜ ከእውናዊው ህይወታችን ይልቅ በህልማዊው
ቅኝታችን ውስጥ የተሸሉ ፍትሀዊና ምክንያታዊ ድርጊቶች
ሲከወኑ እንታዘባለን...በዛም ምክንያት በህልማችን እንደ
ውስጣዊ ምኞታችን የምንኖርበትን እና ጣፋጭ ደስታም
የምናገኝበት የተሻለ ምቾት ያለው ዓለም እናገኝበታለን፡፡ለዛም
ነው ብዙውን ጊዜ ህልማችንን የምንወደው፡፡ለዛም ነው
በእውኑ ሕይወታችን የተነፈግነውን ነገር በህልማችን
ለማግኘት የምንዳክረው፡፡"
……ያው በፕሮግራሜ መሰረት ኃይሌ ቤት ተገኝቼያለው፡፡
በተለመደ መስተንግዶው ተቀበለኝ :: ትናንት ከሩት ጋር
ያደረግኩትን ውይይት ሰጠውት፡፡ አንብቦ እስኪጨርስ
ጠበቅኩት››እንደጨረሰ ትንሽ ሽራፊ ፈገግታ ፈገግ አለና
ወረቀቱን መለሰልኝ፡፡
‹‹ይገርማል !!!ይሄንን ታሪክ ዘንግቼው ነበር ..፡፡ማለቴ ስለወር
አበባዋ ያወራችህን…. ደግሞ በሌላ ጊዜ እንኳን አንሰተነው
አናውቅም፡፡ግን አሁን አስታወስኩት… ያሸረጥኩላትን ጃኬት
ሳይቀር አስታውሰዋለው፡፡በጣም የምወደውና እቴቴ
ለእንቁጣጣሽ የገዛችልኝ ጃኬት ነበር፡፡ እና እሷ እንዳለችህ
እቤት ከደረሰች ብኃላ ጃኬቱን ስናየው ልክ እንደቀሚሷ ሁሉ
እሱም የተወሰነ ክፍሉ በደም ቀልሞ ነበር ፡፡እርግጥ
በማግስቱ እራሷ አጥባልኝ ነበር ግን በደንብ ባለመልቀቁ
ምልክቱ ለረጅም ጊዜ እላዩ ላይ ታትሞ እንደቀረ
አስታውሳለው፡፡ እንደዛ በመሆኑ ቅሬታ ተሰምቶኝ አያውቅም
ነበር፡፡ለምን ብትለኝ ..?አላውቅም…፡፡ ግን በዛ የልጅነት
ጊዜዬ ባየውት ቁጥር የሆነ ደስ የሚል ስሜት እንዲሰማኝ
ያደርገኝ ነበር..ያ ስሜት ለእሷዋ ያለኝ ፍቅር ነው ልልህ
አልችልም… ፡፡ በምንም አይነት በዛን ወቅት ስለፍቅር ላስብ
አልችልም ነበር…፡፡ለዛውም እሷን …...?ምን ነካህ!!! አንድ
ቤት ስላደግን አይደለም..እንደእህቴ አያት ስለነበረም
አይደለም…ዋናው ምክንያት የጋሼ ልጅ ስለሆነች ነበር እሷን
ማፍቀር የምፈራው፡፡
ልጃቸውን እንዳፈቀርኩ በወቅቱ ቢሰሙ እናቴ ጥዋት ጥዋት
ለቁርስ ብላ ለእሳቸው ገንፎ የምታገነፋበት ማሰሮ ወስጥ
ከታትፈው ጨምረውኝ የሚቀቅሉኝ እና ስጋዬንም ለኩቲ
የሚሰጡት መስሎ ነው የሚሰማኝ….፡፡እንዴ ጭራሽ
በውስጤ እንኳን አስቤው አላውቅም፡፡ ፍቅር..!!! እንደድንገት
ልብስ ስትቀይር አጎጠጎጤዋን ያየዋት እለት ወይንም የሆነ
ድብቅ ሰውነቷን በቆረጣ የሾፍኳት ቀን እንዴት ስደነብር እውል
እንደነበር እኔ ነኝ የማውቀው፡፡ይሁን እንጂ አንድ የማልክደው
ነገር ቢኖር እንዲሁ አይምሮዬን ሞልታ ያለችው እሷ
ነበረች….፡፡
‹‹የሆነ ነገር አደናቅፎኝ ስወድቅ ዙሪያዬን ቶሎ ብዬ
የማማትረው እሷ ከሆነ ቦታ በራ በመምጣት ታነሳኛለች ብዬ
ነው….ሲርበኝ አይን አይኗን የማየው ከቤታቸው የተትረፈረፈ
መሶብ ቆረስ አድርጋ እንደምታጎርሰኝ ሁሌ እርግጠኛ
ስለነበርኩ ነው፡፡ሲከፋኝ የማለቅሰው ከየት መጣች ሳልላት
እጎኔ ተገኝታ እንደምታጽናናኝና አብራኝ እንደምታለቅስ ከልምድ
ስለማውቅ ነው፡፡እንዲያም ሆኖ ግን በወቅቱ ፍቅረኛዬ
ብትሆን ብዬ አስቤ አላውቅም.. ሽማግሌው ተግባሬን
አይደለም ምኞቴን እራሱ ከጭንቅላቴ ሚያነብ ነው
የሚመስለኝ፡፡ስለዚህ እሷ ፍቅር ጀመረኝ ባለችበት ወቅት እኔ
አልጀመረኝም ነበር፡፡ወይም ጀምሮኝ እኔ ግን አዳፍኜው
ነበር..አኔ እንጃ አላውቅም፡፡››
በተለይ ህልም ስላለችው ልንገርህ..በጣም የሚገርም ነገር
ነው፡፡ እንዴት እንዳረሳችው አላውቅም፡፡የወር አበባው ታሪክ
ከተከሰተ ከአምስት ወራት ቡኃላ ይመስለኛል፡፡አስፈሪ እና
አስደንጋጭ ህልም አየው፡፡ህልሙ ያን ያህል አስፈሪ ሆኖ
አይደለም ፡፡እኔ ግን ማየት የሌለብኝን ህልም ያለምኩ
መስሎኝ በጣም ተፀፅቼ ነበር.፡፡ያየውትን ህልም እንዳላይ
እራሴን መቆጣጠር እንደነበረብኝ አስብ ነበር፡፡ ህልሙ
እንዲህ ነው…..ሰላሜ(ሩት) ወደተኛውበት ክፍል በለሊት
እርቃኗን ትመጣብኛለች፡፡ ደንግጬ እኔም እርቃኔን
ከተኛውበት መኝታ አወርድና ከፊቷ ተገትሬ እቆማለው‹‹..ምን
ሆንሽ....?ለምን መጣሽ..?››
‹‹ምን አይነት ጥያቄ ነው የምትጠይቀኝ…..?ይሄ እኮ ለእኔም
እቤቴ ነው..አልጋውም የጋራችን ነው››አለችኝ ፈርጠም ብላ
‹‹እንዴት ቤቴ ስትይ..?››
‹‹እረሳሀው ተጋብተናል እኮ፡፡››
‹‹እኔ እና አንቺ..?››
‹‹አዎ እኔ እና አንተ›› ብላ እርቃኗን ይበልጥ ወደ እኔ
ታስጠጋለች..እንደቆመች
ትለጠፍብኛለች…ከዛ የሁለት እጆቾን ትከሻ እይዝና ከራሴ
የተወሰነ አርቄያት በትኩረት አያታለው‹‹..እንዴ!!! ጡቶችሽ
ከመቼ ወዲህ ነው እንደህ ያደጉት..? ›› እጠይቃታለው፡፡
ከማውቀው በላይ ገዝፎ የሚታዩኝን ጡቾቿን
እያስተዋልኩ…፡፡ ከዛ ወደታች አያለው… ወደ ብልቷ…..፡፡‹‹እንዴ ልሙጥ ሜዳ አልነበረም እንዴ ..?ይሄ
ሁሉ ጭገር ከየት አመጣሽው…...?እኔ እንኳን የለኝም፡፡››
‹‹የለህም…!!! ይሄ ታዲያ ምንድነው..?›› ብላ እጇን ወደ
ብልቴ አካባቢ ልካ ጭገሬን ጨምድዳ ትይዘዋለች..
‹‹እንዴ!!!ይገርማል የእኔም እንዲህ አድጓል..?››ይገርመኛል..
‹‹እንዴት እንዲህ እስኪያድግ ድረስ ሳለየው ››ብዬ መገረሜን
ሳላቆርጥ… ተያይዘን እንተኛለን….እኔ ከስር እተኛላተለው እሷ
ከላዬ ትሆናለች… ከዛ ከዛ ከማህጸኖ በሚወጣ ደም
እታጠባለው… ግንኙነት አድርገን ስንጨርስ ትቆማለች…
የምትቆመው እግሮቾን አንፈርክካ እኔ ከማሀከል እንዳለው
ቁልቁል እያየችኝ ነው፡፡እና ቆማም ከማህፀኗ የሚወጣው
ደም አይቋረጥም ….እንደውም መጠኑ እየጨመረ እየጨመረ
ጎርፍ ይሆንና እኔን ያንሳፍፈኛል….
ከዛ ጠርጎኝ ይዞኝ ይፈሳል… ግን እየወሰደኝም ከእሷ ጋር
አልተለቀቅኩም..የእሷ ጭገር ከእኔ ጭገር ጋር አንድ ላይ
ተቋጥሮ ነበር..እኔ በደሙ ታጥቤ በራቅኩ ቁጥር እሱም አብሮ
ይሳባል ..አይበጠስም…፡፡ ብቻ ዝም ብሎ ይሳባል፡፡
መጨራሻውን ሳለውቅ ነቃው…
ብዙውን ጊዜ ከእውናዊው ህይወታችን ይልቅ በህልማዊው
ቅኛታችን ውስጥ የተሸሉ ፍትሀዊና ምክንያታዊ ድርጊቶች
ሲከወኑ እንታዘባለን...በዛም ምክንያት በህልማችን እንደ
ውስጣዊ ምኞታችን የምንኖርበትን እና ጣፋጭ ደስታም
የምናገኝበት የተሻለ ምቾት ያለው ዓለም እናገኝበታለን፡፡ለዛም
ነው …ብዙውን ጊዜ ህልማችንን የምንወደው፡፡ለዛም ነው
በእውኑ ሕይወታችን የተነፈግነውን ነገር በህልማችን
ለማግኘት የምንዳክረው፡፡እና የእኔም ህልም ከዚህ የተነሳ
የተፀነሰ..ከዚህ የተነሳ የተወለደ ይመስለኛል፡፡ ቢሆንም
በጣም በፍራቻ ተተብትቤ ነበር፡፡እቤቱንም ሀገሩንም ጥዬ
ለመጥፋት ሁሉ አስቤ ነበር…እንዴት እንዲህ ይሆናል…?
እንዴት እንዲህ አልማለው….? ጥዋት ነግቶ እሷን እስካያት
ጣር ሆኖብኝ ነበር…. ግን ፊት ለፊት ላገኛት አልፈለግኩም
...እሷን ፈራዋት…. እራሴንም ፈራውት…..ሶስት ቀን
እየተሸለኮለኩ ከእሷ ለመራቅ ሞከርኩ… ለሊት ከቤት
እየወጣው አምሽቼ ወደ ቤት እመጣለው፡፡በሶስተኛው ቀን
ግን ከለሊቱ አስራ ሁለት ሰዓት አካባቢ አድፍጬ ከቤት
ስወጣ ነጠላዋን ለብሳ ከግቢው ውጭ አገኘዋት… በርግጌ
ስፈተለክ ተከተለችኝ… ደረሰችብኝ እና አነቀችኝ፡፡
‹‹ምን አድርጌህ ነው››
‹‹ምን አደረግሽኝ? ››
‹‹ለምንድነው ያኮረፍከኝ? ››
‹‹መች ነው ያኮረፍኩሽ? ››
‹‹ይሄው ሶስት ቀን ሙሉ ትሸሸኛለህ››
‹‹አንቺን እንደምሸሽ በምን አወቅሽ? ››
‹‹ለምን አላውቅም አውቃለው፡፡.ንገረኝ ? ››ምን ልበላት…
መንገዱን ለቀቅኩና ሸሸግ ብሎ ከሚታየኝ ድንጋይ መቀመጫ
ላይ ሄጄ ተቀመጥኩ..ተከትላኝ መጣችና ከጎኔ ተቀመጠች፡፡
‹‹ንገረኛ ምን አደረግኩህ? ››
‹‹ፈርቼሽ ነው››
‹‹ለምንድነው
የፈራሀኝ?
👍2
‹‹እሱን አልነግርሽም››
‹‹ትነግረኛለህ፡፡ ወደህ ነው የምትነግረኝ...? ካለበለዛ ለአባባ
እንግረዋለው››አመዴን ቡን አደረገችው..፡፡ከተቀመጥኩበት
በርግጌ ተነሳውና ቆምኩ… መልሼ ቁጭ አልኩ ‹‹ምን ነካሽ!!
ለምንድነው ምትነግሪያቸው..? ምንስ ነው
የምትነግሪያቸው....?››
‹‹እኮ ንገረኛ ..ከነገርከኝ አልነግራቸውም›› እንዳትነግራቸው
ልነግራት ወሰንኩ..እስኪ ምን ማድረጌ ነው… እውነቱን እኔው
ካልነገርኮት በምን አውቃ ትነግራቸዋለች ብዬ ነው
የፈራውት..? አሁን ሳስበው ያስቀኛል፡፡>>
‹‹…በህልሜ አይቼሽ ነው፡፡››ፈገግ አለች፡፡
‹‹እኔን ታድዬ..!!!እስቲ ህልሙን ንገረች››
‹‹አረ በናትሽ ጥሩ ህልም አይደለም››
‹‹ይሁን››
‹‹እኔ እና አንቺ ማታ….››አንጠለጠልኩና ተውኩት
‹‹ማታ ምን …? ››
‹‹እራቁታችንን››
‹‹እራቁታችንን ምን? ››ለወሬ እየጎጎች እና እየተቁነጠነጠች
‹‹ፊት ለፊት ቆመን….››
‹‹ቆይ ቆመን ነው ተኝተን ያልከኝ? ››
‹‹አይ ቆመን..››
‹‹እሺ ቆመን ምን.. ? ››በመቆማችን ቅር እንዳላት
በሚያሳብቅ ድምጽ
‹‹ጡቶችሽ አድገውልሽ በእጆቼ ስዳበሳቸው እና
ሳሻሻቸው…..››
እንደማፈር አለችና አንገቷን በማቀርቀር በሰለለ ድምፅ ‹‹እሺ
ከዛስ?››አለቺኝ ቀጣዩን ታሪክ እንዳወራት ለማበረታታት
‹‹ከዛማ ሰውነትሽን ሙሉ ካየውት ቡኃላ…››
‹‹ከየህ ቡኃላ ምን አደረግክ..?››
‹‹ተያይዘን ስንተኛ››
‹‹ተያይዘን››
‹‹ማለቴ ተቃቅፈን ››
‹‹እሺ ተቃቅፈን››
‹‹ከዛ በቃ ተይው.››
‹‹እልተወውም ከዛስ ..
‹‹ ያው ስናረግ ››
‹‹ አደረግን? እኔ እና አንተ አደረግን? ››በመገረምና በመደነቅ
‹‹ ይቅርታ ማድረግ አልነበረብንም… ግን አደረግን…..ሁለተኛ
እንደዚህ አይነት ህልም አላይም…››እየተርበተበትኩ
የእወነቴን ቃል ገባውላት
‹‹ኸረ እኔም በየቀኑ አያለው››ብላኝ እርፍ ፡፡
ደነገጥኩ‹‹ለምንድነው ሁለታችንም የምናየው? ››
‹‹አንድ ቀን በእውናችን ስለምናደርገው ነዋ››
‹‹ማ እኔ እና አንቺ? ››ደንግጬ ከመቀመጫዬ በመነሳት
‹‹አዎ እኔ እና አንተ…ወደፊት በህልምህ እንዳየሀው
እንባዳለን…ከመባዳታችን በፊት ግን እንጋባለን››
‹‹አንቺ… ምን አይነት ባለጌ ነሽ..ሰው እንዳይሰማሽ ጋሼ
እንዳይሰሙሽ፡፡›› አልኳት ዙሪያዬን እየተገለማመጥኩ ….
‹‹ይስሙአ …በጣም ነው የምወድህ ››ብላ ጉንጬን
ተንጠራርታ ሳመቺኝና እያስካካች ወደ ቤት በሩጫ
ተመለሰች… እኔ ግን የድንጋይ መቀመጫ ላይ ደንዝዤ ና
በሀሳብ ናውዤ እኩለ ቀን እስኪሆን እዛው
አሳለፍኩ… .የተነጋርናቸውን ነገሮች መላልሼ መላልሼ
አሰብኩባቸው..በቃ ከዛ ቀን ቡኃላ ስለእኔና እሷ የፍቅር
ግንኙነት ከማሰብና በህልሜም በየቀኑ ከማለም እራሴን
መግታት ችዬ አላውቅም..ለሽማግሌው ያለኝ ፍራቻ እንኳን
ከማሰብ አላገደኝም፡፡ እና እኔ እሷን በይፋ ማፈቀር
የጀመርኩት ከህልሜ ቡኃላ ነው፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
‹‹ትነግረኛለህ፡፡ ወደህ ነው የምትነግረኝ...? ካለበለዛ ለአባባ
እንግረዋለው››አመዴን ቡን አደረገችው..፡፡ከተቀመጥኩበት
በርግጌ ተነሳውና ቆምኩ… መልሼ ቁጭ አልኩ ‹‹ምን ነካሽ!!
ለምንድነው ምትነግሪያቸው..? ምንስ ነው
የምትነግሪያቸው....?››
‹‹እኮ ንገረኛ ..ከነገርከኝ አልነግራቸውም›› እንዳትነግራቸው
ልነግራት ወሰንኩ..እስኪ ምን ማድረጌ ነው… እውነቱን እኔው
ካልነገርኮት በምን አውቃ ትነግራቸዋለች ብዬ ነው
የፈራውት..? አሁን ሳስበው ያስቀኛል፡፡>>
‹‹…በህልሜ አይቼሽ ነው፡፡››ፈገግ አለች፡፡
‹‹እኔን ታድዬ..!!!እስቲ ህልሙን ንገረች››
‹‹አረ በናትሽ ጥሩ ህልም አይደለም››
‹‹ይሁን››
‹‹እኔ እና አንቺ ማታ….››አንጠለጠልኩና ተውኩት
‹‹ማታ ምን …? ››
‹‹እራቁታችንን››
‹‹እራቁታችንን ምን? ››ለወሬ እየጎጎች እና እየተቁነጠነጠች
‹‹ፊት ለፊት ቆመን….››
‹‹ቆይ ቆመን ነው ተኝተን ያልከኝ? ››
‹‹አይ ቆመን..››
‹‹እሺ ቆመን ምን.. ? ››በመቆማችን ቅር እንዳላት
በሚያሳብቅ ድምጽ
‹‹ጡቶችሽ አድገውልሽ በእጆቼ ስዳበሳቸው እና
ሳሻሻቸው…..››
እንደማፈር አለችና አንገቷን በማቀርቀር በሰለለ ድምፅ ‹‹እሺ
ከዛስ?››አለቺኝ ቀጣዩን ታሪክ እንዳወራት ለማበረታታት
‹‹ከዛማ ሰውነትሽን ሙሉ ካየውት ቡኃላ…››
‹‹ከየህ ቡኃላ ምን አደረግክ..?››
‹‹ተያይዘን ስንተኛ››
‹‹ተያይዘን››
‹‹ማለቴ ተቃቅፈን ››
‹‹እሺ ተቃቅፈን››
‹‹ከዛ በቃ ተይው.››
‹‹እልተወውም ከዛስ ..
‹‹ ያው ስናረግ ››
‹‹ አደረግን? እኔ እና አንተ አደረግን? ››በመገረምና በመደነቅ
‹‹ ይቅርታ ማድረግ አልነበረብንም… ግን አደረግን…..ሁለተኛ
እንደዚህ አይነት ህልም አላይም…››እየተርበተበትኩ
የእወነቴን ቃል ገባውላት
‹‹ኸረ እኔም በየቀኑ አያለው››ብላኝ እርፍ ፡፡
ደነገጥኩ‹‹ለምንድነው ሁለታችንም የምናየው? ››
‹‹አንድ ቀን በእውናችን ስለምናደርገው ነዋ››
‹‹ማ እኔ እና አንቺ? ››ደንግጬ ከመቀመጫዬ በመነሳት
‹‹አዎ እኔ እና አንተ…ወደፊት በህልምህ እንዳየሀው
እንባዳለን…ከመባዳታችን በፊት ግን እንጋባለን››
‹‹አንቺ… ምን አይነት ባለጌ ነሽ..ሰው እንዳይሰማሽ ጋሼ
እንዳይሰሙሽ፡፡›› አልኳት ዙሪያዬን እየተገለማመጥኩ ….
‹‹ይስሙአ …በጣም ነው የምወድህ ››ብላ ጉንጬን
ተንጠራርታ ሳመቺኝና እያስካካች ወደ ቤት በሩጫ
ተመለሰች… እኔ ግን የድንጋይ መቀመጫ ላይ ደንዝዤ ና
በሀሳብ ናውዤ እኩለ ቀን እስኪሆን እዛው
አሳለፍኩ… .የተነጋርናቸውን ነገሮች መላልሼ መላልሼ
አሰብኩባቸው..በቃ ከዛ ቀን ቡኃላ ስለእኔና እሷ የፍቅር
ግንኙነት ከማሰብና በህልሜም በየቀኑ ከማለም እራሴን
መግታት ችዬ አላውቅም..ለሽማግሌው ያለኝ ፍራቻ እንኳን
ከማሰብ አላገደኝም፡፡ እና እኔ እሷን በይፋ ማፈቀር
የጀመርኩት ከህልሜ ቡኃላ ነው፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍1
#ፍቀርና_በቀል
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ
፡
፡
✍ደራሲ ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
፡
፡
"በራስ ጥፋት መቀጣት ተገቢም ፍትሀዊም ነው…ወላጆች
በሰሩት ያለፈና የተዳፈነ ስህተት ምክንያት ልጆችን መቅጣት
ግን ከበደልም የከፍ ግፍ ነው፡፡"
ባለፋው ፕሮግራማችን ከኃይሌ ጋር ያደረግነውን ውይይት
ሙሉ በሙሉ አላቀርብኩላችሁም ነበር…ስለዚህ ካቆምንበት
እንቀጥላለን፡፡…ኃይሌ ቀጥሏል
‹‹ከዛ ያው የእኔ እና የሰላሜ ግንኙነት ሳይታወቀው ቀን ከቀን
እያደገና እተጠነከረ መጣ››
‹‹የለየለት መቼ ነው..?››ጠያቂው እኔነኝ
‹‹የለየለት ስትል.?››ግራ በመጋባት መልሶ ጠየቀኝ
‹‹ወደ እውነተኛው ግንኙነት ጠልቃችሁ
የገባችሁት..ፍቀረኛሞች የሆናችሁት? ››ያው በተደጋጋሚ
ጊዜ እኔም ሆንኩ ሰላሜ እንደነገርንህ የሩት እናት በትክክል
ወልዳ አጥብታ ያሰደገችው ግርማን ብቻነው፡፡ሰላሜን እና
ትእግሰትን ግን ከመወለድ በስተቀር ተንከባክባ ፤ አዝላ እና
አጥብታ ያሳደገቻቸው የእኔው እናት እቴቴ ነች፡፡በተለይ እሩት
እናቷን ብዙም አትቀርባትም ነበር…..እንደ እናት የምትመለከታት
እቴቴን ነው ፡፡እቴቴ እስክትሞት እሩት ከጉያዋ አልወጣችም፡፡
እቴቴ ሁል ጊዜ ስታወራ እሰማ እንደነበረው…ልክ እኔ ተወልጄ
በሁለተኛው አመት አካባቢ ነው ሩት የተወለደችው…እና ጡት
ያስጣለችኝ እሷ ነች፡፡በህፃንነታችን ሰላም ( እሩት) አንዱን
የእናቴን ጡት ጎርሳ እየጠባች እኔ ሌላውን ጡት አቅፌ
እየተከዝኩ ነበር የምንተኛው…. ሰላሜ በግራ እናቴ መሀከል
እኔ በቀኝ አንድ መኝታ ላይ ስምንት አመት ሙሉ ተኝተናል፡፡ከዛ
ቡኃላ ነው በዲክታተሩ አባቷ ትዕዛዝ ወደትልቁ ቤት መኝታ
ተመቻችቶላት የተለየችን፡፡ እንደዛም ቢሆን ግን ወይ ማታ
ሹልክ ብላ መጥታ አንድ ሰዓት ወይም ግማሽ ሠአት እናቴ
ጉያ ውስጥ ውሽቅ ብላ ተኝታ በእናቴ እጆች ፀጎሯን ተዳብሳ
….በእናቴ ጣቶች ሰውነቷን ታሽታ .በእናቴ ከንፈሮች ግንባሯን
እና ጉንጮቾን ተስማ ስትጠግብ ወይም ስትረካ
እንደአመጣጧ ሹልክ ብላ ትሄዳለች፡፡…. ወይም ለሊት አስር
ወይም አስረአንድ ሰዓት….አንዳንዴም ስምንትና ዘጠኝ ሰዓት
የጨነበሱ አይኖቾን እያሻሸች‹‹እቴት እንቅልፍ እንቢ አለኝ››
ብላ በራፉን ታንኳኳለች..እኔም እሷን እጠብቅ ይመስል
በርግጌ እነሳና እከፍትላታለው፡፡‹‹ምን ሰውን ትረብሺለሽ
››እያልኩ በማጉረምረም…እናቴ የውሸቴን መሆኑን አይገባትም
‹‹አንተ ምናባክ ታርግህ…. ማን ክፈትላት አለህ ….?ልጄን
አትናገርብኝ… አኔ እራሴ ከፍትላታለው..››ትልና ጎትታ ጉያዋ
ውስጥ ትከታታለች… እኔም ቅናት ብጤ ውርር ያደርገኛና ፊቴን
ወደ እናቴ ጀርባ እዞርና እጆቼን አንገቷ ላይ አዙሬ አቅፋታለው
…ተልዕኮዬ ግን እናቴን ማቀፍ ብቻ አይደለም… ተሸግሬ
ሰላሜንም በተደራቢነት ለማቀፍ ነው..እንዲህ ስሆን እናቴን
አንዳንዴ አሳዝናታለው መሰለኝ ወደእሷ የዞረው ፊቷን
ትመልስና ባይመቻትም በጀርባዋ ትተኛለች… እኔን በቀኝ እጇ
አቅፋ ቀኝ ደረቷ ላይ ታስተኘኛለች እሷን በግራ እጇ አቅፋ ግራ
ደረቷ ላይ ታስተኛታለች…. የሁለታችን ግንባር ይገጣጠማል…
የሁለቱም እጆቾ ጣቶች ሁለታችንንም ጸጉር ውስጥ ገብተው
በፍቅር ያርመሰምሱልናል..ተራ በተራ ግናባራችንን
ትሰመናለች..በዛው ጭልጥ ያለ የሰላም እንቅልፍ
ይወስደናል..
ይሄ ድርጊት እስከእናቴ ህልፈት ድረስ ያልተቋረጠ ነበር…
እናቴ ሁሌ ለሁለታችንም መልካሙን እንደተመኘችልን
ነው‹‹እደጉልኝ ልጆቼ ክፉ አይንካችሁ..ሩቴ መቼም ቢሆን
ወንድምሽን እንዳትረሺው..እሱን ከረሳሽው እኔ እናትሽ
እቀየምሻለው..አንተም አለሜ እህትህን ምንም
እንዳትሆንብህ መጠበቅ ያንተ ሀላፊነት ነው ፡፡ሁል ጊዜ
ተረዳዱ… ተደጋገፉ››ትመክረናለች ትመርቀናለች፡፡
ትሰመናለች፤ ታቅፈናለች፡፡
የዛን ጊዜው ትዝታ እስከዛሬ ድረስ በሁለታችንም ውስጥ
ተቀብሮ ይገኛል፡፡
በነገራችን ላይ እቴቴ ስትሞት እኔ የ12ኛ ክፍል ማትሪክ ተፈታኝ
እሷ ደግሞ የአስረኛ ክፍል ተማሪ ነበረች፡፡ለፈተና ሁለት ወር
ሲቀረው ነው የሞተችው… እኔ ከሀዘኔ አገግሜ ፈተናዬን
መፈተን ስችል ሰላሜ ግን እቴቴን የማጣቱን ሀዘን መቋቋም
አቅቷት ትምህርቷንም አቋርጣ ከስምንት ወር በላይ የአልጋ
ቁራኛ ሆና ነበር….ወደተነሳውበት ጉዳይ
ልግባልህና..ከህልሙ ጣጣ ከሁለት ወር ቡኃላ ይመስለኛል
… ዛሬም ቀኑ በጣም ጥርት እና ፍንትው ብሎ ነው
የሚታወሰኝ……ወሩ ጭጋጋማው ሀምሌ ነው….ለሊቱን ሙሉ
ዝናቡ ሲወቃው ነው ያደረው…የደራራብኩት ብርድልብሥ
ከቅዝቃዜው አላድን ብሎኝ እናቴ ጉያ ውስጥ ተወሽቄያለው…
አዎ የእሷ ትንፋሽ ራሱ የአምስት ብርድልብሥ ያህል ሙቀት
ይሰጣል….፡፡
ይገርማል በዛ ቅዝቃዜ …በዛ ለሊት በራፋችን ተንኳኳ ፣ያው
ማን እንደሚያንኳኳ የተወቀ ነው…. ከእናቴ እቅፍ ተስፈንጥሬ
ወጣውና ከአልጋዬ ወርጄ በራፍን ከፈትኩላት ….ገፍትራኝ
ወደ ውስጥ ገባች፡፡ከመንሰፍሰፌ የተነሳ መብራቱን እንኳን
ያበራውት ወደውስጥ አልፋ ከገባች ቡኃላ ነበር…ብስብስ
ብላለች..በዛላይ ብርዱ አነጀቷ ገብቶ እየተንቀጠቀጠች
ነው፡፡
‹‹አይ አንቺ ልጅ !!!ምነው በዚህ ዶፍ ልጄ ….?ብርድ ቢመታሽስ…..?››
‹‹እይ እቴቴ ልጅ እና ፊት ብርድ አይመታውም ትይ የለ
››መለሰችላት
‹‹ልበልሻ ተዲያ!!! እንዲህ በዶፍ ዝናብ ተቀጥቀጪ
አልኩሽ….? በይ የለበሽውን ልብስ አውልቂና የእኔን ቀሚስ
ልበሺ…››እንዳለቻት ወዲያው የለበሰችውን ማውለቅ
ጀመረችና… አቋረጠች… ነቄዋ እቴቴ ለምን ማውለቋን
እንዳቋረጠች ገባትና‹‹..ምን ተገረትረህ ታፈጥባታለህ ….?
ተነስ ተኛ፡፡ ››አለችኝ ..ያው ትዕዛዞን አክብሬ አልጋዬ ላይ
ወጣውና ፊቴን ወደግድግዳው አዙሬ በመተኛት
ተከናነብኩላት…ብዙም ሳትቆይ ቶሎ ቀያይራ ወደአልጋው
ወጣች
‹‹…ወይ ልጄን እንዴት ቀዝቅዘሻል..››እለች ጭኖ ውስጥ ከታ
እያሻሸቻት
‹‹…እንቅልፍ እንቢ ስላለኝ እኮ ነው …ዝናብ ደግሞ ፈራለው
ታውቂያለሽ አይደል.?››
‹‹እሱስ አውቃለው…እንደውም እኔም ስላአንቺ እያሰብኩ
አልወስድ ብሎኝ ነበር›››…ከዛ ቀስ እያለ ዝናቡ ወደ ካፊያነት
እየተቀየረ መጣ… አስራ ሁለት ሰዓት ሊቃረብ ሲል ድንገት
የእድር ጡሩንባ ነፊው የአቶ ደበሳይ አዎጅ ተሰማ
‹‹የልደታ እድር አባላት በሙሉ…ወይዘሮ ዘነቡ ጎበና ስላረፉ
ለቅሶ ድረሱ
ተብላችኃል……..››እቴቴ በርግጋ ከመሀከላችን ተነሳች‹‹……
ምነው እቴት.?ምን ሆንሽ?›› ሁለታችንም ከልዩ እንቅልፋችን
ስላባነነችን እየተነጫነጭን…
‹‹ዘነቡ ሞተች ወይኔ እህቴን ወይኔ….››ተረብተበተች….
ማልቀስ ጀመረች… ከአልጋዋ ወረደች..ወይዘሮ ዘነቡን እኔም
ሰላሜም የምናውቃቸው የሰፈራችን ቀደምት ኖሪና የእቴቴ
የቆዩ ወዳጅ ናቸው…እቴቴ በፍጥነት ልብሷን እንደነገሩ
ለባበሰችና ነጣላዋን አዘቅዝቃ በመልበስ ለካፊያው ምንም
ትኩረት ሳትሰጥ በራፍን ከፋታ መልሳ በላያችን ላይ በመዝጋት
ጥላን ሄደች፡፡ሁለታችንም ባለንበት አድፍጥ ዝም አልን
….ደቂቃዎች አለፉ..ከዛ ዝናቡ ከእንደገና አገርሸበት… ዶፍን
ለቀቀው፡፡ በዚህ ጊዜ ሰላም ተስፈንጥራ ተለጠፈችብኝ …
እኔም ተለጠፍኩባት…. እቅፍቅፍ ብለን የአንዳችንን ፍርሀት
ለአንዳችን እያጋራን፤የአንዳችንን ሙቀት ለአንዳችን እያካፈልን
…ሳናውቀው መሳሳም ጀመርን..፡፡ይሄ እንግዲህ የመጀመሪያ
መሳሳማችን ነበር…እርግጥ እንደነገርኩህ ከወራት በፊት
ጉንጬን ስማኝ ነበር..በዛን ጊዜ ግን አድርገን ያማናውቀውን
በወሬ ብቻ የምናውቀውን ከንፈር ለከንፈር መሳሳም
ጀመርን…. ግንኙነታችንን ከሀሳብ እና ምኞት ለመጀመሪያ ጊዜ
ወደ ተግባር የተቀየረበት ቀን ነበር..
በዛን ወቅት ጋሼ ሞገሴ ትዝ አላሉኝም ነበር.....ኧረ ምን
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ
፡
፡
✍ደራሲ ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
፡
፡
"በራስ ጥፋት መቀጣት ተገቢም ፍትሀዊም ነው…ወላጆች
በሰሩት ያለፈና የተዳፈነ ስህተት ምክንያት ልጆችን መቅጣት
ግን ከበደልም የከፍ ግፍ ነው፡፡"
ባለፋው ፕሮግራማችን ከኃይሌ ጋር ያደረግነውን ውይይት
ሙሉ በሙሉ አላቀርብኩላችሁም ነበር…ስለዚህ ካቆምንበት
እንቀጥላለን፡፡…ኃይሌ ቀጥሏል
‹‹ከዛ ያው የእኔ እና የሰላሜ ግንኙነት ሳይታወቀው ቀን ከቀን
እያደገና እተጠነከረ መጣ››
‹‹የለየለት መቼ ነው..?››ጠያቂው እኔነኝ
‹‹የለየለት ስትል.?››ግራ በመጋባት መልሶ ጠየቀኝ
‹‹ወደ እውነተኛው ግንኙነት ጠልቃችሁ
የገባችሁት..ፍቀረኛሞች የሆናችሁት? ››ያው በተደጋጋሚ
ጊዜ እኔም ሆንኩ ሰላሜ እንደነገርንህ የሩት እናት በትክክል
ወልዳ አጥብታ ያሰደገችው ግርማን ብቻነው፡፡ሰላሜን እና
ትእግሰትን ግን ከመወለድ በስተቀር ተንከባክባ ፤ አዝላ እና
አጥብታ ያሳደገቻቸው የእኔው እናት እቴቴ ነች፡፡በተለይ እሩት
እናቷን ብዙም አትቀርባትም ነበር…..እንደ እናት የምትመለከታት
እቴቴን ነው ፡፡እቴቴ እስክትሞት እሩት ከጉያዋ አልወጣችም፡፡
እቴቴ ሁል ጊዜ ስታወራ እሰማ እንደነበረው…ልክ እኔ ተወልጄ
በሁለተኛው አመት አካባቢ ነው ሩት የተወለደችው…እና ጡት
ያስጣለችኝ እሷ ነች፡፡በህፃንነታችን ሰላም ( እሩት) አንዱን
የእናቴን ጡት ጎርሳ እየጠባች እኔ ሌላውን ጡት አቅፌ
እየተከዝኩ ነበር የምንተኛው…. ሰላሜ በግራ እናቴ መሀከል
እኔ በቀኝ አንድ መኝታ ላይ ስምንት አመት ሙሉ ተኝተናል፡፡ከዛ
ቡኃላ ነው በዲክታተሩ አባቷ ትዕዛዝ ወደትልቁ ቤት መኝታ
ተመቻችቶላት የተለየችን፡፡ እንደዛም ቢሆን ግን ወይ ማታ
ሹልክ ብላ መጥታ አንድ ሰዓት ወይም ግማሽ ሠአት እናቴ
ጉያ ውስጥ ውሽቅ ብላ ተኝታ በእናቴ እጆች ፀጎሯን ተዳብሳ
….በእናቴ ጣቶች ሰውነቷን ታሽታ .በእናቴ ከንፈሮች ግንባሯን
እና ጉንጮቾን ተስማ ስትጠግብ ወይም ስትረካ
እንደአመጣጧ ሹልክ ብላ ትሄዳለች፡፡…. ወይም ለሊት አስር
ወይም አስረአንድ ሰዓት….አንዳንዴም ስምንትና ዘጠኝ ሰዓት
የጨነበሱ አይኖቾን እያሻሸች‹‹እቴት እንቅልፍ እንቢ አለኝ››
ብላ በራፉን ታንኳኳለች..እኔም እሷን እጠብቅ ይመስል
በርግጌ እነሳና እከፍትላታለው፡፡‹‹ምን ሰውን ትረብሺለሽ
››እያልኩ በማጉረምረም…እናቴ የውሸቴን መሆኑን አይገባትም
‹‹አንተ ምናባክ ታርግህ…. ማን ክፈትላት አለህ ….?ልጄን
አትናገርብኝ… አኔ እራሴ ከፍትላታለው..››ትልና ጎትታ ጉያዋ
ውስጥ ትከታታለች… እኔም ቅናት ብጤ ውርር ያደርገኛና ፊቴን
ወደ እናቴ ጀርባ እዞርና እጆቼን አንገቷ ላይ አዙሬ አቅፋታለው
…ተልዕኮዬ ግን እናቴን ማቀፍ ብቻ አይደለም… ተሸግሬ
ሰላሜንም በተደራቢነት ለማቀፍ ነው..እንዲህ ስሆን እናቴን
አንዳንዴ አሳዝናታለው መሰለኝ ወደእሷ የዞረው ፊቷን
ትመልስና ባይመቻትም በጀርባዋ ትተኛለች… እኔን በቀኝ እጇ
አቅፋ ቀኝ ደረቷ ላይ ታስተኘኛለች እሷን በግራ እጇ አቅፋ ግራ
ደረቷ ላይ ታስተኛታለች…. የሁለታችን ግንባር ይገጣጠማል…
የሁለቱም እጆቾ ጣቶች ሁለታችንንም ጸጉር ውስጥ ገብተው
በፍቅር ያርመሰምሱልናል..ተራ በተራ ግናባራችንን
ትሰመናለች..በዛው ጭልጥ ያለ የሰላም እንቅልፍ
ይወስደናል..
ይሄ ድርጊት እስከእናቴ ህልፈት ድረስ ያልተቋረጠ ነበር…
እናቴ ሁሌ ለሁለታችንም መልካሙን እንደተመኘችልን
ነው‹‹እደጉልኝ ልጆቼ ክፉ አይንካችሁ..ሩቴ መቼም ቢሆን
ወንድምሽን እንዳትረሺው..እሱን ከረሳሽው እኔ እናትሽ
እቀየምሻለው..አንተም አለሜ እህትህን ምንም
እንዳትሆንብህ መጠበቅ ያንተ ሀላፊነት ነው ፡፡ሁል ጊዜ
ተረዳዱ… ተደጋገፉ››ትመክረናለች ትመርቀናለች፡፡
ትሰመናለች፤ ታቅፈናለች፡፡
የዛን ጊዜው ትዝታ እስከዛሬ ድረስ በሁለታችንም ውስጥ
ተቀብሮ ይገኛል፡፡
በነገራችን ላይ እቴቴ ስትሞት እኔ የ12ኛ ክፍል ማትሪክ ተፈታኝ
እሷ ደግሞ የአስረኛ ክፍል ተማሪ ነበረች፡፡ለፈተና ሁለት ወር
ሲቀረው ነው የሞተችው… እኔ ከሀዘኔ አገግሜ ፈተናዬን
መፈተን ስችል ሰላሜ ግን እቴቴን የማጣቱን ሀዘን መቋቋም
አቅቷት ትምህርቷንም አቋርጣ ከስምንት ወር በላይ የአልጋ
ቁራኛ ሆና ነበር….ወደተነሳውበት ጉዳይ
ልግባልህና..ከህልሙ ጣጣ ከሁለት ወር ቡኃላ ይመስለኛል
… ዛሬም ቀኑ በጣም ጥርት እና ፍንትው ብሎ ነው
የሚታወሰኝ……ወሩ ጭጋጋማው ሀምሌ ነው….ለሊቱን ሙሉ
ዝናቡ ሲወቃው ነው ያደረው…የደራራብኩት ብርድልብሥ
ከቅዝቃዜው አላድን ብሎኝ እናቴ ጉያ ውስጥ ተወሽቄያለው…
አዎ የእሷ ትንፋሽ ራሱ የአምስት ብርድልብሥ ያህል ሙቀት
ይሰጣል….፡፡
ይገርማል በዛ ቅዝቃዜ …በዛ ለሊት በራፋችን ተንኳኳ ፣ያው
ማን እንደሚያንኳኳ የተወቀ ነው…. ከእናቴ እቅፍ ተስፈንጥሬ
ወጣውና ከአልጋዬ ወርጄ በራፍን ከፈትኩላት ….ገፍትራኝ
ወደ ውስጥ ገባች፡፡ከመንሰፍሰፌ የተነሳ መብራቱን እንኳን
ያበራውት ወደውስጥ አልፋ ከገባች ቡኃላ ነበር…ብስብስ
ብላለች..በዛላይ ብርዱ አነጀቷ ገብቶ እየተንቀጠቀጠች
ነው፡፡
‹‹አይ አንቺ ልጅ !!!ምነው በዚህ ዶፍ ልጄ ….?ብርድ ቢመታሽስ…..?››
‹‹እይ እቴቴ ልጅ እና ፊት ብርድ አይመታውም ትይ የለ
››መለሰችላት
‹‹ልበልሻ ተዲያ!!! እንዲህ በዶፍ ዝናብ ተቀጥቀጪ
አልኩሽ….? በይ የለበሽውን ልብስ አውልቂና የእኔን ቀሚስ
ልበሺ…››እንዳለቻት ወዲያው የለበሰችውን ማውለቅ
ጀመረችና… አቋረጠች… ነቄዋ እቴቴ ለምን ማውለቋን
እንዳቋረጠች ገባትና‹‹..ምን ተገረትረህ ታፈጥባታለህ ….?
ተነስ ተኛ፡፡ ››አለችኝ ..ያው ትዕዛዞን አክብሬ አልጋዬ ላይ
ወጣውና ፊቴን ወደግድግዳው አዙሬ በመተኛት
ተከናነብኩላት…ብዙም ሳትቆይ ቶሎ ቀያይራ ወደአልጋው
ወጣች
‹‹…ወይ ልጄን እንዴት ቀዝቅዘሻል..››እለች ጭኖ ውስጥ ከታ
እያሻሸቻት
‹‹…እንቅልፍ እንቢ ስላለኝ እኮ ነው …ዝናብ ደግሞ ፈራለው
ታውቂያለሽ አይደል.?››
‹‹እሱስ አውቃለው…እንደውም እኔም ስላአንቺ እያሰብኩ
አልወስድ ብሎኝ ነበር›››…ከዛ ቀስ እያለ ዝናቡ ወደ ካፊያነት
እየተቀየረ መጣ… አስራ ሁለት ሰዓት ሊቃረብ ሲል ድንገት
የእድር ጡሩንባ ነፊው የአቶ ደበሳይ አዎጅ ተሰማ
‹‹የልደታ እድር አባላት በሙሉ…ወይዘሮ ዘነቡ ጎበና ስላረፉ
ለቅሶ ድረሱ
ተብላችኃል……..››እቴቴ በርግጋ ከመሀከላችን ተነሳች‹‹……
ምነው እቴት.?ምን ሆንሽ?›› ሁለታችንም ከልዩ እንቅልፋችን
ስላባነነችን እየተነጫነጭን…
‹‹ዘነቡ ሞተች ወይኔ እህቴን ወይኔ….››ተረብተበተች….
ማልቀስ ጀመረች… ከአልጋዋ ወረደች..ወይዘሮ ዘነቡን እኔም
ሰላሜም የምናውቃቸው የሰፈራችን ቀደምት ኖሪና የእቴቴ
የቆዩ ወዳጅ ናቸው…እቴቴ በፍጥነት ልብሷን እንደነገሩ
ለባበሰችና ነጣላዋን አዘቅዝቃ በመልበስ ለካፊያው ምንም
ትኩረት ሳትሰጥ በራፍን ከፋታ መልሳ በላያችን ላይ በመዝጋት
ጥላን ሄደች፡፡ሁለታችንም ባለንበት አድፍጥ ዝም አልን
….ደቂቃዎች አለፉ..ከዛ ዝናቡ ከእንደገና አገርሸበት… ዶፍን
ለቀቀው፡፡ በዚህ ጊዜ ሰላም ተስፈንጥራ ተለጠፈችብኝ …
እኔም ተለጠፍኩባት…. እቅፍቅፍ ብለን የአንዳችንን ፍርሀት
ለአንዳችን እያጋራን፤የአንዳችንን ሙቀት ለአንዳችን እያካፈልን
…ሳናውቀው መሳሳም ጀመርን..፡፡ይሄ እንግዲህ የመጀመሪያ
መሳሳማችን ነበር…እርግጥ እንደነገርኩህ ከወራት በፊት
ጉንጬን ስማኝ ነበር..በዛን ጊዜ ግን አድርገን ያማናውቀውን
በወሬ ብቻ የምናውቀውን ከንፈር ለከንፈር መሳሳም
ጀመርን…. ግንኙነታችንን ከሀሳብ እና ምኞት ለመጀመሪያ ጊዜ
ወደ ተግባር የተቀየረበት ቀን ነበር..
በዛን ወቅት ጋሼ ሞገሴ ትዝ አላሉኝም ነበር.....ኧረ ምን
👍1
ጋሼ ሞገሴ እኔ ራሴ እኔ
መሆኔንም ማወቅ ተስኖኝ ነበር…ከንፈሬን ከከንፈሯ አጣብቄ
እየመጠጥኩት..ኸረ እየመጠጠችኝ እጄን ወደ ታች ሰድጄ
የለበሰችውን የእናቴን ቀሚስ ወደ ላይ ሰብስቤ እጣቶቼን ባቷ
አካባቢ እያንከራተትኩ… ጭኗ መሀል እያመላለስኩ …ወደ
ላይ እንብርቷ አካባቢ እየዳበስኮት …ደግሞ ተመልሼ ወደ
ታች በመውረድ ጣቶቼን ወደ ፓንቷ ውስጥ ስከት ልስልስ ያለ
ስንጥቅ ገላ (ይሄ አካባቢ ባለፈው በህልሜ ካየውት ፍጽም
ነበር የተለየብኝ… ምክንያቱም ተላጭታው ይሆን ወይስ
ጭራሽ አልበቀለላት አልገባኝም..( የጭገር ዘሩ በዳበሳዬ
ማግኘት አልቻልኩም) የሄ የእጅ እንቅስቃሴና ዳበሳ በእኔ
ብቻ አልነበረም እየተከወነ ያለው እሷም አላረፈችም…. እጆ
በቢጃማዬን ወደላይ ወጥሮ ዘራፍ የሚለውን አጅሬን በእጆ
እፍን አድርጋ ይዛ ስታሻሽው ነፍሴ በሆነ የሰውነቴ ቀዳዳ
ሾልካ ልታመልጠኝ ምንም አልቀረትም ነበር …፡፡በእለቱ
በመከራ ነበር የተላቀቅነው… ግን ያው አካላችን ብቻ ነው
የተላቀቀው… ልባችን ይበልጥ እንዲጣበቅ ይበልጥ
እንዲዋሀድ ነበር የሆነው…… በሆነው ነገር ሁለታችንም
ሀሴት አድርገን ነበር..ይበልጥ ቀጣዩን ጉዳይ መቼ
እንደምንፈጽም ሳንነጋገር መጎጎት ጀምረን ነበር….በቃ
አይነጥላችን ተገልጧል.. ጋሽ መጎሴም በመጠኑም ቢሆነ
ተዘንግተዋል፡፡››
‹‹ሚገርም ነው ሌላ ጥያቄ ልጠይቅህ..?››
‹‹….እጎታችሁ እንደነገረኝ አንተ እና ሩት ተጋብታችሁ ነበር
አይደል.?››
‹‹አዎ ነበር››
‹‹ልጅም ወልዳችሁ ነበር ፡፡ማለቴ ትህትና የጋራ ልጃችሁ
ነች.?‹››
‹‹አዎ ለሁለታችንም የጋራ እና ብቸኛ ልጃችን ነች፡፡››
‹‹ባለፈው ሩትን ስጠይቃት እንደተነጠቀችና ልጆን በአካል
አይታት እምደማታውቅ ነው የነገረችኝ….ለምን ቀማሀት.?
አታሳዝንህም›››
‹‹ታሳዝነኛለች.. በጣም ከምታስበው በላይ ታሳዝነኛለች….
ግን አልቀማዋትም..እኔም ተቀምቼ ነው››
‹‹ማን ነው የቀማችሁ.?››
‹‹ወንድሟ ደረጄ….እንደተወለደች በአራስነቷ ነው ይዞት ወደ
ውጭ የሄደው….››
‹‹ታዲያ ዝም ብላችሁ ፈቀዳችሁለት.?.››
‹‹ምርጫ አልነበረንም››
‹‹እንዴት. በገዛ ልጃችሁ ምርጫ ታጣላችሁ.?››
‹‹እኔ እና ሰላሜ ጋብቻችንን የሚያፈርሰውን ሚስጥር ባወቅን
ጊዜ ያ አባቷ ወሰነው የነበራ ውሳኔ ልጅቷን እንድናስወግዳት
ነበር…ማለቴ እንዳትወለድ…ያንን ውሳኔ በወሰኑበት ጊዜ
ሠላሜ የስድስት ወር እርጉዝ ነበረች…..ይታይህ ምን ያህል
ጭካኔ እንዳላቸው…የስድስት ወር ልጅ ለማስወረድ
ብትሞክር እሷም ለመሞት ያላት እድል ከፍተኛ እንደሆነ
እንኳን እያወቁ አልራሩላትም ነበር….እሳቸውን ያስጨነቃቸው
የሰው አፍ ነበር…..ባህል መጣስ ..የህግ መፍረስ
ነበር….ግን ህይወት ከዚህ ሁሉ እንደሚበልጥ ማሰብ
አልፈለጉም ነበር፤ለዛውም ለገዛ ልጅ ያለውን የህይወት ዋጋ
፡፡…..ብኃላ ሲጨንቀኝ ለደረጄ ደወልኩለትና ካለበት ውጭ
ሀገር መጣ …የሚያስጠላ ቢሆንም የተሸላ የሚባል
አማራጭ አቀረበ…ልጅቷን ማለት ትሁቴን እንደተወለደች
ወዲያው ሊወስዳት……ከዘም እዛው ውጭ ሀገር በውጭ
ባህል ሊያሳድጋት….መቼም ወደ ሀገር ላይመልሳት››
‹‹ይሄ ሁሉ የሆነበት ምክንያት… በመሀከላችሁ ያለው
ሚስጥር ምን ቢሆን ነው.?››
‹‹እሱ እንኳን ተከድኖ ይብሰል››
‹‹ቆይ እሺ አንተም ልጅህን አይተሀት አታውቅም..››
‹‹አይ ለሶስት ጊዜ ያህል እዛው ያለችበት የበአድ ሀገር ድረስ
ሄጄ አይቻታለው..ግን አባቷ ሆኜ ሳይሆን አጎቷ እንደሆንኩ
አስመስዬ ነው፡፡ደረጄ በህፃንነታችን ብዙ ነገር ሲቀማኝ
እንደኖረ ነግሬሀለው…የቀማኝ ነገሮች ጠቅላላ ግን የልጄን
ያህል ክብደት አልነበራቸውም….አየህ የተፈጠረውን
አጋጣሚ በደንብ ነው የተጠቀመበት….ትሁት ሙሉ በሙሉ
አባቷ ደረጄ እናቷም የደረጄ ባለቤት እንደሆነች ነው
ምታውቀው..አሁንም እስከዚህች ደቂቃ ድረስ››
‹‹ቆይ ግን ሩትስ ለምን ሄዳ እንድታያት ማድረግ
አልቻላችሁም.?››
‹‹ብዙ ጊዜ ሄዳ እንድታያት ለማድረግ ሞክሬ ነበር ….ግን
ደረጄ ፍቃደኛ ሊሆን
አልቻለም.?››
‹‹ለምን .?እንዴት በገዛ እህቱ ይሄን ያህል ይጨክናል.?››
‹‹ደረጄ በጣም እራስ ወዳድ የሆነ ሰው ነው…እሷ እንዳታያት
የከለከለበት ምክንያት እንደእኔ እውነቱን መደበቅ እና ስሜቷን
መቆጣጣር ስለማትችል እርግጠኛ ስለሆነ ነው››
‹‹እንዴት ማለት.?››
‹‹ልጇን ካየች እናቷ መሆኗን ትነግራታለች ብሎ ስለሚፈራ
ነው……›.
‹‹ግን ጭካኔ ነው…ደግሞስ እስከመቼ እንደዚህ እንደተዳፈነ
ይቀጥላል.?››
‹‹እኔ አላውቅም..››አለኝ በተቀመጠበት ኩርምትምት ብሎ…
ትንሽ ትንፋሽ ወሰደና ቀጠለ.. ምሬቱን ፡፡ ‹‹አየህ በራስ ጥፋት
መቀጣት ተገቢም ፍትሀዊም ነው…ወላጆች በሰሩት ያለፈና
የተዳፈነ ስህተት ምክንያት ልጆችን መቅጣት
ግን ከበደልም
የከፍ ግፍ ነው፡፡እኛ ለአመታት የተቀጣነውና ግማሽ
ዕድሜያችንን የተሰቃየነው ከዛም አልፎ ይሄው እስከዛሬም
እየተሳቀቅን ያለነው የእኛ ባልሆነ ስህተት ነው፡፡
በቤተሰቦቻችን ያላግባብ መጣላለፍ እና መወሳሰብ ምክንያት
በተከሰተ አጉል ዝምድና እሱንም ተከትሎ የተፈጠረውን
የባህል መጣረዝ እና የህግ መፋለስ ዕዳውን እንድንከፍል
ተደርገናል..ለዛውም ተከፍሎ የማያልቅ የዘላለም ዕዳ....
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
መሆኔንም ማወቅ ተስኖኝ ነበር…ከንፈሬን ከከንፈሯ አጣብቄ
እየመጠጥኩት..ኸረ እየመጠጠችኝ እጄን ወደ ታች ሰድጄ
የለበሰችውን የእናቴን ቀሚስ ወደ ላይ ሰብስቤ እጣቶቼን ባቷ
አካባቢ እያንከራተትኩ… ጭኗ መሀል እያመላለስኩ …ወደ
ላይ እንብርቷ አካባቢ እየዳበስኮት …ደግሞ ተመልሼ ወደ
ታች በመውረድ ጣቶቼን ወደ ፓንቷ ውስጥ ስከት ልስልስ ያለ
ስንጥቅ ገላ (ይሄ አካባቢ ባለፈው በህልሜ ካየውት ፍጽም
ነበር የተለየብኝ… ምክንያቱም ተላጭታው ይሆን ወይስ
ጭራሽ አልበቀለላት አልገባኝም..( የጭገር ዘሩ በዳበሳዬ
ማግኘት አልቻልኩም) የሄ የእጅ እንቅስቃሴና ዳበሳ በእኔ
ብቻ አልነበረም እየተከወነ ያለው እሷም አላረፈችም…. እጆ
በቢጃማዬን ወደላይ ወጥሮ ዘራፍ የሚለውን አጅሬን በእጆ
እፍን አድርጋ ይዛ ስታሻሽው ነፍሴ በሆነ የሰውነቴ ቀዳዳ
ሾልካ ልታመልጠኝ ምንም አልቀረትም ነበር …፡፡በእለቱ
በመከራ ነበር የተላቀቅነው… ግን ያው አካላችን ብቻ ነው
የተላቀቀው… ልባችን ይበልጥ እንዲጣበቅ ይበልጥ
እንዲዋሀድ ነበር የሆነው…… በሆነው ነገር ሁለታችንም
ሀሴት አድርገን ነበር..ይበልጥ ቀጣዩን ጉዳይ መቼ
እንደምንፈጽም ሳንነጋገር መጎጎት ጀምረን ነበር….በቃ
አይነጥላችን ተገልጧል.. ጋሽ መጎሴም በመጠኑም ቢሆነ
ተዘንግተዋል፡፡››
‹‹ሚገርም ነው ሌላ ጥያቄ ልጠይቅህ..?››
‹‹….እጎታችሁ እንደነገረኝ አንተ እና ሩት ተጋብታችሁ ነበር
አይደል.?››
‹‹አዎ ነበር››
‹‹ልጅም ወልዳችሁ ነበር ፡፡ማለቴ ትህትና የጋራ ልጃችሁ
ነች.?‹››
‹‹አዎ ለሁለታችንም የጋራ እና ብቸኛ ልጃችን ነች፡፡››
‹‹ባለፈው ሩትን ስጠይቃት እንደተነጠቀችና ልጆን በአካል
አይታት እምደማታውቅ ነው የነገረችኝ….ለምን ቀማሀት.?
አታሳዝንህም›››
‹‹ታሳዝነኛለች.. በጣም ከምታስበው በላይ ታሳዝነኛለች….
ግን አልቀማዋትም..እኔም ተቀምቼ ነው››
‹‹ማን ነው የቀማችሁ.?››
‹‹ወንድሟ ደረጄ….እንደተወለደች በአራስነቷ ነው ይዞት ወደ
ውጭ የሄደው….››
‹‹ታዲያ ዝም ብላችሁ ፈቀዳችሁለት.?.››
‹‹ምርጫ አልነበረንም››
‹‹እንዴት. በገዛ ልጃችሁ ምርጫ ታጣላችሁ.?››
‹‹እኔ እና ሰላሜ ጋብቻችንን የሚያፈርሰውን ሚስጥር ባወቅን
ጊዜ ያ አባቷ ወሰነው የነበራ ውሳኔ ልጅቷን እንድናስወግዳት
ነበር…ማለቴ እንዳትወለድ…ያንን ውሳኔ በወሰኑበት ጊዜ
ሠላሜ የስድስት ወር እርጉዝ ነበረች…..ይታይህ ምን ያህል
ጭካኔ እንዳላቸው…የስድስት ወር ልጅ ለማስወረድ
ብትሞክር እሷም ለመሞት ያላት እድል ከፍተኛ እንደሆነ
እንኳን እያወቁ አልራሩላትም ነበር….እሳቸውን ያስጨነቃቸው
የሰው አፍ ነበር…..ባህል መጣስ ..የህግ መፍረስ
ነበር….ግን ህይወት ከዚህ ሁሉ እንደሚበልጥ ማሰብ
አልፈለጉም ነበር፤ለዛውም ለገዛ ልጅ ያለውን የህይወት ዋጋ
፡፡…..ብኃላ ሲጨንቀኝ ለደረጄ ደወልኩለትና ካለበት ውጭ
ሀገር መጣ …የሚያስጠላ ቢሆንም የተሸላ የሚባል
አማራጭ አቀረበ…ልጅቷን ማለት ትሁቴን እንደተወለደች
ወዲያው ሊወስዳት……ከዘም እዛው ውጭ ሀገር በውጭ
ባህል ሊያሳድጋት….መቼም ወደ ሀገር ላይመልሳት››
‹‹ይሄ ሁሉ የሆነበት ምክንያት… በመሀከላችሁ ያለው
ሚስጥር ምን ቢሆን ነው.?››
‹‹እሱ እንኳን ተከድኖ ይብሰል››
‹‹ቆይ እሺ አንተም ልጅህን አይተሀት አታውቅም..››
‹‹አይ ለሶስት ጊዜ ያህል እዛው ያለችበት የበአድ ሀገር ድረስ
ሄጄ አይቻታለው..ግን አባቷ ሆኜ ሳይሆን አጎቷ እንደሆንኩ
አስመስዬ ነው፡፡ደረጄ በህፃንነታችን ብዙ ነገር ሲቀማኝ
እንደኖረ ነግሬሀለው…የቀማኝ ነገሮች ጠቅላላ ግን የልጄን
ያህል ክብደት አልነበራቸውም….አየህ የተፈጠረውን
አጋጣሚ በደንብ ነው የተጠቀመበት….ትሁት ሙሉ በሙሉ
አባቷ ደረጄ እናቷም የደረጄ ባለቤት እንደሆነች ነው
ምታውቀው..አሁንም እስከዚህች ደቂቃ ድረስ››
‹‹ቆይ ግን ሩትስ ለምን ሄዳ እንድታያት ማድረግ
አልቻላችሁም.?››
‹‹ብዙ ጊዜ ሄዳ እንድታያት ለማድረግ ሞክሬ ነበር ….ግን
ደረጄ ፍቃደኛ ሊሆን
አልቻለም.?››
‹‹ለምን .?እንዴት በገዛ እህቱ ይሄን ያህል ይጨክናል.?››
‹‹ደረጄ በጣም እራስ ወዳድ የሆነ ሰው ነው…እሷ እንዳታያት
የከለከለበት ምክንያት እንደእኔ እውነቱን መደበቅ እና ስሜቷን
መቆጣጣር ስለማትችል እርግጠኛ ስለሆነ ነው››
‹‹እንዴት ማለት.?››
‹‹ልጇን ካየች እናቷ መሆኗን ትነግራታለች ብሎ ስለሚፈራ
ነው……›.
‹‹ግን ጭካኔ ነው…ደግሞስ እስከመቼ እንደዚህ እንደተዳፈነ
ይቀጥላል.?››
‹‹እኔ አላውቅም..››አለኝ በተቀመጠበት ኩርምትምት ብሎ…
ትንሽ ትንፋሽ ወሰደና ቀጠለ.. ምሬቱን ፡፡ ‹‹አየህ በራስ ጥፋት
መቀጣት ተገቢም ፍትሀዊም ነው…ወላጆች በሰሩት ያለፈና
የተዳፈነ ስህተት ምክንያት ልጆችን መቅጣት
ግን ከበደልም
የከፍ ግፍ ነው፡፡እኛ ለአመታት የተቀጣነውና ግማሽ
ዕድሜያችንን የተሰቃየነው ከዛም አልፎ ይሄው እስከዛሬም
እየተሳቀቅን ያለነው የእኛ ባልሆነ ስህተት ነው፡፡
በቤተሰቦቻችን ያላግባብ መጣላለፍ እና መወሳሰብ ምክንያት
በተከሰተ አጉል ዝምድና እሱንም ተከትሎ የተፈጠረውን
የባህል መጣረዝ እና የህግ መፋለስ ዕዳውን እንድንከፍል
ተደርገናል..ለዛውም ተከፍሎ የማያልቅ የዘላለም ዕዳ....
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን