#ምእራብ ኦሮምያ የኮሮና ቫይረስ በቂ መረጃ አያገኙም !!
በኢትዮጰያ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ህዝቦች ስለ ኮቪድ19 መረጃ እያገኙ አይደለም ::
በኢትዮጵያ ጥሪ ባደረጉ ቁጥር ስለ ኮሮና ቫይረስ መከላከል ትምህርታዊ መልእክት ያገኛሉ - ግን ጥሪ ማድረግ ከቻሉ ብቻ ነው (ምእራብ ኦሮምያ ተጠቃሚ አይደለ) ፡፡
በምእራብ ኦሮሚያ ውስጥ በመንግስት ለተከታታይ 3 ወራት ጊዜ የኢንተርኔት እና የስልክ አገልግሎቶች መዘጋቱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን የጤናው ስጋት ላይ እንዲሆኑ አድርጓቸዋል ።
አስቸጋሪ ሁኔታ ላይ ያሉትን ማእራብ ኦሮምያን በማሰብ አስፈላጊ ነው
#ReConnectWithMyFamily
#ReConnectWithWestETH
ሰላም እደሩ
ቸር ወሬ ያሰማን
#ሼር
በኢትዮጰያ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ህዝቦች ስለ ኮቪድ19 መረጃ እያገኙ አይደለም ::
በኢትዮጵያ ጥሪ ባደረጉ ቁጥር ስለ ኮሮና ቫይረስ መከላከል ትምህርታዊ መልእክት ያገኛሉ - ግን ጥሪ ማድረግ ከቻሉ ብቻ ነው (ምእራብ ኦሮምያ ተጠቃሚ አይደለ) ፡፡
በምእራብ ኦሮሚያ ውስጥ በመንግስት ለተከታታይ 3 ወራት ጊዜ የኢንተርኔት እና የስልክ አገልግሎቶች መዘጋቱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን የጤናው ስጋት ላይ እንዲሆኑ አድርጓቸዋል ።
አስቸጋሪ ሁኔታ ላይ ያሉትን ማእራብ ኦሮምያን በማሰብ አስፈላጊ ነው
#ReConnectWithMyFamily
#ReConnectWithWestETH
ሰላም እደሩ
ቸር ወሬ ያሰማን
#ሼር