Forwarded from ግጻዌ
#ሚያዚያ_17
ያዕቆብ ሐዋርያ ወሰማዕት
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ቆሮ_12:1-12፡ወበእንተሂ ዘመንፈስ ቅዱስ"ወንድሞቻችን ሆይ ስለ መንፈስ ቅዱስ ስጦታም ታውቁ ዘንድ እንጂ አለቃዎች ልትሆኑ አልወድድም፡፡................
................................................በዚህም ሁሉ ያው እንዱ መንፈስ ቅዱስ ሁሉን ይረዳል ለሁሉም እንደ ወደደ ያድላቸዋል፡፡"
#ያዕቆብ_1:1-17፡ያዕቆብ ገብረ እግዚአብሔር"የእግዚአብሔር አብና የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያ ከሚሆን ከያዕቆብ ለተበተኑ ዐሥራ ሁለቱ ነገድ ሰላም ለእናንተ ይሁን፡፡.....................................................................................የተወደዳችሁ ወንድሞቻችን ሆይ አትሳቱ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_14:19-ፍጻሜ፡
ወመጽኡ አይሁድ እምአንጾኪያ"አይሁድም ከአንጾኪያና ከኢቆንያ መጡ.........
................................................ከደቀ መዛሙርትም ጋር አያሌ ቀን ተቀመጡ፡፡"
#ምስባክ
እስመ በእንቲአሁ ይቀትሉነ ኵሎ አሚረ
ወኮነ አመ አባግዕ ዘይጠብሑ
ንቃህ እግዚኦ ለምንት ትነውም፡፡
#ትርጉም
ስላንተ ሁልጊዜ ተገድለናል
እንደሚታረዱም በጎች ሆነናል
አቤቱ ንቃ ለምንስ ትተኛለህ?
#መዝ_43:22-23
#ወንጌል
#ሉቃስ_17:7-11፡መኑ እምኔክሙ ዘቦ ገብረ ሐረሳዊ"አራሽ ወይም ከብት ጠባቂ አገልጋይ ያለው ከእናንተ ማን ነው?ከእርሻው በተመለሰ ጊዜ ጌታው ና ፈጥነህ ወደዚህ ውጣና ከእኔ ጋር በማዕድ ተቀመጥ ይለዋልን?....................
................................................'እኛ ሥራ ፈቶች አገልጋዮች ነን ለመሥራትም የሚገባንን ሠራን' በሉ፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘሐዋርያት፡፡(ዘበደኃሪ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
ያዕቆብ ሐዋርያ ወሰማዕት
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ቆሮ_12:1-12፡ወበእንተሂ ዘመንፈስ ቅዱስ"ወንድሞቻችን ሆይ ስለ መንፈስ ቅዱስ ስጦታም ታውቁ ዘንድ እንጂ አለቃዎች ልትሆኑ አልወድድም፡፡................
................................................በዚህም ሁሉ ያው እንዱ መንፈስ ቅዱስ ሁሉን ይረዳል ለሁሉም እንደ ወደደ ያድላቸዋል፡፡"
#ያዕቆብ_1:1-17፡ያዕቆብ ገብረ እግዚአብሔር"የእግዚአብሔር አብና የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያ ከሚሆን ከያዕቆብ ለተበተኑ ዐሥራ ሁለቱ ነገድ ሰላም ለእናንተ ይሁን፡፡.....................................................................................የተወደዳችሁ ወንድሞቻችን ሆይ አትሳቱ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_14:19-ፍጻሜ፡
ወመጽኡ አይሁድ እምአንጾኪያ"አይሁድም ከአንጾኪያና ከኢቆንያ መጡ.........
................................................ከደቀ መዛሙርትም ጋር አያሌ ቀን ተቀመጡ፡፡"
#ምስባክ
እስመ በእንቲአሁ ይቀትሉነ ኵሎ አሚረ
ወኮነ አመ አባግዕ ዘይጠብሑ
ንቃህ እግዚኦ ለምንት ትነውም፡፡
#ትርጉም
ስላንተ ሁልጊዜ ተገድለናል
እንደሚታረዱም በጎች ሆነናል
አቤቱ ንቃ ለምንስ ትተኛለህ?
#መዝ_43:22-23
#ወንጌል
#ሉቃስ_17:7-11፡መኑ እምኔክሙ ዘቦ ገብረ ሐረሳዊ"አራሽ ወይም ከብት ጠባቂ አገልጋይ ያለው ከእናንተ ማን ነው?ከእርሻው በተመለሰ ጊዜ ጌታው ና ፈጥነህ ወደዚህ ውጣና ከእኔ ጋር በማዕድ ተቀመጥ ይለዋልን?....................
................................................'እኛ ሥራ ፈቶች አገልጋዮች ነን ለመሥራትም የሚገባንን ሠራን' በሉ፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘሐዋርያት፡፡(ዘበደኃሪ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
Forwarded from ግጻዌ
#ነሐሴ_3
ስምዖን ዘዓምድ ወቅድስት ሶፍያ፡፡
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ተሰሎ_3:1-ፍጻሜ፡ወሥዒነነ ተዐግሦ አብደርነ ንንበር አቴና"መታገሥ ስለ ተሳነንም ብቻችንን በአቴና ልንኖር ወደድን፡፡..
.................................................ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅዱሳን ሁሉ ጋር በሚመጣበት ጊዜ በአባታችን በእግዚአብሔር ፊት ለመቆም ልባችሁ በንጽሕናና በቅድስና ይጽና፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_3:10-15፡ወዘሰ ያፈቅራ ለሕይወት ወይፈቱ ይርአይ" 'ሕይወትን የሚወድ መልካሞችንም ቀኖች ሊያይ የሚሻ አንደበቱን ከክፉ ከንፈሮቹንም ተንኮልን ከመናገር ይከልከል...................................................................................ነገር ግን ስለ ጽድቅ እንኳ መከራን ብትቀበሉ ብፁዓን ናችሁ የሚያስፈራራችሁንም አትፍሩ አትደንግጡም፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_14:20-ፍጻሜ፡
ወበሳኒታ ሖረ ምስለ በርናባስ"ደቀ መዛሙርቱም ከበቡት ነገር ግን ተነሥቶ አብሮአቸው ወደ ከተማ ገባ በማግሥቱም ከበርናባስ ጋር ወደ ደርቤን ሄደ፡፡........................
.................................................ከደቀ መዛሙርትም ጋር አያሌ ቀን ተቀመጡ፡፡"
#ምስባክ
ወይሰግዳ ሎቱ አዋልደ ጢሮስ በአምኃ
ወለገጽኪ ይትመሐለሉ ኵሎሙ አሕዛብ ብዑላነ ምድር
ኵሉ ክብራ ለወለተ ንጉሠ ሐሴቦን፡፡
#ትርጉም
የጢሮስ ሴቶች ልጆች ይሰግዱለታል
የምድር ባለጠጎች አሕዛብ በፊትሽ ይማልላሉ
የሐሴቦን ንጉሥ ልጅ ሁሉ ክብርዋ ነው፡፡
#መዝ_44:12-13
#ወንጌል
#ሉቃስ_18:9-18፡ወይቤሎሙ ለእለ ያጸድቁ ርእሶሙ"ራሳቸውን ለሚያመጻድቁና ባልንጀራቸውን ለሚንቁ እንዲህ ብሎ መለሰላቸው፡፡..............................................................................እውነት እላችኋለሁ የእግዚአብሔርን መንግሥት እንደ ሕፃናት ያልተቀበላት አይገባባትም፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዝእትነ(ጎሥዓ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
ስምዖን ዘዓምድ ወቅድስት ሶፍያ፡፡
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ተሰሎ_3:1-ፍጻሜ፡ወሥዒነነ ተዐግሦ አብደርነ ንንበር አቴና"መታገሥ ስለ ተሳነንም ብቻችንን በአቴና ልንኖር ወደድን፡፡..
.................................................ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅዱሳን ሁሉ ጋር በሚመጣበት ጊዜ በአባታችን በእግዚአብሔር ፊት ለመቆም ልባችሁ በንጽሕናና በቅድስና ይጽና፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_3:10-15፡ወዘሰ ያፈቅራ ለሕይወት ወይፈቱ ይርአይ" 'ሕይወትን የሚወድ መልካሞችንም ቀኖች ሊያይ የሚሻ አንደበቱን ከክፉ ከንፈሮቹንም ተንኮልን ከመናገር ይከልከል...................................................................................ነገር ግን ስለ ጽድቅ እንኳ መከራን ብትቀበሉ ብፁዓን ናችሁ የሚያስፈራራችሁንም አትፍሩ አትደንግጡም፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_14:20-ፍጻሜ፡
ወበሳኒታ ሖረ ምስለ በርናባስ"ደቀ መዛሙርቱም ከበቡት ነገር ግን ተነሥቶ አብሮአቸው ወደ ከተማ ገባ በማግሥቱም ከበርናባስ ጋር ወደ ደርቤን ሄደ፡፡........................
.................................................ከደቀ መዛሙርትም ጋር አያሌ ቀን ተቀመጡ፡፡"
#ምስባክ
ወይሰግዳ ሎቱ አዋልደ ጢሮስ በአምኃ
ወለገጽኪ ይትመሐለሉ ኵሎሙ አሕዛብ ብዑላነ ምድር
ኵሉ ክብራ ለወለተ ንጉሠ ሐሴቦን፡፡
#ትርጉም
የጢሮስ ሴቶች ልጆች ይሰግዱለታል
የምድር ባለጠጎች አሕዛብ በፊትሽ ይማልላሉ
የሐሴቦን ንጉሥ ልጅ ሁሉ ክብርዋ ነው፡፡
#መዝ_44:12-13
#ወንጌል
#ሉቃስ_18:9-18፡ወይቤሎሙ ለእለ ያጸድቁ ርእሶሙ"ራሳቸውን ለሚያመጻድቁና ባልንጀራቸውን ለሚንቁ እንዲህ ብሎ መለሰላቸው፡፡..............................................................................እውነት እላችኋለሁ የእግዚአብሔርን መንግሥት እንደ ሕፃናት ያልተቀበላት አይገባባትም፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዝእትነ(ጎሥዓ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆