"ፍቅር_እዚህ_ቦታ_ፈገግ_ብሎ_ነበር"
.
ያሳለፍነዉ ሁሉ
አሁን ትዝታ እንጂ
ዉስጡ ህይወት የለም እያልሽ ላገሩ
ታወሪያለሽ አሉ
.
.
(እኔ ግን ልንገርሽ)
የሁለታችን ፍቅር
ምን እንደሚመስል. . .
እንዴት እንደነበር
በሶስት ምስክር
1
አሁን በቀደም ለት
የሆነ ቦታ ላይ
ድምጻችን ከፍ አርገን የሳቅንበት ቦታ
ፒያሳ አደባባይ
ድንገት
በቀደም ለት
በዛ ቦታ ስሄድ
ከሰባት ወር በፊት
ስቀሽ የነበረዉ
ያንቺ ሳቅ ተሰማኝ
መራመድ አቃተኝ
የሚገርምሽ ነገር
ያለፈ ነዉ ያልሺዉ
ትዝታ ነዉ ያልሽዉ
ፍቅርሽና ሳቅሽ
ከሰባት ወር ኋላ እንደ ወንዝ ፍሳሽ
ይሰማል ልንገርሽ
.
(ታዲያ ለምንድን ነዉ)
የወንዝ ዉሀ ሳቅሽ
ያለፈ ትዝታ ምናምን ነዉ ብሎ
ማንም ተራ ዘፋኝ የሚሸነግልሽ
(ይልቅ እኔን ስሚኝ)
.
ወደየትም ሳይሆን
ወዴትም ተመለሽ
የትም ሳትደርሺ
ጊዜን እንዳቆምነዉ
እንኳን ጊዜ ቀርቶ ሰዓት እንዳልሄደ
ደቂቃ እንዳልሄደ
አስረጂ ሊሆንሽ
ምስክር ሊሆንሽ
ከምንም አቅጣጫ. . . የትም ሳትመለሽ
አደባባይ መሀል
ከቡና ጠረን ጋር
እንደወንዝ የሚፈስ
ሳቅሽን ትሰሚያለሽ
.
2
ትዝ ይልሽ እንደሆን
ካንቺ መኖሪያ ቤት
(የመጣሁኝ ጊዜ)
የመራራቅ ናፍቆት
አስክሮን ቸኩለን
ሰማያት ለመዝለቅ
ከመሬት ላይ ወድቀን
ፍቅር ስንሰራ
ፍቅር ስንሰራ
ፍቅር ስንሰራ
ከሴት ወዝሽ ጋራ
የጡትሽ ስር ሽቶ
ሸሚዜ ላይ ቀርቶ
ሸሚዜ ላይ ቀርቶ
ምወደዉን ሸሚዝ
ለመልበስ እርም አልኩኝ
ለብሼዉ እንዳልሄድ
ከበደኝ ጨነቀኝ
ያንቺን ጠረን ማጠብ. . .
ነፍስ የማጥፋት ያህል
ሀጥያት መስሎ ታየኝ
(የሚገርምሽ ነገር)
እስከ ዛሬ ድረስ
በመስኮቱ ዘልቆ. . .በበሬ
የሚወጣዉ የማለዳዉ ነፋስ
በሽቶሽ ጠረን ነዉ መንደሩን የሚብስ
.
3
ታስታዉሽ እንደሆን
የሆነ ቅዳሜ
የሆነ ዉብ ሆቴል
ደግሞም አትረሺዉም. . .ፍጻሜ ምሳ ነዉ
ይኼ እንኳን ትዝ ይላል
እና. . .
እኔና አንቺ ብቻ
የተቀመጥንበት ወንበር ጠረጴዛዉ
ከዘጠኝ ወር ኋላ. . .
እዛዉ ቤት ዳግመኛ ተመልሼ ባየዉ
የሚገርምሽ ነገር
ጻፊዉን ባላዉቅም
#ፍቅር_እዚህ_ቦታ_ፈገግ_ብሎ_ነበር
የሚል ጽሁፍ ሰቅለዉ
ከዘጠኝ ወር ኋላ
አንድ ለብቻዬ ካንድ አንቺ ናፍቆት ጋር
ነበር ለምትይዉ ለሁለታችን ፍቅር
(ምስክር ሊሆኑን)
ያኔ ሁለታችን የጠጣነዉ ወይን
ከወይንም. . . Two Ocean
እኔ የጨለጥኩት
አንቺ ያጋመስሽዉ
እኛ ያስተረፍነዉ
እስከዛሬ ድረስ
ያተረፍነዉ ማዕድ. . .
ጠርሙስና ጽዋዉ
በክብር ተቀምጧል
ማንም ሳያነሳዉ. . .ያኔ እንደነበረዉ
(ታዲያ ምን ማለት ነዉ)
.
.
.
ፒያሳ አደባባይ
የወንዝ ዉሃ ሳቅሽ
ከቡና ጠረን ጋ
ከኔ መኖሪያ ቤት. . .
የምወደዉ ሸሚዝ ላይ
የሽቶ መአዛሽ
ከሴት ላቦትሽ ጋር
ደግሞም
እዚያ ዉብ ሆቴል ስር
ያስተረፍነዉ . . .
ማዕድ ጠርሙስና ጽዋ
አንጀት ከሚበላ
ከቆንጆ ጥቅስ ጋር
‘’#ፍቅር_እዚህ_ቦታ_ፈገግ_ብሎ_ነበር::’’
.
ነበርን እስካሁን
በመሆን እያየሽ
ሳቅሽ ፈሶ ሳያልቅ
ከምወደዉ ሸሚዝ
የሽቶ መዓዛሽ ዉብ ጠረኑ ሳይለቅ
ማዕድ ሳይነሳ ጽዋዉ ሳይታጠብ
ሦሥቱን ምስክሮች በዓይንሽ ፊት እያየሽ
(ታዲያ ለምንድን ነዉ)
ያሳለፍነዉ ሁሉ
# አሁን_ትዝታ_እንጂ .....
# ዉስጡ_ህይወት_የለም
ብለሽ ለመንደሩ
ላገሩ ማዉራትሽ
እዉነት ለምንድን ነዉ?
.
.
.
.
.
©ኤፍሬም ስዩም(ፍቅር እዚህ ቦታ ፈገግ ብሎ ነበር)
@getem
.
ያሳለፍነዉ ሁሉ
አሁን ትዝታ እንጂ
ዉስጡ ህይወት የለም እያልሽ ላገሩ
ታወሪያለሽ አሉ
.
.
(እኔ ግን ልንገርሽ)
የሁለታችን ፍቅር
ምን እንደሚመስል. . .
እንዴት እንደነበር
በሶስት ምስክር
1
አሁን በቀደም ለት
የሆነ ቦታ ላይ
ድምጻችን ከፍ አርገን የሳቅንበት ቦታ
ፒያሳ አደባባይ
ድንገት
በቀደም ለት
በዛ ቦታ ስሄድ
ከሰባት ወር በፊት
ስቀሽ የነበረዉ
ያንቺ ሳቅ ተሰማኝ
መራመድ አቃተኝ
የሚገርምሽ ነገር
ያለፈ ነዉ ያልሺዉ
ትዝታ ነዉ ያልሽዉ
ፍቅርሽና ሳቅሽ
ከሰባት ወር ኋላ እንደ ወንዝ ፍሳሽ
ይሰማል ልንገርሽ
.
(ታዲያ ለምንድን ነዉ)
የወንዝ ዉሀ ሳቅሽ
ያለፈ ትዝታ ምናምን ነዉ ብሎ
ማንም ተራ ዘፋኝ የሚሸነግልሽ
(ይልቅ እኔን ስሚኝ)
.
ወደየትም ሳይሆን
ወዴትም ተመለሽ
የትም ሳትደርሺ
ጊዜን እንዳቆምነዉ
እንኳን ጊዜ ቀርቶ ሰዓት እንዳልሄደ
ደቂቃ እንዳልሄደ
አስረጂ ሊሆንሽ
ምስክር ሊሆንሽ
ከምንም አቅጣጫ. . . የትም ሳትመለሽ
አደባባይ መሀል
ከቡና ጠረን ጋር
እንደወንዝ የሚፈስ
ሳቅሽን ትሰሚያለሽ
.
2
ትዝ ይልሽ እንደሆን
ካንቺ መኖሪያ ቤት
(የመጣሁኝ ጊዜ)
የመራራቅ ናፍቆት
አስክሮን ቸኩለን
ሰማያት ለመዝለቅ
ከመሬት ላይ ወድቀን
ፍቅር ስንሰራ
ፍቅር ስንሰራ
ፍቅር ስንሰራ
ከሴት ወዝሽ ጋራ
የጡትሽ ስር ሽቶ
ሸሚዜ ላይ ቀርቶ
ሸሚዜ ላይ ቀርቶ
ምወደዉን ሸሚዝ
ለመልበስ እርም አልኩኝ
ለብሼዉ እንዳልሄድ
ከበደኝ ጨነቀኝ
ያንቺን ጠረን ማጠብ. . .
ነፍስ የማጥፋት ያህል
ሀጥያት መስሎ ታየኝ
(የሚገርምሽ ነገር)
እስከ ዛሬ ድረስ
በመስኮቱ ዘልቆ. . .በበሬ
የሚወጣዉ የማለዳዉ ነፋስ
በሽቶሽ ጠረን ነዉ መንደሩን የሚብስ
.
3
ታስታዉሽ እንደሆን
የሆነ ቅዳሜ
የሆነ ዉብ ሆቴል
ደግሞም አትረሺዉም. . .ፍጻሜ ምሳ ነዉ
ይኼ እንኳን ትዝ ይላል
እና. . .
እኔና አንቺ ብቻ
የተቀመጥንበት ወንበር ጠረጴዛዉ
ከዘጠኝ ወር ኋላ. . .
እዛዉ ቤት ዳግመኛ ተመልሼ ባየዉ
የሚገርምሽ ነገር
ጻፊዉን ባላዉቅም
#ፍቅር_እዚህ_ቦታ_ፈገግ_ብሎ_ነበር
የሚል ጽሁፍ ሰቅለዉ
ከዘጠኝ ወር ኋላ
አንድ ለብቻዬ ካንድ አንቺ ናፍቆት ጋር
ነበር ለምትይዉ ለሁለታችን ፍቅር
(ምስክር ሊሆኑን)
ያኔ ሁለታችን የጠጣነዉ ወይን
ከወይንም. . . Two Ocean
እኔ የጨለጥኩት
አንቺ ያጋመስሽዉ
እኛ ያስተረፍነዉ
እስከዛሬ ድረስ
ያተረፍነዉ ማዕድ. . .
ጠርሙስና ጽዋዉ
በክብር ተቀምጧል
ማንም ሳያነሳዉ. . .ያኔ እንደነበረዉ
(ታዲያ ምን ማለት ነዉ)
.
.
.
ፒያሳ አደባባይ
የወንዝ ዉሃ ሳቅሽ
ከቡና ጠረን ጋ
ከኔ መኖሪያ ቤት. . .
የምወደዉ ሸሚዝ ላይ
የሽቶ መአዛሽ
ከሴት ላቦትሽ ጋር
ደግሞም
እዚያ ዉብ ሆቴል ስር
ያስተረፍነዉ . . .
ማዕድ ጠርሙስና ጽዋ
አንጀት ከሚበላ
ከቆንጆ ጥቅስ ጋር
‘’#ፍቅር_እዚህ_ቦታ_ፈገግ_ብሎ_ነበር::’’
.
ነበርን እስካሁን
በመሆን እያየሽ
ሳቅሽ ፈሶ ሳያልቅ
ከምወደዉ ሸሚዝ
የሽቶ መዓዛሽ ዉብ ጠረኑ ሳይለቅ
ማዕድ ሳይነሳ ጽዋዉ ሳይታጠብ
ሦሥቱን ምስክሮች በዓይንሽ ፊት እያየሽ
(ታዲያ ለምንድን ነዉ)
ያሳለፍነዉ ሁሉ
# አሁን_ትዝታ_እንጂ .....
# ዉስጡ_ህይወት_የለም
ብለሽ ለመንደሩ
ላገሩ ማዉራትሽ
እዉነት ለምንድን ነዉ?
.
.
.
.
.
©ኤፍሬም ስዩም(ፍቅር እዚህ ቦታ ፈገግ ብሎ ነበር)
@getem
👍6❤1
"ፍቅር_እዚህ_ቦታ_ፈገግ_ብሎ_ነበር" በድጋሜ😉
.
ያሳለፍነዉ ሁሉ
አሁን ትዝታ እንጂ
ዉስጡ ህይወት የለም እያልሽ ላገሩ
ታወሪያለሽ አሉ
.
.
(እኔ ግን ልንገርሽ)
የሁለታችን ፍቅር
ምን እንደሚመስል. . .
እንዴት እንደነበር
በሶስት ምስክር
1
አሁን በቀደም ለት
የሆነ ቦታ ላይ
ድምጻችን ከፍ አርገን የሳቅንበት ቦታ
ፒያሳ አደባባይ
ድንገት
በቀደም ለት
በዛ ቦታ ስሄድ
ከሰባት ወር በፊት
ስቀሽ የነበረዉ
ያንቺ ሳቅ ተሰማኝ
መራመድ አቃተኝ
የሚገርምሽ ነገር
ያለፈ ነዉ ያልሺዉ
ትዝታ ነዉ ያልሽዉ
ፍቅርሽና ሳቅሽ
ከሰባት ወር ኋላ እንደ ወንዝ ፍሳሽ
ይሰማል ልንገርሽ
.
(ታዲያ ለምንድን ነዉ)
የወንዝ ዉሀ ሳቅሽ
ያለፈ ትዝታ ምናምን ነዉ ብሎ
ማንም ተራ ዘፋኝ የሚሸነግልሽ
(ይልቅ እኔን ስሚኝ)
.
ወደየትም ሳይሆን
ወዴትም ተመለሽ
የትም ሳትደርሺ
ጊዜን እንዳቆምነዉ
እንኳን ጊዜ ቀርቶ ሰዓት እንዳልሄደ
ደቂቃ እንዳልሄደ
አስረጂ ሊሆንሽ
ምስክር ሊሆንሽ
ከምንም አቅጣጫ. . . የትም ሳትመለሽ
አደባባይ መሀል
ከቡና ጠረን ጋር
እንደወንዝ የሚፈስ
ሳቅሽን ትሰሚያለሽ
.
2
ትዝ ይልሽ እንደሆን
ካንቺ መኖሪያ ቤት
(የመጣሁኝ ጊዜ)
የመራራቅ ናፍቆት
አስክሮን ቸኩለን
ሰማያት ለመዝለቅ
ከመሬት ላይ ወድቀን
ፍቅር ስንሰራ
ፍቅር ስንሰራ
ፍቅር ስንሰራ
ከሴት ወዝሽ ጋራ
የጡትሽ ስር ሽቶ
ሸሚዜ ላይ ቀርቶ
ሸሚዜ ላይ ቀርቶ
ምወደዉን ሸሚዝ
ለመልበስ እርም አልኩኝ
ለብሼዉ እንዳልሄድ
ከበደኝ ጨነቀኝ
ያንቺን ጠረን ማጠብ. . .
ነፍስ የማጥፋት ያህል
ሀጥያት መስሎ ታየኝ
(የሚገርምሽ ነገር)
እስከ ዛሬ ድረስ
በመስኮቱ ዘልቆ. . .በበሬ
የሚወጣዉ የማለዳዉ ነፋስ
በሽቶሽ ጠረን ነዉ መንደሩን የሚብስ
.
3
ታስታዉሽ እንደሆን
የሆነ ቅዳሜ
የሆነ ዉብ ሆቴል
ደግሞም አትረሺዉም. . .ፍጻሜ ምሳ ነዉ
ይኼ እንኳን ትዝ ይላል
እና. . .
እኔና አንቺ ብቻ
የተቀመጥንበት ወንበር ጠረጴዛዉ
ከዘጠኝ ወር ኋላ. . .
እዛዉ ቤት ዳግመኛ ተመልሼ ባየዉ
የሚገርምሽ ነገር
ጻፊዉን ባላዉቅም
#ፍቅር_እዚህ_ቦታ_ፈገግ_ብሎ_ነበር
የሚል ጽሁፍ ሰቅለዉ
ከዘጠኝ ወር ኋላ
አንድ ለብቻዬ ካንድ አንቺ ናፍቆት ጋር
ነበር ለምትይዉ ለሁለታችን ፍቅር
(ምስክር ሊሆኑን)
ያኔ ሁለታችን የጠጣነዉ ወይን
ከወይንም. . . Two Ocean
እኔ የጨለጥኩት
አንቺ ያጋመስሽዉ
እኛ ያስተረፍነዉ
እስከዛሬ ድረስ
ያተረፍነዉ ማዕድ. . .
ጠርሙስና ጽዋዉ
በክብር ተቀምጧል
ማንም ሳያነሳዉ. . .ያኔ እንደነበረዉ
(ታዲያ ምን ማለት ነዉ)
.
.
.
ፒያሳ አደባባይ
የወንዝ ዉሃ ሳቅሽ
ከቡና ጠረን ጋ
ከኔ መኖሪያ ቤት. . .
የምወደዉ ሸሚዝ ላይ
የሽቶ መአዛሽ
ከሴት ላቦትሽ ጋር
ደግሞም
እዚያ ዉብ ሆቴል ስር
ያስተረፍነዉ . . .
ማዕድ ጠርሙስና ጽዋ
አንጀት ከሚበላ
ከቆንጆ ጥቅስ ጋር
‘’#ፍቅር_እዚህ_ቦታ_ፈገግ_ብሎ_ነበር::’’
.
ነበርን እስካሁን
በመሆን እያየሽ
ሳቅሽ ፈሶ ሳያልቅ
ከምወደዉ ሸሚዝ
የሽቶ መዓዛሽ ዉብ ጠረኑ ሳይለቅ
ማዕድ ሳይነሳ ጽዋዉ ሳይታጠብ
ሦሥቱን ምስክሮች በዓይንሽ ፊት እያየሽ
(ታዲያ ለምንድን ነዉ)
ያሳለፍነዉ ሁሉ
# አሁን_ትዝታ_እንጂ .....
# ዉስጡ_ህይወት_የለም
ብለሽ ለመንደሩ
ላገሩ ማዉራትሽ
እዉነት ለምንድን ነዉ?
.
.
.
.
.
©ኤፍሬም ስዩም(ፍቅር እዚህ ቦታ ፈገግ ብሎ ነበር)
@getem
@getem
.
ያሳለፍነዉ ሁሉ
አሁን ትዝታ እንጂ
ዉስጡ ህይወት የለም እያልሽ ላገሩ
ታወሪያለሽ አሉ
.
.
(እኔ ግን ልንገርሽ)
የሁለታችን ፍቅር
ምን እንደሚመስል. . .
እንዴት እንደነበር
በሶስት ምስክር
1
አሁን በቀደም ለት
የሆነ ቦታ ላይ
ድምጻችን ከፍ አርገን የሳቅንበት ቦታ
ፒያሳ አደባባይ
ድንገት
በቀደም ለት
በዛ ቦታ ስሄድ
ከሰባት ወር በፊት
ስቀሽ የነበረዉ
ያንቺ ሳቅ ተሰማኝ
መራመድ አቃተኝ
የሚገርምሽ ነገር
ያለፈ ነዉ ያልሺዉ
ትዝታ ነዉ ያልሽዉ
ፍቅርሽና ሳቅሽ
ከሰባት ወር ኋላ እንደ ወንዝ ፍሳሽ
ይሰማል ልንገርሽ
.
(ታዲያ ለምንድን ነዉ)
የወንዝ ዉሀ ሳቅሽ
ያለፈ ትዝታ ምናምን ነዉ ብሎ
ማንም ተራ ዘፋኝ የሚሸነግልሽ
(ይልቅ እኔን ስሚኝ)
.
ወደየትም ሳይሆን
ወዴትም ተመለሽ
የትም ሳትደርሺ
ጊዜን እንዳቆምነዉ
እንኳን ጊዜ ቀርቶ ሰዓት እንዳልሄደ
ደቂቃ እንዳልሄደ
አስረጂ ሊሆንሽ
ምስክር ሊሆንሽ
ከምንም አቅጣጫ. . . የትም ሳትመለሽ
አደባባይ መሀል
ከቡና ጠረን ጋር
እንደወንዝ የሚፈስ
ሳቅሽን ትሰሚያለሽ
.
2
ትዝ ይልሽ እንደሆን
ካንቺ መኖሪያ ቤት
(የመጣሁኝ ጊዜ)
የመራራቅ ናፍቆት
አስክሮን ቸኩለን
ሰማያት ለመዝለቅ
ከመሬት ላይ ወድቀን
ፍቅር ስንሰራ
ፍቅር ስንሰራ
ፍቅር ስንሰራ
ከሴት ወዝሽ ጋራ
የጡትሽ ስር ሽቶ
ሸሚዜ ላይ ቀርቶ
ሸሚዜ ላይ ቀርቶ
ምወደዉን ሸሚዝ
ለመልበስ እርም አልኩኝ
ለብሼዉ እንዳልሄድ
ከበደኝ ጨነቀኝ
ያንቺን ጠረን ማጠብ. . .
ነፍስ የማጥፋት ያህል
ሀጥያት መስሎ ታየኝ
(የሚገርምሽ ነገር)
እስከ ዛሬ ድረስ
በመስኮቱ ዘልቆ. . .በበሬ
የሚወጣዉ የማለዳዉ ነፋስ
በሽቶሽ ጠረን ነዉ መንደሩን የሚብስ
.
3
ታስታዉሽ እንደሆን
የሆነ ቅዳሜ
የሆነ ዉብ ሆቴል
ደግሞም አትረሺዉም. . .ፍጻሜ ምሳ ነዉ
ይኼ እንኳን ትዝ ይላል
እና. . .
እኔና አንቺ ብቻ
የተቀመጥንበት ወንበር ጠረጴዛዉ
ከዘጠኝ ወር ኋላ. . .
እዛዉ ቤት ዳግመኛ ተመልሼ ባየዉ
የሚገርምሽ ነገር
ጻፊዉን ባላዉቅም
#ፍቅር_እዚህ_ቦታ_ፈገግ_ብሎ_ነበር
የሚል ጽሁፍ ሰቅለዉ
ከዘጠኝ ወር ኋላ
አንድ ለብቻዬ ካንድ አንቺ ናፍቆት ጋር
ነበር ለምትይዉ ለሁለታችን ፍቅር
(ምስክር ሊሆኑን)
ያኔ ሁለታችን የጠጣነዉ ወይን
ከወይንም. . . Two Ocean
እኔ የጨለጥኩት
አንቺ ያጋመስሽዉ
እኛ ያስተረፍነዉ
እስከዛሬ ድረስ
ያተረፍነዉ ማዕድ. . .
ጠርሙስና ጽዋዉ
በክብር ተቀምጧል
ማንም ሳያነሳዉ. . .ያኔ እንደነበረዉ
(ታዲያ ምን ማለት ነዉ)
.
.
.
ፒያሳ አደባባይ
የወንዝ ዉሃ ሳቅሽ
ከቡና ጠረን ጋ
ከኔ መኖሪያ ቤት. . .
የምወደዉ ሸሚዝ ላይ
የሽቶ መአዛሽ
ከሴት ላቦትሽ ጋር
ደግሞም
እዚያ ዉብ ሆቴል ስር
ያስተረፍነዉ . . .
ማዕድ ጠርሙስና ጽዋ
አንጀት ከሚበላ
ከቆንጆ ጥቅስ ጋር
‘’#ፍቅር_እዚህ_ቦታ_ፈገግ_ብሎ_ነበር::’’
.
ነበርን እስካሁን
በመሆን እያየሽ
ሳቅሽ ፈሶ ሳያልቅ
ከምወደዉ ሸሚዝ
የሽቶ መዓዛሽ ዉብ ጠረኑ ሳይለቅ
ማዕድ ሳይነሳ ጽዋዉ ሳይታጠብ
ሦሥቱን ምስክሮች በዓይንሽ ፊት እያየሽ
(ታዲያ ለምንድን ነዉ)
ያሳለፍነዉ ሁሉ
# አሁን_ትዝታ_እንጂ .....
# ዉስጡ_ህይወት_የለም
ብለሽ ለመንደሩ
ላገሩ ማዉራትሽ
እዉነት ለምንድን ነዉ?
.
.
.
.
.
©ኤፍሬም ስዩም(ፍቅር እዚህ ቦታ ፈገግ ብሎ ነበር)
@getem
@getem
የኢትዮጱያ ፖለቲካ ዘፈን ነው። የኢትዮጱያ ፖለቲካ ዝላይና ጩኸት ብቻ ነው። የኢትዮጱያ ህዝብን ችግር ማዳመጥ እና ጊዜ ወስዶ መፍታት አልነበረም። 😔 የሆነ ቡድን ይደራጃል ፣ ወረቀት ይበተናል ፣ ይጨፈራል ያሸነፈ ይመስለዋል። ማሸነፍ ያ አደለም። ማሸነፍ የህዝብን ልብ ነው። የተሰበሰበውን ሁሉ ሁለት ጥይት ብትተኩስ ትበትነዋለህ ነገር ግን እኛ ማሸነፍ የምንፈልገው በ #ፍቅር ብቻ ነው።
#ኢትዮጱያዊነትብቻይለምልም
#ፍቅር ያሸንፋል
አበቃ
ጠ/ሚ/ዶ/ር አብይ አህመድ
@Wegoch
@Getem
@Mykeypictures
#ኢትዮጱያዊነትብቻይለምልም
#ፍቅር ያሸንፋል
አበቃ
ጠ/ሚ/ዶ/ር አብይ አህመድ
@Wegoch
@Getem
@Mykeypictures
🕴🕴🕴 #እጠብቅሻለው 🕴🕴🕴
እጠብቅሻለው ጠሀይ እስክትወጣ
የአህዋፍ ዜማ ከቤቴ እስኪመጣ
ጤዛ ተባዝታ እስክትመስል ጎርፍ
የህንቅልፍ አድባራት እስኪወጡብኝ ሠልፍ
ስሜ ተጋግሮ እስኪበስል በሠው አፍ
ለኔስ እንኳ ቢቀር ለስምሽ እዘኚ
አንቺ ስትጠፊ እብደት ጀመሮኚ
መድሃኒት አቅማሺ ጠንቋ እንዳትሰኚ
ጠንቋይስ ይበሉሽ ለአማኝ መላ ሃለው
ሽፍታ ያሉሽ እንደው ልቤ መድረሻ የለው
ወህኒ ያየውሽ ዕለት እኔስ እሞታለው
ያም ሆነ ይህ ግን እጠብቅሻለው!
ንፁህ ልብ ታቅፌ ናፍቆትሽን ይዤ
በኔና አንቺ ዓለም በይሆናል ፈዝዤ
በትላንት ትዝታ ነገሽን አርግዤ
እጠብቅሻለው በፍቅርሽ ተይዤ
እንዲያው በዚህ ጊዜ በበዛበት በሩ
መሄድሽ ምንድን ነው መራቅሽ ሚስጥሩ
ከግለሰብ አልፎ ሕዝቦች ሲፋቀሩ
ለኔና አንቺ ብቻ የት ጠፋ ቀመሩ?
ለጨረቃ ፀልይ እሷ መላ አታጣ
ቢለኝ በፍቅራችን አንቺን ከኔ ያጣ
ተንበርክኬ አደርኩ አሸን ምሽቶችን
ከአልጋዬ ተኳረፍኩ አሸን ለሊቶችን
ስቶጣ እየወጣው ስትገባ እየገባው
ጨረቃን አምኜ እሷን ብቻ እሻለው
እንደኔ እንደኔ ሁሉም መላ ቢስ ነው
በዚ በዛ ቀይስ መካሪው ብዙ ነው
እኔስ ሞኝ ሆንኩ እንጂ ጨረቃ ምን አውቃ
ሚስቴን አምጪ ብዬ መሃልት የምነቃ
እያወኩኝ ኖሮ ለቁራሽ ብርሃን ጠሀይን መጣበቋ
ምንድን ነው ግን ጉዱ አንቺ ያለሽበት
ስሪቱ ምሽግሽ አድራሻውስ ከየት?
ያም ሆነ ይህ እጠብቅሻለው
ትዝታሽም እቴ እንዳቺው ጀግና ነው
የልቤ በራፍ ላይ ጥላውን ያጠላው
ሲያሻው የሚገለኝ
ሲያሻው የሚያኖረኝ
ጠብቃት እያለ ተረት የሚያወራኝ
በባዶ ሜዳ ላይ ጉያሽ የሚከተኝ
ገዳይ ትዝታሽ ነው ጠብቃት የሚለኝ
ባይገባኝም ግን እጠብቅሻለው!
ወረት አልባ ፍቅሬን የት አደርሰዋለው
ባልደርስብሽም ግን እጠብቅሻለው!
ዘመን አልፎኝ ሞቼ ለፍርድ አይሻለው
ባላይሽም ግን እጠብቅሻለው!
ባልሄደው ትዝታሽ ጃጅቼ! አርጅቼ! አንቺን አስባለው
በፈጣሪ ስራ በምፅሃት ዕድሜ
አንቺን ብቻ ብዬ እስኪጠፋኝ ስሜ
ትዝታሽ ብሶበት እሱ እስኪሆነኝ ደሜ
እጠብቅሻለው! እጠብቅሻለው! እጠብቅሻለው!
ጥበቃ እንኳ ቢያልቅ ጥበቃን ጠብቄ እጠብቅሻለው!
=================================
ሠው ብዙ ነገርን ይጠብቃል ተስፋን! ዕድሉን! ቀኑን! ንብረቱን! ብዙ ብዙ ነገር ይጠብቃል ግን ሁሉም በየሆነ ቀን ያበቃሉ እውነተኛ አፍቃሪ ግን መጠበቅ አይደክመውም!!!
#ፍቅር_ለዘላለም_ትኑር!!!
:- #ተክለ_ዮሀንስ(ከሰባተኛ)
@Addisumerkato
@getem
@getem
እጠብቅሻለው ጠሀይ እስክትወጣ
የአህዋፍ ዜማ ከቤቴ እስኪመጣ
ጤዛ ተባዝታ እስክትመስል ጎርፍ
የህንቅልፍ አድባራት እስኪወጡብኝ ሠልፍ
ስሜ ተጋግሮ እስኪበስል በሠው አፍ
ለኔስ እንኳ ቢቀር ለስምሽ እዘኚ
አንቺ ስትጠፊ እብደት ጀመሮኚ
መድሃኒት አቅማሺ ጠንቋ እንዳትሰኚ
ጠንቋይስ ይበሉሽ ለአማኝ መላ ሃለው
ሽፍታ ያሉሽ እንደው ልቤ መድረሻ የለው
ወህኒ ያየውሽ ዕለት እኔስ እሞታለው
ያም ሆነ ይህ ግን እጠብቅሻለው!
ንፁህ ልብ ታቅፌ ናፍቆትሽን ይዤ
በኔና አንቺ ዓለም በይሆናል ፈዝዤ
በትላንት ትዝታ ነገሽን አርግዤ
እጠብቅሻለው በፍቅርሽ ተይዤ
እንዲያው በዚህ ጊዜ በበዛበት በሩ
መሄድሽ ምንድን ነው መራቅሽ ሚስጥሩ
ከግለሰብ አልፎ ሕዝቦች ሲፋቀሩ
ለኔና አንቺ ብቻ የት ጠፋ ቀመሩ?
ለጨረቃ ፀልይ እሷ መላ አታጣ
ቢለኝ በፍቅራችን አንቺን ከኔ ያጣ
ተንበርክኬ አደርኩ አሸን ምሽቶችን
ከአልጋዬ ተኳረፍኩ አሸን ለሊቶችን
ስቶጣ እየወጣው ስትገባ እየገባው
ጨረቃን አምኜ እሷን ብቻ እሻለው
እንደኔ እንደኔ ሁሉም መላ ቢስ ነው
በዚ በዛ ቀይስ መካሪው ብዙ ነው
እኔስ ሞኝ ሆንኩ እንጂ ጨረቃ ምን አውቃ
ሚስቴን አምጪ ብዬ መሃልት የምነቃ
እያወኩኝ ኖሮ ለቁራሽ ብርሃን ጠሀይን መጣበቋ
ምንድን ነው ግን ጉዱ አንቺ ያለሽበት
ስሪቱ ምሽግሽ አድራሻውስ ከየት?
ያም ሆነ ይህ እጠብቅሻለው
ትዝታሽም እቴ እንዳቺው ጀግና ነው
የልቤ በራፍ ላይ ጥላውን ያጠላው
ሲያሻው የሚገለኝ
ሲያሻው የሚያኖረኝ
ጠብቃት እያለ ተረት የሚያወራኝ
በባዶ ሜዳ ላይ ጉያሽ የሚከተኝ
ገዳይ ትዝታሽ ነው ጠብቃት የሚለኝ
ባይገባኝም ግን እጠብቅሻለው!
ወረት አልባ ፍቅሬን የት አደርሰዋለው
ባልደርስብሽም ግን እጠብቅሻለው!
ዘመን አልፎኝ ሞቼ ለፍርድ አይሻለው
ባላይሽም ግን እጠብቅሻለው!
ባልሄደው ትዝታሽ ጃጅቼ! አርጅቼ! አንቺን አስባለው
በፈጣሪ ስራ በምፅሃት ዕድሜ
አንቺን ብቻ ብዬ እስኪጠፋኝ ስሜ
ትዝታሽ ብሶበት እሱ እስኪሆነኝ ደሜ
እጠብቅሻለው! እጠብቅሻለው! እጠብቅሻለው!
ጥበቃ እንኳ ቢያልቅ ጥበቃን ጠብቄ እጠብቅሻለው!
=================================
ሠው ብዙ ነገርን ይጠብቃል ተስፋን! ዕድሉን! ቀኑን! ንብረቱን! ብዙ ብዙ ነገር ይጠብቃል ግን ሁሉም በየሆነ ቀን ያበቃሉ እውነተኛ አፍቃሪ ግን መጠበቅ አይደክመውም!!!
#ፍቅር_ለዘላለም_ትኑር!!!
:- #ተክለ_ዮሀንስ(ከሰባተኛ)
@Addisumerkato
@getem
@getem
///////// #ፍቅር_የሸንፋል_¡ //////
ጥላቻ ፣ በርትቶ፣
#ዘረኝነት 'ሚባል ፣ ቆንጆ ስም አግኝቶ።
ጡንቻውን አፈርጥሞ ፣ እንደ ድልብ በሬ፣
ይንጎማለል ጀመር በ'ያደባባዩ ፣ እዚም እመንደሬ።
ብዙን አሳንሶ ፣ አንድ እያነገሰ፣
ከእኔ ውጭ ወዲያ ፣ ብሎ እያፈረሰ።
በፈርጣማ ጡንቻው ፣ አምሳሉን እረግጦ፣
'እኔ' ና 'የእኔ' ፣ በሚሉ ፈሊጦች ሌላውን ደፍጥጦ።
እንሰማለን ከዛ
ከ'ያቅጣጫው ዜና
ቅስምን የሚሰብር ፣ ፍቅርን የሚያሳዝን፣
የሚያለብስ ፍርሃት ፣ የሚያቆስል ልብን።
ነፍስን የሚ'ያሸብር ፣ ቀኑን የሚያጨልም፣
ባዶ የሚያረጋት ፣ የመኖርን ትርጉም።
እንሰማለን ከዛ
እዚ'ጋ ብጥብጥ ፣ እዛ ሰው አለቀ፣
ይህን የሚያህል ህዝብ ፣ መኖሪያ ለቀቀ።
ኑሮን እየኖረ ፣ 'ካገር ወጦ ያለው የተሞላቀቀ፣
አለሁ ባይ 'ባገሬ ፣ ቀን ውሎ ለመግባት እየተሳቀቀ።
ሁሉም አንድም ሳይቀር ፣ ተዋልዶ ከሁሉም ሲኖር እነዳልነበር፣
በጥላቻ ወኔ ፣ በዘር ጎሳ ስካር፣
ቤተሰብ በትኖ ፣ ውጣ ከሀገሬ ድንበርህን አስምር።
#ጥላቻ ፍቅርን ፣ በዚ በዚ ምክንያ፣
ቁመትም ክብደትም ፣ በደጋፊም በልጦት።
#ፍቅር በአንጻሩ ፣ ጉልበቱ ጠንፍፎ፣
በረሀብ በጥማት ፣ ብርታቱ ተገ'ፎ።
የሃይሉን ተራራ ፣ የማይናድ ግርማው፣
ትንሿ ድማሚት ፣ ጥላቻ ደርምሳው።
ከጎኑ 'ሚቆሙ ፣ የልቤ 'ሚላቸው፣
ትተውት ሄደዋል ፣ ጥላቻ ገዝቷቸው።
እናም ቀኑ ደርሶ ፣ መፋለሚያው ሰዓት፣
አሸዋ ከሆነው፣አእላፍ ከሆነው ፣ #ከጥል ደጋፊ ፊት።
#በፍቅርም በኩል ፣ በጣት 'ሚቆጠሩ ቢሞቱም 'ማይከዱት፣
ነበሩ የቆሙ ፣ እኛ አለን ብለውት።
የጥል ደጋፊዎች ፣ ሞቆ ጭፈራቸው፣
የፍቅርን ሜዳ ፣ አርገው የራሳቸው።
#ፍቅር_ከ_ጥላቻ ፣ ፍልሚያው ተጀምሮ፣
ፍቅር በሃገሩ ፣ እነደ ባዕድ ተቆጥሮ።
ባላወቁ ሰዎች ፣ የፍቅርን መዛል፣
#ፍቅር_ያሸንፋል ፣ በየቦታው ሲባል፣
እንኳንስ ማሸነፍ ፣ መቆምም አቅቶታል።
#ፍቅር_ያሸንፋል_¡
@DannyShy
@getem
@getem
ጥላቻ ፣ በርትቶ፣
#ዘረኝነት 'ሚባል ፣ ቆንጆ ስም አግኝቶ።
ጡንቻውን አፈርጥሞ ፣ እንደ ድልብ በሬ፣
ይንጎማለል ጀመር በ'ያደባባዩ ፣ እዚም እመንደሬ።
ብዙን አሳንሶ ፣ አንድ እያነገሰ፣
ከእኔ ውጭ ወዲያ ፣ ብሎ እያፈረሰ።
በፈርጣማ ጡንቻው ፣ አምሳሉን እረግጦ፣
'እኔ' ና 'የእኔ' ፣ በሚሉ ፈሊጦች ሌላውን ደፍጥጦ።
እንሰማለን ከዛ
ከ'ያቅጣጫው ዜና
ቅስምን የሚሰብር ፣ ፍቅርን የሚያሳዝን፣
የሚያለብስ ፍርሃት ፣ የሚያቆስል ልብን።
ነፍስን የሚ'ያሸብር ፣ ቀኑን የሚያጨልም፣
ባዶ የሚያረጋት ፣ የመኖርን ትርጉም።
እንሰማለን ከዛ
እዚ'ጋ ብጥብጥ ፣ እዛ ሰው አለቀ፣
ይህን የሚያህል ህዝብ ፣ መኖሪያ ለቀቀ።
ኑሮን እየኖረ ፣ 'ካገር ወጦ ያለው የተሞላቀቀ፣
አለሁ ባይ 'ባገሬ ፣ ቀን ውሎ ለመግባት እየተሳቀቀ።
ሁሉም አንድም ሳይቀር ፣ ተዋልዶ ከሁሉም ሲኖር እነዳልነበር፣
በጥላቻ ወኔ ፣ በዘር ጎሳ ስካር፣
ቤተሰብ በትኖ ፣ ውጣ ከሀገሬ ድንበርህን አስምር።
#ጥላቻ ፍቅርን ፣ በዚ በዚ ምክንያ፣
ቁመትም ክብደትም ፣ በደጋፊም በልጦት።
#ፍቅር በአንጻሩ ፣ ጉልበቱ ጠንፍፎ፣
በረሀብ በጥማት ፣ ብርታቱ ተገ'ፎ።
የሃይሉን ተራራ ፣ የማይናድ ግርማው፣
ትንሿ ድማሚት ፣ ጥላቻ ደርምሳው።
ከጎኑ 'ሚቆሙ ፣ የልቤ 'ሚላቸው፣
ትተውት ሄደዋል ፣ ጥላቻ ገዝቷቸው።
እናም ቀኑ ደርሶ ፣ መፋለሚያው ሰዓት፣
አሸዋ ከሆነው፣አእላፍ ከሆነው ፣ #ከጥል ደጋፊ ፊት።
#በፍቅርም በኩል ፣ በጣት 'ሚቆጠሩ ቢሞቱም 'ማይከዱት፣
ነበሩ የቆሙ ፣ እኛ አለን ብለውት።
የጥል ደጋፊዎች ፣ ሞቆ ጭፈራቸው፣
የፍቅርን ሜዳ ፣ አርገው የራሳቸው።
#ፍቅር_ከ_ጥላቻ ፣ ፍልሚያው ተጀምሮ፣
ፍቅር በሃገሩ ፣ እነደ ባዕድ ተቆጥሮ።
ባላወቁ ሰዎች ፣ የፍቅርን መዛል፣
#ፍቅር_ያሸንፋል ፣ በየቦታው ሲባል፣
እንኳንስ ማሸነፍ ፣ መቆምም አቅቶታል።
#ፍቅር_ያሸንፋል_¡
@DannyShy
@getem
@getem
#ፍቅር በዛ መንደር!
።።።
ብልጭ ድርግም ብሎ ቅኔ በሚነዛው
ከሳቅ በኋላ ፅልመት ነፍስን በሚያሳሳው
በዛ መንታ መብራት መሀከል ተኩላ
ከአንገት በላይ ደስታ አዳሙን ሸንግላ
ህሊናና ቀልቧን መሬት ምሳ ቀብራ
ለስጋዋ ህላዌ ~ ስጋዋን ገብራ
ፈገግ በምትል እንስት ደስታ በወረሳት
ከፈገግታ ማዶ ሀዘን በሚንጣት
አካሏ ላይ ሰፍሮ
በአልኮል ብዛት ሰክሮ
ለሚወዛወዘው ለዛ ሴሰኛ ወንድ
ፍቅር ጤፍ ጥሬው ነው...
ከገበያ አዳራሽ ወቶ የሚነገድ ።
።።።
ከቡና ቤት ደጆች.. .
ብዙ ነጋዴዎች ...
ፍቅርን ሊሸጡ
ዋጋ እያወጡ
የሞላ ባትና.. . ዳሌ እያሳዩ
መንገዱ ትይዩ
የሚወዛወዙ ... የሚመላለሱ
መኖር ነው ግብራቸው
ፍቅርን ለመሸጥ ፍቅርን እየጣሱ ።
....
ፍቅር በዛ ስፍራ
ፈክቶ እንደሚታይ ብርሀን ሲበራ
ለመጥፋት ቅርብ ነው ከጨለማው ጋራ
...
ፍቅር በዛ መንደር ...
ሲወራ ሲነገር... መፍካቱ ቢታይም
መጥፊያው እዛው ላይ ነው ከአልጋ ግርጌ ግድም ።
(ሚካኤል አስጨናቂ)
@getem
@getem
@getem
።።።
ብልጭ ድርግም ብሎ ቅኔ በሚነዛው
ከሳቅ በኋላ ፅልመት ነፍስን በሚያሳሳው
በዛ መንታ መብራት መሀከል ተኩላ
ከአንገት በላይ ደስታ አዳሙን ሸንግላ
ህሊናና ቀልቧን መሬት ምሳ ቀብራ
ለስጋዋ ህላዌ ~ ስጋዋን ገብራ
ፈገግ በምትል እንስት ደስታ በወረሳት
ከፈገግታ ማዶ ሀዘን በሚንጣት
አካሏ ላይ ሰፍሮ
በአልኮል ብዛት ሰክሮ
ለሚወዛወዘው ለዛ ሴሰኛ ወንድ
ፍቅር ጤፍ ጥሬው ነው...
ከገበያ አዳራሽ ወቶ የሚነገድ ።
።።።
ከቡና ቤት ደጆች.. .
ብዙ ነጋዴዎች ...
ፍቅርን ሊሸጡ
ዋጋ እያወጡ
የሞላ ባትና.. . ዳሌ እያሳዩ
መንገዱ ትይዩ
የሚወዛወዙ ... የሚመላለሱ
መኖር ነው ግብራቸው
ፍቅርን ለመሸጥ ፍቅርን እየጣሱ ።
....
ፍቅር በዛ ስፍራ
ፈክቶ እንደሚታይ ብርሀን ሲበራ
ለመጥፋት ቅርብ ነው ከጨለማው ጋራ
...
ፍቅር በዛ መንደር ...
ሲወራ ሲነገር... መፍካቱ ቢታይም
መጥፊያው እዛው ላይ ነው ከአልጋ ግርጌ ግድም ።
(ሚካኤል አስጨናቂ)
@getem
@getem
@getem
👍2
ኃጢአት ቀንበር ፥ ነፍሴን ጠምዶ
ለስጋዬ ፥ አስረግዶ!
ውድቀት ሁዳድ ፥ አሳርሶ
ተፍቶ ጥሏት ፥ አበስብሶ!
ሳልጸጸት...
ከነጉድፌ ፥ መቅደሱ ደጅ ፥ በርከክ ብዬ፣
ፀሎት ላኩኝ ፥ ለጌታዬ!!
እንደዘበት የሰደድኩት ፥ ልመናዬን አምላክ ሰምቶ፣
በዛች ቅጽበት መልአክ ላከ ፥ ብስራትን አስነግቶ።
አየሁት!!
እስኪያስፈራ ፥ ግርማ ሞገሱ
ድምቀት ወሮት ፥ ጸዳል ልብሱ
ብርሃን አዝሎ ፥ መላ ገጹ
ደፋ አልኩ ፥ ሃፍረት አንቆኝ
ሳይገ'ባኝ ፥ መታጨቴ ፥ አስጨንቆኝ
ገብርኤልን ፥ ባዳፋ ዐይን ፥ ማየት ከብዶኝ!
ድምጹ ገባ!
የጆሮዬን ፥ ታንቡር ዳሶ ፥ አስተጋባ!
.
.
"እጅግ ደስ ይበልህ ፥ ጸሎትህ ተሰማ፣
እኔም ይዤ መጣሁ ፥ ላበስርህ ከራማ።
:
ጥበብ ትዘራለህ!
ግጥም ትወልዳለህ!"
.
.
ብስራቱን ነግሮኝ ሄደ፣
እልፍ ወረቀት ድንቅ ብዕር ፥ ከሰማይ ቁልቁል ወረደ።
አነሳሁት!
ከዚህ ወዲያ ቃል ገባሁኝ ፥ እንድትጠጣ ሃሴት ነፍሴ፣
ለዘላለም #ፍቅር ብቻ ፥ እንዲሆን የግጥም ርዕሴ።
@getem
@getem
@paappii
By Eldan
ለስጋዬ ፥ አስረግዶ!
ውድቀት ሁዳድ ፥ አሳርሶ
ተፍቶ ጥሏት ፥ አበስብሶ!
ሳልጸጸት...
ከነጉድፌ ፥ መቅደሱ ደጅ ፥ በርከክ ብዬ፣
ፀሎት ላኩኝ ፥ ለጌታዬ!!
እንደዘበት የሰደድኩት ፥ ልመናዬን አምላክ ሰምቶ፣
በዛች ቅጽበት መልአክ ላከ ፥ ብስራትን አስነግቶ።
አየሁት!!
እስኪያስፈራ ፥ ግርማ ሞገሱ
ድምቀት ወሮት ፥ ጸዳል ልብሱ
ብርሃን አዝሎ ፥ መላ ገጹ
ደፋ አልኩ ፥ ሃፍረት አንቆኝ
ሳይገ'ባኝ ፥ መታጨቴ ፥ አስጨንቆኝ
ገብርኤልን ፥ ባዳፋ ዐይን ፥ ማየት ከብዶኝ!
ድምጹ ገባ!
የጆሮዬን ፥ ታንቡር ዳሶ ፥ አስተጋባ!
.
.
"እጅግ ደስ ይበልህ ፥ ጸሎትህ ተሰማ፣
እኔም ይዤ መጣሁ ፥ ላበስርህ ከራማ።
:
ጥበብ ትዘራለህ!
ግጥም ትወልዳለህ!"
.
.
ብስራቱን ነግሮኝ ሄደ፣
እልፍ ወረቀት ድንቅ ብዕር ፥ ከሰማይ ቁልቁል ወረደ።
አነሳሁት!
ከዚህ ወዲያ ቃል ገባሁኝ ፥ እንድትጠጣ ሃሴት ነፍሴ፣
ለዘላለም #ፍቅር ብቻ ፥ እንዲሆን የግጥም ርዕሴ።
@getem
@getem
@paappii
By Eldan
👍73❤23🎉4👎3🔥2😱2
#ፍቅር_እዚህ_ቦታ_ፈገግ_ብሎ_ነበር
.
ያሳለፍነዉ ሁሉ
አሁን ትዝታ እንጂ
ዉስጡ ህይወት የለም እያልሽ ላገሩ
ታወሪያለሽ አሉ
.
.
(እኔ ግን ልንገርሽ)
የሁለታችን ፍቅር
ምን እንደሚመስል. . .
እንዴት እንደነበር
በሶስት ምስክር
1
አሁን በቀደም ለት
የሆነ ቦታ ላይ
ድምጻችን ከፍ አርገን የሳቅንበት ቦታ
ፒያሳ አደባባይ
ድንገት
በቀደም ለት
በዛ ቦታ ስሄድ
ከሰባት ወር በፊት
ስቀሽ የነበረዉ
ያንቺ ሳቅ ተሰማኝ
መራመድ አቃተኝ
የሚገርምሽ ነገር
ያለፈ ነዉ ያልሺዉ
ትዝታ ነዉ ያልሽዉ
ፍቅርሽና ሳቅሽ
ከሰባት ወር ኋላ እንደ ወንዝ ፍሳሽ
ይሰማል ልንገርሽ
.
(ታዲያ ለምንድን ነዉ)
የወንዝ ዉሀ ሳቅሽ
ያለፈ ትዝታ ምናምን ነዉ ብሎ
ማንም ተራ ዘፋኝ የሚሸነግልሽ
(ይልቅ እኔን ስሚኝ)
.
ወደየትም ሳይሆን
ወዴትም ተመለሽ
የትም ሳትደርሺ
ጊዜን እንዳቆምነዉ
እንኳን ጊዜ ቀርቶ ሰዓት እንዳልሄደ
ደቂቃ እንዳልሄደ
አስረጂ ሊሆንሽ
ምስክር ሊሆንሽ
ከምንም አቅጣጫ. . . የትም ሳትመለሽ
አደባባይ መሀል
ከቡና ጠረን ጋር
እንደወንዝ የሚፈስ
ሳቅሽን ትሰሚያለሽ
.
2
ትዝ ይልሽ እንደሆን
ካንቺ መኖሪያ ቤት
(የመጣሁኝ ጊዜ)
የመራራቅ ናፍቆት
አስክሮን ቸኩለን
ሰማያት ለመዝለቅ
ከመሬት ላይ ወድቀን
ፍቅር ስንሰራ
ፍቅር ስንሰራ
ፍቅር ስንሰራ
ከሴት ወዝሽ ጋራ
የጡትሽ ስር ሽቶ
ሸሚዜ ላይ ቀርቶ
ሸሚዜ ላይ ቀርቶ
ምወደዉን ሸሚዝ
ለመልበስ እርም አልኩኝ
ለብሼዉ እንዳልሄድ
ከበደኝ ጨነቀኝ
ያንቺን ጠረን ማጠብ. . .
ነፍስ የማጥፋት ያህል
ሀጥያት መስሎ ታየኝ
(የሚገርምሽ ነገር)
እስከ ዛሬ ድረስ
በመስኮቱ ዘልቆ. . .በበሬ
የሚወጣዉ የማለዳዉ ነፋስ
በሽቶሽ ጠረን ነዉ መንደሩን የሚብስ
.
3
ታስታዉሽ እንደሆን
የሆነ ቅዳሜ
የሆነ ዉብ ሆቴል
ደግሞም አትረሺዉም. . .ፍጻሜ ምሳ ነዉ
ይኼ እንኳን ትዝ ይላል
እና. . .
እኔና አንቺ ብቻ
የተቀመጥንበት ወንበር ጠረጴዛዉ
ከዘጠኝ ወር ኋላ. . .
እዛዉ ቤት ዳግመኛ ተመልሼ ባየዉ
የሚገርምሽ ነገር
ጻፊዉን ባላዉቅም
#ፍቅር_እዚህ_ቦታ_ፈገግ_ብሎ_ነበር
የሚል ጽሁፍ ሰቅለዉ
ከዘጠኝ ወር ኋላ
አንድ ለብቻዬ ካንድ አንቺ ናፍቆት ጋር
ነበር ለምትይዉ ለሁለታችን ፍቅር
(ምስክር ሊሆኑን)
ያኔ ሁለታችን የጠጣነዉ ወይን
ከወይንም. . . Two Ocean
እኔ የጨለጥኩት
አንቺ ያጋመስሽዉ
እኛ ያስተረፍነዉ
እስከዛሬ ድረስ
ያተረፍነዉ ማዕድ. . .
ጠርሙስና ጽዋዉ
በክብር ተቀምጧል
ማንም ሳያነሳዉ. . .ያኔ እንደነበረዉ
(ታዲያ ምን ማለት ነዉ)
.
.
.
ፒያሳ አደባባይ
የወንዝ ዉሃ ሳቅሽ
ከቡና ጠረን ጋ
ከኔ መኖሪያ ቤት. . .
የምወደዉ ሸሚዝ ላይ
የሽቶ መአዛሽ
ከሴት ላቦትሽ ጋር
ደግሞም
እዚያ ዉብ ሆቴል ስር
ያስተረፍነዉ . . .
ማዕድ ጠርሙስና ጽዋ
አንጀት ከሚበላ
ከቆንጆ ጥቅስ ጋር
‘’#ፍቅር_እዚህ_ቦታ_ፈገግ_ብሎ_ነበር::’’
.
ነበርን እስካሁን
በመሆን እያየሽ
ሳቅሽ ፈሶ ሳያልቅ
ከምወደዉ ሸሚዝ
የሽቶ መዓዛሽ ዉብ ጠረኑ ሳይለቅ
ማዕድ ሳይነሳ ጽዋዉ ሳይታጠብ
ሦሥቱን ምስክሮች በዓይንሽ ፊት እያየሽ
(ታዲያ ለምንድን ነዉ)
ያሳለፍነዉ ሁሉ
#አሁን_ትዝታ_እንጂ.....
#ዉስጡ_ህይወት_የለም
ብለሽ ለመንደሩ
ላገሩ ማዉራትሽ
እዉነት ለምንድን ነዉ?
.
.
.
By ኤፍሬም ስዩም
@getem
@getem
@paappii
.
ያሳለፍነዉ ሁሉ
አሁን ትዝታ እንጂ
ዉስጡ ህይወት የለም እያልሽ ላገሩ
ታወሪያለሽ አሉ
.
.
(እኔ ግን ልንገርሽ)
የሁለታችን ፍቅር
ምን እንደሚመስል. . .
እንዴት እንደነበር
በሶስት ምስክር
1
አሁን በቀደም ለት
የሆነ ቦታ ላይ
ድምጻችን ከፍ አርገን የሳቅንበት ቦታ
ፒያሳ አደባባይ
ድንገት
በቀደም ለት
በዛ ቦታ ስሄድ
ከሰባት ወር በፊት
ስቀሽ የነበረዉ
ያንቺ ሳቅ ተሰማኝ
መራመድ አቃተኝ
የሚገርምሽ ነገር
ያለፈ ነዉ ያልሺዉ
ትዝታ ነዉ ያልሽዉ
ፍቅርሽና ሳቅሽ
ከሰባት ወር ኋላ እንደ ወንዝ ፍሳሽ
ይሰማል ልንገርሽ
.
(ታዲያ ለምንድን ነዉ)
የወንዝ ዉሀ ሳቅሽ
ያለፈ ትዝታ ምናምን ነዉ ብሎ
ማንም ተራ ዘፋኝ የሚሸነግልሽ
(ይልቅ እኔን ስሚኝ)
.
ወደየትም ሳይሆን
ወዴትም ተመለሽ
የትም ሳትደርሺ
ጊዜን እንዳቆምነዉ
እንኳን ጊዜ ቀርቶ ሰዓት እንዳልሄደ
ደቂቃ እንዳልሄደ
አስረጂ ሊሆንሽ
ምስክር ሊሆንሽ
ከምንም አቅጣጫ. . . የትም ሳትመለሽ
አደባባይ መሀል
ከቡና ጠረን ጋር
እንደወንዝ የሚፈስ
ሳቅሽን ትሰሚያለሽ
.
2
ትዝ ይልሽ እንደሆን
ካንቺ መኖሪያ ቤት
(የመጣሁኝ ጊዜ)
የመራራቅ ናፍቆት
አስክሮን ቸኩለን
ሰማያት ለመዝለቅ
ከመሬት ላይ ወድቀን
ፍቅር ስንሰራ
ፍቅር ስንሰራ
ፍቅር ስንሰራ
ከሴት ወዝሽ ጋራ
የጡትሽ ስር ሽቶ
ሸሚዜ ላይ ቀርቶ
ሸሚዜ ላይ ቀርቶ
ምወደዉን ሸሚዝ
ለመልበስ እርም አልኩኝ
ለብሼዉ እንዳልሄድ
ከበደኝ ጨነቀኝ
ያንቺን ጠረን ማጠብ. . .
ነፍስ የማጥፋት ያህል
ሀጥያት መስሎ ታየኝ
(የሚገርምሽ ነገር)
እስከ ዛሬ ድረስ
በመስኮቱ ዘልቆ. . .በበሬ
የሚወጣዉ የማለዳዉ ነፋስ
በሽቶሽ ጠረን ነዉ መንደሩን የሚብስ
.
3
ታስታዉሽ እንደሆን
የሆነ ቅዳሜ
የሆነ ዉብ ሆቴል
ደግሞም አትረሺዉም. . .ፍጻሜ ምሳ ነዉ
ይኼ እንኳን ትዝ ይላል
እና. . .
እኔና አንቺ ብቻ
የተቀመጥንበት ወንበር ጠረጴዛዉ
ከዘጠኝ ወር ኋላ. . .
እዛዉ ቤት ዳግመኛ ተመልሼ ባየዉ
የሚገርምሽ ነገር
ጻፊዉን ባላዉቅም
#ፍቅር_እዚህ_ቦታ_ፈገግ_ብሎ_ነበር
የሚል ጽሁፍ ሰቅለዉ
ከዘጠኝ ወር ኋላ
አንድ ለብቻዬ ካንድ አንቺ ናፍቆት ጋር
ነበር ለምትይዉ ለሁለታችን ፍቅር
(ምስክር ሊሆኑን)
ያኔ ሁለታችን የጠጣነዉ ወይን
ከወይንም. . . Two Ocean
እኔ የጨለጥኩት
አንቺ ያጋመስሽዉ
እኛ ያስተረፍነዉ
እስከዛሬ ድረስ
ያተረፍነዉ ማዕድ. . .
ጠርሙስና ጽዋዉ
በክብር ተቀምጧል
ማንም ሳያነሳዉ. . .ያኔ እንደነበረዉ
(ታዲያ ምን ማለት ነዉ)
.
.
.
ፒያሳ አደባባይ
የወንዝ ዉሃ ሳቅሽ
ከቡና ጠረን ጋ
ከኔ መኖሪያ ቤት. . .
የምወደዉ ሸሚዝ ላይ
የሽቶ መአዛሽ
ከሴት ላቦትሽ ጋር
ደግሞም
እዚያ ዉብ ሆቴል ስር
ያስተረፍነዉ . . .
ማዕድ ጠርሙስና ጽዋ
አንጀት ከሚበላ
ከቆንጆ ጥቅስ ጋር
‘’#ፍቅር_እዚህ_ቦታ_ፈገግ_ብሎ_ነበር::’’
.
ነበርን እስካሁን
በመሆን እያየሽ
ሳቅሽ ፈሶ ሳያልቅ
ከምወደዉ ሸሚዝ
የሽቶ መዓዛሽ ዉብ ጠረኑ ሳይለቅ
ማዕድ ሳይነሳ ጽዋዉ ሳይታጠብ
ሦሥቱን ምስክሮች በዓይንሽ ፊት እያየሽ
(ታዲያ ለምንድን ነዉ)
ያሳለፍነዉ ሁሉ
#አሁን_ትዝታ_እንጂ.....
#ዉስጡ_ህይወት_የለም
ብለሽ ለመንደሩ
ላገሩ ማዉራትሽ
እዉነት ለምንድን ነዉ?
.
.
.
By ኤፍሬም ስዩም
@getem
@getem
@paappii
❤101👍73🔥14👎1