Forwarded from ግጻዌ
#መጋቢት_18
ኤስድሮስ ሰማዕት
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ቆሮ_16:1-12፡ወበእንተ አስተጋብኦሰ ለቅዱሳን"ለቅዱሳን ስለሚደረገው አስተዋፅኦ በገላትያ ላሉት ምእመናን እንደ ደነገግሁት እናንተም እንዲሁ አድርጉ፡፡..........
................................................የሚንቀውም አይኑር ከወንድሞቻችን ጋር እጠብቀዋለሁና ወደ እኔ እንዲመጣ በሰላም ሸኙት፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_2:1-11፡አሰስልዋ እንከ እምኔክሙ ለኵላ እከይ"ኦንግዲህ ክፋትን ሁሉ ሐሰት መናገርንም ሁሉ ጥርጥርንም መተማማትንም መቃናትንም ከእናንተ አርቁ፡፡........
................................................እናንተ ምሕረትን ያገኛችሁ አልነበራችሁም አሁን ግን ምሕረትን አግኝታችኋል፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_22:24-ፍጻሜ፡
ወአዘዘ መልአክ ያብእዎ"የሻለቃው የሚጮሁበት ስለምን እንደሆነ ያውቅ ዘንድ ወደ ወታደሮች ሰፈር እንዲያገቡትና እየገረፉ የሠራውን እንዲመረምሩት አዘዘ፡፡...............
................................................ሊቃነ ካህናቱና ሸንጎውም ሁሉ እንዲመጡ አዘዘ ጳውሎስንም አምጥቶ በፊታቸው አቆመው፡፡"
#ምስባክ
ብፁዓን እለ ንጹሓን በፍኖቶሙ
ወእለ የሐውሩ በሕገ እግዚአብሔር
ብፁዓን እለ የኀሡ ስምዖ፡፡
#ትርጉም
በመንገዳቸው ንጹሓን የሆኑ
በእግዚአብሔርም ሕግ የሚሄዱ ምስጉኖች ናቸው
ምስክሩን የሚፈልጉ፡፡
#መዝ_118:1-2
#ወንጌል
#ሉቃስ_18:18-23፡ወተስእሎ ፩ዱ መልአክ"አንድ አለቃም 'ቸር መምህር ምን ሥራ ሠርቼ የዘለዓለም ሕይወትን እወርሳለሁ?' አለው፡፡.....................................................................................ጌታችን ኢየሱስም ይህን ሰምቶ እንዲህ አለው 'አንዲት ቀርተሃለች ሂድና ያለህን ሁሉ ሸጠህ ለነዳያን ስጥ በሰማይም መዝገብ ታገኛለህ መጥተህም ተከተለኝ፡፡' "
#ቅዳሴ፡ዘወልደ ነጎድጓድ፡፡(ኀቤከ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
ኤስድሮስ ሰማዕት
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ቆሮ_16:1-12፡ወበእንተ አስተጋብኦሰ ለቅዱሳን"ለቅዱሳን ስለሚደረገው አስተዋፅኦ በገላትያ ላሉት ምእመናን እንደ ደነገግሁት እናንተም እንዲሁ አድርጉ፡፡..........
................................................የሚንቀውም አይኑር ከወንድሞቻችን ጋር እጠብቀዋለሁና ወደ እኔ እንዲመጣ በሰላም ሸኙት፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_2:1-11፡አሰስልዋ እንከ እምኔክሙ ለኵላ እከይ"ኦንግዲህ ክፋትን ሁሉ ሐሰት መናገርንም ሁሉ ጥርጥርንም መተማማትንም መቃናትንም ከእናንተ አርቁ፡፡........
................................................እናንተ ምሕረትን ያገኛችሁ አልነበራችሁም አሁን ግን ምሕረትን አግኝታችኋል፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_22:24-ፍጻሜ፡
ወአዘዘ መልአክ ያብእዎ"የሻለቃው የሚጮሁበት ስለምን እንደሆነ ያውቅ ዘንድ ወደ ወታደሮች ሰፈር እንዲያገቡትና እየገረፉ የሠራውን እንዲመረምሩት አዘዘ፡፡...............
................................................ሊቃነ ካህናቱና ሸንጎውም ሁሉ እንዲመጡ አዘዘ ጳውሎስንም አምጥቶ በፊታቸው አቆመው፡፡"
#ምስባክ
ብፁዓን እለ ንጹሓን በፍኖቶሙ
ወእለ የሐውሩ በሕገ እግዚአብሔር
ብፁዓን እለ የኀሡ ስምዖ፡፡
#ትርጉም
በመንገዳቸው ንጹሓን የሆኑ
በእግዚአብሔርም ሕግ የሚሄዱ ምስጉኖች ናቸው
ምስክሩን የሚፈልጉ፡፡
#መዝ_118:1-2
#ወንጌል
#ሉቃስ_18:18-23፡ወተስእሎ ፩ዱ መልአክ"አንድ አለቃም 'ቸር መምህር ምን ሥራ ሠርቼ የዘለዓለም ሕይወትን እወርሳለሁ?' አለው፡፡.....................................................................................ጌታችን ኢየሱስም ይህን ሰምቶ እንዲህ አለው 'አንዲት ቀርተሃለች ሂድና ያለህን ሁሉ ሸጠህ ለነዳያን ስጥ በሰማይም መዝገብ ታገኛለህ መጥተህም ተከተለኝ፡፡' "
#ቅዳሴ፡ዘወልደ ነጎድጓድ፡፡(ኀቤከ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
Forwarded from ግጻዌ
Forwarded from ግጻዌ
✝✝#ሰኔ_17(ዘሰንበት)✝✝
፷፭ አመ ፲ወ፯ ለሰኔ ለእመ ኮነ በእሑድ መዝሙር አባ ገሪማ በል፡፡
#ዘቅዳሴ
#2ኛ_ቆሮ_9:1-ፍጻሜ፡ወበእተሰ መልእክተ ቅዱሳን ብዙኅ ብየ"ለቅዱሳን ስለሚደረገው አገልግሎት የምጽፍላችሁ ብዙ አለኝ........................................................................................ስለማትመረምርና ባላሰቡአት ጊዜ ስለምትመጣው ጸጋው እግዚአብሔር ይመስገን፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_2:1-13፡አሰስልዋ እንከ እምኔክሙ ለኵላ እከይ"እንግዲህ ክፋትን ሁሉ ሐሰት መናገርንም ሁሉ ጥርጥርንም መተማማትንም መቃናትንም ከእናንተ አርቁ፡፡........
................................................እግዚአብሔርን ያከብሩት ዘንድ በአሕዛብ መካከል አካሄዳችሁ መልካም ይሁን፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_4:31-ፍጻሜ፡ወእንዘ ይጼልዩ አድለቅለቀ ውእቱ"ሲጸልዩም በአንድነት ተሰብስበው የነበሩበት ቦታ ተናወጠ በሁሉም ላይ መንፈስ ቅዱስ መላባቸውና የእግዚአብሔርን ቃል በግልጥ አስተማሩ፡፡...............................................................................እርሻም ነበረውና ሽጦ ገንዘቡን አምጥቶ በሐዋርያት እግር አጠገብ አኖረው፡፡"
#ምስባክ
እስመ መምህረ ሕግ ይሁብ በረከተ
ወየሐውር እምኀይል ውስተ ኀይል
ወያስተርኢ አምላከ አማልክት በጽዮን፡፡
#ትርጉም
የሕግ መምሕር በረከትን ይሰጣልና
ከኀይል ወደ ኀይል ይሄዳል
የአማልክት አምላክም ጽዮን ይታያል፡፡
#መዝ_83:7
#ወንጌል
#ማርቆስ_2:14-ፍጻሜ፡ወሐሊፎ እምህየ ርእዮ ለሌዊ"ከዚያም ሲያልፍ የእልፍዮስን ልጅ ሌዊን በቀረጥ መቀበያው ቦታ ተቀምጦ አገኘውና 'ተከተለኝ' አለው ተነሥቶም ተከተለው፡፡................
.................................................እንዲሁም የሰው ልጅ ለሰንበት ጌታዋ ነው፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘ፫፻፡፡(ግሩም)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
፷፭ አመ ፲ወ፯ ለሰኔ ለእመ ኮነ በእሑድ መዝሙር አባ ገሪማ በል፡፡
#ዘቅዳሴ
#2ኛ_ቆሮ_9:1-ፍጻሜ፡ወበእተሰ መልእክተ ቅዱሳን ብዙኅ ብየ"ለቅዱሳን ስለሚደረገው አገልግሎት የምጽፍላችሁ ብዙ አለኝ........................................................................................ስለማትመረምርና ባላሰቡአት ጊዜ ስለምትመጣው ጸጋው እግዚአብሔር ይመስገን፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_2:1-13፡አሰስልዋ እንከ እምኔክሙ ለኵላ እከይ"እንግዲህ ክፋትን ሁሉ ሐሰት መናገርንም ሁሉ ጥርጥርንም መተማማትንም መቃናትንም ከእናንተ አርቁ፡፡........
................................................እግዚአብሔርን ያከብሩት ዘንድ በአሕዛብ መካከል አካሄዳችሁ መልካም ይሁን፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_4:31-ፍጻሜ፡ወእንዘ ይጼልዩ አድለቅለቀ ውእቱ"ሲጸልዩም በአንድነት ተሰብስበው የነበሩበት ቦታ ተናወጠ በሁሉም ላይ መንፈስ ቅዱስ መላባቸውና የእግዚአብሔርን ቃል በግልጥ አስተማሩ፡፡...............................................................................እርሻም ነበረውና ሽጦ ገንዘቡን አምጥቶ በሐዋርያት እግር አጠገብ አኖረው፡፡"
#ምስባክ
እስመ መምህረ ሕግ ይሁብ በረከተ
ወየሐውር እምኀይል ውስተ ኀይል
ወያስተርኢ አምላከ አማልክት በጽዮን፡፡
#ትርጉም
የሕግ መምሕር በረከትን ይሰጣልና
ከኀይል ወደ ኀይል ይሄዳል
የአማልክት አምላክም ጽዮን ይታያል፡፡
#መዝ_83:7
#ወንጌል
#ማርቆስ_2:14-ፍጻሜ፡ወሐሊፎ እምህየ ርእዮ ለሌዊ"ከዚያም ሲያልፍ የእልፍዮስን ልጅ ሌዊን በቀረጥ መቀበያው ቦታ ተቀምጦ አገኘውና 'ተከተለኝ' አለው ተነሥቶም ተከተለው፡፡................
.................................................እንዲሁም የሰው ልጅ ለሰንበት ጌታዋ ነው፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘ፫፻፡፡(ግሩም)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆