⬆️⬆️በዛሬው እለት ሞሮጎሮ፣ ሩቩማ እንዲሁም ንጆምቤ በሚባሉ የታንዛኒያ ግዛቶች ከሚገኙ 5 እስር ቤቶች ተፈትተው 77 ዜጎቻችን ዳሬ ሰላም ከተማ ደርሰዋል። ሌሊቱን ከዳሬሰላም ተነስተው ነገ የካቲት 16 ቀን 2012 ከጠዋት በ1፡30 ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ይደርሳሉ።
ዘመድ እና ቤተሰቦቻቸው እንዲቀበሏቸው መረጃውን እንድናስተላልፍላቸው በጠየቁን መሰረት የስም ዝርዝራቸውን እንደሚከተለው አቅርበናል ብሏል በዳሬሰላም የኢትዮጵያ ኤምባሲ።
#ሼር_በማድረግ_ይተባበሩ
@YeneTube @FikerAssefa
ዘመድ እና ቤተሰቦቻቸው እንዲቀበሏቸው መረጃውን እንድናስተላልፍላቸው በጠየቁን መሰረት የስም ዝርዝራቸውን እንደሚከተለው አቅርበናል ብሏል በዳሬሰላም የኢትዮጵያ ኤምባሲ።
#ሼር_በማድረግ_ይተባበሩ
@YeneTube @FikerAssefa