‹‹አታድርጊው ...እዚህ የተገኘሁት ድንኳን ሰባሪ ሆኜ ሳይሆን የሙሽራው ወንድም የክብር እንግዳ ሆኜ ነው..በክብር መጥሪያ ተሰጥቶኝ፡፡ ደግሞ ልንገርሽ ከአስር ደቂቃ በፊት በብርጭቆ ቆንጆ የማር ብርዝ ይዘሽ ሄደሽ ሳራ ላልሻት ልጅ የሰጠሻት እራስሽ ነሽ፡፡በዛ ላይ የመርዙ ዱቄት የተዝረከረከበት የእጅ ቦርሳሽ ጠፍቶብሻል ... በዚህ ምርመራ ቢካሄድ ብርጭቆውም ሆነ ቦርሳሽ ለወንጀሉ ከእኔ ይልቅ አንቺ እንደምትቀርቢ ለፓሊሶቹ ያሳብቅብሻል፡፡ በዛ ላይ ብርጭቆውን የሌላ ሰው እጅ እንዳይነካውና የእጅ አሻራሽ እንዳይጠፋ በመካከላችሁ ያሉ ሰዎቼ በጥንቃቄ እንዲያስቀምጡት አድርጌያለሁ… ስለዚህ ምንም ድምፅ ሳታሰሚ እስከነገ ድረስ የልጅቷን የፍጻሜ ዜና መጠባበቅ የግድ ይልሻል፡፡››
‹‹እሺ አሁን ምንድነው የምትፈልገው?››
‹‹በተመሳሳይ ሁኔታ ያንቺዋን ትንግርትን ከማስወገዴ በፊት እሷን ትተሽ ወደ እኔ እንድትመጪ…።››
‹‹ምን ያህል ጊዜ ትሰጠኛለህ?››
‹‹ኧረ ችግር የለም ..ቀስ ብለሽ ተረጋግተሸ በአምስት ቀን ውስጥ ወደ እኔ ብትመጪ ያን ያህል አይከፋኝም፡፡እስከዛው በትግስት መጠበቅ እችላለሁ››አለኝ በማላገጥ፡፡
‹‹እሺ አሁን ከፊቴ ጥፋልኝ >>...ብዬ አንጀቴ በንዴት እንደተኮመታተረ ተለይቼው ሄድኩ.. እራሴን አሞኛል ብዬ ክፍል ተፈለገልኝና ለብቻዬ በጊዜ ገብቼ ተኛሁ፡
‹‹እንዴት ሆነ ታዲያ ...?ልጅቷ የእውነት ሞተች ወይስ?››
‹‹ጥዋት ከእንቅልፋችን ያባነነን የቀለጠ ጩኸት ነበር ...በርግገን ስንወጣ ሰርግ ቤቱ ወደ ለቅሶ ቤት ተቀይሯል፡፡ግርግሩ አይጣል ነበር፡፡ስንደርስ ሳራ አንድ ጓረምሳ እጅ ላይ ተዝለፍልፋ ትንፋሻ ሲር ሲር እያለ ነበር፡፡ወዲያው ሆስፒታል ወሰዷት..እኔ ፍጹም ደንዝዤ በድኔ ነው ወዲህ ወዲያ የሚለው፡፡አይገርምም ሆስፒታል ግቢ ውስጥ ልክ እንደሌላው ሰው ካሌብን ሲያጫፍር አየሁት፡፡ ቀጥታ ወደእሱ ተንደረደርኩ እና ከሰው መሀከል ስቤ አወጣሁት... ትንግርት ከሩቅ ሆና በትዝብት ስታየኝ አያታለሁ…እሷ ጭንቀቴ አልገባትም ...
‹‹በቃ ጀግና ነህ.. የፈለከውን አደርግልሀለው... ይህቺን ልጅ አድናት?››በመለማመጥም በንዴትም ጠየቅኩት፡፡
‹‹እንዴት አድርጌ?››
‹‹እንዴት አድርገህ መግደል እንዳለብህ ካወቅክ እንዴት ማዳን እንዳለብህም እርግጠኛ ነኝ
ታውቃለህ፡፡የምታፈቅረኝ ከሆነ ሁሉን ነገር ትቼ ያንተ እንድሆን የምትፈልግ ከሆነ ይህቺን ልጅ አድነህ አሳየኝ፡፡››ብዬው መልስ ሳልጠብቅ ጥዬው ሄድኩ፡፡
‹‹ታዲያ እንዴት ሆነ?››››ሁሴን ነው በጉጉት ተቀስፎ የጠየቃት፡፡
‹‹አይገርምህም... ከረፋዱ አራት ሰዓት አካባቢ ሙሉ በሙሉ ድና ከሆስፒታል ወጣች?››
‹‹አትይኝም!!!!! እንዴት አድርጎ ሊያድናት ቻለ?››
‹‹እኔም አላውቅም…. ለማወቅም ብዙ አልተጨነቅኩም፡፡ በመትረፏ ግን በጣም ደስ አለኝ..ከዛ ወደአዳማ ተመለስን፡፡
ወዲያው የሆነ ነገር ማድረግ እንዳለብኝ ብወስንም ምን ማድረግ እንዳለብኝ ግን ግራ ገባኝ….ከቤተሰብ በየጊዜው የሚላክልኝ 8ዐ ሺ አከባቢ የሚሆን ብር በእኔ አካውንት ነበር.. ከዛ ውስጥ በ25 ሺ ብር አወጣሁና ሰው ገዛሁ፡፡?››
‹‹ምን የሚያደርግ?››
‹‹እሱን የሚገድልልኝ ነዋ…..ካለበለዚያ እኮ ይሄ ሰው ያለውን ከማድረግ እንደማይመለስ በማያወላዳ መልኩ አረጋገጦልኛል፡፡
‹‹መጀመሪያ ቀብዲ አስር ሺ ብር ከፈልኩ፡፡ ይገርምሀል አንድ የሚያሰፍራ ርህራሄ አልባ የደርግ ኩማንዶ ነበር ገዳዩ፡፡በሶስት ቀን ውስጥ አዲስአባ 22 አካባቢ ሲልከሰከስ ጠብ አደረገውና ወደአዳማ መጣ፤እኔም በቃሌ መሰረት ቀሪውን 15 ሺ ብር ከምስጋና ጋር ከፈልኩት፡፡በወቅቱ የተወሰነ የአዕምሮ መረበሽ ቢያጋጥመኝም...በትንግርት እንክብካቤ በፍጥነት አገገምኩ፡፡
ከአንድ ወር ቆይታ በኃላ አንድ ቀን ከስራ ወደ ቤት ስመለስ መንገድ ላይ ያ ካሌብን የገደለልኝ ኩማንዶ እጆቹ ወደኃላ በካቴና ተጠፍሮ በክፍት ፒካፕ መኪና አራት ፖሊሶች አጅበውት በስሬ ሲያልፍ ተገጣጠምን..ደግሞ ከመኪናው
ተነጠራርቶ ፖሊሶቹ እየሰሙት ‹መጥተሸ ጠይቂኝ.. ዋ!! ነግሬሻለሁ >>ብሎኝ እርፍ፡፡ከዛ ቀኑ እንዴት ይምሽ ..ሌቱ እንዴት ይንጋልኝ፡፡ ምንም ማድረግ አልቻልኩም ሰነዶቼ ሁሉ ሙሉ ስለነበሩ እንደድንገት ተነስቼ ለማንም ሳልናገር በሶስተኛው ቀን ወደ አሜሪካ በረርኩ፡፡ወላጆቼ እንኳን እዛ ከደረስኩ በኋላ ነው ያወቁት፡፡..እንደደረስኩ ልደውልላት ብሞክር ፈጽሞ ልትሰማኝ.አልቻለችም
በነገራችን ላይ ያ ገዳይ ኩማንዶውን የት እንዳገኘሁት ታውቃለህ? ዲሲ አንድ ክለብ ተገናኘን፤ከብዙ ጊዜ በፊት የተለየው ታናሽ ወንድሙ ፈልጐ አግኝቶት ወደ አሜሪካ እንዳመጣውና አሁን ህይወቱ እንደተስተካከለ አጫወተኝ..ሰው ገድሎ ከእስር ቤት እንዴት እንደዚህ በፍጥነት እንደለቀቁት ስጠይቀው እየሳቀ <ያኔ ስታሰር አይተሸኝ ፈርተሸ ነው አይደል ወደ እዚህ የፈረጠጥሽው ..እኔኮ
በወቅቱ ሰው ደብድቤ ነው እንጂ ባንቺ ወንጀል አይደለም የታሰርኩት›› ብሎኝ እርፍ... እንግዲህ አጠቃላይ ታሪኩ ይህን ይመስላል፡፡
‹‹በእውነት ዶ/ር እጅግ ከገመትኩት ውጭ የሆነ
ታሪክ ነው የነገርሺኝ.
እህትነቷን ብቻ መልስልኝ?››ሌላ መልስ ሊመልስላት አፉን ሲከፍት ስልክ ጠራ ሰሎሞን ነበር ፡፡ይቅርታ ጠየቃትና አነሳው፡፡
‹‹ሄሎ፡፡››
‹‹አንተ ቅሌታም... እራት ጋብዘኸን አንተ ትጠፋለህ?››
‹‹ወይ ሰዓቱ ስንት ሆነ ?›› አለና የሞባይል ሰዓቱን ሲያይ 1.፡23 ይላል፡፡
‹‹በፍፁም እንዲ የመሸ አልመሰለኝም.. የት ናችሁ?››
‹‹የት ናችሁ ትላለህ እንዴ ? አንተው ቤት ነና ፤ ምንታደርግ ቀድሞውኑም ሴትዮዋ ብትቆጣጠርህ እንዲህ ዘላን አትሆንም ነበር ፡፡።››
‹‹እሺ አትጩህ ላንተ ስል ሳይሆን ለየውብዳር ስል ከ15 ደቂቃ በኃላ ደርሳለሁ?››
‹‹ከ15 ደቂቃ?››
‹‹በፕሌን አይደለም እኮ የምመጣው በመኪና ነው››ዘጋበት፡፡
‹‹በተንዛዛ ወረዬ ምነው ቀጠሮህን አዛባሁብህ እንዴ?››
‹‹በፍፁም... በጣም ጠቃሚ ነገር ነው የነገርሺኝ..ይሄኛው ይደርሳል፡፡ አንድ የልብ ጓደኛዬ ከሁለት ልጆቹ እናት ጋር በተፈታ በሁለት አመቱ ፍቅር አገረሻባቸውና ትናንት ታረቁ.. ዛሬ ያንን አስመልክቶ እኔና ትንግርት የእራት ግብዣ አዘጋጅተን ነበር ..እኔ ዘገየሁ እንጂ.?መጀመሪያ እንኳን የእራት ግብዣው ሆቴል ነበር የታሰበው ተጋባዡ ጓደኛዬ ግን ሆቴል እጅጅ ብሎኛል በዓይኔም አታሳዩኝ ብሎ አሻፈረኝ ስላለ ቤት አደረግነው፡፡››
‹‹በጣም ደስ ይላል ...?››
‹‹ለምን አብረን አንሄድም ? ;>>
‹‹ወዴት ?>>
‹‹ወደ እራት ግብዣው ነዋ ...ልጁንም እኮ ታውቂዋለሽ ...ሰሎሞን ይባላል… ሀዋሳ የተገናኛችሁ መሰለኝ፡፡››
‹‹አዎ እሱ ነው እንዴ ? በጣም አሪፍ ሰው ነው ፡፡ በጣም ነው የሚወዳችሁ ፡፡በወቅቱ ትንግርትን የምከሳት መስሎት እግሬ ላይ ተደፍቶ ነው የለመነኝ፡፡››
‹‹እና እንሄዳለን ማለት ነው ?>>
‹‹እንዴ ትቀልዳለህ እንዴ? የሰው እራት ድፍርስርስ ልታደርገው ነው?››
‹‹ባክሽ ይደፍርስ.... ካልደፈረሰ አይጠራም ይባል የለ...፡፡››
‹‹ቢሆንም በሌላ ቀን ታገናኘኛለህ..፡፡››
‹‹ግዴለሽም ኃላፊነቱን እኔ እወስዳለሁ...ሌላ ፕሮግራም ከሌለብሽ በስተቀር፡፡››
‹‹አመረርክ እንዴ?››
‹‹አዎ›› ብሎ ከመቀመጫዋ አስነሳት.. ሂሳብ ከፍለው እየተሳሳቁ መንገድ ቀጠሉ፡፡ ሞባይሏን አወጣችና ቤት ሰራተኛዋ ጋር ደወለች‹‹ዬሴፍ መጥቷል ?››
‹‹አዎ ቤት ነው፡፡››
‹‹አትጠብቀኝ አመሻለሁ በይው››ብላ ዘጋችው፡፡
‹‹እሺ አሁን ምንድነው የምትፈልገው?››
‹‹በተመሳሳይ ሁኔታ ያንቺዋን ትንግርትን ከማስወገዴ በፊት እሷን ትተሽ ወደ እኔ እንድትመጪ…።››
‹‹ምን ያህል ጊዜ ትሰጠኛለህ?››
‹‹ኧረ ችግር የለም ..ቀስ ብለሽ ተረጋግተሸ በአምስት ቀን ውስጥ ወደ እኔ ብትመጪ ያን ያህል አይከፋኝም፡፡እስከዛው በትግስት መጠበቅ እችላለሁ››አለኝ በማላገጥ፡፡
‹‹እሺ አሁን ከፊቴ ጥፋልኝ >>...ብዬ አንጀቴ በንዴት እንደተኮመታተረ ተለይቼው ሄድኩ.. እራሴን አሞኛል ብዬ ክፍል ተፈለገልኝና ለብቻዬ በጊዜ ገብቼ ተኛሁ፡
‹‹እንዴት ሆነ ታዲያ ...?ልጅቷ የእውነት ሞተች ወይስ?››
‹‹ጥዋት ከእንቅልፋችን ያባነነን የቀለጠ ጩኸት ነበር ...በርግገን ስንወጣ ሰርግ ቤቱ ወደ ለቅሶ ቤት ተቀይሯል፡፡ግርግሩ አይጣል ነበር፡፡ስንደርስ ሳራ አንድ ጓረምሳ እጅ ላይ ተዝለፍልፋ ትንፋሻ ሲር ሲር እያለ ነበር፡፡ወዲያው ሆስፒታል ወሰዷት..እኔ ፍጹም ደንዝዤ በድኔ ነው ወዲህ ወዲያ የሚለው፡፡አይገርምም ሆስፒታል ግቢ ውስጥ ልክ እንደሌላው ሰው ካሌብን ሲያጫፍር አየሁት፡፡ ቀጥታ ወደእሱ ተንደረደርኩ እና ከሰው መሀከል ስቤ አወጣሁት... ትንግርት ከሩቅ ሆና በትዝብት ስታየኝ አያታለሁ…እሷ ጭንቀቴ አልገባትም ...
‹‹በቃ ጀግና ነህ.. የፈለከውን አደርግልሀለው... ይህቺን ልጅ አድናት?››በመለማመጥም በንዴትም ጠየቅኩት፡፡
‹‹እንዴት አድርጌ?››
‹‹እንዴት አድርገህ መግደል እንዳለብህ ካወቅክ እንዴት ማዳን እንዳለብህም እርግጠኛ ነኝ
ታውቃለህ፡፡የምታፈቅረኝ ከሆነ ሁሉን ነገር ትቼ ያንተ እንድሆን የምትፈልግ ከሆነ ይህቺን ልጅ አድነህ አሳየኝ፡፡››ብዬው መልስ ሳልጠብቅ ጥዬው ሄድኩ፡፡
‹‹ታዲያ እንዴት ሆነ?››››ሁሴን ነው በጉጉት ተቀስፎ የጠየቃት፡፡
‹‹አይገርምህም... ከረፋዱ አራት ሰዓት አካባቢ ሙሉ በሙሉ ድና ከሆስፒታል ወጣች?››
‹‹አትይኝም!!!!! እንዴት አድርጎ ሊያድናት ቻለ?››
‹‹እኔም አላውቅም…. ለማወቅም ብዙ አልተጨነቅኩም፡፡ በመትረፏ ግን በጣም ደስ አለኝ..ከዛ ወደአዳማ ተመለስን፡፡
ወዲያው የሆነ ነገር ማድረግ እንዳለብኝ ብወስንም ምን ማድረግ እንዳለብኝ ግን ግራ ገባኝ….ከቤተሰብ በየጊዜው የሚላክልኝ 8ዐ ሺ አከባቢ የሚሆን ብር በእኔ አካውንት ነበር.. ከዛ ውስጥ በ25 ሺ ብር አወጣሁና ሰው ገዛሁ፡፡?››
‹‹ምን የሚያደርግ?››
‹‹እሱን የሚገድልልኝ ነዋ…..ካለበለዚያ እኮ ይሄ ሰው ያለውን ከማድረግ እንደማይመለስ በማያወላዳ መልኩ አረጋገጦልኛል፡፡
‹‹መጀመሪያ ቀብዲ አስር ሺ ብር ከፈልኩ፡፡ ይገርምሀል አንድ የሚያሰፍራ ርህራሄ አልባ የደርግ ኩማንዶ ነበር ገዳዩ፡፡በሶስት ቀን ውስጥ አዲስአባ 22 አካባቢ ሲልከሰከስ ጠብ አደረገውና ወደአዳማ መጣ፤እኔም በቃሌ መሰረት ቀሪውን 15 ሺ ብር ከምስጋና ጋር ከፈልኩት፡፡በወቅቱ የተወሰነ የአዕምሮ መረበሽ ቢያጋጥመኝም...በትንግርት እንክብካቤ በፍጥነት አገገምኩ፡፡
ከአንድ ወር ቆይታ በኃላ አንድ ቀን ከስራ ወደ ቤት ስመለስ መንገድ ላይ ያ ካሌብን የገደለልኝ ኩማንዶ እጆቹ ወደኃላ በካቴና ተጠፍሮ በክፍት ፒካፕ መኪና አራት ፖሊሶች አጅበውት በስሬ ሲያልፍ ተገጣጠምን..ደግሞ ከመኪናው
ተነጠራርቶ ፖሊሶቹ እየሰሙት ‹መጥተሸ ጠይቂኝ.. ዋ!! ነግሬሻለሁ >>ብሎኝ እርፍ፡፡ከዛ ቀኑ እንዴት ይምሽ ..ሌቱ እንዴት ይንጋልኝ፡፡ ምንም ማድረግ አልቻልኩም ሰነዶቼ ሁሉ ሙሉ ስለነበሩ እንደድንገት ተነስቼ ለማንም ሳልናገር በሶስተኛው ቀን ወደ አሜሪካ በረርኩ፡፡ወላጆቼ እንኳን እዛ ከደረስኩ በኋላ ነው ያወቁት፡፡..እንደደረስኩ ልደውልላት ብሞክር ፈጽሞ ልትሰማኝ.አልቻለችም
በነገራችን ላይ ያ ገዳይ ኩማንዶውን የት እንዳገኘሁት ታውቃለህ? ዲሲ አንድ ክለብ ተገናኘን፤ከብዙ ጊዜ በፊት የተለየው ታናሽ ወንድሙ ፈልጐ አግኝቶት ወደ አሜሪካ እንዳመጣውና አሁን ህይወቱ እንደተስተካከለ አጫወተኝ..ሰው ገድሎ ከእስር ቤት እንዴት እንደዚህ በፍጥነት እንደለቀቁት ስጠይቀው እየሳቀ <ያኔ ስታሰር አይተሸኝ ፈርተሸ ነው አይደል ወደ እዚህ የፈረጠጥሽው ..እኔኮ
በወቅቱ ሰው ደብድቤ ነው እንጂ ባንቺ ወንጀል አይደለም የታሰርኩት›› ብሎኝ እርፍ... እንግዲህ አጠቃላይ ታሪኩ ይህን ይመስላል፡፡
‹‹በእውነት ዶ/ር እጅግ ከገመትኩት ውጭ የሆነ
ታሪክ ነው የነገርሺኝ.
እህትነቷን ብቻ መልስልኝ?››ሌላ መልስ ሊመልስላት አፉን ሲከፍት ስልክ ጠራ ሰሎሞን ነበር ፡፡ይቅርታ ጠየቃትና አነሳው፡፡
‹‹ሄሎ፡፡››
‹‹አንተ ቅሌታም... እራት ጋብዘኸን አንተ ትጠፋለህ?››
‹‹ወይ ሰዓቱ ስንት ሆነ ?›› አለና የሞባይል ሰዓቱን ሲያይ 1.፡23 ይላል፡፡
‹‹በፍፁም እንዲ የመሸ አልመሰለኝም.. የት ናችሁ?››
‹‹የት ናችሁ ትላለህ እንዴ ? አንተው ቤት ነና ፤ ምንታደርግ ቀድሞውኑም ሴትዮዋ ብትቆጣጠርህ እንዲህ ዘላን አትሆንም ነበር ፡፡።››
‹‹እሺ አትጩህ ላንተ ስል ሳይሆን ለየውብዳር ስል ከ15 ደቂቃ በኃላ ደርሳለሁ?››
‹‹ከ15 ደቂቃ?››
‹‹በፕሌን አይደለም እኮ የምመጣው በመኪና ነው››ዘጋበት፡፡
‹‹በተንዛዛ ወረዬ ምነው ቀጠሮህን አዛባሁብህ እንዴ?››
‹‹በፍፁም... በጣም ጠቃሚ ነገር ነው የነገርሺኝ..ይሄኛው ይደርሳል፡፡ አንድ የልብ ጓደኛዬ ከሁለት ልጆቹ እናት ጋር በተፈታ በሁለት አመቱ ፍቅር አገረሻባቸውና ትናንት ታረቁ.. ዛሬ ያንን አስመልክቶ እኔና ትንግርት የእራት ግብዣ አዘጋጅተን ነበር ..እኔ ዘገየሁ እንጂ.?መጀመሪያ እንኳን የእራት ግብዣው ሆቴል ነበር የታሰበው ተጋባዡ ጓደኛዬ ግን ሆቴል እጅጅ ብሎኛል በዓይኔም አታሳዩኝ ብሎ አሻፈረኝ ስላለ ቤት አደረግነው፡፡››
‹‹በጣም ደስ ይላል ...?››
‹‹ለምን አብረን አንሄድም ? ;>>
‹‹ወዴት ?>>
‹‹ወደ እራት ግብዣው ነዋ ...ልጁንም እኮ ታውቂዋለሽ ...ሰሎሞን ይባላል… ሀዋሳ የተገናኛችሁ መሰለኝ፡፡››
‹‹አዎ እሱ ነው እንዴ ? በጣም አሪፍ ሰው ነው ፡፡ በጣም ነው የሚወዳችሁ ፡፡በወቅቱ ትንግርትን የምከሳት መስሎት እግሬ ላይ ተደፍቶ ነው የለመነኝ፡፡››
‹‹እና እንሄዳለን ማለት ነው ?>>
‹‹እንዴ ትቀልዳለህ እንዴ? የሰው እራት ድፍርስርስ ልታደርገው ነው?››
‹‹ባክሽ ይደፍርስ.... ካልደፈረሰ አይጠራም ይባል የለ...፡፡››
‹‹ቢሆንም በሌላ ቀን ታገናኘኛለህ..፡፡››
‹‹ግዴለሽም ኃላፊነቱን እኔ እወስዳለሁ...ሌላ ፕሮግራም ከሌለብሽ በስተቀር፡፡››
‹‹አመረርክ እንዴ?››
‹‹አዎ›› ብሎ ከመቀመጫዋ አስነሳት.. ሂሳብ ከፍለው እየተሳሳቁ መንገድ ቀጠሉ፡፡ ሞባይሏን አወጣችና ቤት ሰራተኛዋ ጋር ደወለች‹‹ዬሴፍ መጥቷል ?››
‹‹አዎ ቤት ነው፡፡››
‹‹አትጠብቀኝ አመሻለሁ በይው››ብላ ዘጋችው፡፡
👍74❤5🔥2🥰1
‹‹አባወራ አለ እንዴ? ››ጠየቃት፡፡
‹‹ባክህ ገና ምኑም ያለየለት አንድ ዲያስፖራ እያጨናነቀኝ ነው፡፡››
‹‹በይ ወንድ ተወዷል ጠበቅ አድርጊው፡፡››
‹‹ባክህ ወንድማ ሞልቷል ...የሚያፈቅሩት ባል እንጂ የተወደደው ..አሁን እንዴት እንዴት ነው የምንሄደው ?››
‹‹በየመኪናችን ሆነን እኔ ቀድማለሁ.. ከኋላ ትከተይኛለሽ›› ተስማምተው ሁለቱም በየመኪናቸው ገብተው ሞተራቸውን አስነሱና መንገድ ገቡ፡፡ምን ይፈጠር ይሆን በሚል የጉጉት እና የጭንቀት ስሜት በየፊናቸው ተወጣጥረዋል፡፡
🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸
በጣም ይቅርታ እጠይቃለሁ በመዘግየቱ የሚመች ቦታ ስላልነበርኩ ነው #ትንግርት ሊያልቅ ጥቂት ክፍል ስለቀረው እስከሚያልቅ በቀን በቀን ለመልቀቅ ቃል ገብቻለሁ።🙌
ሌላው በጣም ብዙ ክፍሎች ከኛ ጋር ስለማይሄዱ ቆርጬ አውጥቻለሁ አንዳንዴ የሃሳብ መዘበራረቅ ካጋጠማቹ በዚ ምክንያት ነው ተረዱኝ በአጋጣሚም ያለፈም ካለ እንደዛው።
#YouTube #Subscribe እያረጋቹ
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹ባክህ ገና ምኑም ያለየለት አንድ ዲያስፖራ እያጨናነቀኝ ነው፡፡››
‹‹በይ ወንድ ተወዷል ጠበቅ አድርጊው፡፡››
‹‹ባክህ ወንድማ ሞልቷል ...የሚያፈቅሩት ባል እንጂ የተወደደው ..አሁን እንዴት እንዴት ነው የምንሄደው ?››
‹‹በየመኪናችን ሆነን እኔ ቀድማለሁ.. ከኋላ ትከተይኛለሽ›› ተስማምተው ሁለቱም በየመኪናቸው ገብተው ሞተራቸውን አስነሱና መንገድ ገቡ፡፡ምን ይፈጠር ይሆን በሚል የጉጉት እና የጭንቀት ስሜት በየፊናቸው ተወጣጥረዋል፡፡
🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸
በጣም ይቅርታ እጠይቃለሁ በመዘግየቱ የሚመች ቦታ ስላልነበርኩ ነው #ትንግርት ሊያልቅ ጥቂት ክፍል ስለቀረው እስከሚያልቅ በቀን በቀን ለመልቀቅ ቃል ገብቻለሁ።🙌
ሌላው በጣም ብዙ ክፍሎች ከኛ ጋር ስለማይሄዱ ቆርጬ አውጥቻለሁ አንዳንዴ የሃሳብ መዘበራረቅ ካጋጠማቹ በዚ ምክንያት ነው ተረዱኝ በአጋጣሚም ያለፈም ካለ እንደዛው።
#YouTube #Subscribe እያረጋቹ
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍73👎4❤3
💥💞#አልተዘዋወረችም💥💞
✍ አሌክስ አብርሃም
ክፍል ሃያ አንድ
“ዓሣውም እኛ፣ መረቡም እኛ!!” ዮናስ! በዚህች ምድር ፣የመኖሬ ምክንያት የምትለው ዋናው ነገርሀ _ ምንድን ነው? ብባል ቤተሰቤ ነው ባይ ነኝ፡፡ እንዲያው ለአፌ ሳይሆን፣ እግዚአብሔር ነፍሴ ውስጥ ያስቀመጠው የቤተሰብ ፍቅር፤ ለአፍታ እንኳን የማይናወጥ እንደ አለት የጸና ተራራ ነው፡፡ ሌት ከቀን ሐሳቤ እናቴና ሁለት ታናናሽ እህቶቼ ናቸው፡፡ እነዚሁ ነበሩ ቤተሰቦቼ፤ እርጋታ እና እምነቷ እንደ ባሕር ውሃ ጥልቅ የሆነው እናቴ፣ በደስታ ከልክ በላይ የማትፈነድቅ፣ በሐዘንም ሆነ በችግር የማትልፈሰፈስ ደግ እናት ናት፡፡ ማንም ሰው የቱንም ያኽል ከባድ ችግር ቢያወራት መደምደሚያዋ አንድና አንድ ነው “መድኃኒዓለም ያውቃል!'' እህቶቼ አዜብና ማሪያም ሰምራ ዛሬ አድገው የእማማ እርጋታ ተጋባበቼው እንጂ፤ በልጅነታቼው በብስጭት ጸጉሬን የሚያስነጩኝ እሳቶች ነበሩ፡፡ ቢሆንም ታዲያ ጨዋነታቼውን አገር የመሰከረላቼው ልጆች ናቸው፡፡ ዛሬ አዜብ ነርስ ስትሆን፣ ማሪያም ሰምራ ደግሞ ዳኛ ሆናለች፡፡ ሁለቱም ከእህትነት ይልቅ ልጆቼ ነው የሚመስሉኝ፡፡ ደስታም ሆነ ሐዘኔ፣ የሕይወት ውሳኔዬም ሆነ ስኬትና ውድቀቴ፣ ሁሉ በቤተሰቤ ዙሪያ ብቻ የሚያጠነጥን ነው። ያለኝን ሁሉ ነፍሴንም ቢሆን ለቤተሰቤ ሰጥቼ በምድር ላይ አለ የሚባል ደስታ ባጎናጽፋቼው ደስታዬ ነው፡፡ ይሁንና የበዛውን የወጣትነት ዘመኔን በስደት ተለይቻቼው ኖርኩ፤ ድፍን 14 ዓመታት። ይኼን ምርቃትም እርግማንም ልለው ይቸግረኛል። በመሰደዴ ቤተሰቦቼ እንደ አቅማ
የተሻለ ሕይወት እንዲኖሩ ለማድረግ ጥሪያለሁ፤ በዚህም ያሰብኩትን ያኽል በይሆንም የበኩሌን ጠጠር የወረወርኩ ይመስለኛል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ስደት እነዚያን ወርቃማ የወጣትነት ዘመናት አብሪያቼው እንዳላሳልፍ አድርጎኛል። ሁሉን ወዶ አይሆንምና፣ እግዚአብሔርን ለሆነው ሁሉ እያመሰገንኩ ቀሪ ዘመነ ላይ ማተኮርን ብቻ መረጥኩ፡፡ ባላተኩርስ ያለፈውን ሕይወት ምን ላደርገው እችላለሁ?! ይኼን የቤተሰብ ፍቅር የወረስኩት ምናልባትም ከአባቴ ይሆናል፡፡ አባቴ ጥላሁን (ነፍሱን በገነት ያኑራትና!) ለዓይን የማይሞላ፤ ከሰውነቱ ይልቅ ባሕሪው ያስከበረው ሰው ነበር፡፡ እንደ _ ስሙ ለቤተሰቡ የእውነትም ጥላ የነበረ ብርቱ ሰው፡፡ ከሥራ በስተቀር ለእንቶፈንቶ እና ላረባ ነገር ጊዜውን ሳያባክን ይህችን ዓለም ተሰናበተ። ሥራ ሱስ የሆነበት አባት ነበር፡፡ ጧት ከቤት ይወጣል፤ ወደ ሥራ ቦታው መርካቶ ይሄዳል፤ ማታ ከሥራ ይወጣል ወደ ቤቱ ይመለሳል፡፡ የሕይወት ምልልሱ ቢታይ እንደ ሸማኔ ድር ሥራ ቦታውና እቤቱ በተተከሉ ሥውር ሚስማሮች ላይ ሲጠመጠም የኖረ ነበር፡፡ ከዚህ ውጭ ታዬ ከተባለ ወይ ቤተክርስቲያን፣ አልያም የታመመ ሊጠይቅና የሞተበትን ሊያጽናና ሲሄድ ነው። የአባባ የቤተሰብ ፍቅር “ነበር” ተብሎ ብቻ የሚታለፍ አልነበረም፡፡ አባቴን ባስታወስኩ ቁጥር፣ በወቅቱ ያላስተዋልኩትን ጉዳይ በጥልቀት አስባለሁ። አባትነት ስለሚባለው ነገር። እኛን ልጆቹን ባለፈ ሕይወታችን ተጠንቅቆ አሳድጎናል፤ የልጅነት ባሕሪያችን የተጋነነ አምሮት ውስጥ አስገብቶን የማይሆን ነገር ካልጠዬቅን በስተቀር፣ ማድረግ የሚገባውን አጉድሎብን አያውቅም፡፡ ይኼም ብቻ አልነበረም፤ ስለ ቤተሰቡ የወደፊት ዕጣ ፋንታ አርቆ ያዬ፤ ማዬት ብቻ ሳይሆን ነጋችንን እንደ ምቹ አልጋ አንጥፎልን ያለፈ ሙሉ አባት ነበር። በዚህ አርቆ አስተዋይነቱ ሞቶ እንኳን በእያንዳንዱ ሕይወታችን አብሮን አለ፡፡ አለ ስል “በመንፈስ ዛሬም አብሮን አለ" እንደሚሉት የልማድ ንግግር አይደለም፡፡ እንዲህ በአካል በእጆቼ አልዳስሰው እንጂ፤ በመንገዴ ሁሉ ኅልውናው ይሰማኛል፡፡
ዛሬ ላይ የቤታችን በረንዳ ላይ ስቆም አባባ ከሥራ ሲመጣ የነበረው ነገር ሁሉ ይታወሰኝና የማላውቀው ቁዘማ ውስጥ እገባለሁ። ሁሌ ከምሽቱ አንድ ሰዓት አካባቢ የያኔውን የግቢያችንን የቆርቆሮ በር ገርበብ አድርጎ ይገባል፡፡ በጨለማው ውስጥ በዛፎቹ ጥላ መኸል ነጭ ጋቢው እንደ ጨረቃ ከሩቅ ይታያል፡፡ ሁልጊዜም በሩን እንዳለፈ ያስላል ኡሁ! ኡሁ! ያቺ ሳል መጥቻለሁ የምትል መጥሪያ መሆኗ ::٥٠ל በእርግጥ አባባ ከአባትነት ፍቅሩ እኩል ቅጣቱም አብሮ የሚታውስ ባሕሪው ነበር: በተለይ ለእኔ! አንዳንዴ ከሌሎች አባቶች ጋር ሳስተያዬው ትንሽ ግራ የሚሆንብኝ ነገር ነበር፤ እንደ ባህልም ይሁን እምነት፣ ብቻ የሚበዛው የአገራችን ወላጅ ሴት ልጆቹ ላይ ቁጥጥሩ ጠበቅ ይላል፡፡ የአባባ ባሕሪ ግን በተቃራኒው ነበር፡፡ ሁለቱ ሴት እህቶቼ ያን ያኽል ቁጥጥር የማይበዛባቼው እንዲያውም ያጠፉትን ቢያጠፉ ከናካቴው የአባባ እጅ ተነስቶባቼው የማያውቅ ቅንጡዎች ነበሩ። እኔ ላይ ግን ቁጥጥሩም ሆነ አጥፍቼ ስገኝ ቅጣቱ የማያፈናፍን ነበር፡፡ ምክሩም ቂጣ የቀላቀለ! ለእህቶቼ አንድ ነገር አላካፍልም ካልኩ ሙሉውን ቀምቶ ይሰጣቼውና የምክር ነጎድጓዱን ያወርድብኛል “ስግብግብና ራስ ወዳድ ሰው አባት አይሆንም:: ይኼን አየር ተመልከት ይላል ወደማይታዬው አየር በእጁ እየቀዘፈ፤ የፈጣሪ አባትነት የቸረን ነው፡፡ ይኼን ውሃ ተመልከት ፀሐዩን፣ መሬቱን፣ ተራራውን ሁሉ የአባትነት ስጦታ ነው። አባትነት ሙሉ ለሙሉ ያለህን መስጠት ካልሆነልህም ማካፈል ነው፡፡ መስጠት ባይሆንልህ ማካፈል ልመድ። ስግብግብ ሰው ቤት አይሠራም፤ ባክኖ ይቀራል፡፡ ስግብግብ ሰው ምቾቱን ይወዳልና ፈሪ ነው፤ ፈሪ እንኳን ቤተሰቡን ራሱን አይታደግም፡፡ ፈሪ ሕይወት የዘረጋችለትን ጥርጊያ መንገድ ትቶ፣ ጢሻ ለጢሻ ሲዳክር እንኳን ከሌላው ከራሱ ሲደበቅ ይኖራል፡፡ ወንድ ሁን ይኼን እዚህ ከእህቶችህ ጀምር!!” ታዲያ ይኼን ይኼን ሸሽት ይመስለኛል ወደ እናቴ መጠጋት አበዛ ነበር፡፡ በእናታች፣ የጓዳ ሥራና ምክር የሚሰላቹት እህቶቼ ደግሞ ወደ አባቴ ያዘነብላሉ፡፡ ለምክሩ
እናቴም አትተናነስ፤ ልዩነቱ የእማማ ምክር ምንግዜም ወጥእንጨት ይቀድመዋል፡፡ ለሀቶቼ ሰው የሆኑት በእማማ ወጥ እንጨት ነው ብል አላጋነንኩም! “የፈለገ ብትማር ብትሰለጥን፤ እግሯ ከጓዳዋ የተነቀለ ሴት ጥላ ቢስ ናት፡፡ ባሎቻችሁ ቢታገሱ ልጆቻችሁ አይምሯችሁም፤ ሙያ ልመዱ'' ትላቸዋለች፡፡ መኻል አዲስ አበባ ተወልደውና አድገው ጠላ መጥመቅ፣ ጠጅ መጣልና እንዝርት ማሾር የሚችሉ እሀቶች የኖሩኝ በእናቴ ምክንያት ነው፡፡ እህቶቼ ታዲያ ከትምህርት ቤት ሲወጡ፣ በዚያው መርካቶ አባቴ ጋ ወደ ሱቅ ሄደው ማታ አብረውት ወደ ቤት ይመለሳሉ፡፡ ወደ መርካቶ ሲሄዱ “አባባን እናግዘው'' =ነበር ሰበባቼው፤ ወይ ማገዝ! ያማራቼውን ሲበሉና ሲጠጡ ውለው ራት እንኳን = እስኪዘጋቼው ጠግበው ነበር የሚመጡት፡፡ አባባ ያቀብጣቼው ነበር፡፡ እኔ እግር ጥሎኝ ሱቅ ከሄድኩ ግን ወገቤ እስኪቆረጥ ጣቃ ስጠቀልልና ስደረድር ነበር ውሎዬ፡፡ ብዙውን ጊዜ እኔ እናቴ ሥር ስርመጠመጥ አመሻለሁ (አባባ ነው መርመጥመጥ የሚለው) አባቴ ካረፈ በኋላ፣ ለእህቶቼ መሸሻ መደበቂያቼው እኔ ሆንኩ፡፡ አባባ በመንፈስም፣ በአካልም አዘጋጅቶኝ ነበርና ጨርሶ ይዣቼው ባልወድቅም እንደ አባባ ሆኜላቼዋለሁ ብዬ ግን አላስብም፡፡ ቢሆንም “ዋርካ በሌለበት እንቧጮ አድባር ይሆናል'' እንደሚባለዉ የቤታችን አድባር የሆንኩት ገና በወጣትነቴ ነበር። የዐሥራ አንደኛ ክፍል ተማሪ ሆኜ፡፡ ያኔ ይኼ ሁሉ ከመሆኑ በፊት፣ አባባ ዘመድ ወዳጆቹ ሁሉ “ይኼ ነገር ትንሽ አልራቀም?'' እያሉት ከአዲስ አበባ ወጣ ብሎ ሰፊ ቦታ ገዛ፡፡ ከኖርንበት ከደመቀው ገዳም ሰፈር ለቅቀን ወደ አዲሱ ሰፈራችን ተሰደድን፡፡ አዲስ በገዛው ቦታ ላይ አቅሙ
✍ አሌክስ አብርሃም
ክፍል ሃያ አንድ
“ዓሣውም እኛ፣ መረቡም እኛ!!” ዮናስ! በዚህች ምድር ፣የመኖሬ ምክንያት የምትለው ዋናው ነገርሀ _ ምንድን ነው? ብባል ቤተሰቤ ነው ባይ ነኝ፡፡ እንዲያው ለአፌ ሳይሆን፣ እግዚአብሔር ነፍሴ ውስጥ ያስቀመጠው የቤተሰብ ፍቅር፤ ለአፍታ እንኳን የማይናወጥ እንደ አለት የጸና ተራራ ነው፡፡ ሌት ከቀን ሐሳቤ እናቴና ሁለት ታናናሽ እህቶቼ ናቸው፡፡ እነዚሁ ነበሩ ቤተሰቦቼ፤ እርጋታ እና እምነቷ እንደ ባሕር ውሃ ጥልቅ የሆነው እናቴ፣ በደስታ ከልክ በላይ የማትፈነድቅ፣ በሐዘንም ሆነ በችግር የማትልፈሰፈስ ደግ እናት ናት፡፡ ማንም ሰው የቱንም ያኽል ከባድ ችግር ቢያወራት መደምደሚያዋ አንድና አንድ ነው “መድኃኒዓለም ያውቃል!'' እህቶቼ አዜብና ማሪያም ሰምራ ዛሬ አድገው የእማማ እርጋታ ተጋባበቼው እንጂ፤ በልጅነታቼው በብስጭት ጸጉሬን የሚያስነጩኝ እሳቶች ነበሩ፡፡ ቢሆንም ታዲያ ጨዋነታቼውን አገር የመሰከረላቼው ልጆች ናቸው፡፡ ዛሬ አዜብ ነርስ ስትሆን፣ ማሪያም ሰምራ ደግሞ ዳኛ ሆናለች፡፡ ሁለቱም ከእህትነት ይልቅ ልጆቼ ነው የሚመስሉኝ፡፡ ደስታም ሆነ ሐዘኔ፣ የሕይወት ውሳኔዬም ሆነ ስኬትና ውድቀቴ፣ ሁሉ በቤተሰቤ ዙሪያ ብቻ የሚያጠነጥን ነው። ያለኝን ሁሉ ነፍሴንም ቢሆን ለቤተሰቤ ሰጥቼ በምድር ላይ አለ የሚባል ደስታ ባጎናጽፋቼው ደስታዬ ነው፡፡ ይሁንና የበዛውን የወጣትነት ዘመኔን በስደት ተለይቻቼው ኖርኩ፤ ድፍን 14 ዓመታት። ይኼን ምርቃትም እርግማንም ልለው ይቸግረኛል። በመሰደዴ ቤተሰቦቼ እንደ አቅማ
የተሻለ ሕይወት እንዲኖሩ ለማድረግ ጥሪያለሁ፤ በዚህም ያሰብኩትን ያኽል በይሆንም የበኩሌን ጠጠር የወረወርኩ ይመስለኛል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ስደት እነዚያን ወርቃማ የወጣትነት ዘመናት አብሪያቼው እንዳላሳልፍ አድርጎኛል። ሁሉን ወዶ አይሆንምና፣ እግዚአብሔርን ለሆነው ሁሉ እያመሰገንኩ ቀሪ ዘመነ ላይ ማተኮርን ብቻ መረጥኩ፡፡ ባላተኩርስ ያለፈውን ሕይወት ምን ላደርገው እችላለሁ?! ይኼን የቤተሰብ ፍቅር የወረስኩት ምናልባትም ከአባቴ ይሆናል፡፡ አባቴ ጥላሁን (ነፍሱን በገነት ያኑራትና!) ለዓይን የማይሞላ፤ ከሰውነቱ ይልቅ ባሕሪው ያስከበረው ሰው ነበር፡፡ እንደ _ ስሙ ለቤተሰቡ የእውነትም ጥላ የነበረ ብርቱ ሰው፡፡ ከሥራ በስተቀር ለእንቶፈንቶ እና ላረባ ነገር ጊዜውን ሳያባክን ይህችን ዓለም ተሰናበተ። ሥራ ሱስ የሆነበት አባት ነበር፡፡ ጧት ከቤት ይወጣል፤ ወደ ሥራ ቦታው መርካቶ ይሄዳል፤ ማታ ከሥራ ይወጣል ወደ ቤቱ ይመለሳል፡፡ የሕይወት ምልልሱ ቢታይ እንደ ሸማኔ ድር ሥራ ቦታውና እቤቱ በተተከሉ ሥውር ሚስማሮች ላይ ሲጠመጠም የኖረ ነበር፡፡ ከዚህ ውጭ ታዬ ከተባለ ወይ ቤተክርስቲያን፣ አልያም የታመመ ሊጠይቅና የሞተበትን ሊያጽናና ሲሄድ ነው። የአባባ የቤተሰብ ፍቅር “ነበር” ተብሎ ብቻ የሚታለፍ አልነበረም፡፡ አባቴን ባስታወስኩ ቁጥር፣ በወቅቱ ያላስተዋልኩትን ጉዳይ በጥልቀት አስባለሁ። አባትነት ስለሚባለው ነገር። እኛን ልጆቹን ባለፈ ሕይወታችን ተጠንቅቆ አሳድጎናል፤ የልጅነት ባሕሪያችን የተጋነነ አምሮት ውስጥ አስገብቶን የማይሆን ነገር ካልጠዬቅን በስተቀር፣ ማድረግ የሚገባውን አጉድሎብን አያውቅም፡፡ ይኼም ብቻ አልነበረም፤ ስለ ቤተሰቡ የወደፊት ዕጣ ፋንታ አርቆ ያዬ፤ ማዬት ብቻ ሳይሆን ነጋችንን እንደ ምቹ አልጋ አንጥፎልን ያለፈ ሙሉ አባት ነበር። በዚህ አርቆ አስተዋይነቱ ሞቶ እንኳን በእያንዳንዱ ሕይወታችን አብሮን አለ፡፡ አለ ስል “በመንፈስ ዛሬም አብሮን አለ" እንደሚሉት የልማድ ንግግር አይደለም፡፡ እንዲህ በአካል በእጆቼ አልዳስሰው እንጂ፤ በመንገዴ ሁሉ ኅልውናው ይሰማኛል፡፡
ዛሬ ላይ የቤታችን በረንዳ ላይ ስቆም አባባ ከሥራ ሲመጣ የነበረው ነገር ሁሉ ይታወሰኝና የማላውቀው ቁዘማ ውስጥ እገባለሁ። ሁሌ ከምሽቱ አንድ ሰዓት አካባቢ የያኔውን የግቢያችንን የቆርቆሮ በር ገርበብ አድርጎ ይገባል፡፡ በጨለማው ውስጥ በዛፎቹ ጥላ መኸል ነጭ ጋቢው እንደ ጨረቃ ከሩቅ ይታያል፡፡ ሁልጊዜም በሩን እንዳለፈ ያስላል ኡሁ! ኡሁ! ያቺ ሳል መጥቻለሁ የምትል መጥሪያ መሆኗ ::٥٠ל በእርግጥ አባባ ከአባትነት ፍቅሩ እኩል ቅጣቱም አብሮ የሚታውስ ባሕሪው ነበር: በተለይ ለእኔ! አንዳንዴ ከሌሎች አባቶች ጋር ሳስተያዬው ትንሽ ግራ የሚሆንብኝ ነገር ነበር፤ እንደ ባህልም ይሁን እምነት፣ ብቻ የሚበዛው የአገራችን ወላጅ ሴት ልጆቹ ላይ ቁጥጥሩ ጠበቅ ይላል፡፡ የአባባ ባሕሪ ግን በተቃራኒው ነበር፡፡ ሁለቱ ሴት እህቶቼ ያን ያኽል ቁጥጥር የማይበዛባቼው እንዲያውም ያጠፉትን ቢያጠፉ ከናካቴው የአባባ እጅ ተነስቶባቼው የማያውቅ ቅንጡዎች ነበሩ። እኔ ላይ ግን ቁጥጥሩም ሆነ አጥፍቼ ስገኝ ቅጣቱ የማያፈናፍን ነበር፡፡ ምክሩም ቂጣ የቀላቀለ! ለእህቶቼ አንድ ነገር አላካፍልም ካልኩ ሙሉውን ቀምቶ ይሰጣቼውና የምክር ነጎድጓዱን ያወርድብኛል “ስግብግብና ራስ ወዳድ ሰው አባት አይሆንም:: ይኼን አየር ተመልከት ይላል ወደማይታዬው አየር በእጁ እየቀዘፈ፤ የፈጣሪ አባትነት የቸረን ነው፡፡ ይኼን ውሃ ተመልከት ፀሐዩን፣ መሬቱን፣ ተራራውን ሁሉ የአባትነት ስጦታ ነው። አባትነት ሙሉ ለሙሉ ያለህን መስጠት ካልሆነልህም ማካፈል ነው፡፡ መስጠት ባይሆንልህ ማካፈል ልመድ። ስግብግብ ሰው ቤት አይሠራም፤ ባክኖ ይቀራል፡፡ ስግብግብ ሰው ምቾቱን ይወዳልና ፈሪ ነው፤ ፈሪ እንኳን ቤተሰቡን ራሱን አይታደግም፡፡ ፈሪ ሕይወት የዘረጋችለትን ጥርጊያ መንገድ ትቶ፣ ጢሻ ለጢሻ ሲዳክር እንኳን ከሌላው ከራሱ ሲደበቅ ይኖራል፡፡ ወንድ ሁን ይኼን እዚህ ከእህቶችህ ጀምር!!” ታዲያ ይኼን ይኼን ሸሽት ይመስለኛል ወደ እናቴ መጠጋት አበዛ ነበር፡፡ በእናታች፣ የጓዳ ሥራና ምክር የሚሰላቹት እህቶቼ ደግሞ ወደ አባቴ ያዘነብላሉ፡፡ ለምክሩ
እናቴም አትተናነስ፤ ልዩነቱ የእማማ ምክር ምንግዜም ወጥእንጨት ይቀድመዋል፡፡ ለሀቶቼ ሰው የሆኑት በእማማ ወጥ እንጨት ነው ብል አላጋነንኩም! “የፈለገ ብትማር ብትሰለጥን፤ እግሯ ከጓዳዋ የተነቀለ ሴት ጥላ ቢስ ናት፡፡ ባሎቻችሁ ቢታገሱ ልጆቻችሁ አይምሯችሁም፤ ሙያ ልመዱ'' ትላቸዋለች፡፡ መኻል አዲስ አበባ ተወልደውና አድገው ጠላ መጥመቅ፣ ጠጅ መጣልና እንዝርት ማሾር የሚችሉ እሀቶች የኖሩኝ በእናቴ ምክንያት ነው፡፡ እህቶቼ ታዲያ ከትምህርት ቤት ሲወጡ፣ በዚያው መርካቶ አባቴ ጋ ወደ ሱቅ ሄደው ማታ አብረውት ወደ ቤት ይመለሳሉ፡፡ ወደ መርካቶ ሲሄዱ “አባባን እናግዘው'' =ነበር ሰበባቼው፤ ወይ ማገዝ! ያማራቼውን ሲበሉና ሲጠጡ ውለው ራት እንኳን = እስኪዘጋቼው ጠግበው ነበር የሚመጡት፡፡ አባባ ያቀብጣቼው ነበር፡፡ እኔ እግር ጥሎኝ ሱቅ ከሄድኩ ግን ወገቤ እስኪቆረጥ ጣቃ ስጠቀልልና ስደረድር ነበር ውሎዬ፡፡ ብዙውን ጊዜ እኔ እናቴ ሥር ስርመጠመጥ አመሻለሁ (አባባ ነው መርመጥመጥ የሚለው) አባቴ ካረፈ በኋላ፣ ለእህቶቼ መሸሻ መደበቂያቼው እኔ ሆንኩ፡፡ አባባ በመንፈስም፣ በአካልም አዘጋጅቶኝ ነበርና ጨርሶ ይዣቼው ባልወድቅም እንደ አባባ ሆኜላቼዋለሁ ብዬ ግን አላስብም፡፡ ቢሆንም “ዋርካ በሌለበት እንቧጮ አድባር ይሆናል'' እንደሚባለዉ የቤታችን አድባር የሆንኩት ገና በወጣትነቴ ነበር። የዐሥራ አንደኛ ክፍል ተማሪ ሆኜ፡፡ ያኔ ይኼ ሁሉ ከመሆኑ በፊት፣ አባባ ዘመድ ወዳጆቹ ሁሉ “ይኼ ነገር ትንሽ አልራቀም?'' እያሉት ከአዲስ አበባ ወጣ ብሎ ሰፊ ቦታ ገዛ፡፡ ከኖርንበት ከደመቀው ገዳም ሰፈር ለቅቀን ወደ አዲሱ ሰፈራችን ተሰደድን፡፡ አዲስ በገዛው ቦታ ላይ አቅሙ
👍36❤3🥰1
በፈቀደው መጠን ቤት ሠርቶ፣ እኛ ቤተሰቦቹን መንደላቀቅ ባይባልም ምንም ሳይጎድልብን ለማኖር በቃ፡፡ ዛሬም ድረስ ብዙኃኑ ኢትዮጵያዊ በሕልሙ እንኳን የማያስበው ፈረስ የሚያስጋልብ ግቢና አሁንም ድረስ ዘመናዊ ሊባል የሚችል ቤት ባለቤት ያደረገን ይኼ የአባቴ አስተዋይነትና ለቤተሰቡ የወደፊት ኑሮ የነበረው አርቆ አሳቢነቱ ነበር። ለእኔ አባትነት ትርጉሙ፣ ያለፈ ታሪኩ ሲወሳ በቤተሰቡ ልብ የሚመስገን፣ ዛሬ ላይ አብሮነቱና ፍቅሩ በሥራ የሚገለጽ፣ ስለ ነገ የቤተሰቡን ሕልም አርቆ የሚያይ ማለት
ነው፡፡ ትክክለኛ አባትነት በአንድ አካል ሦስት ዘመን ላይ የሚኖር ማንነት ነው። ትላንታችንን የሚያሻግር፣ ዛሬያችን ላይ እንደ እሳት አጥር ከቦን የሚቆም፣ ነጋችንን ከተሻለ ድልና ተስፋ ጋር የሚያጋባ፤ አባትነት በሰማይ ያለው አምላክ ምድራዊ ምሳሌ መሆን ነው፤ እንደዚያ ነበር አባባ!! አንዳንዴ በጎነት ብቻ ሳይሆን ዕድልም ያስፈልጋል መሰል፤ አባባ በዕድሜው አመሻሽ ላይ፣ በማረፊያው የያዘው ሐብት እጁ ላይ እንደ አረፋ የተበተነበት ምስኪን ሰው ሆኖ ነበር፡፡ መርካቶ የነበረውን የጣቃ ልብስ መሸጫ ሱቅ ከነመጋዘኑ በሚያሳዝን ሁኔታ አብረውት የሚሠሩት፤ ያውም ከየገጠሩ በልጅነታቼው አምጥቶ ሥራ ያለማመዳቼው የራሱ ዘመዶች በተንኮል ወሰዱበት፡፡ ያኔ ገና ልጅ ነበርኩና ዝርዝሩ ባይገባኝም፣ ብቻ የሆነ ገንዘብ ተበድሮ አልመለሰም በሚል ጉዳይ ፍርድ ቤት ሲመላለስና ሱቁ በሐራጅ ተሽጦ መልሰው እነሱ ገዙት ብሎ ሲበሳጭ ትዝ ይለኝ ::חל ያ ሱቅ የጣቃዎቹ ሽታ፣ የጨርቆቹ ልስላሴ፣ በተከመረው ጣቃ ላይ በልጅነታችን እኔና እህቶቼ እየተንከባለልን የምንጫወተው፣ ጣቃ የሚጠቀለልባቼው የወረቀት ቱቦዎችን ሰው ጆሮ ላይ እዬደቀንን እንደ መኪና ጡሩምባ በማጮኽ የምናስደነግጠው..ያ ሁሉ ከአእምሮዬ የማይጠፋ የልጅነት ትዝታ ጥሎብኛል። ከሱቁ መወሰድ በኋላ፣ እስከ ዛሬ የሚታዬኝ የአባባ ምስል፣ ፋይልና ወረቀት ይዞ በብስጭትና ተስፋ በመቁረጥ፣ ቤታችን በረንዳ ላይ ኩርምት ብሎ እንደተቀመጠ :: ያኔ እማማ “ወይ ከዚህ ቦታ ትንሽ ቀንሰን ሸጠን ሱቁን ለምን አናስቀርም?'” ብላው ነበር። “እንዴት የልጆቼን ማረፊያ ሽጥ ትይኛለሸ?'' ብሎ ሲቆጣ አስታውሳለሁ፡፡ የዚያን ቀን ቤታችንንም ነጥቀው ይወስዱበት ይመስል በረንዳ ላይ ቆሞ ሰፊውን ግቢ በስስት ዓይን ሲቃኝና ብቻውን “ክፋት! ክፋት'ኮ ነው ክፋት!'' እያለ ሲያነበንብ ትዝ ይለኛል፡፡ የገዛው ሰፊ ቦታ ላይ፣ ለብቻው የተወሰነ ቦታ አጥሮ የከብት እርባታ ሊጀምር ደፋ ቀና ሲል ነበር። በላወቅሁት ምክንያት አልሆነለትም እንጂ፡፡ ያ ሱቅ ሁሉ ነገሩን ሰበረው። _ ሱቁን ከወሰዱበት በኋላ ሥራው ማዘንና መበሳጨት ሆነ። አንዳንዴ
አራዳ ጊዮርጊስ ይሄድና ሙሉ ቀን እዚያው ውሎ ሲመሻሽ ይመጣል፡፡ ከደብሩ ሁሉ አራዳ ጊዮርጊስን ይወድ ነበር፡፡ _ ከክፍለሐገር መጥቶ አዲስ አበባን እንደረገጠ ያረፈው ጊዮርጊስ ደብሩ ውስጥ እንደነበር ይናገራል፤ ቆይቶ ደግሞ እዚያው ገዳም ሰፈር ከተመ፡፡ ከመላላክ እስከ ሱቅ በደረቴ፣ ከዚያም አልፎ መርካቶ ተሻግሮ ባለ ሱቅ እስከመሆን የደረሰው፣ መነሻውን ከዚሁ ደብር አድርጎ ነበር፡፡ በዚያው ሰሞን ነገሩ ተገጣጥሞ ይሁን፣ አልያም በሌላ ምክንያት ሕመም የማያውቀው አባቴ ድንገት ታሞ ሆስፒታል ገባ፤ ከዚያ በኋላ ጤና አልነበረውም፡፡ የቤቱ የመጀመሪያ ልጅ እንደመሆኔ ቀን ከሌት ሕልሜ እነዚያን ከሃዲ ዘመዶቹን መግደል ነበር። በአዘቦት፣ በዓውደ ዓመት እቤታችን ተንጋግተው እየመጡ “አይ ሙያ!'' እያሉ የሰለቀጡት ዶሮና ክትፎ፤ አባባ ባለፈ ባገደመ ቁጥር በአክብሮት ቁጭ ብድግ ሲሉ ይታዬኛል፤ ለአባቴ በለስላሳ ምላሳቼው ያወርዱለት የነበረው ውዳሴ አሁንም ጆሮዬ ላይ ያቃጭላል፡፡ የምንግዜም ምኞቴ ሱቃችንን ማስመለስ ሳይሆን፣ እነዚያን እፉኝቶች መግደል ነበር። ከንብረቱም በላይ አባቴን በሽታ ላይ በመጣላቼው በልጅ ልቤ በቀል ሳመነዥክ ነው የኖርኩት፡፡ ብዙ አልቆዬም አባቴ አልጋ ላይ በዋለ በዓመቱ አረፈ፡፡ ታዲያ አልጋ ላይ ሆኖ እንኳን ስለ ቤተሰቡ የነገ ሕይወት ሲደክም ደህና እረፍት እንኳን አላረፈም፡፡ የተረፈችውን ብር ለቃቅሞ ግቢ ውስጥ ያለን ቦታ ላይ የሚከራዩ ሰርቪስ ቤቶች ሊያሠራ ወጣ ወረደ፤ ለረዥም ጊዜ መተዳደሪያችን የእነዚያ ቤቶች ኪራይ ነበር፡፡ አሁን ላይ ሳስበው የሚያሳዝነኝ በወጉ እንኳን ተኝቶ እላስታመምነውም፡፡ ከአናፂ ጋር ሲከራከር፣ ከግንበኛ ጋር ሲነታረክ፣ ሕመሙ በቁሙ ጎዳው፡፡ አንድ ቀን “ሰርቪሶቹን' ቀለም ሲያስቀባ ውሎ ለምሳ አረፍ እንዳለ ራሱን ስቶ ወደቀ፤ ደጋግፈው ወደ ቤት አስገቡት፤ ከዚያ በኋላ እንደገና አልተነሳም ከአንድ ወር በኋላ አረፈ። የአንተ ግዴታ ነው ያለኝ ሰው ባይኖርም፣ የመጀመሪያ ልጅ ነኝና የቤቱ ምሰሶ ሲመታ ባልጠነከሩ ክንዶቼ ጣሪያውን ደግፎ መቆም የእኔ ኃላፊነት ነበር፡፡ እናታችን ከቤት ወጥታ የማታውቅ የቤት እመቤት፤ ሁለቱ እህቶቸም በዕድሜ ከእኔ በታች
የነበሩ ታዳጊዎች ነበሩ፡፡ ነገሩ ቀላል አልነበረም፡፡ ገና ከዐሥረኛ ክፍል ወደ ዐሥራ አንደኛ ክፍል እንዳለፍኩ ነበር፣ ከቤታችን በስተቀር ቤሳቤስቲን እጃችን ላይ አልነበረም፡፡ መጀመሪያ ያደረግነው ምንም ያልሠራንበት ለከብት እርባታ ብሎ አባባ ያጠረውን ቦታ ከፍለን መሸጥ ነበር። በወቅቱ ከሽያጩ ያገኜነው ገቢ ቤተሰቡን ከሐሳብ ቢያሳርፈውም፣ ዛሬ ላይ ግን ያንን ቦታ መሸጣችን አባባን የመካድ ያኽል ያንገበግበኛል፡፡ ያውም ዳር የተባለው ሰፈር እንዲህ መኻል ሲሆን የዚያኔ ድርጊታችን መካሪ ማጣት ነበር እላለሁ፡፡እና ምን አማራጭ ነበራችሁ? ብባል ግን አሁን ድረስ መልስ የለኝም፡፡ _ የሸጥነው ቦታ ላይ የተሠሩ ሁለት “ቪላ ' ቤቶች የዚያ አቅመቢስነታችን ሐውልት ይመስሉኛል፤ ሳያቼው ደስ አይለኝም፡፡ እናቴ ታዲያ ሲበዛ አማኝ ናትና “መድኃኒያለም የቀረውን ይባርክልን!” ትላለች፡፡ ሌላ ምን ይባላል?! እንደምንም ኑሮን በጥንቃቄ እየገፋን ሁለት ዓመታት አለፉ፡፡ በበሽተኛ ትራስጌ እንደተሰቀለ ግልኮስ'የምትንጠባጠበው የመሬት ገንዘብ ቀስ በቀስ እየጎደለች ነበር። አባባ ባረፈ በሁለተኛ ዓመቱ ሰው ተመርቆ ሲወጣ የሚሸከመውን የኃላፊነት ቀንበር እኔ ተሸክሜው ወደ ኮሌጅ ገባሁ፡፡ እዚህ ለገሐር ንግድ ሥራ ኮሌጅ። ገንዘብ አወጣጣችን በጥፍር እንደመራመድ ነበር፤ በጥንቃቄ፡፡ በትምህርት ያን ያኽል የተጨበጨበልኝ ባልሆንም መጥፎ ውጤት ግን አልነበረኝም። እንዲያውም አንዳንድ ትምህርቶች ላይ ከጥሩም በላይ ነበርኩ፤ ለምሳሌ ቋንቋ እና ሒሳብ፤ ቢሆንም ሳስበው ለቤተሰቦቼ ችግር ለመድረስ የመመረቂያዬ ጊዜ ርቆ ታዬኝ፡፡ ያም ብቻ ሳይሆን ተመርቄ በደመወዝ ምን ልቀይር እችላለሁ የሚል ሐሳብ ያስጨንቀኝ ነበር፡፡ ገና ሳይደርስ ተስፋ የሚቆረጥበት ተስፋ አለ፡፡ ትምህርት ለእኔ እንደዚያ ነበር፤ ተስፋ የተቆረጠበት ተስፋ፡፡ ይኼ ደግሞ ሌላ የሕይወት አማራጭ ወደማፈላለግ ገፋኝ። ምናልባት አባቴ ትምህርት ለሚባለው ነገር ያሳዬው የነበረው ቼልተኝነት ጎትቶኝ እንደሆነም እንጃ። “ዕውቀት መቼስ ጥሩ ነው፤ ግን ተምሮ የሌሎች ባሪያ መሆን ምኑም አይታዬኝ"
ነው፡፡ ትክክለኛ አባትነት በአንድ አካል ሦስት ዘመን ላይ የሚኖር ማንነት ነው። ትላንታችንን የሚያሻግር፣ ዛሬያችን ላይ እንደ እሳት አጥር ከቦን የሚቆም፣ ነጋችንን ከተሻለ ድልና ተስፋ ጋር የሚያጋባ፤ አባትነት በሰማይ ያለው አምላክ ምድራዊ ምሳሌ መሆን ነው፤ እንደዚያ ነበር አባባ!! አንዳንዴ በጎነት ብቻ ሳይሆን ዕድልም ያስፈልጋል መሰል፤ አባባ በዕድሜው አመሻሽ ላይ፣ በማረፊያው የያዘው ሐብት እጁ ላይ እንደ አረፋ የተበተነበት ምስኪን ሰው ሆኖ ነበር፡፡ መርካቶ የነበረውን የጣቃ ልብስ መሸጫ ሱቅ ከነመጋዘኑ በሚያሳዝን ሁኔታ አብረውት የሚሠሩት፤ ያውም ከየገጠሩ በልጅነታቼው አምጥቶ ሥራ ያለማመዳቼው የራሱ ዘመዶች በተንኮል ወሰዱበት፡፡ ያኔ ገና ልጅ ነበርኩና ዝርዝሩ ባይገባኝም፣ ብቻ የሆነ ገንዘብ ተበድሮ አልመለሰም በሚል ጉዳይ ፍርድ ቤት ሲመላለስና ሱቁ በሐራጅ ተሽጦ መልሰው እነሱ ገዙት ብሎ ሲበሳጭ ትዝ ይለኝ ::חל ያ ሱቅ የጣቃዎቹ ሽታ፣ የጨርቆቹ ልስላሴ፣ በተከመረው ጣቃ ላይ በልጅነታችን እኔና እህቶቼ እየተንከባለልን የምንጫወተው፣ ጣቃ የሚጠቀለልባቼው የወረቀት ቱቦዎችን ሰው ጆሮ ላይ እዬደቀንን እንደ መኪና ጡሩምባ በማጮኽ የምናስደነግጠው..ያ ሁሉ ከአእምሮዬ የማይጠፋ የልጅነት ትዝታ ጥሎብኛል። ከሱቁ መወሰድ በኋላ፣ እስከ ዛሬ የሚታዬኝ የአባባ ምስል፣ ፋይልና ወረቀት ይዞ በብስጭትና ተስፋ በመቁረጥ፣ ቤታችን በረንዳ ላይ ኩርምት ብሎ እንደተቀመጠ :: ያኔ እማማ “ወይ ከዚህ ቦታ ትንሽ ቀንሰን ሸጠን ሱቁን ለምን አናስቀርም?'” ብላው ነበር። “እንዴት የልጆቼን ማረፊያ ሽጥ ትይኛለሸ?'' ብሎ ሲቆጣ አስታውሳለሁ፡፡ የዚያን ቀን ቤታችንንም ነጥቀው ይወስዱበት ይመስል በረንዳ ላይ ቆሞ ሰፊውን ግቢ በስስት ዓይን ሲቃኝና ብቻውን “ክፋት! ክፋት'ኮ ነው ክፋት!'' እያለ ሲያነበንብ ትዝ ይለኛል፡፡ የገዛው ሰፊ ቦታ ላይ፣ ለብቻው የተወሰነ ቦታ አጥሮ የከብት እርባታ ሊጀምር ደፋ ቀና ሲል ነበር። በላወቅሁት ምክንያት አልሆነለትም እንጂ፡፡ ያ ሱቅ ሁሉ ነገሩን ሰበረው። _ ሱቁን ከወሰዱበት በኋላ ሥራው ማዘንና መበሳጨት ሆነ። አንዳንዴ
አራዳ ጊዮርጊስ ይሄድና ሙሉ ቀን እዚያው ውሎ ሲመሻሽ ይመጣል፡፡ ከደብሩ ሁሉ አራዳ ጊዮርጊስን ይወድ ነበር፡፡ _ ከክፍለሐገር መጥቶ አዲስ አበባን እንደረገጠ ያረፈው ጊዮርጊስ ደብሩ ውስጥ እንደነበር ይናገራል፤ ቆይቶ ደግሞ እዚያው ገዳም ሰፈር ከተመ፡፡ ከመላላክ እስከ ሱቅ በደረቴ፣ ከዚያም አልፎ መርካቶ ተሻግሮ ባለ ሱቅ እስከመሆን የደረሰው፣ መነሻውን ከዚሁ ደብር አድርጎ ነበር፡፡ በዚያው ሰሞን ነገሩ ተገጣጥሞ ይሁን፣ አልያም በሌላ ምክንያት ሕመም የማያውቀው አባቴ ድንገት ታሞ ሆስፒታል ገባ፤ ከዚያ በኋላ ጤና አልነበረውም፡፡ የቤቱ የመጀመሪያ ልጅ እንደመሆኔ ቀን ከሌት ሕልሜ እነዚያን ከሃዲ ዘመዶቹን መግደል ነበር። በአዘቦት፣ በዓውደ ዓመት እቤታችን ተንጋግተው እየመጡ “አይ ሙያ!'' እያሉ የሰለቀጡት ዶሮና ክትፎ፤ አባባ ባለፈ ባገደመ ቁጥር በአክብሮት ቁጭ ብድግ ሲሉ ይታዬኛል፤ ለአባቴ በለስላሳ ምላሳቼው ያወርዱለት የነበረው ውዳሴ አሁንም ጆሮዬ ላይ ያቃጭላል፡፡ የምንግዜም ምኞቴ ሱቃችንን ማስመለስ ሳይሆን፣ እነዚያን እፉኝቶች መግደል ነበር። ከንብረቱም በላይ አባቴን በሽታ ላይ በመጣላቼው በልጅ ልቤ በቀል ሳመነዥክ ነው የኖርኩት፡፡ ብዙ አልቆዬም አባቴ አልጋ ላይ በዋለ በዓመቱ አረፈ፡፡ ታዲያ አልጋ ላይ ሆኖ እንኳን ስለ ቤተሰቡ የነገ ሕይወት ሲደክም ደህና እረፍት እንኳን አላረፈም፡፡ የተረፈችውን ብር ለቃቅሞ ግቢ ውስጥ ያለን ቦታ ላይ የሚከራዩ ሰርቪስ ቤቶች ሊያሠራ ወጣ ወረደ፤ ለረዥም ጊዜ መተዳደሪያችን የእነዚያ ቤቶች ኪራይ ነበር፡፡ አሁን ላይ ሳስበው የሚያሳዝነኝ በወጉ እንኳን ተኝቶ እላስታመምነውም፡፡ ከአናፂ ጋር ሲከራከር፣ ከግንበኛ ጋር ሲነታረክ፣ ሕመሙ በቁሙ ጎዳው፡፡ አንድ ቀን “ሰርቪሶቹን' ቀለም ሲያስቀባ ውሎ ለምሳ አረፍ እንዳለ ራሱን ስቶ ወደቀ፤ ደጋግፈው ወደ ቤት አስገቡት፤ ከዚያ በኋላ እንደገና አልተነሳም ከአንድ ወር በኋላ አረፈ። የአንተ ግዴታ ነው ያለኝ ሰው ባይኖርም፣ የመጀመሪያ ልጅ ነኝና የቤቱ ምሰሶ ሲመታ ባልጠነከሩ ክንዶቼ ጣሪያውን ደግፎ መቆም የእኔ ኃላፊነት ነበር፡፡ እናታችን ከቤት ወጥታ የማታውቅ የቤት እመቤት፤ ሁለቱ እህቶቸም በዕድሜ ከእኔ በታች
የነበሩ ታዳጊዎች ነበሩ፡፡ ነገሩ ቀላል አልነበረም፡፡ ገና ከዐሥረኛ ክፍል ወደ ዐሥራ አንደኛ ክፍል እንዳለፍኩ ነበር፣ ከቤታችን በስተቀር ቤሳቤስቲን እጃችን ላይ አልነበረም፡፡ መጀመሪያ ያደረግነው ምንም ያልሠራንበት ለከብት እርባታ ብሎ አባባ ያጠረውን ቦታ ከፍለን መሸጥ ነበር። በወቅቱ ከሽያጩ ያገኜነው ገቢ ቤተሰቡን ከሐሳብ ቢያሳርፈውም፣ ዛሬ ላይ ግን ያንን ቦታ መሸጣችን አባባን የመካድ ያኽል ያንገበግበኛል፡፡ ያውም ዳር የተባለው ሰፈር እንዲህ መኻል ሲሆን የዚያኔ ድርጊታችን መካሪ ማጣት ነበር እላለሁ፡፡እና ምን አማራጭ ነበራችሁ? ብባል ግን አሁን ድረስ መልስ የለኝም፡፡ _ የሸጥነው ቦታ ላይ የተሠሩ ሁለት “ቪላ ' ቤቶች የዚያ አቅመቢስነታችን ሐውልት ይመስሉኛል፤ ሳያቼው ደስ አይለኝም፡፡ እናቴ ታዲያ ሲበዛ አማኝ ናትና “መድኃኒያለም የቀረውን ይባርክልን!” ትላለች፡፡ ሌላ ምን ይባላል?! እንደምንም ኑሮን በጥንቃቄ እየገፋን ሁለት ዓመታት አለፉ፡፡ በበሽተኛ ትራስጌ እንደተሰቀለ ግልኮስ'የምትንጠባጠበው የመሬት ገንዘብ ቀስ በቀስ እየጎደለች ነበር። አባባ ባረፈ በሁለተኛ ዓመቱ ሰው ተመርቆ ሲወጣ የሚሸከመውን የኃላፊነት ቀንበር እኔ ተሸክሜው ወደ ኮሌጅ ገባሁ፡፡ እዚህ ለገሐር ንግድ ሥራ ኮሌጅ። ገንዘብ አወጣጣችን በጥፍር እንደመራመድ ነበር፤ በጥንቃቄ፡፡ በትምህርት ያን ያኽል የተጨበጨበልኝ ባልሆንም መጥፎ ውጤት ግን አልነበረኝም። እንዲያውም አንዳንድ ትምህርቶች ላይ ከጥሩም በላይ ነበርኩ፤ ለምሳሌ ቋንቋ እና ሒሳብ፤ ቢሆንም ሳስበው ለቤተሰቦቼ ችግር ለመድረስ የመመረቂያዬ ጊዜ ርቆ ታዬኝ፡፡ ያም ብቻ ሳይሆን ተመርቄ በደመወዝ ምን ልቀይር እችላለሁ የሚል ሐሳብ ያስጨንቀኝ ነበር፡፡ ገና ሳይደርስ ተስፋ የሚቆረጥበት ተስፋ አለ፡፡ ትምህርት ለእኔ እንደዚያ ነበር፤ ተስፋ የተቆረጠበት ተስፋ፡፡ ይኼ ደግሞ ሌላ የሕይወት አማራጭ ወደማፈላለግ ገፋኝ። ምናልባት አባቴ ትምህርት ለሚባለው ነገር ያሳዬው የነበረው ቼልተኝነት ጎትቶኝ እንደሆነም እንጃ። “ዕውቀት መቼስ ጥሩ ነው፤ ግን ተምሮ የሌሎች ባሪያ መሆን ምኑም አይታዬኝ"
👍31❤5🥰1😢1
ይል ነበር፡፡ ያን ያኽል ትምህርት ላይ ግፉ የሚል አባት አልነበረም፤ ወደ ንግዱ ነበር የሚያደፋፍረን፡፡ “ንግድ ትርፉ ብር ብቻ እንዳይመስላችሁ፤ ነፃነቱ በብር አይተመንም'' ይለን ነበር፡፡ የአባባን ችክ ብሎ ከጧት እስከ ማታ መሥራት ስመለከት ታዲያ ነፃነቱን እጠራጠር ነበር፡፡ የነፃነትን ትርጉም ለመረዳት ትንሽ በባርነት ማለፍ ሳይጠይቅ አይቀርም መሰል... ቆይቶ ነው የአባባ አባባል የገባኝ፡፡ ለትምህርት እንዲህ ለዘብተኛ አባት ቢሆንም ታዲያ ጥሩ ትምህርት ቤት እየከፈለ ነበር ያስተማረን፡፡ በስደት ሕይወቴ ባሕር ከተሻገርኩበት ጀልባ እኩል የእንግሊዝኛ ቋንቋ ችሎታዬ ነፍሴን ታድጓታል። ይኼም የአባባ ስንቅ ነበር፡፡ ነፍሱ በሰላም ትረፍ! እንደዚህ ነኝ- ስለ እሱ ስጀምር አውራ አውራ እያለ የሚገፋኝ መንፈስ አለ፡፡ ታዲያ ቀብሩ ላይ የሚነበብ የሕይወት ታሪኩ ሲጻፍ ጓደኞቹ ምን እንደሚጽፉ ጭንቅ አላቸው። ለምን ጨነቃቼው? እንደ አባባ ዓይነት ሰዎች ታሪካቼው ለአደባባይ አይሆንም። ዘምቶ አልተዋጋም፤ ተወዳድሮ ስልጣን፣ ተምሮ መዓረግ አልደረበም፤ አባባ በቤተሰቡ ልብ ላይ የገዘፈ ዝግባ ነበር፡፡ ብዙኃኑ የቤተሰቡን ተስፋ እንደ ደረጃ ረግጦ ለዓለም ብርሃን ልሁን በሚልበት ዓለም፣ አባባ ለቤተሰቡ ዝቅ ብሎ ደረጃ የሆነ መልካም አባት ነበር፡፡ በሞት ተገርስሶም ጥላው እስከ ዛሬ ቤተሰቡን የከለለ ዝግባ።
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍38❤8
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሁሴን እና ዶ/ር ሶፊያ ተያይዘው ወደቤት ሲገቡ...ቤቱ ለሁለት ባልና ሚስቶች የእርቅ በዓል የተሰናዳ የእራት ግብዣ ሳይሆን መለስተኛ ሠርግ ነበር የሚመስለው..ሁሴን እራሱ በጣም ደነገጠ፡፡ እሱ ይኖራሉ ብሎ ከጠበቀው የሰው ብዛት በእጥፍ ቁጥር ብልጫ ያለው እንግዳ ሰፊውን ሳሎን አጨናንቆታል..የውብዳር ሰሎሞን፣ሁለቱ ልጆቻቸው፣ ኤልያስ፣ታዲዬስ ከነልጆቹ..በተለይ የታዲዬስ እና የአምስቱ ልጆች እዚህ የእራት ግብዣ ላይ መገኘት ማንም ያልጠበቀው ነው፡፡ ለነገሩ እስከ 1ዐ ሰዓት ትንግርትም አታውቅም ነበር፡፡እንዳጋጣሚ ስትደውልለት ከነልጆቹ አዲስ አበባ እንዳለ ነገራት…ጊዜዋ የተጨናነቀ ቢሆንም እንደምንም ሰዓቷን አብቃቅታ ያረፈበት ሆቴል ድረስ ሄዳ ለምና እዚህ ዝግጅት ላይ እንዲሳተፍ አግባባችው.. ኤልያስን ግን የጋበዘችው ፎዚያ ነች፡፡
‹‹እንዴ እናንተ የእራት ግብዣውን ወደ ሰርግነት ቀየራችሁት እንዴ?›› አለ እያንዳንዳቸውን በመጨበጥ ሰላምታ እየሰጠቸው..ዶ/ር ምን እሱን እየተከተለች ተመሳሳዩን ፈፀመች....በወቅቱ ትዕንግርት አልነበረችም ፡፡ ማዕድ ቤት ለዝግጅቱ ከፎዚያ ጋር ተፍ ተፍ እያለች ነው፡፡
‹ ‹እንዴ ታዲ መች መጣህ?››ዶ/ር ነች ጠያቂዋ፡፡
‹‹ዛሬ... ስምንት ሰዓት አካባቢ ነው የገባነው፡፡››
‹‹ለምን ሳትደውልልኝ ታዲያ?›› መምጣቱን ሳታውቅ ያላሰበችው ቦታ ስላገኘችው ቅር ብሏት…፡፡
‹‹ለአምስት ቀን እኮ ነው የመጣነው..አረፍ ካልኩ በኃላ ነገ ተነገወዲያ እደውላለሁ ብዬ ነው…ትንግርትም ድንገት ነው ያገኘችኝ..ደግሞ የአዲስ አበባ ሰዎች እንግዳ እንደሚመጣ ከወር በፊት ቀጠሮ ካላስያዘና ለሚቆይበት ጊዜ በጀት ካልተመደበለት በስተቀር ድንገት ሲሄድባቸው ፊት ይነሳሉ ብለው ሲያሟችሁ ሰምቼ ነው፡፡››
‹‹እንዴ ታዲዬስ እንደዛማ አትለንም.. እንደዛ የሚያደርጉት በቅርብ ሀብታም ለመሆን እቅድ ይዘው ተፍ ተፍ የሚሉት የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ናቸው ፡፡እኛ መቼም ሀብታም የመሆን ዕቅድ የሌለን ዛሬን ብቻ የምንኖረው ጋር ብትደውል ችግር የለውም ነበር...ካለን ያለንን ትበላለህ ከሌለን ይዘህ የመጣህውን እናባላሀለን›››አለው ኤልያስ… ሁሉም ተሳሳቁ፡፡
‹‹እንዴ እናንተ ሚስቴን አስረሳችሁኝ ትንግርትስ?››ጠየቀ ሁሴን፡፡
‹‹ወደማዕድ ቤት አካባቢ ነች መሰለኝ፡፡››የውብዳር መለሰችለት፡፡
‹‹ተጫወቱ ዓይኗን አይቼ ልምጣ..ናፍቃኛለች፡፡ ››ብሎ ከመቀመጫው ተነስቶ ወደ ማዕድቤት ሄደ....::
ፎዚያና ትዕንግርት ተፍ ተፍ ሲሉ ደረሰ‹‹ሀይ የእኔ ፍቅር?›› ብሎ ከንፈሯን ሳማት..፡፡
‹‹ሀይ እህት አለም..የሰላት ሰዓት ደርሶብሻል እኮ አላት፡፡››ፎዚያን፡፡
‹‹ኧረ ባክህ አሁን ስንት ሰዓት ነው..? ልታስታውሰኝ ከፈለግክ ቀደም ብለህ መምጣት ነበረብህ፡፡ >>አለችው ፎዚያ፡፡
‹‹ቆይ ለመሆኑ ይሄው ሁሉ ጉድ ምንድነው..? እንዴት እንዴት አድርጋችሁ እራት ልታበሏቸው ነው?>>
‹‹አይዞህ አታስብ .... የተወሰነውን ሰራን.. የተወሰነውን ደግሞ ከሆቴል አመጣን፡፡››
‹‹የምትገርሙ ናችሁ፡፡››
‹‹ኧረ ሳረሳው...የመጠጥ ሂሳቡን አንተ ነህ የምትዘጋው 18ዐዐ ብር ቆጥሮብሀል፡፡››
‹‹18ዐዐ ብር ሙሉ ብቻዬን?››
‹‹2ዐዐ ውን እኔ አግዝሀለሁ፡፡›› አለችው ፎዚያ፡፡
‹‹እሺ 18ዐዐ ቀረ አንቺስ የእኔ ፍቅር ስንት ታግዢኛለሽ?››
‹‹እራስህን ቻል... የምግብ ጉዳዩን ጠቅላላ በእኔ ነው የተሸፈነው፡፡››አለችው እየሳቀች፡፡
‹‹ይሁን እንግዲህ ከጨከንሽ ... ከአለም ባንክንም ቢሆን የማይመለስ ብድር እጠይቃቸኋለዋ››
‹‹ትችላለህ..አረ እንግዶቹ ጋር ሂድና አጫውታቸው፡፡››
‹‹እሺ ግን የእኔ ፍቅር አንድ እንግዳ ይዤ መጥቼያለሁ››
‹‹እንደዛማ ከሆነ እዳህ ይጨምራል፡››
‹‹እውነቴን ነው፡፡››
‹‹እኮ ታዲያ ምን ችግር አለው ..?ለመሆነ ማነው የማውቀው ሰው ነው?››
‹‹አዎ፡፡››
<ማነው?>>
‹‹ዶ/ር ሶፊያ››
ትንግርት የያዘችውን ጎድጓዳ ሰሀን በቁሟ ለቀቀችው፡፡
‹‹‹ተረጋጊ ፍቅር፡፡››
‹‹እውነትህን ነው ግን?››
‹‹አዎ ፍቅር ከእሷ ጋር ነው እስከአሁን የቆየሁት..ሁሉን ነገር ነግራኛለች፡፡››
‹‹ትንገርህ ታዲያ ... እኔ ምን አገባኝ?››
‹‹አይደለም እኮ ...እሷ ጋርም አንቺ የማታውቂው እውነት አለ..እኔን አሳምናኛለች፡፡››
<< ይሄ እኮ ያንተ እና የእሷ ጉዳይ ሳይሆን የእኔ እና የእሷ ጉዳይ ነው.....ፎዚያ እንዳደረግሽ አድርጊ እኔ መሄዴ ነው፡፡›› ብላ ሽርጧን ማወላለቅ ጀመረች፡፡
‹‹ወዴት ትሄጂያለሽ?››
‹‹ሳሪስ ሄዳለሁ እቤቴ..ብቻዬን መሆን እፈልጋለሁ፡፡››
ፎዚያ ደንግጣ ትለምናት ጀመረ‹‹ትንግርቴ በአላህ ሌሎቹን እንኳን ተያቸው በስንት ጉትጎታ
‹‹‹ተረጋጊ ፍቅር፡፡››
ቤትሽ ለመጀመሪያ ቀን የመጣው የምታከብሪው ታዲዬስ ምን ይሰማዋል…?››
‹‹እሺ ይሄ ወንድምሽ ሴትዬዋን ከዚህ ቤት ያውጣትና ካመጣበት ወስዶ ይጣልልኝ፡፡››
‹‹ኧረ ትንግርት በፍቅራችን››ጉልበቷ ላይ ወደቀ
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሁሴን እና ዶ/ር ሶፊያ ተያይዘው ወደቤት ሲገቡ...ቤቱ ለሁለት ባልና ሚስቶች የእርቅ በዓል የተሰናዳ የእራት ግብዣ ሳይሆን መለስተኛ ሠርግ ነበር የሚመስለው..ሁሴን እራሱ በጣም ደነገጠ፡፡ እሱ ይኖራሉ ብሎ ከጠበቀው የሰው ብዛት በእጥፍ ቁጥር ብልጫ ያለው እንግዳ ሰፊውን ሳሎን አጨናንቆታል..የውብዳር ሰሎሞን፣ሁለቱ ልጆቻቸው፣ ኤልያስ፣ታዲዬስ ከነልጆቹ..በተለይ የታዲዬስ እና የአምስቱ ልጆች እዚህ የእራት ግብዣ ላይ መገኘት ማንም ያልጠበቀው ነው፡፡ ለነገሩ እስከ 1ዐ ሰዓት ትንግርትም አታውቅም ነበር፡፡እንዳጋጣሚ ስትደውልለት ከነልጆቹ አዲስ አበባ እንዳለ ነገራት…ጊዜዋ የተጨናነቀ ቢሆንም እንደምንም ሰዓቷን አብቃቅታ ያረፈበት ሆቴል ድረስ ሄዳ ለምና እዚህ ዝግጅት ላይ እንዲሳተፍ አግባባችው.. ኤልያስን ግን የጋበዘችው ፎዚያ ነች፡፡
‹‹እንዴ እናንተ የእራት ግብዣውን ወደ ሰርግነት ቀየራችሁት እንዴ?›› አለ እያንዳንዳቸውን በመጨበጥ ሰላምታ እየሰጠቸው..ዶ/ር ምን እሱን እየተከተለች ተመሳሳዩን ፈፀመች....በወቅቱ ትዕንግርት አልነበረችም ፡፡ ማዕድ ቤት ለዝግጅቱ ከፎዚያ ጋር ተፍ ተፍ እያለች ነው፡፡
‹ ‹እንዴ ታዲ መች መጣህ?››ዶ/ር ነች ጠያቂዋ፡፡
‹‹ዛሬ... ስምንት ሰዓት አካባቢ ነው የገባነው፡፡››
‹‹ለምን ሳትደውልልኝ ታዲያ?›› መምጣቱን ሳታውቅ ያላሰበችው ቦታ ስላገኘችው ቅር ብሏት…፡፡
‹‹ለአምስት ቀን እኮ ነው የመጣነው..አረፍ ካልኩ በኃላ ነገ ተነገወዲያ እደውላለሁ ብዬ ነው…ትንግርትም ድንገት ነው ያገኘችኝ..ደግሞ የአዲስ አበባ ሰዎች እንግዳ እንደሚመጣ ከወር በፊት ቀጠሮ ካላስያዘና ለሚቆይበት ጊዜ በጀት ካልተመደበለት በስተቀር ድንገት ሲሄድባቸው ፊት ይነሳሉ ብለው ሲያሟችሁ ሰምቼ ነው፡፡››
‹‹እንዴ ታዲዬስ እንደዛማ አትለንም.. እንደዛ የሚያደርጉት በቅርብ ሀብታም ለመሆን እቅድ ይዘው ተፍ ተፍ የሚሉት የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ናቸው ፡፡እኛ መቼም ሀብታም የመሆን ዕቅድ የሌለን ዛሬን ብቻ የምንኖረው ጋር ብትደውል ችግር የለውም ነበር...ካለን ያለንን ትበላለህ ከሌለን ይዘህ የመጣህውን እናባላሀለን›››አለው ኤልያስ… ሁሉም ተሳሳቁ፡፡
‹‹እንዴ እናንተ ሚስቴን አስረሳችሁኝ ትንግርትስ?››ጠየቀ ሁሴን፡፡
‹‹ወደማዕድ ቤት አካባቢ ነች መሰለኝ፡፡››የውብዳር መለሰችለት፡፡
‹‹ተጫወቱ ዓይኗን አይቼ ልምጣ..ናፍቃኛለች፡፡ ››ብሎ ከመቀመጫው ተነስቶ ወደ ማዕድቤት ሄደ....::
ፎዚያና ትዕንግርት ተፍ ተፍ ሲሉ ደረሰ‹‹ሀይ የእኔ ፍቅር?›› ብሎ ከንፈሯን ሳማት..፡፡
‹‹ሀይ እህት አለም..የሰላት ሰዓት ደርሶብሻል እኮ አላት፡፡››ፎዚያን፡፡
‹‹ኧረ ባክህ አሁን ስንት ሰዓት ነው..? ልታስታውሰኝ ከፈለግክ ቀደም ብለህ መምጣት ነበረብህ፡፡ >>አለችው ፎዚያ፡፡
‹‹ቆይ ለመሆኑ ይሄው ሁሉ ጉድ ምንድነው..? እንዴት እንዴት አድርጋችሁ እራት ልታበሏቸው ነው?>>
‹‹አይዞህ አታስብ .... የተወሰነውን ሰራን.. የተወሰነውን ደግሞ ከሆቴል አመጣን፡፡››
‹‹የምትገርሙ ናችሁ፡፡››
‹‹ኧረ ሳረሳው...የመጠጥ ሂሳቡን አንተ ነህ የምትዘጋው 18ዐዐ ብር ቆጥሮብሀል፡፡››
‹‹18ዐዐ ብር ሙሉ ብቻዬን?››
‹‹2ዐዐ ውን እኔ አግዝሀለሁ፡፡›› አለችው ፎዚያ፡፡
‹‹እሺ 18ዐዐ ቀረ አንቺስ የእኔ ፍቅር ስንት ታግዢኛለሽ?››
‹‹እራስህን ቻል... የምግብ ጉዳዩን ጠቅላላ በእኔ ነው የተሸፈነው፡፡››አለችው እየሳቀች፡፡
‹‹ይሁን እንግዲህ ከጨከንሽ ... ከአለም ባንክንም ቢሆን የማይመለስ ብድር እጠይቃቸኋለዋ››
‹‹ትችላለህ..አረ እንግዶቹ ጋር ሂድና አጫውታቸው፡፡››
‹‹እሺ ግን የእኔ ፍቅር አንድ እንግዳ ይዤ መጥቼያለሁ››
‹‹እንደዛማ ከሆነ እዳህ ይጨምራል፡››
‹‹እውነቴን ነው፡፡››
‹‹እኮ ታዲያ ምን ችግር አለው ..?ለመሆነ ማነው የማውቀው ሰው ነው?››
‹‹አዎ፡፡››
<ማነው?>>
‹‹ዶ/ር ሶፊያ››
ትንግርት የያዘችውን ጎድጓዳ ሰሀን በቁሟ ለቀቀችው፡፡
‹‹‹ተረጋጊ ፍቅር፡፡››
‹‹እውነትህን ነው ግን?››
‹‹አዎ ፍቅር ከእሷ ጋር ነው እስከአሁን የቆየሁት..ሁሉን ነገር ነግራኛለች፡፡››
‹‹ትንገርህ ታዲያ ... እኔ ምን አገባኝ?››
‹‹አይደለም እኮ ...እሷ ጋርም አንቺ የማታውቂው እውነት አለ..እኔን አሳምናኛለች፡፡››
<< ይሄ እኮ ያንተ እና የእሷ ጉዳይ ሳይሆን የእኔ እና የእሷ ጉዳይ ነው.....ፎዚያ እንዳደረግሽ አድርጊ እኔ መሄዴ ነው፡፡›› ብላ ሽርጧን ማወላለቅ ጀመረች፡፡
‹‹ወዴት ትሄጂያለሽ?››
‹‹ሳሪስ ሄዳለሁ እቤቴ..ብቻዬን መሆን እፈልጋለሁ፡፡››
ፎዚያ ደንግጣ ትለምናት ጀመረ‹‹ትንግርቴ በአላህ ሌሎቹን እንኳን ተያቸው በስንት ጉትጎታ
‹‹‹ተረጋጊ ፍቅር፡፡››
ቤትሽ ለመጀመሪያ ቀን የመጣው የምታከብሪው ታዲዬስ ምን ይሰማዋል…?››
‹‹እሺ ይሄ ወንድምሽ ሴትዬዋን ከዚህ ቤት ያውጣትና ካመጣበት ወስዶ ይጣልልኝ፡፡››
‹‹ኧረ ትንግርት በፍቅራችን››ጉልበቷ ላይ ወደቀ
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍111❤9🤔5🔥1
# ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
እንግዶቹ ሳሎን ውስጥ እንደከተሙ ቢራ የሚጠጣው ቢራ የተቀረው ለስላሳ እየተጎነጩ እየተጫወቱ ነው፡፡
‹‹ታዲ ለዛ ጉዳይ ነው የመጣሀው?››
‹‹አዎ.. ስትጨቀጭቁኝ ጊዜ ደጋግሜ አሰብኩበት...የእኔ እና የልጆቼ ታሪክ በሌላው ዜጋ ላይ መነሳሳት ፈጥሮ ብዙ ወላጅ አልባና ችግረኛ ህፃናቶችን አጋዥ ሚያስገኝላቸው ከሆነ ለኢ.ቢ.ኤስ ቶክሾው የቴሌቨዠን ፕሮግራም
እኔም ሆንኩ ልጆቼ ቃለ መጠየቁን ብናደርግ አይከፋም ብዬ ነው፡፡በዛ ላይ ያው እነ ሄለንም በሙዚቃው .....እነ ሰላምም በስዕሉ በሞራል እየሰሩ ለመዝለቅ ከህዝብ ጋር በይበልጥ
መተዋወቅ የስራቸውን ውጤት ለህዝብ ማቅረብ ስላለባቸው ለዛ ደግሞ ሚዲያው ወሳኝ መሆኑን
አምኜበት ነው..ስለዛ ነው ሀሳቤን ቀይሬ የተስማማሁት፡፡››
‹‹በእውነት ጥሩ ወስነሀል..ይህ ነገር መስፋፋት አለበት... ባይገርምህ እኔም ፕሮፖዛሌን ጨርሼ እንቅስቃሴም ጀምሬያለሁ፡፡››አለችው ዶ/ር ሶፊያ፡
‹‹ምንድነው እኛም እንሳተፍበት ይሆናል... ገለጽለፅ አድርጉልን እንጂ?››አለ ሰሎሞን፡፡
‹‹እሺ ፕሮፖዛሌ በድህነት ምክንያት የሚባክኑ ሕፃናትን ከኢትዬጵያ ማጥፋት ነው.. ሀሳቡን የወሰድኩት ሙሉ በሙሉ ከታዲዬስ ነው፡፡እሱ ብቻውን አምስት ልጆችን እያሳደገ ..ማሳደግ ሲባል ደግሞ ማንም ኢትዬጵያዊ ልጁን ከሚያሳድገው እጅግ በሚበልጥ እና ለማንም ምሳሌ በሆነ መልኩ ነው፡፡ ሄለን ሀይለኛ ፒያኒስት ነች፣ሀሊማ ጊታሩን ታናገረዋለች..በዛ ላይ ድምጸ መረዋ ነች፣ሚጡ ከአሁኑ አሪፍ ገጣሚ ነች፣ሰላም የሚያማልል ስዕሎች ትስላለች፣ሙሴ የእሱን አትጠይቁኝ..የዬፎ አይነት ጭንቅላት ያለው ድንቅ የልጅ ሳይንቲስት ነው፤ እስቲ ተመልከቱ ከእነዚህ ልጆች መካከል አንድም የባከነ ይታያችኋል....?
ማንም ሰው የተትረፈረፈ ሀብት ኖሮት አምስት ልጆች ቢወልድ ቢያንስ ሁለቱ ወይም ሶስቱ ዝም
ብለው እየቦዘኑ መኖራቸው የሚጠበቅ ነው…
ታዲዬስ ጋር ግን ይሄ አይሰራም …እኔ እንደተረዳሁት ልዩ ፍጡሮችን መሰብሰብ ስለቻለ ሳይሆን ..ማንም ሰው ሲፈጠር አብሮት ወደ እዚህ ምድር ይዞት የመጣው ልዩ ስጦታ
ወይም ከሌላው በተሻለ የሚችለው ነገር አለው
ብሎ ያምናል፡፡ ..የታዲዬስ ልዩ ብቃት ደግሞ
አንድ ህጻን ሲድህ ጀምሮ እየተከታተለ የህይወት
መስመሩን ብዙም ሳይለፍ እንዲያገኝ ማድረግና
ማገዝ መቻሉ ነው፡፡ታዲዬስ እኮ ለልጆቹ ምግብና መጠለያ መስጠቱ ብቻ በጣም
ሚያስወድሰው ሰናይ ተግባር ነው... እሱ ግን ከከርሳቸው መሙላት በላይ ለአዕምሮቸው
መጎልበት ነው አብዝቶ የሚጨነቀው፡፡››..
የውብዳር ለዚህ ወሬም ሆነ ስለታዲዬስ ታሪክ አዲስ ስለሆነች ግራ ተጋባች፤ ታዲዬስና ልጆቹን ካየች ጀምሮ ጥያቄ በውስጧ ተቀብሮ ነበር፡፡፡
ዳ/ር ንግግሯን አራዘመች << እንግዲህ የእኔ ፕሮፕዛል ቀንጨብ አድርጌ ለማብራራ...›› ስትል
ከወደ ጓዲያ ጠንከር ያለ ድምጽ ሲሰማ ንግግሯን አቆመች፡
‹‹ምንድነው ሰዎቹ እራት ጋብዘውን ማእድ ቤት ተከተው ቀሩኮ..ዶ/ር ይቅርታ የፕሮፖዛልሽን ሀሳቡ በጣም መስማት ስለምፈልግ እስክመጣ አቆይልኝ አይቻቸው ልምጣ፡፡›› ብሎ ከመቀመጫው ተነሳና ወደ ማዕድ ቤት ሊያመራ መንገድ ሲጀምር ዶ/ር ሶፊያ‹‹ይቅርታ አቶ ሰሎሞን እኔ ብሄድ ይሻላል›› ብል ተነሳች ፡፡
ታዲዬስ ግራ ገባው‹‹...እሱ ቢሄድ አይሻልም፡፡››
‹‹ግድ የለም ካልደፈረሰ አይጠራም ብሎኝ ነው ሁሴን ይዞኝ የመጣው..ልሂድና በደንብ ይደፍርስ… ከጠራ እመጣለሁ››
‹‹አይ.... አሁንም ተፈነካክታችሁ እራታችንን ሳንበላ በለሊት ሆስፒታል ለሆስፒታል እንዳታንከራተቱን፡፡››
‹‹ከሆነም መቻል ነው››በማለት አሻፈረኝ ብላ እነ ትንግርት ወደሚገኙበት በመሄድ ዘው ብላ ስትገባ ፎዚያ ፈዛ ቆማ ትንግርትን ስትለምናት ነበር የደረሰችው.... ሁሴን ደግሞ ጉልበቷ ላይ ተደፍቶ ‹‹የእኔ ፍቅር እኔ እኮ ምክንያቷን ሰምቼ ስላሳመነችኝ... እኔን ያሳመነኝ ምክንያት ደግሞ አንቺንም ያሳምንሻል ብዬ በእርግጠኝነት ስላመንኩ ነው፤ ተማምኜብሽ ነው ይዤያት የመጣሁት ..የዛሬን››
‹‹ደህና አመሸሽ ትንግርት››...ስድስት ያፈጠጡ ዓይኖች ግንባሯ ላይ ሲተከልባት ሚጥሚጣ በዓይኑ ገብቶ እንደለበለበው ሰው የራሷን ዓይን አርገበገበች ‹‹ይቅርታ ለድፍረቴ... ሁሴን እና ፎዚያ እኛ እንነጋገር አንዴ ወደ ሳሎን ትሄዱልን፡፡››
‹‹ችግር የለም ዶ/ር አንቺ ሳሎን ሁኚ ...>>
<<ኖ ሁሴን እመነኝ እንደፈለገች ታድርገኝ...5 ደቂቃ ላናግራት እና ፤ካልሆነ እኔ ወደቤቴ ሄዳለሁ በእኔ ምክንያት ይሄን የመሰለ ዝግጅት መበላሸት የለበትም፡፡››
‹‹ይሻላል ፍቅር? ››አላት ወደ ትንግርት እያየ በመለማመጥ፡፡
ትንግርትም በግንባሯ ንቅንቅታ እንደሚሻል አረጋገጠችለት..ሁሴንና ፎዚ ግራ በገባው ሁኔታ ማዕድ ቤቱን ለቀው ወጡላቸው፡፡እንደወጡ ዶክተር ሶፊያ ከውስጥ ቀረቀረችው…ሁሴን ዶ/ ር ሶፊን በመጋበዙ የጥፋተኝነት ስሜት እየተሰማው ለሚፈጠረው ችግር ሁሉ ኃላፊነቱን የራሱ እንደሆነ እያሰብ ሳሎን ሄዶ ከእንግዶቹ ጋር ተቀላቀለ ፡፡ ፎዚያ በጭንቀት ኮርደሩ ላይ ወዲህና ወዲያ ትንጎራደድ ጀመር፡፡
‹‹እንዴ ጥለሀቸው መጣህ እንዴ?››ሰሎሞን ነው የጠየቀው፡፡
‹‹አዎ ምርጫ የለኝም ፡፡>>
‹‹አጠገባቸው ፎዚያ አለች አይደል?››
‹‹ኧረ እሷንም አስወጥተው እራሳቸው ላይ ቆልፈዋል፡፡››
ሰሎሞን ብድግ አለ ..መልሶ ቁጭ አለ‹‹አብደሀል እንዴ..?ወይኔ የውብ መክሰስ በልተን እንሂድ ስልሽ እንቢ ብለሽ አሩጠሸ አምጥተሸኝ...በቃ አሁን እኮ ቀጥታ አንድ በደም የተሸፈነ ሰው ይዘን ሆስፒታል መሄዳችን አይቀሬ ነው፡፡››
‹‹ቆይ አልገባኝም... ይሄን ያህል አንዷ ያንዷን አባት ገድላለች እንዴ….?ግራ አጋባሀኝ እኮ!!›› አለችው የውብዳር ፡፡
‹‹ኧረ ከዛም በላይ ናቸው ..ቅድም ዶ/ር ግንባር ላይ ጠባሳ አላየሽም፤ባለፈው ትንግርት በቢራ ጠርሙስ በርግዳት ነው አኮ፡፡ አሁን ደግሞ... ለመሆኑ ማዕድ ቤት ውስጥ ቢላዋ ፊት ለፊት አለ?»
‹‹አይ ብዙም የለ... አንድ አራት ወይም አምስት ብቻ ቢሆን ነው››አለው ሁሴን ጥያቄው አበሳጭቶት፡፡
በዚህ ጊዜ ከታዲዬስ ጎን የተቀመጠው ሙሴ ከመቀመጫው ተነሳና ወደውጭ ሲሄድ ታዲዬስ ተከተለው ፡፡
‹‹ወዴት ነው?››ኤልያስ ነው ጠያቂው፡፡
‹‹ሙሴ ትንሽ በግርግሩ ሳይጨናነቅ አይቀርም አብሬው ውጭ ነኝ... ለማንኛውም አትጨነቁ ከዛ ክፍል በሰላም ተግባብተው ነው የሚወጡት፡፡ >>
‹‹እንደአፍህ ያድርግልን >>አሉት ሁሉም በአንድነት፡፡
ከአስጨናቂ የ15 ደቂቃ ቆይታ በኃላ የማዕድ ቤቱ በራፍ ተከፈተ ...ቀድማ የወጣችው ዶ/ር ሶፊያ ነች ..በተፍለቀለቀ ፊት በሚያበራ ፈገግታ ወደ ሳሎን ገባች፡፡
ፊቷና ሁኔታዎ ግን ለየቅል ነበር... ከላይ
የለበሰችው ሽሮ መልክ ቲሸርት የሰላምን ጅምር የስዕል መሳያ ሸራ መስሏል ፡፡በርግጠኝነት
አንድ ሙሉ ጎድጓዳ ሰሀን ቀይ ወጥ ነው እላይዋ ላይ የተደፋው ፡፡ሁሴን ተንደርድሮ
ከመቀመጫው በመነሳት ስሯ ደረሰና‹‹ ምን ሆንሽ ...?ምን ተፈጠረ? ››እያለ በድንጋጤ ዙሪያወን ሲሽከረከር ትንግርት ከኃላው ደረሰችና‹‹ደህና ነች ባክህ›› ብላ የሶፊያን እጆች
ይዛ ወደ መኝታ ቤት ይዛት ገባች...... እሱም እንደፈዘዘ መሀል ሳሎን ላይ ተገትሮ ቀረ ፡፡
‹‹አቦ ይሄ ድራማ መች ነው የሚያልቀው ..?አኔ እኮ በርሀብ ልሞት ነው››ሰሎሞን ተነጫነጨ፡፡
‹‹ኧረ ዛሬ እንኳን ስለከርስህ ማሰብ አቁም፡፡››አለው ሁሴን በብስጭት፡፡
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
እንግዶቹ ሳሎን ውስጥ እንደከተሙ ቢራ የሚጠጣው ቢራ የተቀረው ለስላሳ እየተጎነጩ እየተጫወቱ ነው፡፡
‹‹ታዲ ለዛ ጉዳይ ነው የመጣሀው?››
‹‹አዎ.. ስትጨቀጭቁኝ ጊዜ ደጋግሜ አሰብኩበት...የእኔ እና የልጆቼ ታሪክ በሌላው ዜጋ ላይ መነሳሳት ፈጥሮ ብዙ ወላጅ አልባና ችግረኛ ህፃናቶችን አጋዥ ሚያስገኝላቸው ከሆነ ለኢ.ቢ.ኤስ ቶክሾው የቴሌቨዠን ፕሮግራም
እኔም ሆንኩ ልጆቼ ቃለ መጠየቁን ብናደርግ አይከፋም ብዬ ነው፡፡በዛ ላይ ያው እነ ሄለንም በሙዚቃው .....እነ ሰላምም በስዕሉ በሞራል እየሰሩ ለመዝለቅ ከህዝብ ጋር በይበልጥ
መተዋወቅ የስራቸውን ውጤት ለህዝብ ማቅረብ ስላለባቸው ለዛ ደግሞ ሚዲያው ወሳኝ መሆኑን
አምኜበት ነው..ስለዛ ነው ሀሳቤን ቀይሬ የተስማማሁት፡፡››
‹‹በእውነት ጥሩ ወስነሀል..ይህ ነገር መስፋፋት አለበት... ባይገርምህ እኔም ፕሮፖዛሌን ጨርሼ እንቅስቃሴም ጀምሬያለሁ፡፡››አለችው ዶ/ር ሶፊያ፡
‹‹ምንድነው እኛም እንሳተፍበት ይሆናል... ገለጽለፅ አድርጉልን እንጂ?››አለ ሰሎሞን፡፡
‹‹እሺ ፕሮፖዛሌ በድህነት ምክንያት የሚባክኑ ሕፃናትን ከኢትዬጵያ ማጥፋት ነው.. ሀሳቡን የወሰድኩት ሙሉ በሙሉ ከታዲዬስ ነው፡፡እሱ ብቻውን አምስት ልጆችን እያሳደገ ..ማሳደግ ሲባል ደግሞ ማንም ኢትዬጵያዊ ልጁን ከሚያሳድገው እጅግ በሚበልጥ እና ለማንም ምሳሌ በሆነ መልኩ ነው፡፡ ሄለን ሀይለኛ ፒያኒስት ነች፣ሀሊማ ጊታሩን ታናገረዋለች..በዛ ላይ ድምጸ መረዋ ነች፣ሚጡ ከአሁኑ አሪፍ ገጣሚ ነች፣ሰላም የሚያማልል ስዕሎች ትስላለች፣ሙሴ የእሱን አትጠይቁኝ..የዬፎ አይነት ጭንቅላት ያለው ድንቅ የልጅ ሳይንቲስት ነው፤ እስቲ ተመልከቱ ከእነዚህ ልጆች መካከል አንድም የባከነ ይታያችኋል....?
ማንም ሰው የተትረፈረፈ ሀብት ኖሮት አምስት ልጆች ቢወልድ ቢያንስ ሁለቱ ወይም ሶስቱ ዝም
ብለው እየቦዘኑ መኖራቸው የሚጠበቅ ነው…
ታዲዬስ ጋር ግን ይሄ አይሰራም …እኔ እንደተረዳሁት ልዩ ፍጡሮችን መሰብሰብ ስለቻለ ሳይሆን ..ማንም ሰው ሲፈጠር አብሮት ወደ እዚህ ምድር ይዞት የመጣው ልዩ ስጦታ
ወይም ከሌላው በተሻለ የሚችለው ነገር አለው
ብሎ ያምናል፡፡ ..የታዲዬስ ልዩ ብቃት ደግሞ
አንድ ህጻን ሲድህ ጀምሮ እየተከታተለ የህይወት
መስመሩን ብዙም ሳይለፍ እንዲያገኝ ማድረግና
ማገዝ መቻሉ ነው፡፡ታዲዬስ እኮ ለልጆቹ ምግብና መጠለያ መስጠቱ ብቻ በጣም
ሚያስወድሰው ሰናይ ተግባር ነው... እሱ ግን ከከርሳቸው መሙላት በላይ ለአዕምሮቸው
መጎልበት ነው አብዝቶ የሚጨነቀው፡፡››..
የውብዳር ለዚህ ወሬም ሆነ ስለታዲዬስ ታሪክ አዲስ ስለሆነች ግራ ተጋባች፤ ታዲዬስና ልጆቹን ካየች ጀምሮ ጥያቄ በውስጧ ተቀብሮ ነበር፡፡፡
ዳ/ር ንግግሯን አራዘመች << እንግዲህ የእኔ ፕሮፕዛል ቀንጨብ አድርጌ ለማብራራ...›› ስትል
ከወደ ጓዲያ ጠንከር ያለ ድምጽ ሲሰማ ንግግሯን አቆመች፡
‹‹ምንድነው ሰዎቹ እራት ጋብዘውን ማእድ ቤት ተከተው ቀሩኮ..ዶ/ር ይቅርታ የፕሮፖዛልሽን ሀሳቡ በጣም መስማት ስለምፈልግ እስክመጣ አቆይልኝ አይቻቸው ልምጣ፡፡›› ብሎ ከመቀመጫው ተነሳና ወደ ማዕድ ቤት ሊያመራ መንገድ ሲጀምር ዶ/ር ሶፊያ‹‹ይቅርታ አቶ ሰሎሞን እኔ ብሄድ ይሻላል›› ብል ተነሳች ፡፡
ታዲዬስ ግራ ገባው‹‹...እሱ ቢሄድ አይሻልም፡፡››
‹‹ግድ የለም ካልደፈረሰ አይጠራም ብሎኝ ነው ሁሴን ይዞኝ የመጣው..ልሂድና በደንብ ይደፍርስ… ከጠራ እመጣለሁ››
‹‹አይ.... አሁንም ተፈነካክታችሁ እራታችንን ሳንበላ በለሊት ሆስፒታል ለሆስፒታል እንዳታንከራተቱን፡፡››
‹‹ከሆነም መቻል ነው››በማለት አሻፈረኝ ብላ እነ ትንግርት ወደሚገኙበት በመሄድ ዘው ብላ ስትገባ ፎዚያ ፈዛ ቆማ ትንግርትን ስትለምናት ነበር የደረሰችው.... ሁሴን ደግሞ ጉልበቷ ላይ ተደፍቶ ‹‹የእኔ ፍቅር እኔ እኮ ምክንያቷን ሰምቼ ስላሳመነችኝ... እኔን ያሳመነኝ ምክንያት ደግሞ አንቺንም ያሳምንሻል ብዬ በእርግጠኝነት ስላመንኩ ነው፤ ተማምኜብሽ ነው ይዤያት የመጣሁት ..የዛሬን››
‹‹ደህና አመሸሽ ትንግርት››...ስድስት ያፈጠጡ ዓይኖች ግንባሯ ላይ ሲተከልባት ሚጥሚጣ በዓይኑ ገብቶ እንደለበለበው ሰው የራሷን ዓይን አርገበገበች ‹‹ይቅርታ ለድፍረቴ... ሁሴን እና ፎዚያ እኛ እንነጋገር አንዴ ወደ ሳሎን ትሄዱልን፡፡››
‹‹ችግር የለም ዶ/ር አንቺ ሳሎን ሁኚ ...>>
<<ኖ ሁሴን እመነኝ እንደፈለገች ታድርገኝ...5 ደቂቃ ላናግራት እና ፤ካልሆነ እኔ ወደቤቴ ሄዳለሁ በእኔ ምክንያት ይሄን የመሰለ ዝግጅት መበላሸት የለበትም፡፡››
‹‹ይሻላል ፍቅር? ››አላት ወደ ትንግርት እያየ በመለማመጥ፡፡
ትንግርትም በግንባሯ ንቅንቅታ እንደሚሻል አረጋገጠችለት..ሁሴንና ፎዚ ግራ በገባው ሁኔታ ማዕድ ቤቱን ለቀው ወጡላቸው፡፡እንደወጡ ዶክተር ሶፊያ ከውስጥ ቀረቀረችው…ሁሴን ዶ/ ር ሶፊን በመጋበዙ የጥፋተኝነት ስሜት እየተሰማው ለሚፈጠረው ችግር ሁሉ ኃላፊነቱን የራሱ እንደሆነ እያሰብ ሳሎን ሄዶ ከእንግዶቹ ጋር ተቀላቀለ ፡፡ ፎዚያ በጭንቀት ኮርደሩ ላይ ወዲህና ወዲያ ትንጎራደድ ጀመር፡፡
‹‹እንዴ ጥለሀቸው መጣህ እንዴ?››ሰሎሞን ነው የጠየቀው፡፡
‹‹አዎ ምርጫ የለኝም ፡፡>>
‹‹አጠገባቸው ፎዚያ አለች አይደል?››
‹‹ኧረ እሷንም አስወጥተው እራሳቸው ላይ ቆልፈዋል፡፡››
ሰሎሞን ብድግ አለ ..መልሶ ቁጭ አለ‹‹አብደሀል እንዴ..?ወይኔ የውብ መክሰስ በልተን እንሂድ ስልሽ እንቢ ብለሽ አሩጠሸ አምጥተሸኝ...በቃ አሁን እኮ ቀጥታ አንድ በደም የተሸፈነ ሰው ይዘን ሆስፒታል መሄዳችን አይቀሬ ነው፡፡››
‹‹ቆይ አልገባኝም... ይሄን ያህል አንዷ ያንዷን አባት ገድላለች እንዴ….?ግራ አጋባሀኝ እኮ!!›› አለችው የውብዳር ፡፡
‹‹ኧረ ከዛም በላይ ናቸው ..ቅድም ዶ/ር ግንባር ላይ ጠባሳ አላየሽም፤ባለፈው ትንግርት በቢራ ጠርሙስ በርግዳት ነው አኮ፡፡ አሁን ደግሞ... ለመሆኑ ማዕድ ቤት ውስጥ ቢላዋ ፊት ለፊት አለ?»
‹‹አይ ብዙም የለ... አንድ አራት ወይም አምስት ብቻ ቢሆን ነው››አለው ሁሴን ጥያቄው አበሳጭቶት፡፡
በዚህ ጊዜ ከታዲዬስ ጎን የተቀመጠው ሙሴ ከመቀመጫው ተነሳና ወደውጭ ሲሄድ ታዲዬስ ተከተለው ፡፡
‹‹ወዴት ነው?››ኤልያስ ነው ጠያቂው፡፡
‹‹ሙሴ ትንሽ በግርግሩ ሳይጨናነቅ አይቀርም አብሬው ውጭ ነኝ... ለማንኛውም አትጨነቁ ከዛ ክፍል በሰላም ተግባብተው ነው የሚወጡት፡፡ >>
‹‹እንደአፍህ ያድርግልን >>አሉት ሁሉም በአንድነት፡፡
ከአስጨናቂ የ15 ደቂቃ ቆይታ በኃላ የማዕድ ቤቱ በራፍ ተከፈተ ...ቀድማ የወጣችው ዶ/ር ሶፊያ ነች ..በተፍለቀለቀ ፊት በሚያበራ ፈገግታ ወደ ሳሎን ገባች፡፡
ፊቷና ሁኔታዎ ግን ለየቅል ነበር... ከላይ
የለበሰችው ሽሮ መልክ ቲሸርት የሰላምን ጅምር የስዕል መሳያ ሸራ መስሏል ፡፡በርግጠኝነት
አንድ ሙሉ ጎድጓዳ ሰሀን ቀይ ወጥ ነው እላይዋ ላይ የተደፋው ፡፡ሁሴን ተንደርድሮ
ከመቀመጫው በመነሳት ስሯ ደረሰና‹‹ ምን ሆንሽ ...?ምን ተፈጠረ? ››እያለ በድንጋጤ ዙሪያወን ሲሽከረከር ትንግርት ከኃላው ደረሰችና‹‹ደህና ነች ባክህ›› ብላ የሶፊያን እጆች
ይዛ ወደ መኝታ ቤት ይዛት ገባች...... እሱም እንደፈዘዘ መሀል ሳሎን ላይ ተገትሮ ቀረ ፡፡
‹‹አቦ ይሄ ድራማ መች ነው የሚያልቀው ..?አኔ እኮ በርሀብ ልሞት ነው››ሰሎሞን ተነጫነጨ፡፡
‹‹ኧረ ዛሬ እንኳን ስለከርስህ ማሰብ አቁም፡፡››አለው ሁሴን በብስጭት፡፡
👍81❤5🥰1👏1😁1
ከአምስት ደቂቃ በኃላ ዶ/ር ሶፊያ ሁሴን በጣም ሚወደውን የትንግርትን ሙሉ ቀይ የእራት ቀሚስ ለብሳ ከትንግርት ጋር ፊት እና ኋላ እየተሳሳቁ በመምጣት ተቀላቀለሏቸው...ከዛ ምን ይጠየቃል እራት ቀረበ ተበላ፣ ሚጠጣው ተጠጣ፡፡
ሁሴን ግን ውስጡ በጥያቄ እንደተወጠረ ነው..‹‹እንዴት በዛች ጥቂት ደቂቃ ውስጥ ሊግባቡ እና ይቅር ሊባባሉ ቻሉ..?እዛ ዝግ ማዕድ ቤት ምንድነው የተፈጠረው?››
በመሀል ትንግርት ተነሳችና << አንድ ማሳሰቢያ አለ..በተለያዩ ጉዳዬች ሰዓቱ ስለበረረ ነገም ያው እሁድ ስለሆነ ማንም ወደ ቤቱ መሄድ አይፈቀድለትም.. ቤት ውስጥ ያለው ፍራሽ ሁሉ ወጥቶ ይደርደርና እያንዳንድሽ እዚሁ ታድሪያለሽ..፡፡››
‹‹ተቃውሞ፡፡›› አለ ሰሎሞን፡፡
‹‹ተቃውሞህ ምንድነው?››
‹‹እኔ ያው አዲስ ሙሽራ ነኝ…፡፡››
አላስጨረሰችውም ‹‹ተቃውሞህ ውድቅ ሆኖል..ባይሆን ቤቱ ከተስማማበት ከሚስት ጎን እንድትተኛ ሁኔታዎች ሊመቻቹልህ ይችላል፡፡››
ሁሉም ተስማማ...በዚህ የትንግርት ፕሮግራም የዶ/ር ሶፊያን እና የፎዚያንን ያህል የተደሰተ የለም፡፡
በመሀል ሶሎሞን ጣልቃ ገባና‹‹እንግዲህ ከታገትን አይቀር ዶ/ር ቅድም የጀመርሽውን ብትቀጥይልን?››
ሁሉም ተስማሙ... ቀጠለች፡፡
‹‹እንዳልኳችሁ በሀገር አቀፍ ደረጃ ተንቀሳቅሶ የሚሰራ አንድ አስር አባላት የያዘ የተለያየ ሞያና ዝንባሌ ያላቸውን ግለሰቦች ያካተተ ኮሚቴ ይቋቋማል፡፡በኮሚቴው አስተባባሪነት የሚሰማራ ግብረሀይል አንድ ለአንድ እና ሶስት ለአንድ
የሚል ፕሮግርም ይዞ ይቀሰቅሳል እያንዳንዱ ጉዲይ እየገባ ያሳምናል፡
‹‹እስቲ አንድ ለአንድ እና ሶስት ለአንድን ያልሽውን አብራሪልን?›› ኤልያስ ነው የጠየቀው፡፡፡
አንድ ለአንድ ማለት..አንድ አቅም ያለው ሰው... አንድ ሜዳ ላይ የተጣለ ህፃን በኃላፊነት ወስዶ ማሳደግ እንዲችል ማሳመን ማበረታታት ማለት ነው፡፡በአጭሩ አንድ ቤተሰብ አንድ ልጅ ከልጆቹ ቀላቅሎ እንዲያሳድግ፤ ሶስት ለአንድ የሚባለው ደግሞ ለብቻ አቅም ማይኖራቸው ግን የተወሰነ ነገር ማድረግ የሚችሉ ሶስት ጓደኛሞች አንድ ላይ ይስማሙና በጋራ አንድ ልጅ ያሳድጋሉ ማለት ነው፡፡
ዋናው ማሳደግ ሲባል ማብላት ፣ማጠጣት እና ቤት ሰጥቶ ማኖር አይደለም፡፡በታዲዬስ ፍልስፍና መሰረት ማሳደግ ይሆናል፡፡ትንሽ ለማብራራራት ልጆቹ ለአሳዲጊዎቻቸው የሚተላለፉት በእኛ በኩል ነው፡፡ቢያንስ ከሆነ ቦታ አንስተን ለሆነ ሰው አሳድግ ብለን የሠጠነውን ልጅ በምን ሁኔታ እያሳደገ እንደሆነ በየሶስት ወሩ ቼክ እናደርጋለን ፡፡ሁኔታው ካላማረን እንነጥቅና ለተሻለ ሰው ወይም ግሩፕ አስተላልፈን እንሰጣለን፡፡››
‹‹ይሄ ግን አይከብድም ?ማለቴ በበጐ ፍቃደኛ ኮሚቴዎች ብቻ የሚሰራ አይመስለኝም..በዛ ላይ የራሱ የሆነ በጀት ይፈልጋል››ሁሴን ነው፡፡
‹‹ትክክል ነህ ..ለምሳሌ እኔ ስራዬን ሙሉ በሙሉ ለቅቄ ይሄንን ብቻ ለመስራት ወስኜያለሁ..ሌላው ኮሚቴ ያልኩህ የበላይ ጠባቂዎች ናቸው እንጂ ስራውን የሚሰሩ ከ3ዐ-5ዐ የሚሆኑ ቆሚ ሰራተኛች ያስፈልጋሉ፡፡.. ፋይናንሱን በተመለከተ ለጊዜው አንድ ሁለት ግብረሰናይ ድርጅቶችን አናግሬ የአንድ አመት የስራ ማስኬጃ እንደሚሸፍኑልኝ ፤ፕሮፕዛሉ ውጤታማ እየሆነ ከሄደ ደግሞ በቀጣይነትም አብረውን እንደሚሰሩ ቃል ገብተውልኛል፡፡››
‹‹ደስ ይላል..እኔም የፌስብክ ፔጅ ላይ ይህ አላማ ብዙዎች ጋር እንዲደርስ ጥረት አደርጋለሁ››አለ ኤልያስ፡፡
‹‹ኮሚቴውን ታዲያ እንዴት ነው መርጠሸ የምታዋቅሪው?››ታዲዬስ ነው ሲያዳምጥ ከቆየ በኃላ የመጀመሪያ ጥያቄ የጠየቀው፡፡
እንደውም አንድ ነገር ብልጭ አለብኝ.. ብዙውን ጊዜ በእኛ ሀገር የኮሚቴ ስራ ከውጤቱ ይልቅ ጭቅጭቁ ነው የሚተርፈው፡፡ይህ የሚፈጠረው ደግሞ በአላማም በአስተሳሰብም የማይጣጣሙ ሰዎች አንድ ላይ ስለሚጠራቀሙ ይመስለኛል፡፡ ታዲያ በእኛ ላይም ተመሳሳይ ችግር እንዳይፈጠር.. ታዲዬስ፣ሁሴን፣ትንግርቴ፣ሰሎሞን፣ፍቃደኛ ከሆነች የውብዳር..እኔ ብንሆን በእኛ ላይ አንድ ሁለት ሰው ብንጨምር በጣም አሪፍ ይመስለኛል፡፡››
‹‹የቤተሰብ ጉባዬ አደረግሽው እኮ!!››ሰሎሞን ነው ተናጋሪው፡፡
‹‹ሀሳብሽን ወድጄዋለሁ >>አላት ታዲዬስ፡፡
የውብዳር <<እኔም በጣም ነው የወደድኩት፡፡ሶል ከፈቀደ እንደውም ሁለት ሴት ልጆች ስላሉን ሌላ ሁለት ወንድ ልጆች ብትሰጡን በኃላፊነት
ከልጆቻችን ጋር እናሳድጋለን፡፡ከኮሚቴው ግን እኔን ዝለሉኝ ፤ባይሆን ከኋላ ሆኜ ስንቅ በማቀበል እረዳለሁ፡፡ ››አለች ሁሉም በሀሳቧ በደስታ ተስማሙ፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ሁሴን ግን ውስጡ በጥያቄ እንደተወጠረ ነው..‹‹እንዴት በዛች ጥቂት ደቂቃ ውስጥ ሊግባቡ እና ይቅር ሊባባሉ ቻሉ..?እዛ ዝግ ማዕድ ቤት ምንድነው የተፈጠረው?››
በመሀል ትንግርት ተነሳችና << አንድ ማሳሰቢያ አለ..በተለያዩ ጉዳዬች ሰዓቱ ስለበረረ ነገም ያው እሁድ ስለሆነ ማንም ወደ ቤቱ መሄድ አይፈቀድለትም.. ቤት ውስጥ ያለው ፍራሽ ሁሉ ወጥቶ ይደርደርና እያንዳንድሽ እዚሁ ታድሪያለሽ..፡፡››
‹‹ተቃውሞ፡፡›› አለ ሰሎሞን፡፡
‹‹ተቃውሞህ ምንድነው?››
‹‹እኔ ያው አዲስ ሙሽራ ነኝ…፡፡››
አላስጨረሰችውም ‹‹ተቃውሞህ ውድቅ ሆኖል..ባይሆን ቤቱ ከተስማማበት ከሚስት ጎን እንድትተኛ ሁኔታዎች ሊመቻቹልህ ይችላል፡፡››
ሁሉም ተስማማ...በዚህ የትንግርት ፕሮግራም የዶ/ር ሶፊያን እና የፎዚያንን ያህል የተደሰተ የለም፡፡
በመሀል ሶሎሞን ጣልቃ ገባና‹‹እንግዲህ ከታገትን አይቀር ዶ/ር ቅድም የጀመርሽውን ብትቀጥይልን?››
ሁሉም ተስማሙ... ቀጠለች፡፡
‹‹እንዳልኳችሁ በሀገር አቀፍ ደረጃ ተንቀሳቅሶ የሚሰራ አንድ አስር አባላት የያዘ የተለያየ ሞያና ዝንባሌ ያላቸውን ግለሰቦች ያካተተ ኮሚቴ ይቋቋማል፡፡በኮሚቴው አስተባባሪነት የሚሰማራ ግብረሀይል አንድ ለአንድ እና ሶስት ለአንድ
የሚል ፕሮግርም ይዞ ይቀሰቅሳል እያንዳንዱ ጉዲይ እየገባ ያሳምናል፡
‹‹እስቲ አንድ ለአንድ እና ሶስት ለአንድን ያልሽውን አብራሪልን?›› ኤልያስ ነው የጠየቀው፡፡፡
አንድ ለአንድ ማለት..አንድ አቅም ያለው ሰው... አንድ ሜዳ ላይ የተጣለ ህፃን በኃላፊነት ወስዶ ማሳደግ እንዲችል ማሳመን ማበረታታት ማለት ነው፡፡በአጭሩ አንድ ቤተሰብ አንድ ልጅ ከልጆቹ ቀላቅሎ እንዲያሳድግ፤ ሶስት ለአንድ የሚባለው ደግሞ ለብቻ አቅም ማይኖራቸው ግን የተወሰነ ነገር ማድረግ የሚችሉ ሶስት ጓደኛሞች አንድ ላይ ይስማሙና በጋራ አንድ ልጅ ያሳድጋሉ ማለት ነው፡፡
ዋናው ማሳደግ ሲባል ማብላት ፣ማጠጣት እና ቤት ሰጥቶ ማኖር አይደለም፡፡በታዲዬስ ፍልስፍና መሰረት ማሳደግ ይሆናል፡፡ትንሽ ለማብራራራት ልጆቹ ለአሳዲጊዎቻቸው የሚተላለፉት በእኛ በኩል ነው፡፡ቢያንስ ከሆነ ቦታ አንስተን ለሆነ ሰው አሳድግ ብለን የሠጠነውን ልጅ በምን ሁኔታ እያሳደገ እንደሆነ በየሶስት ወሩ ቼክ እናደርጋለን ፡፡ሁኔታው ካላማረን እንነጥቅና ለተሻለ ሰው ወይም ግሩፕ አስተላልፈን እንሰጣለን፡፡››
‹‹ይሄ ግን አይከብድም ?ማለቴ በበጐ ፍቃደኛ ኮሚቴዎች ብቻ የሚሰራ አይመስለኝም..በዛ ላይ የራሱ የሆነ በጀት ይፈልጋል››ሁሴን ነው፡፡
‹‹ትክክል ነህ ..ለምሳሌ እኔ ስራዬን ሙሉ በሙሉ ለቅቄ ይሄንን ብቻ ለመስራት ወስኜያለሁ..ሌላው ኮሚቴ ያልኩህ የበላይ ጠባቂዎች ናቸው እንጂ ስራውን የሚሰሩ ከ3ዐ-5ዐ የሚሆኑ ቆሚ ሰራተኛች ያስፈልጋሉ፡፡.. ፋይናንሱን በተመለከተ ለጊዜው አንድ ሁለት ግብረሰናይ ድርጅቶችን አናግሬ የአንድ አመት የስራ ማስኬጃ እንደሚሸፍኑልኝ ፤ፕሮፕዛሉ ውጤታማ እየሆነ ከሄደ ደግሞ በቀጣይነትም አብረውን እንደሚሰሩ ቃል ገብተውልኛል፡፡››
‹‹ደስ ይላል..እኔም የፌስብክ ፔጅ ላይ ይህ አላማ ብዙዎች ጋር እንዲደርስ ጥረት አደርጋለሁ››አለ ኤልያስ፡፡
‹‹ኮሚቴውን ታዲያ እንዴት ነው መርጠሸ የምታዋቅሪው?››ታዲዬስ ነው ሲያዳምጥ ከቆየ በኃላ የመጀመሪያ ጥያቄ የጠየቀው፡፡
እንደውም አንድ ነገር ብልጭ አለብኝ.. ብዙውን ጊዜ በእኛ ሀገር የኮሚቴ ስራ ከውጤቱ ይልቅ ጭቅጭቁ ነው የሚተርፈው፡፡ይህ የሚፈጠረው ደግሞ በአላማም በአስተሳሰብም የማይጣጣሙ ሰዎች አንድ ላይ ስለሚጠራቀሙ ይመስለኛል፡፡ ታዲያ በእኛ ላይም ተመሳሳይ ችግር እንዳይፈጠር.. ታዲዬስ፣ሁሴን፣ትንግርቴ፣ሰሎሞን፣ፍቃደኛ ከሆነች የውብዳር..እኔ ብንሆን በእኛ ላይ አንድ ሁለት ሰው ብንጨምር በጣም አሪፍ ይመስለኛል፡፡››
‹‹የቤተሰብ ጉባዬ አደረግሽው እኮ!!››ሰሎሞን ነው ተናጋሪው፡፡
‹‹ሀሳብሽን ወድጄዋለሁ >>አላት ታዲዬስ፡፡
የውብዳር <<እኔም በጣም ነው የወደድኩት፡፡ሶል ከፈቀደ እንደውም ሁለት ሴት ልጆች ስላሉን ሌላ ሁለት ወንድ ልጆች ብትሰጡን በኃላፊነት
ከልጆቻችን ጋር እናሳድጋለን፡፡ከኮሚቴው ግን እኔን ዝለሉኝ ፤ባይሆን ከኋላ ሆኜ ስንቅ በማቀበል እረዳለሁ፡፡ ››አለች ሁሉም በሀሳቧ በደስታ ተስማሙ፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍70❤7🥰1😁1
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ታዲዬስ የፅዮንን ቀኝ እጇን እንደጨበጠ በቀስታ ደረጃውን ይዟት እየወጣ 1ኛ ፎቅ ላይ ወደተከራየው መኝታ ክፍሉ ወሰዳት….፡፡
‹‹የሚያምር ክፍል ነው >>አለችው ወደ ውስጥ መግባቷን ካረጋገጠች በኃላ::
‹‹የእኔ አይደለም የባለ ሆቴሎቹ ነው፡፡››
‹‹አውቃለሁ....ሁለት አልጋ ያለው ክፍል መከራየትህን ወድጄልሀለሁ.››
‹‹.ተሳስተሸል ....ባለ አንድ አልጋ ነው››አላት እየሳቀባት፡፡
‹‹አታይም ብለህ ትሸውደኛለህ እንዴ?››
‹‹ግን እንዴት ልታውቂ ቻልሽ..?ቅድም ነግሬሻለሁ ማለት ነው?››
‹‹አልነገርከኝም…ግን ክፍሉ በጣም ሰፊ ነው ... በዚህ ስፋት ደግሞ አንድ አልጋ ብቻ አይዘረጋም፡፡››
‹‹ስፋትን በሽታ መለየት ትችያለሽ ማለት ነው?››
‹‹ኖኖ.. በጆሮዬ ነው::››
‹‹አድናቂሽ ነኝ፡፡››
‹‹አመሰግናለሁ››አለችው እየፈገገች፡፡
‹‹እንደቆምሽ እኮ ነሽ ....ቁጭ በይ እንጂ››በዳበሳ ወደ አልጋው ተጠጋችና ጠርዝ ላይ ተቀመጠች፡፡
‹‹የምትፈልጊው ነገር አለ ወይስ እንተኛ?››
‹‹ኧረ ምንም አልፈልግም እንተኛ ....እኩለ ለሊት እኮ ሆኗል....ለሁለተኛ ቀን ካንተ ጋር ለመተኛት በጣም ጓጉቼያለሁ፡፡››
‹‹ተይ እንደባለፈው ዝም ብሎኝ እየተቃጠለ ይተኛል ብለሽ አስበሽ ከሆነ ካሁኑ ላስጠንቅቅሽ፡፡››
‹‹ባክህ አታደርገውም …እንደዛ ሰክረህ ያልተሳሳትክ ዛሬ በሰላሙ? >>
‹‹ስካር እኮ ማሳበቢያ ነች..እኔ ሰው ይሄንን ስህተት የሰራውት ሰክሬ ነው፣ከሰው የተደባደብኩት ሰክሬ ነው፣እንትናን የደፈርኩት ሰክሬ ስለነበር ነው፣ካለ ኮንደም የወጣውለት ሰክሬ ነው..ወዘተ ሲባል አያሳምነኝም፡፡ያ ሰው መጀመሪያውኑ ለእነዛ ነገሮች የተመቻቸ ስነ- ልቦና ያለው ሰው ቢሆን እንጂ በመጠጥ ብቻ ለወንጀል የሚዳረግ ሰው መኖሩን እጠራጠራለሁ.. እርግጥ መጠጥ ሲበዛ ብርታት ይሰጠው ይሆናል እንጂ ለስህተት ማቅለያ በቂ ምክንያት ሆኖ አይታየኝም....የእውነት ሆኖ እንኳን ስካር ለዛን ያህል ተፅዕኖ የሚያጋልጠው ከሆነ.... ያ ሰው መጠጥ በዞረበት መዞር የለበትም የሚል አቋም አለኝ፡፡
‹‹ስለዚህ እኔ በራሴ እተማመናለሁ… ንክችም አላደርግሽ እያልከኝ ነው?››አለችው፡፡
‹‹አልወጣኝም..እኔ ያልኩት ምናልባት የማደርገው ከሆነ ቀድሞውኑም ለማድረግ
ዕቅድና ፍላጎት ስላለኝ እንጂ ስለጠጣሁና
lስላልጠጣሁ አይደለም እያልኩሽ ነው፡፡›› አላትና ከተቀመጠበት ተነስቶ በቁሙ ልብሱን ማወላለቅ
ጀመረ…ጨረሰ፡፡ወደ እሷ ቀረበና ከላይ የለበሰችውን ሻርፕ አንስቶ ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠው፡፡ቀጥሎ የለበሳችውን ቲሸርት
ጠርዙን ይዞ ወደ ላይ ሳበው..በጭንቅላቷ
ተሞሽልቆ ሲወልቅ ሀር መሳይ ሉጫ ፀጉሯን ብትን ብሎ አየሩን ሞላው ..እጇን ይዞ አቆማት፤በዝምታ ቆመችለት፤የለበሰችውን
ሰማያዊ ጅንስ ሱሪ ለማውለቅ መጀመሪያ ቀበቶውን ፈታ፣ቀጥሎ ቁልፉን አላቀቀ፣ዚፑን ቁልቁል አንሸራተተው፣ከዛ ወደታች ጎተተው...ሮዝ ፓንት ላይዋ ላይ ቀረ ..ወደ ላይ ተመለሰና
ጡት ማስያዣዋንም አወለቀላት::
‹‹..አሁን ወደ አልጋው መሄድ እንችላለን?››አላት፡፡
<< በነካ እጅህ ጨርሰው እንጂ?››
‹‹ፓንቱንም..?››
‹‹አዎ ምነው አንተ አላወለቅክም እንዴ? ››ብላ እጇን ወደእሱ ስትዘረጋ ሳታስበው እንደ ብረት የተገተረ ለስላሳ እርቃን ብልቱ አፈፍ አደረገች፡፡
‹‹አንተ ምነው እንዲህ እንደ ሚሳዬል ተቀሰረ..እውነትም ዛሬ ጉዴ ፈልቷል፡፡›› ብላ ወደ
እሱ ልጥፍ አለችበትና ከንፈሯን ወደ ከንፈሩ አስጠግታ ትንፋሿን ለቀቀችበት..ታዲዬስም
ጭምቅ አድርጐ አቀፋትና ከንፈሮቿን ዋጣቸው... ያለማቋረጥ በረረረረረረጅሙ
ከንፈሯን እየመጠጠ እጆቹን ወደታች አወረደና በኃላ በኩል ፓንቷ ውስጥ ሰቅስቆ አስገብቶ
ከወንዝ ወዲህ ማዶ እና ከወንዝ ወዲያ ማዶ በትይዩ መስመር ጉብ ያሉ ተራሮች የሚመስሉትን መቀመጫዋን እስኪያማት
ጨመቃቸው.. የተጎረሰው ከንፈሯ ሳያግዳት አቃተተች... እሷም እጆቿን በጭንቅላቱ
በጀርባው እያሽከረከረች ትዳብሰውና ትታገለው
ጀመር…እንትኑ ግን እየወጋት ነው፤ደግሞ እንዴት
ነው ጥንካሬው….?አቤት መቀመጫዋን ጨመቅ
ለቀቅ መልሶ ደግሞ ጨመቅ ሲያደርግላት የምታሰማው የደስታ መቃተት፤ፓንቷን ወደታች ሳበላት ልታግዘው እግሯን ወደ ላይ ሰቀለችለት ተራ በተራ ከእግሮቿ አሾልኮ አወጣውና እዛው ወለሉ ላይ ጣለው፡፡ እስከአሁን አልጋውን አልያዙም እደቆሙ ነው፡፡ወደራሱ በኃይል ሳባትና ከሰውነቱ ጋር አጣበቃት፤ሁለቱ የሚፈላለጉና የሚሳሳቡ ሸለቆና ጉብታ ሳይዋሀዱ ውጫዊ በሆነ ንክኪ ሲፋተጉ ጉብታው ላይ የበቀለው ችፍግ ያለ ደን ሸለቆ አካባቢ ያለውን ሜዳ ላይ አርፎ በሚያደርገው የፍትጊያ ንክኪ ፅዮንን ልዩ ስሜት ተሰማት… ስሜት ብቻ ሳይሆን ሸለቆውም በደስታ ምንጭ አፍልቆ አካባቢውን በፈሳሽ አረሰረሰው፡፡››
እንደምንም ከንፈሯን ከከንፈሩ አላቀቀችና‹የእኔ ጌታ በጣም ነው የማፈቅርህ ..በቃ አድርገው..
‹‹እርግጠኛ ነሽ?››አላት ይሄን ሁሉ መንገድ ከተጓዙ በኃላ እርግጠኛ ነሽ ብሎ መጠየቁ ለራሱም እየገረመው….፡፡
ከስር ሰቅስቆ ተሸከማትና አልጋው ላይ ዘረራት ..….ተከትሎ እግሮቿ መካከል ገባ...የጠነከረ ጉብታውን ሸለቆዋ ውስጥ ለመጨመር በራፍ አካባቢ ሲያሽከረክረው‹‹የእኔ ጌታ ፈራሁ..ታውቃለህ የመጀመሪያዬ እኮ ነው... ያ..መ..ኝ ይሆን?››ጠየቀችው፡፡
‹‹‹አይዞሽ አያምሽም ቀስ ብዬ…. አስታምሜ ነው፡፡››
‹‹እሺ እንደፈ..ለግክ...ግን የሀያ ስምንት አመት ድንግል ሴት በዚህ ዘመን አጋጥሞህ ያውቃል?››
‹‹እኔ አጋጥሞኝ አያውቅም.. ፡፡››እያለ በድርጊቱ ገፋበት፡፡
…እንደጠረጠረው ግን እየሆነለት አይደለም... በፊት ሲገምት ከንባብም ባገኘው መረጃ መሰረት ዕድሜ ከፍ እያለ ሲሄድ ድንግልና በራሱ ይወገዳል ወይም በጣም የመሳሳቱ ዕድል ሰፊ ነው የሚል ነበር..የፅዮን ግን ድፍን ነው..ቢለው ቢለው ከክርክሩ አልፎ ሊገባለት አልቻለም…፡፡
‹‹የእኔ ጌታ አመመኝ››አለችው ፅዬን ፡፡
‹‹እኔንም እያመመኝ ነው...ሳልላጥ አልቀረሁም... ሲወራ እንደሰማሁት ሊያቅተኝ ነው መሰለኝ፡፡››
‹‹ኧረ አያቅትህም የእኔ ጀግና ...ሰውነቴን ጨምድጄብህ ይሆናል... ይሄው ብላ እግሮቿን እስከ መጨረሻው በረጋግዳለት ዘና ለማለት ሙከራ አደረገች..እሱም በአዲስ መልኩ ወደ ውስጠቷ ለመጥለቅ እየተዘጋጀ ሳለ የመኝታ ቤቱ በራ ተንኳኳ..እንቅስቃሴውን አቋርጦ በገረሜታ አዳመጠ‹‹..በዚህ ለሊት ማነው የሚያንኳኳው?››
መንኳኳቱ ጠንከር እያለ መጣ‹‹ ...የእኔ ጌታ ተነስ ክፈት፡፡››
‹‹በዚህ ሰዓት ማን ነው..?ይቅርታ አጣርቼ ልምጣ፡፡››ብሏት ከጭኗ መካከል ወጣና ኮመዲኖው ላይ ያለውን ፎጣ አንስቶ በማገልደም ወደ በራፉ ሄዶ ከውስጥ የተሰካውን ቁልፍ አሽከርክሮ ከፈተና << ማነው?››ብሎ እይታውን ወደ ውጭ ሲወረውር ርብቃን ተገትራ አያት፡፡
በራፉን ሳያስብ ሙሉ በሙሉ በረገደውና ‹‹እንዴ !!ምን ሆንሽ..?ምን ተፈጠረ?›› ብሎ ወደ ውስጥ አስገባትና በራፉን መልሶ ዘጋው፡፡
‹‹አይዞህ ምንም አልሆንኩም ..መጀመሪያ የከፈትከውን ጭን ዝጋና እናወራለን ››አለችው አይኖቿን የፅዮን እርቃን ገላ ላይ ሰክታ፡፡
ተንደርድሮ ሄደና ከላይ ዕርቃኗን የተዘረጋጋችውን ፅዬንን አልጋ ልብሱን በአንድ በኩል ገለጠና አለበሳት…እሷም ተቃውሞም ሆነ ድጋፍ ሳታሰማ ባለችበት ሁኔታ በዝምታ ያለምንም እንቅስቃሴ እንዳደረጋት ሆነችለት፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ታዲዬስ የፅዮንን ቀኝ እጇን እንደጨበጠ በቀስታ ደረጃውን ይዟት እየወጣ 1ኛ ፎቅ ላይ ወደተከራየው መኝታ ክፍሉ ወሰዳት….፡፡
‹‹የሚያምር ክፍል ነው >>አለችው ወደ ውስጥ መግባቷን ካረጋገጠች በኃላ::
‹‹የእኔ አይደለም የባለ ሆቴሎቹ ነው፡፡››
‹‹አውቃለሁ....ሁለት አልጋ ያለው ክፍል መከራየትህን ወድጄልሀለሁ.››
‹‹.ተሳስተሸል ....ባለ አንድ አልጋ ነው››አላት እየሳቀባት፡፡
‹‹አታይም ብለህ ትሸውደኛለህ እንዴ?››
‹‹ግን እንዴት ልታውቂ ቻልሽ..?ቅድም ነግሬሻለሁ ማለት ነው?››
‹‹አልነገርከኝም…ግን ክፍሉ በጣም ሰፊ ነው ... በዚህ ስፋት ደግሞ አንድ አልጋ ብቻ አይዘረጋም፡፡››
‹‹ስፋትን በሽታ መለየት ትችያለሽ ማለት ነው?››
‹‹ኖኖ.. በጆሮዬ ነው::››
‹‹አድናቂሽ ነኝ፡፡››
‹‹አመሰግናለሁ››አለችው እየፈገገች፡፡
‹‹እንደቆምሽ እኮ ነሽ ....ቁጭ በይ እንጂ››በዳበሳ ወደ አልጋው ተጠጋችና ጠርዝ ላይ ተቀመጠች፡፡
‹‹የምትፈልጊው ነገር አለ ወይስ እንተኛ?››
‹‹ኧረ ምንም አልፈልግም እንተኛ ....እኩለ ለሊት እኮ ሆኗል....ለሁለተኛ ቀን ካንተ ጋር ለመተኛት በጣም ጓጉቼያለሁ፡፡››
‹‹ተይ እንደባለፈው ዝም ብሎኝ እየተቃጠለ ይተኛል ብለሽ አስበሽ ከሆነ ካሁኑ ላስጠንቅቅሽ፡፡››
‹‹ባክህ አታደርገውም …እንደዛ ሰክረህ ያልተሳሳትክ ዛሬ በሰላሙ? >>
‹‹ስካር እኮ ማሳበቢያ ነች..እኔ ሰው ይሄንን ስህተት የሰራውት ሰክሬ ነው፣ከሰው የተደባደብኩት ሰክሬ ነው፣እንትናን የደፈርኩት ሰክሬ ስለነበር ነው፣ካለ ኮንደም የወጣውለት ሰክሬ ነው..ወዘተ ሲባል አያሳምነኝም፡፡ያ ሰው መጀመሪያውኑ ለእነዛ ነገሮች የተመቻቸ ስነ- ልቦና ያለው ሰው ቢሆን እንጂ በመጠጥ ብቻ ለወንጀል የሚዳረግ ሰው መኖሩን እጠራጠራለሁ.. እርግጥ መጠጥ ሲበዛ ብርታት ይሰጠው ይሆናል እንጂ ለስህተት ማቅለያ በቂ ምክንያት ሆኖ አይታየኝም....የእውነት ሆኖ እንኳን ስካር ለዛን ያህል ተፅዕኖ የሚያጋልጠው ከሆነ.... ያ ሰው መጠጥ በዞረበት መዞር የለበትም የሚል አቋም አለኝ፡፡
‹‹ስለዚህ እኔ በራሴ እተማመናለሁ… ንክችም አላደርግሽ እያልከኝ ነው?››አለችው፡፡
‹‹አልወጣኝም..እኔ ያልኩት ምናልባት የማደርገው ከሆነ ቀድሞውኑም ለማድረግ
ዕቅድና ፍላጎት ስላለኝ እንጂ ስለጠጣሁና
lስላልጠጣሁ አይደለም እያልኩሽ ነው፡፡›› አላትና ከተቀመጠበት ተነስቶ በቁሙ ልብሱን ማወላለቅ
ጀመረ…ጨረሰ፡፡ወደ እሷ ቀረበና ከላይ የለበሰችውን ሻርፕ አንስቶ ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠው፡፡ቀጥሎ የለበሳችውን ቲሸርት
ጠርዙን ይዞ ወደ ላይ ሳበው..በጭንቅላቷ
ተሞሽልቆ ሲወልቅ ሀር መሳይ ሉጫ ፀጉሯን ብትን ብሎ አየሩን ሞላው ..እጇን ይዞ አቆማት፤በዝምታ ቆመችለት፤የለበሰችውን
ሰማያዊ ጅንስ ሱሪ ለማውለቅ መጀመሪያ ቀበቶውን ፈታ፣ቀጥሎ ቁልፉን አላቀቀ፣ዚፑን ቁልቁል አንሸራተተው፣ከዛ ወደታች ጎተተው...ሮዝ ፓንት ላይዋ ላይ ቀረ ..ወደ ላይ ተመለሰና
ጡት ማስያዣዋንም አወለቀላት::
‹‹..አሁን ወደ አልጋው መሄድ እንችላለን?››አላት፡፡
<< በነካ እጅህ ጨርሰው እንጂ?››
‹‹ፓንቱንም..?››
‹‹አዎ ምነው አንተ አላወለቅክም እንዴ? ››ብላ እጇን ወደእሱ ስትዘረጋ ሳታስበው እንደ ብረት የተገተረ ለስላሳ እርቃን ብልቱ አፈፍ አደረገች፡፡
‹‹አንተ ምነው እንዲህ እንደ ሚሳዬል ተቀሰረ..እውነትም ዛሬ ጉዴ ፈልቷል፡፡›› ብላ ወደ
እሱ ልጥፍ አለችበትና ከንፈሯን ወደ ከንፈሩ አስጠግታ ትንፋሿን ለቀቀችበት..ታዲዬስም
ጭምቅ አድርጐ አቀፋትና ከንፈሮቿን ዋጣቸው... ያለማቋረጥ በረረረረረረጅሙ
ከንፈሯን እየመጠጠ እጆቹን ወደታች አወረደና በኃላ በኩል ፓንቷ ውስጥ ሰቅስቆ አስገብቶ
ከወንዝ ወዲህ ማዶ እና ከወንዝ ወዲያ ማዶ በትይዩ መስመር ጉብ ያሉ ተራሮች የሚመስሉትን መቀመጫዋን እስኪያማት
ጨመቃቸው.. የተጎረሰው ከንፈሯ ሳያግዳት አቃተተች... እሷም እጆቿን በጭንቅላቱ
በጀርባው እያሽከረከረች ትዳብሰውና ትታገለው
ጀመር…እንትኑ ግን እየወጋት ነው፤ደግሞ እንዴት
ነው ጥንካሬው….?አቤት መቀመጫዋን ጨመቅ
ለቀቅ መልሶ ደግሞ ጨመቅ ሲያደርግላት የምታሰማው የደስታ መቃተት፤ፓንቷን ወደታች ሳበላት ልታግዘው እግሯን ወደ ላይ ሰቀለችለት ተራ በተራ ከእግሮቿ አሾልኮ አወጣውና እዛው ወለሉ ላይ ጣለው፡፡ እስከአሁን አልጋውን አልያዙም እደቆሙ ነው፡፡ወደራሱ በኃይል ሳባትና ከሰውነቱ ጋር አጣበቃት፤ሁለቱ የሚፈላለጉና የሚሳሳቡ ሸለቆና ጉብታ ሳይዋሀዱ ውጫዊ በሆነ ንክኪ ሲፋተጉ ጉብታው ላይ የበቀለው ችፍግ ያለ ደን ሸለቆ አካባቢ ያለውን ሜዳ ላይ አርፎ በሚያደርገው የፍትጊያ ንክኪ ፅዮንን ልዩ ስሜት ተሰማት… ስሜት ብቻ ሳይሆን ሸለቆውም በደስታ ምንጭ አፍልቆ አካባቢውን በፈሳሽ አረሰረሰው፡፡››
እንደምንም ከንፈሯን ከከንፈሩ አላቀቀችና‹የእኔ ጌታ በጣም ነው የማፈቅርህ ..በቃ አድርገው..
‹‹እርግጠኛ ነሽ?››አላት ይሄን ሁሉ መንገድ ከተጓዙ በኃላ እርግጠኛ ነሽ ብሎ መጠየቁ ለራሱም እየገረመው….፡፡
ከስር ሰቅስቆ ተሸከማትና አልጋው ላይ ዘረራት ..….ተከትሎ እግሮቿ መካከል ገባ...የጠነከረ ጉብታውን ሸለቆዋ ውስጥ ለመጨመር በራፍ አካባቢ ሲያሽከረክረው‹‹የእኔ ጌታ ፈራሁ..ታውቃለህ የመጀመሪያዬ እኮ ነው... ያ..መ..ኝ ይሆን?››ጠየቀችው፡፡
‹‹‹አይዞሽ አያምሽም ቀስ ብዬ…. አስታምሜ ነው፡፡››
‹‹እሺ እንደፈ..ለግክ...ግን የሀያ ስምንት አመት ድንግል ሴት በዚህ ዘመን አጋጥሞህ ያውቃል?››
‹‹እኔ አጋጥሞኝ አያውቅም.. ፡፡››እያለ በድርጊቱ ገፋበት፡፡
…እንደጠረጠረው ግን እየሆነለት አይደለም... በፊት ሲገምት ከንባብም ባገኘው መረጃ መሰረት ዕድሜ ከፍ እያለ ሲሄድ ድንግልና በራሱ ይወገዳል ወይም በጣም የመሳሳቱ ዕድል ሰፊ ነው የሚል ነበር..የፅዮን ግን ድፍን ነው..ቢለው ቢለው ከክርክሩ አልፎ ሊገባለት አልቻለም…፡፡
‹‹የእኔ ጌታ አመመኝ››አለችው ፅዬን ፡፡
‹‹እኔንም እያመመኝ ነው...ሳልላጥ አልቀረሁም... ሲወራ እንደሰማሁት ሊያቅተኝ ነው መሰለኝ፡፡››
‹‹ኧረ አያቅትህም የእኔ ጀግና ...ሰውነቴን ጨምድጄብህ ይሆናል... ይሄው ብላ እግሮቿን እስከ መጨረሻው በረጋግዳለት ዘና ለማለት ሙከራ አደረገች..እሱም በአዲስ መልኩ ወደ ውስጠቷ ለመጥለቅ እየተዘጋጀ ሳለ የመኝታ ቤቱ በራ ተንኳኳ..እንቅስቃሴውን አቋርጦ በገረሜታ አዳመጠ‹‹..በዚህ ለሊት ማነው የሚያንኳኳው?››
መንኳኳቱ ጠንከር እያለ መጣ‹‹ ...የእኔ ጌታ ተነስ ክፈት፡፡››
‹‹በዚህ ሰዓት ማን ነው..?ይቅርታ አጣርቼ ልምጣ፡፡››ብሏት ከጭኗ መካከል ወጣና ኮመዲኖው ላይ ያለውን ፎጣ አንስቶ በማገልደም ወደ በራፉ ሄዶ ከውስጥ የተሰካውን ቁልፍ አሽከርክሮ ከፈተና << ማነው?››ብሎ እይታውን ወደ ውጭ ሲወረውር ርብቃን ተገትራ አያት፡፡
በራፉን ሳያስብ ሙሉ በሙሉ በረገደውና ‹‹እንዴ !!ምን ሆንሽ..?ምን ተፈጠረ?›› ብሎ ወደ ውስጥ አስገባትና በራፉን መልሶ ዘጋው፡፡
‹‹አይዞህ ምንም አልሆንኩም ..መጀመሪያ የከፈትከውን ጭን ዝጋና እናወራለን ››አለችው አይኖቿን የፅዮን እርቃን ገላ ላይ ሰክታ፡፡
ተንደርድሮ ሄደና ከላይ ዕርቃኗን የተዘረጋጋችውን ፅዬንን አልጋ ልብሱን በአንድ በኩል ገለጠና አለበሳት…እሷም ተቃውሞም ሆነ ድጋፍ ሳታሰማ ባለችበት ሁኔታ በዝምታ ያለምንም እንቅስቃሴ እንዳደረጋት ሆነችለት፡፡
👍79❤7
ከዛ ታዲዬስ ወንበሩን ወደአልጋው አስጠጋና ርብቃን እንድትቀመጥ አድርጎ እሱ አልጋው ላይ ተቀመጠ፡፡
‹‹እሺ ርብቃ በዚህ ሰአት እንዴት ልትመጪ ቻልሽ?››
‹‹ባክህ ከመጣሁ ቆይቼለሁ ...እራት ስትበሉ ሁሉ ታች ሆቴል ሳያችሁ ነበር....የምጠጣውን መጠጥ እስክጠግብ ነበር ያልመጣሁት... በነገራችን ላይ አዲሷ ፍቅረኛህ ቆንጅዬ ነች፡፡››
‹‹አዎ ፅዮን ትባላለች፡፡››
‹‹አውቃለሁ... ከዚህ በፊት ነግረሀኛል፡፡››
‹‹ቆይ ግን ሰላም ነሽ አይደል?››አላት ሁኔታዋ ስላላማረው፡፡
‹‹አዎ ትንሽ ከመስከሬ በስተቀር በጣም ደህና ነኝ...የመጣሁት ልሰናበትህ ነው፡፡››
‹‹እንዴ !!ወዴት ልትሄጂ ነው የምትሰናበችኝ?››
‹‹እኔማ ወዴትም አልሄድ..አንተ ነህ እንጂ፡፡››
‹እኔ ደግሞ ወዴት ሊሄድ ነው ብለው ነገሩሽ?››
‹‹ወደ እሷ ነዋ ..ልታገባት አይደል?››
‹‹ያ ማለት እኮ ካንቺ ጋር ያለኝ ግንኙነት ሙሉ በሙሉ ይቋረጣል ማለት አይደለም፡፡››
‹‹አይ እኔ ከአሁን ወዲህ ካንተ ጋር መገናኘት አልፈልግም... በዚህ በጥቁር ጨለማና በውድቅት ለሊት የመጨረሻ ስንብት ልሰናበትህ ነው አመጣጤ.....››አለችና ቦርሳዋን ከፍታ ጥምዝ የሚያብረቀርቅ ሀብል አውጥታ….ይሄንን
ሀብል ላንተ በስጦታ መስጠት ካሰብኩ አራት አምስት አመት አልፎኛል ....ግን ከዛሬ ነገ ስል
አልሞላልሽ ብሎኝ እስከዛሬ ሳላደርገው ቆይቼያለሁ..አሁን ግን እንካ በአንገትህ ላጥልቅልህ፡፡›› ብላ አጠለቀችለት... እራሷም
አንገት ላይ ተመሳሳይ የሆነ ሀብል አጠለቀችና ንግግሯን አራዘመች‹‹ እንደውም እግረመንገዱን
የሠርግህ ስጦታ ይሁንልኝ…አደራ ከአንገትህ እንደታወልቀው ….ምክንያቱም ይሄ ላንተ ላለኝ
የማይነጥፍ ፍቅር መታሰቢያ ይሆንልኝ ዘንድ ከልቤ አስቤ ተጨንቄ ያሰራሁልህ የዘላለም
መታሰቢያ ነው፡፡በል ቻው›› ብላ
ከመቀመጫዋ ተነሳች፡፡
‹እንዴ!! ለምን አድረሽ ጥዋት አትሄጂም?››
‹‹ችግር የለም ..ከዚህ በላይማ ይሄንን ወርቅ << የፍቅር ጊዜያችሁን አልሻማባችሁም፡፡››
‹በቃ ልብስ ልልበስና ልሸኝሻ? >>
‹‹በፍፁም አያስፈልግም..ደህና እደር…አንቺም አእህቴ ደህና እደሪ ››ወደ ፅዮን ዛራ ፡፡ፅዬንም ‹‹ደህና እ..ደ...ሪ›› መለሰችላት በተንቀረፈፈ ድምፅ፡፡
‹‹ይቅርታ አንዴ የመጨረሻ ብስመው ቅር ይልሻል?››
‹‹አድርጊው››ፈቀደችላት ፅዮን፡፡
‹‹ከንፈሩን እኮ ነው?››
ተዘርራ ከተኛችበት አልጋ ምንም አይነት እንቅስቃሴ ሳታደርግ <<ገብቶኛል ያንቺው አልነበረ ...አድርጊው፡፡›› አለቻት ወደ ራሷ ሳበችውና የሚገርም አሳሳም ስትስመው እሱም በአጭሩ እንዳታቋርጥበት እየተስገበገበ ይበልጥ ጥብቅ አድርጓት ከሰውነቱ በማጣበቅ ሙጭጭ እንዳለባት ድጋሚ በራፉ ተንኳኳ... ጭጭ አለው ...ድጋሚ ኃይል ጨምሮ ተንኳኳ፡፡
‹ማነው ደግሞ? ››ብሎ በብስጭት ብድግ ሲል የተኛበት ክፍል በንጊት የፀሀይ ብርሀን ድምቅ ብሎ ነበር…..፡።
በብስጭት.‹‹ማነው? >>ደግሞ አለ፡፡
‹‹አኔ ነኝ ፅዳት፡፡››
‹‹እሺ ተነሳሁ››አለ፡፡
ግርም አለው.... መቼስ ይሄ ቅዠት አይደለም ... ህልም ነው...በፅዮን እና በርብቃ መካከል ለሚዋልል ነፍሱ መልስ ፡፡ከአልጋው ወረደና ወደ ሻወር ቤት ሄዶ ሰውነቱን ተለቃለቀ፡፡ልብሱን ለበሰና ከጨረሰ በኃላ ክፍሉን ለቆ እየወጣ ስልኩን ደወለ ...ዶ/ር ሶፊያ ጋር
‹‹ሄሎ ታዲ እንዴት ነህ..?አዲስ አበባ እንዴት ይዛሀለች?››
‹‹ኧረ ተይኝ ይሄ ጭንቅ የተሞላ የትርምስ ሀገራችሁን ነገ ልለቅላችሁ ነው፡፡››
‹‹አትለኝም ... ምነው ተማረርክ እንዴ?››
‹‹እኔ ድሮም እዚህ ስመጣ ከ3 ቀን በላይ ከቆየው እራስ ምታቴ ይነሳል ..ለመሆኑ ልጆቼ እንዴት ናቸው? አስቸገሩሽ እንዴ?››
‹‹ኧረ በፍፁም….።.››
<< ሌሎቹ እንኳን ችግር የለባቸውም .....ሙሴ ካስቸገረሽ ብዬ ነው?››
‹‹አላስቸገረኝም.. አንድ ክፍል እና አንድ ላፕቶፕ ሰጠሁት... ከዛ ድብርቱ ለቀቀው..ልደውልልህ ብዬ እኮ ከእንቅልፍ እንዳልቀሰቅስህ ፈርቼ ነው…ወደቤት ና ...ቁርስ እየተሰናዳ ነው፡፡››
‹‹አይ አልመጣም በቅድሚያ የሆነ ቦታ መድረስ አለብኝ…ስጨርስ ደውልልሻለሁ››
‹‹እሺ ቻው፡፡››
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹እሺ ርብቃ በዚህ ሰአት እንዴት ልትመጪ ቻልሽ?››
‹‹ባክህ ከመጣሁ ቆይቼለሁ ...እራት ስትበሉ ሁሉ ታች ሆቴል ሳያችሁ ነበር....የምጠጣውን መጠጥ እስክጠግብ ነበር ያልመጣሁት... በነገራችን ላይ አዲሷ ፍቅረኛህ ቆንጅዬ ነች፡፡››
‹‹አዎ ፅዮን ትባላለች፡፡››
‹‹አውቃለሁ... ከዚህ በፊት ነግረሀኛል፡፡››
‹‹ቆይ ግን ሰላም ነሽ አይደል?››አላት ሁኔታዋ ስላላማረው፡፡
‹‹አዎ ትንሽ ከመስከሬ በስተቀር በጣም ደህና ነኝ...የመጣሁት ልሰናበትህ ነው፡፡››
‹‹እንዴ !!ወዴት ልትሄጂ ነው የምትሰናበችኝ?››
‹‹እኔማ ወዴትም አልሄድ..አንተ ነህ እንጂ፡፡››
‹እኔ ደግሞ ወዴት ሊሄድ ነው ብለው ነገሩሽ?››
‹‹ወደ እሷ ነዋ ..ልታገባት አይደል?››
‹‹ያ ማለት እኮ ካንቺ ጋር ያለኝ ግንኙነት ሙሉ በሙሉ ይቋረጣል ማለት አይደለም፡፡››
‹‹አይ እኔ ከአሁን ወዲህ ካንተ ጋር መገናኘት አልፈልግም... በዚህ በጥቁር ጨለማና በውድቅት ለሊት የመጨረሻ ስንብት ልሰናበትህ ነው አመጣጤ.....››አለችና ቦርሳዋን ከፍታ ጥምዝ የሚያብረቀርቅ ሀብል አውጥታ….ይሄንን
ሀብል ላንተ በስጦታ መስጠት ካሰብኩ አራት አምስት አመት አልፎኛል ....ግን ከዛሬ ነገ ስል
አልሞላልሽ ብሎኝ እስከዛሬ ሳላደርገው ቆይቼያለሁ..አሁን ግን እንካ በአንገትህ ላጥልቅልህ፡፡›› ብላ አጠለቀችለት... እራሷም
አንገት ላይ ተመሳሳይ የሆነ ሀብል አጠለቀችና ንግግሯን አራዘመች‹‹ እንደውም እግረመንገዱን
የሠርግህ ስጦታ ይሁንልኝ…አደራ ከአንገትህ እንደታወልቀው ….ምክንያቱም ይሄ ላንተ ላለኝ
የማይነጥፍ ፍቅር መታሰቢያ ይሆንልኝ ዘንድ ከልቤ አስቤ ተጨንቄ ያሰራሁልህ የዘላለም
መታሰቢያ ነው፡፡በል ቻው›› ብላ
ከመቀመጫዋ ተነሳች፡፡
‹እንዴ!! ለምን አድረሽ ጥዋት አትሄጂም?››
‹‹ችግር የለም ..ከዚህ በላይማ ይሄንን ወርቅ << የፍቅር ጊዜያችሁን አልሻማባችሁም፡፡››
‹በቃ ልብስ ልልበስና ልሸኝሻ? >>
‹‹በፍፁም አያስፈልግም..ደህና እደር…አንቺም አእህቴ ደህና እደሪ ››ወደ ፅዮን ዛራ ፡፡ፅዬንም ‹‹ደህና እ..ደ...ሪ›› መለሰችላት በተንቀረፈፈ ድምፅ፡፡
‹‹ይቅርታ አንዴ የመጨረሻ ብስመው ቅር ይልሻል?››
‹‹አድርጊው››ፈቀደችላት ፅዮን፡፡
‹‹ከንፈሩን እኮ ነው?››
ተዘርራ ከተኛችበት አልጋ ምንም አይነት እንቅስቃሴ ሳታደርግ <<ገብቶኛል ያንቺው አልነበረ ...አድርጊው፡፡›› አለቻት ወደ ራሷ ሳበችውና የሚገርም አሳሳም ስትስመው እሱም በአጭሩ እንዳታቋርጥበት እየተስገበገበ ይበልጥ ጥብቅ አድርጓት ከሰውነቱ በማጣበቅ ሙጭጭ እንዳለባት ድጋሚ በራፉ ተንኳኳ... ጭጭ አለው ...ድጋሚ ኃይል ጨምሮ ተንኳኳ፡፡
‹ማነው ደግሞ? ››ብሎ በብስጭት ብድግ ሲል የተኛበት ክፍል በንጊት የፀሀይ ብርሀን ድምቅ ብሎ ነበር…..፡።
በብስጭት.‹‹ማነው? >>ደግሞ አለ፡፡
‹‹አኔ ነኝ ፅዳት፡፡››
‹‹እሺ ተነሳሁ››አለ፡፡
ግርም አለው.... መቼስ ይሄ ቅዠት አይደለም ... ህልም ነው...በፅዮን እና በርብቃ መካከል ለሚዋልል ነፍሱ መልስ ፡፡ከአልጋው ወረደና ወደ ሻወር ቤት ሄዶ ሰውነቱን ተለቃለቀ፡፡ልብሱን ለበሰና ከጨረሰ በኃላ ክፍሉን ለቆ እየወጣ ስልኩን ደወለ ...ዶ/ር ሶፊያ ጋር
‹‹ሄሎ ታዲ እንዴት ነህ..?አዲስ አበባ እንዴት ይዛሀለች?››
‹‹ኧረ ተይኝ ይሄ ጭንቅ የተሞላ የትርምስ ሀገራችሁን ነገ ልለቅላችሁ ነው፡፡››
‹‹አትለኝም ... ምነው ተማረርክ እንዴ?››
‹‹እኔ ድሮም እዚህ ስመጣ ከ3 ቀን በላይ ከቆየው እራስ ምታቴ ይነሳል ..ለመሆኑ ልጆቼ እንዴት ናቸው? አስቸገሩሽ እንዴ?››
‹‹ኧረ በፍፁም….።.››
<< ሌሎቹ እንኳን ችግር የለባቸውም .....ሙሴ ካስቸገረሽ ብዬ ነው?››
‹‹አላስቸገረኝም.. አንድ ክፍል እና አንድ ላፕቶፕ ሰጠሁት... ከዛ ድብርቱ ለቀቀው..ልደውልልህ ብዬ እኮ ከእንቅልፍ እንዳልቀሰቅስህ ፈርቼ ነው…ወደቤት ና ...ቁርስ እየተሰናዳ ነው፡፡››
‹‹አይ አልመጣም በቅድሚያ የሆነ ቦታ መድረስ አለብኝ…ስጨርስ ደውልልሻለሁ››
‹‹እሺ ቻው፡፡››
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍61🥰8👏3❤1😁1
💥💞#አልተዘዋወረችም💥💞
✍ አሌክስ አብርሃም
ክፍል ሃያ ሁለት
ፎቶ ኮፒ!
ቀጥሎ ምንድን ነው የሚሆነው? መሬታችንን እየሸረፍን ሸጠን አጨብጭበን ከመቅረታችን በፊት ምን ላድርግ? ነበር የዬቀኑ ሐሳቤ፡፡ ንግድ አሰብኩ፣ ግን እርግጠኛ ባልሆንኩበት ነገር ያቺን የመሬት ብር ደፍሬ መንካት አስፈራኝ፡፡ ከቤት ኪራይ የምናገኜው ገቢ ያን ያኽል የሚያወላዳ አልነበረም።እንዲያውም ከትምህርት ቤት ክፍያና ከታክሲ የሚያልፍም አልነበረም፡፡ ምናልባት አጋንኜው ይሆናል ግን ወደ ችግር እየተንደረደርን እንደነበር ነው በወቅቱ ይታዬኝ የነበረው። እማማን ላማክራት ስሞክር “አትጨነቅ መድኃኒዓለም ያውቃል'' ከማለት ያለፈ ምንም ነገር
ከአፏ አይወጣም ነበር፡፡ የእሷን ያኽል አማኝ ስላልሆንኩ ይሁን ወይም የአባቴ ሱቅ በግፍ ሲወሰድ መድኃኒዓለም ዝም ስላለ፣ ብቻ አባባሏ የባሰ ያስጨንቀኝ ነበር እንጂ ተስፋ አልሰጠኝም፡፡ እንዲሁ በጭንቀት ሌላ ሁለት ዓመታት ነጎዱ፡፡ ንግድ ሥራ ኮሌጅ በዋናው በር በኩል መንገዱን ተሻግሮ ሁለት ወጣት ወንድማማቾች የከፈቷት ፎቶ ኮፒ ቤት ነበረች፡፡ የኮሌጁ ተማሪ “ሃንድአውት" ኮፒ የሚያደርግባት፡፡ እውነቱን ለመናገር ወጣትና መልከመልካሞቹ ወንድማማቾችም ተጨዋችነታቼው ጋር ተዳምሮ ብዙውን ተማሪ የሚስብ አንዳች ነገር ነበራቸው፡፡ ከሁለት ዓመታት በላይ ደንበኞች ስለነበርን እንግባባለን፤ እንዲያውም ቅርርባችን የጓደኝነት ቅርጽ ይዞ ነበር፡፡ ለመድኃኒዓለም ዝክር ጠርቻቼው እቤታችን ከመጡ በኋላ ደግሞ እማማ የምትጠምቀው ጠላ ጋር በፍቅር ወድቀው ነበር፡፡ እሷም በተጠመቀ ቁጥር “ለነዚያ ልጆች ውሰድላቼው' ትላለች፡፡ በአምስት ሊትር ጀሪካን እወስድና ክላስ ስጨርስ እዚያች ቤት ተቀምጠን ጠላችንን እያንቃረርን የሞቀ የወጣትነት ወሪያችንን እናደራ ነበር፡፡ አንዳንዴ ተማሪ ሲበዛ የፎቶ ኮፒ ሥራቼውን አግዛቼው ስለነበር ቤተኛ ነበርኩ፡፡ የሆነ ቀን የሦስተኛ ዓመት ትምህርት እንደጀመርኩ አካባቢ ታናሽዬው ድንገት ከዚያች ሱቅ ጠፋ፤ የት ሄደ አልኩት? ታላቁን፤ ፊቱ ላይ ሐዘን እንዳጠላበት “የለም ባክህ” አለኝ፡፡ በሆነ ነገር ተጣልተው ይሆናል ብዬ ችላ አልኩት፡፡ ታናሸዬው ሞገደኛ ነገር ነበር፤ ይሁንና በተከታታይ ለሳምንት አካባቢ ጠፋ፡፡ ይኼ ሲገርመኝ ታላቅዬው እንድታግዘኝ ብሎ እዚያች ፎቶ ኮፒ ሱቅ ውስጥ አንዲት ልጅ ቀጠረ፤ የዚያን ጊዜ ግን ጠበቅ አድርጌ ጠየቅሁት “አሮን የት ሄደ?'' አሮን ነበር ስሙ። ልክ የተሳሳተ ነገር የጠየኩ ይመስል ኮስተር ብሎ “ና ቡና እንጠጣ” አለና እያጣደፈ ይዞኝ ወጥቶ ቴሌ ባር ወሰደኝ፡፡ ግራ ቀኝ ተገላምጦ ሰው አለመኖሩን ካረጋገጠ በኋላ ድምፁን ቀንሶ “ከአገር ወጣ” አለኝ፡፡ "ήλης Φ?" “አዎ! እንግሊዝ'' አለና እንደገና ዙሪያውን ቃኜት አደረገ፤ ምን ግራ ቀኝ አገላመጠው ብዬ መጀመሪያ ገርሞኝ ነበር፡፡ በኋላ ቀስ በቀስ አኪያሄዱን ሲነግረኝ ነገሩ ሕገወጥ
እንደሆነ ገባኝ፡፡ ይሁንና ልክ እንደመገለጥ የሆነ አዲስ ተስፋ አጫረብኝ። ለካ መሄድም አለ የሚል፣ ለካስ ዓለም ሰፊ ናት፣ ከኩሪያችን መውጣትም ይቻላል የሚል... እዚህ እጅ በእጅ ከመፋለም ራቅ ብሎ በዶላር ሚሳኤል ድሀነትን በጅምላ ማደባዬት ይቻላል የሚል ተስፋ። ከዚያን ቀን ጀምሮ ከአጀማመሩ እስከመዳረሻው ወሪያችን ይኼው ስደት ሆነ፡፡ አልፎ አልፎ ስለቤተሰቦቻችንም ጉዳይ አወራን። በተለይ እኔ በጥያቄ መቆሚያ መቀመጫ ስላሳጣሁት እስኪሰላች ወሬውን ከረምንበት። እኔም ፈጽሞ በአእምሮዬ የሌለ ነገር እንደ መንፈስ ገብቶብኝ፣ ቆሜም ተኝቼም ሐሳቤ ወደውጭ መሄድ ሆነ። ከብዙ ብዙ ወሬና ማጣራት በኋላ ይኼው ልጅ አንዲት መንግሥት ቢሮ ውስጥ የምትሠራ፣ ዕድሜዋ አምሳውን የተሻገረ ዘናጭ ሴት ጋር አስተዋወቀኝ (ማወቅ እንኳን አላውቃትም አገናኜኝ ማለቱ ይቀላል) በሷ በኩል ነበር፣ ከአዲስ አበባ እስከ እውሮፓ፣ ከዚያም አሜሪካ ድረስ በተዘረጋ ሕገወጥ ሰው አዘዋዋሪዎች ጉዞው የሚፈጸመው። ሴትዮዋ የመጣችው በወቅቱ ዘመናዊ በነበረ ቀይ 'ቶዮታ ላንድ ክሩዘር' መኪና ሲሆን፤መኪናውን የሚነዳው ወጣት ልጅ አንድም ነገር የማይናገር ግኡዝ ነገር ነበር፤ ልጁ ምንም የተለዬ እንቅስቃሴም ንግግርም ስላልነበረው መኪናው በራሱ የሚሄድ ነበር የሚመስለው። ከዋቢሸበሌ ሆቴል በር ላይ አሳፍረውን ወደ ፒያሳ እየተጓዝን፣ እዚያው መኪናው ላይ ስለሁኔታው በዝርዝር አስረዳችኝ። አነጋገሯ አጠር አጠር ያለና ግልጽ ነበር። ዝርዝሩ ሁለት አማራጮች ነበሩት ፈጠን ባለ ንግግር እንዲህ ስትል አብራራችልኝ "ጉዞው ከመነሻው እስከ መድረሻው ሕገወጥ ነው፤ ለጓደኛም ይሁን ለቤተሰብ ዝርዝር ጉዳዮችን ባትናገር ጥሩ ነው፤ በመንገድ ላይ ተይዞ መመለስም ሊኖር ይችላል፡፡ የተያዝከው በእኛ ስሕተት ከሆነ ገንዘብሀን ሙሉውን እንመልሳለን፤ ለመጓጓዣም ሆነ ለምግብ የምታወጣውን እንከፍላለን፤ ያ ብቻ ሳይሆን እንደገና አመቻችተን ጉዞሀን እንድትቀጥል እናደርጋለን፡፡ እስከ አሁን አንድም ሰው ተይዞ የተመለሰብን የለም። እንዲሁ እንድታውቀው ነው፤ ስሕተቱ የእንተ ከሆነ ግን
ገንዘብ በንመልስም ማስተካከል የሚቻል ስሕተት ከሆነ እንደገና ለመርዳት እንሞክራለን፤ ያም ሆኖ ግን ግዴታ አይኖርብንም!” የአንተ ስሕተት ማለት፣ ሰዓት አለማክበር፣ በቀጠሮው ቦታ አለመገኘት፣ እንድታርፍበት ከሚነገርሀ ቦታ ውጭ ወጥቶ በፖሊስ መያዝ፣ ሌሎች ሰዎች ጋር መጠላት፣ ክፍያን በአግባቡ አለመክፈል፣ በተለይ ክፍያና ሰዓት፣ አለችና “በተረፈ እምነትህን እኛ ላይ ጣለው። የቤተሰቦችህን አድራሽ ትነግረናለህ የደረስክበትን በየጊዜው እናሳውቃቼዋለን...ጉዞው ምን ያኽል ጊዜ እንደሚወስድ በትክክል ማወቅ አይቻልም። መንገድ ላይ በየአገራቱ እንደሚኖረው ሁኔታ ይወሰናል፡፡ ዋናው ነገር የትኛውም አገር ምንም ይፈጠር ከጎንህ ነን'' ካለች በኋላ “ታዲያ አሜሪካ ስትገባ እንዳትረሳኝ...ሽቶ እወዳለሁ እንድትልክልኝ" ብላ ፈገግ አለች፡፡ ይኼ የመጨረሻ ንግግሯ አሜሪካ እንደተነሳሁ የምደርስባት ቅርብ፣ ሀዋሳ፣ ቢሾፍቱ ነገር እንድትመስለኝ አድርጎኝ ነበር በወቅቱ፡፡ መልሰው ዋቢሸበሌ በር ላይ አውርደውን እንደገና ወደ ፒያሳ አቅጣጫ ተፈተለኩ። ያቺን ሴት ስሟን እንኳን አላውቀዉም፤ ሴትዮዋ ነበር የምንላት። ከዚያ የመኪና ውስጥ ማብራሪያ በኋላ ስደት መረጥኩ፡፡ ልቤ ቀድሞ ተነስቶ ነበርና ውሳኔዬ የዚያን ቀን ውጤት ብቻ ነው ማለት አልችልም። የወጣትነት ችኩል ስሜትም ይሁን፣ አልያም ተስፋ ያደረግሁት ነገር፣ ብቻ እነዚሀን ወደ ውጭ አገር እንወስድሃለን ያሉ ሰዎች አምኛቼው ነበር፡፡አሜሪካ ደግሞ የተስፋዬ ምድር ነበረች። ይኽ ዉሳኔ ለእኔ ቀላል አልነበረም፤ በተለይ እናቴንና ሁለት እህቶቼን ትቼ መሄድ ሙዳ ሥጋ ከሰውነቴ ላይ የመቦጨቅ ያኽል ነበር ሕመሙ። ከሸጥነው መሬት ላይ የተወሰነ ብር አንስቼ በድፍረት እግሬን ሳነሳ፣ የዩኒቨርስቲ ትምህርቴን ላጠናቅቅ አንድ ዓመት ብቻ ቀርቶኝ ነበር፤ ቢያንስ ጨርሰውና ሒድ እያሉኝ ጣጥዬው መንገዴን ጀመርኩ፡፡ የእናቴ የመጨረሻ ቃል ዕንባ በሚያደናቅፈው ድምፅ “መድኃኒያለም ከፊትህ ይቅደም!'' የሚል ነበር፡፡ ያኔ በቼልታ አሜን ብዬ ርምጃዬን አፈጠንኩ። ከዚያ በኋላ ግን ባለፍኩበት መንገድ ሁሉ ምርቃቷ ትዝ ሲለኝ፣ በሙሉ
ልቤ፣ ከነፍሴ በወጣ ስሜት አሜን፤ ያላልኩበት ጊዜ የለም፡፡ መቼስ ምርቃት እንደ ምግብና ቁሳቁስ መጠቀሚያ ጊዜው አያልፍ! ስደትን እንዲሀ ከፎቶ ኮፒ ቤት ኮፒ አደረግኋት።
እኔን! እየተባልን አድገን...
✍ አሌክስ አብርሃም
ክፍል ሃያ ሁለት
ፎቶ ኮፒ!
ቀጥሎ ምንድን ነው የሚሆነው? መሬታችንን እየሸረፍን ሸጠን አጨብጭበን ከመቅረታችን በፊት ምን ላድርግ? ነበር የዬቀኑ ሐሳቤ፡፡ ንግድ አሰብኩ፣ ግን እርግጠኛ ባልሆንኩበት ነገር ያቺን የመሬት ብር ደፍሬ መንካት አስፈራኝ፡፡ ከቤት ኪራይ የምናገኜው ገቢ ያን ያኽል የሚያወላዳ አልነበረም።እንዲያውም ከትምህርት ቤት ክፍያና ከታክሲ የሚያልፍም አልነበረም፡፡ ምናልባት አጋንኜው ይሆናል ግን ወደ ችግር እየተንደረደርን እንደነበር ነው በወቅቱ ይታዬኝ የነበረው። እማማን ላማክራት ስሞክር “አትጨነቅ መድኃኒዓለም ያውቃል'' ከማለት ያለፈ ምንም ነገር
ከአፏ አይወጣም ነበር፡፡ የእሷን ያኽል አማኝ ስላልሆንኩ ይሁን ወይም የአባቴ ሱቅ በግፍ ሲወሰድ መድኃኒዓለም ዝም ስላለ፣ ብቻ አባባሏ የባሰ ያስጨንቀኝ ነበር እንጂ ተስፋ አልሰጠኝም፡፡ እንዲሁ በጭንቀት ሌላ ሁለት ዓመታት ነጎዱ፡፡ ንግድ ሥራ ኮሌጅ በዋናው በር በኩል መንገዱን ተሻግሮ ሁለት ወጣት ወንድማማቾች የከፈቷት ፎቶ ኮፒ ቤት ነበረች፡፡ የኮሌጁ ተማሪ “ሃንድአውት" ኮፒ የሚያደርግባት፡፡ እውነቱን ለመናገር ወጣትና መልከመልካሞቹ ወንድማማቾችም ተጨዋችነታቼው ጋር ተዳምሮ ብዙውን ተማሪ የሚስብ አንዳች ነገር ነበራቸው፡፡ ከሁለት ዓመታት በላይ ደንበኞች ስለነበርን እንግባባለን፤ እንዲያውም ቅርርባችን የጓደኝነት ቅርጽ ይዞ ነበር፡፡ ለመድኃኒዓለም ዝክር ጠርቻቼው እቤታችን ከመጡ በኋላ ደግሞ እማማ የምትጠምቀው ጠላ ጋር በፍቅር ወድቀው ነበር፡፡ እሷም በተጠመቀ ቁጥር “ለነዚያ ልጆች ውሰድላቼው' ትላለች፡፡ በአምስት ሊትር ጀሪካን እወስድና ክላስ ስጨርስ እዚያች ቤት ተቀምጠን ጠላችንን እያንቃረርን የሞቀ የወጣትነት ወሪያችንን እናደራ ነበር፡፡ አንዳንዴ ተማሪ ሲበዛ የፎቶ ኮፒ ሥራቼውን አግዛቼው ስለነበር ቤተኛ ነበርኩ፡፡ የሆነ ቀን የሦስተኛ ዓመት ትምህርት እንደጀመርኩ አካባቢ ታናሽዬው ድንገት ከዚያች ሱቅ ጠፋ፤ የት ሄደ አልኩት? ታላቁን፤ ፊቱ ላይ ሐዘን እንዳጠላበት “የለም ባክህ” አለኝ፡፡ በሆነ ነገር ተጣልተው ይሆናል ብዬ ችላ አልኩት፡፡ ታናሸዬው ሞገደኛ ነገር ነበር፤ ይሁንና በተከታታይ ለሳምንት አካባቢ ጠፋ፡፡ ይኼ ሲገርመኝ ታላቅዬው እንድታግዘኝ ብሎ እዚያች ፎቶ ኮፒ ሱቅ ውስጥ አንዲት ልጅ ቀጠረ፤ የዚያን ጊዜ ግን ጠበቅ አድርጌ ጠየቅሁት “አሮን የት ሄደ?'' አሮን ነበር ስሙ። ልክ የተሳሳተ ነገር የጠየኩ ይመስል ኮስተር ብሎ “ና ቡና እንጠጣ” አለና እያጣደፈ ይዞኝ ወጥቶ ቴሌ ባር ወሰደኝ፡፡ ግራ ቀኝ ተገላምጦ ሰው አለመኖሩን ካረጋገጠ በኋላ ድምፁን ቀንሶ “ከአገር ወጣ” አለኝ፡፡ "ήλης Φ?" “አዎ! እንግሊዝ'' አለና እንደገና ዙሪያውን ቃኜት አደረገ፤ ምን ግራ ቀኝ አገላመጠው ብዬ መጀመሪያ ገርሞኝ ነበር፡፡ በኋላ ቀስ በቀስ አኪያሄዱን ሲነግረኝ ነገሩ ሕገወጥ
እንደሆነ ገባኝ፡፡ ይሁንና ልክ እንደመገለጥ የሆነ አዲስ ተስፋ አጫረብኝ። ለካ መሄድም አለ የሚል፣ ለካስ ዓለም ሰፊ ናት፣ ከኩሪያችን መውጣትም ይቻላል የሚል... እዚህ እጅ በእጅ ከመፋለም ራቅ ብሎ በዶላር ሚሳኤል ድሀነትን በጅምላ ማደባዬት ይቻላል የሚል ተስፋ። ከዚያን ቀን ጀምሮ ከአጀማመሩ እስከመዳረሻው ወሪያችን ይኼው ስደት ሆነ፡፡ አልፎ አልፎ ስለቤተሰቦቻችንም ጉዳይ አወራን። በተለይ እኔ በጥያቄ መቆሚያ መቀመጫ ስላሳጣሁት እስኪሰላች ወሬውን ከረምንበት። እኔም ፈጽሞ በአእምሮዬ የሌለ ነገር እንደ መንፈስ ገብቶብኝ፣ ቆሜም ተኝቼም ሐሳቤ ወደውጭ መሄድ ሆነ። ከብዙ ብዙ ወሬና ማጣራት በኋላ ይኼው ልጅ አንዲት መንግሥት ቢሮ ውስጥ የምትሠራ፣ ዕድሜዋ አምሳውን የተሻገረ ዘናጭ ሴት ጋር አስተዋወቀኝ (ማወቅ እንኳን አላውቃትም አገናኜኝ ማለቱ ይቀላል) በሷ በኩል ነበር፣ ከአዲስ አበባ እስከ እውሮፓ፣ ከዚያም አሜሪካ ድረስ በተዘረጋ ሕገወጥ ሰው አዘዋዋሪዎች ጉዞው የሚፈጸመው። ሴትዮዋ የመጣችው በወቅቱ ዘመናዊ በነበረ ቀይ 'ቶዮታ ላንድ ክሩዘር' መኪና ሲሆን፤መኪናውን የሚነዳው ወጣት ልጅ አንድም ነገር የማይናገር ግኡዝ ነገር ነበር፤ ልጁ ምንም የተለዬ እንቅስቃሴም ንግግርም ስላልነበረው መኪናው በራሱ የሚሄድ ነበር የሚመስለው። ከዋቢሸበሌ ሆቴል በር ላይ አሳፍረውን ወደ ፒያሳ እየተጓዝን፣ እዚያው መኪናው ላይ ስለሁኔታው በዝርዝር አስረዳችኝ። አነጋገሯ አጠር አጠር ያለና ግልጽ ነበር። ዝርዝሩ ሁለት አማራጮች ነበሩት ፈጠን ባለ ንግግር እንዲህ ስትል አብራራችልኝ "ጉዞው ከመነሻው እስከ መድረሻው ሕገወጥ ነው፤ ለጓደኛም ይሁን ለቤተሰብ ዝርዝር ጉዳዮችን ባትናገር ጥሩ ነው፤ በመንገድ ላይ ተይዞ መመለስም ሊኖር ይችላል፡፡ የተያዝከው በእኛ ስሕተት ከሆነ ገንዘብሀን ሙሉውን እንመልሳለን፤ ለመጓጓዣም ሆነ ለምግብ የምታወጣውን እንከፍላለን፤ ያ ብቻ ሳይሆን እንደገና አመቻችተን ጉዞሀን እንድትቀጥል እናደርጋለን፡፡ እስከ አሁን አንድም ሰው ተይዞ የተመለሰብን የለም። እንዲሁ እንድታውቀው ነው፤ ስሕተቱ የእንተ ከሆነ ግን
ገንዘብ በንመልስም ማስተካከል የሚቻል ስሕተት ከሆነ እንደገና ለመርዳት እንሞክራለን፤ ያም ሆኖ ግን ግዴታ አይኖርብንም!” የአንተ ስሕተት ማለት፣ ሰዓት አለማክበር፣ በቀጠሮው ቦታ አለመገኘት፣ እንድታርፍበት ከሚነገርሀ ቦታ ውጭ ወጥቶ በፖሊስ መያዝ፣ ሌሎች ሰዎች ጋር መጠላት፣ ክፍያን በአግባቡ አለመክፈል፣ በተለይ ክፍያና ሰዓት፣ አለችና “በተረፈ እምነትህን እኛ ላይ ጣለው። የቤተሰቦችህን አድራሽ ትነግረናለህ የደረስክበትን በየጊዜው እናሳውቃቼዋለን...ጉዞው ምን ያኽል ጊዜ እንደሚወስድ በትክክል ማወቅ አይቻልም። መንገድ ላይ በየአገራቱ እንደሚኖረው ሁኔታ ይወሰናል፡፡ ዋናው ነገር የትኛውም አገር ምንም ይፈጠር ከጎንህ ነን'' ካለች በኋላ “ታዲያ አሜሪካ ስትገባ እንዳትረሳኝ...ሽቶ እወዳለሁ እንድትልክልኝ" ብላ ፈገግ አለች፡፡ ይኼ የመጨረሻ ንግግሯ አሜሪካ እንደተነሳሁ የምደርስባት ቅርብ፣ ሀዋሳ፣ ቢሾፍቱ ነገር እንድትመስለኝ አድርጎኝ ነበር በወቅቱ፡፡ መልሰው ዋቢሸበሌ በር ላይ አውርደውን እንደገና ወደ ፒያሳ አቅጣጫ ተፈተለኩ። ያቺን ሴት ስሟን እንኳን አላውቀዉም፤ ሴትዮዋ ነበር የምንላት። ከዚያ የመኪና ውስጥ ማብራሪያ በኋላ ስደት መረጥኩ፡፡ ልቤ ቀድሞ ተነስቶ ነበርና ውሳኔዬ የዚያን ቀን ውጤት ብቻ ነው ማለት አልችልም። የወጣትነት ችኩል ስሜትም ይሁን፣ አልያም ተስፋ ያደረግሁት ነገር፣ ብቻ እነዚሀን ወደ ውጭ አገር እንወስድሃለን ያሉ ሰዎች አምኛቼው ነበር፡፡አሜሪካ ደግሞ የተስፋዬ ምድር ነበረች። ይኽ ዉሳኔ ለእኔ ቀላል አልነበረም፤ በተለይ እናቴንና ሁለት እህቶቼን ትቼ መሄድ ሙዳ ሥጋ ከሰውነቴ ላይ የመቦጨቅ ያኽል ነበር ሕመሙ። ከሸጥነው መሬት ላይ የተወሰነ ብር አንስቼ በድፍረት እግሬን ሳነሳ፣ የዩኒቨርስቲ ትምህርቴን ላጠናቅቅ አንድ ዓመት ብቻ ቀርቶኝ ነበር፤ ቢያንስ ጨርሰውና ሒድ እያሉኝ ጣጥዬው መንገዴን ጀመርኩ፡፡ የእናቴ የመጨረሻ ቃል ዕንባ በሚያደናቅፈው ድምፅ “መድኃኒያለም ከፊትህ ይቅደም!'' የሚል ነበር፡፡ ያኔ በቼልታ አሜን ብዬ ርምጃዬን አፈጠንኩ። ከዚያ በኋላ ግን ባለፍኩበት መንገድ ሁሉ ምርቃቷ ትዝ ሲለኝ፣ በሙሉ
ልቤ፣ ከነፍሴ በወጣ ስሜት አሜን፤ ያላልኩበት ጊዜ የለም፡፡ መቼስ ምርቃት እንደ ምግብና ቁሳቁስ መጠቀሚያ ጊዜው አያልፍ! ስደትን እንዲሀ ከፎቶ ኮፒ ቤት ኮፒ አደረግኋት።
እኔን! እየተባልን አድገን...
👍41❤5
ተስፋ፣ አሜሪካ የምትባለዋን አገር እንደ ጧት ፀሐይ አድማስ ጫፍ ላይ አስውበና እንጠልጥሎ አሳዬኝ። ፍዳዬን በልቼ ያየሁት አድማስ ላይ ስደርስ ግን ሌላ አድማስ ይጠብቀኛል፡፡ የአሜሪካን ምድር ለመርገጥ ዓመታት ይፈጅብኛል ብዬ በጭራሸ አላሰብኩም ነበር፡፡ ብዙዎች እንዲያውም ዕድለኛ ነህ ቶሎ ተሳካልህ ይሉኛል። የመጀመሪያ ጉዞዬ ወደ አውሮፓ ነበር፤ ከዚያ ነው የአሜሪካ ስፖንሰሮቹን ላገኝ የተዋዋልኩት፡፡ በአፍሪካና አውሮፓ መካከል የተዘረጋች ስንዝር ውሃ ለመሻገር በየሰዓቱ የዓለማችን አሰቃቂ ተጋድሎ እንደሚካሄድ ለማወቅ ያኔ ገና ነበርኩ፡፡ በእነዚያ የስደት ጊዜያት አንድ ነገር ተማርኩ፤ የሰው ልጅ እጅግ ሲበዛ ምስኪን ፍጡር ነው፡፡ ከቸገረው የማያደርገው ነገር፣ የማይፈጽመው ግፍም፣ገድልም የለም፡፡ ይሀች ዓለም የቸገረው መልዓክ አስጠጊኝ ብሎ ቢወርድ ክንፉን ነጭታ ክፉ ፍጡር ከማድረግ አትመለስም፡፡ ስንት ደጎች እንደ አስፈሪ የተረት ተረት ጭራቅ ሲቀያዬሩ አዬሁ።እንዲህም ብዬ እንዳልማረር ደግሞ፣ስንቶቹ በሩቅ የገፋናቼው፣ ስንቀርባቼው እንደ ላባ ትራስ በለሰለሰ ልብ ቀና አድርገው አሳረፉን!? ብዙ ነው በመንገዴ ያዬሁት፤ ዝርዝሩን ባወራዉ እንደገና ከመሰደድ እኩል ያደክመኛል፡፡ መርሳትን የሰጠን አምላክ ይመስገን፡፡ ሲቆይ ብዙውን ጥቃቅን ነገር ረስቼዋለሁ። እንደ አፍንጫናዓይን አካላችን ሆነው ከሚቀሩ የማይረሱ አንዳንድ ገጠመኞች በስተቀር። አምስት አገራት በሕገወጥ መንገድ ማቆራረጥን የሚጠይቅ የዓመታት ጉዞ፣ ምን ያኽል አሰልች እንደሚሆን የቀመሰ ብቻ ያውቀዋል፡፡ የሆነ ጊዜ ከዬት እንደመጣሁ፣ ወዴትም እንደምሄድ፣ የጠፋብኝ እንዲሁ በነፋስ የምንሳፈፍ ባሉን የሆንኩ እስኪመስለኝ ባዶ እሆናለሁ፡፡ ሌላ ጊዜ ድንገተኛ ተስፋ ያጥለቀልቀኛል፤ አንዳንዴ ቤተሰቦቼን ከነመፈጠራቼው ረሳለሁ፤ አንዳንዴ እንኳን ከቤተሰቦቻችን፣ ከራሳችን
የምንጠፋበት፣ ባክነን የምንቀርበት ጊዜ አለ፡፡ በእያንዳንዱ አገር _ገብተን በወጣን ቁጥር፣ እየጣልን የምንሄደው ክብር፣ ማንነት፣ በራስ መተማመን ብዙ ነው:: ተሳክቶልን አውሮፖ ስንደርስ ሁላችንም እንደ ወንዝ ድንጋይ በብዙ መከራ የተጠረብን ጠንካራና ሙልጭልጭ እንሆናለን። እንደገና የሰለጠነው ዓለም በጨካኝ የስልጣኔ መሮ በሚፈልገው ቅርጽ እየወቀረ ወጣ ገባ እስኪያደርገን ድረስ። ያም ሆኖ ስደት እያልቅም፤ አካላችን ያሰብንበት ምድር ሲደርስ፣ ልባችን ወደ አገሩ የመልስ ስደት “ሀ” ብሎ ይጀምራል። በዚህ ጉዞዬ ጥቃቅኑን ነገር ሁሉ ብረሳም፣ የአፍ ወለምታ በሚመስል ቅን ስሕተት የከፈልኩት ዋጋ ግን ሁልጊዜ ስደት በተባለ ቁጥር ይታወሰኛል። ሕገወጥ ስደት አንድ ሕግ አለው “ወደ ኋላ አለመዞር!” ከዞርን የጨው አምድ ባንሆን እንኳን፣ የጨው ባሕር ውስጥ የዓሣ ራት ሆኖ የመቅረት፣ አልያም የበረሐ ሲሳይ መሆን ይከተላል። ከብረት የጠነከረው ሕገወጡ የስደት ሕግ፣ በሰብዓዊነትም ይሁን በማንኛውም ምክንያት ከተጣሰ፣ ፍርዱ ሞት ነው፡፡ አንዳንዴ በሰላሙ አገር ይቅርታ ተባብለን የምንተላለፍበት ቀላል ነገር፣ ስደት ላይ የነፍስ ዋጋ የሚጠይቅ ዕዳ ነው። ይኽን ሁሉም ስደተኛ ያውቀዋል። ግን አንዳንዴ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ሕጉን ይጥሳል። ያንን ሕግ የአፍ ወለምታ በሚመስል እንድ ቅጽበት፣ ያውም ባለቀ ሰዓት ከጣሱት መካከል አንዱ እኔው ነበርኩ! እና ሞትኩ? አዎ! የእናቴ መድኃኒዓለም ትንሳኤውን አጋርቶኝ ካልሆነ በስተቀር ሞቼ ነበር። ሞቼ በአንድ ጊዜ ሲኦልም ገነትም የኖርኩ ይመስለኛል። ያንን ሁሉ አገር በመከራ አልፈን ሞሮኮ እንደደረስን ነው ነገሩ የተፈጠረው። በሞሮኮና ስፔን መኻል ወፍ እያሳልፍም የሚባልለት የድንበር አጥር ተገድግዷል። የት ጀምሮ የት እንደሚያልቅ አይታወቅም፡፡ ከማይታይ አድማስ ጀምሮ እንደ ዘንዶ እየተጠማዘዘ ወደማይታይ አድማስ ውስጥ ጫፉ ይሰወራል፡፡ ይኼ የድንበር መከለያ እንደ ደሃ እጥር አልፎ አልፎ ብዙ ብጭቅጫቂ ጨርቆች የተደረቱበት ነበር። እነዚያን ቁርጥራጭ ጨርቆች እንደ ጃርት ወለባ በተንጨፈረረው እሾሃማ አጥር ላይ ተደርተው ነፋስ ሲያውለበልባቼው፣ በተለይ ሌሊት ላይ እንደ ንብ መንጋ
የሚያስፈራ የዝዝታ ድምፅ ያወጣሉ። ያ ድምፅ ከሩቅ ሲሰማ ልብ ውስጥ አንዳች ጭንቀት ይለቃል። ቆይቶ እንደሰማሁት ለዓመታት አጥሩን ተንጠላጥለው ከሚያልፉ ስደተኞች ልብስ ላይ እሾሃማው አጥር እየቦጨቀ ያስቀራቼው የልብስ ቁርጥራጮች ነበሩ። የእያንዳንዱ ሚስኪን ስደተኛ የመታሰቢያ ባንዲራዎች!! ይኼ አጥር ልብስ ብቻ ሳይሆን የስንቱን ስደተኛ ሥጋም ቦጭቆ የሚያስቀር ደም የጠገበ አጥር ነው። እዚህ አጥር ላይ በድንበር ጠባቂዎች ጥይት ተመተው፤ በአደገኛ የኤሌክትሪክ “ቮልት ደንዝዘው፣ ተሰቅለው የቀሩ ብዙዎች ነበሩ። እያንዳንዱ ስደተኛ ቢያንስ በኢኮኖሚ ለሌሎች ቤዛ ሊሆን የሚሰቀልለት ቤተሰብ ከኋላው አለ፤ ያ አጥር የስደተኞች መስቀል ነበር፡፡ ድንበሩ ከአጥር ወዲያ እና ወዲህ በሁለቱም አገራት በኩል በታጠቁ ወታደሮች ጥበቃ ሥር ነው። ፈጣሪና ሕገወጥ አዘዋዋሪዎቹ ብቻ በሚያውቁት መንገድ፣ በፍጥነት ያንን አጥር አልፈን ስፔን ድንበር ለመግባት እስኪመሽ መጠበቅ እንዳለብን ተነግሮን፣ ሜሊያ የምትባል ራስ ገዝ ከተማ አቅራቢያ የሚገኝ ጫካ ውስጥ ድምፃችንን አጥፍተን ተቀምጠናል፡፡ ሕገወጥ አዘዋዋሪዎቹ፣ ድንበር ጠባቂዎቹ ጋር የሚስጥር ውል ስላላቼው፣ የሆነ የይለፍ ምልክት እስኪሰጣቼው በዝምታ እና በንቃት ይጠባበቃሉ፡፡ ጫካው ድንበሩን ለብዙ ዓመታት ያቋረጡ አፍሪካዊያን ስደተኞች ማረፊያ ነው። ቀለል ብለው አጥሩን ለማለፍ ጓዛቼውን እዚህ እንዲጥሉ በድንበር አሸጋሪዎቹ ስለሚነገራቼው ስደተኞቹ እቃቼውን በብዛት እዚህ አካባቢ ጥለው ነው የሚሄዱት። ጫካው ውስጥ የወዳደቀው ልብስ፣ የልጆችና የአዋቂዎች ጫማ፣ አሻንጉሊቶች፣ የደረቅ ምግብ ማሸጊያዎች፣ በአየር የሚሞሉ የፕላስቲክ ፍራሾች፣ የጉዞ ሻንጣዎች፣ የቅዱሳን ስዕሎች፣ የእምነት መጽሐፍት፣ ደብዳቤዎች...ፎቶዎች በዬቦታው ተጥለው መመልከት ሆድ ያስብሳል፤ ይኼ ትዕይንተና እና ሌሎቹም ተደማምረዉ አካባቢውን የሞት ቀጠና አስመስሎታል፡፡ በእርግጥም የሞት ቀጠና ነበር።
በአፍሪካና በአውሮፓ መካከል ያለው የመጨረሻ ድንበር ይኼ አጥር ነው፡፡ ከሩቅ መብራቱ የሚታይ መሬትና፤ ይኼ ያለንበት ጨለማ መካከል ያለውን አጥር መሻገር፣ የብዙ ሚሊዬን አፍሪካዊያን ሕልም ነው፡፡ እንደ ብዙ መቶ ሺህ ስደተኞች ሁሉ አሁን ተራው የእኔና አብረውኝ የነበሩ ወደ አርባ የሚደርሱ ስደተኞች ነበር። እዚህ መገኜቴን ባለማመን ዐሥር ጊዜ ፊቴን በእጀ እየሞዠቅሁ ትንኞች አባርራለሁ፡፡ የዚያች ቅጽበት ጸጥታ፤ ጨንቀትና ተስፋ በምን ቋንቋ ሊገለጽ ይችላል?!ከዚህ ሁሉ ዓመታት በኋላ እንኳን ያ የተረገመ አጥር እና ያ ቅጽበት በሕልሜ ደጋግሞ እዬመጠ ያስጨንቀኛል፡፡አቤት ከሕልሜ ስነቃ የሚሰማኝ ደስታ እና እፎይታ!! አብረን እንጓዝ ከነበርነው ስደተኞቹ መካከል፣ አንዲት እናት ዕድሜዋ 17 ከሚሆናት ቆንጆ ልጇ ጋር አብራን ነበረች፡፡ በአጋጣሚ እኔ አጠገብ ነዉ ተቃቅፈው የተቀመጡት፡፡ ልጅቱ እንደ ሕፃን እናቷ ሥር ተሸጉጣለች፤ በድሎት ያደገች ለመሆኗ ሰውነቷ ይናገራል፡፡ ስደት አንድ ነገር ነው፤ ልጅ ይዞ እንደመሰደድ አስከፊ ነገር ግን ያለ አይመስለኝም፡፡ ድንበር የሚያሻግሩን ሰዎች የሰው ልጅ ሰቆቃ ከመላመዳቼው የተነሳ፣ የሰውነት ተፈጥሯቼውን የተሰለቡ ግኡዝ ፍጥረቶች ነበሩ፡፡ ለእነዚህ ሰዎች የመጨረሻ ክፍያ የምንከፍለው እዚያ ጫካ ውስጥ ነበር። ገና ከመነሻችን የብሩ መጠን ስለተነገረን ሁላችንም ክፍያችንን እንደ
የምንጠፋበት፣ ባክነን የምንቀርበት ጊዜ አለ፡፡ በእያንዳንዱ አገር _ገብተን በወጣን ቁጥር፣ እየጣልን የምንሄደው ክብር፣ ማንነት፣ በራስ መተማመን ብዙ ነው:: ተሳክቶልን አውሮፖ ስንደርስ ሁላችንም እንደ ወንዝ ድንጋይ በብዙ መከራ የተጠረብን ጠንካራና ሙልጭልጭ እንሆናለን። እንደገና የሰለጠነው ዓለም በጨካኝ የስልጣኔ መሮ በሚፈልገው ቅርጽ እየወቀረ ወጣ ገባ እስኪያደርገን ድረስ። ያም ሆኖ ስደት እያልቅም፤ አካላችን ያሰብንበት ምድር ሲደርስ፣ ልባችን ወደ አገሩ የመልስ ስደት “ሀ” ብሎ ይጀምራል። በዚህ ጉዞዬ ጥቃቅኑን ነገር ሁሉ ብረሳም፣ የአፍ ወለምታ በሚመስል ቅን ስሕተት የከፈልኩት ዋጋ ግን ሁልጊዜ ስደት በተባለ ቁጥር ይታወሰኛል። ሕገወጥ ስደት አንድ ሕግ አለው “ወደ ኋላ አለመዞር!” ከዞርን የጨው አምድ ባንሆን እንኳን፣ የጨው ባሕር ውስጥ የዓሣ ራት ሆኖ የመቅረት፣ አልያም የበረሐ ሲሳይ መሆን ይከተላል። ከብረት የጠነከረው ሕገወጡ የስደት ሕግ፣ በሰብዓዊነትም ይሁን በማንኛውም ምክንያት ከተጣሰ፣ ፍርዱ ሞት ነው፡፡ አንዳንዴ በሰላሙ አገር ይቅርታ ተባብለን የምንተላለፍበት ቀላል ነገር፣ ስደት ላይ የነፍስ ዋጋ የሚጠይቅ ዕዳ ነው። ይኽን ሁሉም ስደተኛ ያውቀዋል። ግን አንዳንዴ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ሕጉን ይጥሳል። ያንን ሕግ የአፍ ወለምታ በሚመስል እንድ ቅጽበት፣ ያውም ባለቀ ሰዓት ከጣሱት መካከል አንዱ እኔው ነበርኩ! እና ሞትኩ? አዎ! የእናቴ መድኃኒዓለም ትንሳኤውን አጋርቶኝ ካልሆነ በስተቀር ሞቼ ነበር። ሞቼ በአንድ ጊዜ ሲኦልም ገነትም የኖርኩ ይመስለኛል። ያንን ሁሉ አገር በመከራ አልፈን ሞሮኮ እንደደረስን ነው ነገሩ የተፈጠረው። በሞሮኮና ስፔን መኻል ወፍ እያሳልፍም የሚባልለት የድንበር አጥር ተገድግዷል። የት ጀምሮ የት እንደሚያልቅ አይታወቅም፡፡ ከማይታይ አድማስ ጀምሮ እንደ ዘንዶ እየተጠማዘዘ ወደማይታይ አድማስ ውስጥ ጫፉ ይሰወራል፡፡ ይኼ የድንበር መከለያ እንደ ደሃ እጥር አልፎ አልፎ ብዙ ብጭቅጫቂ ጨርቆች የተደረቱበት ነበር። እነዚያን ቁርጥራጭ ጨርቆች እንደ ጃርት ወለባ በተንጨፈረረው እሾሃማ አጥር ላይ ተደርተው ነፋስ ሲያውለበልባቼው፣ በተለይ ሌሊት ላይ እንደ ንብ መንጋ
የሚያስፈራ የዝዝታ ድምፅ ያወጣሉ። ያ ድምፅ ከሩቅ ሲሰማ ልብ ውስጥ አንዳች ጭንቀት ይለቃል። ቆይቶ እንደሰማሁት ለዓመታት አጥሩን ተንጠላጥለው ከሚያልፉ ስደተኞች ልብስ ላይ እሾሃማው አጥር እየቦጨቀ ያስቀራቼው የልብስ ቁርጥራጮች ነበሩ። የእያንዳንዱ ሚስኪን ስደተኛ የመታሰቢያ ባንዲራዎች!! ይኼ አጥር ልብስ ብቻ ሳይሆን የስንቱን ስደተኛ ሥጋም ቦጭቆ የሚያስቀር ደም የጠገበ አጥር ነው። እዚህ አጥር ላይ በድንበር ጠባቂዎች ጥይት ተመተው፤ በአደገኛ የኤሌክትሪክ “ቮልት ደንዝዘው፣ ተሰቅለው የቀሩ ብዙዎች ነበሩ። እያንዳንዱ ስደተኛ ቢያንስ በኢኮኖሚ ለሌሎች ቤዛ ሊሆን የሚሰቀልለት ቤተሰብ ከኋላው አለ፤ ያ አጥር የስደተኞች መስቀል ነበር፡፡ ድንበሩ ከአጥር ወዲያ እና ወዲህ በሁለቱም አገራት በኩል በታጠቁ ወታደሮች ጥበቃ ሥር ነው። ፈጣሪና ሕገወጥ አዘዋዋሪዎቹ ብቻ በሚያውቁት መንገድ፣ በፍጥነት ያንን አጥር አልፈን ስፔን ድንበር ለመግባት እስኪመሽ መጠበቅ እንዳለብን ተነግሮን፣ ሜሊያ የምትባል ራስ ገዝ ከተማ አቅራቢያ የሚገኝ ጫካ ውስጥ ድምፃችንን አጥፍተን ተቀምጠናል፡፡ ሕገወጥ አዘዋዋሪዎቹ፣ ድንበር ጠባቂዎቹ ጋር የሚስጥር ውል ስላላቼው፣ የሆነ የይለፍ ምልክት እስኪሰጣቼው በዝምታ እና በንቃት ይጠባበቃሉ፡፡ ጫካው ድንበሩን ለብዙ ዓመታት ያቋረጡ አፍሪካዊያን ስደተኞች ማረፊያ ነው። ቀለል ብለው አጥሩን ለማለፍ ጓዛቼውን እዚህ እንዲጥሉ በድንበር አሸጋሪዎቹ ስለሚነገራቼው ስደተኞቹ እቃቼውን በብዛት እዚህ አካባቢ ጥለው ነው የሚሄዱት። ጫካው ውስጥ የወዳደቀው ልብስ፣ የልጆችና የአዋቂዎች ጫማ፣ አሻንጉሊቶች፣ የደረቅ ምግብ ማሸጊያዎች፣ በአየር የሚሞሉ የፕላስቲክ ፍራሾች፣ የጉዞ ሻንጣዎች፣ የቅዱሳን ስዕሎች፣ የእምነት መጽሐፍት፣ ደብዳቤዎች...ፎቶዎች በዬቦታው ተጥለው መመልከት ሆድ ያስብሳል፤ ይኼ ትዕይንተና እና ሌሎቹም ተደማምረዉ አካባቢውን የሞት ቀጠና አስመስሎታል፡፡ በእርግጥም የሞት ቀጠና ነበር።
በአፍሪካና በአውሮፓ መካከል ያለው የመጨረሻ ድንበር ይኼ አጥር ነው፡፡ ከሩቅ መብራቱ የሚታይ መሬትና፤ ይኼ ያለንበት ጨለማ መካከል ያለውን አጥር መሻገር፣ የብዙ ሚሊዬን አፍሪካዊያን ሕልም ነው፡፡ እንደ ብዙ መቶ ሺህ ስደተኞች ሁሉ አሁን ተራው የእኔና አብረውኝ የነበሩ ወደ አርባ የሚደርሱ ስደተኞች ነበር። እዚህ መገኜቴን ባለማመን ዐሥር ጊዜ ፊቴን በእጀ እየሞዠቅሁ ትንኞች አባርራለሁ፡፡ የዚያች ቅጽበት ጸጥታ፤ ጨንቀትና ተስፋ በምን ቋንቋ ሊገለጽ ይችላል?!ከዚህ ሁሉ ዓመታት በኋላ እንኳን ያ የተረገመ አጥር እና ያ ቅጽበት በሕልሜ ደጋግሞ እዬመጠ ያስጨንቀኛል፡፡አቤት ከሕልሜ ስነቃ የሚሰማኝ ደስታ እና እፎይታ!! አብረን እንጓዝ ከነበርነው ስደተኞቹ መካከል፣ አንዲት እናት ዕድሜዋ 17 ከሚሆናት ቆንጆ ልጇ ጋር አብራን ነበረች፡፡ በአጋጣሚ እኔ አጠገብ ነዉ ተቃቅፈው የተቀመጡት፡፡ ልጅቱ እንደ ሕፃን እናቷ ሥር ተሸጉጣለች፤ በድሎት ያደገች ለመሆኗ ሰውነቷ ይናገራል፡፡ ስደት አንድ ነገር ነው፤ ልጅ ይዞ እንደመሰደድ አስከፊ ነገር ግን ያለ አይመስለኝም፡፡ ድንበር የሚያሻግሩን ሰዎች የሰው ልጅ ሰቆቃ ከመላመዳቼው የተነሳ፣ የሰውነት ተፈጥሯቼውን የተሰለቡ ግኡዝ ፍጥረቶች ነበሩ፡፡ ለእነዚህ ሰዎች የመጨረሻ ክፍያ የምንከፍለው እዚያ ጫካ ውስጥ ነበር። ገና ከመነሻችን የብሩ መጠን ስለተነገረን ሁላችንም ክፍያችንን እንደ
👍32❤5
መግቢያ ትኬት አዘጋጅተን እንጠብቃለን፡፡ ከአራቱ አዘዋዋሪዎች ዓይኑ እንድ ቦታ የማያርፈውና ነገረ ሥራው ሁሉ ጭንቀት የሚለቀው ቅብዝብዝ ወጣት፣ ብሩን ከእያንዳንዱ ሰው እየዞረ መቀበል ጀመረ። ብር ሲቀበል አይቆጥርም በዓይኑ አዬት ያደርገውና፣ ወገቡ ላይ ወዳሠረው የሸራ ቦርሳ ይጨምረዋል፡፡ በልምድ መጠኑን ይወቀው፣ እልያም ማንም እያጭበረብርም ብሎ ያስብ እግዜር ይወቅ! ከጎኔ የተቀመጡት እናትና ልጅ ጋ ደርሶ እጁን ሲዘረጋ፣ ያቺ እናት የምትከፍለው ብር እንደሌላት በመለማመጥ ነገረችው፤ ብር የሚቀበለው ወጣት ባለማመን
ተመለከታት! አስተያዬቱ “እየቀለድሽ ነው?'' የሚል ይመስላል፡፡ ብዙ አልቆዬም አልፏት ሄዶ ሌሎቹን ተቀብሎ ጨረሰና ተመልሰ መጥቶ "ፍጠኝ ክፍያ!” አለ፡፡ አባባሉ ከዚህ በፊት ምንም ያልተነጋሩ ዓይነት ነበር፡፡ ምንም ዓይነት አሳማኝ ምክንያት ቢኖር በስደት ላይ ብር ጎደለብኝ፣ ጠፋብኝ ማለት እራስን እንደማጥፋት ይቆጠራል፡፡ምህረት የሚባል ነገር ያልፈጠረባቼው ድንበር አሻጋሪዎች፣ የሚያሻግፋት ነገር ሰው ይሁን እቃ ለእነሱ እስከተከፈላቼው ድረስ ለውጥ የለውም :: ካልከፈለ ቢፈልጉ ከእነ ነፍሱ፣ አልያም ሬሳውን የትም ጥለውት ለመሄድ አያመነቱም። በዓይን በመተያዬት ብቻ በብርሃን ፍጥነት የሚግባቡት እነዚህ በህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ጥርሳቸውን የሸረፉ ወሩበሎች፣ በስራቸው ብርቱ፣ በውሳኔያቼው ቆራጥ፤ በባሕሪያቼው የመጨረሻ ጨካኞች ነበሩ። የሥራው በሕሪ ይመስለኛል እንደዚያ ያደረጋቼው፡፡ እያንዳንዱ ደቂቃ የእነሱንም ሕይወት ሊነጥቅ አልያም ዕድሜ ልካቼውን በእስር ሊያበሰብስ የሚችል አደጋ የተጠመደበት ነው፡፡ እናት እየተረበተበተች የገጠማትን ተናግራ፣ ከተሻገሩ በኋላ በእጥፍ እንደምትከፍል እየማለች፣ እየተገዘተች ተናገረች፡፡ ወጣቱ ግን ያለችውን ሁሉ ችላ ብሎ ወደ ኋላው ዞር አለና ጓደኞቹን አዬት አደረጋቼው፤ ጓደኞቹ በዚያው ቅጽበት አጠገባችን ደርሰዋል፡፡ ወጣቱ ከራሷ አንደበት እንዲሰሙ የፈለገ ይመስል እንደገና ኮስተር ብሎ “ክፍያ!'' አላት፡፡ እናት በፍርኃት እየራደች ልጇን አቅፋ ዝም አለች “ተነሱና ቁሙ!” ሌላኛው በቁጣ አዘዘ፡፡ እናትና ልጅ ተያይዘው ተነሱ፤ ልብሳቼውን አንድ በአንድ እያስወለቁ በረበሯቼው፡፡ የጡት ማስያዣቼው አልቀረም፤ አስወልቀው ውስጡ የተደበቀ ብር እንዳለ ሲፈትሹ፣ ከጥቂት ትርፍራፊ ዶላሮችና የብስኩት ፍርፋሪ ውጭ ምንም አልነበራቼውም፡፡ ሁላችንም በጭንቀት ተሞላን፤ በእነዚህ እናትና ልጆች ጦስ ከጉዟችን እንዳንሰናከል ፈርተናል፡፡ ልጅቱን የፈተሻት ሰው ከልጅቱ ጃኬት ኪስ አፍሶ ያወጣውን የብስኩት ፍርፋሪ በብስጭት እናቲቱ ፊት ላይ በተነውና፣ ጓደኞቹን በጥቅሻ ጠርቷቼው ፈንጠር : ብለው : በሹክሹክታ መነጋገር ጀመሩ። ባወሩ ቁጥር ዞር እያሉ ስለሚገላመጡ እናትና ልጅ ሰውነታቼው ይንቀጠቀጥ ነበር፡፡
በኋላ እናቲቱን ጠይቄ እንዳወቅሁት፣ እናትና ልጅ በድብቅ ካረፉበት ቦታ ድንበር አሻጋሪዎቹ ጋር ወደሚገናኙበት ቦታ ሲሄዱ ከጉሬዋ እንደወጣች አይጥ በአንድ ፖሊስ ይያዛሉ፤ እናት የቀጠሮው ሰዓት ከማለፉ በፊት ያላት አማራጭ አንድ ብቻ ነበር፣ ለፖሊሱ ከያዘቸው ብር ግማሹን መስጠት፤ ያ ቀጠሮ ካለፈ ቀጣዩ ጉዞ መቼ እንደሚሆን ማንም አያውቅም፤ ምናልባት ወራት፣ አልያም ዓመታት ሊወስድም ይችላል፡፡ እንዴ ከመስመር ከወጡ መመለሻው ሩቅ ነው፡፡ አንዳንዴ ገንዘብም ኖሮ፣ ድንበር አሻጋሪዎቹን ማግኜት መከራ ነበር፤ ምክንያቱም በሚያውቁት ሰው በኩል ካልሆነ ማንንም አያገኙም። እናም ብሩን ቀንሳ ለያዛቸው ፖሊስ ሰጠችው፤ ፖሊሱ በገዛ ፈቃዱ ቀሪውን ግማሸ ከእጇ ላይ ነጥቆ ለቀቃቼው፡፡ የተለመደ ነው፣ ፖሊሶች ጋር ሰጣ ገባ መጀመር ራስን አሰቃቂ እስር ቤት፣ አልያም ሌላ አገር ድንበር ላይ ማግኜትን ያስከትላል፡፡ በስደት ላይ የገረመኝ ሌላው ነገር አገራት ቢለያዩም የፖሊሶች ባሕሪ ለስደተኞች ተመሳሳይ መሆኑ ነበር፡፡ በተለይ አፍሪካዊያን ፖሊሶች፡፡ ስለዚህ እናትና ልጅ ባዶ እጃቼውን ወደ ፊት ቀጠሉ፤ ድንበር አሻጋሪዎቹ ይኼ ምናቼውም አይደል፡፡ ትንሽ ነጠል ብለው ተመካከሩና በቀስታ ተሳሳቁ፤ ሳቃቼው ብዙዎቻችንን አረጋግቶን ነበር፡፡ የሆነ ምህረት ያዘለ ሳቅ አድርገን አስበን መሆን አለበት። አንዳንድ ተፈጥሯዊ ስሪቶች ሳይቀሩ ትርጉማቼው የሚቀዬርበት የስደት ዓለም ግን ሳቅን የደስታና የዬምሥራች ሳይሆን የሰቆቃ ፈረስ አድርጎ እንደቀዬረው የገባን ሳይቆይ ነበር። እናቲቱን በምልክት ወደ እነሱ ጠሯት፤ ልጇን ወደ እኔ ገፋ አድርጋት በዓይኗ አደራ አለችኝና እየተንቀጠቀጠች ሄደች፡፡ ልጅቱ ልብሴን ጨምድዳ ይዛ ትንቀጠቀጣለች፡፡ እናት ትንሽ ቆይታ እግራቸው ሥር እየወደቀችና እየተነሳች ማልቀስ ጀመረች፤ ቆይታ እየተንቀጠቀጠች ተመልሳ የልጇን አንገት አቅፋ ማልቀስ ጀመረች “ምንድን ነው?” አልኳት በሹክሹክታ፤ ክፍያውን በሌላ መንገድ እንድትከፍላቼው ዓይናቼውን በጨው አጥበው ጠይቀዋት ነበር፡፡ ልጇ ጋር በመተኛት!! አራት ናቸው፤ ለአንዲት እናት ገና የ 17 ዓመት ልጇን ከአራት ወረበሎች ጋር እንድትተኛ መፍቀድ ምን ማለት እንደሆነ ሰው የሆነ ሁሉ ይገበዋል፤ ያውም
አፍሪካን ተሻግረን የአውሮፓን ምድር ለመርገጥ ሰዓታት በቀሩበት ዕድሜ። እንዲያው ለወጉ ጠየቋት እንጂ ማን ከልካይ አለባቼው!? ፊታቸው ላይ የነበረው መቋመጥ ለጉድ ነበር። ሁኔታው ልክ ጅቦች በአንዲት ግልገል ጠበት ዙሪያ እንደቆሙና፣ የጠቦቷ እናት በፍርኃት እንደምትቃትት ዓይነት ነበር፡፡ ማንም ቃል የተነፈሰ አልነበረም። እንዲያውም ብዙኃኑ ስደተኛ ዙሮ መመልከት ያስቀስፋል የተበለ ይመስል ዓይኑን ወደ ሌላ አቅጣጫ እያቃበዘ፣ አላዬሁም፣ አልሰማሁም በሚል ለራሱ የኅሊና ጩኸት ምላሽ ይሰጣል፡፡ እናቲቱ መጨረሻ ላይ የሆነ ነገር ትዝ እንዳላት ሁሉ ድንገት ለቅሶዋን አቆመች፤ ዕንባዋን በእጅጌዋ ጠረገች፤ በሻሽ የታሠረ ጸጉሯን ፈታቸው፤ ከላይ የደረበቸውን +ከፋች ሹራብ አውልቃ ለልጇ ሰጠቻት፤ ጥቁር ጸጉሯ ከጉስቁልናዋ በላይ ገኖ ወገቧ ላይ ተጥመልምሎ ወረደ፤ እንደማስተካከል አድርጋ በጣቷ አበጠረቸውና ተነስታ ፊታቸው ቆመች “እኔን እንደፈለጋችሁ አድርጉኝ" አለች። እንዲሀ የምትለው የአንዱን እጅ ይዛ በመለማመጥ ነው፤ እሷም ልጇም እዚያ ጫካ ከሚቀሩ ራሷን ለመስዋዕትነት አቀረበች፡፡ እናትነት የትም ያው እናትነት ነው። ፍትሀ ፈሪሐ እግዚአብሔር በሌለበት ጨለማና ጫካ፣ አንዲት ምስኪን እናት ልጇን ወደ ብርሃን ለማሻገር ከልጇ ፊት ቆመች፤ ያ ምስል እስከዛሬ ይታዬኛል፡፡ ባረፈበት የጨረቃ ብርሃን የሚያብረቀርቅ ጸጉሯ፤ አሳዛኝ የሚንቀጠቀጥ ድምፅዋ፤ እናትነትና ስደት ያልበገረው ውብ ሰውነቷ፤ ሁሉ ነገሯ ዓመታት ተሻግሮ ይታወሰኛል፡፡ ከምንም በላይ የተጨነቁ ውብ ዓይኖቿ እና ዘንፋላ ጸጉሯ አይረሱኝም። ወረበሎቹ ዓይናቸው ልጅቱ ላይ ነበርና፣ ያቺን እናት ከመጤፍም አልቆጠሯት። የምትለማመጠው ወጣት እጁን ከእጇ መንጭቆ ወደ ጎን ገፋ አደረጋትና ልጅቱን በእጁ ምልክት ወደ እርሱ ጠራት፤ በዚያች ቅጽበት አላስቻለኝምና ጣልቃ ገባሁ። ከምንም በላይ ትዝ የሚለኝ፣ ስነሳ አጠገቤ የተቀመጠች ሌላ ስደተኛ ከኋላ ልብሴን 1ትታ ልታስቆመኝ የሞከረችው ነገር ነበር። ያቺ ልብስ ጉተታ ጨካኝነት ነበርች ወይስ አዛኝነት!? እስከ ዛሬ መልሱ እንደ ሁኔታው እየተቀያዬረ ያወዛግብኛል።
ተመለከታት! አስተያዬቱ “እየቀለድሽ ነው?'' የሚል ይመስላል፡፡ ብዙ አልቆዬም አልፏት ሄዶ ሌሎቹን ተቀብሎ ጨረሰና ተመልሰ መጥቶ "ፍጠኝ ክፍያ!” አለ፡፡ አባባሉ ከዚህ በፊት ምንም ያልተነጋሩ ዓይነት ነበር፡፡ ምንም ዓይነት አሳማኝ ምክንያት ቢኖር በስደት ላይ ብር ጎደለብኝ፣ ጠፋብኝ ማለት እራስን እንደማጥፋት ይቆጠራል፡፡ምህረት የሚባል ነገር ያልፈጠረባቼው ድንበር አሻጋሪዎች፣ የሚያሻግፋት ነገር ሰው ይሁን እቃ ለእነሱ እስከተከፈላቼው ድረስ ለውጥ የለውም :: ካልከፈለ ቢፈልጉ ከእነ ነፍሱ፣ አልያም ሬሳውን የትም ጥለውት ለመሄድ አያመነቱም። በዓይን በመተያዬት ብቻ በብርሃን ፍጥነት የሚግባቡት እነዚህ በህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ጥርሳቸውን የሸረፉ ወሩበሎች፣ በስራቸው ብርቱ፣ በውሳኔያቼው ቆራጥ፤ በባሕሪያቼው የመጨረሻ ጨካኞች ነበሩ። የሥራው በሕሪ ይመስለኛል እንደዚያ ያደረጋቼው፡፡ እያንዳንዱ ደቂቃ የእነሱንም ሕይወት ሊነጥቅ አልያም ዕድሜ ልካቼውን በእስር ሊያበሰብስ የሚችል አደጋ የተጠመደበት ነው፡፡ እናት እየተረበተበተች የገጠማትን ተናግራ፣ ከተሻገሩ በኋላ በእጥፍ እንደምትከፍል እየማለች፣ እየተገዘተች ተናገረች፡፡ ወጣቱ ግን ያለችውን ሁሉ ችላ ብሎ ወደ ኋላው ዞር አለና ጓደኞቹን አዬት አደረጋቼው፤ ጓደኞቹ በዚያው ቅጽበት አጠገባችን ደርሰዋል፡፡ ወጣቱ ከራሷ አንደበት እንዲሰሙ የፈለገ ይመስል እንደገና ኮስተር ብሎ “ክፍያ!'' አላት፡፡ እናት በፍርኃት እየራደች ልጇን አቅፋ ዝም አለች “ተነሱና ቁሙ!” ሌላኛው በቁጣ አዘዘ፡፡ እናትና ልጅ ተያይዘው ተነሱ፤ ልብሳቼውን አንድ በአንድ እያስወለቁ በረበሯቼው፡፡ የጡት ማስያዣቼው አልቀረም፤ አስወልቀው ውስጡ የተደበቀ ብር እንዳለ ሲፈትሹ፣ ከጥቂት ትርፍራፊ ዶላሮችና የብስኩት ፍርፋሪ ውጭ ምንም አልነበራቼውም፡፡ ሁላችንም በጭንቀት ተሞላን፤ በእነዚህ እናትና ልጆች ጦስ ከጉዟችን እንዳንሰናከል ፈርተናል፡፡ ልጅቱን የፈተሻት ሰው ከልጅቱ ጃኬት ኪስ አፍሶ ያወጣውን የብስኩት ፍርፋሪ በብስጭት እናቲቱ ፊት ላይ በተነውና፣ ጓደኞቹን በጥቅሻ ጠርቷቼው ፈንጠር : ብለው : በሹክሹክታ መነጋገር ጀመሩ። ባወሩ ቁጥር ዞር እያሉ ስለሚገላመጡ እናትና ልጅ ሰውነታቼው ይንቀጠቀጥ ነበር፡፡
በኋላ እናቲቱን ጠይቄ እንዳወቅሁት፣ እናትና ልጅ በድብቅ ካረፉበት ቦታ ድንበር አሻጋሪዎቹ ጋር ወደሚገናኙበት ቦታ ሲሄዱ ከጉሬዋ እንደወጣች አይጥ በአንድ ፖሊስ ይያዛሉ፤ እናት የቀጠሮው ሰዓት ከማለፉ በፊት ያላት አማራጭ አንድ ብቻ ነበር፣ ለፖሊሱ ከያዘቸው ብር ግማሹን መስጠት፤ ያ ቀጠሮ ካለፈ ቀጣዩ ጉዞ መቼ እንደሚሆን ማንም አያውቅም፤ ምናልባት ወራት፣ አልያም ዓመታት ሊወስድም ይችላል፡፡ እንዴ ከመስመር ከወጡ መመለሻው ሩቅ ነው፡፡ አንዳንዴ ገንዘብም ኖሮ፣ ድንበር አሻጋሪዎቹን ማግኜት መከራ ነበር፤ ምክንያቱም በሚያውቁት ሰው በኩል ካልሆነ ማንንም አያገኙም። እናም ብሩን ቀንሳ ለያዛቸው ፖሊስ ሰጠችው፤ ፖሊሱ በገዛ ፈቃዱ ቀሪውን ግማሸ ከእጇ ላይ ነጥቆ ለቀቃቼው፡፡ የተለመደ ነው፣ ፖሊሶች ጋር ሰጣ ገባ መጀመር ራስን አሰቃቂ እስር ቤት፣ አልያም ሌላ አገር ድንበር ላይ ማግኜትን ያስከትላል፡፡ በስደት ላይ የገረመኝ ሌላው ነገር አገራት ቢለያዩም የፖሊሶች ባሕሪ ለስደተኞች ተመሳሳይ መሆኑ ነበር፡፡ በተለይ አፍሪካዊያን ፖሊሶች፡፡ ስለዚህ እናትና ልጅ ባዶ እጃቼውን ወደ ፊት ቀጠሉ፤ ድንበር አሻጋሪዎቹ ይኼ ምናቼውም አይደል፡፡ ትንሽ ነጠል ብለው ተመካከሩና በቀስታ ተሳሳቁ፤ ሳቃቼው ብዙዎቻችንን አረጋግቶን ነበር፡፡ የሆነ ምህረት ያዘለ ሳቅ አድርገን አስበን መሆን አለበት። አንዳንድ ተፈጥሯዊ ስሪቶች ሳይቀሩ ትርጉማቼው የሚቀዬርበት የስደት ዓለም ግን ሳቅን የደስታና የዬምሥራች ሳይሆን የሰቆቃ ፈረስ አድርጎ እንደቀዬረው የገባን ሳይቆይ ነበር። እናቲቱን በምልክት ወደ እነሱ ጠሯት፤ ልጇን ወደ እኔ ገፋ አድርጋት በዓይኗ አደራ አለችኝና እየተንቀጠቀጠች ሄደች፡፡ ልጅቱ ልብሴን ጨምድዳ ይዛ ትንቀጠቀጣለች፡፡ እናት ትንሽ ቆይታ እግራቸው ሥር እየወደቀችና እየተነሳች ማልቀስ ጀመረች፤ ቆይታ እየተንቀጠቀጠች ተመልሳ የልጇን አንገት አቅፋ ማልቀስ ጀመረች “ምንድን ነው?” አልኳት በሹክሹክታ፤ ክፍያውን በሌላ መንገድ እንድትከፍላቼው ዓይናቼውን በጨው አጥበው ጠይቀዋት ነበር፡፡ ልጇ ጋር በመተኛት!! አራት ናቸው፤ ለአንዲት እናት ገና የ 17 ዓመት ልጇን ከአራት ወረበሎች ጋር እንድትተኛ መፍቀድ ምን ማለት እንደሆነ ሰው የሆነ ሁሉ ይገበዋል፤ ያውም
አፍሪካን ተሻግረን የአውሮፓን ምድር ለመርገጥ ሰዓታት በቀሩበት ዕድሜ። እንዲያው ለወጉ ጠየቋት እንጂ ማን ከልካይ አለባቼው!? ፊታቸው ላይ የነበረው መቋመጥ ለጉድ ነበር። ሁኔታው ልክ ጅቦች በአንዲት ግልገል ጠበት ዙሪያ እንደቆሙና፣ የጠቦቷ እናት በፍርኃት እንደምትቃትት ዓይነት ነበር፡፡ ማንም ቃል የተነፈሰ አልነበረም። እንዲያውም ብዙኃኑ ስደተኛ ዙሮ መመልከት ያስቀስፋል የተበለ ይመስል ዓይኑን ወደ ሌላ አቅጣጫ እያቃበዘ፣ አላዬሁም፣ አልሰማሁም በሚል ለራሱ የኅሊና ጩኸት ምላሽ ይሰጣል፡፡ እናቲቱ መጨረሻ ላይ የሆነ ነገር ትዝ እንዳላት ሁሉ ድንገት ለቅሶዋን አቆመች፤ ዕንባዋን በእጅጌዋ ጠረገች፤ በሻሽ የታሠረ ጸጉሯን ፈታቸው፤ ከላይ የደረበቸውን +ከፋች ሹራብ አውልቃ ለልጇ ሰጠቻት፤ ጥቁር ጸጉሯ ከጉስቁልናዋ በላይ ገኖ ወገቧ ላይ ተጥመልምሎ ወረደ፤ እንደማስተካከል አድርጋ በጣቷ አበጠረቸውና ተነስታ ፊታቸው ቆመች “እኔን እንደፈለጋችሁ አድርጉኝ" አለች። እንዲሀ የምትለው የአንዱን እጅ ይዛ በመለማመጥ ነው፤ እሷም ልጇም እዚያ ጫካ ከሚቀሩ ራሷን ለመስዋዕትነት አቀረበች፡፡ እናትነት የትም ያው እናትነት ነው። ፍትሀ ፈሪሐ እግዚአብሔር በሌለበት ጨለማና ጫካ፣ አንዲት ምስኪን እናት ልጇን ወደ ብርሃን ለማሻገር ከልጇ ፊት ቆመች፤ ያ ምስል እስከዛሬ ይታዬኛል፡፡ ባረፈበት የጨረቃ ብርሃን የሚያብረቀርቅ ጸጉሯ፤ አሳዛኝ የሚንቀጠቀጥ ድምፅዋ፤ እናትነትና ስደት ያልበገረው ውብ ሰውነቷ፤ ሁሉ ነገሯ ዓመታት ተሻግሮ ይታወሰኛል፡፡ ከምንም በላይ የተጨነቁ ውብ ዓይኖቿ እና ዘንፋላ ጸጉሯ አይረሱኝም። ወረበሎቹ ዓይናቸው ልጅቱ ላይ ነበርና፣ ያቺን እናት ከመጤፍም አልቆጠሯት። የምትለማመጠው ወጣት እጁን ከእጇ መንጭቆ ወደ ጎን ገፋ አደረጋትና ልጅቱን በእጁ ምልክት ወደ እርሱ ጠራት፤ በዚያች ቅጽበት አላስቻለኝምና ጣልቃ ገባሁ። ከምንም በላይ ትዝ የሚለኝ፣ ስነሳ አጠገቤ የተቀመጠች ሌላ ስደተኛ ከኋላ ልብሴን 1ትታ ልታስቆመኝ የሞከረችው ነገር ነበር። ያቺ ልብስ ጉተታ ጨካኝነት ነበርች ወይስ አዛኝነት!? እስከ ዛሬ መልሱ እንደ ሁኔታው እየተቀያዬረ ያወዛግብኛል።
👍29❤3👎1
ስሜታዊነት ለክፉ ብቻ ሳይሆን ለበጎነትም ያነሳሳል መቼስ! ያችን ልብስ ጉተታ ችለ ብዬ ተነሳሁና በእናቲቱና በሰውዬው መካከል ቆምኩ። ከዬት እንደመዘዘው ያላዬሁትን ሽጉጥ እያሳዬኝ "ተቀመጥ!” አለኝ በቁጣ! እዚያው የቆምኩበት ተንበረከኩና “የጎደላትን እኔ እሞላለሁ" አልኩ፡፡ የያዝኩትን ብር እያሳዬሁ:: በጥላቻ ዓይን ገረመመኝና ወደ ጓደኞቹ ዞረ፤ በምን ቸገረን ዓይነት ትካሻቼውን ሰበቁ፡፡ ራመድ ብሎ በእጄ ያዝኩትን ብር መንጭቆ አዬው። ትንሽ ዝምታ በመካከላችን ሰፍኖ ቆዬና መለስ አለ፡፡ ምናልባት ብሩን ተቀብለው ያሰቡትንም ለማድረግ አስበው ይሆናል:: ብቻ ውጥረቱ ረገብ ብሎ እናት እና ልጅ ኩስስ ብለው ተቀመጡ። መብረቅ የሳታቼው ነበር የሚመስሉት፤ እኔም ወደ ቦታዬ ተመለስኩ። ውሳኔዬ ከአፌ ከወጣ በኋላ ራሴንም አስደንግጦኛል፡፡ ይኼ ማለት በብዙ ጥናትና ቁጠባ ከያዝኳት በመንገዴ ልክ የተሰፈረች ገንዘብ፤ የእኔን ክፍያ ለእናትና ልጅ ሰጥቼ በዚያች የተረገመች የጠረፍ ከተማ ያለሕጋዊ መኖሪያ ፈቃድ፣ ለሳምንታት ወይም ለወራት ምናልባትም ከዚያ በላይ፣ ወይም ለዘላለም ለመቆዬት በራሴ ላይ ፈረድኩ ማለት ነበር። ብር የማገኝበት ምንም መንገድ አልነበረም! ምንም! እዚህ ላይ ያቺ የልብስ ጉተታ ልክ ነበረች እላለሁ፡፡ ይኽ ከሆነ በግምት አራት ወይም አምስት ሰዓት በኋላ ድንገት ተነሱ ተዘጋጁ ተባለ። ሁላችንም ተነሳን፣ አንዱ ወደ እኔ ተጠጋና “አንተ እዚሁ ተቀመጥ” ብሎ ትከሻዬን ይዞ ገፈተረኝ፡፡ በቁመት ከእኔ ስለሚረዝም አገፋፉ ከላይ ወደ ታች፤ ወደ መሬት ነበር፤ጥላቻ የተቀላቀለበት ግፍተራ፤ ሁሉንም በአራት መስመር _ አሰለፏቼውና በእርጋታ ወደ ፊት መራመድ ጀመሩ፡፡ ሌሎቹ ካለፉ በኋላ እዚያው ገድለውኝ ሊሄዱ ነው ብዬ ተስፋ ቆርጨ ነበር። ቁጭ ብዬ እያዬኋቼው ቀስ በቀስ በጨለማው ውስጥ ከዓይኔ ተሰወሩ፡፡ አንድ በአንድ ወደ ጨለማው እየገቡ ሲሰወሩ የሆነ አገር ድንበር የሚሻገሩ ሳይሆን፣ ወደማይታወቅ ዓለም የሚያርጉ ነበር የሚመስሉት፡፡ በጨለማ የሚተኑ ጤዛዎች፤ መረሳት...መጣል...መተው የሚባለው ስሜት ሥጋ ለብሶ በአካል ያዬሁት ያኔ ነው፡፡ ያ ሁሉ ትርምስ በደቂቃዎች ውስጥ አልፎ ሁሉም ነገር ጸጥ ረጭ አለ፡፡ ብቻዬን ቀረሁ! ብቻዬን!!
ሲነጋጋ ድንበር ጠባቂዎቹ ጫካውን መፈተሻቼው አይቀርም፤ በየቀኑ እንደዚያ እንደሚያደርጉ ተነግሮናል፡፡ እናትና ልጅ በሰላም ወደ መጨረሻዎቹ አዘዋዋሪዎች ተላለፉ። ከዚያ በኋላ ምን ላይ እንደደረሱ አላውቅም። እኔንም እዚያው እንደተጎለትኩ ተረኛ 'ሮንዶች' ሊነጋጋ ሲል ደርሰው ያዙኝ። ለመንገድ ያዘጋጀኋትን ቀሪ ግማሽ ገንዘብ ሰጥቻቼው ቅርብ ያለች የወደብ ከተማ የመገፍተር ያኽል ከመኪናቼው ጥለውኝ ሄዱ። ሕልም የሚመስል ፈጣንና የማይታመን ቅደም ተከተል ነበር። እናነት ነበር፡፡ ብር የለኝም፣ የመኖሪያ ፈቃድ የለኝም፣ መታወቂያ እንኳን የለኝም፤ ነዋሪው ሁሉ ዓሣ ከማጥመድና ሲጋራ ከማጨስ ውጭ ሌላ ሥራ የሌለው የሚመስልባት፣ ከተማ ለመሆን የምትንጠራራ፣ የባሕር ዳርቻ ሰፈር ላይ ድንገት ተገኜሁ፡፡ ልክ አዳምን ከጭቃ እንደፈጠረው ከሆነ ነገር ወዲያው እዚያው ፈጥሮ የጣለኝ ነበር የምመስለው፡፡ ትንሽ ተደናግሮኝ ከቆምኩ በኋላ እግሬ እንደወሰደኝ ማዝገም ጀመርኩ፡፡ ወደ ላይ ኮረብታው ላይ ትንንሽ ቡና መሸጫ ቤቶች አሉ፤ ቁርስም ያዘጋጁ ስለነበር ሰው ውር ውር ይላል፡፡ ከቆምኩበት ወደ ግራ ደግሞ፣ እንደ ሜዳ በዝምታ የተኛ ባሕር እለ፡፡ ከዓመታት ድካም በኋላ ወደምንም መመለስ፤ ሁኔታው ልክ የመጨረሻ መስመሩ ላይ ሲደርስ ወድቆ ራሱን እንደሳተ የማራቶን ሯጭ ዓይነት ነገር ነበር፡፡ ስነቃ ሁሉም ሂዷል ተወዳዳሪውም፣ ተመልካቹም፣ ሸልማቱም፣ ተስፋውም፣ ዜናውም ጭምር አልፎበታል፡፡ ልክ እንደ ሕጋዊ የአገሬው ዜጋ ወደ ውቂያኖሱ በእርጋታ ሄድኩ፡፡ ጫፉ ላይ ስደርስ ለሁለት ቀናት እግሬ ላይ የከረመውን ጫማ አውልቄ፣ እግሬን ውሃ ውስጥ ዘፈዘፍኩና የተንጣለለው ባሕር ላይ የሚንሳፈፉ የዓሣ አጥማጅ ጀልባዎችን እያዬሁ ተቀመጥኩ። በተስፋ መቁረጥ ውስጥ ያለ ሰላም የጥሩ እንቅልፍ ያኽል ነፍስን ያሳርፋል፡፡ ምን ያኽል እንደቆዬሁ እንጃ! የረዘመ ጥላ ከኋላዬ መጥቶ ውሃው ላይ አረፈና፣ ነፋስ እንደሚገፋው የተሰጣ ልብስ በውሃው ንቅናቄ ሲውረገረግ ተመለከትኩ፡፡ ዞሬ የማዬት ፍላጎት አልነበረኝም፤ ወይ ሰው ነው፣ ወይ ሰይጣን
ነው፣ ወይ እግዜር ነው፤ ሁሉም ምን ያረጉልኛል? እል ነበር በውስጤ። ከኋላዬ የመጣው ሰው ጎላ ባለ ድምፅ...
“ፖሊስ!” አለ።
ይኼን ድምፅ ከአንድ ቀን በፊት ብሰማው ኖሮ ምናልባት ራሴን እስት ይሆን ነበር፤ ያኔ ግን አልደነገጥኩም። ያልሰማሁት መስሎት ደገመው "ፖሊስ መታወቂያ ታሳዬኝ?" በቀስታ ከጎኔ ያስቀመጥኩትን ጫማ አንስቼ እርጥብ እግሬን ወሼቅሁበትና ከተቀመጥኩበት ተነስቼ ፊቱ ቆምኩ፡፡ ትንሽ ወደ ኋላው ሸሸት አለና
“መታወቂያ?''
"የለኝም"
“የመኖሪያ ፈቃድ?''
"የለኝም"
“ፓስፖርት?”
“የለኝም!'' በንቄት ከላይ እስከ ታች ገርምሞኝ አለፍ ብሎ ወዳቆማት በሸራ የተሸፈነች የፖሊስ መኪና በእጁ ጠቆመኝ። ያለምንም ማንገራገር ወደ መኪናዋ አዘገምኩ። እነዚያ መኪናዎች በሩቅ እንኳን ሲያልፉ ስንቱን ስደተኛ ብርክ የሚያሲዙ ነበሩ። መቼም በሕይወት ዘመኑ እንዲህ ዓይነት ግዴለሽ ስደተኛ አጋጥሞት የሚያውቅ አይመስለኝም፡፡ አምባሳደርም በእንደዚያ ዓይነት እርጋታ አይራመድ፡፡
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
ሲነጋጋ ድንበር ጠባቂዎቹ ጫካውን መፈተሻቼው አይቀርም፤ በየቀኑ እንደዚያ እንደሚያደርጉ ተነግሮናል፡፡ እናትና ልጅ በሰላም ወደ መጨረሻዎቹ አዘዋዋሪዎች ተላለፉ። ከዚያ በኋላ ምን ላይ እንደደረሱ አላውቅም። እኔንም እዚያው እንደተጎለትኩ ተረኛ 'ሮንዶች' ሊነጋጋ ሲል ደርሰው ያዙኝ። ለመንገድ ያዘጋጀኋትን ቀሪ ግማሽ ገንዘብ ሰጥቻቼው ቅርብ ያለች የወደብ ከተማ የመገፍተር ያኽል ከመኪናቼው ጥለውኝ ሄዱ። ሕልም የሚመስል ፈጣንና የማይታመን ቅደም ተከተል ነበር። እናነት ነበር፡፡ ብር የለኝም፣ የመኖሪያ ፈቃድ የለኝም፣ መታወቂያ እንኳን የለኝም፤ ነዋሪው ሁሉ ዓሣ ከማጥመድና ሲጋራ ከማጨስ ውጭ ሌላ ሥራ የሌለው የሚመስልባት፣ ከተማ ለመሆን የምትንጠራራ፣ የባሕር ዳርቻ ሰፈር ላይ ድንገት ተገኜሁ፡፡ ልክ አዳምን ከጭቃ እንደፈጠረው ከሆነ ነገር ወዲያው እዚያው ፈጥሮ የጣለኝ ነበር የምመስለው፡፡ ትንሽ ተደናግሮኝ ከቆምኩ በኋላ እግሬ እንደወሰደኝ ማዝገም ጀመርኩ፡፡ ወደ ላይ ኮረብታው ላይ ትንንሽ ቡና መሸጫ ቤቶች አሉ፤ ቁርስም ያዘጋጁ ስለነበር ሰው ውር ውር ይላል፡፡ ከቆምኩበት ወደ ግራ ደግሞ፣ እንደ ሜዳ በዝምታ የተኛ ባሕር እለ፡፡ ከዓመታት ድካም በኋላ ወደምንም መመለስ፤ ሁኔታው ልክ የመጨረሻ መስመሩ ላይ ሲደርስ ወድቆ ራሱን እንደሳተ የማራቶን ሯጭ ዓይነት ነገር ነበር፡፡ ስነቃ ሁሉም ሂዷል ተወዳዳሪውም፣ ተመልካቹም፣ ሸልማቱም፣ ተስፋውም፣ ዜናውም ጭምር አልፎበታል፡፡ ልክ እንደ ሕጋዊ የአገሬው ዜጋ ወደ ውቂያኖሱ በእርጋታ ሄድኩ፡፡ ጫፉ ላይ ስደርስ ለሁለት ቀናት እግሬ ላይ የከረመውን ጫማ አውልቄ፣ እግሬን ውሃ ውስጥ ዘፈዘፍኩና የተንጣለለው ባሕር ላይ የሚንሳፈፉ የዓሣ አጥማጅ ጀልባዎችን እያዬሁ ተቀመጥኩ። በተስፋ መቁረጥ ውስጥ ያለ ሰላም የጥሩ እንቅልፍ ያኽል ነፍስን ያሳርፋል፡፡ ምን ያኽል እንደቆዬሁ እንጃ! የረዘመ ጥላ ከኋላዬ መጥቶ ውሃው ላይ አረፈና፣ ነፋስ እንደሚገፋው የተሰጣ ልብስ በውሃው ንቅናቄ ሲውረገረግ ተመለከትኩ፡፡ ዞሬ የማዬት ፍላጎት አልነበረኝም፤ ወይ ሰው ነው፣ ወይ ሰይጣን
ነው፣ ወይ እግዜር ነው፤ ሁሉም ምን ያረጉልኛል? እል ነበር በውስጤ። ከኋላዬ የመጣው ሰው ጎላ ባለ ድምፅ...
“ፖሊስ!” አለ።
ይኼን ድምፅ ከአንድ ቀን በፊት ብሰማው ኖሮ ምናልባት ራሴን እስት ይሆን ነበር፤ ያኔ ግን አልደነገጥኩም። ያልሰማሁት መስሎት ደገመው "ፖሊስ መታወቂያ ታሳዬኝ?" በቀስታ ከጎኔ ያስቀመጥኩትን ጫማ አንስቼ እርጥብ እግሬን ወሼቅሁበትና ከተቀመጥኩበት ተነስቼ ፊቱ ቆምኩ፡፡ ትንሽ ወደ ኋላው ሸሸት አለና
“መታወቂያ?''
"የለኝም"
“የመኖሪያ ፈቃድ?''
"የለኝም"
“ፓስፖርት?”
“የለኝም!'' በንቄት ከላይ እስከ ታች ገርምሞኝ አለፍ ብሎ ወዳቆማት በሸራ የተሸፈነች የፖሊስ መኪና በእጁ ጠቆመኝ። ያለምንም ማንገራገር ወደ መኪናዋ አዘገምኩ። እነዚያ መኪናዎች በሩቅ እንኳን ሲያልፉ ስንቱን ስደተኛ ብርክ የሚያሲዙ ነበሩ። መቼም በሕይወት ዘመኑ እንዲህ ዓይነት ግዴለሽ ስደተኛ አጋጥሞት የሚያውቅ አይመስለኝም፡፡ አምባሳደርም በእንደዚያ ዓይነት እርጋታ አይራመድ፡፡
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍34😱5❤3🎉1
💥💞#አልተዘዋወረችም💥💞
✍ አሌክስ አብርሃም
ክፍል ሃያ ሶስት
ዓሣውም እኛ፣ መረቡም እኛ!!
ገበያ የሚመስል እስር ቤት ውስጥ ከሱዳን፣ ከማሊ፣ ከሱማሊያ፣ ከኤርትራና ከሌሎች የአፍሪካ አገራት በመጡ ስደተኞች መኻል ራሴን አገኜሁት፡፡ የእስረኛውን ብዛት መገመት በራሱ ያዳግታል፡፡ ሁካታው እና መርመስመሱ ግራ ያጋባል፡፡ እስር ቤቱን እስር ቤት ሊያስብለው የሚችለው ነገር ዙሪያውን አጥር መኖሩና የታጠቁ
ጠበቂዎች በየማማው ላይ መቆማቼው ነበር፡፡ በተረፈ ዙሪያውን የታጠረ ሜዳ ማለት ይቀላል፡፡ እገሩ ሞቃት ስለሆነ ውጭ ለውጭ ውለን፣ ሲመሻሽ የ'ዩኒሴፍ' አርማ ባለባቼው ዐሥራ አንድ ረዣዥም ዳሶች ውስጥ እንገባለን፡፡ ዳሶቹ ግራና ቀኝ ክፍት ሆነው በረዣዥም _ የብረት _ ምሰሶዎች የተወጠረ የሸራ ጣራ ብቻ ያላቼው፣ የፀሐይ መከላከያዎች ናቸው፡፡ በውስጣቼው ባለ ሁለት ርከን ተደራራቢ የብረት አልጋዎች፣ ግራና ቀኝ በመደዳ ተዘርግቶባቼው መኻላቼው መተላለፊያ መንገድ ነው። የሚበዛው ስደተኛ የለበሰው ደረቱ ላይ የ'ዩኒሴፍ' አርማ ያለበት ነጭ'ቲሸርት'ነበር፡፡ ገና አጥሩን አልፌ እንደገባሁ፣ አንድ በሳቅ የሚፍለቀለቅ ወጣት ከዬት እንደመጣ ሰላዬው ፊቴ ተጋረጠ፡፡ ነጭ 'ቲሸርት'ና ደማቅ ሰማያዊ የጨርቅ ቁምጣ ለብሷል፤ ከቆዳ የተሠራ ሰንደል ጫማ ተጫምቶ፣ እጁ ላይ ርካሽ የፕላስቲክ ሰዓት አሥሯል፡፡ ቁመቱ ረዥም ስለነበር አንጋጥጨ ነበር የማዬው፡፡ ጥርት ባለ እንግሊዝኛ ሰላምታ አቀረበልኝና መልሶ “እንግሊዝኛ ትሰማለህ?'' አለኝ፡፡ አጠያየቁ ጨዋነት የተሞላበት ነበር።
“እሞክራለሁ ግን ማውራት አልፈልግም፣ ከቻልክ የማርፍበትን ቦታ በማሳዬት እርዳኝ'' አልኩት፡፡ ዝዬ ነበር! ያ መዛል ሁሉንም የጨዋነት ድንበር የሚያስጥስ ቁጣ ውስጥ አስገብቶኛል፡፡ ወጣቱ ልጅ ግን ፈገግታው ሳይቀንስ፣ “ኦ! ሸክስፒር ራሱ እንዳንተ አያወራም!'' “እዚህ ታሥሯል?''
"ማን?"
“ሸክስፒር” ተሳሳቅን::
"ከየት ነህ"
“እኔ እንጃ!'' “ይገባኛል እኔ ራሱ ከማሊ መምጣቴን ያስታወስኩት እዚህ እስር ቤት ገብቼ የሙስጠፋን ሻይ ከጠጣሁ በኋላ ነው! ሃሃሃሃሃ! ና እዚያ ጋ አለ እጋብዝሀለሁ! በዚያውም ታርፋለህ!'' ቀልጣፋ ነገር ነው፡፡ ዝም ብዬ ተከትዬው ሄድኩ፡፡ አንድ ጥግ ላይ በተነጠፈ ሰሌን የሚመስል ምንጣፍ ላይ እግሩን አጣጥፎ ተቀመጠ፤እኔም እንደሱ ተቀመጥኩ፡፡ አንድ አፍንጫው እንደ ወፍ ማንቁርት የረዘመ ሽማግሌ በትንንሽ የፕላስቲክ ፍንጃል የሞሮኮ ሻይ አቀረበልን። በዚያ እስር ቤት ውስጥ ብቼኛ ቆዳው ፈካ ያለ ሰው ይኼው ባለ ሻይ ቤት ነበር፤ ሞሮኳዊ ነው፡፡ እውነትም ሻዩን ስንጠጣ ነቃ አልኩ፡፡ አጠገቤ የተቀመጠውን ጋባዠን ረስቼ በግርምት የሚተራመሰውን ሕዝብ ስመለከት፣ “እዚህ ብዙ አያቆዩህም፣ በፊት ስድስት ወር ያቆዩ ነበር፣ አሁን ስደተኛው ሲበዛ ከሁለት ሳምንት፣ ቢበዛ ከወር የበለጠ አያቆዩም፤ አስፈላጊውን መረጃ ሰብስበው ጊዚያዊ ዶክሜንት ይሰሩልህና …." “ከዚያ በኋላ ምን ያደርጉናል?'' አልኩት ደንግጨ፡፡ “በፕሬዝደንቱ የግል አውሮፕላን አውሮፓ ወይም አሜሪካ ይልኩሃል ሃሃሃሃሃሃሃ!” “ ብሎ በራሱ ቀልድ ሳቀ፡፡ ቀጠል አድርጎ “ሁለት ምርጫ አለህ፣ ኤርትራዊ ወይም ኢትዯጵያዊ መሆንህን ከተናገርክ ሱዳን ድንበር ወስደው ይጥሉሃል'' “እንዴ ? ሱዳናዊ ሳልሆን?” “እና ምናዊ ነህ?” “ኢትዮጵያዊ!” “አዬህ ሻዩ ሠራ፤ አገርህን ማስታወስ ጀመርክ ሃሃሃሃሃ!"አብሬው ሳቅሁ፡፡ ወደ አገርህ መልሰው ለመላክ ይፈራሉ፤ ዓለም አቀፍ ሕግ ጣሳችሁ ምናምን እንዳይባሉ፡፡
ማንኛውም አገር አስጠጉኝ ብሎ የመጣበትን ስደተኛ፣ ያለፈቃዱ ወደ አገሩ መመለስ አይችልም። ስደተኞቹ ራሳቼው ካልፈለጉ ወይም በዓለም አቀፍ ደረጃ የተደነገጉ ከባድ ወንጀሎችን ሠርተው እየሸሹ ካልሆነ በስተቀር፣ ያላቼው አማራጭ ወይ አገራቼው ላይ ማቆዬት፣ አልያም ወደሚቀበልህ ሦስተኛ አገር መላክ ነው። ሱዳን ደግሞ በአካባቢው ካሉ አገራት ተመላሽ ስደተኞችን በሰፊው የምትቀበል አገር ስለሆነች የመጀመሪያ ምርጫቼው ናት።''
"በቃ"?
“ሁለተኛው አማራጭጮ'' አለና ግራ ቀኝ ገልመጥ ብሎ ወደ እኔ ሰገግ አለ:: ይችን ግራ ቀኝ : መገላመጥና ማስገግ ኢትዮጵያ እያለሁ : አውቃታለሁ፤ለመጀመሪያ ጊዜ ስለስደት ያሰብኩት፣ በዚች መገላመጥ የታከለበት ወግ ነበር:: በሹክሹክታ እንዲህ አለኝ “የማውቃቼው ሰዎች አሉ፣ ትንሸ ሳንቲም ካለህ ለአንድ ዓመት እዚሁ እንድትቆይ ይረዱሃል፡፡” “አንድ ዓመት እዚህ እስር ቤት?'' አልኩ ሳላስበው ድምፄን ከፍ አድርጌ ዙሪያውን የሚተራመሰውን እስረኛ እዬተመለከትኩ፡፡ “ሽሽሽሽ...! መጀመሪያ ነገር እስር ቤት አይደለም፤ ጊዚያዊ የስደተኞች ማቆያ ካምፕ ነው፡፡ እስር ቤት ከፈለግህ ግን ከዚህ 12 ኪሎሜትር የሚርቅ ጥሩ እስር ቤት አላቸው፡፡ ከፖሊስ ጋር ግብ ግብ የፈጠረ ስደተኛ ወይም አዚህ አገር ሌላ ወንጀል የሠራን ብቻ ነው ወደዚያ እስር ቤት የሚልኩት። እዚህ ስልህ እዚህ ማቆያው ውስጥ ማለቴ አይደለም፤ ስደተኞችን የሚያቆዩባት የወደብ ከተማ አለች፤ ታንጂር ትባላለች፣ ከዚህ ሰባት ሰዓት ብቻ ነው የምትርቀው በመኪና፣ በእርግጥ ሕጋዊ አይደለም ግን ሕግ የሚያስከብሩት እንዳላዩ ካለፉህ ያው ሕጋዊ ልትለው ትችላለህ” “እሺ! ተስማማሁ እንበል፤ እና ሰዎችሀን በምንድን ነው የማገኛቼው?''
ቀላል ነው፤ ዩኒሴፍ በየዐሥራ አምስት ቀኑ አንዴ ለዐሥር ደቂቃ ብቻ ስልክ ያስደውላል፡፡ ስደተኞች ቤተሰብ ወይም ጠበቃ ምናምን እንዲያናግሩ፤ እዚህ እስር ቤቱ ውስጥ ስልክ ይፈቅዳል፤ ለቤተሰብ ልደውል ነው ብለህ ትመዘገብና በዚህ ስልክ ደውል፣ ብሎ ቁራጭ ወረቀት ከኪሱ አዉጥቶ ሰጠኝ፤ ፍጥነቱ ይገርማል፡፡ እጆቹ ከሚናገረው ቃል ጋር እኩል ነው የሚሠሩት፤ በቼልታ ወረቀቷን ተቀበልኩት፡፡ ወዲያው ነበር ደላላ መሆኑ የገባኝ፤ ካለነገሩ አልተንከባከበኝም፡፡ “ሱለይማን ነው የላከኝ በላቼው''ብሎ እግረመንገዱን ለትውውቅ እጁን ዘረጋልኝ፡፡ “ዮናስ!” ብዬ የዘረጋልኝን እጁን ጨበጥኩት። ቀጠል አድርጌ "እእ... የምከፍለው ብር ግን. . . " ከማለቴ ከአፌ ነጥቀኝና፣ “ፈልግ! ብዙ ውድ አይደለም፤ "በዚያ በኩል ስፔን ቅርብ ነዉ፡፡እየቀለድኩ እንዳይመስልህ ቅርብ ነዉ፡፡ሞሮኮ ላይ ቆመህ እጅህን ስፔን ጠረፍ ላይ የምትዝናና ቆንጆ ከኋላዋ ቸብ ማድረግ ትችላለህ፡፡ ሃሃሃሃ!"ሳቁ ያምራል፡፡ በዚያ በኩል ስፔን ቅርብ ነው፤ እየቀለድኩ እንዳይመስልህ ቅርብ ነው፡፡ አንዳንዶች በዋና ይሻገሩታል!ሃሃሃሃሃ!” የኑግ ልጥልጥ የመሰለ ፊቱ ላይ በሥርዓት የተደረደሩ ትንንሽ ነጫጭ ጥርሶቹ የሆነ ጥሩ ሰው ያስመሰሉት ፍጥረት ነበር፡፡ የሆነ ሆኖ ያው ደላላ ነው፤ ያውም በሕገወጥ የሰው ዝውውር ሰንሰለት ውስጥ የሚሠራ፡፡ ይኼ ማለት ሳቁ ሌሎች ለቅሶ ላይ የተመሠረተ ፍጥረት ማለት ነው። ስደተኛ ከእስር ቤት በር ላይ እያጠመደ፣ ለእንደገና ስደት የሚያመቻች፡፡ ከዚህ ሁሉ ጊዜ በኋላ ወደ አገሬ መመለስ ውርደት ሆነብኝ፡፡ እንደገና ሌላ ስደትም ገና ሳስበው አንገሸገሸኝ፤ እንደተከዝኩ... “ብር የለኝም፡፡ ያለኝን በሙሉ እነዚያ የተረገሙ ፖሊሶች ወስደውብኛል'' አልኩት በሚነጫነጭ ድምፅ። “አትዘንባቼው”
✍ አሌክስ አብርሃም
ክፍል ሃያ ሶስት
ዓሣውም እኛ፣ መረቡም እኛ!!
ገበያ የሚመስል እስር ቤት ውስጥ ከሱዳን፣ ከማሊ፣ ከሱማሊያ፣ ከኤርትራና ከሌሎች የአፍሪካ አገራት በመጡ ስደተኞች መኻል ራሴን አገኜሁት፡፡ የእስረኛውን ብዛት መገመት በራሱ ያዳግታል፡፡ ሁካታው እና መርመስመሱ ግራ ያጋባል፡፡ እስር ቤቱን እስር ቤት ሊያስብለው የሚችለው ነገር ዙሪያውን አጥር መኖሩና የታጠቁ
ጠበቂዎች በየማማው ላይ መቆማቼው ነበር፡፡ በተረፈ ዙሪያውን የታጠረ ሜዳ ማለት ይቀላል፡፡ እገሩ ሞቃት ስለሆነ ውጭ ለውጭ ውለን፣ ሲመሻሽ የ'ዩኒሴፍ' አርማ ባለባቼው ዐሥራ አንድ ረዣዥም ዳሶች ውስጥ እንገባለን፡፡ ዳሶቹ ግራና ቀኝ ክፍት ሆነው በረዣዥም _ የብረት _ ምሰሶዎች የተወጠረ የሸራ ጣራ ብቻ ያላቼው፣ የፀሐይ መከላከያዎች ናቸው፡፡ በውስጣቼው ባለ ሁለት ርከን ተደራራቢ የብረት አልጋዎች፣ ግራና ቀኝ በመደዳ ተዘርግቶባቼው መኻላቼው መተላለፊያ መንገድ ነው። የሚበዛው ስደተኛ የለበሰው ደረቱ ላይ የ'ዩኒሴፍ' አርማ ያለበት ነጭ'ቲሸርት'ነበር፡፡ ገና አጥሩን አልፌ እንደገባሁ፣ አንድ በሳቅ የሚፍለቀለቅ ወጣት ከዬት እንደመጣ ሰላዬው ፊቴ ተጋረጠ፡፡ ነጭ 'ቲሸርት'ና ደማቅ ሰማያዊ የጨርቅ ቁምጣ ለብሷል፤ ከቆዳ የተሠራ ሰንደል ጫማ ተጫምቶ፣ እጁ ላይ ርካሽ የፕላስቲክ ሰዓት አሥሯል፡፡ ቁመቱ ረዥም ስለነበር አንጋጥጨ ነበር የማዬው፡፡ ጥርት ባለ እንግሊዝኛ ሰላምታ አቀረበልኝና መልሶ “እንግሊዝኛ ትሰማለህ?'' አለኝ፡፡ አጠያየቁ ጨዋነት የተሞላበት ነበር።
“እሞክራለሁ ግን ማውራት አልፈልግም፣ ከቻልክ የማርፍበትን ቦታ በማሳዬት እርዳኝ'' አልኩት፡፡ ዝዬ ነበር! ያ መዛል ሁሉንም የጨዋነት ድንበር የሚያስጥስ ቁጣ ውስጥ አስገብቶኛል፡፡ ወጣቱ ልጅ ግን ፈገግታው ሳይቀንስ፣ “ኦ! ሸክስፒር ራሱ እንዳንተ አያወራም!'' “እዚህ ታሥሯል?''
"ማን?"
“ሸክስፒር” ተሳሳቅን::
"ከየት ነህ"
“እኔ እንጃ!'' “ይገባኛል እኔ ራሱ ከማሊ መምጣቴን ያስታወስኩት እዚህ እስር ቤት ገብቼ የሙስጠፋን ሻይ ከጠጣሁ በኋላ ነው! ሃሃሃሃሃ! ና እዚያ ጋ አለ እጋብዝሀለሁ! በዚያውም ታርፋለህ!'' ቀልጣፋ ነገር ነው፡፡ ዝም ብዬ ተከትዬው ሄድኩ፡፡ አንድ ጥግ ላይ በተነጠፈ ሰሌን የሚመስል ምንጣፍ ላይ እግሩን አጣጥፎ ተቀመጠ፤እኔም እንደሱ ተቀመጥኩ፡፡ አንድ አፍንጫው እንደ ወፍ ማንቁርት የረዘመ ሽማግሌ በትንንሽ የፕላስቲክ ፍንጃል የሞሮኮ ሻይ አቀረበልን። በዚያ እስር ቤት ውስጥ ብቼኛ ቆዳው ፈካ ያለ ሰው ይኼው ባለ ሻይ ቤት ነበር፤ ሞሮኳዊ ነው፡፡ እውነትም ሻዩን ስንጠጣ ነቃ አልኩ፡፡ አጠገቤ የተቀመጠውን ጋባዠን ረስቼ በግርምት የሚተራመሰውን ሕዝብ ስመለከት፣ “እዚህ ብዙ አያቆዩህም፣ በፊት ስድስት ወር ያቆዩ ነበር፣ አሁን ስደተኛው ሲበዛ ከሁለት ሳምንት፣ ቢበዛ ከወር የበለጠ አያቆዩም፤ አስፈላጊውን መረጃ ሰብስበው ጊዚያዊ ዶክሜንት ይሰሩልህና …." “ከዚያ በኋላ ምን ያደርጉናል?'' አልኩት ደንግጨ፡፡ “በፕሬዝደንቱ የግል አውሮፕላን አውሮፓ ወይም አሜሪካ ይልኩሃል ሃሃሃሃሃሃሃ!” “ ብሎ በራሱ ቀልድ ሳቀ፡፡ ቀጠል አድርጎ “ሁለት ምርጫ አለህ፣ ኤርትራዊ ወይም ኢትዯጵያዊ መሆንህን ከተናገርክ ሱዳን ድንበር ወስደው ይጥሉሃል'' “እንዴ ? ሱዳናዊ ሳልሆን?” “እና ምናዊ ነህ?” “ኢትዮጵያዊ!” “አዬህ ሻዩ ሠራ፤ አገርህን ማስታወስ ጀመርክ ሃሃሃሃሃ!"አብሬው ሳቅሁ፡፡ ወደ አገርህ መልሰው ለመላክ ይፈራሉ፤ ዓለም አቀፍ ሕግ ጣሳችሁ ምናምን እንዳይባሉ፡፡
ማንኛውም አገር አስጠጉኝ ብሎ የመጣበትን ስደተኛ፣ ያለፈቃዱ ወደ አገሩ መመለስ አይችልም። ስደተኞቹ ራሳቼው ካልፈለጉ ወይም በዓለም አቀፍ ደረጃ የተደነገጉ ከባድ ወንጀሎችን ሠርተው እየሸሹ ካልሆነ በስተቀር፣ ያላቼው አማራጭ ወይ አገራቼው ላይ ማቆዬት፣ አልያም ወደሚቀበልህ ሦስተኛ አገር መላክ ነው። ሱዳን ደግሞ በአካባቢው ካሉ አገራት ተመላሽ ስደተኞችን በሰፊው የምትቀበል አገር ስለሆነች የመጀመሪያ ምርጫቼው ናት።''
"በቃ"?
“ሁለተኛው አማራጭጮ'' አለና ግራ ቀኝ ገልመጥ ብሎ ወደ እኔ ሰገግ አለ:: ይችን ግራ ቀኝ : መገላመጥና ማስገግ ኢትዮጵያ እያለሁ : አውቃታለሁ፤ለመጀመሪያ ጊዜ ስለስደት ያሰብኩት፣ በዚች መገላመጥ የታከለበት ወግ ነበር:: በሹክሹክታ እንዲህ አለኝ “የማውቃቼው ሰዎች አሉ፣ ትንሸ ሳንቲም ካለህ ለአንድ ዓመት እዚሁ እንድትቆይ ይረዱሃል፡፡” “አንድ ዓመት እዚህ እስር ቤት?'' አልኩ ሳላስበው ድምፄን ከፍ አድርጌ ዙሪያውን የሚተራመሰውን እስረኛ እዬተመለከትኩ፡፡ “ሽሽሽሽ...! መጀመሪያ ነገር እስር ቤት አይደለም፤ ጊዚያዊ የስደተኞች ማቆያ ካምፕ ነው፡፡ እስር ቤት ከፈለግህ ግን ከዚህ 12 ኪሎሜትር የሚርቅ ጥሩ እስር ቤት አላቸው፡፡ ከፖሊስ ጋር ግብ ግብ የፈጠረ ስደተኛ ወይም አዚህ አገር ሌላ ወንጀል የሠራን ብቻ ነው ወደዚያ እስር ቤት የሚልኩት። እዚህ ስልህ እዚህ ማቆያው ውስጥ ማለቴ አይደለም፤ ስደተኞችን የሚያቆዩባት የወደብ ከተማ አለች፤ ታንጂር ትባላለች፣ ከዚህ ሰባት ሰዓት ብቻ ነው የምትርቀው በመኪና፣ በእርግጥ ሕጋዊ አይደለም ግን ሕግ የሚያስከብሩት እንዳላዩ ካለፉህ ያው ሕጋዊ ልትለው ትችላለህ” “እሺ! ተስማማሁ እንበል፤ እና ሰዎችሀን በምንድን ነው የማገኛቼው?''
ቀላል ነው፤ ዩኒሴፍ በየዐሥራ አምስት ቀኑ አንዴ ለዐሥር ደቂቃ ብቻ ስልክ ያስደውላል፡፡ ስደተኞች ቤተሰብ ወይም ጠበቃ ምናምን እንዲያናግሩ፤ እዚህ እስር ቤቱ ውስጥ ስልክ ይፈቅዳል፤ ለቤተሰብ ልደውል ነው ብለህ ትመዘገብና በዚህ ስልክ ደውል፣ ብሎ ቁራጭ ወረቀት ከኪሱ አዉጥቶ ሰጠኝ፤ ፍጥነቱ ይገርማል፡፡ እጆቹ ከሚናገረው ቃል ጋር እኩል ነው የሚሠሩት፤ በቼልታ ወረቀቷን ተቀበልኩት፡፡ ወዲያው ነበር ደላላ መሆኑ የገባኝ፤ ካለነገሩ አልተንከባከበኝም፡፡ “ሱለይማን ነው የላከኝ በላቼው''ብሎ እግረመንገዱን ለትውውቅ እጁን ዘረጋልኝ፡፡ “ዮናስ!” ብዬ የዘረጋልኝን እጁን ጨበጥኩት። ቀጠል አድርጌ "እእ... የምከፍለው ብር ግን. . . " ከማለቴ ከአፌ ነጥቀኝና፣ “ፈልግ! ብዙ ውድ አይደለም፤ "በዚያ በኩል ስፔን ቅርብ ነዉ፡፡እየቀለድኩ እንዳይመስልህ ቅርብ ነዉ፡፡ሞሮኮ ላይ ቆመህ እጅህን ስፔን ጠረፍ ላይ የምትዝናና ቆንጆ ከኋላዋ ቸብ ማድረግ ትችላለህ፡፡ ሃሃሃሃ!"ሳቁ ያምራል፡፡ በዚያ በኩል ስፔን ቅርብ ነው፤ እየቀለድኩ እንዳይመስልህ ቅርብ ነው፡፡ አንዳንዶች በዋና ይሻገሩታል!ሃሃሃሃሃ!” የኑግ ልጥልጥ የመሰለ ፊቱ ላይ በሥርዓት የተደረደሩ ትንንሽ ነጫጭ ጥርሶቹ የሆነ ጥሩ ሰው ያስመሰሉት ፍጥረት ነበር፡፡ የሆነ ሆኖ ያው ደላላ ነው፤ ያውም በሕገወጥ የሰው ዝውውር ሰንሰለት ውስጥ የሚሠራ፡፡ ይኼ ማለት ሳቁ ሌሎች ለቅሶ ላይ የተመሠረተ ፍጥረት ማለት ነው። ስደተኛ ከእስር ቤት በር ላይ እያጠመደ፣ ለእንደገና ስደት የሚያመቻች፡፡ ከዚህ ሁሉ ጊዜ በኋላ ወደ አገሬ መመለስ ውርደት ሆነብኝ፡፡ እንደገና ሌላ ስደትም ገና ሳስበው አንገሸገሸኝ፤ እንደተከዝኩ... “ብር የለኝም፡፡ ያለኝን በሙሉ እነዚያ የተረገሙ ፖሊሶች ወስደውብኛል'' አልኩት በሚነጫነጭ ድምፅ። “አትዘንባቼው”
👍27❤5
“ምኖቹን?" “ፖሊሶችን! መኖር አለባቸው። ሚስት ይኖራቸዋል፣ ውሽማ ይኖራቼዋል፣ ብር ይፈልጋሉ'' ዝም አልኩት፡፡ እንተ ገንዘብ ፈልገህ፣ ሕግ ጥሰህ፣ አገራቼው እንደገባህ እነሱም ሕግ ጥሰው፣ እኪስህ ቢገቡ ብዙ አትዘን በቃ፡፡ ሚስቶቻቼውን አስረክበው የሚሄዱ ስደተኞች አሉ፤ ብር ምኑ ይገርምሃል!? አሁን የወደፊቱን ብቻ አስብ፡፡ ደግሞ ብዙ ኢትዮጵያዊያን ዘመድ ምናምን አያጡም የተወሰነ ታስልካለህ... አለ፡፡ “ዘመድ የለኝም አልኩህ እኮ!' “ረስተህ ይሆናል እንጂ አይጠፋም፤ ሻይ ድገም ለማስታወስ ይረደሃል!” አልተግደረደርኩም፣ ሁለተኛ ሻዬን እየጠጣሁ ስለቤተሰቦቼ አሰብኩ፣ ስለዚያች ወደ ስደት ስለላከችኝ ሴት አሰብኩ፣ ያቺ የተረገመች፣ እግሬ ከሱዳን ከወጣ በኋላ ደጋግሜ ደውዬላት ነበር ስልኳ አይሠራም፤ ምናልባት ለቤተሰቦቼ ያለሁበትን ሁኔታ ደውዬ ልንገራቼው ይሆን…? “ብዙ አታስብ የእውነት ብር የምታገኝበት አማራጭ ከሌለህ የሆነ ሥራ እየሠራህ ወደ ስፔን መሻገሪያ ሳንቲም ታጠራቅማለሀ፤ ጓደኞቼ ሥራ ያስቀጥሩኻል፡፡ ትንሽ ጊዜው ይረዝምብኻል እንጂ፣ ከዚያ ከፍለህ ወደ ስፔን መሻገር ነው'' የዋሀ ልቤ ሲያምን ይሰማኛል፡፡ “ምን ዓይነት ሥራ?” "ዓሣ ማጥመድ ትችላለህ?'' “አልችልም።” “ዓሣ በቢላ መበለት አያቅትህም፡፡''
“አልችልም።'' "የዓሣ ምግቦች ማዘጋጀትስ?” “አልችልም!" “አገራችሁ ዓሣ የለም?'' ተሳሳቅን፡፡
**
ሱለይማን እንደመከረኝ፣ ከሦስት ሰዓት ረዥም ጥበቃና ሰልፍ በኋላ በተገኜ ስልክ ለጓደኞቹ ደወልኩ፡፡ በሳምንቱ ደግሞ ይኼው ከነፋስ የፈጠነ ሱሌይማን አንዲት ትንሽ ዲጅታል ካሜራ ይዞ መጠና፣ ፎቶ አንስቶኝ ሲያበቃ በቁራጭ ወረቀት ሙሉ ስሜን ዕድሜዬንና የትውልድ ቀኔን ይዞ ሄደ፡፡ በአንድ ሳምንት ፎቶዬ የተለጠፈበት በአረብኛ የተፃፈ ወረቀት አመጣልኝ፡፡ “ምንድን ነው የሚለው?'' አልኩት፡፡ “የአንድ ሰርዲን ፋብሪካ ጊዚያዊ ሠራተኛ ነህ። ትንሽ ብሮች ሰርቀህ ልትጠፋ ስትል ተይዘህ ነው እዚህ የመጣኽው፡፡ አሁን ባለቤቱ እዚህ መሆንህን ስላወቀ ፖሊሶች ጋር መጥቶ ሊወስድህ እየመጣ ነው፡፡ ነገ ከዚህ መውጣት ትችላለህ!'' ካለኝ በኋላ ወደ ጆሮዬ ጠጋ ብሎ “ብዙ አትተማመንበት ፎርጅድ ነው፡፡ በሁለት ቀን ውስጥ ከዚህ ትወጣለህ ጓደኞቻችን መውጫው ጋ ይጠብቁሃል።" “አንተስ?” “እኔ እዚሁ ነው ዓሣ የማጠምደው ሃሃሃሃሃሃ!" “አንድ ዓሣ አግኝተሃል ወደመበለቻዬ ስደርስ እንደማልረግምህ ተስፋ አደርጋለሁ! ብዬ ተቃቀፍንና ተሰነባበትን!”
በቀጣዩ ቀን፤ ሰባት የምንሆን በተመሳሳይ መንገድ ከማቆያ ካምፑ የወጣን ስደተኞችና ከሌላ ቦታ የመጡ ሦስት ሴቶች በ'ሚኒባስ' ተጭነን ወደሰሜናዊ የሞሮኮ ከተማ ጉዞ ጀመርን። የሚበዛውን መንገድ በዝምታና በእንቅልፍ ነበር ያሳለፍነው፡፡ በየመኻሉ ስነቃ በመስኮት የሚታዬው አሰልችና ተመሳሳይ የበረሃ ምስል በመሆኑ መልሶ እንቅልፍ ይወስደኛል፡፡ አልፎ አልፎ ትንንሽ መንደሮች ውልብ እያሉ ያልፋሉ፡፡ መጨረሻው የማይታይ ወርቃማ አሸዋ የተነጠፈበት ምድረበዳ ላይ አንድ ሁለት ጊዜ ለሽንት ከመውረዳችን ውጭ ጉዟችን አልተቋረጠም፡፡ የታሸገ ደረቅ ብስኩትና ውሃ እዚያው መኪና ውስጥ ሰጡን፡፡ ብዙዎቻችን ግን ሙቀቱ ይሁን ጭንቀቱ ዘግቶን መብላት አልቻልንም፤ ውሃውን ብቻ ነበር ቶሎ ቶሎ የምንጎነጨው፡፡ በዚህ ሁኔታ ወደ ስምንት ሰዓት የፈጄ ጉዞ አድርገን ወደ ምሽቱ ሁለት ሰዓት አካባቢ በመብራት ወደተሸቆጠቆጠች ትልቅ ከተማ ደረስን፡፡ ወከባ የበዛባት፣ የሰውና የመኪና ትርምስ መርካቶን ያስመሰላት ከተማ ነበረች። ታንጂር ትባላለች፡፡ ከመላው ዓለም የሚመጡ ቱሪስቶች የሚጎርፉባት፣ የሞሮኮ የወደብ ከተማ ናት፡፡ ከተማዋ ውስጥ የማይታይ ዓይነት የሰው ዘር የለም በባህል፣ በታሪክ እና በኪነጥበብ ሐብቷ የታወቀች ከተማ ናት፡፡ ከተማዋ እጅግ ጥንታዊ በመሆኗ የቤቶቹ አሠራር የተለዬ ውበት አለው፡፡ ወደ ሌላ ከተማ ሳይሆን ወደ ሌላ ዘመን የተጓዝኩ ነበር የመሰለኝ። ጊዜና ዕድል ገጥሞለት ሊጎበኛት ለሄደ ሰው ነፍስን ሲቃ የሚያስይዝ ውበቷ እዚያው ኑሩብኝ የሚል ነው፡፡ እንደኔ የሕገወጥ ስደት ዕጣ ለወደቀበት ደግሞ፣ ሲኦልን የሚያስንቅ ሌላ ገጽታ ያላት ከተማ ነበረች...አፍሪካ ላይ ጋደም ብላ አውሮፓ ጋር የምትጠቃቀስ፤ ስፔን ጋር ውሃ የምትራጭ ወሳኝ መሸጋገሪያ፡፡ ያመጡን ሰዎች፣ አንድ አሮጌ በድንጋይ ካብ የተሠራ ባለ አንድ ፎቅ ቤት ውስጥ አስገቡንና፣ ያንኑ ብስኩትና ውሃ ሰጥተውን ከውጭ ቆልፈውብን ሄዱ፡፡ ለማዬት እንኳን የሚቀፍ አይጥ የቦረታተፈው የሚመስል ሁለት የስፖንጅ ፍራሸ ጥግ ጥጉን ተቀምጧል። በሌላኛው ጥግ መሬቱ ላይ በዘፈቀደ የተጣለ ካርቶን ነበር፡፡ አንዱን
ፍራሽ ለሴቶቹ ሰጥተን ሌላኛው ፍራሸ ላይ የተወሰኑት ሲተኙ፣ የቀረነው ቁርጥራጮቹን ካርቶኖች ወለሉ ላይ እያነጠፍን አረፍ አልን፡፡ ለሁለት ቀናት በዚሀ ሁኔታ ካሳለፍን በኋላ ነበር ያመጡን ሰዎች አንድ በአንድ ወደተገኜልን ሥራ የወሰዱን፤ የመጨረሻው እኔ ነበርኩ፡፡ ለእኔ የተገኘልኝ ሥራ የዓሣ አጥማጆችን መረብ ማጠብና መጠቅለል፣ እንዲሁም ለሆቴሎች ዓሣ እየተሸከምኩ ማድረስ ሲሆን ብዙውን ሥራ የማከናውነው ማታ ማታ ነበር። ሥራውን ያገኜልኝ ደላላ ሲነግረኝ ቀለል አድርጎ ስለነበር "ዓሣ ለሆቴሎች ማድረስ" ሲባል ያሰብኩት፣ በአንድ እጅ አምስት- ስድስቱን እንደ በቆሎ እሸት እያንጠለጠልኩ ማድረስ ነበር፤ የገጠመኝ ግን ፈጽሞ ያልጠበኩት ጉድ ነበር፡፡ የአንድ ሙክት በግ ያኽል የሚከብዱ ትከሻ ላይ ሲሸከሟቼው : ጅራታቸው መቀመጫ ላይ የሚደርስ ግዙፍ የባሕር ፍጥረቶች። ይኼን አዞ የሚያክል ዓሣ በፕላስቲክ ከረጢት እያስገባሁ በትከሻዬ ተሸክሜ በየሆቴሉ አደርስ ነበር፡፡ገና የመጀመሪያ ቀን ራሴን ጠላሁ፤ ምን አጥቼ ነው ይኼን ሁሉ መከራ ራሴ ላይ የጠራሁት? አልኩ፡፡ የራሴ ጠረን ከርፍቶኝ አፍንጫዬን እስክይዝ(ሲቆይ ለመድኩት እንጂ) ከሰው ተራ ወጥቼ ነበር። መጀመሪያ አካባቢ ሥራዬን ስጨርስ ሰውነቴን እታጠብ ነበር፤ እየቆዬ ግን ድካሙና ተስፋ መቁረጡ ተደማምሮ ሰለቼኝ፡፡ ድፍን መንደሩ ያው ስለሆነ ማንም ከ'ቁብ አይቆጥረውም እንጂ ያ ጠረን ሰው የሚያስቀርብ አልነበረም። ቀስ በቀስ ሥራውን እየተላመድኩት ሄድኩ፡፡ እንደዚያ ሠርቼ ለድንበር አሻጋሪዎቹ የምከፍለው ገንዘብ ቶሎ ይሞላል የሚል ተስፋ ነበረኝ፤ ግን መታለሌ የገባኝ ብዙ ሳልቆይ ነበር፡፡ ወደዚያች ከተማ የወሰዱኝ ሰዎች የሰይጣን ቁራጮች ነበሩ። ከመጀመሪያ ቀን ከስደተኛ ማቆያው ከወጣሁበት ወረቀት ሒሳብ _ ጀምሮ እስከጠጣኋት ውሃና እስከተኛሁባት የካርቶን ንጣፍ ደማምረው እንድከፍል የነገሩኝ ብር በስድስት ወር ደመወዜ እንኳን ተከፍሎ የሚያልቅ አልነበረም፡፡ በአውሮፕላን ብሄድና ባለ አምስት ኮከብ ሆቴል ባርፍ እንኳን ያን ያኽል መክፈሌን እንጃ! ግን እጃቼው ውስጥ ነኝና ከዕለት ምግቤ ውጭ የማገኜውን ለእነሱ ነበር
የማስረክበው፡፡ ያመጧቼውን ሴቶችም በየሰው ቤት ከማሠራት አልፈው በሴተኛ አዳሪነት እንዲሠሩ ያስገድዷቼው ነበር፡፡ የለዬለት ባርነት _ ነበር። የሚገርመው ፖሊሶችም ምን እንደሚካሄድ ያውቁ ነበር፡፡ አንድ ሰው ይኼን ባርነት አልቀበልም ቢል መጀመሪያ የሚጠብቀው በሕገወጥ መንገድ ወደ ከተማዋ በመግባቱ፣ በተጭበረበረ ሰነድ በመቆዬቱ፣ ለመንግሥት የሥራ ግብር ባለመክፈሉ፣ ወዘተ...
“አልችልም።'' "የዓሣ ምግቦች ማዘጋጀትስ?” “አልችልም!" “አገራችሁ ዓሣ የለም?'' ተሳሳቅን፡፡
**
ሱለይማን እንደመከረኝ፣ ከሦስት ሰዓት ረዥም ጥበቃና ሰልፍ በኋላ በተገኜ ስልክ ለጓደኞቹ ደወልኩ፡፡ በሳምንቱ ደግሞ ይኼው ከነፋስ የፈጠነ ሱሌይማን አንዲት ትንሽ ዲጅታል ካሜራ ይዞ መጠና፣ ፎቶ አንስቶኝ ሲያበቃ በቁራጭ ወረቀት ሙሉ ስሜን ዕድሜዬንና የትውልድ ቀኔን ይዞ ሄደ፡፡ በአንድ ሳምንት ፎቶዬ የተለጠፈበት በአረብኛ የተፃፈ ወረቀት አመጣልኝ፡፡ “ምንድን ነው የሚለው?'' አልኩት፡፡ “የአንድ ሰርዲን ፋብሪካ ጊዚያዊ ሠራተኛ ነህ። ትንሽ ብሮች ሰርቀህ ልትጠፋ ስትል ተይዘህ ነው እዚህ የመጣኽው፡፡ አሁን ባለቤቱ እዚህ መሆንህን ስላወቀ ፖሊሶች ጋር መጥቶ ሊወስድህ እየመጣ ነው፡፡ ነገ ከዚህ መውጣት ትችላለህ!'' ካለኝ በኋላ ወደ ጆሮዬ ጠጋ ብሎ “ብዙ አትተማመንበት ፎርጅድ ነው፡፡ በሁለት ቀን ውስጥ ከዚህ ትወጣለህ ጓደኞቻችን መውጫው ጋ ይጠብቁሃል።" “አንተስ?” “እኔ እዚሁ ነው ዓሣ የማጠምደው ሃሃሃሃሃሃ!" “አንድ ዓሣ አግኝተሃል ወደመበለቻዬ ስደርስ እንደማልረግምህ ተስፋ አደርጋለሁ! ብዬ ተቃቀፍንና ተሰነባበትን!”
በቀጣዩ ቀን፤ ሰባት የምንሆን በተመሳሳይ መንገድ ከማቆያ ካምፑ የወጣን ስደተኞችና ከሌላ ቦታ የመጡ ሦስት ሴቶች በ'ሚኒባስ' ተጭነን ወደሰሜናዊ የሞሮኮ ከተማ ጉዞ ጀመርን። የሚበዛውን መንገድ በዝምታና በእንቅልፍ ነበር ያሳለፍነው፡፡ በየመኻሉ ስነቃ በመስኮት የሚታዬው አሰልችና ተመሳሳይ የበረሃ ምስል በመሆኑ መልሶ እንቅልፍ ይወስደኛል፡፡ አልፎ አልፎ ትንንሽ መንደሮች ውልብ እያሉ ያልፋሉ፡፡ መጨረሻው የማይታይ ወርቃማ አሸዋ የተነጠፈበት ምድረበዳ ላይ አንድ ሁለት ጊዜ ለሽንት ከመውረዳችን ውጭ ጉዟችን አልተቋረጠም፡፡ የታሸገ ደረቅ ብስኩትና ውሃ እዚያው መኪና ውስጥ ሰጡን፡፡ ብዙዎቻችን ግን ሙቀቱ ይሁን ጭንቀቱ ዘግቶን መብላት አልቻልንም፤ ውሃውን ብቻ ነበር ቶሎ ቶሎ የምንጎነጨው፡፡ በዚህ ሁኔታ ወደ ስምንት ሰዓት የፈጄ ጉዞ አድርገን ወደ ምሽቱ ሁለት ሰዓት አካባቢ በመብራት ወደተሸቆጠቆጠች ትልቅ ከተማ ደረስን፡፡ ወከባ የበዛባት፣ የሰውና የመኪና ትርምስ መርካቶን ያስመሰላት ከተማ ነበረች። ታንጂር ትባላለች፡፡ ከመላው ዓለም የሚመጡ ቱሪስቶች የሚጎርፉባት፣ የሞሮኮ የወደብ ከተማ ናት፡፡ ከተማዋ ውስጥ የማይታይ ዓይነት የሰው ዘር የለም በባህል፣ በታሪክ እና በኪነጥበብ ሐብቷ የታወቀች ከተማ ናት፡፡ ከተማዋ እጅግ ጥንታዊ በመሆኗ የቤቶቹ አሠራር የተለዬ ውበት አለው፡፡ ወደ ሌላ ከተማ ሳይሆን ወደ ሌላ ዘመን የተጓዝኩ ነበር የመሰለኝ። ጊዜና ዕድል ገጥሞለት ሊጎበኛት ለሄደ ሰው ነፍስን ሲቃ የሚያስይዝ ውበቷ እዚያው ኑሩብኝ የሚል ነው፡፡ እንደኔ የሕገወጥ ስደት ዕጣ ለወደቀበት ደግሞ፣ ሲኦልን የሚያስንቅ ሌላ ገጽታ ያላት ከተማ ነበረች...አፍሪካ ላይ ጋደም ብላ አውሮፓ ጋር የምትጠቃቀስ፤ ስፔን ጋር ውሃ የምትራጭ ወሳኝ መሸጋገሪያ፡፡ ያመጡን ሰዎች፣ አንድ አሮጌ በድንጋይ ካብ የተሠራ ባለ አንድ ፎቅ ቤት ውስጥ አስገቡንና፣ ያንኑ ብስኩትና ውሃ ሰጥተውን ከውጭ ቆልፈውብን ሄዱ፡፡ ለማዬት እንኳን የሚቀፍ አይጥ የቦረታተፈው የሚመስል ሁለት የስፖንጅ ፍራሸ ጥግ ጥጉን ተቀምጧል። በሌላኛው ጥግ መሬቱ ላይ በዘፈቀደ የተጣለ ካርቶን ነበር፡፡ አንዱን
ፍራሽ ለሴቶቹ ሰጥተን ሌላኛው ፍራሸ ላይ የተወሰኑት ሲተኙ፣ የቀረነው ቁርጥራጮቹን ካርቶኖች ወለሉ ላይ እያነጠፍን አረፍ አልን፡፡ ለሁለት ቀናት በዚሀ ሁኔታ ካሳለፍን በኋላ ነበር ያመጡን ሰዎች አንድ በአንድ ወደተገኜልን ሥራ የወሰዱን፤ የመጨረሻው እኔ ነበርኩ፡፡ ለእኔ የተገኘልኝ ሥራ የዓሣ አጥማጆችን መረብ ማጠብና መጠቅለል፣ እንዲሁም ለሆቴሎች ዓሣ እየተሸከምኩ ማድረስ ሲሆን ብዙውን ሥራ የማከናውነው ማታ ማታ ነበር። ሥራውን ያገኜልኝ ደላላ ሲነግረኝ ቀለል አድርጎ ስለነበር "ዓሣ ለሆቴሎች ማድረስ" ሲባል ያሰብኩት፣ በአንድ እጅ አምስት- ስድስቱን እንደ በቆሎ እሸት እያንጠለጠልኩ ማድረስ ነበር፤ የገጠመኝ ግን ፈጽሞ ያልጠበኩት ጉድ ነበር፡፡ የአንድ ሙክት በግ ያኽል የሚከብዱ ትከሻ ላይ ሲሸከሟቼው : ጅራታቸው መቀመጫ ላይ የሚደርስ ግዙፍ የባሕር ፍጥረቶች። ይኼን አዞ የሚያክል ዓሣ በፕላስቲክ ከረጢት እያስገባሁ በትከሻዬ ተሸክሜ በየሆቴሉ አደርስ ነበር፡፡ገና የመጀመሪያ ቀን ራሴን ጠላሁ፤ ምን አጥቼ ነው ይኼን ሁሉ መከራ ራሴ ላይ የጠራሁት? አልኩ፡፡ የራሴ ጠረን ከርፍቶኝ አፍንጫዬን እስክይዝ(ሲቆይ ለመድኩት እንጂ) ከሰው ተራ ወጥቼ ነበር። መጀመሪያ አካባቢ ሥራዬን ስጨርስ ሰውነቴን እታጠብ ነበር፤ እየቆዬ ግን ድካሙና ተስፋ መቁረጡ ተደማምሮ ሰለቼኝ፡፡ ድፍን መንደሩ ያው ስለሆነ ማንም ከ'ቁብ አይቆጥረውም እንጂ ያ ጠረን ሰው የሚያስቀርብ አልነበረም። ቀስ በቀስ ሥራውን እየተላመድኩት ሄድኩ፡፡ እንደዚያ ሠርቼ ለድንበር አሻጋሪዎቹ የምከፍለው ገንዘብ ቶሎ ይሞላል የሚል ተስፋ ነበረኝ፤ ግን መታለሌ የገባኝ ብዙ ሳልቆይ ነበር፡፡ ወደዚያች ከተማ የወሰዱኝ ሰዎች የሰይጣን ቁራጮች ነበሩ። ከመጀመሪያ ቀን ከስደተኛ ማቆያው ከወጣሁበት ወረቀት ሒሳብ _ ጀምሮ እስከጠጣኋት ውሃና እስከተኛሁባት የካርቶን ንጣፍ ደማምረው እንድከፍል የነገሩኝ ብር በስድስት ወር ደመወዜ እንኳን ተከፍሎ የሚያልቅ አልነበረም፡፡ በአውሮፕላን ብሄድና ባለ አምስት ኮከብ ሆቴል ባርፍ እንኳን ያን ያኽል መክፈሌን እንጃ! ግን እጃቼው ውስጥ ነኝና ከዕለት ምግቤ ውጭ የማገኜውን ለእነሱ ነበር
የማስረክበው፡፡ ያመጧቼውን ሴቶችም በየሰው ቤት ከማሠራት አልፈው በሴተኛ አዳሪነት እንዲሠሩ ያስገድዷቼው ነበር፡፡ የለዬለት ባርነት _ ነበር። የሚገርመው ፖሊሶችም ምን እንደሚካሄድ ያውቁ ነበር፡፡ አንድ ሰው ይኼን ባርነት አልቀበልም ቢል መጀመሪያ የሚጠብቀው በሕገወጥ መንገድ ወደ ከተማዋ በመግባቱ፣ በተጭበረበረ ሰነድ በመቆዬቱ፣ ለመንግሥት የሥራ ግብር ባለመክፈሉ፣ ወዘተ...
👍32❤7
ከሦስት እስከ አምስት ዓመት የሚደርስ እስራት ይሆናል፡፡ በዚህ ሁኔታ እዚያች ከተማ የሚኖረውን ስደተኛ ቤቱ ይቁጠረው፡፡ የዘዬድኩት መላ ሌሎች ተጨማሪ ሥራዎችን ሌሊት ጭምር በመሥራት ብር ማጠራቀም ነበር፡፡ በእርግጥ ተሳክቶልኝ ነበር፤ ግን ሰዎቹ ዓይናቼው ለአፍታ ሰይርገበገብ_እያንዳንዷን ገንዘብ እንዴት እንደሚነጥቁ ጠንቅቀው ያውቃሉ። ሞላልኝ ስል የለመዱ ፖሊሶች አጋጣሚ አስመስለው ይደርሱብኝና ለወር ያጠራቀምኳትን አስፈራርተው በጉቦ ይወስዳሉ፡፡ የባሕሩ ውሃ ጨዋማ ነውና መላ ሰውነቴ ተላልጦ ሚጥሚጣ የነሰነሱበት ያኽል ያንገበግበኝ ነበር፤ በተለይ የእጄ መዳፍ። ለጥቂት ሳምንታት ያልኩት ሰው ለአንድ ዓመት ከሦስት ወር በዚያች የተረገመች የባሕር ዳርቻ ከተማ ቆዬሁ፡፡ በእነዚያ ጊዜያት የሰው ልጆችን የድህነት ጥግ ተመለከትኩ። ጭካኔና ጋጠወጥነትን ታዘብኩ፡፡ ድህነት ከፈሪሃ እግዚአብሔር ጋር ካለባት አገር ሄጄ በዚያች የወደብ ከተማ በማዬውና በምሰማው ግራ ተጋባሁ። የሰው ልጅ የት ድረስ እንደሚዘቅጥ አዬሁ፡፡ የድህነት ጥሩ ባይኖርም ብቻውን በስንት ጠዓሙ!? ወንጀልና ጋጠወጥነት ሲጨመርበት ግን የማኅበረሰብ ነቀርሳ ነው፡፡ሰዎች ለሲጋራ ሲገዳደሉ ተመለከትኩ፡፡ የሰው ሞት የመጨረሻ ርካሹ ነገር ነበር። ውሃ ላይ የሚንሳፈፍ የሰው ሬሳ፣ በእግር ገፋ አድርጎ ሥራን መቀጠል ለእኔ ዓይነቱ ክፉ ሕልም ነበር፡፡ እዚህ ግባ የማይባል ብር ዙፋን ላይ ተፈናጦ ፍጡራንን ሲያባላ፤ ሲያዝዝ አዬሁ፡፡ አሜሪካ ከገባሁ በኋላ ለቡና የምከፍለው ሒሳብ እዚያች የተረገመች ወደብ ላይ ተአምር የሚሠራ ገንዘብ ነበር፡፡ የሰው ዋጋ በአገር ዋጋ ልክ እንደሚተመን የገባኝም
ያኔ ነው፡፡ አገር ሲረክስ የሰው ዋጋው አብሮ ይረክሳል፡፡ ለአገር መሞት፣ ለአገር ዋጋ መክፈል ትርጉሙ ስሜታዊ ጀግንነት አይደለም፤ በተዘዋዋሪ የራስን ዋጋ በሚገባ ልክ ለመስፈር የሚደረግ የክብር ትግል እንጂ!!
አሳ አጥማጆቹ ማታ ስራቸውን ሲጨርሱ ጀልባቸውን ጣጥለውልኝ ባህሩ ዳርቻ
ወዳሉ ሕገ-ወጥ መጠጥ ቤቶች እያውካኩ ይጣደፋሉ፡፡ ጀልባዎቹን በወፍራም ገመድ ባሕሩ ዳርቻ ላይ ከተተከሉ ችካሎች ጋር አስሬ፤ እስከ እኩለ ሌሊት እዚያ በውሃ የበሰበሰ ዝርክርክ መረብ ጋር ስታገል አመሻለሁ፡፡ አንዳንዴ መረቡ ስለሚተባተብብኝ ዝም ብዬ እየጠቀለልኩ አስቀምጠዋለሁ፡፡ ጧት ወደ ሥራ ሲሄዱ ታዲያ መረቡን መዘረጋተረ ስለማይችሉ በብስጭት ጥፊም ካልቾም ያቀመሱብኝ ጊዜ ነበር። ብዙዎቹ በመጠጥ የናወዙ ዓሣ አጥማጆች፣ ለቁጣም ሆነ ለደስታ ቅርቦች ነበሩ፡፡ ትዕግስት፣ ትህትና የሚባል ነገር አያውቁም፡፡ በእርግጥ ዓሣ ማጥመድ ጊዜ ጋር እሽቅድድም ይጠይቃል፤ ለደቂቃ መዘግዬት አይፈልጉም። ክብር የሚባል ነገር ያለበት ጊዜና ቦታ ላይ ሆነው ሲያስቡት ነገሩ ክብር ይነካል። ይሁንና የሐበሻ ወኔዬን ዋጥ አድርጌ ሥራውን ለመድኩት፡፡ እንዲያውም ደንበኞቼ በዙ፡፡ ጀልባዎቹን ማዬት ደስ ይለኝ ነበር፤ ማዕበሉ ወደ ባሕሩ ዳርቻ ደርሶ ሲመለስ ወደውቂያኖሱ ይስባቼዋል፤ የታሠሩበት ገመድ ደግሞ ወደ ዳርቻው ይጎትታቼዋል፤ እንዲሁ ሲወዛወዙ ይነጋል፡፡ አንዳንዴ ሁሉንም ፈትተህ ልቀቃቼው የሚል የእብድ ሐሳብ ውልብ ይልብኝ ነበር፡፡ ጀልባዎቹ እኔን ራሴን ይመስሉኝ ነበር።
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
ያኔ ነው፡፡ አገር ሲረክስ የሰው ዋጋው አብሮ ይረክሳል፡፡ ለአገር መሞት፣ ለአገር ዋጋ መክፈል ትርጉሙ ስሜታዊ ጀግንነት አይደለም፤ በተዘዋዋሪ የራስን ዋጋ በሚገባ ልክ ለመስፈር የሚደረግ የክብር ትግል እንጂ!!
አሳ አጥማጆቹ ማታ ስራቸውን ሲጨርሱ ጀልባቸውን ጣጥለውልኝ ባህሩ ዳርቻ
ወዳሉ ሕገ-ወጥ መጠጥ ቤቶች እያውካኩ ይጣደፋሉ፡፡ ጀልባዎቹን በወፍራም ገመድ ባሕሩ ዳርቻ ላይ ከተተከሉ ችካሎች ጋር አስሬ፤ እስከ እኩለ ሌሊት እዚያ በውሃ የበሰበሰ ዝርክርክ መረብ ጋር ስታገል አመሻለሁ፡፡ አንዳንዴ መረቡ ስለሚተባተብብኝ ዝም ብዬ እየጠቀለልኩ አስቀምጠዋለሁ፡፡ ጧት ወደ ሥራ ሲሄዱ ታዲያ መረቡን መዘረጋተረ ስለማይችሉ በብስጭት ጥፊም ካልቾም ያቀመሱብኝ ጊዜ ነበር። ብዙዎቹ በመጠጥ የናወዙ ዓሣ አጥማጆች፣ ለቁጣም ሆነ ለደስታ ቅርቦች ነበሩ፡፡ ትዕግስት፣ ትህትና የሚባል ነገር አያውቁም፡፡ በእርግጥ ዓሣ ማጥመድ ጊዜ ጋር እሽቅድድም ይጠይቃል፤ ለደቂቃ መዘግዬት አይፈልጉም። ክብር የሚባል ነገር ያለበት ጊዜና ቦታ ላይ ሆነው ሲያስቡት ነገሩ ክብር ይነካል። ይሁንና የሐበሻ ወኔዬን ዋጥ አድርጌ ሥራውን ለመድኩት፡፡ እንዲያውም ደንበኞቼ በዙ፡፡ ጀልባዎቹን ማዬት ደስ ይለኝ ነበር፤ ማዕበሉ ወደ ባሕሩ ዳርቻ ደርሶ ሲመለስ ወደውቂያኖሱ ይስባቼዋል፤ የታሠሩበት ገመድ ደግሞ ወደ ዳርቻው ይጎትታቼዋል፤ እንዲሁ ሲወዛወዙ ይነጋል፡፡ አንዳንዴ ሁሉንም ፈትተህ ልቀቃቼው የሚል የእብድ ሐሳብ ውልብ ይልብኝ ነበር፡፡ ጀልባዎቹ እኔን ራሴን ይመስሉኝ ነበር።
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍30😢4❤2👏2