#ሰው_በመሆን_ጥጋት
፡
በግብረ ክርስቶስ
እስከሞት ማፍቀርን ነፍሳቸው ታድላ
ብፁአን መዳፎች
ማቀፍ ሳይታክቱ የበዳይን ገላ
ላ'ረመኔው ልብህ
የይቅርታን ፀጋ መስጠት ካልነፈጉ
ሞኞች እንዳይመስሉህ
አቅፈው ሲማፀኑህ በ'ጅህ እየተወጉ፡፡
፡
ይልቅ ያንተን ቋንቋ
በጦረኛ ጆሮ ከውስጥህ አድምጠው
ለክፋትህ ምላሽ
ልብህን ሲሰብሩት ፍቅርህን አብልጠው
የይቅርታን ብርታት
እንድታይ ነውና ከደማው ጀርባቸው
ሰው መሆን ከገባህ
ቀስትህን ጣልና በ'ጅህ እቀፋቸው፡፡
((ልብ አልባው ገጣሚ))
@getem
@getem
@getem
፡
በግብረ ክርስቶስ
እስከሞት ማፍቀርን ነፍሳቸው ታድላ
ብፁአን መዳፎች
ማቀፍ ሳይታክቱ የበዳይን ገላ
ላ'ረመኔው ልብህ
የይቅርታን ፀጋ መስጠት ካልነፈጉ
ሞኞች እንዳይመስሉህ
አቅፈው ሲማፀኑህ በ'ጅህ እየተወጉ፡፡
፡
ይልቅ ያንተን ቋንቋ
በጦረኛ ጆሮ ከውስጥህ አድምጠው
ለክፋትህ ምላሽ
ልብህን ሲሰብሩት ፍቅርህን አብልጠው
የይቅርታን ብርታት
እንድታይ ነውና ከደማው ጀርባቸው
ሰው መሆን ከገባህ
ቀስትህን ጣልና በ'ጅህ እቀፋቸው፡፡
((ልብ አልባው ገጣሚ))
@getem
@getem
@getem
🖤🖤🖤🖤🖤🖤🖤
#ትርፍ_ልብ_የለኝም!!?
<><><><><><><><>
(#የፍቅር_ቃል)
><><><><><><><><
በእለተ ቅዳሜ ከበተስኪያን #መልስ
እኛ ቀድመን ወተን #ሰው ሳይመለስ
ከማናዉቀው ጎጆ ዉስጥ ከሰው #ተጠልለን
በፍንደቃ ዉስጥ በናፍቆት #ተቃቅፈን
ነግረሽኝ #ነበረ <ማሪያምን ብለሽ>
እኔን #እምትረሽበት ትርፍ ልብ እንደለለሽ!
እኔም ብየሽ #ነበር <በጊዎርጊስ ምየ>
እኔ አንችን ከረሰሁ #ሰው አያርገኝ ብየ!
ታዲያ ምን ያደርጋል #ቃል አልከበደሽም
በሌላ ስትተኪኝ #ፍቅሬን አላሰብሽም
ስለዚህ #ከሀዲ ነሽ ወይ ትርፍ ልብ ነበረሽ
ከመርሳትሽ ሌላ ማፍቀርሽን #የካድሽ!!
እኔ ግን #የዋህ ነኝ አንችን መርሳት 'ማልችል
የት ደረሰች እያልኩ በቀን መብራት ይዤ #ስፈልግሽ ምዉል..!
ባይገባሽ ነው! እኔን #ስታፈቅሪ
ቃላችን #ቃል ሳይሆን ፍቅር ነው አሳሪ
#ማሪያምን ብለሽ ያኔ ቃል ስትገቢ
ትርፍ ልብ እንዳለሽ ምነው #ሳታስቢ..??
እኔ #አንችን ከረሳሁ ሰው አያርገኝ ብያሉሁ
ግን ይሄው #ሳረሳሽ ከሰውነት ወጥቻለሁ..!!
አየሽ? አለሜ ያንዱ ወደኋላ ማለት ሌላዉን #ያስቀራል
ያንዱ መስዕዋት #አለመክፈል ለሌላው ይተርፋል
ያለ እኔ ያንች ኑሮ መቅናት #አላሳዘነኝም
ደስተኛ ከሆሽ እኔን #አይከፋኝም!!
እኔና'ችን ወደኋላ አድርገሽ ወደፊት #ሄደሻል
ማሪያም #ይቅር እንድትልሽ ንሰሃ ያስፈልግሻል!?
#ለእኔ…!?
እኔ ቃሌን #በጠበኩ ከሰው ተራ
ወጥቸ ጥላሻ ሆኛለሁ
አንች ቃልሽን ብትረሽ በቁሜ #ሙቻለሁ…
#እና የኔ አለም…
በመጨረሻም #አታስቢ ይቅር ብየሻለሁ ባጠይቂኝም
ባንች ማቄምበት ትርፍ ልብ #የለኝም
!!!!
??????#የፍቅር_ቃል???????
ሚያዝያ 23/2012 ዓ.ም
✍Aman😑 YTZ
@aman116🖤
@getem
@getem
@getem
#ትርፍ_ልብ_የለኝም!!?
<><><><><><><><>
(#የፍቅር_ቃል)
><><><><><><><><
በእለተ ቅዳሜ ከበተስኪያን #መልስ
እኛ ቀድመን ወተን #ሰው ሳይመለስ
ከማናዉቀው ጎጆ ዉስጥ ከሰው #ተጠልለን
በፍንደቃ ዉስጥ በናፍቆት #ተቃቅፈን
ነግረሽኝ #ነበረ <ማሪያምን ብለሽ>
እኔን #እምትረሽበት ትርፍ ልብ እንደለለሽ!
እኔም ብየሽ #ነበር <በጊዎርጊስ ምየ>
እኔ አንችን ከረሰሁ #ሰው አያርገኝ ብየ!
ታዲያ ምን ያደርጋል #ቃል አልከበደሽም
በሌላ ስትተኪኝ #ፍቅሬን አላሰብሽም
ስለዚህ #ከሀዲ ነሽ ወይ ትርፍ ልብ ነበረሽ
ከመርሳትሽ ሌላ ማፍቀርሽን #የካድሽ!!
እኔ ግን #የዋህ ነኝ አንችን መርሳት 'ማልችል
የት ደረሰች እያልኩ በቀን መብራት ይዤ #ስፈልግሽ ምዉል..!
ባይገባሽ ነው! እኔን #ስታፈቅሪ
ቃላችን #ቃል ሳይሆን ፍቅር ነው አሳሪ
#ማሪያምን ብለሽ ያኔ ቃል ስትገቢ
ትርፍ ልብ እንዳለሽ ምነው #ሳታስቢ..??
እኔ #አንችን ከረሳሁ ሰው አያርገኝ ብያሉሁ
ግን ይሄው #ሳረሳሽ ከሰውነት ወጥቻለሁ..!!
አየሽ? አለሜ ያንዱ ወደኋላ ማለት ሌላዉን #ያስቀራል
ያንዱ መስዕዋት #አለመክፈል ለሌላው ይተርፋል
ያለ እኔ ያንች ኑሮ መቅናት #አላሳዘነኝም
ደስተኛ ከሆሽ እኔን #አይከፋኝም!!
እኔና'ችን ወደኋላ አድርገሽ ወደፊት #ሄደሻል
ማሪያም #ይቅር እንድትልሽ ንሰሃ ያስፈልግሻል!?
#ለእኔ…!?
እኔ ቃሌን #በጠበኩ ከሰው ተራ
ወጥቸ ጥላሻ ሆኛለሁ
አንች ቃልሽን ብትረሽ በቁሜ #ሙቻለሁ…
#እና የኔ አለም…
በመጨረሻም #አታስቢ ይቅር ብየሻለሁ ባጠይቂኝም
ባንች ማቄምበት ትርፍ ልብ #የለኝም
!!!!
??????#የፍቅር_ቃል???????
ሚያዝያ 23/2012 ዓ.ም
✍Aman😑 YTZ
@aman116🖤
@getem
@getem
@getem
[#ሰው_ብቻ . . . 🙂 ]
.
#አሌክስ_ይህ
.
.
ነፋሱ : ሲቆጣ : የሚያነሳት : ቅጠል
ዛፉ : ሲወዛወዝ : የምትረግፍ : እንደ : ጠል
ክሱት : እንደ : ኣልባትሮስ : ‘ምንም’ : እንደ : ተረት
እንደ : ሶሪት : ላባ : የምታምር : ፍጥረት
. . .
እንደ : እስስት : የሆነች
ወይ : እንደ : ጨረቃ : ግብሯ : የተውሶ
ኣትገል : እንደ : ፍቅር : ኣትሽር : እንደ : ኮሶ
የማትሄድ : የማትኖር : የመሃል : ላይ : ንግስት
ሞትን : ድል : ኣድራጊ : ‘በቀበሯት’ : ማግስት🙂
.
የልቧ ቅኝቱ
ቅልስልስ : ወደ : ቀኝ
ምልስ : ወደ : ግራ
በቀን : ትመሻለች : ሌሊት : ልታበራ
.
.
ደ ግ ሞ . . . እ ወ ዳ ታ ለ ሁ !
.
.
መሰልቼት : ሲበዛ
ሲናውዝ : ኣለሜ
በስንት : ይመዘናል
የምፈካው : ነገር
ሳቋን : ኣጣጥሜ . . .
የነፍስ : ምግብ : ናት : የቀኔ : ማሰሻ
የማር : እንጄራ : ሰው : የጣዕም : መጨረሻ !
.
.
እርሷን ኔኦደድ`ኳት🙂
.
.
ግን . . . !
.
ባልበላሽው : ጠግበሽ
ባልጠጣሽው : ሰክረሽ
ስትንገዳገጂ : ‘ዳንስ’ : እየመሰለ
ኣለብሽ : ‘ክፉ’ : ኣመል
የቆምሽ : ኣስመስሎ : ‘ኣፅናኝ’ : የከለለ
@getem
@getem
@getem
.
#አሌክስ_ይህ
.
.
ነፋሱ : ሲቆጣ : የሚያነሳት : ቅጠል
ዛፉ : ሲወዛወዝ : የምትረግፍ : እንደ : ጠል
ክሱት : እንደ : ኣልባትሮስ : ‘ምንም’ : እንደ : ተረት
እንደ : ሶሪት : ላባ : የምታምር : ፍጥረት
. . .
እንደ : እስስት : የሆነች
ወይ : እንደ : ጨረቃ : ግብሯ : የተውሶ
ኣትገል : እንደ : ፍቅር : ኣትሽር : እንደ : ኮሶ
የማትሄድ : የማትኖር : የመሃል : ላይ : ንግስት
ሞትን : ድል : ኣድራጊ : ‘በቀበሯት’ : ማግስት🙂
.
የልቧ ቅኝቱ
ቅልስልስ : ወደ : ቀኝ
ምልስ : ወደ : ግራ
በቀን : ትመሻለች : ሌሊት : ልታበራ
.
.
ደ ግ ሞ . . . እ ወ ዳ ታ ለ ሁ !
.
.
መሰልቼት : ሲበዛ
ሲናውዝ : ኣለሜ
በስንት : ይመዘናል
የምፈካው : ነገር
ሳቋን : ኣጣጥሜ . . .
የነፍስ : ምግብ : ናት : የቀኔ : ማሰሻ
የማር : እንጄራ : ሰው : የጣዕም : መጨረሻ !
.
.
እርሷን ኔኦደድ`ኳት🙂
.
.
ግን . . . !
.
ባልበላሽው : ጠግበሽ
ባልጠጣሽው : ሰክረሽ
ስትንገዳገጂ : ‘ዳንስ’ : እየመሰለ
ኣለብሽ : ‘ክፉ’ : ኣመል
የቆምሽ : ኣስመስሎ : ‘ኣፅናኝ’ : የከለለ
@getem
@getem
@getem
👍1
ናዝራዊያን /አዳማዊያን አላችሁ??
:
:
:
"ሰው ፍቅር ናፍቆት " ወደ ስምጥ ሸለቆዋ እንቁ አዳማ/ናዝሬት ጉዞ ጀምራለች! ናዝራዊናን ልጃችሁ እየመጣች ነው እና እንኳን ደስ አላችሁ!!
#ሰው_ፍቅር_ናፍቆት……
#በምንተስኖት_መፅሀፍ_መደብር…መብራት አካባቢ
#በዳሪክ_ቡና_አዳማ……ኮሌጅ ይገኛል!
#ነገ ከ10 ሰዓት ጀምሮ ናዝሬት ኮሌጅ አካባቢ ዳሪክ ቡና ለሚገኝ ደግሞ የተፈረመበት መፅሀፍ ያገኛል!
……………………………………………**
#ድረ_ደዋ
#ሀዋሳ
#ጎንደር
#ባህር_ዳር …የምትገኙ አንባቢያን
በዚህ በኩል አውጉኝማ
0942459046 @dagiamen12
Join and share……………👇👇
@heranawi
@getem
@getem
@getem
:
:
:
"ሰው ፍቅር ናፍቆት " ወደ ስምጥ ሸለቆዋ እንቁ አዳማ/ናዝሬት ጉዞ ጀምራለች! ናዝራዊናን ልጃችሁ እየመጣች ነው እና እንኳን ደስ አላችሁ!!
#ሰው_ፍቅር_ናፍቆት……
#በምንተስኖት_መፅሀፍ_መደብር…መብራት አካባቢ
#በዳሪክ_ቡና_አዳማ……ኮሌጅ ይገኛል!
#ነገ ከ10 ሰዓት ጀምሮ ናዝሬት ኮሌጅ አካባቢ ዳሪክ ቡና ለሚገኝ ደግሞ የተፈረመበት መፅሀፍ ያገኛል!
……………………………………………**
#ድረ_ደዋ
#ሀዋሳ
#ጎንደር
#ባህር_ዳር …የምትገኙ አንባቢያን
በዚህ በኩል አውጉኝማ
0942459046 @dagiamen12
Join and share……………👇👇
@heranawi
@getem
@getem
@getem
#ሰው_ኹሉ_ቢርቀኝ
( አይቆጨኝ፤ አይደንቀኝ፤ • ሰው ኹሉ ቢርቀኝ፤ )
ሀቄን የሚሸከም፣ ማንም እስከማይቀር፣
• ከርግቦች፣
• ከጨቅሎች፣
•ከአበቦች፣
• ከእናቶች፣
• ከዜማ፣
• ከፍቅር፣
#ከእመ_ብርሐን_እና_ከግጥም_በስተቀር።
( አይቆጨኝ፤ አይደንቀኝ፤ • ሰው ኹሉ ቢርቀኝ። )
....................................................
#ሠይፈ__ወርቅ
@getem
@getem
( አይቆጨኝ፤ አይደንቀኝ፤ • ሰው ኹሉ ቢርቀኝ፤ )
ሀቄን የሚሸከም፣ ማንም እስከማይቀር፣
• ከርግቦች፣
• ከጨቅሎች፣
•ከአበቦች፣
• ከእናቶች፣
• ከዜማ፣
• ከፍቅር፣
#ከእመ_ብርሐን_እና_ከግጥም_በስተቀር።
( አይቆጨኝ፤ አይደንቀኝ፤ • ሰው ኹሉ ቢርቀኝ። )
....................................................
#ሠይፈ__ወርቅ
@getem
@getem
👍2