YeneTube
119K subscribers
31.4K photos
484 videos
79 files
3.86K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
የ12 ክፍል ተፈታኞች ለነዚህ #ቅን ኢትዮጵያን አድሚሽን ቁጥራችሁን በመላክ ውጤታችሁን እንደሚያዩሎ ቃል ገብተውልና ላኩላቸው።

~~~#ሼር_ያድርጉ_ላልሰማ_ያሰሙ~~~

@WondeSonOfZWise

@Dagidwain

@kibegeez

@nah_ol

@Azfsh2

@Adrus13

@eyuma7

@daveasne

@TeEBiGMaN

@showlove4ll

@yohannes_tigabu

@MESSI10NA

@Maabdu

@Matii23

@Lijabush

@Jemsoman

@Nebs8439

@merigata

@Elseven7

@blessed50

@Hibero

@Sarahtaye

@daveasne

@Airaronw

@Abenaaaaa

@haile012

@joseyee

@Belabelo

@Mm093

@Rasgetishman

@Menelik_G

@Teddoy

@Milladope


@EZADINZ

@Makda1215225

@dawa36

@alphAk7

@MikaET01

@Precious_ummi

@esubalewetenesh

@fikiryemerry

@cisco7

@Elseven7
ከምን ጊዜው በላይ ወደ እናንተ ለመቅረብ ተግተን እየሰራን ነው መረጃዎቻችንን ሼር በማድረግ ቻናላችሁን አሳድጉ!!
@Yenetube @FikerAssefa
👍1
የ12 ክፍል ተማሪዎች በጠየቃችሁት መሰረት
ግሩፕ ከፍተናል ተውያዩበት
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️

https://tttttt.me/joinchat/EyNk0xBAXTfYF337p3YLOw

ሊንኩን በመንካት ወደ ግሩፑ መግባት ትችላላችሁ ግሩፑ ጊዚያዊ ነው!!


ማሳሰቢያ❗️
ሊንክ የሚለቅ ሰው ከጉሩፑ ይባረራል።
#ሼር
@YeneTube @FikerAssefa
#ሼር በ2003 ነበር ከጉራጌ ወደ ሰበታ ገልበት ስራ እንድትሰራ ይዘዋት የመጡት ነገርግን ጠፍታ በፋሚሊ ህጻናት ማሳደጊያ ለተወሰነ ጊዜ በመቆየት በጉዲፈቻ ወደ አሜሪካ ሄዳለች፡፡ አሁን ላይ ቤተሰቦቿን እየፈለገች ሲሆን የአባቷ ስም አቶ ገረመው የእኗቷ ስም ወ/ሮ አለም እንደሚባሉ ታስታውሳለች ያሉበትን፡የሚያቅ በስልክ ቁጥር 0929174211 / 0937999608 ላይ ያሳውቀን ብለዋል፡፡
የአዲስ አበባ ሰማይ በሂሊኮፕተሮች እየታመሰ ይገኛል ቁጥራቸው ከሶስት በላይ የሚሆኑ ሂሊኮፕተሮች ሰማይ ላይ እያንዣበቡ ይገኛሉ።
ቦታው ወደ ስድስት ኪሎ አከባቢ ነው የ6 ኪሎ ነዋሪዎች ግራ ተጋብተዋል !!

#ለምን ?

የሚለሁን አረጋግጠን የምንመለስ ይሆናል።
አብራችሁን ቆዩ የምናስተላልፋቸውን መረጃዎች ለጓደኛዎ ያካፍሉ #ሼር_ያድርጉ

@Yenetube @Fikerassefa
የተጠራው ሰልፍ ፍቃድ አግኝቷል...

በኦሮምያ ክልል ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች የታገቱን የዩንቨርስቲ ተማሪዎችን ድርጊት ለማውገዝ የተጠራው ሰልፍ ተፈቅዷል።

#ሼር #Share
#Amharapolicecommission
@YeneTube @Fikerassefa
⬆️⬆️በዛሬው እለት ሞሮጎሮ፣ ሩቩማ እንዲሁም ንጆምቤ በሚባሉ የታንዛኒያ ግዛቶች ከሚገኙ 5 እስር ቤቶች ተፈትተው 77 ዜጎቻችን ዳሬ ሰላም ከተማ ደርሰዋል። ሌሊቱን ከዳሬሰላም ተነስተው ነገ የካቲት 16 ቀን 2012 ከጠዋት በ1፡30 ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ይደርሳሉ።

ዘመድ እና ቤተሰቦቻቸው እንዲቀበሏቸው መረጃውን እንድናስተላልፍላቸው በጠየቁን መሰረት የስም ዝርዝራቸውን እንደሚከተለው አቅርበናል ብሏል በዳሬሰላም የኢትዮጵያ ኤምባሲ።

#ሼር_በማድረግ_ይተባበሩ
@YeneTube @FikerAssefa
የፊት ማስክ አጠቃቀም እና አወጋገድ

- የፊት ማስኮን ከማድረግ በፊት እጅም በሳሙና መታጠብ።

- በማስኩ አፍና አፍንጫን መሸፈን ምንም ክፍተት ሳይኖረው።

- ማስኩ አፍንጫዎ ላይ እንደተመጠ እንዲቆይ የአፍና የአፊንጫዎን ጠርዝ በጣቶ መጫን።

- ማስኩን በሚያወልቁበት ወቅት ክዳን ባለው ቆሻሻ መጣያ ውስጥ ይጣሉት ወይንም ያቃጥሉት።

- ማስኩን አድርገው እያለ ማስኩን በእጆ ባይነኩ ይመረጣል። ለመንካት ከፈለጉም እጆን በሳሙና ታጥበው መሆን አለበት


#ሼር ያድርጉ መልክቶቻችንን
@Yenetube @Fikerassefa
የፊት ማስክ አጠቃቀም እና አወጋገድ

- የፊት ማስኮን ከማድረግ በፊት እጅም በሳሙና መታጠብ።

- በማስኩ አፍና አፍንጫን መሸፈን ምንም ክፍተት ሳይኖረው።

- ማስኩ አፍንጫዎ ላይ እንደተመጠ እንዲቆይ የአፍና የአፊንጫዎን ጠርዝ በጣቶ መጫን።

- ማስኩን በሚያወልቁበት ወቅት ክዳን ባለው ቆሻሻ መጣያ ውስጥ ይጣሉት ወይንም ያቃጥሉት።

- ማስኩን አድርገው እያለ ማስኩን በእጆ ባይነኩ ይመረጣል። ለመንካት ከፈለጉም እጆን በሳሙና ታጥበው መሆን አለበት


#ሼር ያድርጉ መልክቶቻችንን
@Yenetube @Fikerassefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ስለኮሮና ቫይረስ አስፈላጊ ትምህርት 1 ሜጋባይት ናት ያውርዱት ደጋግመው ይመልከቱት።

ቫይሩን ለመከላከል ሁላችንም ሀላፊነታችንን እንወጣ።

#ሼር_አድርጉ_ለሁሉም_ይድረስ
የኮሮና በሽታን ለመከላከል አከባቢያችን በቀላሉ በሚገኙ እና ዋጋቸውም ተመጣጣኝ የሆኑ ግብአቶችን መጠቀም እንችላለን

1. Disinfectant የምንጠቀምባቸውን እቃዎች፣ የበር እጀታዎች የመሳሰሉትን ለማፅዳት በረኪና መጠቀም እንችላለን።

1.1 አዘገጃጀት በአብዛኛው እኛ ሀገር ያለው በረኪና 70% ክሎሪን ኮንሰንትሬሽን ያለው ነው። ይህን አይነት በረኪና: 1 እጅ በረኪና 9 እጅ ውሃ አድርገን ማዘጋጀት ይቻላል። የተዘጋጀው ውህድ በማንጠቀምበት ጊዜ በሚገባ ተከድኖ መቀመጥ አለባቸው።

2. Hand sanitizer እጃችን አዘውትረን መታጠብ ባልቻልንበት፣ የውሃ እጥረት ያለበትእና በመሳሰሉት ጊዜ hand sanitizer መጠቀም ይመከራል። የነዚህ ምርቶች እጥረት ገበያ ላይ በመኖሩ አማራጮችን መጠቀም እንችላለን።

አልኮል በአብዛኛው ገበያ ላይ ያለው አልኮል 70% ኮንሰንትሬሽን ነው። CDC የምንጠቀማቸው የእጅ ማፅጃ አልኮል መጠን 60% እና ከዛ በላይ እንዲሆን ይመክራል። አልኮል ብቻውን ደጋግሞ መጠቀም ቆዳ ስለሚያደርቅ ከግሪሲሊን ጋር መቀላቀል ያቻላል።

2.1 አዘገጃጀት 9 እጅ አልኮል ከ1 እጅ ግሪሲሊን ጋር መቀላቀል የአልኮል ሽታ ሚረብሸው ሰው ትንሽ ሽቶም ሊጨምርበት ይችላል።

Via:- ሳምራዊት
#Share #ሼር_ማድረጎን_አይርሱ
@Yenetube @Fikerassefa
#ኮሮና ካለበት ርቆ ለመገኘት ይህን ተግብሩ

1. አጭር ርቀት ጉዞዎችን በእግር መጏዝ

2. የተጨናነቁ ሰአታትን አሳልፎ መንቀሳቀስ

3. ማንኛውንም ስብሰባ ለጊዜው ብናቆም

4. ከሊፍት ይልቅ ደረጃን መጠቀም

5. የበር እጀታዎችንና የደረጃ ድጋፎችን በባዶ እጅ አለመተሻሸት

#ሼር_Share_
@Yenetube @Fikerassefa
በአፋጣኝ ይተግበር!! የግዜ መቆጣጠሪያ የአሻራ ማሽኖችን የመንግስትም ሆነ የግል መስሪያ ቤቶች መጠቀም ማቆም አለባቸው።
#ሼር
@Yenetube @FikerAssefa
እውነት ነው!!
አሁን አቶ የሺንጉስ በለጠ ጋር ድውለን #አረጋግጣናል የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች የሚከተለውን ፅሁፍ አንብቡት የምታሟሉ ሄዳችሁ ወሰዱ

እድሜያቸው ከ 48 አመት በላይ ለሆናቸው ጎልማሶችና አቅመ ደካሞች እንዲሁም ለበጎ አድራጎት ድርጅቶች፤ ድርጅታችን ከኮረና ቫይረስ በሽታ ጋር በተያያዘ በሐዋሳ በሚገኘው ጊዜው የመድኃኒትና የህክምና መገልገያ መሳሪያዎች አስመጪና ጅምላ አከፋፋይ:-

1. Face Mask
2. Alchol
3. Examination Glove በነፃ የሚያቀርብ መሆኑን ስንገልፅ በነፃ እንኳን ለመስጠት የማንችል ተገቢና ማስተዋል በበዛበት መንገድ ተደራሽ ለማድረግ ሁላችንም ያለብንን ሀላፊነት በማስታወስ መሆኑን እንገልፃለን።
የደሀ ሀገር መከታውና ተስፋው አምላኩ ነውና ሁላችንም ወደ ፈጣሪያችን መፀለይን ተቀዳሚ ተግባራችን እናድርግ።

ፈጣሪ ሀገራችንን ከክፋ ነገር ሁሉ ይጠብቅልን።
#የሺንጉስ በለጠ

አድራሻ ሐዋሳ ሞቢል ሰፈር የቀድሞ ሸዋበር ሆቴል አጠገብ
ስልክ +2519 13066471/910525153/941414158

#ሼር_እናመሰግናለን!!
የፊት ማስክ አጠቃቀም እና አወጋገድ

- የፊት ማስኮን ከማድረግ በፊት እጅም በሳሙና መታጠብ።

- በማስኩ አፍና አፍንጫን መሸፈን ምንም ክፍተት ሳይኖረው።

- ማስኩ አፍንጫዎ ላይ እንደተመጠ እንዲቆይ የአፍና የአፊንጫዎን ጠርዝ በጣቶ መጫን።

- ማስኩን በሚያወልቁበት ወቅት ክዳን ባለው ቆሻሻ መጣያ ውስጥ ይጣሉት ወይንም ያቃጥሉት።

- ማስኩን አድርገው እያለ ማስኩን በእጆ ባይነኩ ይመረጣል። ለመንካት ከፈለጉም እጆን በሳሙና ታጥበው መሆን አለበት


#ሼር ያድርጉ መልክቶቻችንን
@Yenetube @Fikerassefa
የፊት ማስክ አጠቃቀም እና አወጋገድ

- የፊት ማስኮን ከማድረግ በፊት እጅም በሳሙና መታጠብ።

- በማስኩ አፍና አፍንጫን መሸፈን ምንም ክፍተት ሳይኖረው።

- ማስኩ አፍንጫዎ ላይ እንደተመጠ እንዲቆይ የአፍና የአፊንጫዎን ጠርዝ በጣቶ መጫን።

- ማስኩን በሚያወልቁበት ወቅት ክዳን ባለው ቆሻሻ መጣያ ውስጥ ይጣሉት ወይንም ያቃጥሉት።

- ማስኩን አድርገው እያለ ማስኩን በእጆ ባይነኩ ይመረጣል። ለመንካት ከፈለጉም እጆን በሳሙና ታጥበው መሆን አለበት


#ሼር ያድርጉ መልክቶቻችንን
@Yenetube @Fikerassefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ኮሮና ቫይረስ ለመከላከል የሚያስፈልጉ ጥንቃቄዎች በምልክት ቋንቋ የተዘጋጀ።

መልክቶቹን ለሚመለከተው አድርሱ #ሼር
@Yenetube @Fikerassefa
#ምእራብ ኦሮምያ የኮሮና ቫይረስ በቂ መረጃ አያገኙም !!

በኢትዮጰያ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ህዝቦች ስለ ኮቪድ19 መረጃ እያገኙ አይደለም ::

በኢትዮጵያ ጥሪ ባደረጉ ቁጥር ስለ ኮሮና ቫይረስ መከላከል ትምህርታዊ መልእክት ያገኛሉ - ግን ጥሪ ማድረግ ከቻሉ ብቻ ነው (ምእራብ ኦሮምያ ተጠቃሚ አይደለ) ፡፡

በምእራብ ኦሮሚያ ውስጥ በመንግስት ለተከታታይ 3 ወራት ጊዜ የኢንተርኔት እና የስልክ አገልግሎቶች መዘጋቱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን የጤናው ስጋት ላይ እንዲሆኑ አድርጓቸዋል ።

አስቸጋሪ ሁኔታ ላይ ያሉትን ማእራብ ኦሮምያን በማሰብ አስፈላጊ ነው
#ReConnectWithMyFamily
#ReConnectWithWestETH

ሰላም እደሩ
ቸር ወሬ ያሰማን
#ሼር
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ተመራቂ ስለ እናቱ ↙️

ለዚህ የደረስነው ኢትዮጵያ ኖራ ስላስተማረችን ነው ሃገራችን ኖራ ስላስተማረችን ነው እየተሸከሙ ያስተማሩ እናቶች ነው ያሉን እየታገሉ ያስተማሩ እናቶች ነው ያሉን ዛሬ እንዲህ አምሮብን ዛሬ አጊጠን ዛሬ ለብሰን ስንታይ ብርቱዎች ሆነን ሳይሆን ብርቱ የሆኑ እናቶች ስላሉን ነው።

#ሼር
@Yenetube @Fikerassefa
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በኬኒያ ናይሮቢ የተከናወነው የፊርማ ስነስርዓት ሙሉ ፕሮግራም።

ስምምነቱን አስመልክቶ የተሰጠው መግለጫ፣ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ እና ጄ/ል ታደሰ ወረደ ያደረጉት ንግግር፣ ዋና አደራዳሪዎቹ ኦባሳንጆ እና ኡሁሩ ስለ ድርድሩ ሂደት እና ሁለቱ የጦር አዛዦች ምን አሉ።

ለኢትዮጵያ ህዝብ እና መንግስት ያስተላለፉት መልዕክት፣ እንዲሁም ከጋዜጠኞች ለቀረበላቸው ጥያቄዎች የሰጡት ምላሽ።

#ሼር
@Yenetube @Fikerassefa
👍1