Forwarded from ግጻዌ
#መጋቢት_8
አርያኖስ ወማትያስ ሐዋርያ ወዮልያኖስ ሊቀ ጳጳሳት፡፡
#ዘነግህ_ምስባክ
እግዚአብሔር ያበርህ ሊተ ወያድኅነኒ ምንትኑ ያፈርሀኒ
እግዚአብሔር ምእመና ለሕይወትየ ምንትኑ ያደነግፀኒ
ሶበ ይቀርቡኒ እኩያን ይብልዑኒ ሥጋየ፡፡
#ትርጉም
እግዚአብሔር ብርሃኔና መድኀኒቴ ነው የሚያስፈራኝ ምንድር ነው?
እግዚአብሔር የሕይወቴ መታመኛዋ ነው የሚያስደነግጠኝ ምንድር ነው?
ክፉዎች አስጨናቂዎቼ ጠላቶቼም ሥጋዬን ይበሉ ዘንድ በቀረቡ ጊዜ
#መዝ_26:1-2
#ወንጌል
#ሉቃስ_18:35-ፍጻሜ፡ወእምዝ አልጺቆሙ ኢያሪሖ
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
አርያኖስ ወማትያስ ሐዋርያ ወዮልያኖስ ሊቀ ጳጳሳት፡፡
#ዘነግህ_ምስባክ
እግዚአብሔር ያበርህ ሊተ ወያድኅነኒ ምንትኑ ያፈርሀኒ
እግዚአብሔር ምእመና ለሕይወትየ ምንትኑ ያደነግፀኒ
ሶበ ይቀርቡኒ እኩያን ይብልዑኒ ሥጋየ፡፡
#ትርጉም
እግዚአብሔር ብርሃኔና መድኀኒቴ ነው የሚያስፈራኝ ምንድር ነው?
እግዚአብሔር የሕይወቴ መታመኛዋ ነው የሚያስደነግጠኝ ምንድር ነው?
ክፉዎች አስጨናቂዎቼ ጠላቶቼም ሥጋዬን ይበሉ ዘንድ በቀረቡ ጊዜ
#መዝ_26:1-2
#ወንጌል
#ሉቃስ_18:35-ፍጻሜ፡ወእምዝ አልጺቆሙ ኢያሪሖ
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
Forwarded from ግጻዌ
#መጋቢት_18
ኤስድሮስ ሰማዕት
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ቆሮ_16:1-12፡ወበእንተ አስተጋብኦሰ ለቅዱሳን"ለቅዱሳን ስለሚደረገው አስተዋፅኦ በገላትያ ላሉት ምእመናን እንደ ደነገግሁት እናንተም እንዲሁ አድርጉ፡፡..........
................................................የሚንቀውም አይኑር ከወንድሞቻችን ጋር እጠብቀዋለሁና ወደ እኔ እንዲመጣ በሰላም ሸኙት፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_2:1-11፡አሰስልዋ እንከ እምኔክሙ ለኵላ እከይ"ኦንግዲህ ክፋትን ሁሉ ሐሰት መናገርንም ሁሉ ጥርጥርንም መተማማትንም መቃናትንም ከእናንተ አርቁ፡፡........
................................................እናንተ ምሕረትን ያገኛችሁ አልነበራችሁም አሁን ግን ምሕረትን አግኝታችኋል፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_22:24-ፍጻሜ፡
ወአዘዘ መልአክ ያብእዎ"የሻለቃው የሚጮሁበት ስለምን እንደሆነ ያውቅ ዘንድ ወደ ወታደሮች ሰፈር እንዲያገቡትና እየገረፉ የሠራውን እንዲመረምሩት አዘዘ፡፡...............
................................................ሊቃነ ካህናቱና ሸንጎውም ሁሉ እንዲመጡ አዘዘ ጳውሎስንም አምጥቶ በፊታቸው አቆመው፡፡"
#ምስባክ
ብፁዓን እለ ንጹሓን በፍኖቶሙ
ወእለ የሐውሩ በሕገ እግዚአብሔር
ብፁዓን እለ የኀሡ ስምዖ፡፡
#ትርጉም
በመንገዳቸው ንጹሓን የሆኑ
በእግዚአብሔርም ሕግ የሚሄዱ ምስጉኖች ናቸው
ምስክሩን የሚፈልጉ፡፡
#መዝ_118:1-2
#ወንጌል
#ሉቃስ_18:18-23፡ወተስእሎ ፩ዱ መልአክ"አንድ አለቃም 'ቸር መምህር ምን ሥራ ሠርቼ የዘለዓለም ሕይወትን እወርሳለሁ?' አለው፡፡.....................................................................................ጌታችን ኢየሱስም ይህን ሰምቶ እንዲህ አለው 'አንዲት ቀርተሃለች ሂድና ያለህን ሁሉ ሸጠህ ለነዳያን ስጥ በሰማይም መዝገብ ታገኛለህ መጥተህም ተከተለኝ፡፡' "
#ቅዳሴ፡ዘወልደ ነጎድጓድ፡፡(ኀቤከ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
ኤስድሮስ ሰማዕት
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ቆሮ_16:1-12፡ወበእንተ አስተጋብኦሰ ለቅዱሳን"ለቅዱሳን ስለሚደረገው አስተዋፅኦ በገላትያ ላሉት ምእመናን እንደ ደነገግሁት እናንተም እንዲሁ አድርጉ፡፡..........
................................................የሚንቀውም አይኑር ከወንድሞቻችን ጋር እጠብቀዋለሁና ወደ እኔ እንዲመጣ በሰላም ሸኙት፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_2:1-11፡አሰስልዋ እንከ እምኔክሙ ለኵላ እከይ"ኦንግዲህ ክፋትን ሁሉ ሐሰት መናገርንም ሁሉ ጥርጥርንም መተማማትንም መቃናትንም ከእናንተ አርቁ፡፡........
................................................እናንተ ምሕረትን ያገኛችሁ አልነበራችሁም አሁን ግን ምሕረትን አግኝታችኋል፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_22:24-ፍጻሜ፡
ወአዘዘ መልአክ ያብእዎ"የሻለቃው የሚጮሁበት ስለምን እንደሆነ ያውቅ ዘንድ ወደ ወታደሮች ሰፈር እንዲያገቡትና እየገረፉ የሠራውን እንዲመረምሩት አዘዘ፡፡...............
................................................ሊቃነ ካህናቱና ሸንጎውም ሁሉ እንዲመጡ አዘዘ ጳውሎስንም አምጥቶ በፊታቸው አቆመው፡፡"
#ምስባክ
ብፁዓን እለ ንጹሓን በፍኖቶሙ
ወእለ የሐውሩ በሕገ እግዚአብሔር
ብፁዓን እለ የኀሡ ስምዖ፡፡
#ትርጉም
በመንገዳቸው ንጹሓን የሆኑ
በእግዚአብሔርም ሕግ የሚሄዱ ምስጉኖች ናቸው
ምስክሩን የሚፈልጉ፡፡
#መዝ_118:1-2
#ወንጌል
#ሉቃስ_18:18-23፡ወተስእሎ ፩ዱ መልአክ"አንድ አለቃም 'ቸር መምህር ምን ሥራ ሠርቼ የዘለዓለም ሕይወትን እወርሳለሁ?' አለው፡፡.....................................................................................ጌታችን ኢየሱስም ይህን ሰምቶ እንዲህ አለው 'አንዲት ቀርተሃለች ሂድና ያለህን ሁሉ ሸጠህ ለነዳያን ስጥ በሰማይም መዝገብ ታገኛለህ መጥተህም ተከተለኝ፡፡' "
#ቅዳሴ፡ዘወልደ ነጎድጓድ፡፡(ኀቤከ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
Forwarded from ግጻዌ
#ነሐሴ_3
ስምዖን ዘዓምድ ወቅድስት ሶፍያ፡፡
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ተሰሎ_3:1-ፍጻሜ፡ወሥዒነነ ተዐግሦ አብደርነ ንንበር አቴና"መታገሥ ስለ ተሳነንም ብቻችንን በአቴና ልንኖር ወደድን፡፡..
.................................................ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅዱሳን ሁሉ ጋር በሚመጣበት ጊዜ በአባታችን በእግዚአብሔር ፊት ለመቆም ልባችሁ በንጽሕናና በቅድስና ይጽና፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_3:10-15፡ወዘሰ ያፈቅራ ለሕይወት ወይፈቱ ይርአይ" 'ሕይወትን የሚወድ መልካሞችንም ቀኖች ሊያይ የሚሻ አንደበቱን ከክፉ ከንፈሮቹንም ተንኮልን ከመናገር ይከልከል...................................................................................ነገር ግን ስለ ጽድቅ እንኳ መከራን ብትቀበሉ ብፁዓን ናችሁ የሚያስፈራራችሁንም አትፍሩ አትደንግጡም፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_14:20-ፍጻሜ፡
ወበሳኒታ ሖረ ምስለ በርናባስ"ደቀ መዛሙርቱም ከበቡት ነገር ግን ተነሥቶ አብሮአቸው ወደ ከተማ ገባ በማግሥቱም ከበርናባስ ጋር ወደ ደርቤን ሄደ፡፡........................
.................................................ከደቀ መዛሙርትም ጋር አያሌ ቀን ተቀመጡ፡፡"
#ምስባክ
ወይሰግዳ ሎቱ አዋልደ ጢሮስ በአምኃ
ወለገጽኪ ይትመሐለሉ ኵሎሙ አሕዛብ ብዑላነ ምድር
ኵሉ ክብራ ለወለተ ንጉሠ ሐሴቦን፡፡
#ትርጉም
የጢሮስ ሴቶች ልጆች ይሰግዱለታል
የምድር ባለጠጎች አሕዛብ በፊትሽ ይማልላሉ
የሐሴቦን ንጉሥ ልጅ ሁሉ ክብርዋ ነው፡፡
#መዝ_44:12-13
#ወንጌል
#ሉቃስ_18:9-18፡ወይቤሎሙ ለእለ ያጸድቁ ርእሶሙ"ራሳቸውን ለሚያመጻድቁና ባልንጀራቸውን ለሚንቁ እንዲህ ብሎ መለሰላቸው፡፡..............................................................................እውነት እላችኋለሁ የእግዚአብሔርን መንግሥት እንደ ሕፃናት ያልተቀበላት አይገባባትም፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዝእትነ(ጎሥዓ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
ስምዖን ዘዓምድ ወቅድስት ሶፍያ፡፡
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ተሰሎ_3:1-ፍጻሜ፡ወሥዒነነ ተዐግሦ አብደርነ ንንበር አቴና"መታገሥ ስለ ተሳነንም ብቻችንን በአቴና ልንኖር ወደድን፡፡..
.................................................ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅዱሳን ሁሉ ጋር በሚመጣበት ጊዜ በአባታችን በእግዚአብሔር ፊት ለመቆም ልባችሁ በንጽሕናና በቅድስና ይጽና፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_3:10-15፡ወዘሰ ያፈቅራ ለሕይወት ወይፈቱ ይርአይ" 'ሕይወትን የሚወድ መልካሞችንም ቀኖች ሊያይ የሚሻ አንደበቱን ከክፉ ከንፈሮቹንም ተንኮልን ከመናገር ይከልከል...................................................................................ነገር ግን ስለ ጽድቅ እንኳ መከራን ብትቀበሉ ብፁዓን ናችሁ የሚያስፈራራችሁንም አትፍሩ አትደንግጡም፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_14:20-ፍጻሜ፡
ወበሳኒታ ሖረ ምስለ በርናባስ"ደቀ መዛሙርቱም ከበቡት ነገር ግን ተነሥቶ አብሮአቸው ወደ ከተማ ገባ በማግሥቱም ከበርናባስ ጋር ወደ ደርቤን ሄደ፡፡........................
.................................................ከደቀ መዛሙርትም ጋር አያሌ ቀን ተቀመጡ፡፡"
#ምስባክ
ወይሰግዳ ሎቱ አዋልደ ጢሮስ በአምኃ
ወለገጽኪ ይትመሐለሉ ኵሎሙ አሕዛብ ብዑላነ ምድር
ኵሉ ክብራ ለወለተ ንጉሠ ሐሴቦን፡፡
#ትርጉም
የጢሮስ ሴቶች ልጆች ይሰግዱለታል
የምድር ባለጠጎች አሕዛብ በፊትሽ ይማልላሉ
የሐሴቦን ንጉሥ ልጅ ሁሉ ክብርዋ ነው፡፡
#መዝ_44:12-13
#ወንጌል
#ሉቃስ_18:9-18፡ወይቤሎሙ ለእለ ያጸድቁ ርእሶሙ"ራሳቸውን ለሚያመጻድቁና ባልንጀራቸውን ለሚንቁ እንዲህ ብሎ መለሰላቸው፡፡..............................................................................እውነት እላችኋለሁ የእግዚአብሔርን መንግሥት እንደ ሕፃናት ያልተቀበላት አይገባባትም፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዝእትነ(ጎሥዓ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆