#የኢትዮጵያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተክርስቲያናት_ካዉንስል_የኢትዮጵያ_የሃይማኖት_ተቋማት_ጉባኤ_አባል_ሆነ፡፡
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሲያካሂደው የነበረውን ተቋማዊ ሪፎርም በተሳካ ሁኔታ ለመተግበር በከፍተኛ ሁኔታ የሚረዳውን የተቋማዊ የዳሰሳ ጥናት እና የጉባኤውን መተዳደርያ ደንብ የማሻሻል ሥራ እንዲያካሂድ የተሰጠውን ኃላፊነት መሰረት በማድረግ ከአንድ ዓመት በላይ ሲዘጋጅ የነበረውን የተቋማዊ ዳሰሳ ጥናት ሪፖርት እና ለሶስተኛ ጊዜ ማሻሻያ የተደረገበትን የጉባኤውን ረቂቅ መተዳደርያ ደንብ በካፒታል ሆቴል ለኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላላ ጉባኤ አባለት አቅርቧል፡፡
የተቋሙ ጠቅላላ ጉባኤ አባላት የቀረበላቸውን ሪፖርት እና የማሻሻያ ሰነዶች በጥልቀት ከገመገሙ እና ሰፊ ውይይት ካደረጉ በኋላ በሰነዶቹ ላይ መካተት ያለባቸውን ተጫማሪ ሃሳቦች እንዲካተቱ በማድረግ ሁለቱንም ሰነዶች አፅድቀዋል፡፡
ጉባኤውም በዋናነት የሚከተሉትን ሶስት ዋና ዋና ውሳኔዎች በጋራ አስተላልፏል፡፡
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሲያካሂደው የነበረውን ተቋማዊ ሪፎርም በተሳካ ሁኔታ ለመተግበር በከፍተኛ ሁኔታ የሚረዳውን የተቋማዊ የዳሰሳ ጥናት እና የጉባኤውን መተዳደርያ ደንብ የማሻሻል ሥራ እንዲያካሂድ የተሰጠውን ኃላፊነት መሰረት በማድረግ ከአንድ ዓመት በላይ ሲዘጋጅ የነበረውን የተቋማዊ ዳሰሳ ጥናት ሪፖርት እና ለሶስተኛ ጊዜ ማሻሻያ የተደረገበትን የጉባኤውን ረቂቅ መተዳደርያ ደንብ በካፒታል ሆቴል ለኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላላ ጉባኤ አባለት አቅርቧል፡፡
የተቋሙ ጠቅላላ ጉባኤ አባላት የቀረበላቸውን ሪፖርት እና የማሻሻያ ሰነዶች በጥልቀት ከገመገሙ እና ሰፊ ውይይት ካደረጉ በኋላ በሰነዶቹ ላይ መካተት ያለባቸውን ተጫማሪ ሃሳቦች እንዲካተቱ በማድረግ ሁለቱንም ሰነዶች አፅድቀዋል፡፡
ጉባኤውም በዋናነት የሚከተሉትን ሶስት ዋና ዋና ውሳኔዎች በጋራ አስተላልፏል፡፡
👍5❤2