#ሰንበተ_ሰንበታት_ማርያም_ዕለተ_ብርሃን (፪)
#ይወጽኡ ኃጥአን እምደይን (፬)
#ትርጉም፦
የዕረፍታችን ዕረፍት #ማርያም_የብርሃን ዕለት ነሽ፤ (፪)
ይወጣሉ ኃጥኣን ከጥልቁ (፬)
#ይወጽኡ ኃጥአን እምደይን (፬)
#ትርጉም፦
የዕረፍታችን ዕረፍት #ማርያም_የብርሃን ዕለት ነሽ፤ (፪)
ይወጣሉ ኃጥኣን ከጥልቁ (፬)
#ረዓብ (ራኬብ)
#በብሉይ ኪዳን ረዓብ በሐዲስ ኪዳን ደግሞ "ራኬብ "በመባል ትታወቃለች ነሮዋ አሮጊቷ ከተማ በምትባለው በሰባት ግንቦች በታጠረችሁ ኢያሪኮ በተባለችሁ ከተማ ነው ::
የነዌም ልጅ ኢያሱ ሄዳችሁ ምድሪቱንና ኢያሪኮን እዩ ብሎ ከሰጢም ሁለት ሰላዮች በስውር ላከ። ሄዱም፤ ረዓብም ወደሚሉአት ጋለሞታ ቤት ገቡ፥ በዚያም አደሩ። የኢያሪኮም ንጉሥ፦ እነሆ፥ ሰዎች ከእስራኤል ልጆች አገሩን ሊሰልሉ ወደዚህ በሌሊት ገቡ ሲባል ወሬ ሰማ። የኢያሪኮም ንጉሥ፦ አገሩን ሁሉ ሊሰልሉ መጥተዋልና ወደ አንቺ የመጡትን ወደ ቤትሽም የገቡትን ሰዎች አውጪ ብሎ ወደ ረዓብ ላከ።
#ሴቲቱም ሁለቱን ሰዎች ወስዳ ሸሸገቻቸው፤ እርስዋም፦ አዎን፥ ሰዎቹ ወደ እኔ መጡ፥ ከወዴት እንደ ሆኑ ግን አላወቅሁም ፤ በሩም ሲዘጋ ሲጨልምም ሰዎቹ ወጡ፤ወዴት እንደ ሄዱ አላውቅም፤ፈጥናችሁ አሳድዱአቸው፥ ታገኙአቸውማላችሁ አለች።
እርስዋ ግን ወደ ሰገነቱ አውጥታቸው ነበር፤ በዚያም በረበረበችው በተልባ እግር ውስጥ ሸሽጋቸው ነበር።ሰዎቹም ወደ ዮርዳኖስ መሻገሪያ በሚወስደው መንገድ አሳደዱአቸው፤ እሳዳጆችም ከወጡ በኋላ በሩ ተቈለፈ።እነዚህም ሳይተኙ ሴቲቱ ወደ እነርሱ ወደ ሰገነቱ ወጣች። ሰዎቹንም እንዲህ አለቻቸው፦ እግዚአብሔር ምድሪቱን እንደ ሰጣችሁ፥ እናንተንም መፍራት በላያችን እንደ ወደቀ፥ በምድሪቱም የሚኖሩት ሁሉ ከፊታችሁ እንደ ቀለጡ አወቅሁ።
#ከግብፅ ምድር በወጣችሁ ጊዜ እግዚአብሔር የኤርትራን ባሕር በፊታችሁ እንዳደረቀ፥በዮርዳኖስም ማዶ በነበሩት እናንተም ፈጽማችሁ ባጠፋችኋቸው በሁለቱ በአሞራውያን ነገሥታት፥ በሴዎንና በዐግ ያደረጋችሁትን ሰምተናል።ይህንም ነገር ሰምተን ልባችን ቀለጠ፤ አምላካችሁም እግዚአብሔር በላይ በሰማይ በታችም በምድር እርሱ አምላክ ነውና ከእናንተ የተንሣ ከዚያ ወዲያ ለማንም ነፍስ አልቀረለትም።
አሁንም፥ እባካችሁ፥ በእግዚአብሔር ማሉልኝ፥ በእውነትም ምልክት ስጡኝ፥ እኔ ለእናንተ ቸርነት እንደ ሠራሁ እናንተ ደግሞ ለአባቴ ቤት ቸርነት እንድትሠሩ፥ አባቴንና እናቴንም ወንድሞቼንና እኅቶቼንም ያላቸውንም ሁሉ እንድታድኑ፥ ሰውነታችንንም ከሞት እንድታድኑ።
#ሰዎቹም፦ ይህን ነገራችንን ባትገልጪ ነፍሳችን በነፍሳችሁ ፋንታ ለሞት ይሆናል፤ እግዚአብሔርም ምድሪቱን በሰጠን ጊዜ ከአንቺ ጋር ቸርነትንና እውነትን እናደርጋለን አሉአት። ቤትዋም በከተማ ቅጥር የተጠጋ ነበረና፥ እርስዋም በቅጥሩ ላይ ተቀምጣ ነበርና ከመስኮቱ በገመድ አወረደቻቸው። እርስዋም፦ አሳዳጆቹ እንዳያገኙአችሁ ወደ ተራራው ሂዱ፤ አሳዳጆቹም እስኪመለሱ ድረስ በዚያ ሦስት ቀን ተሰውራችሁ ተቀመጡ፤ ኋላም መንገዳችሁን ትሄዳላችሁ አለቻቸው።
#ሰዎቹም አሉአት፦ እኛ ከዚህ ካማልሽን መሐላ ንጹሐን እንሆናለን። እነሆ፥ እኛ ወደ አገሩ በገባን ጊዜ ይህን ቀይ ፈትል እኛን ባወረድሽበት መስኮት በኩል እሰሪው፤ አባትሽንም እናትሽንም ወንድሞችሽንም የአባትሽንም ቤተ ሰብ ሁሉ ወደ አንቺ ወደ ቤትሽ ሰብስቢ። ከቤትሽም ደጅ ወደ ሜዳ የሚወጣ ደሙ በራሱ ላይ ይሆናል፥ እኛም ንጹሐን እንሆናለን፤ ነገር ግን ከአንቺ ጋር በቤቱ ውስጥ ያለውን አንድ እጅ ቢነካው ደሙ በእኛ ራስ ላይ ይሆናል።
ይህንን ነገራችንን ግን ብትገልጪ ከዚህ ካማልሽን መሐላ ንጹሐን እንሆናለን። እርስዋም፦ እንደ ቃላችሁ ይሁን አለች፤ ሰደደቻቸውም እነርሱም ሄዱ፤ ቀዩንም ፈትል በመስኮቱ በኩል አንጠለጠለችው። እነርሱም ሄደው ወደ ተራራው ደረሱ፥ አሳዳጆቹም እስኪመለሱ ድረስ ሦስት ቀን በዚያ ተቀመጡ፤ አሳዳጆቹም በመንገዱ ሁሉ ፈልገው አላገኙአቸውም።ኢያሱ2÷24
#በመጨረሻም ደልን ሲቀናጁ እንደ ቃሌቸው ረዓብንና ቤተሰቦቿን አዳኗቸው “ኢያሪኮን ሊሰልሉ ኢያሱ የሰደዳቸውንም መልክተኞች ስለ ሸሸገች ጋለሞታይቱን ረዓብን፥ የአባትዋንም ቤተ ሰብ፥ ያላትንም ሁሉ ኢያሱ አዳናቸው፤ እርስዋም በእስራኤል መካከል እስከ ዛሬ ድረስ ተቀምጣለች።” መጽ ኢያሱ 2፥1ጀምሮ
#ረዓብን (ራኬብን )ቢሆኑ ምን ያደርጉ ነበር?
* ፀጉረ ልውጦችን ማስጠጋት የለብኝም በለው ያጋልጧቸው ነበር?
* ወይስ እንደ ረዓብ በጥበብ ይሽጓቸው ነበር
*የረዓብን ደግነትንስ እንዴት ያዮታል ረዓብ የዋህ (ደግ) ነች ወይስ ሞኝ(ጅል)?
#ነፃ_ሀሳብዎን በነዚህ ይስደዱልን
👇👇👇👇👇👇👇
@Abenma
@YEAWEDIMERITE
#ዓውደ_ምሕረት_የእናንተ
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#በብሉይ ኪዳን ረዓብ በሐዲስ ኪዳን ደግሞ "ራኬብ "በመባል ትታወቃለች ነሮዋ አሮጊቷ ከተማ በምትባለው በሰባት ግንቦች በታጠረችሁ ኢያሪኮ በተባለችሁ ከተማ ነው ::
የነዌም ልጅ ኢያሱ ሄዳችሁ ምድሪቱንና ኢያሪኮን እዩ ብሎ ከሰጢም ሁለት ሰላዮች በስውር ላከ። ሄዱም፤ ረዓብም ወደሚሉአት ጋለሞታ ቤት ገቡ፥ በዚያም አደሩ። የኢያሪኮም ንጉሥ፦ እነሆ፥ ሰዎች ከእስራኤል ልጆች አገሩን ሊሰልሉ ወደዚህ በሌሊት ገቡ ሲባል ወሬ ሰማ። የኢያሪኮም ንጉሥ፦ አገሩን ሁሉ ሊሰልሉ መጥተዋልና ወደ አንቺ የመጡትን ወደ ቤትሽም የገቡትን ሰዎች አውጪ ብሎ ወደ ረዓብ ላከ።
#ሴቲቱም ሁለቱን ሰዎች ወስዳ ሸሸገቻቸው፤ እርስዋም፦ አዎን፥ ሰዎቹ ወደ እኔ መጡ፥ ከወዴት እንደ ሆኑ ግን አላወቅሁም ፤ በሩም ሲዘጋ ሲጨልምም ሰዎቹ ወጡ፤ወዴት እንደ ሄዱ አላውቅም፤ፈጥናችሁ አሳድዱአቸው፥ ታገኙአቸውማላችሁ አለች።
እርስዋ ግን ወደ ሰገነቱ አውጥታቸው ነበር፤ በዚያም በረበረበችው በተልባ እግር ውስጥ ሸሽጋቸው ነበር።ሰዎቹም ወደ ዮርዳኖስ መሻገሪያ በሚወስደው መንገድ አሳደዱአቸው፤ እሳዳጆችም ከወጡ በኋላ በሩ ተቈለፈ።እነዚህም ሳይተኙ ሴቲቱ ወደ እነርሱ ወደ ሰገነቱ ወጣች። ሰዎቹንም እንዲህ አለቻቸው፦ እግዚአብሔር ምድሪቱን እንደ ሰጣችሁ፥ እናንተንም መፍራት በላያችን እንደ ወደቀ፥ በምድሪቱም የሚኖሩት ሁሉ ከፊታችሁ እንደ ቀለጡ አወቅሁ።
#ከግብፅ ምድር በወጣችሁ ጊዜ እግዚአብሔር የኤርትራን ባሕር በፊታችሁ እንዳደረቀ፥በዮርዳኖስም ማዶ በነበሩት እናንተም ፈጽማችሁ ባጠፋችኋቸው በሁለቱ በአሞራውያን ነገሥታት፥ በሴዎንና በዐግ ያደረጋችሁትን ሰምተናል።ይህንም ነገር ሰምተን ልባችን ቀለጠ፤ አምላካችሁም እግዚአብሔር በላይ በሰማይ በታችም በምድር እርሱ አምላክ ነውና ከእናንተ የተንሣ ከዚያ ወዲያ ለማንም ነፍስ አልቀረለትም።
አሁንም፥ እባካችሁ፥ በእግዚአብሔር ማሉልኝ፥ በእውነትም ምልክት ስጡኝ፥ እኔ ለእናንተ ቸርነት እንደ ሠራሁ እናንተ ደግሞ ለአባቴ ቤት ቸርነት እንድትሠሩ፥ አባቴንና እናቴንም ወንድሞቼንና እኅቶቼንም ያላቸውንም ሁሉ እንድታድኑ፥ ሰውነታችንንም ከሞት እንድታድኑ።
#ሰዎቹም፦ ይህን ነገራችንን ባትገልጪ ነፍሳችን በነፍሳችሁ ፋንታ ለሞት ይሆናል፤ እግዚአብሔርም ምድሪቱን በሰጠን ጊዜ ከአንቺ ጋር ቸርነትንና እውነትን እናደርጋለን አሉአት። ቤትዋም በከተማ ቅጥር የተጠጋ ነበረና፥ እርስዋም በቅጥሩ ላይ ተቀምጣ ነበርና ከመስኮቱ በገመድ አወረደቻቸው። እርስዋም፦ አሳዳጆቹ እንዳያገኙአችሁ ወደ ተራራው ሂዱ፤ አሳዳጆቹም እስኪመለሱ ድረስ በዚያ ሦስት ቀን ተሰውራችሁ ተቀመጡ፤ ኋላም መንገዳችሁን ትሄዳላችሁ አለቻቸው።
#ሰዎቹም አሉአት፦ እኛ ከዚህ ካማልሽን መሐላ ንጹሐን እንሆናለን። እነሆ፥ እኛ ወደ አገሩ በገባን ጊዜ ይህን ቀይ ፈትል እኛን ባወረድሽበት መስኮት በኩል እሰሪው፤ አባትሽንም እናትሽንም ወንድሞችሽንም የአባትሽንም ቤተ ሰብ ሁሉ ወደ አንቺ ወደ ቤትሽ ሰብስቢ። ከቤትሽም ደጅ ወደ ሜዳ የሚወጣ ደሙ በራሱ ላይ ይሆናል፥ እኛም ንጹሐን እንሆናለን፤ ነገር ግን ከአንቺ ጋር በቤቱ ውስጥ ያለውን አንድ እጅ ቢነካው ደሙ በእኛ ራስ ላይ ይሆናል።
ይህንን ነገራችንን ግን ብትገልጪ ከዚህ ካማልሽን መሐላ ንጹሐን እንሆናለን። እርስዋም፦ እንደ ቃላችሁ ይሁን አለች፤ ሰደደቻቸውም እነርሱም ሄዱ፤ ቀዩንም ፈትል በመስኮቱ በኩል አንጠለጠለችው። እነርሱም ሄደው ወደ ተራራው ደረሱ፥ አሳዳጆቹም እስኪመለሱ ድረስ ሦስት ቀን በዚያ ተቀመጡ፤ አሳዳጆቹም በመንገዱ ሁሉ ፈልገው አላገኙአቸውም።ኢያሱ2÷24
#በመጨረሻም ደልን ሲቀናጁ እንደ ቃሌቸው ረዓብንና ቤተሰቦቿን አዳኗቸው “ኢያሪኮን ሊሰልሉ ኢያሱ የሰደዳቸውንም መልክተኞች ስለ ሸሸገች ጋለሞታይቱን ረዓብን፥ የአባትዋንም ቤተ ሰብ፥ ያላትንም ሁሉ ኢያሱ አዳናቸው፤ እርስዋም በእስራኤል መካከል እስከ ዛሬ ድረስ ተቀምጣለች።” መጽ ኢያሱ 2፥1ጀምሮ
#ረዓብን (ራኬብን )ቢሆኑ ምን ያደርጉ ነበር?
* ፀጉረ ልውጦችን ማስጠጋት የለብኝም በለው ያጋልጧቸው ነበር?
* ወይስ እንደ ረዓብ በጥበብ ይሽጓቸው ነበር
*የረዓብን ደግነትንስ እንዴት ያዮታል ረዓብ የዋህ (ደግ) ነች ወይስ ሞኝ(ጅል)?
#ነፃ_ሀሳብዎን በነዚህ ይስደዱልን
👇👇👇👇👇👇👇
@Abenma
@YEAWEDIMERITE
#ዓውደ_ምሕረት_የእናንተ
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
Forwarded from ፅጌ ማርያም ❤ "ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሁሉ በላይ ሆኖ ለዘላለም የተባረከ አምላክ ነው።" ሮሜ 9:5
ሠላም ለሁላችሁ! 1ኛ ራኬብን ብሆን እንዲህ አይነት ዋጋ እሚያስከፍል ውሳኔ አልወስንም ነበር
2ኛ, ምድራችን ላይ ከሚከሠተው ክፋት የተነሳ አሁን ላይ በይበልጥ ማንነታቸውን በደንብ የማናውቀውን ሠው ማስጠጋት የለብኝም እላለሁ ትንሹ ስህተት ከባድ ዋጋ እያስከፈለን ስለሆነ!
3ኛ, እኔ ብሆን አላደርገውም
4ኛ, እጅግ እምትደነቅ እንስት ነች ራኬብ! ምክንያቱም ትልቁን ዋስትና ወስዳ ነው ለቤተሠቦቿ መዳን መስዋዕት የሆነችው! እንደኔ አገላለፅ ደገኛም ናት ጥበበኛ ሴት ናት
2ኛ, ምድራችን ላይ ከሚከሠተው ክፋት የተነሳ አሁን ላይ በይበልጥ ማንነታቸውን በደንብ የማናውቀውን ሠው ማስጠጋት የለብኝም እላለሁ ትንሹ ስህተት ከባድ ዋጋ እያስከፈለን ስለሆነ!
3ኛ, እኔ ብሆን አላደርገውም
4ኛ, እጅግ እምትደነቅ እንስት ነች ራኬብ! ምክንያቱም ትልቁን ዋስትና ወስዳ ነው ለቤተሠቦቿ መዳን መስዋዕት የሆነችው! እንደኔ አገላለፅ ደገኛም ናት ጥበበኛ ሴት ናት
❤ውድ ታዳሚዎቻችን እንደምን ዋላችሁ (አደራችሁ) ...አሜን ስለ ቸርነቱ እግዚአብሔር አምላክ የተመሰገነ ይሁን አትለይምና እመ አምላክ ወላዲተ አምላክ #ቅድስት_ድንግል_ማርያምም እንደተሰጣት ከፍ ያለ ጸጋ የተመሠገነች ትሁንልን አሜን..!::
እነሆ ተወዳጁ የምን እንጠይቅልዎ መርኃ ግብር አሁን ጀምሯል ጥያቄዎን በሚከተሉት አድራሻዎች ይስደዱልን ሊቃውንትን ጠይቀን መጻሕፍትን አገላብጠን ቤተ ክርስቲያናዊ ምላሽ እንሰጥበታለን።
👇👇👇👇👇
@YEAWEDIMERITE
👇👇👇👇👇👇
ዓውደ ምሕረት የእናንተ
@AwediMeherit
@AwediMeherit
እነሆ ተወዳጁ የምን እንጠይቅልዎ መርኃ ግብር አሁን ጀምሯል ጥያቄዎን በሚከተሉት አድራሻዎች ይስደዱልን ሊቃውንትን ጠይቀን መጻሕፍትን አገላብጠን ቤተ ክርስቲያናዊ ምላሽ እንሰጥበታለን።
👇👇👇👇👇
@YEAWEDIMERITE
👇👇👇👇👇👇
ዓውደ ምሕረት የእናንተ
@AwediMeherit
@AwediMeherit
ስለ ጥያቄዎ እናመሰግናለን ቃለ ሕይወት ያሰማልን
#ወደ መልሱ ስናመራ በኦርቶዶክስ ተዋህዶና በካቶሊክ መካከል የሰማይና የምድር ያክል ብዙ ልዮነት አለ ልዮነት የለውም የሚሉ አካላትን በሦስት ከፍሎ መመልከት ይቻላል የመጀመሪያዎች ባለማወቅ ና በለመረዳት በየዋህነት አንድ ነን የሚሉ የዋሐን ሲሆኑ እነዚኞችን በማሳወቅ በመንገርና በማስተማር በቀናች ሃይማኖት ማጽናት ይጠበቅብናል ሁለተኞቹ ሆን ብለው ልዮነቱን እያወቁ ምዕመናንን በማደናገር በአንድነን ሽፋን ለማስኮብለል በማሰብ የሚናገሩት ሲሆን እነዚኞቹን ደግሞ በአፍ የሚያስተምሩትን በአፍ በመጽአፍ የሚያስተምሩትን በመጽሐፍ እንደ አመጣጣቸው መመለስ ይገባል “ወንድሞች ሆይ፥ እንመክራችኋለን፤ ያለ ሥርዓት የሚሄዱትን ገሥጹአቸው፤ ድፍረት የሌላቸውን አጽኑአቸው፤ ለደካሞች ትጉላቸው፤ ሰውን ሁሉ ታገሡ።” — 1ኛ ተሰሎንቄ 5፥14 ሦስተኞቹ ደግሞ ለመኮብለል በራሳቸው ተነሳሽነት ካመጡት ዝንባሌ የተነሳ ልዮነት የለም ወደ ሚል ዝንባሌያቸውን ትክክል ለማሰመሰል የሚጥሩ ወይም ለመሄድ ያኮበኮቡ ናቸውና ከእነዚኞቹ ነፍስ ይማር ብለን እንርቃቸዋለን
“ወንድሞች ሆይ፥ ከእኛ እንደ ተቀበለው ወግ ሳይሆን ያለ ሥርዓት ከሚሄድ ወንድም ሁሉ ትለዩ ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እናዛችኋለን።”
— 2ኛ ተሰሎንቄ 3፥6
ከዚህ አንጻር ጥቂት ልዮነቶቻችንን እንመልከት
#ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ
1) መንፈስ ቅዱስ የሰረጸው ከአብ ብቻ ነው ።
2) ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በተዋህዶ አንድ አካል አንድ ባሕርይ ሆኗል።
3)ንሰሐ መግባት በአጸደ ሥጋ እንጂ በአጸደ ነፍስ ሆና ንስሐ መግባት የለም ወይም አይቻልም ይህም ማለት በሰማይ መካነ ንስሐ የለም ።ያለውም የጽድቅ እና የኩነኔ ቦታ ነው። ለዚህም የአላዛርና የነዌ ታሪክ አስረጂ ነው። ሉቃ 16÷19
4) ሾማምንት የሚወስኑት ውሳኔ አይሳሳቱም ብለን አናምንም።
5) ህጻናትን ቃጠመቅን በኃላ ወዲያው 36 ዕዋሳቶቻቸውን ሜሮን እንቀባለን።
6) የምንሰዋው የክርስቶስን ክቡር ሥጋና ቅዱስ ደም ነፍስ የተለየው መለኮት የተዋሕደው ነው ብለን እናምናለን።
7 )ሕጻናት ከተጠመቁ በኃላ ሜሮን እንደተቀቡ ወዲያው ይቆርባሉ።
8)ከጳጳሳት በቀር ቀሳውስትና ዲያቆናት ማግባት ከፈለጉ አንዳንድ ሚስት አግብተው ክህነትን ተቀብለው ሊያገለግሉ ይችላሉ ።
9) ሥዕል እንስላለን እንጂ ሐውልት አንቀርጽም አንዳንድ የተሰሩ ሃውልቶች ቢኖሩም የኛ ትውፊት አይደለም ። ከ10ቱ ትዕዛዛት መእንዱና ግንባር ቀደሙ በፊትህ ማናቸውንም ምስል አትቅረጽ አትስገድላቸውም የሚል ነውና። ዘጸ20
10)ካህናት ጽሕማቸውን ያሳድጉታል እንጂ አይላጩትም እንኳን ካህናት ሥልጣነ ክህነት የሌላቸው ወንዶች እንኳ ከከንፈሮቻቸው ጽሕማቸውን እዳያራግፉ (እንዳይላጩ)ፍትሐ ነገሥት ያዛዛል።
11) ከጥንት እስከዛሬ በካህናትና በምዕመናን መካከል ያለ ልዮነት በእኩል ሥጋ ወደሙን እናቀብላለን ።
12)የሥጋውና ደሙ መንበር የሆነ የፈጣሪያችን ኅቡዕ ሥሞች የተቀረጹበት የምህረት መሰዊያ በሜሮን የከበረ ታቦት አለን።
#ካቶሊክ
1) መንፈስ ቅዱስ ከአብና ከወልድ ይሰርጻል ይላሉ።
2) ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሁለት በሕርይ ነው ይላሉ።
3) ሰውች ስለሰሩት ኃጢያት ንስሐ ገብተው የንሰሐ ሥርዓትን እየፈጸሙ(ቀኖናቸውን)ሳይፈጽሙ ቢሞቱ በመንግሥተ ሰማያትና በገሃነም እሳት መካከል ልዮ የሆነ መካነ ንስሐ/Pergatory/ስላለ ወደዚያ በመሄድ መከራ ተቀብለው በኃላ መንግሥተ ሰማያት ይገባሉ ብለው ያምናሉ።
4) ፖፑ የክርስቶስ እንደራሴና የአብያተ ክርስቲያናት ሁሉ በላይ ስለሆነ የሚወስነው ውሳኔ አይሳሳትም ብለው ያምናሉ።
5) ሕጻናትን አቁርበው ሜሮን የሚቀቡት አድገው ነፍስ ካወቁ በኃላ ነው።
6) የሚሰውት መሥዋዕት/የክርስቶስ ሥጋና ደም /ነፍስ ያለው መለኮት የተዋሐደው ነው ብለው ያምናሉ ።
7) ካህቶቻቸው በሙሉ ሚስት አያገቡም።
8) ከሥዕል በተጨማሪ ለጌታችን እና ለእመቤታች የድንጋይ ሃውልት ያቆማሉ።
9) ካህናቶቻቸው ጽሕማቸውን ይላጫሉ ::
10) ለቀዳስያን ካህናት ሥጋ ወደሙን ሲሰጡ ለምዕመናን ግን ሥጋውን ብቻ ያቀብላሉ በኃላ ከቫቲካን(ሀለት) 2 ጉባኤ ወዲህ ግን አሻሽለው ለምዕመናንም ሥጋና ደሙን እንዲሰጣቸው ወስነዋል። ሆኖም ሥጋውን በደሙ ውስጥ ነክረው ሥጋውን ብቻ ነው የሚያቀብሏቸው ። ይህንንም የሚያደርጉት ደም በሥጋ ያድራል ስለዚህ ደሙን ከሥጋው ያገኙታል የሚል ፍልስፍና ስላነገቡ ነው። ይህ ግን ዳቦን በሻይ ነክሮ እንደ ማውጣት ያለ ነውና ያስቅፋል ። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በምሴተ አሙስ ለቅዱሳን ሐዋርያቶቹ ይህ ሥጋዬ ነው ብሎ ይህም ደሜ ነው ጠጡ አላቸው እንጂ ነክራችሁ ብሎ አላላቸውም። #ማቴ 26÷26
11) ታቦት የላቸውም
..........ይቆየን......
@YEAWEDIMERITE
ሕዳር 05/2013ዓ.ም
አ.አ ኢትዮጵያ
#ዓውደ ምሕረት የእናንተ
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#ወደ መልሱ ስናመራ በኦርቶዶክስ ተዋህዶና በካቶሊክ መካከል የሰማይና የምድር ያክል ብዙ ልዮነት አለ ልዮነት የለውም የሚሉ አካላትን በሦስት ከፍሎ መመልከት ይቻላል የመጀመሪያዎች ባለማወቅ ና በለመረዳት በየዋህነት አንድ ነን የሚሉ የዋሐን ሲሆኑ እነዚኞችን በማሳወቅ በመንገርና በማስተማር በቀናች ሃይማኖት ማጽናት ይጠበቅብናል ሁለተኞቹ ሆን ብለው ልዮነቱን እያወቁ ምዕመናንን በማደናገር በአንድነን ሽፋን ለማስኮብለል በማሰብ የሚናገሩት ሲሆን እነዚኞቹን ደግሞ በአፍ የሚያስተምሩትን በአፍ በመጽአፍ የሚያስተምሩትን በመጽሐፍ እንደ አመጣጣቸው መመለስ ይገባል “ወንድሞች ሆይ፥ እንመክራችኋለን፤ ያለ ሥርዓት የሚሄዱትን ገሥጹአቸው፤ ድፍረት የሌላቸውን አጽኑአቸው፤ ለደካሞች ትጉላቸው፤ ሰውን ሁሉ ታገሡ።” — 1ኛ ተሰሎንቄ 5፥14 ሦስተኞቹ ደግሞ ለመኮብለል በራሳቸው ተነሳሽነት ካመጡት ዝንባሌ የተነሳ ልዮነት የለም ወደ ሚል ዝንባሌያቸውን ትክክል ለማሰመሰል የሚጥሩ ወይም ለመሄድ ያኮበኮቡ ናቸውና ከእነዚኞቹ ነፍስ ይማር ብለን እንርቃቸዋለን
“ወንድሞች ሆይ፥ ከእኛ እንደ ተቀበለው ወግ ሳይሆን ያለ ሥርዓት ከሚሄድ ወንድም ሁሉ ትለዩ ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እናዛችኋለን።”
— 2ኛ ተሰሎንቄ 3፥6
ከዚህ አንጻር ጥቂት ልዮነቶቻችንን እንመልከት
#ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ
1) መንፈስ ቅዱስ የሰረጸው ከአብ ብቻ ነው ።
2) ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በተዋህዶ አንድ አካል አንድ ባሕርይ ሆኗል።
3)ንሰሐ መግባት በአጸደ ሥጋ እንጂ በአጸደ ነፍስ ሆና ንስሐ መግባት የለም ወይም አይቻልም ይህም ማለት በሰማይ መካነ ንስሐ የለም ።ያለውም የጽድቅ እና የኩነኔ ቦታ ነው። ለዚህም የአላዛርና የነዌ ታሪክ አስረጂ ነው። ሉቃ 16÷19
4) ሾማምንት የሚወስኑት ውሳኔ አይሳሳቱም ብለን አናምንም።
5) ህጻናትን ቃጠመቅን በኃላ ወዲያው 36 ዕዋሳቶቻቸውን ሜሮን እንቀባለን።
6) የምንሰዋው የክርስቶስን ክቡር ሥጋና ቅዱስ ደም ነፍስ የተለየው መለኮት የተዋሕደው ነው ብለን እናምናለን።
7 )ሕጻናት ከተጠመቁ በኃላ ሜሮን እንደተቀቡ ወዲያው ይቆርባሉ።
8)ከጳጳሳት በቀር ቀሳውስትና ዲያቆናት ማግባት ከፈለጉ አንዳንድ ሚስት አግብተው ክህነትን ተቀብለው ሊያገለግሉ ይችላሉ ።
9) ሥዕል እንስላለን እንጂ ሐውልት አንቀርጽም አንዳንድ የተሰሩ ሃውልቶች ቢኖሩም የኛ ትውፊት አይደለም ። ከ10ቱ ትዕዛዛት መእንዱና ግንባር ቀደሙ በፊትህ ማናቸውንም ምስል አትቅረጽ አትስገድላቸውም የሚል ነውና። ዘጸ20
10)ካህናት ጽሕማቸውን ያሳድጉታል እንጂ አይላጩትም እንኳን ካህናት ሥልጣነ ክህነት የሌላቸው ወንዶች እንኳ ከከንፈሮቻቸው ጽሕማቸውን እዳያራግፉ (እንዳይላጩ)ፍትሐ ነገሥት ያዛዛል።
11) ከጥንት እስከዛሬ በካህናትና በምዕመናን መካከል ያለ ልዮነት በእኩል ሥጋ ወደሙን እናቀብላለን ።
12)የሥጋውና ደሙ መንበር የሆነ የፈጣሪያችን ኅቡዕ ሥሞች የተቀረጹበት የምህረት መሰዊያ በሜሮን የከበረ ታቦት አለን።
#ካቶሊክ
1) መንፈስ ቅዱስ ከአብና ከወልድ ይሰርጻል ይላሉ።
2) ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሁለት በሕርይ ነው ይላሉ።
3) ሰውች ስለሰሩት ኃጢያት ንስሐ ገብተው የንሰሐ ሥርዓትን እየፈጸሙ(ቀኖናቸውን)ሳይፈጽሙ ቢሞቱ በመንግሥተ ሰማያትና በገሃነም እሳት መካከል ልዮ የሆነ መካነ ንስሐ/Pergatory/ስላለ ወደዚያ በመሄድ መከራ ተቀብለው በኃላ መንግሥተ ሰማያት ይገባሉ ብለው ያምናሉ።
4) ፖፑ የክርስቶስ እንደራሴና የአብያተ ክርስቲያናት ሁሉ በላይ ስለሆነ የሚወስነው ውሳኔ አይሳሳትም ብለው ያምናሉ።
5) ሕጻናትን አቁርበው ሜሮን የሚቀቡት አድገው ነፍስ ካወቁ በኃላ ነው።
6) የሚሰውት መሥዋዕት/የክርስቶስ ሥጋና ደም /ነፍስ ያለው መለኮት የተዋሐደው ነው ብለው ያምናሉ ።
7) ካህቶቻቸው በሙሉ ሚስት አያገቡም።
8) ከሥዕል በተጨማሪ ለጌታችን እና ለእመቤታች የድንጋይ ሃውልት ያቆማሉ።
9) ካህናቶቻቸው ጽሕማቸውን ይላጫሉ ::
10) ለቀዳስያን ካህናት ሥጋ ወደሙን ሲሰጡ ለምዕመናን ግን ሥጋውን ብቻ ያቀብላሉ በኃላ ከቫቲካን(ሀለት) 2 ጉባኤ ወዲህ ግን አሻሽለው ለምዕመናንም ሥጋና ደሙን እንዲሰጣቸው ወስነዋል። ሆኖም ሥጋውን በደሙ ውስጥ ነክረው ሥጋውን ብቻ ነው የሚያቀብሏቸው ። ይህንንም የሚያደርጉት ደም በሥጋ ያድራል ስለዚህ ደሙን ከሥጋው ያገኙታል የሚል ፍልስፍና ስላነገቡ ነው። ይህ ግን ዳቦን በሻይ ነክሮ እንደ ማውጣት ያለ ነውና ያስቅፋል ። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በምሴተ አሙስ ለቅዱሳን ሐዋርያቶቹ ይህ ሥጋዬ ነው ብሎ ይህም ደሜ ነው ጠጡ አላቸው እንጂ ነክራችሁ ብሎ አላላቸውም። #ማቴ 26÷26
11) ታቦት የላቸውም
..........ይቆየን......
@YEAWEDIMERITE
ሕዳር 05/2013ዓ.ም
አ.አ ኢትዮጵያ
#ዓውደ ምሕረት የእናንተ
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
Forwarded from ተርቢኖስ ሰብስቤ
ሙስሊም ያረደውን ወይም ሌላ ኢአማኝ (የማያምኑ) ወገኖች ያረዱትን መብላት እጅግ በጣም ጸያፍ ነው። "...“መጨረሻቸው ጥፋት ነው፥ #ሆዳቸው_አምላካቸው ነው፥ ክብራቸው በነውራቸው ነው፥ አሳባቸው ምድራዊ ነው።” ፊል3፥19."እንደ ተባለባቸው አንዳንድ ሆድ አደር ክርስቲያን ነኝ ባዮች ምን ችግር አለው መሐመድ የሚባል በግ የለም ፖስተር ኢዮ ጩፋም የሚሉት ፍየል የለም ስለዚህ እንበላለን ብለው እንደ አይጥና አሳማ ሁሉን የሚያግበሰብሱ ሆድ አምኩ የሆነ ሰዎች አሉ። ይህ ግን ለመንፈሳዊ እድገት ማነቆ በመሆን ለብዙ ችግር ያጋልጣል ።
ለምሳሌ ጥቂቶቹን እንመልከት ።
1) የቅዱሳት መጻሕፍትን ትዕዛዝ ያስጥሳል
2)አጋንንት ሰውችን መቁራኘት እንዲችሉ ምክንያት ሆኖ በሰይጣን ለመለከፍና የክፉ መንፈስ ማደሪያ ለመሆን ያጋልጣል።
3)ከማያምኑ ሰዎች ከመናፍቃን ጋር በእምነት ጭምር ወይም በክህደታቸው ጭምር ተባባሪዎች እንድንሆን ያደርጋል።
4) ለሌሎች ወንድሞች ማሰናከያ ያደርገናል"አንተ እውቀት ያለህ በጣዖት ቤት በማዕድ ስትቀመጥ አንድ ሰው ቢያይህ፥ ደካማ ሰው ቢሆን ለጣዖት የተሠዋውን ለመብላት ሕሊናው አይታነጽበትምን? በአንተ እውቀትም ይህ ደካማ ይጠፋል፥ እርሱም ክርስቶስ የሞተለት ወንድም ነው።1ቆሮ 8÷10-11
5)ፍቅረ እግዚአብሔር አሳጥቶ የአስመሳይነት የሐሰት ፍቅረ ቢጽን(የጓደኛ ፍቅር) በማስረጽ ከቤተ ክርስቲያን አንድነት ይለያል ለምሳሌ ተፈጻሚተ ሰማዕት አርዮስ ከክህደቶ አይመለስምና አውግዤዋለው ዳግመኛ የተመለሰ መስሎህ ወደ ቤተክርስቲያን አንድነት እንዳትመልሰው ብሎ ለተማሪው ለአኪላስ አስጠንቅቆት አርፎ ነበር አኪላስ ግን ከአርዮስ ጋር አብረው በአንድ ሥፍት ስላደጉ የጓደኛ ፍቅር አገብሮት ከውግዘቱ ፈታው ከቤተክርስቲያንም አንድነት ቀላቀለው በዚህም ስራው የመምህሩን ትዕዛዝ በመተላለፉ አኪላስ ተቀስፎ ሊሞት ችሏል የአርዮስም መፈታት ሐሰት ሆኗል።(አቡነ ጎርጎርያስ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ በዓለም መድረክ)
#ነገር ግን ይህ እውቀት በሁሉ ዘንድ አይገኝም፤ አንዳንዶች ግን ጣዖትን እስከ አሁን ድረስ ስለ ለመዱ፦ ለጣዖት የተሠዋ ነው ብለው ይበላሉና ሕሊናቸው ደካማ ስለ ሆነ ይረክሳል። መብል ግን ወደ እግዚአብሔር አያቀርበንም፤ ባንበላም ምንም አይጎድለንም ብንበላም ምንም አይተርፈንም። ዳሩ ግን ይህ መብታችሁ ለደካሞች ዕንቅፋት እንዳይሆንባቸው ተጠንቀቁ። አንተ እውቀት ያለህ በጣዖት ቤት በማዕድ ስትቀመጥ አንድ ሰው ቢያይህ፥ ደካማ ሰው ቢሆን ለጣዖት የተሠዋውን ለመብላት ሕሊናው አይታነጽበትምን በአንተ እውቀትም ይህ ደካማ ይጠፋል፥ እርሱም ክርስቶስ የሞተለት ወንድም ነው። እንዲህም ወንድሞችን እየበደላችሁ ደካማም የሆነውን ሕሊናቸውን እያቆሰላችሁ ክርስቶስን ትበድላላችሁ። ስለዚህም መብል ወንድሜን የሚያሰናክለው ከሆነ፥ ወንድሜን እንዳላሰናክለው ለዘላለም ከቶ ሥጋ አልበላም። 1ቆሮ 8÷7-13
#እንግዲህ ምን እላለሁ? ለጣዖት የተሠዋ ምናምን ነው እላለሁን? ወይስ ጣዖት ምናምን እንዲሆን እላለሁን?አይደለም፤ ነገር ግን አሕዛብ የሚሠዉት ለአጋንንት እንዲሆን እንጂ ለእግዚአብሔር እንዳይሠዉ እላለሁ፤ ከአጋንንትም ጋር ማኅበረተኞች እንድትሆኑ አልወድም። የጌታን ጽዋና የአጋንንትን ጽዋ ልትጠጡ አትችሉም፤ ከጌታ ማዕድና ከአጋንንት ማዕድ ልትካፈሉ አትችሉም። ወይስ ጌታን እናስቀናውን? እኛስ ከእርሱ ይልቅ እንበረታለንን?
#ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ሁሉ ግን የሚጠቅም አይደለም፤ ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ነገር ግን ሁሉ የሚያንጽ አይደለም። #1ቆሮ10÷19-23
#ማሳሰቢያ :- ቅዱሳን ከሕግ በላይ ናቸው እንዲያውም እራሳቸው ሕጎች ናቸው። ቅዱሳን ግን ከዚህ በተለየ መልኩ ከመናፍቃን ቀርበው ባርከው ሊመገቡ ይችላሉ ይህም ለጥቅም ነው።
በአንድ የጾም ወቅት አንድ አባት ወደ አንድ ልጅ ወዳላቸው ሁለት ባልናሚስት ወደ ሆኑ ሰዎች ቤት ይሄዳሉ ሰዎች መናፍቃን ነበሩና በግ አርደው አወራርደው ሲበሉ ደረሱ ሰዎቹም አባ ይግቡ አብረውንብ ይብሉ አሏቸው አባም እሺ ብለው ሳያንገራግሩ ወደ ቤታቸው ገብተው መስቀላቸውን አውጥተው ባርከው አብረው በጉን በልተው ወጡ :: ከቤቱ ሲወጡም ተመሰገን አምላኬ በአንድ በግ ሦስት በግ አገኘው አሉ ይባላል።
መብል መጠጥ ሰውን ያፋቅራል ቅዱስ ይህን ስለሚገባቸውና በመንፈሳዊ እድገት የበቁ በመሆናቸው እንኳን የማያምኑ ሰዎች ያረዱት ሥጋ ቀርቶ መርዝና ገዳይ ነገር እንኳ ቢበሉና ቢጠጡ የሚጎዳቸው አንዳች የለም ስለዚህ እምነታቸው ከፍ ያለ ቅዱሳን ሰዎችና አባቶች ከነእገሌ ጋር በሉ ተብሉ ብናነብና ብንሰማ ልንደናገርና ግራ ሊገባን አይገባም ቅዱሳን ከሕግ በላይ ናቸውና እኛ ግን እንደ ልካችን እንደ ድካማችን አንጻር ለጣዖት ከተሰዋው ባንበላ የተመረጠ ነው::
“ #ለጣዖት ከተሠዋ፥ ከደምም፥ ከታነቀም፥ ከዝሙትም ትርቁ ዘንድ ከዚህ ከሚያስፈልገው በቀር ሌላ ሸክም እንዳንጭንባችሁ እኛና መንፈስ ቅዱስ ፈቅደናልና፤ ከዚህም ሁሉ ራሳችሁን ብትጠብቁ በመልካም ትኖራላችሁ። ጤና ይስጣችሁ።” #ሐዋ 15፥28-29
..........ይቆየን.........
#የእግዚአብሔር_ቸርነት_የድንግል_ማርያም_አማላጅነት_የቅዱሳኑ ሁሉ ጸሎት አይለየን! አሜን🙏
@YEAWEDIMERITE
ኃ/ማርያም አ.አ ኢትዮጵያ
ሕዳር 06/12013ዓ.ም
#ዓውደ_ምሕረት የእናንተ
👇👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
ለምሳሌ ጥቂቶቹን እንመልከት ።
1) የቅዱሳት መጻሕፍትን ትዕዛዝ ያስጥሳል
2)አጋንንት ሰውችን መቁራኘት እንዲችሉ ምክንያት ሆኖ በሰይጣን ለመለከፍና የክፉ መንፈስ ማደሪያ ለመሆን ያጋልጣል።
3)ከማያምኑ ሰዎች ከመናፍቃን ጋር በእምነት ጭምር ወይም በክህደታቸው ጭምር ተባባሪዎች እንድንሆን ያደርጋል።
4) ለሌሎች ወንድሞች ማሰናከያ ያደርገናል"አንተ እውቀት ያለህ በጣዖት ቤት በማዕድ ስትቀመጥ አንድ ሰው ቢያይህ፥ ደካማ ሰው ቢሆን ለጣዖት የተሠዋውን ለመብላት ሕሊናው አይታነጽበትምን? በአንተ እውቀትም ይህ ደካማ ይጠፋል፥ እርሱም ክርስቶስ የሞተለት ወንድም ነው።1ቆሮ 8÷10-11
5)ፍቅረ እግዚአብሔር አሳጥቶ የአስመሳይነት የሐሰት ፍቅረ ቢጽን(የጓደኛ ፍቅር) በማስረጽ ከቤተ ክርስቲያን አንድነት ይለያል ለምሳሌ ተፈጻሚተ ሰማዕት አርዮስ ከክህደቶ አይመለስምና አውግዤዋለው ዳግመኛ የተመለሰ መስሎህ ወደ ቤተክርስቲያን አንድነት እንዳትመልሰው ብሎ ለተማሪው ለአኪላስ አስጠንቅቆት አርፎ ነበር አኪላስ ግን ከአርዮስ ጋር አብረው በአንድ ሥፍት ስላደጉ የጓደኛ ፍቅር አገብሮት ከውግዘቱ ፈታው ከቤተክርስቲያንም አንድነት ቀላቀለው በዚህም ስራው የመምህሩን ትዕዛዝ በመተላለፉ አኪላስ ተቀስፎ ሊሞት ችሏል የአርዮስም መፈታት ሐሰት ሆኗል።(አቡነ ጎርጎርያስ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ በዓለም መድረክ)
#ነገር ግን ይህ እውቀት በሁሉ ዘንድ አይገኝም፤ አንዳንዶች ግን ጣዖትን እስከ አሁን ድረስ ስለ ለመዱ፦ ለጣዖት የተሠዋ ነው ብለው ይበላሉና ሕሊናቸው ደካማ ስለ ሆነ ይረክሳል። መብል ግን ወደ እግዚአብሔር አያቀርበንም፤ ባንበላም ምንም አይጎድለንም ብንበላም ምንም አይተርፈንም። ዳሩ ግን ይህ መብታችሁ ለደካሞች ዕንቅፋት እንዳይሆንባቸው ተጠንቀቁ። አንተ እውቀት ያለህ በጣዖት ቤት በማዕድ ስትቀመጥ አንድ ሰው ቢያይህ፥ ደካማ ሰው ቢሆን ለጣዖት የተሠዋውን ለመብላት ሕሊናው አይታነጽበትምን በአንተ እውቀትም ይህ ደካማ ይጠፋል፥ እርሱም ክርስቶስ የሞተለት ወንድም ነው። እንዲህም ወንድሞችን እየበደላችሁ ደካማም የሆነውን ሕሊናቸውን እያቆሰላችሁ ክርስቶስን ትበድላላችሁ። ስለዚህም መብል ወንድሜን የሚያሰናክለው ከሆነ፥ ወንድሜን እንዳላሰናክለው ለዘላለም ከቶ ሥጋ አልበላም። 1ቆሮ 8÷7-13
#እንግዲህ ምን እላለሁ? ለጣዖት የተሠዋ ምናምን ነው እላለሁን? ወይስ ጣዖት ምናምን እንዲሆን እላለሁን?አይደለም፤ ነገር ግን አሕዛብ የሚሠዉት ለአጋንንት እንዲሆን እንጂ ለእግዚአብሔር እንዳይሠዉ እላለሁ፤ ከአጋንንትም ጋር ማኅበረተኞች እንድትሆኑ አልወድም። የጌታን ጽዋና የአጋንንትን ጽዋ ልትጠጡ አትችሉም፤ ከጌታ ማዕድና ከአጋንንት ማዕድ ልትካፈሉ አትችሉም። ወይስ ጌታን እናስቀናውን? እኛስ ከእርሱ ይልቅ እንበረታለንን?
#ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ሁሉ ግን የሚጠቅም አይደለም፤ ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ነገር ግን ሁሉ የሚያንጽ አይደለም። #1ቆሮ10÷19-23
#ማሳሰቢያ :- ቅዱሳን ከሕግ በላይ ናቸው እንዲያውም እራሳቸው ሕጎች ናቸው። ቅዱሳን ግን ከዚህ በተለየ መልኩ ከመናፍቃን ቀርበው ባርከው ሊመገቡ ይችላሉ ይህም ለጥቅም ነው።
በአንድ የጾም ወቅት አንድ አባት ወደ አንድ ልጅ ወዳላቸው ሁለት ባልናሚስት ወደ ሆኑ ሰዎች ቤት ይሄዳሉ ሰዎች መናፍቃን ነበሩና በግ አርደው አወራርደው ሲበሉ ደረሱ ሰዎቹም አባ ይግቡ አብረውንብ ይብሉ አሏቸው አባም እሺ ብለው ሳያንገራግሩ ወደ ቤታቸው ገብተው መስቀላቸውን አውጥተው ባርከው አብረው በጉን በልተው ወጡ :: ከቤቱ ሲወጡም ተመሰገን አምላኬ በአንድ በግ ሦስት በግ አገኘው አሉ ይባላል።
መብል መጠጥ ሰውን ያፋቅራል ቅዱስ ይህን ስለሚገባቸውና በመንፈሳዊ እድገት የበቁ በመሆናቸው እንኳን የማያምኑ ሰዎች ያረዱት ሥጋ ቀርቶ መርዝና ገዳይ ነገር እንኳ ቢበሉና ቢጠጡ የሚጎዳቸው አንዳች የለም ስለዚህ እምነታቸው ከፍ ያለ ቅዱሳን ሰዎችና አባቶች ከነእገሌ ጋር በሉ ተብሉ ብናነብና ብንሰማ ልንደናገርና ግራ ሊገባን አይገባም ቅዱሳን ከሕግ በላይ ናቸውና እኛ ግን እንደ ልካችን እንደ ድካማችን አንጻር ለጣዖት ከተሰዋው ባንበላ የተመረጠ ነው::
“ #ለጣዖት ከተሠዋ፥ ከደምም፥ ከታነቀም፥ ከዝሙትም ትርቁ ዘንድ ከዚህ ከሚያስፈልገው በቀር ሌላ ሸክም እንዳንጭንባችሁ እኛና መንፈስ ቅዱስ ፈቅደናልና፤ ከዚህም ሁሉ ራሳችሁን ብትጠብቁ በመልካም ትኖራላችሁ። ጤና ይስጣችሁ።” #ሐዋ 15፥28-29
..........ይቆየን.........
#የእግዚአብሔር_ቸርነት_የድንግል_ማርያም_አማላጅነት_የቅዱሳኑ ሁሉ ጸሎት አይለየን! አሜን🙏
@YEAWEDIMERITE
ኃ/ማርያም አ.አ ኢትዮጵያ
ሕዳር 06/12013ዓ.ም
#ዓውደ_ምሕረት የእናንተ
👇👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit