‘ #ዘላለም_ለመኖር ’ ፪
※
#አሌክስ_ይህ
.
ዘመናት ኣልፈዋል !
...
መስታዎት ኣንስታ _ ፊቷ ደቀነችው
የራሷን ኣምሳያ
በዓይኗ እየተቆጣች
ደጋግማ ታዘበች _ ደጋግማ ቃኘችው
...
ሁሉም ተቀይሯል
ጊዜ የሄደበት ...
ዘመን ያረፈበት
የግንባሯ ፀዳል _ ከቦታው ተንዶ
‘እንደ ፈርጥ ያበራል’
የተባለለቱ _ የዓይኗ ውበት ወርዶ
ኣየችው ደጋግማ _ ቃኘችው ተገርማ
የትናንቱን ገጿን _ ራሷን ፍለጋ በትዝታ ሰጥማ
...
በኣለማመን መንፈስ
በጊዜ ምንነት _ ሃሳብ ተወጥራ
ምስሏን ቃኘቸው
ከትናንት የሌለ
ከዛሬም ያልሆነ _ ኣዲስ ዓለም ፈጥራ
...
ከ‘ነበር’ በስተቀር
የእርሷ ማንነት _ ተቀይሯል ሁሉም
በረዶ ጥርሶቿ
እንኮይ ከንፈሮቿ _ ከቦታቸው የሉም
ኣየችው ደጋግማ _ ቃኘችው ተገርማ
መልኳን እንደ በላው
ጊዜ እየበረረ _ ዘመን እየሮጠ
ቀስስስ.... እያለ ገባት
የጊዜ ሌብነት _ የስጋ ከንቱነት እየተገለጠ
...
መስታወቷን ኣቅፋ !
ወደ ላይ እያየች
እንደ እሳት ሲፈጃት _ ትዝታ ገንፍሎ
የድሮ ፎቶዋን _ ስ`ርቅ ኣርጋ ኣየችው
ከቤቷ ግድግዳ _ ኮርና ላይ ተሰቅሎ
...
ኣየችው ደጋግማ _ ቃኘችው ተገርማ
ነፍስ እና ስጋዋ
በሃሳብ ተወግተው _ እንደ ደነዘዙ
የሟሸሹ ዓይኖቿ _ በእንባ እየወረዙ
ኣየችው ደጋግማ _ ቃኘችው ተገርማ
ዘመን እያለፈች ...
ከፍታ እየወጣች _ በሃሳብ መሰላል
ፎቶዋን ስታየው
‘ #መልካምነት’ እንጂ
‘ሁሉም ኣላፊ ነው’ _ የሚላት ይመስላል !
...
እናም ኣለሜ ሆይ !
‘ዘላለም’ ለመኖር
በይ ስምሽን ቀቢው
መዓዛው የማይነጥፍ _ ከርቤና ሉባንጃ
ለዓይን እና ለጥርስሽ
‘ጊዜ’ የሚሉት ክንፍ _ ኣለው መጋረጃ
@getem
@getem
@getem
※
#አሌክስ_ይህ
.
ዘመናት ኣልፈዋል !
...
መስታዎት ኣንስታ _ ፊቷ ደቀነችው
የራሷን ኣምሳያ
በዓይኗ እየተቆጣች
ደጋግማ ታዘበች _ ደጋግማ ቃኘችው
...
ሁሉም ተቀይሯል
ጊዜ የሄደበት ...
ዘመን ያረፈበት
የግንባሯ ፀዳል _ ከቦታው ተንዶ
‘እንደ ፈርጥ ያበራል’
የተባለለቱ _ የዓይኗ ውበት ወርዶ
ኣየችው ደጋግማ _ ቃኘችው ተገርማ
የትናንቱን ገጿን _ ራሷን ፍለጋ በትዝታ ሰጥማ
...
በኣለማመን መንፈስ
በጊዜ ምንነት _ ሃሳብ ተወጥራ
ምስሏን ቃኘቸው
ከትናንት የሌለ
ከዛሬም ያልሆነ _ ኣዲስ ዓለም ፈጥራ
...
ከ‘ነበር’ በስተቀር
የእርሷ ማንነት _ ተቀይሯል ሁሉም
በረዶ ጥርሶቿ
እንኮይ ከንፈሮቿ _ ከቦታቸው የሉም
ኣየችው ደጋግማ _ ቃኘችው ተገርማ
መልኳን እንደ በላው
ጊዜ እየበረረ _ ዘመን እየሮጠ
ቀስስስ.... እያለ ገባት
የጊዜ ሌብነት _ የስጋ ከንቱነት እየተገለጠ
...
መስታወቷን ኣቅፋ !
ወደ ላይ እያየች
እንደ እሳት ሲፈጃት _ ትዝታ ገንፍሎ
የድሮ ፎቶዋን _ ስ`ርቅ ኣርጋ ኣየችው
ከቤቷ ግድግዳ _ ኮርና ላይ ተሰቅሎ
...
ኣየችው ደጋግማ _ ቃኘችው ተገርማ
ነፍስ እና ስጋዋ
በሃሳብ ተወግተው _ እንደ ደነዘዙ
የሟሸሹ ዓይኖቿ _ በእንባ እየወረዙ
ኣየችው ደጋግማ _ ቃኘችው ተገርማ
ዘመን እያለፈች ...
ከፍታ እየወጣች _ በሃሳብ መሰላል
ፎቶዋን ስታየው
‘ #መልካምነት’ እንጂ
‘ሁሉም ኣላፊ ነው’ _ የሚላት ይመስላል !
...
እናም ኣለሜ ሆይ !
‘ዘላለም’ ለመኖር
በይ ስምሽን ቀቢው
መዓዛው የማይነጥፍ _ ከርቤና ሉባንጃ
ለዓይን እና ለጥርስሽ
‘ጊዜ’ የሚሉት ክንፍ _ ኣለው መጋረጃ
@getem
@getem
@getem
[#ሰው_ብቻ . . . 🙂 ]
.
#አሌክስ_ይህ
.
.
ነፋሱ : ሲቆጣ : የሚያነሳት : ቅጠል
ዛፉ : ሲወዛወዝ : የምትረግፍ : እንደ : ጠል
ክሱት : እንደ : ኣልባትሮስ : ‘ምንም’ : እንደ : ተረት
እንደ : ሶሪት : ላባ : የምታምር : ፍጥረት
. . .
እንደ : እስስት : የሆነች
ወይ : እንደ : ጨረቃ : ግብሯ : የተውሶ
ኣትገል : እንደ : ፍቅር : ኣትሽር : እንደ : ኮሶ
የማትሄድ : የማትኖር : የመሃል : ላይ : ንግስት
ሞትን : ድል : ኣድራጊ : ‘በቀበሯት’ : ማግስት🙂
.
የልቧ ቅኝቱ
ቅልስልስ : ወደ : ቀኝ
ምልስ : ወደ : ግራ
በቀን : ትመሻለች : ሌሊት : ልታበራ
.
.
ደ ግ ሞ . . . እ ወ ዳ ታ ለ ሁ !
.
.
መሰልቼት : ሲበዛ
ሲናውዝ : ኣለሜ
በስንት : ይመዘናል
የምፈካው : ነገር
ሳቋን : ኣጣጥሜ . . .
የነፍስ : ምግብ : ናት : የቀኔ : ማሰሻ
የማር : እንጄራ : ሰው : የጣዕም : መጨረሻ !
.
.
እርሷን ኔኦደድ`ኳት🙂
.
.
ግን . . . !
.
ባልበላሽው : ጠግበሽ
ባልጠጣሽው : ሰክረሽ
ስትንገዳገጂ : ‘ዳንስ’ : እየመሰለ
ኣለብሽ : ‘ክፉ’ : ኣመል
የቆምሽ : ኣስመስሎ : ‘ኣፅናኝ’ : የከለለ
@getem
@getem
@getem
.
#አሌክስ_ይህ
.
.
ነፋሱ : ሲቆጣ : የሚያነሳት : ቅጠል
ዛፉ : ሲወዛወዝ : የምትረግፍ : እንደ : ጠል
ክሱት : እንደ : ኣልባትሮስ : ‘ምንም’ : እንደ : ተረት
እንደ : ሶሪት : ላባ : የምታምር : ፍጥረት
. . .
እንደ : እስስት : የሆነች
ወይ : እንደ : ጨረቃ : ግብሯ : የተውሶ
ኣትገል : እንደ : ፍቅር : ኣትሽር : እንደ : ኮሶ
የማትሄድ : የማትኖር : የመሃል : ላይ : ንግስት
ሞትን : ድል : ኣድራጊ : ‘በቀበሯት’ : ማግስት🙂
.
የልቧ ቅኝቱ
ቅልስልስ : ወደ : ቀኝ
ምልስ : ወደ : ግራ
በቀን : ትመሻለች : ሌሊት : ልታበራ
.
.
ደ ግ ሞ . . . እ ወ ዳ ታ ለ ሁ !
.
.
መሰልቼት : ሲበዛ
ሲናውዝ : ኣለሜ
በስንት : ይመዘናል
የምፈካው : ነገር
ሳቋን : ኣጣጥሜ . . .
የነፍስ : ምግብ : ናት : የቀኔ : ማሰሻ
የማር : እንጄራ : ሰው : የጣዕም : መጨረሻ !
.
.
እርሷን ኔኦደድ`ኳት🙂
.
.
ግን . . . !
.
ባልበላሽው : ጠግበሽ
ባልጠጣሽው : ሰክረሽ
ስትንገዳገጂ : ‘ዳንስ’ : እየመሰለ
ኣለብሽ : ‘ክፉ’ : ኣመል
የቆምሽ : ኣስመስሎ : ‘ኣፅናኝ’ : የከለለ
@getem
@getem
@getem
👍1
#ሳይጠፋ_ሰዋሰው
#አሌክስ_ይህ ©
.
.
ያለማመድሽኝን ፥ ‘የሞኝነት’ ፥ ኣለም
ለምጄ ፥ መታደም ፥ ለምጄ ፥ መሳለም
መሽቶ ፥ ሌሊት ፥ ሆኖ
ጀንበር ፥ ጠልቃ ፥ ማታ
ስጠብቅሽ ፥ ኣደርኩ ፥ ካልቀጠርኩሽ ፥ ቦታ
.
.
ማረፍ ፥ እንኳን ፥ ኣልችል !
ያውቀኛል ፥ ጎዳናው
ለመተው ፥ ኣይመች
ይሰማኛል ፥ ዳናው
የሚያውቀኝ ፥ መሬቱ ፥ ካንቺ ፥ የሚያደርሰኝ
እረፍት ፥ ይነሳኛል ፥ ስትራመጂበት ፥ እየቀሰቀሰኝ
.
.
የመጣሽ ፥ ሲመስለኝ !
ድምፅሽን ፥ ስሰማ ፥ እንደ ፥ ኩራዝ ፥ በራሁ
እንደ ፥ በልግ ፥ ምድር ፥ በኣበባ ፥ ተሰራሁ
‘ስትጠፊ’ ደግሞ !
እንኳን ፥ እኔን ፥ ቀርቶ ፥ መንገዱን ፥ ኣመመው
በረገጥሽው ፥ ቁጥር ፥ እግርሽን ፥ የሳመው
እስኪ ልለምነሽ . . .
በዓይኖችሽ ፥ ኣማልዕክት
በእግሮችሽ ፥ ታምራት
ዘላለም ፥ የሚጥም ፥ ኣሳሳም ፥ ስመሽኝ
ወዪ ፥ ኣልተበተንኩኝ ፥ ወዪ ፥ ኣልሰበሰብሽኝ
ሳይጠፋ ፥ ሰዋሰው ፥ የሚወደድ ፥ ባ`ገር
እሽ ፥ ምን ፥ ይባላል ?
ቃል ፥ ኣለመተንፈስ ፥ ቃል ፥ ኣለመናገር ?
.
.
ይ ሔ ው _ ነ ው _ እ ን ግ ዲ ህ !
.
.
ከውል ፥ ከተፈጥሮ !
ጉዳይ ፥ ኣለኝ ፥ እና
በርሽን ፥ ላንኳኳ ፥ መጣሁ ፥ ደግሞ ፥ ሲመሽ
እስኪ ፥ ወደ ፥ መኖር ፥ መልሽኝ ፥ ደጋግመሽ
@getem
@getem
@getem
#አሌክስ_ይህ ©
.
.
ያለማመድሽኝን ፥ ‘የሞኝነት’ ፥ ኣለም
ለምጄ ፥ መታደም ፥ ለምጄ ፥ መሳለም
መሽቶ ፥ ሌሊት ፥ ሆኖ
ጀንበር ፥ ጠልቃ ፥ ማታ
ስጠብቅሽ ፥ ኣደርኩ ፥ ካልቀጠርኩሽ ፥ ቦታ
.
.
ማረፍ ፥ እንኳን ፥ ኣልችል !
ያውቀኛል ፥ ጎዳናው
ለመተው ፥ ኣይመች
ይሰማኛል ፥ ዳናው
የሚያውቀኝ ፥ መሬቱ ፥ ካንቺ ፥ የሚያደርሰኝ
እረፍት ፥ ይነሳኛል ፥ ስትራመጂበት ፥ እየቀሰቀሰኝ
.
.
የመጣሽ ፥ ሲመስለኝ !
ድምፅሽን ፥ ስሰማ ፥ እንደ ፥ ኩራዝ ፥ በራሁ
እንደ ፥ በልግ ፥ ምድር ፥ በኣበባ ፥ ተሰራሁ
‘ስትጠፊ’ ደግሞ !
እንኳን ፥ እኔን ፥ ቀርቶ ፥ መንገዱን ፥ ኣመመው
በረገጥሽው ፥ ቁጥር ፥ እግርሽን ፥ የሳመው
እስኪ ልለምነሽ . . .
በዓይኖችሽ ፥ ኣማልዕክት
በእግሮችሽ ፥ ታምራት
ዎ ድ ሻ ለ ሑ ና
‘ትመጣለች’ ፥ ብዬ ፥ ለነፍሴ ፥ ልንገራት !
.
.
ኧ ረ _ የ ኣ
ን ቺ ስ _ ለ ጉ ድ _ ነ ው !ዘላለም ፥ የሚጥም ፥ ኣሳሳም ፥ ስመሽኝ
ወዪ ፥ ኣልተበተንኩኝ ፥ ወዪ ፥ ኣልሰበሰብሽኝ
ሳይጠፋ ፥ ሰዋሰው ፥ የሚወደድ ፥ ባ`ገር
እሽ ፥ ምን ፥ ይባላል ?
ቃል ፥ ኣለመተንፈስ ፥ ቃል ፥ ኣለመናገር ?
.
.
ይ ሔ ው _ ነ ው _ እ ን ግ ዲ ህ !
.
.
ከውል ፥ ከተፈጥሮ !
ጉዳይ ፥ ኣለኝ ፥ እና
በርሽን ፥ ላንኳኳ ፥ መጣሁ ፥ ደግሞ ፥ ሲመሽ
እስኪ ፥ ወደ ፥ መኖር ፥ መልሽኝ ፥ ደጋግመሽ
@getem
@getem
@getem
#እንዲያ_ነው_መረዳት . . . ፩
¢
#አሌክስ_ይህ
.
.
ሀ ሁ ሂ ሃ ሄ ህ ሆ
ሊረሳሽ : ነው : መሰል : ልቤ : ጮሆ : ጮሆ
መ ሙ ሚ ማ ሜ ም ሞ
ሊረሳሽ : ነው : መሰል : ልቤ : ታሞ : ታሞ
. . .
ልቤ : ታሞ : ታሞ
ልቤ : ጮሆ : ጮሆ
እንደ : መንፈቅ : ህፃን : ማውራት : እንዳቃተው
ኣልቅሶ : ለፍልፎ : ደክሞት : እንደሚተው
እውነቱን : ለማርዳት : ቃል : እንደሚቸገር
ሃዘኑን : መሻቱን : በእንባ : እንደሚናገር
. . .
እንዲያው : ዝም : ብቻ
በፀጥታ : ባህር : ሰላም : ላይ : መነከር
ምንም : ኣለማለት
በምንም : ከማንም : ኣለመከራከር
በሖነው : ባልሆነው : ከንፈር : ኣለመንከስ
ህይወት : ገበያ : ላዪ
እንደ : ኣልማዝ : መወደድ : እንደ : መዳብ : መርከስ
. . .
በቃ ! እንደዛ መሆን !
እንደ : ኣንዲት : ብፅዕት
ከችሎት : ፊት : ቆማ : ሆድ : እንደሚብሳት
እውነቷን : ለመንገር : ኣቅም : እንዳነሳት
ዝም : ብሎ : መስማት
ዝም : ብሎ : ማየት : እንባ : እያፈሰሱ
በህይወት : መንገድ : ላዪ
ለኣንዳንዱ : ጥያቄ
.
.
.
.
በቃ ! ዝምምም : ማለት🙏
@getem
@getem
@getem
¢
#አሌክስ_ይህ
.
.
ሀ ሁ ሂ ሃ ሄ ህ ሆ
ሊረሳሽ : ነው : መሰል : ልቤ : ጮሆ : ጮሆ
መ ሙ ሚ ማ ሜ ም ሞ
ሊረሳሽ : ነው : መሰል : ልቤ : ታሞ : ታሞ
. . .
ልቤ : ታሞ : ታሞ
ልቤ : ጮሆ : ጮሆ
እንደ : መንፈቅ : ህፃን : ማውራት : እንዳቃተው
ኣልቅሶ : ለፍልፎ : ደክሞት : እንደሚተው
እውነቱን : ለማርዳት : ቃል : እንደሚቸገር
ሃዘኑን : መሻቱን : በእንባ : እንደሚናገር
. . .
እንዲያው : ዝም : ብቻ
በፀጥታ : ባህር : ሰላም : ላይ : መነከር
ምንም : ኣለማለት
በምንም : ከማንም : ኣለመከራከር
በሖነው : ባልሆነው : ከንፈር : ኣለመንከስ
ህይወት : ገበያ : ላዪ
እንደ : ኣልማዝ : መወደድ : እንደ : መዳብ : መርከስ
. . .
በቃ ! እንደዛ መሆን !
እንደ : ኣንዲት : ብፅዕት
ከችሎት : ፊት : ቆማ : ሆድ : እንደሚብሳት
እውነቷን : ለመንገር : ኣቅም : እንዳነሳት
ዝም : ብሎ : መስማት
ዝም : ብሎ : ማየት : እንባ : እያፈሰሱ
በህይወት : መንገድ : ላዪ
ለኣንዳንዱ : ጥያቄ
ም : እንደዛ : ነው : መልሱ
. . .
እንደዛ : ነው : መልሱ
ከጥሞና : ገዝፎ
ከዝምታ : በልጦ
ቃል : ላይችል : ማስረዳት
ኣንዳንዱ
ንም : ስሜት : እንዲያ : ነው : መረዳት።.
.
.
.
በቃ ! ዝምምም : ማለት🙏
@getem
@getem
@getem