#የኢትዮጵያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተክርስቲያናት_ካውንስል
#ከdynamic church planting international (DCPI) ጋር በመተባበር በሀዋሳ እና አዳማ ከተማ ስልጠና ተሰጠ።
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ከDCPI ጋር በመተባበር በሀዋሳ እና አዳማ ከተማ ስልጠና የተሰጠ ሲሆን የስልጠናው አላማ ቤተክርስቲያን በተሰጣት ብርቱ አላፊነት ላይ ትኩረት እንድትአደርግ የሚረዳ ስልጠና እንደሆነ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የዓለም አቀፍ ግኑኝነት ዳይሬክተር ፓስተር አሸብር ከተማ ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የዓለም አቀፍ ግኑኝነት ዳይሬክተር ፓስተር አሸብር ከተማ የመጨረሻው ስልጠና በአምቦ ከተማ የሚደረግ መሆኑንና በ2025 በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች በስፋት ስልጠናው የሚሰጥ መሆኑን አክለው ገልፀዋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
#ከdynamic church planting international (DCPI) ጋር በመተባበር በሀዋሳ እና አዳማ ከተማ ስልጠና ተሰጠ።
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ከDCPI ጋር በመተባበር በሀዋሳ እና አዳማ ከተማ ስልጠና የተሰጠ ሲሆን የስልጠናው አላማ ቤተክርስቲያን በተሰጣት ብርቱ አላፊነት ላይ ትኩረት እንድትአደርግ የሚረዳ ስልጠና እንደሆነ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የዓለም አቀፍ ግኑኝነት ዳይሬክተር ፓስተር አሸብር ከተማ ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የዓለም አቀፍ ግኑኝነት ዳይሬክተር ፓስተር አሸብር ከተማ የመጨረሻው ስልጠና በአምቦ ከተማ የሚደረግ መሆኑንና በ2025 በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች በስፋት ስልጠናው የሚሰጥ መሆኑን አክለው ገልፀዋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
👍3❤1