Forwarded from ግጻዌ
#መጋቢት_19
አርስጦቦሎስ ዘእም፪ ወ ፪ አርድእት እስክንድሮስ ወአጋቢሁ ወኒሞላ ወሁንስጣ ወዲዮናስዮስ ወተላስዮስ ወአስከናፍር፡፡
#ዘቅዳሴ
#ሮሜ_16:3-17፡አምኁ ጵርቅላሃ ወአቂላሃ"በኢየሱስ ክርስቶስ ሥራ ከእኔ ጋር የተባበሩትን ጵርስቅላንና አቂላን ሰላም በሉ......................
................................................እርስ በርሳችሁ በተቀደሰ ሰላምታ ሰላም ተባባሉ የክርስቶስ ማኅበረ ክርስቲያንም ሰላም ይሉአችኋል፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_3:7-15፡ወከማሁ አንትሙሂ እደው"እንዲሁም እናንተ ባሎች ሆይ ከሚስቶቻችሁ ጋር ስትኖሩ ሚስቶቻችሁን አታቃልሉ...
................................................ነገር ግን ስለ ጽድቅ እንኳ መከራን ብትቀበሉ ብፁዓን ናችሁ የሚያስፈራራችሁንም አትፍሩ አትደንግጡም፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_22:22-ፍጻሜ፡ወሶበ ሰምዑ ዘንተ ነገረ እምጳውሎስ"ከጳውሎስም ይህን ነገር በሰሙ ጊዜ 'ይህ በህይወት ሊኖር አይገባውምና እንዲህ ያለውን ሰው ከምድር አስወግደው' እያሉ ጮሁ፡፡............................
................................................ሊቃነ ካህናቱና ሸንጎውም ሁሉ እንዲመጡ አዘዘ ጳውሎስንም አምጥቶ በፊታቸው አቆመው፡፡"
#ምስባክ
ወይርአዩ አሕዛብ በቅድመ አዕይንቲነ
በቀለ ደሞሙ ለአግብርቲከ ዘተክዕወ
ይባእ ቅድሜከ ገዓሮሙ ለሙቁሓን
#ትርጉም
የፈሰሰውን የባሮችህን ደም በቀል
በዓይኖቻችን ፊት አሕዛብ ይወቁ
የባሮችህም ጭንቀት ወደፊትህ ይግባ፡፡ #መዝ_78:10-11
#ወንጌል
#ሉቃስ_10:1-21፡ወእምዝ አርአየ እግዚእነ"ከዚህም በኋላ ጌታችን ሌሎች ሰባ ሰዎችን መረጠ..........
.................................................ነገር ግን አጋንንት ስለ ተገዙላችሁ በዚህ ደስ አይበላችሁ ግን ስማችሁ በሰማያት ስለ ተጻፈ ደስ ይበላችሁ፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘሐዋርያት፡፡(ዘበደኃሪ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
አርስጦቦሎስ ዘእም፪ ወ ፪ አርድእት እስክንድሮስ ወአጋቢሁ ወኒሞላ ወሁንስጣ ወዲዮናስዮስ ወተላስዮስ ወአስከናፍር፡፡
#ዘቅዳሴ
#ሮሜ_16:3-17፡አምኁ ጵርቅላሃ ወአቂላሃ"በኢየሱስ ክርስቶስ ሥራ ከእኔ ጋር የተባበሩትን ጵርስቅላንና አቂላን ሰላም በሉ......................
................................................እርስ በርሳችሁ በተቀደሰ ሰላምታ ሰላም ተባባሉ የክርስቶስ ማኅበረ ክርስቲያንም ሰላም ይሉአችኋል፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_3:7-15፡ወከማሁ አንትሙሂ እደው"እንዲሁም እናንተ ባሎች ሆይ ከሚስቶቻችሁ ጋር ስትኖሩ ሚስቶቻችሁን አታቃልሉ...
................................................ነገር ግን ስለ ጽድቅ እንኳ መከራን ብትቀበሉ ብፁዓን ናችሁ የሚያስፈራራችሁንም አትፍሩ አትደንግጡም፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_22:22-ፍጻሜ፡ወሶበ ሰምዑ ዘንተ ነገረ እምጳውሎስ"ከጳውሎስም ይህን ነገር በሰሙ ጊዜ 'ይህ በህይወት ሊኖር አይገባውምና እንዲህ ያለውን ሰው ከምድር አስወግደው' እያሉ ጮሁ፡፡............................
................................................ሊቃነ ካህናቱና ሸንጎውም ሁሉ እንዲመጡ አዘዘ ጳውሎስንም አምጥቶ በፊታቸው አቆመው፡፡"
#ምስባክ
ወይርአዩ አሕዛብ በቅድመ አዕይንቲነ
በቀለ ደሞሙ ለአግብርቲከ ዘተክዕወ
ይባእ ቅድሜከ ገዓሮሙ ለሙቁሓን
#ትርጉም
የፈሰሰውን የባሮችህን ደም በቀል
በዓይኖቻችን ፊት አሕዛብ ይወቁ
የባሮችህም ጭንቀት ወደፊትህ ይግባ፡፡ #መዝ_78:10-11
#ወንጌል
#ሉቃስ_10:1-21፡ወእምዝ አርአየ እግዚእነ"ከዚህም በኋላ ጌታችን ሌሎች ሰባ ሰዎችን መረጠ..........
.................................................ነገር ግን አጋንንት ስለ ተገዙላችሁ በዚህ ደስ አይበላችሁ ግን ስማችሁ በሰማያት ስለ ተጻፈ ደስ ይበላችሁ፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘሐዋርያት፡፡(ዘበደኃሪ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
Forwarded from ግጻዌ
#ሚያዚያ_21
በ፬ተኛ እሑድ መዝሙር ተንሥአ ወአንሥአ ኵሎ ሙታነ፡፡
#ዘቅዳሴ
#ቆላ_3:1-ፍጻሜ፡ወእመሰ ተንሣእከ"ከክርስቶስ ጋር ከተነሣችሁ ክርስቶስ በእግዚአብሔር ቀኝ ተቀምጦ በአለበት በላይ ያለውን ሹ፡፡..........
.................................................በቃልም ቢሆን ወይም በሥራ የምታደርጉትን ሁሉ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም አድርጉ ስለ እርሱም እግዚአብሔር አብን አመስግኑት፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_3:15-ፍጻሜ፡
ወድልዋኒክሙ ሀልዉ"ነገር ግን በፍጹም ልቡናችሁ እግዚአብሔርን አመስግኑት በእናንተም ስላለች ተስፋ ምክንያት ለሚጠይቋችሁ ሁሉ መልስ ለመስጠት ሁልጊዜ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ፡፡....................
................................................እርሱም ወደ ሰማይ ያረገ በእግዚአብሔርም ቀኝ ተቀምጦ ያለ መላእክትና ሥልጣናት ኀይላትም የተገዙለት ነው፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_11:1-19፡ወሰምዑ ሐዋርያት ወቢጾሙሂ"ሐዋርያትና በይሁዳ የነበሩ ወንድሞችም አሕዛብ የእግዚአብሔርን ቃል እንደ ተቀበሉ ሰሙ፡፡...........................
................................................ይህንም በሰሙ ጊዜ ዝም አሉ 'እግዚአብሔር ለአሕዛብ ደግሞ ለሕይወት የሚሆን ንስሓን ሰጣቸው' እያሉ እግዚአብሔርን አመሰገኑ፡፡"
#ምስባክ
አንሰ ሰከብኩ ወኖምኩ
ወተንሣእኩ እስመ እግዚአብሔር አንሥአኒ
ኢይፈርህ እምአእላፍ አሕዛብ
#ትርጉም
እኔ ተኛሁ አንቀላፋሁም
እግዚአብሔር ደግፎኛልና ነቃሁ
ከሚከቡኝ ከአእላፍ ሕዝብ አልፈራም፡፡
#መዝ_3:5-6
#ወንጌል
#ሉቃስ_24:33-45፡ወተንሥኡ ሶቤሃ"በዚያችም ሰዓት ተነሥተው ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ...........
.................................................እርሱም 'በሙሴ ኦሪት በነቢያትና በመዝሙርም ስለ እኔ የተነገረው ይፈጸም ዘንድ እንዳለው ከእናንተ ጋር ሳለሁ የነገርኋችሁ ነገሬ ይህ ነው' አላቸው፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘዲዮስቆሮስ
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
በ፬ተኛ እሑድ መዝሙር ተንሥአ ወአንሥአ ኵሎ ሙታነ፡፡
#ዘቅዳሴ
#ቆላ_3:1-ፍጻሜ፡ወእመሰ ተንሣእከ"ከክርስቶስ ጋር ከተነሣችሁ ክርስቶስ በእግዚአብሔር ቀኝ ተቀምጦ በአለበት በላይ ያለውን ሹ፡፡..........
.................................................በቃልም ቢሆን ወይም በሥራ የምታደርጉትን ሁሉ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም አድርጉ ስለ እርሱም እግዚአብሔር አብን አመስግኑት፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_3:15-ፍጻሜ፡
ወድልዋኒክሙ ሀልዉ"ነገር ግን በፍጹም ልቡናችሁ እግዚአብሔርን አመስግኑት በእናንተም ስላለች ተስፋ ምክንያት ለሚጠይቋችሁ ሁሉ መልስ ለመስጠት ሁልጊዜ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ፡፡....................
................................................እርሱም ወደ ሰማይ ያረገ በእግዚአብሔርም ቀኝ ተቀምጦ ያለ መላእክትና ሥልጣናት ኀይላትም የተገዙለት ነው፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_11:1-19፡ወሰምዑ ሐዋርያት ወቢጾሙሂ"ሐዋርያትና በይሁዳ የነበሩ ወንድሞችም አሕዛብ የእግዚአብሔርን ቃል እንደ ተቀበሉ ሰሙ፡፡...........................
................................................ይህንም በሰሙ ጊዜ ዝም አሉ 'እግዚአብሔር ለአሕዛብ ደግሞ ለሕይወት የሚሆን ንስሓን ሰጣቸው' እያሉ እግዚአብሔርን አመሰገኑ፡፡"
#ምስባክ
አንሰ ሰከብኩ ወኖምኩ
ወተንሣእኩ እስመ እግዚአብሔር አንሥአኒ
ኢይፈርህ እምአእላፍ አሕዛብ
#ትርጉም
እኔ ተኛሁ አንቀላፋሁም
እግዚአብሔር ደግፎኛልና ነቃሁ
ከሚከቡኝ ከአእላፍ ሕዝብ አልፈራም፡፡
#መዝ_3:5-6
#ወንጌል
#ሉቃስ_24:33-45፡ወተንሥኡ ሶቤሃ"በዚያችም ሰዓት ተነሥተው ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ...........
.................................................እርሱም 'በሙሴ ኦሪት በነቢያትና በመዝሙርም ስለ እኔ የተነገረው ይፈጸም ዘንድ እንዳለው ከእናንተ ጋር ሳለሁ የነገርኋችሁ ነገሬ ይህ ነው' አላቸው፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘዲዮስቆሮስ
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
Forwarded from ግጻዌ
#ነሐሴ_3
ስምዖን ዘዓምድ ወቅድስት ሶፍያ፡፡
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ተሰሎ_3:1-ፍጻሜ፡ወሥዒነነ ተዐግሦ አብደርነ ንንበር አቴና"መታገሥ ስለ ተሳነንም ብቻችንን በአቴና ልንኖር ወደድን፡፡..
.................................................ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅዱሳን ሁሉ ጋር በሚመጣበት ጊዜ በአባታችን በእግዚአብሔር ፊት ለመቆም ልባችሁ በንጽሕናና በቅድስና ይጽና፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_3:10-15፡ወዘሰ ያፈቅራ ለሕይወት ወይፈቱ ይርአይ" 'ሕይወትን የሚወድ መልካሞችንም ቀኖች ሊያይ የሚሻ አንደበቱን ከክፉ ከንፈሮቹንም ተንኮልን ከመናገር ይከልከል...................................................................................ነገር ግን ስለ ጽድቅ እንኳ መከራን ብትቀበሉ ብፁዓን ናችሁ የሚያስፈራራችሁንም አትፍሩ አትደንግጡም፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_14:20-ፍጻሜ፡
ወበሳኒታ ሖረ ምስለ በርናባስ"ደቀ መዛሙርቱም ከበቡት ነገር ግን ተነሥቶ አብሮአቸው ወደ ከተማ ገባ በማግሥቱም ከበርናባስ ጋር ወደ ደርቤን ሄደ፡፡........................
.................................................ከደቀ መዛሙርትም ጋር አያሌ ቀን ተቀመጡ፡፡"
#ምስባክ
ወይሰግዳ ሎቱ አዋልደ ጢሮስ በአምኃ
ወለገጽኪ ይትመሐለሉ ኵሎሙ አሕዛብ ብዑላነ ምድር
ኵሉ ክብራ ለወለተ ንጉሠ ሐሴቦን፡፡
#ትርጉም
የጢሮስ ሴቶች ልጆች ይሰግዱለታል
የምድር ባለጠጎች አሕዛብ በፊትሽ ይማልላሉ
የሐሴቦን ንጉሥ ልጅ ሁሉ ክብርዋ ነው፡፡
#መዝ_44:12-13
#ወንጌል
#ሉቃስ_18:9-18፡ወይቤሎሙ ለእለ ያጸድቁ ርእሶሙ"ራሳቸውን ለሚያመጻድቁና ባልንጀራቸውን ለሚንቁ እንዲህ ብሎ መለሰላቸው፡፡..............................................................................እውነት እላችኋለሁ የእግዚአብሔርን መንግሥት እንደ ሕፃናት ያልተቀበላት አይገባባትም፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዝእትነ(ጎሥዓ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
ስምዖን ዘዓምድ ወቅድስት ሶፍያ፡፡
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ተሰሎ_3:1-ፍጻሜ፡ወሥዒነነ ተዐግሦ አብደርነ ንንበር አቴና"መታገሥ ስለ ተሳነንም ብቻችንን በአቴና ልንኖር ወደድን፡፡..
.................................................ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅዱሳን ሁሉ ጋር በሚመጣበት ጊዜ በአባታችን በእግዚአብሔር ፊት ለመቆም ልባችሁ በንጽሕናና በቅድስና ይጽና፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_3:10-15፡ወዘሰ ያፈቅራ ለሕይወት ወይፈቱ ይርአይ" 'ሕይወትን የሚወድ መልካሞችንም ቀኖች ሊያይ የሚሻ አንደበቱን ከክፉ ከንፈሮቹንም ተንኮልን ከመናገር ይከልከል...................................................................................ነገር ግን ስለ ጽድቅ እንኳ መከራን ብትቀበሉ ብፁዓን ናችሁ የሚያስፈራራችሁንም አትፍሩ አትደንግጡም፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_14:20-ፍጻሜ፡
ወበሳኒታ ሖረ ምስለ በርናባስ"ደቀ መዛሙርቱም ከበቡት ነገር ግን ተነሥቶ አብሮአቸው ወደ ከተማ ገባ በማግሥቱም ከበርናባስ ጋር ወደ ደርቤን ሄደ፡፡........................
.................................................ከደቀ መዛሙርትም ጋር አያሌ ቀን ተቀመጡ፡፡"
#ምስባክ
ወይሰግዳ ሎቱ አዋልደ ጢሮስ በአምኃ
ወለገጽኪ ይትመሐለሉ ኵሎሙ አሕዛብ ብዑላነ ምድር
ኵሉ ክብራ ለወለተ ንጉሠ ሐሴቦን፡፡
#ትርጉም
የጢሮስ ሴቶች ልጆች ይሰግዱለታል
የምድር ባለጠጎች አሕዛብ በፊትሽ ይማልላሉ
የሐሴቦን ንጉሥ ልጅ ሁሉ ክብርዋ ነው፡፡
#መዝ_44:12-13
#ወንጌል
#ሉቃስ_18:9-18፡ወይቤሎሙ ለእለ ያጸድቁ ርእሶሙ"ራሳቸውን ለሚያመጻድቁና ባልንጀራቸውን ለሚንቁ እንዲህ ብሎ መለሰላቸው፡፡..............................................................................እውነት እላችኋለሁ የእግዚአብሔርን መንግሥት እንደ ሕፃናት ያልተቀበላት አይገባባትም፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዝእትነ(ጎሥዓ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆