#የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካዉንስል ከዳይናሚክ ቸርች ፕላንቲንግ ኢንተርናሽናል ጋር በመተባበር በቤተክርስቲያን ተከላ ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና ለአገልጋዮች ተሰጠ።
የካዉንስሉ አለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር ፓስተር አሸብር ከተማ እንደገለፁት በዚህ አመት 550 ለሚሆኑ አገልጋዮች ስልጠናዉን ለመስጠት ታቅዶ 450 የሚሆኑ አገልጋዮች ስልጠናዉን እንደወሰዱ ተናግረዋል።
በቀጣይ በ5 ከተሞች 400 አገልጋዮችን ለማሰልጠን ታቅዶ በመጀመሪያ ዙር ህዳር 21 ቀን 2017ዓ/ም በቢሾፍቱ ከተማ ቃለ ህይወት ቤተክርስቲያን 65 ለሚሆኑ አገልጋዮች ስልጠና ተሰቷል።
በሁለተኛ ዙር ህዳር 24 ቀን 2017ዓ/ም በአዲስ አበባ ከተማ በመካነ ኢየሱስ ጉዲና ቱምሳ አዳራሽ 37 የሚሆኑ አገልጋዮች ስልጠናዉን ወስደዋል።
በተለያየ ዙር ስልጠናዉን እየወሰዱ የሚገኙ አገልጋዮች በዋነኝነት ስለ ጤናማ ቤተክርስቲያን ተከላ እና በእቅድ ስለመስራት የስልጠናዉ የትኩረት አቅጣጫ መሆኑን በመግለፅ በቀጣይ በሐዋሳ እና በአዳማ ከተማ ለሚገኙ አገልጋዮች ስልጠናዉን ለመስጠት በዝግጅት ላይ እንደሚገኙ የካዉንስሉ አለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር ፓስተር አሸብር ከተማ ገልፀዋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
የካዉንስሉ አለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር ፓስተር አሸብር ከተማ እንደገለፁት በዚህ አመት 550 ለሚሆኑ አገልጋዮች ስልጠናዉን ለመስጠት ታቅዶ 450 የሚሆኑ አገልጋዮች ስልጠናዉን እንደወሰዱ ተናግረዋል።
በቀጣይ በ5 ከተሞች 400 አገልጋዮችን ለማሰልጠን ታቅዶ በመጀመሪያ ዙር ህዳር 21 ቀን 2017ዓ/ም በቢሾፍቱ ከተማ ቃለ ህይወት ቤተክርስቲያን 65 ለሚሆኑ አገልጋዮች ስልጠና ተሰቷል።
በሁለተኛ ዙር ህዳር 24 ቀን 2017ዓ/ም በአዲስ አበባ ከተማ በመካነ ኢየሱስ ጉዲና ቱምሳ አዳራሽ 37 የሚሆኑ አገልጋዮች ስልጠናዉን ወስደዋል።
በተለያየ ዙር ስልጠናዉን እየወሰዱ የሚገኙ አገልጋዮች በዋነኝነት ስለ ጤናማ ቤተክርስቲያን ተከላ እና በእቅድ ስለመስራት የስልጠናዉ የትኩረት አቅጣጫ መሆኑን በመግለፅ በቀጣይ በሐዋሳ እና በአዳማ ከተማ ለሚገኙ አገልጋዮች ስልጠናዉን ለመስጠት በዝግጅት ላይ እንደሚገኙ የካዉንስሉ አለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር ፓስተር አሸብር ከተማ ገልፀዋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
❤3👍2🔥1
#የኢትዮጵያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተክርስቲያናት_ካውንስል
#ከdynamic church planting international (DCPI) ጋር በመተባበር በሀዋሳ እና አዳማ ከተማ ስልጠና ተሰጠ።
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ከDCPI ጋር በመተባበር በሀዋሳ እና አዳማ ከተማ ስልጠና የተሰጠ ሲሆን የስልጠናው አላማ ቤተክርስቲያን በተሰጣት ብርቱ አላፊነት ላይ ትኩረት እንድትአደርግ የሚረዳ ስልጠና እንደሆነ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የዓለም አቀፍ ግኑኝነት ዳይሬክተር ፓስተር አሸብር ከተማ ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የዓለም አቀፍ ግኑኝነት ዳይሬክተር ፓስተር አሸብር ከተማ የመጨረሻው ስልጠና በአምቦ ከተማ የሚደረግ መሆኑንና በ2025 በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች በስፋት ስልጠናው የሚሰጥ መሆኑን አክለው ገልፀዋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
#ከdynamic church planting international (DCPI) ጋር በመተባበር በሀዋሳ እና አዳማ ከተማ ስልጠና ተሰጠ።
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ከDCPI ጋር በመተባበር በሀዋሳ እና አዳማ ከተማ ስልጠና የተሰጠ ሲሆን የስልጠናው አላማ ቤተክርስቲያን በተሰጣት ብርቱ አላፊነት ላይ ትኩረት እንድትአደርግ የሚረዳ ስልጠና እንደሆነ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የዓለም አቀፍ ግኑኝነት ዳይሬክተር ፓስተር አሸብር ከተማ ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የዓለም አቀፍ ግኑኝነት ዳይሬክተር ፓስተር አሸብር ከተማ የመጨረሻው ስልጠና በአምቦ ከተማ የሚደረግ መሆኑንና በ2025 በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች በስፋት ስልጠናው የሚሰጥ መሆኑን አክለው ገልፀዋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
👍3❤1
#የኢትዮጵያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተ_ክርስቲያናት_ካውንስል_ከሰላም_ሚኒስቴር_ሚኒስትር_ክቡር_አቶ_መሀመድ_እድሪስ_ጋር_ትውውቅ_አደረጉ፡፡
ታህሳስ 23/2017 ዓ.ም ከኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር አቶ መሀመድ እድሪስ በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ቢሮ በመገኘት ትውውቅ አድርገዋል፡፡
በትውውቅ ፕሮግራሙ ክቡር አቶ መሀመድ እድሪስ እንደተናገሩት የሃይማኖት ተቋማት ትብብርና አብሮነት ለሰላም ግንባታ ሂደት ትልቅ ሚና እንዳለው ገልፀው በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚና በማህበራዊ ጉዳይ ሰላማዊና የተረጋጋ ማህበረሰብ እንዲኖር የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ አስተዋፆ ሊኖራቸው ይገባል ብለዋል፡፡
ክቡር ሚኒስትሩ አክለው የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል በቀጣይ በሰላም ግንባታ ስራዎች ላይ እያከናወነ ያለውን ተግባር አጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ አመላክተው የሰላም ሚኒስቴርም በትብብርና በቅንጅት ከካውንስሉ ጋር ለመስራት ያለውን ዝግጁነት ገልጸዋል፡፡
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ፕሬዚዳንት ክቡር ጣሰው ገብሬ (ዶ/ር) በበኩላቸው ከመገፋፋት ይልቅ በመተባበር እና በመደጋገፍ ለሀገራችን ሰላም መረጋገጥ ሃይማኖቶች ትልቅ አቅም ሊሆኑ እንደሚገባ አስገንዝበው የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ከሰላም ሚኒስቴር ጋር በጋራ በመሆን ሲሰራ የቆያቸውን የሰላም ግንባታ ስራዎች አጠናክሮ በማስቀጠል በሀገራችን ሰላም ጉዳይ የበኩላችንን ድርሻ ለመወጣት ዝግጁ ነን ብለዋል፡፡
የካውንስል ጠቅላይ ጸሃፊ ቄስ ደረጀ ጀምበሩ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል እስከ አሁን በተለያዩ ዘርፎች የሰራውን ስራ ገልፃ በማድረግ ማብራሪያ ሰተዋል፡፡
የሰላም ሚኒስቴር አመራሮች ፣የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አመራሮች እና የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል አባላት በትውውቅ ፕሮግራሙ ላይ ተገኝተዋል፡፡
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
ታህሳስ 23/2017 ዓ.ም ከኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር አቶ መሀመድ እድሪስ በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ቢሮ በመገኘት ትውውቅ አድርገዋል፡፡
በትውውቅ ፕሮግራሙ ክቡር አቶ መሀመድ እድሪስ እንደተናገሩት የሃይማኖት ተቋማት ትብብርና አብሮነት ለሰላም ግንባታ ሂደት ትልቅ ሚና እንዳለው ገልፀው በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚና በማህበራዊ ጉዳይ ሰላማዊና የተረጋጋ ማህበረሰብ እንዲኖር የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ አስተዋፆ ሊኖራቸው ይገባል ብለዋል፡፡
ክቡር ሚኒስትሩ አክለው የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል በቀጣይ በሰላም ግንባታ ስራዎች ላይ እያከናወነ ያለውን ተግባር አጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ አመላክተው የሰላም ሚኒስቴርም በትብብርና በቅንጅት ከካውንስሉ ጋር ለመስራት ያለውን ዝግጁነት ገልጸዋል፡፡
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ፕሬዚዳንት ክቡር ጣሰው ገብሬ (ዶ/ር) በበኩላቸው ከመገፋፋት ይልቅ በመተባበር እና በመደጋገፍ ለሀገራችን ሰላም መረጋገጥ ሃይማኖቶች ትልቅ አቅም ሊሆኑ እንደሚገባ አስገንዝበው የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ከሰላም ሚኒስቴር ጋር በጋራ በመሆን ሲሰራ የቆያቸውን የሰላም ግንባታ ስራዎች አጠናክሮ በማስቀጠል በሀገራችን ሰላም ጉዳይ የበኩላችንን ድርሻ ለመወጣት ዝግጁ ነን ብለዋል፡፡
የካውንስል ጠቅላይ ጸሃፊ ቄስ ደረጀ ጀምበሩ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል እስከ አሁን በተለያዩ ዘርፎች የሰራውን ስራ ገልፃ በማድረግ ማብራሪያ ሰተዋል፡፡
የሰላም ሚኒስቴር አመራሮች ፣የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አመራሮች እና የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል አባላት በትውውቅ ፕሮግራሙ ላይ ተገኝተዋል፡፡
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
👍3❤1🔥1
#የኢትዮጵያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተክርስቲያናትን_ካውንስል
#ታህሳስ 27-2017 ዓ.ም የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት መታሰቢያ በዓል በዘጸአት አፖስቶሊክ ቤተክርስቲያን በታላቅ ድምቀት ተከብሯል ።
...በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና።
— ሉቃስ 2፥11
#ሙሉ_ፕሮግራሙን_የበዓል_እለት_ኢቫንጀሊካል_ቴለቪዥን_ይጠብቁ ....
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
#ታህሳስ 27-2017 ዓ.ም የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት መታሰቢያ በዓል በዘጸአት አፖስቶሊክ ቤተክርስቲያን በታላቅ ድምቀት ተከብሯል ።
...በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና።
— ሉቃስ 2፥11
#ሙሉ_ፕሮግራሙን_የበዓል_እለት_ኢቫንጀሊካል_ቴለቪዥን_ይጠብቁ ....
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
👍4❤3🙏3
#የኢትዮጵያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተክርስቲያናትን_ካውንስል
#ታህሳስ 27-2017 ዓ.ም የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት መታሰቢያ በዓል በዘጸአት አፖስቶሊክ ቤተክርስቲያን በታላቅ ድምቀት ተከብሯል ።
...በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና።
— ሉቃስ 2፥11
#ሙሉ_ፕሮግራሙን_የበዓል_እለት_ኢቫንጀሊካል_ቴለቪዥን_ይጠብቁ ....
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
#ታህሳስ 27-2017 ዓ.ም የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት መታሰቢያ በዓል በዘጸአት አፖስቶሊክ ቤተክርስቲያን በታላቅ ድምቀት ተከብሯል ።
...በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና።
— ሉቃስ 2፥11
#ሙሉ_ፕሮግራሙን_የበዓል_እለት_ኢቫንጀሊካል_ቴለቪዥን_ይጠብቁ ....
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
❤2👍1
#የኢትዮጵያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተ_ክርስቲያናት_ካውንስል_መሪዎች_የቢሊግራሃም_ኢቫንጀሊስቲክ_ኦሶሴሽንን_የሥራ_እንቅስቃሴ_ጎበኙ።
በቄስ ደረጀ ጀምበሩ በካውንስሉ ጠቅላይ ጸሐፊ የተመራው ቡድን ጥር 6 ቀን 2017 ዓ.ም በቢግኢአ መስሪያ ቤት በመገኘት ካውንስሉ በአሁኑ ጊዜ እያከናወነ ያለውን የሥራ እንቅስቃሴ ጎበኙ። በጉብኝቱ ወቅት በሚ/ር ጌሪ ሉንድስቶርም የቢሊግርሃም ኢቫንጀሊስቲክ አሶሴሽን ምክትል ኃላፊ እና በሚ/ር ሃንስ ማንሃግሪን የቢሊግርሃም ኢቫንጀሊስቲክ ኢትዮጵያ ቢሮ እና የመለኮታዊ ጉብኝት ለኢትዮጵያ አስተባባሪ እና በተቋሙ የሥራ ኃላፊዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ አቀባበል የተደረገ ሲሆን በመደረግ ላይ ስላለው የሥራ እንቅስቃሴ ገለጻ ተሰጥቷል። በአሁኑ ጊዜ ከአብያተ ክርስቲያናት ጋር በመተባበር በአዲስ አበባና በሸገር ከተሞች እየተሰራ ስላለው “የእኔ እንድሪያስ ነኝ” የወንጌል ምስክርነትና የክርስቲያን ሕይወትና ምስክርነት ስልጠና ከፍተኛ ውጤት እያመጣ ያለ መሆኑ ተወስቶ ወደፊት የካቲት 29 እና 30፥ 2017 ዓ.ም በአደባባይ ስለሚደረገው የጀማ ወንጌል ስብከት ከፍተኛ ዝግጅት በመደረግ ላይ መሆኑንና ሥራዎችም እየተጠናቀቁ እንዳለ ተብራርቷል። በዚሁ ወቅት ዶ/ር ደስታ ደምሴ የማህበሩ አሴሼትድ ዳይሬክተር እና አቶ አዲሴ አማዶ የማህበሩ ጽህፈት ቤት ኃላፊ በአሶሴሽኑ እየተሰራ ስላለው ክንውን ተጨማሪ ማብራሪያ ሰጥተዋል። የካውንስሉ ኃላፊዎች የቢሮውን የሥራ ክፍሎች በመጎብኘት ከሠራተኞቹ ጋር ትውውቅ አድርገዋል። ቄስ ደረጀ ጀምበሩ እየተሰራ ስላለው ሥራ ከልብ አመስግነው ሌሎች ተቋማት ከዚህ የወንጌል እንቅስቃሴ ሊማሩ የሚገባቸው አያሌ ነገሮች እንዳሉ ተናግረው በቢሊግራሃም ኢቫንጀሊስቲክ አሶሴሽን እየተሰራ ያለው ሥራ በአብያተ ክርስቲያናት መካከል የመንፈስ አንድነትን የሚያመጣ ተግባር መሆኑንና ካውንስሉ በሚያስፈልገው ሁሉ ከአሶሴሽኑ ጎን እንደሚቆም አስታውቀዋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
በቄስ ደረጀ ጀምበሩ በካውንስሉ ጠቅላይ ጸሐፊ የተመራው ቡድን ጥር 6 ቀን 2017 ዓ.ም በቢግኢአ መስሪያ ቤት በመገኘት ካውንስሉ በአሁኑ ጊዜ እያከናወነ ያለውን የሥራ እንቅስቃሴ ጎበኙ። በጉብኝቱ ወቅት በሚ/ር ጌሪ ሉንድስቶርም የቢሊግርሃም ኢቫንጀሊስቲክ አሶሴሽን ምክትል ኃላፊ እና በሚ/ር ሃንስ ማንሃግሪን የቢሊግርሃም ኢቫንጀሊስቲክ ኢትዮጵያ ቢሮ እና የመለኮታዊ ጉብኝት ለኢትዮጵያ አስተባባሪ እና በተቋሙ የሥራ ኃላፊዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ አቀባበል የተደረገ ሲሆን በመደረግ ላይ ስላለው የሥራ እንቅስቃሴ ገለጻ ተሰጥቷል። በአሁኑ ጊዜ ከአብያተ ክርስቲያናት ጋር በመተባበር በአዲስ አበባና በሸገር ከተሞች እየተሰራ ስላለው “የእኔ እንድሪያስ ነኝ” የወንጌል ምስክርነትና የክርስቲያን ሕይወትና ምስክርነት ስልጠና ከፍተኛ ውጤት እያመጣ ያለ መሆኑ ተወስቶ ወደፊት የካቲት 29 እና 30፥ 2017 ዓ.ም በአደባባይ ስለሚደረገው የጀማ ወንጌል ስብከት ከፍተኛ ዝግጅት በመደረግ ላይ መሆኑንና ሥራዎችም እየተጠናቀቁ እንዳለ ተብራርቷል። በዚሁ ወቅት ዶ/ር ደስታ ደምሴ የማህበሩ አሴሼትድ ዳይሬክተር እና አቶ አዲሴ አማዶ የማህበሩ ጽህፈት ቤት ኃላፊ በአሶሴሽኑ እየተሰራ ስላለው ክንውን ተጨማሪ ማብራሪያ ሰጥተዋል። የካውንስሉ ኃላፊዎች የቢሮውን የሥራ ክፍሎች በመጎብኘት ከሠራተኞቹ ጋር ትውውቅ አድርገዋል። ቄስ ደረጀ ጀምበሩ እየተሰራ ስላለው ሥራ ከልብ አመስግነው ሌሎች ተቋማት ከዚህ የወንጌል እንቅስቃሴ ሊማሩ የሚገባቸው አያሌ ነገሮች እንዳሉ ተናግረው በቢሊግራሃም ኢቫንጀሊስቲክ አሶሴሽን እየተሰራ ያለው ሥራ በአብያተ ክርስቲያናት መካከል የመንፈስ አንድነትን የሚያመጣ ተግባር መሆኑንና ካውንስሉ በሚያስፈልገው ሁሉ ከአሶሴሽኑ ጎን እንደሚቆም አስታውቀዋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
🙏4
#የኢትዮጵያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተ_ክርስቲያናት_ካውንስል
#የቅርንጫፍ ጽ/ቤት አደረጃጀቱን ጥር 12/2017ዓ.ም
በባቱ እና አከባቢው : በዝዋይ ከተማ እንዲሁም በምዕራብ አርሲና በሻሸመኔ ከተማ ሁሉም የካውንስሉ አባል ቤተ እምነቶችና አብያተክርስቲያናት በተገኙበት አዋቅሯል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
#የቅርንጫፍ ጽ/ቤት አደረጃጀቱን ጥር 12/2017ዓ.ም
በባቱ እና አከባቢው : በዝዋይ ከተማ እንዲሁም በምዕራብ አርሲና በሻሸመኔ ከተማ ሁሉም የካውንስሉ አባል ቤተ እምነቶችና አብያተክርስቲያናት በተገኙበት አዋቅሯል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
❤5👍3
#የኢትዮጵያ ግሬት ኮሚሽን የእግዚአብሔር መንግሰት ዜግነት እና የወንጌል አማኝ ተልዕኮ በዓለም ዓቀፋዊና አገራዊ አውድ በሚል ርዕሰ ለ8ኛ ዙር በቀጠና ሁለት ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የመሪዎች ስልጠና እየተካሄደ ነው ።
ጥር 20/2017/ ዓ.ም የኢትዮጵያ ግሬት ኮሚሽን የእግዚአብሔር መንግት ዜግነት እና የወንጌል አማኝ ተልዕኮ በዓለም ዓቀፋዊና አገራዊ አውድ በሚል ርዕሰ በቀጠና ሁለት ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የመሪዎች ስልጠና ተሰጠ።የዚህ ስልጠና አላማ የእግዚአብሔር መንግስት ትምጣ የሚል እንደሆነ የግሬት ኮሚሸን ዳይሬክተር ዶ/ር ግርማ አልታዬ ገልጸዋል ።
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት የካውንስሉ ጠቅላይ ጸሐፊ ቄስ ደረጀ ጀምበሩ በመክፈቻው ላይ በመገኘት ንግግር አድርገዋል። በንግግራቸውም የኢትዮጵያ ትልቅ ተስፋ የእግዚአብሔር መንግስት መምጣት ነው የቤተክርስቲያን መሪዎች በዚህ ላይ ትኩረት ሰታቹ ልትሰሩይገባል ሲሉ አጽንኦት ስተዋል ።የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል በሀገርና ከሀገር ወጪ እየሰራ የለውን ስራ በመግለፅ ወንጌልን እንኑረው በሁሉም ስፍራ እንግለጠው ሰሉ ገልጸዋል በማስከተልም የኢትዮጵያ ግሬት ኮሚሸን ከአብያተክርስቲያናት ጋር በመሆን እየሰራ ስላለው ስራ አመስግነዋል ።
በዚህ ስልጠና ከአዲስ አበባና ከሸገር አከባቢ ከተለያዩ ክፍለ ሀገራት የመጡ መሪዎችና ተጋባዥ እንግዶች በስልጠናው ላይ እየተሳተፉ ነው።በግሬት ኮሚሽን የተዘጋጀው ይህ ስለጠና እስከ ጥር 22 ቀን /2017 ዓ.ም የሚቀጥል እንደሆነ በመርሐግብሩ ላይ ተገልጸዋል ።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
ጥር 20/2017/ ዓ.ም የኢትዮጵያ ግሬት ኮሚሽን የእግዚአብሔር መንግት ዜግነት እና የወንጌል አማኝ ተልዕኮ በዓለም ዓቀፋዊና አገራዊ አውድ በሚል ርዕሰ በቀጠና ሁለት ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የመሪዎች ስልጠና ተሰጠ።የዚህ ስልጠና አላማ የእግዚአብሔር መንግስት ትምጣ የሚል እንደሆነ የግሬት ኮሚሸን ዳይሬክተር ዶ/ር ግርማ አልታዬ ገልጸዋል ።
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት የካውንስሉ ጠቅላይ ጸሐፊ ቄስ ደረጀ ጀምበሩ በመክፈቻው ላይ በመገኘት ንግግር አድርገዋል። በንግግራቸውም የኢትዮጵያ ትልቅ ተስፋ የእግዚአብሔር መንግስት መምጣት ነው የቤተክርስቲያን መሪዎች በዚህ ላይ ትኩረት ሰታቹ ልትሰሩይገባል ሲሉ አጽንኦት ስተዋል ።የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል በሀገርና ከሀገር ወጪ እየሰራ የለውን ስራ በመግለፅ ወንጌልን እንኑረው በሁሉም ስፍራ እንግለጠው ሰሉ ገልጸዋል በማስከተልም የኢትዮጵያ ግሬት ኮሚሸን ከአብያተክርስቲያናት ጋር በመሆን እየሰራ ስላለው ስራ አመስግነዋል ።
በዚህ ስልጠና ከአዲስ አበባና ከሸገር አከባቢ ከተለያዩ ክፍለ ሀገራት የመጡ መሪዎችና ተጋባዥ እንግዶች በስልጠናው ላይ እየተሳተፉ ነው።በግሬት ኮሚሽን የተዘጋጀው ይህ ስለጠና እስከ ጥር 22 ቀን /2017 ዓ.ም የሚቀጥል እንደሆነ በመርሐግብሩ ላይ ተገልጸዋል ።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
❤6👍3🙏1
#የኢትዮጵያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተክርስቲያናት_ካውንስል_ከኢትዮጵያ_መጸሐፍ_ቅዱስ_ማህበር_ጋር_በመተባበር_በኢትዮጵያ_ዘላቂ_ሰላም_ጉደይ_ላይ_የተዘጋጀ_አውደ_ጥናት_ተካሄደ።
ጥር 16 ቀን 2017/ ዓ.ም የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ከኢትዮጵያ መጸሐፍ ቅዱስ ማህበር ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም ጉደይ ላይ የተዘጋጀ አውደ ጥናት በስካይላይት ሆቴል የተካሄደ ሲሆን የካውንስሉ ጠቅላይ ጸሐፊ ቄስ ደረጀ ጀምበሩ የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉ ሲሆን በንግግራቸውም በሀገራችን ዘላቂ ሰላም እስኪ መጣ ድረስ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ስራውን ይቀጥላል ሲሉ ገልፀው በሀገር ደረጃ የኢትዮጵያ መጸሐፍ ቅዱስ ማህበር እየሰራ ያለውን ስራ አድንቀው ልባዊ ምስጋናቸውን ገልጸዋል ።
ቀሲስ ሊቅ ትጉዋን ይልማ ጌታሁን የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማህበር በሀገር ደረጃ በሰላም ዙሪያ ምን አይነት ተጽእኖ እየፈጠረን ነው ብለን ልንጠይቅ ይገባል ሲሉ መልክታቸውን አስተላልፈዋል ።በዚህ መርሐግብር ላይ ከተለያዩ አብያተክርስቲያናት የተወከሉ መሪዎች በሰላም ዙሪያ ላይ እየሰራው የሚገኙት የልምድ ማካፈል ጊዜ አከናውነዋል።
በዶ/ር ሳምሶን እስጢፋኖስና በቄስ ዶ/ር ገለታ ሲሜሶ ቀጣይ አካሄዶችና እርምጃዎች ላይ ጠቃሚ አሳቦችን በማቅረብና ውይይት በማድረግ መርሐግብሩ በጸሎት ተጠናቋል ።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
ጥር 16 ቀን 2017/ ዓ.ም የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ከኢትዮጵያ መጸሐፍ ቅዱስ ማህበር ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም ጉደይ ላይ የተዘጋጀ አውደ ጥናት በስካይላይት ሆቴል የተካሄደ ሲሆን የካውንስሉ ጠቅላይ ጸሐፊ ቄስ ደረጀ ጀምበሩ የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉ ሲሆን በንግግራቸውም በሀገራችን ዘላቂ ሰላም እስኪ መጣ ድረስ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ስራውን ይቀጥላል ሲሉ ገልፀው በሀገር ደረጃ የኢትዮጵያ መጸሐፍ ቅዱስ ማህበር እየሰራ ያለውን ስራ አድንቀው ልባዊ ምስጋናቸውን ገልጸዋል ።
ቀሲስ ሊቅ ትጉዋን ይልማ ጌታሁን የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማህበር በሀገር ደረጃ በሰላም ዙሪያ ምን አይነት ተጽእኖ እየፈጠረን ነው ብለን ልንጠይቅ ይገባል ሲሉ መልክታቸውን አስተላልፈዋል ።በዚህ መርሐግብር ላይ ከተለያዩ አብያተክርስቲያናት የተወከሉ መሪዎች በሰላም ዙሪያ ላይ እየሰራው የሚገኙት የልምድ ማካፈል ጊዜ አከናውነዋል።
በዶ/ር ሳምሶን እስጢፋኖስና በቄስ ዶ/ር ገለታ ሲሜሶ ቀጣይ አካሄዶችና እርምጃዎች ላይ ጠቃሚ አሳቦችን በማቅረብና ውይይት በማድረግ መርሐግብሩ በጸሎት ተጠናቋል ።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
👍4❤3
#የኢትዮጵያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተክርስቲያናት_ካውንስል_46ኛው_የሥራ_አስፈጻሚ_ኮሚቴ_ስብሰባ_በጉዲና_ቱምሳ_ሁለገብ_ማሰልጠኛ_ማዕከል_ተካሄደ ።
ጥር 22 ቀን 2017/ዓ.ም የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል 46ኛው የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ በጉዲና ቱምሳ ሁለገብ ማሰልጠኛ ማዕከል አካሄዶዋል። ቄስ ተሾመ አመኑ የአግዚአብሔር ቃል ያካፈሉ ሲሆን በካውንስሉ የተሰሩ የሥራ ሪፖርት ተደምጧል ።ከነዚህም መካከል የካውንስሉ የውጭ ግንኙነት መመሪያ ፣የታሪክ መጽሐፍ ዝግጅት ኮሚቴ ፣የመጽሐፍ ቅዱስ ይዘት ኮሚቴ እና የልጆች ፌሰቲሻል ፕሮግራምን በተመለከተ በነዚህ ርዕሰ ጉዳዬች ሪፖርት ቀርቦዋል።
የካቲት 29-30 ካውንስሉ ከቢሊግርሃም ኢሻንጀልስቲክ አሶሴሽን ጋር በመተባበር በመስቀል አደባባይ ያዘጋጀውን ፕሮግራም በሚመለከት አስካሁን የተሰሩትንና ልሰሩ በሚገባቸው ጉደይ ላይ ውይይት ተደርጓል ።የበዓለ ሃምሳ ቀን አከባበር በኢትዮጵያ ቅድመ ዝግጅትን አስመልክቶ ትልቅ የሆነ ውይይት እና አቅጣጫዎች ተቀምጦአል ።
በዚህ ስብሰባ ላይ የተለያዩ ጥያቄዎችና አሳቦች የተነሱ ሲሆን በካውንስሉ ፕሬዚዳንት ጣሰው ገብሬ(ዶ/ር) ፣በምክትል ፕሬዚዳንት ሐዋርያው ዮሐንስ ግርማ እና በካውንስሉ ጠቅላይ ጸሐፈ ደረጀ ጀምበሩ ምላሽ ተሰጥቶበታል ።ቀጣይ የቦርድ እና የጠቅላላ ጉባዔ ስብሰባ ቀን በመወሰን ተጠናቋል ።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
ጥር 22 ቀን 2017/ዓ.ም የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል 46ኛው የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ በጉዲና ቱምሳ ሁለገብ ማሰልጠኛ ማዕከል አካሄዶዋል። ቄስ ተሾመ አመኑ የአግዚአብሔር ቃል ያካፈሉ ሲሆን በካውንስሉ የተሰሩ የሥራ ሪፖርት ተደምጧል ።ከነዚህም መካከል የካውንስሉ የውጭ ግንኙነት መመሪያ ፣የታሪክ መጽሐፍ ዝግጅት ኮሚቴ ፣የመጽሐፍ ቅዱስ ይዘት ኮሚቴ እና የልጆች ፌሰቲሻል ፕሮግራምን በተመለከተ በነዚህ ርዕሰ ጉዳዬች ሪፖርት ቀርቦዋል።
የካቲት 29-30 ካውንስሉ ከቢሊግርሃም ኢሻንጀልስቲክ አሶሴሽን ጋር በመተባበር በመስቀል አደባባይ ያዘጋጀውን ፕሮግራም በሚመለከት አስካሁን የተሰሩትንና ልሰሩ በሚገባቸው ጉደይ ላይ ውይይት ተደርጓል ።የበዓለ ሃምሳ ቀን አከባበር በኢትዮጵያ ቅድመ ዝግጅትን አስመልክቶ ትልቅ የሆነ ውይይት እና አቅጣጫዎች ተቀምጦአል ።
በዚህ ስብሰባ ላይ የተለያዩ ጥያቄዎችና አሳቦች የተነሱ ሲሆን በካውንስሉ ፕሬዚዳንት ጣሰው ገብሬ(ዶ/ር) ፣በምክትል ፕሬዚዳንት ሐዋርያው ዮሐንስ ግርማ እና በካውንስሉ ጠቅላይ ጸሐፈ ደረጀ ጀምበሩ ምላሽ ተሰጥቶበታል ።ቀጣይ የቦርድ እና የጠቅላላ ጉባዔ ስብሰባ ቀን በመወሰን ተጠናቋል ።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
👍2
#የኢትዮጵያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተክርስቲያናት_ካውንስል_ከmission_of_hope_international_ጋር_ወይይት_አደረገ።
ጥር 26 ቀን /2017 ዓ.ም mission of hope international በኬንያ መሰረት አድርጎ እየሰራ ያለ ተቋም ሲሆን በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ስራ ለመስራት በካውንስሉ ቢሮ በመገኘት የውይይትና የምክክር ጊዜ አድርጓል።
እ.ኤ.አ 2000 ዓ.ም 50 ሕፃናትን በመረዳት የትምህርት እድሎችን በማመቻቸት የጀመረ ሲሆን በአሁን ጊዜ በኬንያና በለቤሪያ ከ37 በላይ የሚሆኑ ትምርህት ቤቶችን እና በርካታ ሕፃናትን በመረዳት እያገለገለ ያለ ተቋም ነው።በተደረገው ወይይት ከኬንያና ከአሜሪካ የመጡ 18 የሉካን ቡድን ተገኝተዋል።የካውንስሉ የውጪ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ መጋቢ አሸብር ከተማ ካውንስሉ እየሰራ ስላለው ስራ ገልጸዋል።
በኢትዮጵያ ውሰጥ ተመሳሳይ ስራዎችን ከካውንስሉ ጋር በመሆን ለመስራት ፍቃደኛ መሆናቸውንና የመጀመሪያውን ምዝገባ በካውንስሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል።በሚቀጥሉት ጊዜያቶች የምክክሩ ወጤት ከምን እንደደረሰ የምን ገልጽ የሆናል ሲሉ የካውንስሉ የውጪ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ መጋቢ አሸብር ከተማ ለኢቫንጀሊካል ቴሌቬዥን ገልጸዋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
ጥር 26 ቀን /2017 ዓ.ም mission of hope international በኬንያ መሰረት አድርጎ እየሰራ ያለ ተቋም ሲሆን በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ስራ ለመስራት በካውንስሉ ቢሮ በመገኘት የውይይትና የምክክር ጊዜ አድርጓል።
እ.ኤ.አ 2000 ዓ.ም 50 ሕፃናትን በመረዳት የትምህርት እድሎችን በማመቻቸት የጀመረ ሲሆን በአሁን ጊዜ በኬንያና በለቤሪያ ከ37 በላይ የሚሆኑ ትምርህት ቤቶችን እና በርካታ ሕፃናትን በመረዳት እያገለገለ ያለ ተቋም ነው።በተደረገው ወይይት ከኬንያና ከአሜሪካ የመጡ 18 የሉካን ቡድን ተገኝተዋል።የካውንስሉ የውጪ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ መጋቢ አሸብር ከተማ ካውንስሉ እየሰራ ስላለው ስራ ገልጸዋል።
በኢትዮጵያ ውሰጥ ተመሳሳይ ስራዎችን ከካውንስሉ ጋር በመሆን ለመስራት ፍቃደኛ መሆናቸውንና የመጀመሪያውን ምዝገባ በካውንስሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል።በሚቀጥሉት ጊዜያቶች የምክክሩ ወጤት ከምን እንደደረሰ የምን ገልጽ የሆናል ሲሉ የካውንስሉ የውጪ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ መጋቢ አሸብር ከተማ ለኢቫንጀሊካል ቴሌቬዥን ገልጸዋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
👍11❤4🙏1
#የኢትዮጵያ_ሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን_በታሪኳ_የመጀመሪያዋን_ሐዋርያ_ሾመች።
ጥር 2017/ ዓ.ም የኢትዮጵያ ሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን በታሪኳ የመጀመሪያዋን ሐዋርያ ሾመች ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ ሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ወስጥ በነቢይነት ሲየአገልግለው የነበሩ ነቢይ ያዕቆብ ዮዶሩ ሐዋርያ ሆነው ተሹመዋል።
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት የካውንስሉ ጠቅላይ ጸሐፊ ቄስ ደረጀ ጀምበሩ በቦታ ላይ በመገኘት የእግዚአብሔርን ቃል አካፍለዋል።
ሐዋርያው ያዕቆብ ቤተክርስቲያን መሠረት ነውና በዚህ ሥፍራ እኔን ስጋ ለባሹን በመጠቀም ይህን ቅዱስ ፍቃዱን ያከናወነ፣ለልዑል እግዚአብሔር ልጅ ለእየሱስ ክርስቶስ ስም፣ ምስጋና, አምልኮና ክብር ሁሉ ከዘላለም እስከ ዘላለም ለአምላካችን ለእግዚአብሔር ይሁን ሲሉ ገልጸዋል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ሐዋሪያው በሚያገለግሉበት የአዋዬ ቃራሮ አጥቢያ ሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ምረቃ የህንጻ ምረቃም ተደርጓል።
ቃራሮ ሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ከዛሬ 50 ዓመት ነበር በጥቂት ክርስቲያኖች የተመሠረተችው፡፡በትንሽዬ ጎጆ ቤት የነበረች ሲሆን ግን በብዙ ፈተና በማለፍ፣ እግዚአብሔር በአባላት እድገት፣ በመንፈስና በአካል እያሳደጋት፣ በዘመናት ውስጥ በድል በማደግ፣ እንደዚህ ትልቅ ህንጻ በመገንባት ማስመረቅ ችላለች፡፡ክብር ሁሉ ለቅዱስ እግዚአብሔር ይሁን ሲሉ የኢትዮጵያ ሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ፕሬዚዳንት ፓስተር ታሪኩ ገልጸዋል፡፡
በመጨረሻም ለዚህ ፕርግራም መሳካት የግንባታ መሠረት ከተጣለ ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ የምረቃው ሰዓት ድረስ፣ በጸሎት፣ በገንዘብ፣ በእውቀትና ጉልበት፣ ድጋፍ ያደረጋችሁና በተግባራት የተሳተፋችሁ ሁሉ፣ እግዚአብሔር ዘመናችሁን ይባሪክ ሲሉ ሐዋርያ ያዕቆብ ገልጸዋል፡፡
ጥር 2017/ ዓ.ም የኢትዮጵያ ሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን በታሪኳ የመጀመሪያዋን ሐዋርያ ሾመች ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ ሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ወስጥ በነቢይነት ሲየአገልግለው የነበሩ ነቢይ ያዕቆብ ዮዶሩ ሐዋርያ ሆነው ተሹመዋል።
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት የካውንስሉ ጠቅላይ ጸሐፊ ቄስ ደረጀ ጀምበሩ በቦታ ላይ በመገኘት የእግዚአብሔርን ቃል አካፍለዋል።
ሐዋርያው ያዕቆብ ቤተክርስቲያን መሠረት ነውና በዚህ ሥፍራ እኔን ስጋ ለባሹን በመጠቀም ይህን ቅዱስ ፍቃዱን ያከናወነ፣ለልዑል እግዚአብሔር ልጅ ለእየሱስ ክርስቶስ ስም፣ ምስጋና, አምልኮና ክብር ሁሉ ከዘላለም እስከ ዘላለም ለአምላካችን ለእግዚአብሔር ይሁን ሲሉ ገልጸዋል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ሐዋሪያው በሚያገለግሉበት የአዋዬ ቃራሮ አጥቢያ ሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ምረቃ የህንጻ ምረቃም ተደርጓል።
ቃራሮ ሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ከዛሬ 50 ዓመት ነበር በጥቂት ክርስቲያኖች የተመሠረተችው፡፡በትንሽዬ ጎጆ ቤት የነበረች ሲሆን ግን በብዙ ፈተና በማለፍ፣ እግዚአብሔር በአባላት እድገት፣ በመንፈስና በአካል እያሳደጋት፣ በዘመናት ውስጥ በድል በማደግ፣ እንደዚህ ትልቅ ህንጻ በመገንባት ማስመረቅ ችላለች፡፡ክብር ሁሉ ለቅዱስ እግዚአብሔር ይሁን ሲሉ የኢትዮጵያ ሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ፕሬዚዳንት ፓስተር ታሪኩ ገልጸዋል፡፡
በመጨረሻም ለዚህ ፕርግራም መሳካት የግንባታ መሠረት ከተጣለ ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ የምረቃው ሰዓት ድረስ፣ በጸሎት፣ በገንዘብ፣ በእውቀትና ጉልበት፣ ድጋፍ ያደረጋችሁና በተግባራት የተሳተፋችሁ ሁሉ፣ እግዚአብሔር ዘመናችሁን ይባሪክ ሲሉ ሐዋርያ ያዕቆብ ገልጸዋል፡፡
❤7👍3
#የኢትዮጵያ_ወንጌላዊት_ቤተ_ክርስቲያን_መካነ_ኢየሱስ_ልማት_ኮሚሽን_የኖርዌይ_ሚሲዮን_ሶሳይቲ_ለኖርዌይ_ሉተራን_ሚሽን_እና_ለዲግኒ_ከፍተኛ_ተወካዮች_አቀባባል_አደረገ።
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ልማት ኮሚሽን የኖርዌይ ሉተራን ሚሽን እና ለዲግኒ ከፍተኛ ተወካዮችን አዲስ አበባ በሚገኘው ዋና መሥሪያ ቤቱ አቀባበል አድርገውላቸዋል።
የሴቶች የሰላም ግንባታ ተሳትፎ፣ አረንጓዴ ልማትና SIM ፕሮጀክቶችን ጨምሮ በሚሽኑ በሚደረገው ስራ መግለጫ ተሰጥቷል።
በዲግኒ ተወካዮች በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ልማት ኮሚሽን በዲግኒ፣በኖርዌይ ሚሲዮን ሶሳይቲና በኖርዌይ ሉተራን ሚሽን መካከል ያለውን ጠንካራ አጋርነት በማድነቅ ስብሰባው ተጠናቋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ልማት ኮሚሽን የኖርዌይ ሉተራን ሚሽን እና ለዲግኒ ከፍተኛ ተወካዮችን አዲስ አበባ በሚገኘው ዋና መሥሪያ ቤቱ አቀባበል አድርገውላቸዋል።
የሴቶች የሰላም ግንባታ ተሳትፎ፣ አረንጓዴ ልማትና SIM ፕሮጀክቶችን ጨምሮ በሚሽኑ በሚደረገው ስራ መግለጫ ተሰጥቷል።
በዲግኒ ተወካዮች በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ልማት ኮሚሽን በዲግኒ፣በኖርዌይ ሚሲዮን ሶሳይቲና በኖርዌይ ሉተራን ሚሽን መካከል ያለውን ጠንካራ አጋርነት በማድነቅ ስብሰባው ተጠናቋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
👍7❤3
#የኢትዮጵያ_ሙሉ_ወንጌል_አማኞች_ቤተክርስቲያን_በአዲስ_አበባ_እና_አከባቢው_የሚገኙ_ሶስት_ክልሎች_ውስጥ_ሚገኙ_አጥቢያዎች_የስልጠናና_የምክክር_ፕሮግራም_በአዳማ_ከተማ_መካሄድ_ጀመረ፡፡
በፕሮግራሙ የቤተ እምነቱ የቦርድ አባላት፣ የክልሎች የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት እና ከአጥቢያ የተወከሉ አገልጋዮች በመካፈል ላይ ይገኛሉ፡፡
በመጀመርያው ክፍለ ጊዜ መጋቢ አዕምሮ መልካሙ በጸሎት ፣ መጋቢ በረከት ዝማሬ ያገለገሉ ሲሆን በመቀጠልም የቤተ ዕምነቷ ፕሬዝዳንት መጋቢ ላኮ በዳሶ የእንኳን ደህና መጣችሁና የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል።እንዲሁም በመጋቢ ጻድቁ አብዶ ቃል አካፍለዋል፡፡
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
በፕሮግራሙ የቤተ እምነቱ የቦርድ አባላት፣ የክልሎች የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት እና ከአጥቢያ የተወከሉ አገልጋዮች በመካፈል ላይ ይገኛሉ፡፡
በመጀመርያው ክፍለ ጊዜ መጋቢ አዕምሮ መልካሙ በጸሎት ፣ መጋቢ በረከት ዝማሬ ያገለገሉ ሲሆን በመቀጠልም የቤተ ዕምነቷ ፕሬዝዳንት መጋቢ ላኮ በዳሶ የእንኳን ደህና መጣችሁና የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል።እንዲሁም በመጋቢ ጻድቁ አብዶ ቃል አካፍለዋል፡፡
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
🙏5👍2
#የኢትዮጵያ_ቃለ_ሕይወት_ቤተ_ክርስቲያን_ም_ፕሬዝዳንትና_የልማት_ኮሚሽኑ_ቦርድ_ሰብሳቢ_የሆኑት_ዶ_ር_ስሞዖን_ሔሊሶ_የተመራ_ቡድን_በኦሮሚያ_ክልል_ምስራቅ_ሐረርጌ_ሚደጋቶላ_ወረዳ_የሚሰሩ_የፕሮጀክት_ስራዎችን_ጉብኘት_አደረገ።
በጉብኝታቸው በአካባቢው እየሰራ ያለውን የፕሮጀክት አፈጻጸም አድንቀው በአከባቢው በተከሰተ ድርቅ አደጋ ለተጎዱ የማህበረሰብ ክፍሎች የፍየል፣ የምርጥ ዘር፣ የራስ አገዝ ማደራጀት፣ ጥብቅ ግብርና እና የተሰሩ የውሃ ስራዎች ማህበረሰቡን ተጠቃሚ እያደረገ እንዳለ በጉብኝታቸው ወቅት መመልከት ችለዋል፡፡
ልማት ኮሚሽኑ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሐረርጌ የሚስተዋለውን የውሃ እጥረት ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችል የ350 ሜትር ጥልቀት ያለው የውሃ ጉድጓድ ለማስቆፈር የመሰረተ ድንጋይ አስቀምጧል፡፡
ይህ ፕሮጀክት ለአካባቢው ህዝብ ዘላቂ እና ንፁህ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት እንዲኖር የሚያስችል ሲሆን ለማስቆፈርም ከ27 ሚሊየን ብር በላይ መመደቡ ተገልጿል፡፡
ዶ/ር ስሞዖን ሔሊሶ “ይህ ከምንሰራቸው በርካታ የሰብዓዊ እርዳታ እና ልማት ስራዎች መካከል አንዱ ነው በዓመት እስከ 2 ቢሊዮን ብር በመበጀት የተለያዮ ስራዎችን በሁሉ የአገርቱ ክፍሎች እየሰራን እንደሆነ ተናግረዋል።
“እንደ ወረዳችን በጣም ከፍተኛ ችግር የሆነውን የውሃ ችግር ለመቅርፍ ልማት ኮሚሽኑ ስራ ስለ ጀመረ ከልብ እናመሰግናለን የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን የሰበአዊ እርዳታ እና ልማት ኮሚሽን በድርቅ ለተጎዱ ህብረተሰቦች የአስቾኮይ ጊዜ እርዳታን በመስጠት ለ644 አባወራዎች በመድረሱ እና በርካታ ስራዎችን እየሰራ ስለሚገኝ ዘመን የማይሽረውን ታሪክ ሰርታችዏል ያሉት ደግሞ የሚዳጋቶላ ወረዳ ዋና አስተዳደር አብዲ ኢብራሂም ናቸው።
በጉብኝታቸው በአካባቢው እየሰራ ያለውን የፕሮጀክት አፈጻጸም አድንቀው በአከባቢው በተከሰተ ድርቅ አደጋ ለተጎዱ የማህበረሰብ ክፍሎች የፍየል፣ የምርጥ ዘር፣ የራስ አገዝ ማደራጀት፣ ጥብቅ ግብርና እና የተሰሩ የውሃ ስራዎች ማህበረሰቡን ተጠቃሚ እያደረገ እንዳለ በጉብኝታቸው ወቅት መመልከት ችለዋል፡፡
ልማት ኮሚሽኑ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሐረርጌ የሚስተዋለውን የውሃ እጥረት ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችል የ350 ሜትር ጥልቀት ያለው የውሃ ጉድጓድ ለማስቆፈር የመሰረተ ድንጋይ አስቀምጧል፡፡
ይህ ፕሮጀክት ለአካባቢው ህዝብ ዘላቂ እና ንፁህ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት እንዲኖር የሚያስችል ሲሆን ለማስቆፈርም ከ27 ሚሊየን ብር በላይ መመደቡ ተገልጿል፡፡
ዶ/ር ስሞዖን ሔሊሶ “ይህ ከምንሰራቸው በርካታ የሰብዓዊ እርዳታ እና ልማት ስራዎች መካከል አንዱ ነው በዓመት እስከ 2 ቢሊዮን ብር በመበጀት የተለያዮ ስራዎችን በሁሉ የአገርቱ ክፍሎች እየሰራን እንደሆነ ተናግረዋል።
“እንደ ወረዳችን በጣም ከፍተኛ ችግር የሆነውን የውሃ ችግር ለመቅርፍ ልማት ኮሚሽኑ ስራ ስለ ጀመረ ከልብ እናመሰግናለን የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን የሰበአዊ እርዳታ እና ልማት ኮሚሽን በድርቅ ለተጎዱ ህብረተሰቦች የአስቾኮይ ጊዜ እርዳታን በመስጠት ለ644 አባወራዎች በመድረሱ እና በርካታ ስራዎችን እየሰራ ስለሚገኝ ዘመን የማይሽረውን ታሪክ ሰርታችዏል ያሉት ደግሞ የሚዳጋቶላ ወረዳ ዋና አስተዳደር አብዲ ኢብራሂም ናቸው።
❤11👍5
#የኢትዮጵያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተክርስቲያናት_ካዉንስል_የኢትዮጵያ_የሃይማኖት_ተቋማት_ጉባኤ_አባል_ሆነ፡፡
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሲያካሂደው የነበረውን ተቋማዊ ሪፎርም በተሳካ ሁኔታ ለመተግበር በከፍተኛ ሁኔታ የሚረዳውን የተቋማዊ የዳሰሳ ጥናት እና የጉባኤውን መተዳደርያ ደንብ የማሻሻል ሥራ እንዲያካሂድ የተሰጠውን ኃላፊነት መሰረት በማድረግ ከአንድ ዓመት በላይ ሲዘጋጅ የነበረውን የተቋማዊ ዳሰሳ ጥናት ሪፖርት እና ለሶስተኛ ጊዜ ማሻሻያ የተደረገበትን የጉባኤውን ረቂቅ መተዳደርያ ደንብ በካፒታል ሆቴል ለኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላላ ጉባኤ አባለት አቅርቧል፡፡
የተቋሙ ጠቅላላ ጉባኤ አባላት የቀረበላቸውን ሪፖርት እና የማሻሻያ ሰነዶች በጥልቀት ከገመገሙ እና ሰፊ ውይይት ካደረጉ በኋላ በሰነዶቹ ላይ መካተት ያለባቸውን ተጫማሪ ሃሳቦች እንዲካተቱ በማድረግ ሁለቱንም ሰነዶች አፅድቀዋል፡፡
ጉባኤውም በዋናነት የሚከተሉትን ሶስት ዋና ዋና ውሳኔዎች በጋራ አስተላልፏል፡፡
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሲያካሂደው የነበረውን ተቋማዊ ሪፎርም በተሳካ ሁኔታ ለመተግበር በከፍተኛ ሁኔታ የሚረዳውን የተቋማዊ የዳሰሳ ጥናት እና የጉባኤውን መተዳደርያ ደንብ የማሻሻል ሥራ እንዲያካሂድ የተሰጠውን ኃላፊነት መሰረት በማድረግ ከአንድ ዓመት በላይ ሲዘጋጅ የነበረውን የተቋማዊ ዳሰሳ ጥናት ሪፖርት እና ለሶስተኛ ጊዜ ማሻሻያ የተደረገበትን የጉባኤውን ረቂቅ መተዳደርያ ደንብ በካፒታል ሆቴል ለኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላላ ጉባኤ አባለት አቅርቧል፡፡
የተቋሙ ጠቅላላ ጉባኤ አባላት የቀረበላቸውን ሪፖርት እና የማሻሻያ ሰነዶች በጥልቀት ከገመገሙ እና ሰፊ ውይይት ካደረጉ በኋላ በሰነዶቹ ላይ መካተት ያለባቸውን ተጫማሪ ሃሳቦች እንዲካተቱ በማድረግ ሁለቱንም ሰነዶች አፅድቀዋል፡፡
ጉባኤውም በዋናነት የሚከተሉትን ሶስት ዋና ዋና ውሳኔዎች በጋራ አስተላልፏል፡፡
👍5❤2
#የኢትዮጵያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተ_ክርስቲያናት_ካውንስል_
#ልዩ_የትንሳኤን_በዓል_ፕሮግራም_በቤዛ_ኢንተርናሽናል_ቤተክርስቲያን_ተከበረ።
#ሙሉ_ፕሮግራሙን_በኢቫንጀሊካል_ቲቪ_የበአል_ቀን_ይከታተሉ...
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
#ልዩ_የትንሳኤን_በዓል_ፕሮግራም_በቤዛ_ኢንተርናሽናል_ቤተክርስቲያን_ተከበረ።
#ሙሉ_ፕሮግራሙን_በኢቫንጀሊካል_ቲቪ_የበአል_ቀን_ይከታተሉ...
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
#የኢትዮጵያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተ_ክርስቲያናት_ካውንስል_
#ልዩ_የትንሳኤን_በዓል_ፕሮግራም_በቤዛ_ኢንተርናሽናል_ቤተክርስቲያን_ተከበረ።
#ሙሉ_ፕሮግራሙን_በኢቫንጀሊካል_ቲቪ_የበአል_ቀን_ይከታተሉ...
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
#ልዩ_የትንሳኤን_በዓል_ፕሮግራም_በቤዛ_ኢንተርናሽናል_ቤተክርስቲያን_ተከበረ።
#ሙሉ_ፕሮግራሙን_በኢቫንጀሊካል_ቲቪ_የበአል_ቀን_ይከታተሉ...
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
#ጥብቅ_ማሳሰቢያ
ከሶስት አመት በፊት March 18/2022 የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ሕብረት አውጥቶት የነበረውን መግለጫ አሁን እንደተሰጠ በማድረግ በማህበራዊ ሚዳያዎች ላይ ሀሰተኛ መረጃዎች እየተሰራጩ ይገኛሉ። ይህንን በማስመልከት #የኢትዮጵያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተ_ክርስቲያናት_ካውንስል ጥብቅ ማሳሰብያ አስተላልፏል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
ከሶስት አመት በፊት March 18/2022 የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ሕብረት አውጥቶት የነበረውን መግለጫ አሁን እንደተሰጠ በማድረግ በማህበራዊ ሚዳያዎች ላይ ሀሰተኛ መረጃዎች እየተሰራጩ ይገኛሉ። ይህንን በማስመልከት #የኢትዮጵያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተ_ክርስቲያናት_ካውንስል ጥብቅ ማሳሰብያ አስተላልፏል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
🙏28❤8👍8🔥4😢3