#የልቤ....#እምነት_ክደት_ቃል
፨፨፨፨
፨፨፨
፨፨
✍ #አብርሀም_ተክሉ ( #መርዕድ)
የልክ ሚዛኔ ፥ ላንቺ ተሰበረ
ሰው ሲመዝን ኖሮ
በገለባ አለም ፥ ወርቅ አንቺን ሰፈረ
እቱ ለግላጋዋ !!
እንዶድ ፍቅርሽ ደርሶት
ቅምሻን የታደለ ፥ ካዘኔታሽ ጥዋ
እንኳን እኔ ቀርቶ
መውደድ ያልሸተተው
ለበቀል መሀላ ፥ እራሱን የሰዋ
ሳጥናኤል ይገራል
ሰውነት ሰው ሲሆን
ካንቺ መዲያ ላሳር ፥ ሰው ማለም ይከብዳል ።
#አየሽ
ልኬት ለሰበረ ፥ የፍቅር ናሙና
ቃል እየቀረፁ ፥ መቀኞ ቢወርዱ
ምላስ ያነክሳል
አልማዝ ባየ ግዜ
ኮምቼ ሲቆልል ፥ ለከረመ ልምዱ
ጨለማ ተዘግቶ ፥ አዘቅት የከረመ
ብርሀን ቢግቱት ፥ አይኑ እንደታመመ
#ያ' ሰውዬሽ....................... ነኝ እኔ
በወገግታው ዳፍንት ፥ ያጣሁሽ ከጎኔ ።
ቀሽም ቃላቶቼ ፥ ቃልኪዳን አድሰው
ለሰበርኩት ልብሽ ፥ ካሳ ባይሆንሽም
በመምጣትሽ ስካር ፥ ደስታን ባላሟሽም
ያዘገየሽ ግዜ ፥ ቀድሞ ቢወስድሽም
ከኔ ለፈቀቀ ፥ ያንቺ ልዕልና
ጎረበጠኝ ብዬ ፥ አንቺን አልወቅስሽም
አንዳንዴ ባይገርምሽ
ፅጌሬዳ አበባ ፥ ውበቷ ሳያንሳት
ሳይነኳት የሚደርስ
ያንን ሁሉ እሾህ ፥ ለጉድ ያሸከምካት
በለስ....ሺ ምንተሺ
እሾህ ቆዳ ስፌት ፥ ጣሟን ያለበስካት
ም'ነው .... አልክ እግዜሩ ?
እላለው
ለሰውነት ህመም
መድህኒት የምትሆን ፥ እንዲት እግሯ ልጅህ
ሰርክ ጠዋት ማታ ፥ ሳትለይ ከደጅህ
በቁም ከሞቱ ጎን ፥ በመስክ አውለሀት
እንዳረጀ ቀብር ፥ በሙታን ወረዳ ፥ ሳማ የከበባት
ምንኛ....ብትወዳት ?
ምንኛ...ብታምናት ?
#እላለው !!
ይሄም ውጣ ውረድ ፥ እያብሰከሰከ ሆዴን ቢበላኝም
ንስር ማንነትሽ
መውጫ ቢያጣ ፥ ብዬ አያሳስበኝም
#ይልቅ
ኩፍኩፍ ይመስል
ትዝታሽ በግዜ ፥ በዋዛ ባይለቅም
መጣሽ ከማለቴ
ለመለመ ያልኩት ፥ በቅፅበት ቢደርቅም
ሞገስሽን ያዬ ልቤ
ምን እንደሚልሽ አያውቅም።
✍@Abr_sh
@getem
@getem
@getem
፨፨፨፨
፨፨፨
፨፨
✍ #አብርሀም_ተክሉ ( #መርዕድ)
የልክ ሚዛኔ ፥ ላንቺ ተሰበረ
ሰው ሲመዝን ኖሮ
በገለባ አለም ፥ ወርቅ አንቺን ሰፈረ
እቱ ለግላጋዋ !!
እንዶድ ፍቅርሽ ደርሶት
ቅምሻን የታደለ ፥ ካዘኔታሽ ጥዋ
እንኳን እኔ ቀርቶ
መውደድ ያልሸተተው
ለበቀል መሀላ ፥ እራሱን የሰዋ
ሳጥናኤል ይገራል
ሰውነት ሰው ሲሆን
ካንቺ መዲያ ላሳር ፥ ሰው ማለም ይከብዳል ።
#አየሽ
ልኬት ለሰበረ ፥ የፍቅር ናሙና
ቃል እየቀረፁ ፥ መቀኞ ቢወርዱ
ምላስ ያነክሳል
አልማዝ ባየ ግዜ
ኮምቼ ሲቆልል ፥ ለከረመ ልምዱ
ጨለማ ተዘግቶ ፥ አዘቅት የከረመ
ብርሀን ቢግቱት ፥ አይኑ እንደታመመ
#ያ' ሰውዬሽ....................... ነኝ እኔ
በወገግታው ዳፍንት ፥ ያጣሁሽ ከጎኔ ።
ቀሽም ቃላቶቼ ፥ ቃልኪዳን አድሰው
ለሰበርኩት ልብሽ ፥ ካሳ ባይሆንሽም
በመምጣትሽ ስካር ፥ ደስታን ባላሟሽም
ያዘገየሽ ግዜ ፥ ቀድሞ ቢወስድሽም
ከኔ ለፈቀቀ ፥ ያንቺ ልዕልና
ጎረበጠኝ ብዬ ፥ አንቺን አልወቅስሽም
አንዳንዴ ባይገርምሽ
ፅጌሬዳ አበባ ፥ ውበቷ ሳያንሳት
ሳይነኳት የሚደርስ
ያንን ሁሉ እሾህ ፥ ለጉድ ያሸከምካት
በለስ....ሺ ምንተሺ
እሾህ ቆዳ ስፌት ፥ ጣሟን ያለበስካት
ም'ነው .... አልክ እግዜሩ ?
እላለው
ለሰውነት ህመም
መድህኒት የምትሆን ፥ እንዲት እግሯ ልጅህ
ሰርክ ጠዋት ማታ ፥ ሳትለይ ከደጅህ
በቁም ከሞቱ ጎን ፥ በመስክ አውለሀት
እንዳረጀ ቀብር ፥ በሙታን ወረዳ ፥ ሳማ የከበባት
ምንኛ....ብትወዳት ?
ምንኛ...ብታምናት ?
#እላለው !!
ይሄም ውጣ ውረድ ፥ እያብሰከሰከ ሆዴን ቢበላኝም
ንስር ማንነትሽ
መውጫ ቢያጣ ፥ ብዬ አያሳስበኝም
#ይልቅ
ኩፍኩፍ ይመስል
ትዝታሽ በግዜ ፥ በዋዛ ባይለቅም
መጣሽ ከማለቴ
ለመለመ ያልኩት ፥ በቅፅበት ቢደርቅም
ሞገስሽን ያዬ ልቤ
ምን እንደሚልሽ አያውቅም።
✍@Abr_sh
@getem
@getem
@getem
#የስሌት #ጋብቻ
#አንቺ
ሽማግሌ አዘጋጅ ብለሽ ተናግረሻል
ምን አለው ይሉኛል ብለሽ ተጨንቀሻል
#እኔ
ከቀየው መርጬ
በቂ ሽማግሌ አዘጋጅቻለሁ
የሌለኝ ነገር
ለራሴ አለኝ ብዬ በቃል ሸምድጃለሁ
#እነሱ
ቤተዘመድ መጥቶ
ምን አለው ለማለት ማልዶ ይሰለፋል
ሽማግሌ ከቦ
ምን አለው ለሚባል
የወላጅ ጥያቄ የሐሰት መልስ ይፅፋል
#ውዴ #አትጨነቂ
ያንቺ ብቻ አይደለም የሀገር ነው ችግሩ
እኛም ቤት ብትመጪ ይሔው ነው ነገሩ
#አምና
የታናሽ እህቴ
የልጅነት ፍቅሯ አመት በአል አስታኮ
በፍቅር መርቀን
ፈቅደን እንድንሰጠው ሽማግሌ ልኮ
#መልስ #ሲጠባበቅ
በዚህ ወገን ሆኜ እኔም ጠይቄያለሁ
ማይደርስብኝ መስሎኝ ምን አለው ብያለሁ
በሴት ወገን ስንሆን የወንዱን ባናውቅም
ምን አለው ተብሎ ሰው አይጠየቅም
ሀቅ ተዟዙሮ
ቦታ ተቀያይሮ
የትናንት ተቀባይ ከነገ ወዲያ ይልካል
በሴቷ ጠይቆ በወንድ ይጠየቃል
ሸፋፍነነው እንጂ
ደፍረን ከጠራነው ነገሩ ያሳስባል
በንግድ አጠያየቅ
ምን አለው አይደለም ስንት አለው ነው ሚባል
ባንክ ቤት ስንት አለው በጥሬው ያኖረው
ስንት መኪና አለው የሚያሽከረክረው
ስንት ካሬ መሬት ካርታ የወጣለት
ስንት ክፍል ቪላ የተንጣለለለት
በልጅ የደም ቀለም የሌለንን ስንስል
ልጅ የምንድር ሳይሆን ገዢ ነው ምንመስል
የመመኘት ቀመር
የማዟዟር ብዜት በዘመን ሲጣፋ
ምን አለው ነው እንጂ
ከዬት አመጣው የሚል ሽማግሌ ጠፋ
#እኔ #ምለው ?
የማካፈል ስሌት ዞሮ የመጣ ‘ለት
ምን ያህል ይዘናል ምን አለው ለማለት
#ይልቅ
እግዚአብሔር አድሎት
በጥላቻ ዘመን የሰው ልጅ ሲፋቀር
አፍቃሪ ልብና
ሁሉም ነገር አለው ከሀብት በስተቀር
ሀቁን እያወቅነው ውጠን ከማባበል
ምን አለውን ትተን ምን የለውም እንበል
=====||=====
✍ከሙሉቀን ሰ•
@getem
@getem
@beppa_19
#አንቺ
ሽማግሌ አዘጋጅ ብለሽ ተናግረሻል
ምን አለው ይሉኛል ብለሽ ተጨንቀሻል
#እኔ
ከቀየው መርጬ
በቂ ሽማግሌ አዘጋጅቻለሁ
የሌለኝ ነገር
ለራሴ አለኝ ብዬ በቃል ሸምድጃለሁ
#እነሱ
ቤተዘመድ መጥቶ
ምን አለው ለማለት ማልዶ ይሰለፋል
ሽማግሌ ከቦ
ምን አለው ለሚባል
የወላጅ ጥያቄ የሐሰት መልስ ይፅፋል
#ውዴ #አትጨነቂ
ያንቺ ብቻ አይደለም የሀገር ነው ችግሩ
እኛም ቤት ብትመጪ ይሔው ነው ነገሩ
#አምና
የታናሽ እህቴ
የልጅነት ፍቅሯ አመት በአል አስታኮ
በፍቅር መርቀን
ፈቅደን እንድንሰጠው ሽማግሌ ልኮ
#መልስ #ሲጠባበቅ
በዚህ ወገን ሆኜ እኔም ጠይቄያለሁ
ማይደርስብኝ መስሎኝ ምን አለው ብያለሁ
በሴት ወገን ስንሆን የወንዱን ባናውቅም
ምን አለው ተብሎ ሰው አይጠየቅም
ሀቅ ተዟዙሮ
ቦታ ተቀያይሮ
የትናንት ተቀባይ ከነገ ወዲያ ይልካል
በሴቷ ጠይቆ በወንድ ይጠየቃል
ሸፋፍነነው እንጂ
ደፍረን ከጠራነው ነገሩ ያሳስባል
በንግድ አጠያየቅ
ምን አለው አይደለም ስንት አለው ነው ሚባል
ባንክ ቤት ስንት አለው በጥሬው ያኖረው
ስንት መኪና አለው የሚያሽከረክረው
ስንት ካሬ መሬት ካርታ የወጣለት
ስንት ክፍል ቪላ የተንጣለለለት
በልጅ የደም ቀለም የሌለንን ስንስል
ልጅ የምንድር ሳይሆን ገዢ ነው ምንመስል
የመመኘት ቀመር
የማዟዟር ብዜት በዘመን ሲጣፋ
ምን አለው ነው እንጂ
ከዬት አመጣው የሚል ሽማግሌ ጠፋ
#እኔ #ምለው ?
የማካፈል ስሌት ዞሮ የመጣ ‘ለት
ምን ያህል ይዘናል ምን አለው ለማለት
#ይልቅ
እግዚአብሔር አድሎት
በጥላቻ ዘመን የሰው ልጅ ሲፋቀር
አፍቃሪ ልብና
ሁሉም ነገር አለው ከሀብት በስተቀር
ሀቁን እያወቅነው ውጠን ከማባበል
ምን አለውን ትተን ምን የለውም እንበል
=====||=====
✍ከሙሉቀን ሰ•
@getem
@getem
@beppa_19
#የልቤ....#እምነት_ክህደት_ቃል
የልክ ሚዛኔ ፥ ላንቺ ተሰበረ
ሰው ሲመዝን ኖሮ ፥
በገለባ አለም ፥ ወርቅ አንቺን ሰፈረ
እቱ ለግላጋዋ !!
እንዶድ ፍቅርሽ ደርሶት
ቅምሻን የታደለ ፥ ካዘኔታሽ ጥዋ
እንኳን እኔ ቀርቶ
መውደድ ያልሸተተው ፥
ለበቀል መሀላ ፥ እራሱን የሰዋ
............. ሳጥናኤል ይገራል
ሰውነት ሰው ሲሆን ፥
ካንቺ መዲያ ላሳር ፥ ሰው ማለም ይከብዳል ።
#አየሽ
ልኬት ለሰበረ ፥ የፍቅር ናሙና
ቃል እየቀረፁ ፥ መቀኞ ቢወርዱ
ምላስ ያነክሳል
አልማዝ ባየ ግዜ ፥ ኮምቼ ሲቆልል ፥ ለከረመ ልምዱ
ጨለማ ተዘግቶ ፥ አዘቅት የከረመ
ብርሀን ቢግቱት ፥ አይኑ እንደታመመ
#ያ' ሰውዬሽ....................... ነኝ እኔ
በወገግታው ዳፍንት ፥ ያጣሁሽ ከጎኔ ።
ቀሽም ቃላቶቼ ፥ ቃልኪዳን አድሰው
ለሰበርኩት ልብሽ ፥ ካሳ ባይሆንሽም
በመምጣትሽ ስካር ፥ ደስታን ባላሟሽም
ያዘገየሽ ግዜ ፥ ቀድሞ ቢወስድሽም
ከኔ ለፈቀቀ ፥ ያንቺ ልዕልና
ጎረበጠኝ ብዬ ፥ አንቺን አልወቅስሽም ።
አንዳንዴ ባይገርምሽ
ፅጌሬዳ አበባ ፥ ውበቷ ሳያንሳት
ሳይነኳት የሚደርስ
ያንን ሁሉ እሾህ ፥ ለጉድ ያሸከምካት
በለስ....ሺ ምንተሺ
እሾህ ቆዳ ስፌት ፥ ጣሟን ያለበስካት
ም'ነው .... አልክ እግዜሩ ?
እላለው
ለሰውነት ህመም
መድህኒት የምትሆን ፥ እንዲት እግሯ ልጅህ
ሰርክ ጠዋት ማታ ፥ ሳትለይ ከደጅህ
በቁም ከሞቱ ጎን ፥ በመስክ አውለሀት
እንዳረጀ ቀብር ፥ በሙታን ወረዳ ፥ ሳማ የከበባት
ምንኛ....ብትወዳት ?
ምንኛ...ብታምናት ?
#እላለው !!
ይሄም ውጣ ውረድ ፥ እያብሰከሰከ ሆዴን ቢበላኝም
ንስር ማንነትሽ ፥
መውጫ ቢያጣ ፥ ብዬ አያሳስበኝም ።
#ይልቅ
ኩፍኩፍ ይመስል ፥
ትዝታሽ በግዜ ፥ በዋዛ ባይለቅም
መጣሽ ከማለቴ
ለመለመ ያልኩት ፥ በቅፅበት ቢደርቅም
ሞገስሽን ያዬ ልቤ
ምን እንደሚልሽ አያውቅም።
2012
#አብርሀም_ተክሉ ( #መርዕድ)
@Abrham_teklu
@getem
@getem
@getem
የልክ ሚዛኔ ፥ ላንቺ ተሰበረ
ሰው ሲመዝን ኖሮ ፥
በገለባ አለም ፥ ወርቅ አንቺን ሰፈረ
እቱ ለግላጋዋ !!
እንዶድ ፍቅርሽ ደርሶት
ቅምሻን የታደለ ፥ ካዘኔታሽ ጥዋ
እንኳን እኔ ቀርቶ
መውደድ ያልሸተተው ፥
ለበቀል መሀላ ፥ እራሱን የሰዋ
............. ሳጥናኤል ይገራል
ሰውነት ሰው ሲሆን ፥
ካንቺ መዲያ ላሳር ፥ ሰው ማለም ይከብዳል ።
#አየሽ
ልኬት ለሰበረ ፥ የፍቅር ናሙና
ቃል እየቀረፁ ፥ መቀኞ ቢወርዱ
ምላስ ያነክሳል
አልማዝ ባየ ግዜ ፥ ኮምቼ ሲቆልል ፥ ለከረመ ልምዱ
ጨለማ ተዘግቶ ፥ አዘቅት የከረመ
ብርሀን ቢግቱት ፥ አይኑ እንደታመመ
#ያ' ሰውዬሽ....................... ነኝ እኔ
በወገግታው ዳፍንት ፥ ያጣሁሽ ከጎኔ ።
ቀሽም ቃላቶቼ ፥ ቃልኪዳን አድሰው
ለሰበርኩት ልብሽ ፥ ካሳ ባይሆንሽም
በመምጣትሽ ስካር ፥ ደስታን ባላሟሽም
ያዘገየሽ ግዜ ፥ ቀድሞ ቢወስድሽም
ከኔ ለፈቀቀ ፥ ያንቺ ልዕልና
ጎረበጠኝ ብዬ ፥ አንቺን አልወቅስሽም ።
አንዳንዴ ባይገርምሽ
ፅጌሬዳ አበባ ፥ ውበቷ ሳያንሳት
ሳይነኳት የሚደርስ
ያንን ሁሉ እሾህ ፥ ለጉድ ያሸከምካት
በለስ....ሺ ምንተሺ
እሾህ ቆዳ ስፌት ፥ ጣሟን ያለበስካት
ም'ነው .... አልክ እግዜሩ ?
እላለው
ለሰውነት ህመም
መድህኒት የምትሆን ፥ እንዲት እግሯ ልጅህ
ሰርክ ጠዋት ማታ ፥ ሳትለይ ከደጅህ
በቁም ከሞቱ ጎን ፥ በመስክ አውለሀት
እንዳረጀ ቀብር ፥ በሙታን ወረዳ ፥ ሳማ የከበባት
ምንኛ....ብትወዳት ?
ምንኛ...ብታምናት ?
#እላለው !!
ይሄም ውጣ ውረድ ፥ እያብሰከሰከ ሆዴን ቢበላኝም
ንስር ማንነትሽ ፥
መውጫ ቢያጣ ፥ ብዬ አያሳስበኝም ።
#ይልቅ
ኩፍኩፍ ይመስል ፥
ትዝታሽ በግዜ ፥ በዋዛ ባይለቅም
መጣሽ ከማለቴ
ለመለመ ያልኩት ፥ በቅፅበት ቢደርቅም
ሞገስሽን ያዬ ልቤ
ምን እንደሚልሽ አያውቅም።
2012
#አብርሀም_ተክሉ ( #መርዕድ)
@Abrham_teklu
@getem
@getem
@getem