YeneTube
119K subscribers
31.3K photos
483 videos
79 files
3.85K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
⬆️⬆️በዛሬው እለት ሞሮጎሮ፣ ሩቩማ እንዲሁም ንጆምቤ በሚባሉ የታንዛኒያ ግዛቶች ከሚገኙ 5 እስር ቤቶች ተፈትተው 77 ዜጎቻችን ዳሬ ሰላም ከተማ ደርሰዋል። ሌሊቱን ከዳሬሰላም ተነስተው ነገ የካቲት 16 ቀን 2012 ከጠዋት በ1፡30 ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ይደርሳሉ።

ዘመድ እና ቤተሰቦቻቸው እንዲቀበሏቸው መረጃውን እንድናስተላልፍላቸው በጠየቁን መሰረት የስም ዝርዝራቸውን እንደሚከተለው አቅርበናል ብሏል በዳሬሰላም የኢትዮጵያ ኤምባሲ።

#ሼር_በማድረግ_ይተባበሩ
@YeneTube @FikerAssefa