ላልወለድሻት ልጅ የሚለውን ንግግር ስሰማ ግራ ተጋባሁ፡፡ በቅሎ ደግሞ እንደማትወልድ አውቃለሁ፡፡ ነገሩ ግራ ገባኝ፣ እናቴ እኔን ካልወለደችኝ እንዴት ልታገኘኝ ቻለች? ብዬ ራሴን መጠየቅ ጀመርኩ፡፡ ቀናትና ወራት አለፉ፡፡ ቀስ በቀስ ስለሁኔታው ለማወቅ መጣር ጀመርኩ፡፡ በአንድ አጋጣሚ አንድ ቀን ከአንድ የሰፈር ልጅ ጋር ተዋውቀን እንዳቅማችን ቀልዱንም ቁም ነገሩንም መጫወት ጀመርን፡፡ ከቀን ብዛት ያንን ለኔ ድብቅ የነበረውን፣ ነገር ግን አገር ያወቀውንና ፀሐይ የሞቀውን ሚስጢር ነገረኝ። ከዚያ በኋላ እነዚያ ወላጆቼ የሚመስሉኝ ሰዎች አሳዳጊዎቼ መሆናቸውን እንዳወቅሁ እያንዳንዷን ድርጊታቸውን መከታተል ጀመርኩ፡፡ እንደልጃቸው ስለሚያዩኝ ግን ከእነሱ በኩል ለእኔ የነበራቸውን ፍቅር ቀንሶ አያውቅም፡፡ እኔ ግን ከእነሱ ውጪ ወላጆች እንዳሉኝ በማወቄ እነዚያን የማላውቃቸውን ወላጆቼን የማግኘት ጉጉቴ ከዕለት ወደ ዕለት እየጨመረ መጣ፡፡ አሳዳጊዎቼ ወላጆቼ አለመሆናቸውን ልወቅ እንጂ ስለወላጆቼ ማንነት የሚያውቅ ሰው ግን አልነበረም፡፡ አሳዳጊዎቼ የማን ልጅ እንደሆንኩ ያውቁ ይሆናል የሚል ጥርጣሬ ቢኖረኝም ይህንን መጠየቅ ማለት ደግሞ የእነሱን ምስጢር ማወቅና ልጃቸው አለመሆኔን በግልጽ መረዳቴን የማርዳት ያህል በመሆኑ ሊደርስባቸው የሚችለውን ሐዘን በማሰብ መጠየቁን እተወዋለሁ፡፡ ይሁን እንጂ ጊዜን ጊዜ እየተካው ቢሄድም ወላጆቼን የማወቅን ጉጉት የሚተካ ምንም ነገር ሊገኝ አልቻለም፡፡ ውስጤ የተደበቀውን ቤተሰቦቼን የማወቅ ምኞቴ እየደበዘዘ ከመሄድ ይልቅ ውስጥ ውስጤን _ እየሸረሸረኝ በሰውነቴ መክሳት፣ በትምህርቴ መድከምና በመሳሰሉት ይገለፅ ጀመር፡፡ ወላጆቼ በግልጽ ያልተረዱት ጭንቀት እንዳለብኝ ቢያውቁም የሚያስጨንቀኝን ነገር ለመረዳት ግን አልቻሉም፡፡ በተለይ እናቴ፤ "አልምዬ ምን ሆነሽብኛል? ሰውነትሽም እየከሳ ነው፣ ያምሻል እንዴ? ንገሪኝ እንጂ የእኔ ቆንጆ" እያለች ብትወተውተኝም መልሴ ግን "ምንም አልሆንኩም" የሚል ብቻ ነበር፡፡ እያደግሁ ስሄድ ግን ስሜቴንና ፍላጎቴን ደብቄ ላኖረው ከማልችልበት ደረጃ ላይ በመድረሴ አንድ ቀን ቤት ውስጥ ተስብስበን ቡና እየጠጣን ሳለ ፈራ ተባ እያልኩ፤ “አባዬ፣ እማዬ፣ አንድ ነገር ብጠይቃችሁ አትቀየሙኝም?" በማለት ያላሰቡትን ጥያቄ ጠየቅኋቸው፡፡ ሁለቱም የምጠይቃቸው ተራ ጥያቄ ይሆናል ብለው ስለገመቱ ሳይሆን አይቀርም፤ “እንዴ አልሚና፤ ለምን እንቀየምሻለን? የፈለግሽውንና ደስ ያለሸን ጠይቂን" አሉኝ፡፡ እኔ ግን እንደሚቀየሙኝ እርግጠኛ ስለነበርኩ እንደማይቀየሙኝ እንዲምሉልኝ ጠየቅኋቸው:: ገና ባላወቁት ነገር መማል አዳጋች ቢሆንባቸውም አንድ ተራ ጥፋት ያጠፋሁ አድርገው በማሰብ አሊያም
የፈለኩትን ባጠፋ እኔን የሚቀየም አንጀት እንደሌላቸው በመረዳት ሳይሆን አይቀርም ሁለቱም ማሉልኝ። እኔም ከማሉልኝማ በእርግጠኝነት አይቀየሙኝም ብዬ በመገመት በፍፁም ያልጠበቁትንና የማይገምቱትን ነበር ዘርግፌ አወጣሁት፡፡ "ወላጆቼ እነማን ናቸው?" አልኳቸው፡፡ ባልጠበቁት ሁኔታ ከፉኛ ደንግጠው እርስ በርስ ተያዩ፡፡ አሳዳጊዎቼ መልስ መስጠት ትተው እምባቸውን ማዝራት ተያያዙት፡፡ ፊታቸው በአንድ ጊዜ የሐዘን ማቅ ለበሰ። እኔም ባየሁት ነገር ደነገጥሁ፡፡ ይህንን በመጠየቄ እንደማሳዝናቸው ባውቅም እንዲህ ይሆናል ብዬ ግን አልገመትኩም ነበር፡፡ ለጥቂት ደቂቃዎች ያህል ትካዜና ፀጥታ ሰፈነ። ሁለቱም እምባ በሚያጎርፍ ዓይኖቻቸው ትኩር ብለው አዩኝ:: አስተያየታቸው ምን ጊዜም ቢሆን አይረሳኝም፡፡ እናቴ ስቅስቅ ብላ እያለቀሰች "አልምዬ የእኔ ቆንጆ! እረ ለመሆኑ ወላጆችሽ እንዳልሆንን የነገረሽ ማነው? ስትለኝ የሰማሁት ወሬ የተሳሳተ መስለኝና እንደዚያም እንዲሆንልኝ ፀለይኩ፡፡ ከልጅነቱ ጀምሮ የሚያስጨንቀኝን እንቆቅልሽ እስከመጨረሻው አፍኘ ማቆየት አለመቻሌን በመጥቀስ ይቅርታ እንዲያደርጉልኝ ነገር ግን ጥያቄዬን እንዲመልሱልኝ ለመንኳቸው፡፡ ግን ምን ያደርጋል! ምንም የማይፈይደው ጥያቄዬ የአሳዳጊዎችን ስሜት አቁስሎ ከማለፉ ውጪ ለእኔ ያስገኘው አንድም ፋይዳ አልነበረም.. እኔን እንደወላጅ ብቻ ሳይሆን እንደዓይናቸው ብሌን ሲጠብቁኝ የነበሩትን የአሳዳጊዎቼን ቅስም ሰብሬ የሐዘን ማቅ ከማልበስ ውጪ ለጥያቄዩ እንደጠበኩት የሚያረካ መልስ አላገኘሁም:: በመጨረሻም ወላጆችን እንደማያውቁና ተጥዬ አግኝተው እንዳሳደጉኝ ብቻ ነበር የነገሩኝ፡፡ የእናተ ንግግር ግን ሁሌም አይረሳኝም:: በአሳታወስኩት ቁጥርም የበደለኝነትና የጥፋተኝነት ስሜት ይሰማኛል፡፡ እናቴም በደከመ ድምፅና ተስፋ በቆረጠ መንፈስ፣ "አልሙ የእኔ ቆንጆ! እኛ ልጅ ወልዶ ለማሳደግ ያልታደልን፤ ሕይወታችንና ፍቅራችን በአንቺ መገኘት የታደሰ፣ የምንጓጓለትን የወላጅነት ወግ ያጎናፀፍሽን ልጃችን ነሽ፡፡ ሁሉም ነገር ለክፋት የተደረገ አይደለምና አትቀየሚን፡፡ እርግጥ ወላጆችሽን አናውቃቸውም፣ ነገር ግን ሁሉም ነገር የተደበቀው አንቺ ለእኛ፣ እኛ ለአንቺ ያለንን የወላጅነት ፍቅር እንዳያፋልሰው ነበር፡፡ ምን ያደርጋል ነገሩ ሁሉ የውሸት ካብ ነበርና ፈረሰ፡፡ ምስጢራችን ምስጢርነቱ ለእኛ እንጂ አገር ካወቀውና ፀሐይ ከሞቀው ቆይቷል ማለት ነው፡፡ የነበረንን ቤታችንን ሽጠን፣ ስፈር ቀይረን፣ ውሸቱን እውነት
ለማስመሰል ብንሞክርም ለዓመታት የገነባነው የውሸት ካብ የተገነባው በአሸዋ ላይ ስለነበር ከስሩ ተቦርቡሮ መፍረሱ አልቀረም፡፡ እኛ የአንቺ ወላጆች እንዳልሆንን ቀድሞውንም ቢሆን እናውቃለን፡፡ አንቺም ከእኛ የተወለድሽ የአብራካችን ክፋይ ልጃችን አለመሆንሽን እወቂው፡፡ ምን ይደረግ እንዲህ ያለ ምስጢር ተደብቆ አይቀር! አልሚ የእኔ ቆንጆ! የእኛን አባትነትና እናትነት፣ የአንቺን የእኛ ልጅ መሆን ግን የሚፍቅ አንዳችም ነገር ይኖራል ብለን አንገምትም፡፡ ይህንን ማድረግ የሚችል ሁኔታ ከተፈጠረ ግን የእኛም መኖር ከንቱ መሆኑን እወቂው" ያለችኝ ምንጊዜም አይረሳኝም ፡፡ ይህ ደግሞ ከማንም ሰው በላይ ለእኔ ያላቸው ፍቅር ከዋንኞቹ እናትና አባት ፍቅር በላይ መሆኑን ያሳያል፡፡ ይሁን እንጂ ከዚያ በኋላ በተለይ በእነርሱ በኩል የተስፋ መቁረጥ ዓይነት ስሜት ቢኖርም እነሱ ለእኔ እኔ ለእነሱ ያለን ፍቅር ግን አልተለወጠም፡፡ መልስ ማግኘቴ በአንድ በኩል እረፍት የሰጠኝ ቢሆንም በሌላ በኩል የሚያረካ መልስ ላላገኘሁበት ጥያቄ የወላጆቼን ቅስም መስበሬ ወላጆቼን ከማወቅ ፍላጎት ጋር ተደምሮ እንቅልፍ ነሣኝና ደስታዬንም አበነነው፡፡ ከዛ በኋላ ማንነቴን ባሰብኩ ቁጥር ትካዜ ላይ እወድቃለሁ፡፡ ያን ለት ከሁሉም በላይ የገረመኝ ነገር ቢኖር ግን እናቴ ይህንን ሁሉ ነገር ስትናገር አባቴ ዝም ብሎ ከማልቀስ ውጪ አንድም ቃል አለመተንፈሱ ነበር፡፡ ከዚያ በኋላ እያደር ለትምህርት ያለኝ ፍቅር ቀስ በቀስ በመጨመሩ ሁሉንም ነገር እያስረሳኝ መጣ :: አብዛኛውን ጊዜዬን በዚሁ ላይ ስለማሳልፍ የጭንቀቱ ጊዚያት ትውስታ ሙሉ በሙሉ በንኖ ባይጠፋም ቢያንስ መደብዘዝ ጀመረ፡፡ የተዳፈነው የወላጆቼን ማንነት የማወቅ ፍላጎቴ ከውስጤ ባይወጣም ወላጆቼ ልጃቸው አለመሆኔ እንዳይሰማቸው ለማድረግ ግን መጣር ጀመርኩ። አስራ ሁለተኛ ክፍል ስጨርስ በማትሪክ ጥሩ ውጤት በማምጣቴ ትምህርት ቤቱ ባዘጋጀው የሽልማት ስነ ሥርዓት ላይ ቤተሰቦቼ እንዲገኙ ተጋበዙ፡፡ በወቅቱ የነበረው የአባቴ ሁኔታ የሚረሳ አልነበረም፡፡ ተሸልሜ ስመጣ ከዓይኖቹ ላይ የሳቅና የደስታ ስሜት ሳይሆን እምባ ይፈሰው ስለነበር ደነገጥሁ፡፡ "ለምንድነው የምታለቅሰው? ዛሬ እኮ የምንደሰትበት እንጂ የምናዝንበት ቀን አይደለም" አልኩት፡፡
የፈለኩትን ባጠፋ እኔን የሚቀየም አንጀት እንደሌላቸው በመረዳት ሳይሆን አይቀርም ሁለቱም ማሉልኝ። እኔም ከማሉልኝማ በእርግጠኝነት አይቀየሙኝም ብዬ በመገመት በፍፁም ያልጠበቁትንና የማይገምቱትን ነበር ዘርግፌ አወጣሁት፡፡ "ወላጆቼ እነማን ናቸው?" አልኳቸው፡፡ ባልጠበቁት ሁኔታ ከፉኛ ደንግጠው እርስ በርስ ተያዩ፡፡ አሳዳጊዎቼ መልስ መስጠት ትተው እምባቸውን ማዝራት ተያያዙት፡፡ ፊታቸው በአንድ ጊዜ የሐዘን ማቅ ለበሰ። እኔም ባየሁት ነገር ደነገጥሁ፡፡ ይህንን በመጠየቄ እንደማሳዝናቸው ባውቅም እንዲህ ይሆናል ብዬ ግን አልገመትኩም ነበር፡፡ ለጥቂት ደቂቃዎች ያህል ትካዜና ፀጥታ ሰፈነ። ሁለቱም እምባ በሚያጎርፍ ዓይኖቻቸው ትኩር ብለው አዩኝ:: አስተያየታቸው ምን ጊዜም ቢሆን አይረሳኝም፡፡ እናቴ ስቅስቅ ብላ እያለቀሰች "አልምዬ የእኔ ቆንጆ! እረ ለመሆኑ ወላጆችሽ እንዳልሆንን የነገረሽ ማነው? ስትለኝ የሰማሁት ወሬ የተሳሳተ መስለኝና እንደዚያም እንዲሆንልኝ ፀለይኩ፡፡ ከልጅነቱ ጀምሮ የሚያስጨንቀኝን እንቆቅልሽ እስከመጨረሻው አፍኘ ማቆየት አለመቻሌን በመጥቀስ ይቅርታ እንዲያደርጉልኝ ነገር ግን ጥያቄዬን እንዲመልሱልኝ ለመንኳቸው፡፡ ግን ምን ያደርጋል! ምንም የማይፈይደው ጥያቄዬ የአሳዳጊዎችን ስሜት አቁስሎ ከማለፉ ውጪ ለእኔ ያስገኘው አንድም ፋይዳ አልነበረም.. እኔን እንደወላጅ ብቻ ሳይሆን እንደዓይናቸው ብሌን ሲጠብቁኝ የነበሩትን የአሳዳጊዎቼን ቅስም ሰብሬ የሐዘን ማቅ ከማልበስ ውጪ ለጥያቄዩ እንደጠበኩት የሚያረካ መልስ አላገኘሁም:: በመጨረሻም ወላጆችን እንደማያውቁና ተጥዬ አግኝተው እንዳሳደጉኝ ብቻ ነበር የነገሩኝ፡፡ የእናተ ንግግር ግን ሁሌም አይረሳኝም:: በአሳታወስኩት ቁጥርም የበደለኝነትና የጥፋተኝነት ስሜት ይሰማኛል፡፡ እናቴም በደከመ ድምፅና ተስፋ በቆረጠ መንፈስ፣ "አልሙ የእኔ ቆንጆ! እኛ ልጅ ወልዶ ለማሳደግ ያልታደልን፤ ሕይወታችንና ፍቅራችን በአንቺ መገኘት የታደሰ፣ የምንጓጓለትን የወላጅነት ወግ ያጎናፀፍሽን ልጃችን ነሽ፡፡ ሁሉም ነገር ለክፋት የተደረገ አይደለምና አትቀየሚን፡፡ እርግጥ ወላጆችሽን አናውቃቸውም፣ ነገር ግን ሁሉም ነገር የተደበቀው አንቺ ለእኛ፣ እኛ ለአንቺ ያለንን የወላጅነት ፍቅር እንዳያፋልሰው ነበር፡፡ ምን ያደርጋል ነገሩ ሁሉ የውሸት ካብ ነበርና ፈረሰ፡፡ ምስጢራችን ምስጢርነቱ ለእኛ እንጂ አገር ካወቀውና ፀሐይ ከሞቀው ቆይቷል ማለት ነው፡፡ የነበረንን ቤታችንን ሽጠን፣ ስፈር ቀይረን፣ ውሸቱን እውነት
ለማስመሰል ብንሞክርም ለዓመታት የገነባነው የውሸት ካብ የተገነባው በአሸዋ ላይ ስለነበር ከስሩ ተቦርቡሮ መፍረሱ አልቀረም፡፡ እኛ የአንቺ ወላጆች እንዳልሆንን ቀድሞውንም ቢሆን እናውቃለን፡፡ አንቺም ከእኛ የተወለድሽ የአብራካችን ክፋይ ልጃችን አለመሆንሽን እወቂው፡፡ ምን ይደረግ እንዲህ ያለ ምስጢር ተደብቆ አይቀር! አልሚ የእኔ ቆንጆ! የእኛን አባትነትና እናትነት፣ የአንቺን የእኛ ልጅ መሆን ግን የሚፍቅ አንዳችም ነገር ይኖራል ብለን አንገምትም፡፡ ይህንን ማድረግ የሚችል ሁኔታ ከተፈጠረ ግን የእኛም መኖር ከንቱ መሆኑን እወቂው" ያለችኝ ምንጊዜም አይረሳኝም ፡፡ ይህ ደግሞ ከማንም ሰው በላይ ለእኔ ያላቸው ፍቅር ከዋንኞቹ እናትና አባት ፍቅር በላይ መሆኑን ያሳያል፡፡ ይሁን እንጂ ከዚያ በኋላ በተለይ በእነርሱ በኩል የተስፋ መቁረጥ ዓይነት ስሜት ቢኖርም እነሱ ለእኔ እኔ ለእነሱ ያለን ፍቅር ግን አልተለወጠም፡፡ መልስ ማግኘቴ በአንድ በኩል እረፍት የሰጠኝ ቢሆንም በሌላ በኩል የሚያረካ መልስ ላላገኘሁበት ጥያቄ የወላጆቼን ቅስም መስበሬ ወላጆቼን ከማወቅ ፍላጎት ጋር ተደምሮ እንቅልፍ ነሣኝና ደስታዬንም አበነነው፡፡ ከዛ በኋላ ማንነቴን ባሰብኩ ቁጥር ትካዜ ላይ እወድቃለሁ፡፡ ያን ለት ከሁሉም በላይ የገረመኝ ነገር ቢኖር ግን እናቴ ይህንን ሁሉ ነገር ስትናገር አባቴ ዝም ብሎ ከማልቀስ ውጪ አንድም ቃል አለመተንፈሱ ነበር፡፡ ከዚያ በኋላ እያደር ለትምህርት ያለኝ ፍቅር ቀስ በቀስ በመጨመሩ ሁሉንም ነገር እያስረሳኝ መጣ :: አብዛኛውን ጊዜዬን በዚሁ ላይ ስለማሳልፍ የጭንቀቱ ጊዚያት ትውስታ ሙሉ በሙሉ በንኖ ባይጠፋም ቢያንስ መደብዘዝ ጀመረ፡፡ የተዳፈነው የወላጆቼን ማንነት የማወቅ ፍላጎቴ ከውስጤ ባይወጣም ወላጆቼ ልጃቸው አለመሆኔ እንዳይሰማቸው ለማድረግ ግን መጣር ጀመርኩ። አስራ ሁለተኛ ክፍል ስጨርስ በማትሪክ ጥሩ ውጤት በማምጣቴ ትምህርት ቤቱ ባዘጋጀው የሽልማት ስነ ሥርዓት ላይ ቤተሰቦቼ እንዲገኙ ተጋበዙ፡፡ በወቅቱ የነበረው የአባቴ ሁኔታ የሚረሳ አልነበረም፡፡ ተሸልሜ ስመጣ ከዓይኖቹ ላይ የሳቅና የደስታ ስሜት ሳይሆን እምባ ይፈሰው ስለነበር ደነገጥሁ፡፡ "ለምንድነው የምታለቅሰው? ዛሬ እኮ የምንደሰትበት እንጂ የምናዝንበት ቀን አይደለም" አልኩት፡፡
👍19❤4
አባቴ ግን ቅዝዝ ባለ ዓይን እያየኝ፤ "አልሙ! ለምን አላለቅስ! የዛሬዋ ቀንማ ለእኔና ለእናትሽ የሐዘን ቀን ነች.፡፡ አሁን ዩንቨርስቲ ልትገቢ ነው፣ ከዛ ሥራ ትይዢያለሽ፣ ከዛ በኋላ ደግሞ ትዳር ትመሰርችያለሽ፡፡ እርግጥ ይኼ ትልቅ ደስታችን ቢሆንም በሌላ በኩል ደግሞ ከእኛ ራቅሽ ማለት ነው፡፡ ቤታችንን የምታደምቀው ኩራዝ ከዛ
በኋላ ብርሃኗ ቢፈካም ለእኛ ግን አይደርሰንም፣ በመሃላችን የሚለያየን ግድግዳ አለና፡፡ ሕይወታችንን ያደሰችው የአልማዝ አለመኖር የድሮውን የብቸኝነትና የጨለማ ዘመን መልሶ የሚያመጣው ስለመሰለኝ ፈራሁ! እባክሽ አትቀየሚኝ " አለኝ። እርግጥ አባባ የፈራው ነገር አልቀረም፡፡ እነሆ ዩንቨርስቲ ገባሁ የአማረም ፍቅረኛ ሆንኩ፡፡ ዛሬ በእነሱ የወላጅ ፍቅር ፋንታ ይኸው እሱን ማምለክ ጀምሬአለሁ፡፡ ነገ ደግሞ እሱ ባለቤቴ ሲሆን ሁሉም ነገር እንደተፈራው ሆነ ማለት ነው :: ከዛ በኋላ ደግሞ ከእሱና ከእኔ ሌሎች ጣዖቶች ይፈጠራሉ፡፡ ይህም ማለት የአባትና እናቴን カチ ヘルパン የአማረንም ፍቅር የሚሻሙ ሌሎች ተረኞች በተራቸው ይመጣሉ እያልኩ አስብ ነበር፡፡ ግን ምን ያደርጋል፤ ይህ ሁሉ ከምኞትነት አልፎ እውነት ሊሆን አልቻለም! ላይጨበጥ እንደ ጉም በኖ ጠፋ፡፡ ይኸው ዛሬ እንደፈራሁት አማረ ለእኔ ከነበረው ፍቅር የተነሳ ትምህርቱ ሊሳካለት ስላልቻለ ግቢውን ለቅቆ ለመውጣት ተገደደ፡፡ ያ ስፈራው የነበረው የብቸኝነትና የባዶነት ስሜት መልሶ ጥላውን አጠላብኝ፡፡ ይህች ቀንም በሕይወቴ የማልረሳት የሐዘን ቀን ሆና አለፈች። ከዚህች ቀን በኋላ ለብዙ ጊዜያት ያህል እንቅልፍ አልወስድሽ እያለኝ ተቸገርኩ፡፡ ሌላው የረበሸኝ ነገር ቢኖር በእነዚያ ከአማረ ጋር ተቃቅፈን ስንምነሸነሽባቸው በነበሩ መንገዶች ላይ ብቻዬን ስሄድና ስመጣ ያየ ተማሪ ሁሉ በለበጣ መልክ ከንፈሩን ሲመጥልኝ ነበር፡፡ በየዕለቱ ወገቤን አቅፎ በውብ ቃላት እያወራ ከጥናት በኋላ የሚያዝናናኝና በዓለም ላይ የእኔ ብቻ የምለው እሱ አጠገቤ እስካለ ድረስ ቀንና ሌሊት መፈራረቁን ቢያቆም እንኳን ቅር የማይለኝን ፍቅሬን ማጣቴ ሰላም አሳጣኝ፡፡ እጅግ የምወደውንና የማፈቅረውን ሰው ያጣሁባትን ይህችን ቀንም ያቺን በወሬ ሰምቼ በሐሳብ የምስላትን በልጅነቴ ሰው በራፍ ላይ ከተጣልኩባት ቀን ጋር አመሳሰልኳት፡፡ ያቺ ቀን ዋንኛዎቹን ወላጆቼን ያጣሁባት፣ ይህችኛዋ ደግሞ ውድ ፍቅረኛዬን ያጣሁባት ቀን ነበረችና፡፡" የማነበውን ነገር ማመን አቃተኝ፡፡ ውስጤ አልማዝን ቢቀየምም ይህንን ሣነብ ግን እምባዬ ዓይኔን ሞላው፡፡ በጉንጬም ላይ የሚወርደው እምባ ዲያሪው ላይ ተንጠባጠበ፡፡ የተዘበራረቀ ሀሳብም ጭንቅላቴን ሞላው፡፡ እንዲህ የምትወደኝ ከሆነ ታዲያ ለምን ጠላቺኝ? እኔስ ከሷ በላይ እወዳት አልነበረምን? እኮ ለምን ከዳችኝ? እያፈቀርኳትና እየወደድኳትስ ለምን ችላ አለችኝ? ለሚሉትና ለመሳሰሉት ጥያቄዎች መልስ ባላገኝላቸውም ራሴን ግን ጠየቅሁ፡፡ ታዲያ ይህ ከሆነ ምን ሊያለያየን ቻለ? አዎ የጓደኛዬ የሰለሞን
መላኩ ደብዳቤ ትዝ አለኝ፡፡ ከሞላ ጎደል እንደማስታውሰው : እንዲህ የምትል ነበረች። "ውድ ጓደኛዬ አማረ፤ ለመሆኑ እንደምን ከርመሀል?፡፡ ጤንነትህስ እንዴት ነው? ምነው ደብዳቤ መፃፉን ተውከው? አንተ ደብዳቤ መፃፉን ብትተወውም እኔ መፃፍ ስለነበረብኝ ብዕሬን ለማንሳት ተገደድኩ፡፡ ምንም ቢሆን የሚወዱት ሰው ሲጠቃ ከራስ መጠቃት ስለማይተናነስ ዝም ብሎ ማለፍ አላስቻለኝም፡፡" ይላል የሰለሞን ደብዳቤ፡፡ መግቢያው በዚህ የጀመረው ትረካው እንዲህ ይቀጥላል፡፡ "አልማዝ አንተ ደብዳቤ በየጊዜው እንደምትፅፍላትና ገንዘብም እንደምትልክላት አጫውታኛለች፡፡ ግን ይህንን ሁሉ እየሰማሁና አላስፈላጊ ድርጊቶች ሁሉ ሲደረጉ እያየሁ፤ በአንተ በጥሩው ሰው ገንዘብ እና ከዚያም በላይ በአንተ ሕይወት ስትጫወት ማየቱ አላስችል ስላለኝ የግድ ለመፃፍ ተገደድኩ፡፡ አማረ ሁሉም ነገር እንደነበረ ይኖራል ብለህ አትጠብቅ፡፡ የሰው ባህሪ እንደዓለማችን ተፈጥሮ ይለዋወጣል፡፡ የተወለደ ያድጋል፣ ያረጃል፣ ብሎም ይሞታል፣ ፍቅርም እንዲሁ ነው፡፡ ያ ትላንትና እንደ ታሪክ የሚወራው የአንተና የአልማዝ ፍቅር ሞቶ በአልማዝና በአድማሱ ፍቅር ቢተካ የሚያስደነግጥ አይሁንብህ፡፡ እንዳረጀ ቆጥረህ አንተም በሌላ አዲስ ፍቅር ተካው፡፡ እርግጥ አንኳን ለአንተ፣ ለእኔም በመካከላችሁ የነበረውን ፍቅር ለሚያውቅ ሰው ያ ፍቅር እንዲሞት መፍረድ ከባድ ነው፡፡ ለብዙ ጊዜ ከህሊናዬም ጋር ልንገር አልንገር እያልኩ ታግያለሁ፡፡ ግን በደልን እያዩ ዝም ብሎ ማለፉ እኔም አብሬ እንደበደልኩህ ዓይነት ስሜት እንዲሰማኝ ስላደረገኝ አላስችል አለኝ፡፡ የትላንትናዋ የአንተ ፍቅረኛ የዶክተር አድማሱ እንጂ የአንተ እንዳልሆነች የትላንትና ፍቅራችሁን የሚያውቀው ተማሪም ሆነ አስተማሪ ሁሉ ያውቀዋል፡፡ ስለዚህ እባክህን ጊዜና ገንዘብህን ለማይረባ ነገር ማጥፋትህን ተወው፡፡ የቀድሞዋን አልማዝንም እርሳትና ስለሌላ አልማዝ አስብ ። በተረፈ ከዚህ በላይ ማውራት ላንተ የሚጠቅም ነገር ስለሌለው ብዙ ማውራት አልፈልግም፡፡ አንተም ሌላ አመቺ ነው ባልከው መንገድ ሁኔታውን ለማጣራት ሞክር፡፡ በሰላም ለመተያየት ያብቃን˚ የሚለው የውድ ጓደኛዬ መልዕክት ጣልቃ ገብቶ ትዝ አለኝ፡፡ ይህች ደብዳቤ ነበረች ለእኔና ለአልማዝ ፍቅር መሻከር የመጀመሪያ መንስኤ የሆነችው፡፡ እርግጥ ነው አልማዝ ለኔ ያላት ፍቅር ማለቁ ላይ ጥርጣሬ አልነበረኝም፡፡ ምክንያቱም ለምልክላት ደብዳቤዎች መልስ መንፈግ
ከጀመረች ቆይታለችና፡፡ እኔ በየጊዜው ደብዳቤ ብዕፍም ከእሷ በኩል መልስ በመቅረቱ ከነገ ዛሬ ትመልስ ይሆናል እያልኩ በመጠባበቅ ላይ እያለሁ ይህ ደብዳቤ ስለደረሰኝ የእኔና የአልማዝ ፍቅር ማክተሚያው መሆኑን በመረዳቴ እሷን ከማስታወስ ይልቅ እንድጠላት መጣጣሩን ተያያዝኩት፡፡ ግን እንዴት ይቻላል? የሚወዱትን ሰው በአንድ ጊዜ ከጭንቅላት ጎትቶ ማውጣት ቤት ጠርጎ ቆሻሻ እንደመድፋት ቀላል አልነበረም፡፡ በዚህ ላይ ያ ጨክኜ ሰባብሬ ላቃጥለው ያልቻልኩት ፎቶግራፏ ከራስጌዬ በላይ ጉብ ብሏል፡፡ ስለሞን እንደመከረኝ ሁኔታውን ለማጣራት ሌላ መንገድ መፈለግ ግን አልተዋጠልኝም፡፡ እኔ እዚያ ግቢ ውስጥ ያለኝ የማምነው ጓደኛዬ እሱ ነበርና፡፡ ነገር ግን እውነታውን ማወቅ ስለነበረብኝ የሰማሁትን ነገር ገልጬ እውነት ወይም ሐሰት መሆኑን እንድትነግረኝ ለአልማዝ በቀጥታ ደብዳቤ ፃፍኩላት፡፡ አልማዝም ያለርህራሄ መራራውን ፅዋ እንድጎነጭ በደብዳቤ አሽጋ ላከችልኝ፡ በደብዳቤውም ውስጥ እሷን ከእንግዲህ ወዲህ በመጠበቅ ጊዜዬን እንዳላባክን፣ እሷ ግን የዲግሪ ትምህርቷን ለመቀጠል እንዳሰበችና እኔም ቢጤዬን እንድፈልግ የሚመክር ነበር፡፡ ከዚህ በኋላ አልማዝን መርሳት ነበረብኝና እያንገፈገፈኝም ቢሆን መርሣትን መለማማድ _ ጀመርኩ፡፡ ለሴት ያለኝም ፍቅር ከአልማዝ ጋር አከተመ፡፡ ሁሉንም ነገር ትቼ ማስተማሩንና መጠጣቱን ተያያዝኩት: የመጠጥ ሱሴም ከዕለት ወደ ዕለት እየጨመረ መጣ፡፡ ጥሩ እንቅልፍም መተኛት ካለብኝ የግዴታ መጠጣት ነበረብኝ፡፡ ለሌላ ሴት ዳግም ልቤን ላለመስጠትም የአልማዝን ፎቶ ከራስጌዬ አስቀመጥኩት ። ሁሌ እሷን ሳይ ለሴት ልጅ ያለኝ ጥላቻ ይጨምራል፡፡ በተለይ ፎቶው እየሳቀች የተነሳቸው በመሆኑ በጅልነቴ እና በቂልነቴ የምትስቅብኝ መስሎ ስለሚሰማኝ ዳግም ተመሳሳይ ስህተት ላለመሥራት ስል ከሴት እንድርቅ ረድቶኛል፡፡ አሳዒይታ ሞቃት ከተማ ነው፡፡ አንዳንድ ጊዜ ሙቀቱ ከአርባ ዲግሪ ሴንቲግሬድ በላይ ይደርሳል፡፡ በተለይ በእንደዚያ ያለው ወቅት ቤት ውስጥ መተኛት
በኋላ ብርሃኗ ቢፈካም ለእኛ ግን አይደርሰንም፣ በመሃላችን የሚለያየን ግድግዳ አለና፡፡ ሕይወታችንን ያደሰችው የአልማዝ አለመኖር የድሮውን የብቸኝነትና የጨለማ ዘመን መልሶ የሚያመጣው ስለመሰለኝ ፈራሁ! እባክሽ አትቀየሚኝ " አለኝ። እርግጥ አባባ የፈራው ነገር አልቀረም፡፡ እነሆ ዩንቨርስቲ ገባሁ የአማረም ፍቅረኛ ሆንኩ፡፡ ዛሬ በእነሱ የወላጅ ፍቅር ፋንታ ይኸው እሱን ማምለክ ጀምሬአለሁ፡፡ ነገ ደግሞ እሱ ባለቤቴ ሲሆን ሁሉም ነገር እንደተፈራው ሆነ ማለት ነው :: ከዛ በኋላ ደግሞ ከእሱና ከእኔ ሌሎች ጣዖቶች ይፈጠራሉ፡፡ ይህም ማለት የአባትና እናቴን カチ ヘルパン የአማረንም ፍቅር የሚሻሙ ሌሎች ተረኞች በተራቸው ይመጣሉ እያልኩ አስብ ነበር፡፡ ግን ምን ያደርጋል፤ ይህ ሁሉ ከምኞትነት አልፎ እውነት ሊሆን አልቻለም! ላይጨበጥ እንደ ጉም በኖ ጠፋ፡፡ ይኸው ዛሬ እንደፈራሁት አማረ ለእኔ ከነበረው ፍቅር የተነሳ ትምህርቱ ሊሳካለት ስላልቻለ ግቢውን ለቅቆ ለመውጣት ተገደደ፡፡ ያ ስፈራው የነበረው የብቸኝነትና የባዶነት ስሜት መልሶ ጥላውን አጠላብኝ፡፡ ይህች ቀንም በሕይወቴ የማልረሳት የሐዘን ቀን ሆና አለፈች። ከዚህች ቀን በኋላ ለብዙ ጊዜያት ያህል እንቅልፍ አልወስድሽ እያለኝ ተቸገርኩ፡፡ ሌላው የረበሸኝ ነገር ቢኖር በእነዚያ ከአማረ ጋር ተቃቅፈን ስንምነሸነሽባቸው በነበሩ መንገዶች ላይ ብቻዬን ስሄድና ስመጣ ያየ ተማሪ ሁሉ በለበጣ መልክ ከንፈሩን ሲመጥልኝ ነበር፡፡ በየዕለቱ ወገቤን አቅፎ በውብ ቃላት እያወራ ከጥናት በኋላ የሚያዝናናኝና በዓለም ላይ የእኔ ብቻ የምለው እሱ አጠገቤ እስካለ ድረስ ቀንና ሌሊት መፈራረቁን ቢያቆም እንኳን ቅር የማይለኝን ፍቅሬን ማጣቴ ሰላም አሳጣኝ፡፡ እጅግ የምወደውንና የማፈቅረውን ሰው ያጣሁባትን ይህችን ቀንም ያቺን በወሬ ሰምቼ በሐሳብ የምስላትን በልጅነቴ ሰው በራፍ ላይ ከተጣልኩባት ቀን ጋር አመሳሰልኳት፡፡ ያቺ ቀን ዋንኛዎቹን ወላጆቼን ያጣሁባት፣ ይህችኛዋ ደግሞ ውድ ፍቅረኛዬን ያጣሁባት ቀን ነበረችና፡፡" የማነበውን ነገር ማመን አቃተኝ፡፡ ውስጤ አልማዝን ቢቀየምም ይህንን ሣነብ ግን እምባዬ ዓይኔን ሞላው፡፡ በጉንጬም ላይ የሚወርደው እምባ ዲያሪው ላይ ተንጠባጠበ፡፡ የተዘበራረቀ ሀሳብም ጭንቅላቴን ሞላው፡፡ እንዲህ የምትወደኝ ከሆነ ታዲያ ለምን ጠላቺኝ? እኔስ ከሷ በላይ እወዳት አልነበረምን? እኮ ለምን ከዳችኝ? እያፈቀርኳትና እየወደድኳትስ ለምን ችላ አለችኝ? ለሚሉትና ለመሳሰሉት ጥያቄዎች መልስ ባላገኝላቸውም ራሴን ግን ጠየቅሁ፡፡ ታዲያ ይህ ከሆነ ምን ሊያለያየን ቻለ? አዎ የጓደኛዬ የሰለሞን
መላኩ ደብዳቤ ትዝ አለኝ፡፡ ከሞላ ጎደል እንደማስታውሰው : እንዲህ የምትል ነበረች። "ውድ ጓደኛዬ አማረ፤ ለመሆኑ እንደምን ከርመሀል?፡፡ ጤንነትህስ እንዴት ነው? ምነው ደብዳቤ መፃፉን ተውከው? አንተ ደብዳቤ መፃፉን ብትተወውም እኔ መፃፍ ስለነበረብኝ ብዕሬን ለማንሳት ተገደድኩ፡፡ ምንም ቢሆን የሚወዱት ሰው ሲጠቃ ከራስ መጠቃት ስለማይተናነስ ዝም ብሎ ማለፍ አላስቻለኝም፡፡" ይላል የሰለሞን ደብዳቤ፡፡ መግቢያው በዚህ የጀመረው ትረካው እንዲህ ይቀጥላል፡፡ "አልማዝ አንተ ደብዳቤ በየጊዜው እንደምትፅፍላትና ገንዘብም እንደምትልክላት አጫውታኛለች፡፡ ግን ይህንን ሁሉ እየሰማሁና አላስፈላጊ ድርጊቶች ሁሉ ሲደረጉ እያየሁ፤ በአንተ በጥሩው ሰው ገንዘብ እና ከዚያም በላይ በአንተ ሕይወት ስትጫወት ማየቱ አላስችል ስላለኝ የግድ ለመፃፍ ተገደድኩ፡፡ አማረ ሁሉም ነገር እንደነበረ ይኖራል ብለህ አትጠብቅ፡፡ የሰው ባህሪ እንደዓለማችን ተፈጥሮ ይለዋወጣል፡፡ የተወለደ ያድጋል፣ ያረጃል፣ ብሎም ይሞታል፣ ፍቅርም እንዲሁ ነው፡፡ ያ ትላንትና እንደ ታሪክ የሚወራው የአንተና የአልማዝ ፍቅር ሞቶ በአልማዝና በአድማሱ ፍቅር ቢተካ የሚያስደነግጥ አይሁንብህ፡፡ እንዳረጀ ቆጥረህ አንተም በሌላ አዲስ ፍቅር ተካው፡፡ እርግጥ አንኳን ለአንተ፣ ለእኔም በመካከላችሁ የነበረውን ፍቅር ለሚያውቅ ሰው ያ ፍቅር እንዲሞት መፍረድ ከባድ ነው፡፡ ለብዙ ጊዜ ከህሊናዬም ጋር ልንገር አልንገር እያልኩ ታግያለሁ፡፡ ግን በደልን እያዩ ዝም ብሎ ማለፉ እኔም አብሬ እንደበደልኩህ ዓይነት ስሜት እንዲሰማኝ ስላደረገኝ አላስችል አለኝ፡፡ የትላንትናዋ የአንተ ፍቅረኛ የዶክተር አድማሱ እንጂ የአንተ እንዳልሆነች የትላንትና ፍቅራችሁን የሚያውቀው ተማሪም ሆነ አስተማሪ ሁሉ ያውቀዋል፡፡ ስለዚህ እባክህን ጊዜና ገንዘብህን ለማይረባ ነገር ማጥፋትህን ተወው፡፡ የቀድሞዋን አልማዝንም እርሳትና ስለሌላ አልማዝ አስብ ። በተረፈ ከዚህ በላይ ማውራት ላንተ የሚጠቅም ነገር ስለሌለው ብዙ ማውራት አልፈልግም፡፡ አንተም ሌላ አመቺ ነው ባልከው መንገድ ሁኔታውን ለማጣራት ሞክር፡፡ በሰላም ለመተያየት ያብቃን˚ የሚለው የውድ ጓደኛዬ መልዕክት ጣልቃ ገብቶ ትዝ አለኝ፡፡ ይህች ደብዳቤ ነበረች ለእኔና ለአልማዝ ፍቅር መሻከር የመጀመሪያ መንስኤ የሆነችው፡፡ እርግጥ ነው አልማዝ ለኔ ያላት ፍቅር ማለቁ ላይ ጥርጣሬ አልነበረኝም፡፡ ምክንያቱም ለምልክላት ደብዳቤዎች መልስ መንፈግ
ከጀመረች ቆይታለችና፡፡ እኔ በየጊዜው ደብዳቤ ብዕፍም ከእሷ በኩል መልስ በመቅረቱ ከነገ ዛሬ ትመልስ ይሆናል እያልኩ በመጠባበቅ ላይ እያለሁ ይህ ደብዳቤ ስለደረሰኝ የእኔና የአልማዝ ፍቅር ማክተሚያው መሆኑን በመረዳቴ እሷን ከማስታወስ ይልቅ እንድጠላት መጣጣሩን ተያያዝኩት፡፡ ግን እንዴት ይቻላል? የሚወዱትን ሰው በአንድ ጊዜ ከጭንቅላት ጎትቶ ማውጣት ቤት ጠርጎ ቆሻሻ እንደመድፋት ቀላል አልነበረም፡፡ በዚህ ላይ ያ ጨክኜ ሰባብሬ ላቃጥለው ያልቻልኩት ፎቶግራፏ ከራስጌዬ በላይ ጉብ ብሏል፡፡ ስለሞን እንደመከረኝ ሁኔታውን ለማጣራት ሌላ መንገድ መፈለግ ግን አልተዋጠልኝም፡፡ እኔ እዚያ ግቢ ውስጥ ያለኝ የማምነው ጓደኛዬ እሱ ነበርና፡፡ ነገር ግን እውነታውን ማወቅ ስለነበረብኝ የሰማሁትን ነገር ገልጬ እውነት ወይም ሐሰት መሆኑን እንድትነግረኝ ለአልማዝ በቀጥታ ደብዳቤ ፃፍኩላት፡፡ አልማዝም ያለርህራሄ መራራውን ፅዋ እንድጎነጭ በደብዳቤ አሽጋ ላከችልኝ፡ በደብዳቤውም ውስጥ እሷን ከእንግዲህ ወዲህ በመጠበቅ ጊዜዬን እንዳላባክን፣ እሷ ግን የዲግሪ ትምህርቷን ለመቀጠል እንዳሰበችና እኔም ቢጤዬን እንድፈልግ የሚመክር ነበር፡፡ ከዚህ በኋላ አልማዝን መርሳት ነበረብኝና እያንገፈገፈኝም ቢሆን መርሣትን መለማማድ _ ጀመርኩ፡፡ ለሴት ያለኝም ፍቅር ከአልማዝ ጋር አከተመ፡፡ ሁሉንም ነገር ትቼ ማስተማሩንና መጠጣቱን ተያያዝኩት: የመጠጥ ሱሴም ከዕለት ወደ ዕለት እየጨመረ መጣ፡፡ ጥሩ እንቅልፍም መተኛት ካለብኝ የግዴታ መጠጣት ነበረብኝ፡፡ ለሌላ ሴት ዳግም ልቤን ላለመስጠትም የአልማዝን ፎቶ ከራስጌዬ አስቀመጥኩት ። ሁሌ እሷን ሳይ ለሴት ልጅ ያለኝ ጥላቻ ይጨምራል፡፡ በተለይ ፎቶው እየሳቀች የተነሳቸው በመሆኑ በጅልነቴ እና በቂልነቴ የምትስቅብኝ መስሎ ስለሚሰማኝ ዳግም ተመሳሳይ ስህተት ላለመሥራት ስል ከሴት እንድርቅ ረድቶኛል፡፡ አሳዒይታ ሞቃት ከተማ ነው፡፡ አንዳንድ ጊዜ ሙቀቱ ከአርባ ዲግሪ ሴንቲግሬድ በላይ ይደርሳል፡፡ በተለይ በእንደዚያ ያለው ወቅት ቤት ውስጥ መተኛት
👍29❤4
የማይታሰብ ነው፡፡ ሁሉ ሰው ሁሉ አንዲት አንሶላ ወይም ሽርጥ ለብሶ በረንዳ ላይ ይተኛል፡፡ ደግነቱ ሌባ የሚባል ነገር አልፎ አልፎ ካልሆን በስተቀር እምብዛም አይሰማም፡፡ የተኛ ሰው መተናኮልም ስላልተለመደ ውጪ መተኛት የሚያስፈራ ነገር አይደለም፡፡ ቤቶቹ በፊልም ላይ ያየኋቸውን የድሮ የአረብ ከተማ ቤቶችን ይመስላሉ፡፡ ነዋሪዎቹ አፋሮች ሲሆኑ የሚወደዱ ደግ ሕዝቦች ናቸው፡፡ ዛሬ ተጣልተው ነገ አፉ (ይቅር) ይባባላሉ፡፡ በአፋር ጊሌ (ጎራዴ መሰል መሳሪያ)
ወይም ጠመንጃ ይዞ መሄድ ባህል ነው ማለት ይቻላል፡፡ ነገር ግን ዘመዱን የገደለበትን ለመበቀል አሊያም ለጦርነት ወቅት ካልሆነ በስተቀር አፋር እነዚህን መሳሪያዎች ለተራ ጠብ አይጠቀምባቸውም። እዛ በነበርኩበት ወቅት ከማስተማር በተጨማሪ ቀሪውን ጊዜዬን የእነሱን ባህል በማጥናት ላይ ማሳለፍን ተያያዝኩት፡፡ ስለ ባህላቸውና አኗኗራቸው እየፃፍኩ በብዕር ስሜ ለጋዜጦች አስተላልፋለሁ፡፡ በትርፍ ጊዜም ተማሪዎችን እየጠራሁ አስተምራለሁ፡፡ ከዚህ የተረፈች የማታ ጊዜ ከተገኘችም እጠጣባታለሁ፡፡ መሸታ ቤቶች ያሉበት አካባቢ ቀይ መብራት እየተባለ ይጠራል፡፡ እንደእኔ ከተማ ተወልዶ ላደገና ብዙ ቀይ መብራት ቤቶችን ላየ ሰው እነዚህን ቤቶች ቀይ መብራት ብሎ ለመጥራት ህሊናውን መፈታተኑ የማይቀር ነው፡፡ ሁሉም ቤቶች ማለት ይቻላል ግድግዳቸውና ጣሪያቸው ከአፈር ክዳን የተሰራ ነው፡፡ ጣሪያው ሙቀት እንዲያስቀር በማለት በትላልቅ ወራጅ ግንድ ከተረበረበ በኋላ ሳር ይለብሳል፡፡ በዚያ ሳር ላይ አፈር ይደረግበታል፡፡ ወጉ እንዳይቀር እንደነገሩ ቀያይ መብራቶች ስለሚደረጉበት ከሌላ አካባቢ ከሄዱ ከውብ ሴት አስተናጋጆች ጋር ተዳምሮ ቤቱ በግድ የመሸታ ቤት ይሆናል፡፡ ሞቅ ሲልና ከእነዛ የገንዘብና የፍቅር ቅልቅል ከሆኑ ሴቶች ጋር መጫወትና መዳራት ሲጀመር እውነተኛው የቀይ መብራት መሸታ ቤትም ይሆናል፡፡ እዚህ ያሉት ሴተኛ አዳሪዎች ከሌሎች ክልሎች የመጡ ሲሆን የሚገርመው ነገር ደግሞ መጀመሪያ ገንዘብ አይተው ይጠጉና ብዙም ሳይቆዩ ፍቅር የሚይዛቸው መሆኑ ነው፡፡ በዚህም የተነሳ ከአንዷ ጋር አንድ ሁለቴ ካደርክ በሶስተኛው ጊዜ ገንዘብ ባይኖርህም ተከትላህ ትመጣለች፡፡ ገንዘብ ለማግኘት ስትል ቡና ቤት እንደምትስራ ትረሳውና ፍቅር ይዟት አንተን አንተን ስትከተልና የዋህነቷን ስታይ አንተም ቀስ በቀስ ፍቅር ይይዝህና አግብተሀት ታርፋለህ፡፡ ታዲያ በዚህ መልኩ ብዙ ተምሯል የተባለ ባለስልጣን በዚህ መልክ እያገባ እዛው ስለሚቀር "እነ አጅሪት እጣናቸውን እያጫጫሱ አንዱን ኮርማ ጠለፉት" እየተባለ ይወራል፡፡ ሴቶቹም ቢሆኑ እጣኑ ይህንን ያደርጋል ብለው ስለሚያስቡ ቀን ቀን በእረፍት ሰዓታቸው ጫት እየቃሙና እጣን እያጨሱ የሚወዱትን ሰው እንዲያመጡላቸው አባድርን ይለምናሉ፡፡ ታዲያ ከእኔ ጋር በእነዚህ ቤቶች ዘወትር እየተገኙ የሚያጣጡኝ መንግስት እርሻ ልማት ውስጥ የሚሰሩ ጓደኞችም አሉኝ፡፡ እነሱ እንደእኔ ተስፋ በመቁረጥ ሳይሆን ለመዝናናት ሲሉ ይጠጣሉ፡፡ ይሁን እንጂ መዝናናታቸው ገደብ ስለሌለው እና ከዛሬ ውጪ ነገ የሚባል ጊዜ አለ ብለው ስለማያስቡ ከእኔ ምንም የሚለያቸው ነገር አልነበረም፡፡ ለእነሱ ቀንም ሕይወትም ማለት ዛሬ ናት፡፡ ነገ ወይም ተነገወዲያ የሚባል ቀንም እንዳለ ቢያውቁም ከዛሬ ምንም ልዩነት አለው ብለው ግን አያስቡም፡፡ ከእነሱ ውስጥ
ነገም ያው እንደዛሬ የደስታ ቀን እንጂ ከዛሬ የተለየ የችግር ቀን ይመጣል ብሎ የሚያስብ ስለሌለ ያገኘውን ዛሬውኑ በልቶና ጠጥቶ ማጥፋት እንጂ ለክፉ ቀን ማስቀመጥ የሚባል ነገር አይታወቅም፡፡ የሚኖሩበት ቤት የሚያምርና ሁሉም ነገር የተሟላለት በመሆኑ ምንም የሚያስጨንቃቸው ነገር የለም፡፡ ነገ ከዚህ ሲወጡ ቤት እንደሚያስፈልጋቸው የቤት እቃ ማሟላት እንዳለባቸው አንዳቸውም አስበውበት አያውቁም፡፡ ሁሉም እንደዝንጀሮዋ "ከእጀ በጉንጩ' ናቸው፡፡ እነዚህ ጓደኞቼ እንደእኔ በሴት ፍቅር የተጎዱ አይሁኑ እንጂ ከእኒ ምንም ልዩነት ስላልነበራቸው ብቸኝነት እንዳይሰማኝ ስላደረጉ ወድጃቸዋለሁ። ተሳክቶልኛል ባልልም ከእነሱ ጋር በመዋልና በዚህ መልኩ ጊዜዬን በማላለፈ አልማዝን ለመርሳት ሞከርኩ፡፡ ሳልወድ በግድ በፈጠርኩት የስራ ፍቅር የተነሳ ካሉት አስተማሪዎች ተመርጬ የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቱ ዳይሬክተር ለመሆን ቻልኩ፡፡ ከሁለት ዓመት አገልግሎት በኋላ አዲስ መሥሪያ ቤት ተቀጥሬ አዲስ አበባ ገባሁ:: "८ ॥ ४३८" (Reach the Unreached) P९+१००३१८९ ९৯৮১ ድርጅት ውስጥ በእርሻ ኤክስፐርትነት ተቀጠርኩ፡፡ መ/ቤቱ ጥሩ ደሞዝ ቢከፈለኝም ከምግብና ከመጠጥ አልፎ የማስቀምጠው ምንም ገንዘብ አልነበረኝም፡፡ እዚህም ቢሆን ሳልጠጣ ገብቼ አላውቅም፡፡ ዝም ብሎ መኖር እንጂ ሕይወቴን ለማሻሻል በሚል የማቅደው አንድም ነገር አልነበረም:: ሌላው ቀርቶ አልማዝን ላለማየት የሚል የማይረባ ምክንያት ፈጥሬ ያቋረጥኩትን ትምህርት እንኳን አለማያ ሄጄ ለመቀጠል አልፈለኩም፡፡ በዚህ መልኩ በእኔና በአልማዝ መካከል የነበረው ግንኙነት ላይቀጥል ሆኖ ተበጠሰ። ያቺ ስለእኔ ያላትን ፍቅር ዲያሪዋ ላይ ስትዘረዝር እምባዬ እንዲፈስ ያደረገችው ሴት፣ በጥላቻ የደም እምባ እንዳለቅስ ማድረጓን ሳስብ ደግሞ በጥላቻ እንጂ በፍቅር እንዳላነሳት ጣርኩ፡፡ ግን የዚያን ከፍቅር ወደ ጥላቻ የተሸጋገረ ታሪክ እውነተኛ ገፅታ ማወቅ ነበረብኝና ዲያሪውን ማንበቤን ተያያዝኩት፡፡
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
ወይም ጠመንጃ ይዞ መሄድ ባህል ነው ማለት ይቻላል፡፡ ነገር ግን ዘመዱን የገደለበትን ለመበቀል አሊያም ለጦርነት ወቅት ካልሆነ በስተቀር አፋር እነዚህን መሳሪያዎች ለተራ ጠብ አይጠቀምባቸውም። እዛ በነበርኩበት ወቅት ከማስተማር በተጨማሪ ቀሪውን ጊዜዬን የእነሱን ባህል በማጥናት ላይ ማሳለፍን ተያያዝኩት፡፡ ስለ ባህላቸውና አኗኗራቸው እየፃፍኩ በብዕር ስሜ ለጋዜጦች አስተላልፋለሁ፡፡ በትርፍ ጊዜም ተማሪዎችን እየጠራሁ አስተምራለሁ፡፡ ከዚህ የተረፈች የማታ ጊዜ ከተገኘችም እጠጣባታለሁ፡፡ መሸታ ቤቶች ያሉበት አካባቢ ቀይ መብራት እየተባለ ይጠራል፡፡ እንደእኔ ከተማ ተወልዶ ላደገና ብዙ ቀይ መብራት ቤቶችን ላየ ሰው እነዚህን ቤቶች ቀይ መብራት ብሎ ለመጥራት ህሊናውን መፈታተኑ የማይቀር ነው፡፡ ሁሉም ቤቶች ማለት ይቻላል ግድግዳቸውና ጣሪያቸው ከአፈር ክዳን የተሰራ ነው፡፡ ጣሪያው ሙቀት እንዲያስቀር በማለት በትላልቅ ወራጅ ግንድ ከተረበረበ በኋላ ሳር ይለብሳል፡፡ በዚያ ሳር ላይ አፈር ይደረግበታል፡፡ ወጉ እንዳይቀር እንደነገሩ ቀያይ መብራቶች ስለሚደረጉበት ከሌላ አካባቢ ከሄዱ ከውብ ሴት አስተናጋጆች ጋር ተዳምሮ ቤቱ በግድ የመሸታ ቤት ይሆናል፡፡ ሞቅ ሲልና ከእነዛ የገንዘብና የፍቅር ቅልቅል ከሆኑ ሴቶች ጋር መጫወትና መዳራት ሲጀመር እውነተኛው የቀይ መብራት መሸታ ቤትም ይሆናል፡፡ እዚህ ያሉት ሴተኛ አዳሪዎች ከሌሎች ክልሎች የመጡ ሲሆን የሚገርመው ነገር ደግሞ መጀመሪያ ገንዘብ አይተው ይጠጉና ብዙም ሳይቆዩ ፍቅር የሚይዛቸው መሆኑ ነው፡፡ በዚህም የተነሳ ከአንዷ ጋር አንድ ሁለቴ ካደርክ በሶስተኛው ጊዜ ገንዘብ ባይኖርህም ተከትላህ ትመጣለች፡፡ ገንዘብ ለማግኘት ስትል ቡና ቤት እንደምትስራ ትረሳውና ፍቅር ይዟት አንተን አንተን ስትከተልና የዋህነቷን ስታይ አንተም ቀስ በቀስ ፍቅር ይይዝህና አግብተሀት ታርፋለህ፡፡ ታዲያ በዚህ መልኩ ብዙ ተምሯል የተባለ ባለስልጣን በዚህ መልክ እያገባ እዛው ስለሚቀር "እነ አጅሪት እጣናቸውን እያጫጫሱ አንዱን ኮርማ ጠለፉት" እየተባለ ይወራል፡፡ ሴቶቹም ቢሆኑ እጣኑ ይህንን ያደርጋል ብለው ስለሚያስቡ ቀን ቀን በእረፍት ሰዓታቸው ጫት እየቃሙና እጣን እያጨሱ የሚወዱትን ሰው እንዲያመጡላቸው አባድርን ይለምናሉ፡፡ ታዲያ ከእኔ ጋር በእነዚህ ቤቶች ዘወትር እየተገኙ የሚያጣጡኝ መንግስት እርሻ ልማት ውስጥ የሚሰሩ ጓደኞችም አሉኝ፡፡ እነሱ እንደእኔ ተስፋ በመቁረጥ ሳይሆን ለመዝናናት ሲሉ ይጠጣሉ፡፡ ይሁን እንጂ መዝናናታቸው ገደብ ስለሌለው እና ከዛሬ ውጪ ነገ የሚባል ጊዜ አለ ብለው ስለማያስቡ ከእኔ ምንም የሚለያቸው ነገር አልነበረም፡፡ ለእነሱ ቀንም ሕይወትም ማለት ዛሬ ናት፡፡ ነገ ወይም ተነገወዲያ የሚባል ቀንም እንዳለ ቢያውቁም ከዛሬ ምንም ልዩነት አለው ብለው ግን አያስቡም፡፡ ከእነሱ ውስጥ
ነገም ያው እንደዛሬ የደስታ ቀን እንጂ ከዛሬ የተለየ የችግር ቀን ይመጣል ብሎ የሚያስብ ስለሌለ ያገኘውን ዛሬውኑ በልቶና ጠጥቶ ማጥፋት እንጂ ለክፉ ቀን ማስቀመጥ የሚባል ነገር አይታወቅም፡፡ የሚኖሩበት ቤት የሚያምርና ሁሉም ነገር የተሟላለት በመሆኑ ምንም የሚያስጨንቃቸው ነገር የለም፡፡ ነገ ከዚህ ሲወጡ ቤት እንደሚያስፈልጋቸው የቤት እቃ ማሟላት እንዳለባቸው አንዳቸውም አስበውበት አያውቁም፡፡ ሁሉም እንደዝንጀሮዋ "ከእጀ በጉንጩ' ናቸው፡፡ እነዚህ ጓደኞቼ እንደእኔ በሴት ፍቅር የተጎዱ አይሁኑ እንጂ ከእኒ ምንም ልዩነት ስላልነበራቸው ብቸኝነት እንዳይሰማኝ ስላደረጉ ወድጃቸዋለሁ። ተሳክቶልኛል ባልልም ከእነሱ ጋር በመዋልና በዚህ መልኩ ጊዜዬን በማላለፈ አልማዝን ለመርሳት ሞከርኩ፡፡ ሳልወድ በግድ በፈጠርኩት የስራ ፍቅር የተነሳ ካሉት አስተማሪዎች ተመርጬ የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቱ ዳይሬክተር ለመሆን ቻልኩ፡፡ ከሁለት ዓመት አገልግሎት በኋላ አዲስ መሥሪያ ቤት ተቀጥሬ አዲስ አበባ ገባሁ:: "८ ॥ ४३८" (Reach the Unreached) P९+१००३१८९ ९৯৮১ ድርጅት ውስጥ በእርሻ ኤክስፐርትነት ተቀጠርኩ፡፡ መ/ቤቱ ጥሩ ደሞዝ ቢከፈለኝም ከምግብና ከመጠጥ አልፎ የማስቀምጠው ምንም ገንዘብ አልነበረኝም፡፡ እዚህም ቢሆን ሳልጠጣ ገብቼ አላውቅም፡፡ ዝም ብሎ መኖር እንጂ ሕይወቴን ለማሻሻል በሚል የማቅደው አንድም ነገር አልነበረም:: ሌላው ቀርቶ አልማዝን ላለማየት የሚል የማይረባ ምክንያት ፈጥሬ ያቋረጥኩትን ትምህርት እንኳን አለማያ ሄጄ ለመቀጠል አልፈለኩም፡፡ በዚህ መልኩ በእኔና በአልማዝ መካከል የነበረው ግንኙነት ላይቀጥል ሆኖ ተበጠሰ። ያቺ ስለእኔ ያላትን ፍቅር ዲያሪዋ ላይ ስትዘረዝር እምባዬ እንዲፈስ ያደረገችው ሴት፣ በጥላቻ የደም እምባ እንዳለቅስ ማድረጓን ሳስብ ደግሞ በጥላቻ እንጂ በፍቅር እንዳላነሳት ጣርኩ፡፡ ግን የዚያን ከፍቅር ወደ ጥላቻ የተሸጋገረ ታሪክ እውነተኛ ገፅታ ማወቅ ነበረብኝና ዲያሪውን ማንበቤን ተያያዝኩት፡፡
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍42❤4
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
==================
....‹‹አሁንማ ያንቺ እንዳልሆነ አውቄያለሁ…በወቅቱ ግን የእሷ ነው ብሎ ስለላከልኝ ..ያንቺ በመሆኑ ምንም ጥርጣሬ አልነበረኝም..እናም በየጊዜው ደብዳቤ እፅፍልሽ ነበር፡፡ከአንቺም መልስ ለማግኘት አመታትን በናፍቆት ጠብቄያለሁ፡፡
‹‹ታዲያ ኢሜሉ የእኔ እንዳልሆነ እና ምትፅፍልኝ ደብዳቤዎች እንዳልደረሱኝ እንዴት ልታውቅ ቻልክ፡፡››
‹‹ከአላዛር ጋር ከተጋባችሁ ከአንድ ወር በኃላ በዚሁ ኢሜል መልስ ፃፈልኝ..መጀመሪያ ያንቺ መስሎኝ ፈንጥዤ ነበር …ሳነበው ግን የእሱ ነበር .. እንቺ አንብቢው››አለና ከፍቶ ሰጣት ፡፡
በጣም በመገረምና ምን ብሎ እንደፃፈለት ለማወቅ በመጎጎት ላፕቶፑን ተቀበለችውና ጭኗ ላይ አስቀምጣ ማንበብ ጀመረች፡፡
የልጅነት ጎደኛዬ ሁሴን እንዴት ነህ…?.የሰው ሀገር ኑሮ እንዴት ይዞኸል?እኔ በጣም ደህና ነኝ፡፡
ይሄንን ደብዳቤ ልፅፍልህ የተነሳሁት ይቅርታ እንድታደርግልኝ ለመጠየቅ ስለፈለኩ ነው፡፡የሰራሁት ነገር አግባብ ይሁን አይሁን አላውቅም፡፡ግን ደግሞ ደጋግሜ በዚህ ሁኔታ ውስጥ ብገባ ተመሳሳዩን ነው የማደርገው፡እሰክዛሬ ለሰሎሜ እንዲደርሳት ስትልካቸው የነበሩ ኢሜሎች በአጠቃላይ ለእሷ አልደረሷትም….ምክንያቱም የምትልክበት አድራሻ የእሷ ነው ብዬ ብልክልህም እውነታው ግን በእሷ ስም የከፈትኩት እኔ ነኝ..እሷ ስለዚህ የኢሜል አድራሻ ምንም የምታውቀው ነገር የለም ፡፡ወንድሜ የምትፅፍላትን ደብዳቤ እንድታነበው ኢሜሉን ልሰጣት ያልቻልኩት ላወዛግባት ስላልፈለኩ ነው፡፡አየህ አንተም ሆንክ አሌክስ እዚህ አጠገቧ የላችሁም፡፡ስለዚህ እሷን በተመለከተ ከአመታት በፊት እርስ በርስ የገባነው ቃልኪዳን ተፈፃሚ ሊሆን አይችም…ከህፃንነታችን እስከዚህን ቀን ድረስ አብሬያት በብቸኝነት መዝለቅ የቻልኩት እኔ ብቻ ነኝ..የዚህንም ፍሬ አሁን ልቆርጥ ነው፡፡በቀደም እቴቴ ጋር እሷን ለማግባት ሽማግሌ ልኬ እሺ ተብያለሁ…ምን አልባትም ይሄ የኢሜል መልዕክት በምታነብበት ጊዜ እኔና እሷ ታጋብተን ባልና ሚስት በመባል አንድ ቤት ገብተን ይሆናል፡፡ለዛ ነው አሁን እውነታውን ልነግርህ የፈለኩት፡፡ይሄንን ጉዳይ ሰሎሜ አታውቅም፡፡ከፈለክ ግን ደስ ባልህ ጊዜ ልትነግራት ትችላለህ፡፡ከአሁን በኋላ የእኔ ስለሆነችም እንዳታገኛት እንቅፋት ልሆንህ እልፈልግም…ቢያንስ ጓደኛዋ ሆኖ የመቀጠል መብት አለህ፡፡ለዛ ነው ቀጥታ ስልክ ቁጥሯን በዚህ የኢሜል መልዕክት ላይ የላኩልህ፡፡
በል ወንድሜ ቅር በተሰኘህብኝ ነገር ሁሉ ይቅርታህን ጠይቃለው….የዘላለም ጓደኛህ አላዛር ነኝ፡፡››ይላል፡፡
የምታነበውን ማመን ነው ያቃታት፡፡ምን አይነት ምላሽ ሁሉ መስጠት እንዳለባት ማወቅ አልቻለችም፡፡
‹‹እነዚህ በዚህ የኢሜል አድራሻ ላንቺ የላኳቸው መልዕክቶች አሁን ጥቅም የሌላቸው ና ጊዜያቸውም ያለፈባቸው ቢሆኑም ያንቺው ናቸው…ቢያንስ በወቅቱ ስለአንቺ ምን አስብ እንደነበረና ምን ብዬሽም እንደነበረ ያስረዳሉ….ላፕቶፑን ውሰጄና ለማንበብ ዝግጁ በምትሆኚበት ጊዜ አንብቢያቸው››› አላት፡፡
ዝም ብላ እጇ ላይ ያለውን የተከፈተ ላፕቶፕ አጥፋ ዘጋችና ከተቀመጠችበት ተነሳች….‹‹አራት ሰዓት አካባቢ ወጣ እንላለን….እስከዛ አረፍ በል….››ብላው ከእሱ መልስ ሳትጠብቅ ላፕቶፑን ይዛ ቀጥታ ክፍሉን ለቃ ወጥታ ወደ ራሷ መኝታ ክፍል አመራች…ክፍሉን ከፍታ በቁሟ ነው አልጋዋ ላይ የተዘረረችው፡፡ኢሜሎቹን አሁን ከፍታ ለማንበብ እና ሌላ አይነት ውዥንብር ውስጥ እራሷን ለመሰንቀር አልፈለገችም…ተንጠራራችና ላፕቶፑን ኮመዲኖ ላይ አስቀመጠችው፡፡
‹‹በወቅቱ ሶስትም እንደሚያፈቅሩኝ ባውቅ ኖሮ ማንኛቸውን መርጥ ነበር?››እስከዛሬ አስባ የማታውቀውን ጥያቄ እራሷን ጠየቀች፡፡
‹‹ሶስቱንም በወጣትእናታቸው ምን እንደሚመስሉ …አቋማቸውን፤ ፀባያቸውን ፣የወደፊት ተስፋቸውንና ጉድለታቸውን መዘነች…..ልቧ አልማየሁ ላይ ተንጠልጥሎ ቀረባት…ግን ያ የሆነው በምክንያት ተመዘዝኖ በልጦ ስለተገኘ አይደለም….ብቻ በማታውቀው ምክንያት አንጀቷ በተለየ ሁኔታ ከልጅነታቸው ጀምሮ ለእሱ እንደሚንሰፈሰፍ ታውቃለች…ከሶስቱም ጋር ስትሆን ደስታና ምቾት እንደሚሰማት ታውቃላች ከእሱ ጋር ስትሆን ግን የበለጠ ድልቅቅ ያለ የመዝናናት ስሜት ነው የሚሰማት፡፡በሌላ ቋንቋ ለመግለፅ…ሶስቱም ጓደኞቾ ለእሷ ቤቷ ናቸው፡፡ግን ደግሞ አላዛርና ሁሴን ሳሎኗ ሲሆኑ..አላዛር ግን ጋደም ብላ እራሷን የምታድስበት….እርቃኑዋን ሆና ልብሷን የምትቀይርበትና የምትዋዋብበት የምቾቷ መጨረሻ ምሽግ የሆነው መኝታ ቤቷ ማለት ነው…እሱን እንደዛ ነው የምታስበው….ለዛም ነው እንደሚያፈቅራት እንኳን ሳታውቅ ጥሏት በመሄዱና ለስድስት አመት ከእሷ ጋር ያለውን ግንኙነት ሙሉ በሙሉ ስላቆረጠ..ክፉኛ ተቀይማው ነበረው….፡፡
አላዛር 12 ሰዓት ሲሆን ለአሌክስ ደወለለት›
‹‹ሄሎ ኮማንደር›››
‹‹ሄሎ አላዛር››
‹‹የት ነህ..ስራ ቦታ ነህ ወይስ ወጣህ?››
‹‹አይ ስራ ቦታ ነኝ….ምነው በሰላም?››
‹‹አይ ስራ ከጨረስክ መጥቼ ልውሰድህ ልልህ ነው፡፡››
‹‹ወደ የት?››
‹‹እንዴ ጥዋት ተነጋገርን አልነበር እንዴ..?ወደቤት ነዋ››
‹‹ዛሬ ቢያልፈኝ አይሻልም…?››
‹‹ኖኖ…እንደዛማ አይሆንም..አሁን ሰሎሜ ደውላልኝ አብረን እየመጣን ነው ብያታለው…ዲያስፖራውም ይጠብቀናል::››
‹‹በቃ እሺ…በቢሮ መኪና እራሴ መጣለሁ››
‹‹ለምን ..ሜክሲኮ አካባቢ ነው እኮ ያለሁት..ልምጣና አብረን እያወራን እንሄዳለን…..››
‹‹እሺ በቃ ና››አለና ስልኩን ዘጋው፡፡
‹‹ይሄ ሰውዬ ለምንድነው እንዲህ ሙጭጭ ያለብኝ?››ሢል ጠየቀ፡፡ነገረ ስራው ሁሉ ግራ እያጋባው ነው..መቼስ እንደዚህ የሚያደርገው የድሮ ጓደኛሞችን በአንድ ላይ በመሰብሰብ የድሮ ፍቅራችውን እንዲያገኙ ለማድረግ አይደለም..የሆነማ የተደበቀ ተልዕኮ አለው››ሲል አብሰለሰለ፡፡‹‹ይሄንንማ ፈልፍዬ እቅዱን ማግኘት ካልቻልኩ ምኑን ፖሊስ ሆንኩ?›› ሲል ፎከረ፡፡ከተቀመጠበት ተነሳና ከመስቀያ ላይ ጃኬቱን በማንሰት ለብሶ ከቢሮው ወጣ…የፖሊስ ጣቢያው ግቢ ውስጥ ወዲህ ወዲያ እየተንቀሳቀሰ አላዛርን መጠበቅ ጀመረ…ብዙ አላስጠበቀውም ..እንደደወለለት ፈጠን ብሎ ሄደና ገቢና ከጎኑ ተቀመጠ …ቦሌ ሚካኤል አካባቢ ወደሚገኘው መኖሪያ ቤቱ መንዳት ጀመረ….
‹‹ውሎ እንዴት ነበር?››አለማየሁ ነበር የጠየቀው፡፡
‹‹ያው እንደተለመደው ነው..አንተ ጋስ?››
‹‹እኔ ጋርም እንደዛው…››
ለተወሰነ ደቂቃ በሁለቱ መካከል ጥልቅ የሆነ ዝምታ ሰፈነ..በኋላ ግን ኩማንደሩ ዝምታው ሰበረው
‹‹ዛሬ ቤቴ ለማደር ነበር እቅዴ››
‹‹ቤት ብቻህን ምን ትሰራለህ…?አብረን ተሰብስበን ስንጫወት እናመሻለን››
‹‹እሺ እንዲህ ተሰብስበን መጫወት ለምደን በኃላስ…?
ማለት ስንበታተን…?አንተ ሚስትህን አቅፈህ በሞቀ ቤትህ ትቀራለህ..እኔ ሚስኪኑ ወደወንደላጤ ቤቴ ስመለስ በፊት ከማውቀው በተለየ ሁኔታ ቀዝቅዞ ደባሪ ሆኖ እንደሚጠብቀኝ አታውቅም?››
‹‹ሚስትህን አቅፈህ በሞቀ ቤትህ ነው ያልከው?››
‹‹አዎ …ምነው››
‹‹አሽሙር አይደለም አይደል?››
‹‹እንተ ሰው ከመቼ ወዲህ ነው እንዲህ ተጠራጣሪና የሰው ንግግር መንዛሪ የሆንከው?››
‹‹እኔን እኮ የቆሰለ ነበር በለኝ…ማንኛውም ኮሽታ ያስደነብረኛል….››
‹‹አይዞኝ….ቁስልህ በቅርብ እንደሚጠግ እርግጠኛ ነኝ፡፡››
‹‹ልሄድ ነው››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
==================
....‹‹አሁንማ ያንቺ እንዳልሆነ አውቄያለሁ…በወቅቱ ግን የእሷ ነው ብሎ ስለላከልኝ ..ያንቺ በመሆኑ ምንም ጥርጣሬ አልነበረኝም..እናም በየጊዜው ደብዳቤ እፅፍልሽ ነበር፡፡ከአንቺም መልስ ለማግኘት አመታትን በናፍቆት ጠብቄያለሁ፡፡
‹‹ታዲያ ኢሜሉ የእኔ እንዳልሆነ እና ምትፅፍልኝ ደብዳቤዎች እንዳልደረሱኝ እንዴት ልታውቅ ቻልክ፡፡››
‹‹ከአላዛር ጋር ከተጋባችሁ ከአንድ ወር በኃላ በዚሁ ኢሜል መልስ ፃፈልኝ..መጀመሪያ ያንቺ መስሎኝ ፈንጥዤ ነበር …ሳነበው ግን የእሱ ነበር .. እንቺ አንብቢው››አለና ከፍቶ ሰጣት ፡፡
በጣም በመገረምና ምን ብሎ እንደፃፈለት ለማወቅ በመጎጎት ላፕቶፑን ተቀበለችውና ጭኗ ላይ አስቀምጣ ማንበብ ጀመረች፡፡
የልጅነት ጎደኛዬ ሁሴን እንዴት ነህ…?.የሰው ሀገር ኑሮ እንዴት ይዞኸል?እኔ በጣም ደህና ነኝ፡፡
ይሄንን ደብዳቤ ልፅፍልህ የተነሳሁት ይቅርታ እንድታደርግልኝ ለመጠየቅ ስለፈለኩ ነው፡፡የሰራሁት ነገር አግባብ ይሁን አይሁን አላውቅም፡፡ግን ደግሞ ደጋግሜ በዚህ ሁኔታ ውስጥ ብገባ ተመሳሳዩን ነው የማደርገው፡እሰክዛሬ ለሰሎሜ እንዲደርሳት ስትልካቸው የነበሩ ኢሜሎች በአጠቃላይ ለእሷ አልደረሷትም….ምክንያቱም የምትልክበት አድራሻ የእሷ ነው ብዬ ብልክልህም እውነታው ግን በእሷ ስም የከፈትኩት እኔ ነኝ..እሷ ስለዚህ የኢሜል አድራሻ ምንም የምታውቀው ነገር የለም ፡፡ወንድሜ የምትፅፍላትን ደብዳቤ እንድታነበው ኢሜሉን ልሰጣት ያልቻልኩት ላወዛግባት ስላልፈለኩ ነው፡፡አየህ አንተም ሆንክ አሌክስ እዚህ አጠገቧ የላችሁም፡፡ስለዚህ እሷን በተመለከተ ከአመታት በፊት እርስ በርስ የገባነው ቃልኪዳን ተፈፃሚ ሊሆን አይችም…ከህፃንነታችን እስከዚህን ቀን ድረስ አብሬያት በብቸኝነት መዝለቅ የቻልኩት እኔ ብቻ ነኝ..የዚህንም ፍሬ አሁን ልቆርጥ ነው፡፡በቀደም እቴቴ ጋር እሷን ለማግባት ሽማግሌ ልኬ እሺ ተብያለሁ…ምን አልባትም ይሄ የኢሜል መልዕክት በምታነብበት ጊዜ እኔና እሷ ታጋብተን ባልና ሚስት በመባል አንድ ቤት ገብተን ይሆናል፡፡ለዛ ነው አሁን እውነታውን ልነግርህ የፈለኩት፡፡ይሄንን ጉዳይ ሰሎሜ አታውቅም፡፡ከፈለክ ግን ደስ ባልህ ጊዜ ልትነግራት ትችላለህ፡፡ከአሁን በኋላ የእኔ ስለሆነችም እንዳታገኛት እንቅፋት ልሆንህ እልፈልግም…ቢያንስ ጓደኛዋ ሆኖ የመቀጠል መብት አለህ፡፡ለዛ ነው ቀጥታ ስልክ ቁጥሯን በዚህ የኢሜል መልዕክት ላይ የላኩልህ፡፡
በል ወንድሜ ቅር በተሰኘህብኝ ነገር ሁሉ ይቅርታህን ጠይቃለው….የዘላለም ጓደኛህ አላዛር ነኝ፡፡››ይላል፡፡
የምታነበውን ማመን ነው ያቃታት፡፡ምን አይነት ምላሽ ሁሉ መስጠት እንዳለባት ማወቅ አልቻለችም፡፡
‹‹እነዚህ በዚህ የኢሜል አድራሻ ላንቺ የላኳቸው መልዕክቶች አሁን ጥቅም የሌላቸው ና ጊዜያቸውም ያለፈባቸው ቢሆኑም ያንቺው ናቸው…ቢያንስ በወቅቱ ስለአንቺ ምን አስብ እንደነበረና ምን ብዬሽም እንደነበረ ያስረዳሉ….ላፕቶፑን ውሰጄና ለማንበብ ዝግጁ በምትሆኚበት ጊዜ አንብቢያቸው››› አላት፡፡
ዝም ብላ እጇ ላይ ያለውን የተከፈተ ላፕቶፕ አጥፋ ዘጋችና ከተቀመጠችበት ተነሳች….‹‹አራት ሰዓት አካባቢ ወጣ እንላለን….እስከዛ አረፍ በል….››ብላው ከእሱ መልስ ሳትጠብቅ ላፕቶፑን ይዛ ቀጥታ ክፍሉን ለቃ ወጥታ ወደ ራሷ መኝታ ክፍል አመራች…ክፍሉን ከፍታ በቁሟ ነው አልጋዋ ላይ የተዘረረችው፡፡ኢሜሎቹን አሁን ከፍታ ለማንበብ እና ሌላ አይነት ውዥንብር ውስጥ እራሷን ለመሰንቀር አልፈለገችም…ተንጠራራችና ላፕቶፑን ኮመዲኖ ላይ አስቀመጠችው፡፡
‹‹በወቅቱ ሶስትም እንደሚያፈቅሩኝ ባውቅ ኖሮ ማንኛቸውን መርጥ ነበር?››እስከዛሬ አስባ የማታውቀውን ጥያቄ እራሷን ጠየቀች፡፡
‹‹ሶስቱንም በወጣትእናታቸው ምን እንደሚመስሉ …አቋማቸውን፤ ፀባያቸውን ፣የወደፊት ተስፋቸውንና ጉድለታቸውን መዘነች…..ልቧ አልማየሁ ላይ ተንጠልጥሎ ቀረባት…ግን ያ የሆነው በምክንያት ተመዘዝኖ በልጦ ስለተገኘ አይደለም….ብቻ በማታውቀው ምክንያት አንጀቷ በተለየ ሁኔታ ከልጅነታቸው ጀምሮ ለእሱ እንደሚንሰፈሰፍ ታውቃለች…ከሶስቱም ጋር ስትሆን ደስታና ምቾት እንደሚሰማት ታውቃላች ከእሱ ጋር ስትሆን ግን የበለጠ ድልቅቅ ያለ የመዝናናት ስሜት ነው የሚሰማት፡፡በሌላ ቋንቋ ለመግለፅ…ሶስቱም ጓደኞቾ ለእሷ ቤቷ ናቸው፡፡ግን ደግሞ አላዛርና ሁሴን ሳሎኗ ሲሆኑ..አላዛር ግን ጋደም ብላ እራሷን የምታድስበት….እርቃኑዋን ሆና ልብሷን የምትቀይርበትና የምትዋዋብበት የምቾቷ መጨረሻ ምሽግ የሆነው መኝታ ቤቷ ማለት ነው…እሱን እንደዛ ነው የምታስበው….ለዛም ነው እንደሚያፈቅራት እንኳን ሳታውቅ ጥሏት በመሄዱና ለስድስት አመት ከእሷ ጋር ያለውን ግንኙነት ሙሉ በሙሉ ስላቆረጠ..ክፉኛ ተቀይማው ነበረው….፡፡
አላዛር 12 ሰዓት ሲሆን ለአሌክስ ደወለለት›
‹‹ሄሎ ኮማንደር›››
‹‹ሄሎ አላዛር››
‹‹የት ነህ..ስራ ቦታ ነህ ወይስ ወጣህ?››
‹‹አይ ስራ ቦታ ነኝ….ምነው በሰላም?››
‹‹አይ ስራ ከጨረስክ መጥቼ ልውሰድህ ልልህ ነው፡፡››
‹‹ወደ የት?››
‹‹እንዴ ጥዋት ተነጋገርን አልነበር እንዴ..?ወደቤት ነዋ››
‹‹ዛሬ ቢያልፈኝ አይሻልም…?››
‹‹ኖኖ…እንደዛማ አይሆንም..አሁን ሰሎሜ ደውላልኝ አብረን እየመጣን ነው ብያታለው…ዲያስፖራውም ይጠብቀናል::››
‹‹በቃ እሺ…በቢሮ መኪና እራሴ መጣለሁ››
‹‹ለምን ..ሜክሲኮ አካባቢ ነው እኮ ያለሁት..ልምጣና አብረን እያወራን እንሄዳለን…..››
‹‹እሺ በቃ ና››አለና ስልኩን ዘጋው፡፡
‹‹ይሄ ሰውዬ ለምንድነው እንዲህ ሙጭጭ ያለብኝ?››ሢል ጠየቀ፡፡ነገረ ስራው ሁሉ ግራ እያጋባው ነው..መቼስ እንደዚህ የሚያደርገው የድሮ ጓደኛሞችን በአንድ ላይ በመሰብሰብ የድሮ ፍቅራችውን እንዲያገኙ ለማድረግ አይደለም..የሆነማ የተደበቀ ተልዕኮ አለው››ሲል አብሰለሰለ፡፡‹‹ይሄንንማ ፈልፍዬ እቅዱን ማግኘት ካልቻልኩ ምኑን ፖሊስ ሆንኩ?›› ሲል ፎከረ፡፡ከተቀመጠበት ተነሳና ከመስቀያ ላይ ጃኬቱን በማንሰት ለብሶ ከቢሮው ወጣ…የፖሊስ ጣቢያው ግቢ ውስጥ ወዲህ ወዲያ እየተንቀሳቀሰ አላዛርን መጠበቅ ጀመረ…ብዙ አላስጠበቀውም ..እንደደወለለት ፈጠን ብሎ ሄደና ገቢና ከጎኑ ተቀመጠ …ቦሌ ሚካኤል አካባቢ ወደሚገኘው መኖሪያ ቤቱ መንዳት ጀመረ….
‹‹ውሎ እንዴት ነበር?››አለማየሁ ነበር የጠየቀው፡፡
‹‹ያው እንደተለመደው ነው..አንተ ጋስ?››
‹‹እኔ ጋርም እንደዛው…››
ለተወሰነ ደቂቃ በሁለቱ መካከል ጥልቅ የሆነ ዝምታ ሰፈነ..በኋላ ግን ኩማንደሩ ዝምታው ሰበረው
‹‹ዛሬ ቤቴ ለማደር ነበር እቅዴ››
‹‹ቤት ብቻህን ምን ትሰራለህ…?አብረን ተሰብስበን ስንጫወት እናመሻለን››
‹‹እሺ እንዲህ ተሰብስበን መጫወት ለምደን በኃላስ…?
ማለት ስንበታተን…?አንተ ሚስትህን አቅፈህ በሞቀ ቤትህ ትቀራለህ..እኔ ሚስኪኑ ወደወንደላጤ ቤቴ ስመለስ በፊት ከማውቀው በተለየ ሁኔታ ቀዝቅዞ ደባሪ ሆኖ እንደሚጠብቀኝ አታውቅም?››
‹‹ሚስትህን አቅፈህ በሞቀ ቤትህ ነው ያልከው?››
‹‹አዎ …ምነው››
‹‹አሽሙር አይደለም አይደል?››
‹‹እንተ ሰው ከመቼ ወዲህ ነው እንዲህ ተጠራጣሪና የሰው ንግግር መንዛሪ የሆንከው?››
‹‹እኔን እኮ የቆሰለ ነበር በለኝ…ማንኛውም ኮሽታ ያስደነብረኛል….››
‹‹አይዞኝ….ቁስልህ በቅርብ እንደሚጠግ እርግጠኛ ነኝ፡፡››
‹‹ልሄድ ነው››
👍55❤5
ንግግሩ አልገባውም….የተናገረው እያወሩ ካሉት ነገር ጋር የሚገናኝ አይደለም ‹‹መሄድ ስትል የት?››
‹‹ቱርክ››
‹‹መቼ..ለምን?››
‹‹ለህክምና ..ከሁለት ቀን በኃላ››
‹‹ምንም እየገባኝ አይደለም…ለምን ህክምና ….የአእምሮ ካንሰር ወይም የልብ በሽታ ያለብህ መሰለህ እንዴ…?ያንተ በሽታ እኮ ቀላል ነው…በሀገራችን የአንተን አይነት ችግር አክመው የሚያድኑ ብዙ የመንግስትም ሆነ የግል ሆስፒታሎች አሉ….ደግሞ እየታከምክ አይደል?..ምነው ተስፋ አስቆረጡህ እንዴ?››
‹‹እየታከምኩ አይደለም››
‹‹ምን?››የእወነት ደንግጦ አፈጠጠበት፡፡
‹‹አዎ ዋሽቼህ ነው..እዚህ ሀገር መታከም አልችልም…..››
‹‹ለምን…ለሚስጥራዊነቱ ፈርተህ ነው….ሀኪምና የነፍስ አባት ማለት እኮ አንድ ነው…የስጋህን ደዌ ለማዳን ለሀኪም መላ ችግርህን ትናገራለህ…የነፍስ ቁስልህን ለማከም ደግሞ ሁሉንም ሀጥያትህን ለነፍስ አባትህ ትናገራለህ..ሁለቱንም የምታደርገው ታክመህ ለመዳን ነው፡፡እና ሀኪሙም ሆነ የነፍስ አባትህ እኩል የነገርካቸውን ሚስጥር ለራሳቸው ቀብረው የማስቀረት ግዴታ አለባቸው››
‹‹ግዴታቸውን ካልተወጡስ?››
‹‹ባይወጡ… ራሱ እኮ ያን ያህል እንደምታስበው የሚካበድ ነገር አይደለም…ከወሲብ ጋር የተያያዝ ችግር ያለባቸው ሚሊዬን የሚሆኑ ሰዎች እኮ አሉ…አንተም ከእነሱ ውስጥ አንዱ ነህ…ዋናው መዳንህና ከሚስትህ ጋር ያለህን ግንኙነት አስተካክለህ ትዳርህን ማትረፍህ ነው፡፡ሌላውን ለዚህ የምትከፍለው መስዋዕትነት አድርገህ ውሰደው፡፡››ሳይታወቀው በሀቀኝነት ይመክረው ጀመር፡፡
‹‹አልገባህም..እኔ የወሲብ ድክመት አለበት የሚለው ሚስጥር ከሀኪም እጅ አፈትልኮ የማውቀው ሰው ሰምቶ ምናም እያልኩ አይደለም እየተጨነቅኩ ያለሁት…እኔ ጤናዬ ተመልሶ በዜና ቢነገር እራሱ ግድ የለኝም…ግን እራሴን ለማዳን ስል አባቴን መስዋዕት ማድረግ አልፈልግም፡፡››
‹ቆይ ቆይ ምንም እየገባኝ አይደለም….አባትህ ከአንተ ችግር ጋር ምንድነው የሚያገናኘው..?ነው ወይስ ችግሩ በዘር የመጣ ነው…?እንደዛ እንዳንል ደግሞ አባትህን የምናውቃቸው ነው…በእርጅና ዘመናቸው የሀያ አመት ወጣት አግብተው ማስታደር የቻሉ ገራሚ ሰው ናቸው›፡፡
‹‹እንደዛ አይደለም….ሀኪም አልሄድኩም ስልህ ጭሩሱኑ አልሄድኩም ማለቴ አይደለም…ሄጄ ነበር..የእኔ ችግር አካላዊ ሳይሆን ስነልቦናዊ እንደሆነ መለየት ችለዋል፡፡››
‹‹አሪፍ ነዋ….እኔ ባለኝ ግንዛቤ ችግሩ ስነልቦናዊ መሆኑ የተሻለ ነው፡፡››
‹‹አዎ አልተሳሳትክም…ግን ይሄንን ስነልቦናዊው ችግሬን ለመፍታት የሚቻለው…ከልጅነት ጀምሮ ያለኝን የእኔንም ሆነ የቤተሰቤን ችግር በተለይ ከዚህ ጉዳይ ጋር የሚያያዘውን ችግር ምንም ሳላስቀር ከውስጤ አውጥቼ ከተናገርኩ በኃላ ነው እንሱ መፍትሄውን ሊያገኙልኝ የሚችሉት ..አዎ እንደዛ ብለው ነው የነገሩኝ፡፡››
‹‹እና ታዲያ ትክክል ናቸዋ…..እንዳዛ ማድረግ ምኑ ላይ ነው ችግሩ?››
‹‹እኔ ለዚህ ችግር የዳረጉኝ ሶስት የህይወት ገጠመኞቼ ናቸው ብዬ አስባለሁ…ከሶስቱ ሁለቱን ለማንኛውም ሀኪም በቀላሉ መናገር ችላለው…ሶስተኛውንና ዋናውን ግን አልችልም..፡፡››
አለማየሁ አላዛር በሚነግረው ነገር ፍፁም ግራ እየተጋባ ነው‹‹አላዛር..በእውነት ማውቅህ ሰው እየመሰልከኝ አይደለም..ድሮ እኮ ነገሮችን በአጭሩና እንዴት ይተረጎሙብኛል ብለህ ሳትጨናነቅ ፊት ለፊት ነበር የምታፈርጠው.. .አሁን ግን ነገሮችን በጣም ማወሳሰብና ግራ ማጋባት ተክነህበታል፡፡››አለው፡፡
‹‹ምን ይደረግ ህይወት የማታስተምርህ ነገር የለም፡፡ሰው ሁሉ በጊዜ ሂደት መለወጡና አዲስ ፀባይና ማንነት ማብቀሉ ይቀራል ብለህ ነው?››
‹‹እና ችግርህን አውጥተህ መናገር ካልቻልክ ውጭ መሄዱ ለምን አስፈለገህ?›፡፡
‹‹ውጭ ከሆነማ ችግር የለውም ..ሶስቱንም ችግሮቼን በግልፅ ሳልሳቀቅ መናገር እችላለሁ..ያንን ማድረግ ከቻልኩ ደግሞ ምን እልባት ከዛ ተነስተው ለችግሬ መፍትሄ ያገኙልኛል ብዬ አስባለሁ፡፡››
‹‹እንደምትሄድ ሰሎሜ ታውቃለች?››
‹‹አይ አሁን እራት ላይ እነግራታለሁ..አንተም አልሰማህም አሉ››
‹‹እሺ እንዳልክ..ይሄንን ጉዳይ ግን ከመሄድህ በፊት ደግመን እናወራበታለን፡፡››
‹‹ይቻላል….››ብሎ ሲመልስለት ቤት ደርሰው የውጪ በራፉ እንዲከፈት ክላክስ እያሳማ ነበር፡፡
አለማየሁ ከመኪናው ወርደው ወደቤት ሲገቡ እንኳን ወደቀልቡ መመለስ አልቻለም….ሰው በጣም ለሚሰቃይበት ህመም ምክንያቱን እያወቀ፣ ምክንያቱን ለሌላ ሰው መናገር አልችልም በሚል ሰበብ እንዴት የመዳን እድሉን ያራዝማል…?ለዛውም በዛ ምክንያት በጣም አፈቅራታለሁ የሚላት ሚስቱ ስትሳቀቅና ስትሰቃይ እያየ?››ሊገባው አልቻለም….፡፡‹‹አላዛር ለማንም ሊናገረው የማይችለው ሶስተኛው ምክንያት ምንድነው?፡፡››እራሱን ጠየቀ…የማወቅ ረሀብ በውስጡ ሲተረማመስ ታወቀው ‹‹አባትዬውስ ከእሱ ችግር ጋር ምንድነው የሚያገኛኛቸው?››የሄንን ሰውዬ የክስ መዝገብ ከፍቼበት የምርመራ ፖሊስ ልመድበብት እንዴ?››ሲል አሰበና በራሱ ሀሳብ ፈገግ አለ፡፡
ሳሎኑን ዘልቀው ሲገቡ ሁሴንና ሰሎሜ አንድ ሶፋ ላይ ጥግና ጥግ ፈንጠርጠር ብለው ተቀምጠው ፊልም ሲያዩ ነበር የደረሱት፡፡
የሞቀ ሰላምታ ከተለዋወጡ በኋላ‹‹ ተጣጥበንና ልብስ ቀያይረን እንምጣ፣እስከዛ እናንተም ፊልማችሁን ጨርሱ›› ብለዋቸው ተያዘው ወደ ውስጥ አለፉ‹‹መጀመሪያ ወደአንተ ክፍል እንሄድ ..የምትቀይረው ቢጃማ መኖሩን እናረጋግጥ››አለው አላዛር
‹‹ችግር የለም …እርግጠኛ ነኝ አለ…..እንደውም ሁለት ነው ያለው..ትናንት ያደርኩበት ክፍል እኮ ነው››ኩማንደር አለማየሁ መለሰለት፡፡
‹‹ጥሩ ለነገሩ ቤትህ ነው…እኔም ወደክፍሌ ሄጄ ሻወር ልውሰድ..እራት ላይ እንገናኝ ››ብሎት ወደራሱ መኝታ ቤት አመራ፡፡
አለማየሁ በቆመበት እንደፈዘዘ አላዛር መኝታ ቤቱን ከፍቶ እስኪገባ ሲመለከተው ከቆየ በኃላ እግሩን አናቃነቀና ትናንት አድሮበት ወደነበረው እንግዳ ክፍል ሄደ፡፡
..////..
በማግስቱ
‹‹የሰው ልጅ ዛሬውን በጥበብ በብራት ከቻለ ወደፊት እንዲሆን የሚፈልገውን መወሰንና በጥረቱ ማረጋገጥ ይችላል፡፡ግን ደግሞ የፈለገ ጠንካራ ቢሆን…የፈለገ በእውቀት የመጠቀ ቢሆን ቤተሰቦቹን መምረጥ አይችልም…በቃ ከሆነ አባትና እናት ድንገት ይወለዳል፡፡እነዛ ወላጆቹ ያሏቸው ልጆች ወንድምና እህቱ ይሆናሉ፤የእነሱ ዘመዶች ዘመዶቹ ይሆናሉ…ከመሀከል መርጦ አንዳቸውንም ማስወገድ አይችልም፡፡እናትና አባቱም ወንጀለኛ ሆኑ ሀይማኖተኛ….ጨካኞች ሆኑ ርህሩሆች በቃ ይቀበላል…ወደኋላ ተመልሶ የማስተካከል እድል የለውም››
አላዛር ‹‹….ይሄ ነገር ቢቻል ኖሮ እንደእኔ እድለኛ እና ደስተኛ ሰው አይኖርም ነበር…ወዲያው ነበር አባቴን ከህይወቴ ሰርዤ በሌላ ሰው የምተካው፡፡››በጥልቅ ሀዘን ውስጥ ሆኖ ፊት ለፊቱ ለተቀመጠው ኩማንደር መለሰለት፡፡
‹‹አውቃለው አባትህ ትንሽ ባህሪያችው መልካም አልነበረም….››
‹‹ተው እንጂ አሌክሶ.. ትንሽ ብቻ….ማሰልጠኛ ከገባህ ከወር በኃላ ደውዬልህ ነበር ታስታውሳለህ?››
‹‹ቱርክ››
‹‹መቼ..ለምን?››
‹‹ለህክምና ..ከሁለት ቀን በኃላ››
‹‹ምንም እየገባኝ አይደለም…ለምን ህክምና ….የአእምሮ ካንሰር ወይም የልብ በሽታ ያለብህ መሰለህ እንዴ…?ያንተ በሽታ እኮ ቀላል ነው…በሀገራችን የአንተን አይነት ችግር አክመው የሚያድኑ ብዙ የመንግስትም ሆነ የግል ሆስፒታሎች አሉ….ደግሞ እየታከምክ አይደል?..ምነው ተስፋ አስቆረጡህ እንዴ?››
‹‹እየታከምኩ አይደለም››
‹‹ምን?››የእወነት ደንግጦ አፈጠጠበት፡፡
‹‹አዎ ዋሽቼህ ነው..እዚህ ሀገር መታከም አልችልም…..››
‹‹ለምን…ለሚስጥራዊነቱ ፈርተህ ነው….ሀኪምና የነፍስ አባት ማለት እኮ አንድ ነው…የስጋህን ደዌ ለማዳን ለሀኪም መላ ችግርህን ትናገራለህ…የነፍስ ቁስልህን ለማከም ደግሞ ሁሉንም ሀጥያትህን ለነፍስ አባትህ ትናገራለህ..ሁለቱንም የምታደርገው ታክመህ ለመዳን ነው፡፡እና ሀኪሙም ሆነ የነፍስ አባትህ እኩል የነገርካቸውን ሚስጥር ለራሳቸው ቀብረው የማስቀረት ግዴታ አለባቸው››
‹‹ግዴታቸውን ካልተወጡስ?››
‹‹ባይወጡ… ራሱ እኮ ያን ያህል እንደምታስበው የሚካበድ ነገር አይደለም…ከወሲብ ጋር የተያያዝ ችግር ያለባቸው ሚሊዬን የሚሆኑ ሰዎች እኮ አሉ…አንተም ከእነሱ ውስጥ አንዱ ነህ…ዋናው መዳንህና ከሚስትህ ጋር ያለህን ግንኙነት አስተካክለህ ትዳርህን ማትረፍህ ነው፡፡ሌላውን ለዚህ የምትከፍለው መስዋዕትነት አድርገህ ውሰደው፡፡››ሳይታወቀው በሀቀኝነት ይመክረው ጀመር፡፡
‹‹አልገባህም..እኔ የወሲብ ድክመት አለበት የሚለው ሚስጥር ከሀኪም እጅ አፈትልኮ የማውቀው ሰው ሰምቶ ምናም እያልኩ አይደለም እየተጨነቅኩ ያለሁት…እኔ ጤናዬ ተመልሶ በዜና ቢነገር እራሱ ግድ የለኝም…ግን እራሴን ለማዳን ስል አባቴን መስዋዕት ማድረግ አልፈልግም፡፡››
‹ቆይ ቆይ ምንም እየገባኝ አይደለም….አባትህ ከአንተ ችግር ጋር ምንድነው የሚያገናኘው..?ነው ወይስ ችግሩ በዘር የመጣ ነው…?እንደዛ እንዳንል ደግሞ አባትህን የምናውቃቸው ነው…በእርጅና ዘመናቸው የሀያ አመት ወጣት አግብተው ማስታደር የቻሉ ገራሚ ሰው ናቸው›፡፡
‹‹እንደዛ አይደለም….ሀኪም አልሄድኩም ስልህ ጭሩሱኑ አልሄድኩም ማለቴ አይደለም…ሄጄ ነበር..የእኔ ችግር አካላዊ ሳይሆን ስነልቦናዊ እንደሆነ መለየት ችለዋል፡፡››
‹‹አሪፍ ነዋ….እኔ ባለኝ ግንዛቤ ችግሩ ስነልቦናዊ መሆኑ የተሻለ ነው፡፡››
‹‹አዎ አልተሳሳትክም…ግን ይሄንን ስነልቦናዊው ችግሬን ለመፍታት የሚቻለው…ከልጅነት ጀምሮ ያለኝን የእኔንም ሆነ የቤተሰቤን ችግር በተለይ ከዚህ ጉዳይ ጋር የሚያያዘውን ችግር ምንም ሳላስቀር ከውስጤ አውጥቼ ከተናገርኩ በኃላ ነው እንሱ መፍትሄውን ሊያገኙልኝ የሚችሉት ..አዎ እንደዛ ብለው ነው የነገሩኝ፡፡››
‹‹እና ታዲያ ትክክል ናቸዋ…..እንዳዛ ማድረግ ምኑ ላይ ነው ችግሩ?››
‹‹እኔ ለዚህ ችግር የዳረጉኝ ሶስት የህይወት ገጠመኞቼ ናቸው ብዬ አስባለሁ…ከሶስቱ ሁለቱን ለማንኛውም ሀኪም በቀላሉ መናገር ችላለው…ሶስተኛውንና ዋናውን ግን አልችልም..፡፡››
አለማየሁ አላዛር በሚነግረው ነገር ፍፁም ግራ እየተጋባ ነው‹‹አላዛር..በእውነት ማውቅህ ሰው እየመሰልከኝ አይደለም..ድሮ እኮ ነገሮችን በአጭሩና እንዴት ይተረጎሙብኛል ብለህ ሳትጨናነቅ ፊት ለፊት ነበር የምታፈርጠው.. .አሁን ግን ነገሮችን በጣም ማወሳሰብና ግራ ማጋባት ተክነህበታል፡፡››አለው፡፡
‹‹ምን ይደረግ ህይወት የማታስተምርህ ነገር የለም፡፡ሰው ሁሉ በጊዜ ሂደት መለወጡና አዲስ ፀባይና ማንነት ማብቀሉ ይቀራል ብለህ ነው?››
‹‹እና ችግርህን አውጥተህ መናገር ካልቻልክ ውጭ መሄዱ ለምን አስፈለገህ?›፡፡
‹‹ውጭ ከሆነማ ችግር የለውም ..ሶስቱንም ችግሮቼን በግልፅ ሳልሳቀቅ መናገር እችላለሁ..ያንን ማድረግ ከቻልኩ ደግሞ ምን እልባት ከዛ ተነስተው ለችግሬ መፍትሄ ያገኙልኛል ብዬ አስባለሁ፡፡››
‹‹እንደምትሄድ ሰሎሜ ታውቃለች?››
‹‹አይ አሁን እራት ላይ እነግራታለሁ..አንተም አልሰማህም አሉ››
‹‹እሺ እንዳልክ..ይሄንን ጉዳይ ግን ከመሄድህ በፊት ደግመን እናወራበታለን፡፡››
‹‹ይቻላል….››ብሎ ሲመልስለት ቤት ደርሰው የውጪ በራፉ እንዲከፈት ክላክስ እያሳማ ነበር፡፡
አለማየሁ ከመኪናው ወርደው ወደቤት ሲገቡ እንኳን ወደቀልቡ መመለስ አልቻለም….ሰው በጣም ለሚሰቃይበት ህመም ምክንያቱን እያወቀ፣ ምክንያቱን ለሌላ ሰው መናገር አልችልም በሚል ሰበብ እንዴት የመዳን እድሉን ያራዝማል…?ለዛውም በዛ ምክንያት በጣም አፈቅራታለሁ የሚላት ሚስቱ ስትሳቀቅና ስትሰቃይ እያየ?››ሊገባው አልቻለም….፡፡‹‹አላዛር ለማንም ሊናገረው የማይችለው ሶስተኛው ምክንያት ምንድነው?፡፡››እራሱን ጠየቀ…የማወቅ ረሀብ በውስጡ ሲተረማመስ ታወቀው ‹‹አባትዬውስ ከእሱ ችግር ጋር ምንድነው የሚያገኛኛቸው?››የሄንን ሰውዬ የክስ መዝገብ ከፍቼበት የምርመራ ፖሊስ ልመድበብት እንዴ?››ሲል አሰበና በራሱ ሀሳብ ፈገግ አለ፡፡
ሳሎኑን ዘልቀው ሲገቡ ሁሴንና ሰሎሜ አንድ ሶፋ ላይ ጥግና ጥግ ፈንጠርጠር ብለው ተቀምጠው ፊልም ሲያዩ ነበር የደረሱት፡፡
የሞቀ ሰላምታ ከተለዋወጡ በኋላ‹‹ ተጣጥበንና ልብስ ቀያይረን እንምጣ፣እስከዛ እናንተም ፊልማችሁን ጨርሱ›› ብለዋቸው ተያዘው ወደ ውስጥ አለፉ‹‹መጀመሪያ ወደአንተ ክፍል እንሄድ ..የምትቀይረው ቢጃማ መኖሩን እናረጋግጥ››አለው አላዛር
‹‹ችግር የለም …እርግጠኛ ነኝ አለ…..እንደውም ሁለት ነው ያለው..ትናንት ያደርኩበት ክፍል እኮ ነው››ኩማንደር አለማየሁ መለሰለት፡፡
‹‹ጥሩ ለነገሩ ቤትህ ነው…እኔም ወደክፍሌ ሄጄ ሻወር ልውሰድ..እራት ላይ እንገናኝ ››ብሎት ወደራሱ መኝታ ቤት አመራ፡፡
አለማየሁ በቆመበት እንደፈዘዘ አላዛር መኝታ ቤቱን ከፍቶ እስኪገባ ሲመለከተው ከቆየ በኃላ እግሩን አናቃነቀና ትናንት አድሮበት ወደነበረው እንግዳ ክፍል ሄደ፡፡
..////..
በማግስቱ
‹‹የሰው ልጅ ዛሬውን በጥበብ በብራት ከቻለ ወደፊት እንዲሆን የሚፈልገውን መወሰንና በጥረቱ ማረጋገጥ ይችላል፡፡ግን ደግሞ የፈለገ ጠንካራ ቢሆን…የፈለገ በእውቀት የመጠቀ ቢሆን ቤተሰቦቹን መምረጥ አይችልም…በቃ ከሆነ አባትና እናት ድንገት ይወለዳል፡፡እነዛ ወላጆቹ ያሏቸው ልጆች ወንድምና እህቱ ይሆናሉ፤የእነሱ ዘመዶች ዘመዶቹ ይሆናሉ…ከመሀከል መርጦ አንዳቸውንም ማስወገድ አይችልም፡፡እናትና አባቱም ወንጀለኛ ሆኑ ሀይማኖተኛ….ጨካኞች ሆኑ ርህሩሆች በቃ ይቀበላል…ወደኋላ ተመልሶ የማስተካከል እድል የለውም››
አላዛር ‹‹….ይሄ ነገር ቢቻል ኖሮ እንደእኔ እድለኛ እና ደስተኛ ሰው አይኖርም ነበር…ወዲያው ነበር አባቴን ከህይወቴ ሰርዤ በሌላ ሰው የምተካው፡፡››በጥልቅ ሀዘን ውስጥ ሆኖ ፊት ለፊቱ ለተቀመጠው ኩማንደር መለሰለት፡፡
‹‹አውቃለው አባትህ ትንሽ ባህሪያችው መልካም አልነበረም….››
‹‹ተው እንጂ አሌክሶ.. ትንሽ ብቻ….ማሰልጠኛ ከገባህ ከወር በኃላ ደውዬልህ ነበር ታስታውሳለህ?››
👍54❤6🥰1
‹‹አዎ አስታውሳለው››
‹‹በወቅቱ ያንንን ጉዳይ ለአንተ ብቻ ነበር የተናዘዝኩት..ያንን ያደረኩት አንድም የራሴን ያህል ስለማምንህ ነበር..በዛ ላይ የሆነ የሚያረጋጋኝ እና ወደፊት የማልፀፀትበት ነገር እንዳደርግ የሚረዳኝ ምክር ትሰጠኛለህ የሚል እምነት ስለነበረብኝ ነበር..አንተ ግን በማግስቱ መልሼ ደውልልሀለው አልክና ሲምህን አውጥተህ ጣልከው…እኔን መልሰህ ላለማነጋገር አድራሻህን ሙሉ በሙሉ አጠፋ…ለነገሩ እንዳዛ ለምን እንዳደረክ ገብቶኛል››
አለማየሁ በድንጋጤ‹‹ለምንድነው ያደረኩት?››ሲል መልሱን ለመስማት በመጓጓት ጠየቀው፡፡
‹‹ተጠይፈኸኝ ነው…የአባቴን ሰቅጣጭ ወንጀል ለመደበቅ ስውተረተር አይተኸኝ ስላስጠላሁህ ነው….በግልፅ ልትነግረኝ ስላልቻልክ አድርሸህን አጠፋህ…የበሳል ሰው ውሳኔ ነው የወሰንከው››
ኩማንደሩ አላዛር የወቅቱን ሁኔታ የተረዳበትን መንገድ ሲነግረው ከግምቱ ውጭ ስለነበረ ተገረመ‹‹እንደዛ እንኳን እርግጠኛ አትሁን…ደግሞ እሱ አመታት ያለፉት ጉዳይ ነው ..አሁን ሙሉ በሙሉ ብንረሳው አይሻልም?››ሲል በሁኔታው ላይ እስከወዲያኛው ላለማውራት ያላውን ፍላጎት ገለፀለት
አላዛር ግን ለእሱ ፍላጎት ደንታም አልነበረው‹‹ወይ መርሳት…እሱ ታሪክ እኮ ነው እስከአሁን እጅና እግሬን አሳስሮ ሽባ ያደረገኝ…ያ የአባቴ ወንጀል እኮ ነው ደፍሬ የሴት ገላ እንዳላይ ሾተላይ የሆነብኝ…ያ ታሪክ እኮ ነው እስከዛሬ እያሳደደኝ ያለው…ያቺ ምስኪን ሴት በየቀኑ በህልሜ ትመጣለች…በየቀኑ ከነጮርቃ ልጇ ሰቀቀኔ ሆናለች….››
‹‹ሶሪ በእውነት ያ ታሪክ እኔ ላይም ቀላል ጠባሳ አላሳደረም…ግን ህይወት እንዲህ ነው ››
‹‹ያልገባህ ነገር አለ…አባቴ የገዛ ሚስቱን እርጉዝ ሆና ስለገደላት ብቻ እኮ አይደለም ውስጤ የፈራረሰው.. አገዳደሉ ነው ሰቅጣጭ…በወቅቱ ቤቱን ከፍቼ እንደገባውና በድን ሬሳዋን እንዳየሁ ነግሬሀለው አይደል..ከፊል እውነታውን ብቻ ነው የነገርኩህ…ልደብቅህ ፈልጌ ሳይሆን እንዴት አንደምነግርህ ስላላወቅኩ ነው ..የልጅቷ ብልት ሙሉ በሙሉ ተገፎ ነበር…››
አለማየሁ የሚሰማውን ነገር ማመን አልቻለም …አጥወለወለው…አእምሮው ጭው ሲል ይታወቀዋል…ያንን የሚወደውን ውብ ገላ በሚሰማው አይነት ዘግናኝ ሁኔታ መገደሉን መስማት ያማል …›
አላዛር ወሬውን ቀጠለ‹‹እና ከዛን ቀን ወዲህ የሴት ልጅ ገላ በጨረፍታ እንኳን ባየሁ ቁጥር የተገፈፈ እና በጩቤ የተጨቀጨቀ ብልት እንዲሁም የተዘረገፈ አንጀት ….ከእናቱ ጋር እትብቱ ያልተላቀቀ በድን የህፃን ልጅ እሬሳ …አዎ እነዛ ናቸው የሚታዩኝ…አዎ ከዛን ቅፅበት በኃላ የሴትን ሁለት እግሮች ፈልቅቄ እራሴን እዛ ውስጥ ማስገባት ለእኔ ሚንቀለቀል እሷት ውስጥ ዘሎ መግባት ያህል አስፈሪ እና ማይሞከር ነው የሆነብኝ…ብልቴ አባቴ የተጠቀመበት ስል ቢላዋ ነው የሚመስለኝ፡፡አየህ ይሄ ነው ዋና ችግሬ፡፡ ይሄንን ደግሞ ለየትኛውም ሀኪም አውጥቼ መናገር አልችልም…እንደምታውቀው አባቴ ከጠፋበት ሀገር ተመልሶ መጥቶ ታላቅ እህቴ ጋር ነው ያለው፡፡አሁን ያለበት ሁኔታ አልጋ ላይ ሆኖ ሞቱን እየተጠባበቀ ነው፡፡እንደሚመስለኝ የሰራውን ግፍ በቁሙ እየተቀበለ ነው…ይሄ ወንጅል ፖሊስ እጅ ከደረሰ እሱም ሆነ እኔ ዘብጥያ መወርወራችን ነው..እንደዛ ሆኖ እሷ ከሞት ምትነሳ ቢሆን ችግር አልነበረውም…ግን ምንም ውጤት ለሌለው ነገር ቀሪ ህይወቴን አደጋ ላይ መጣል አልፈልግም…..እና ደግሞ በዚህ ሁኔታ ላይ እያለ ለፖሊስ አሳልፌ ብሰጠው እህቶቼ ስነልቦና ላይ ምንድነው የሚፈጠረው፡፡አባታቸው እንደዛ አይነት ሰቅጣጭ ወንጀል መስራቱን ሲሰሙ እንዴት ነው የሚቀበሉት…?ማህበረሰቡስ እንዴት ነው የሚያስተናግዳቸው?ሁሉ ነገር ከባድ ነው፡፡ለዛ ነው ውጭ ሄጄ መታከም የፈለኩት፡››
‹‹እንግዲህ በዚህ ጉዳይ ላይ እንደእኔ የህግ ሰው ለሆነ ግለስብ ፈተና ነው፡፡ፍትህን በማንኛውም መንገድ ማሳፈን ሁል ጊዜ ትክክለኛው ነገር ነው፡፡ግን ደግሞ ፍትህና በነፃ ማስከበር አይቻልም፡፡አንተ እንዳብራራሀው አሁን አባትህ ለሰሩት ወንጀል እስርቤት ቢወረወሩ ከዛም አልፎ ቢገደሉም ለምን ተብሎ የሚታዘንላቸው አይደሉም…በእሳቸው አስጠሊታ ወንጀል ልጆቻቸውና የልጅ ልጆቻቸው ሲሸማቀቁና በሲቃ እንዲኖሩ ማድረግ ደግሞ ሌላ ኢፍትሀዊነት ነው፡፡እና እንዳልኩህ በግራም ብታዘነብል በቀኝ ቀላል አይደለም፡፡››
‹‹አዎ ወንድሜ …ስሜቴን በትክክል ተረድተኸኛል፡፡››
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።አረ 500 Subscribers
እናድርሰው ተረባረቡ እስኪ...አመሰግናለሁ🙌
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronosem
‹‹በወቅቱ ያንንን ጉዳይ ለአንተ ብቻ ነበር የተናዘዝኩት..ያንን ያደረኩት አንድም የራሴን ያህል ስለማምንህ ነበር..በዛ ላይ የሆነ የሚያረጋጋኝ እና ወደፊት የማልፀፀትበት ነገር እንዳደርግ የሚረዳኝ ምክር ትሰጠኛለህ የሚል እምነት ስለነበረብኝ ነበር..አንተ ግን በማግስቱ መልሼ ደውልልሀለው አልክና ሲምህን አውጥተህ ጣልከው…እኔን መልሰህ ላለማነጋገር አድራሻህን ሙሉ በሙሉ አጠፋ…ለነገሩ እንዳዛ ለምን እንዳደረክ ገብቶኛል››
አለማየሁ በድንጋጤ‹‹ለምንድነው ያደረኩት?››ሲል መልሱን ለመስማት በመጓጓት ጠየቀው፡፡
‹‹ተጠይፈኸኝ ነው…የአባቴን ሰቅጣጭ ወንጀል ለመደበቅ ስውተረተር አይተኸኝ ስላስጠላሁህ ነው….በግልፅ ልትነግረኝ ስላልቻልክ አድርሸህን አጠፋህ…የበሳል ሰው ውሳኔ ነው የወሰንከው››
ኩማንደሩ አላዛር የወቅቱን ሁኔታ የተረዳበትን መንገድ ሲነግረው ከግምቱ ውጭ ስለነበረ ተገረመ‹‹እንደዛ እንኳን እርግጠኛ አትሁን…ደግሞ እሱ አመታት ያለፉት ጉዳይ ነው ..አሁን ሙሉ በሙሉ ብንረሳው አይሻልም?››ሲል በሁኔታው ላይ እስከወዲያኛው ላለማውራት ያላውን ፍላጎት ገለፀለት
አላዛር ግን ለእሱ ፍላጎት ደንታም አልነበረው‹‹ወይ መርሳት…እሱ ታሪክ እኮ ነው እስከአሁን እጅና እግሬን አሳስሮ ሽባ ያደረገኝ…ያ የአባቴ ወንጀል እኮ ነው ደፍሬ የሴት ገላ እንዳላይ ሾተላይ የሆነብኝ…ያ ታሪክ እኮ ነው እስከዛሬ እያሳደደኝ ያለው…ያቺ ምስኪን ሴት በየቀኑ በህልሜ ትመጣለች…በየቀኑ ከነጮርቃ ልጇ ሰቀቀኔ ሆናለች….››
‹‹ሶሪ በእውነት ያ ታሪክ እኔ ላይም ቀላል ጠባሳ አላሳደረም…ግን ህይወት እንዲህ ነው ››
‹‹ያልገባህ ነገር አለ…አባቴ የገዛ ሚስቱን እርጉዝ ሆና ስለገደላት ብቻ እኮ አይደለም ውስጤ የፈራረሰው.. አገዳደሉ ነው ሰቅጣጭ…በወቅቱ ቤቱን ከፍቼ እንደገባውና በድን ሬሳዋን እንዳየሁ ነግሬሀለው አይደል..ከፊል እውነታውን ብቻ ነው የነገርኩህ…ልደብቅህ ፈልጌ ሳይሆን እንዴት አንደምነግርህ ስላላወቅኩ ነው ..የልጅቷ ብልት ሙሉ በሙሉ ተገፎ ነበር…››
አለማየሁ የሚሰማውን ነገር ማመን አልቻለም …አጥወለወለው…አእምሮው ጭው ሲል ይታወቀዋል…ያንን የሚወደውን ውብ ገላ በሚሰማው አይነት ዘግናኝ ሁኔታ መገደሉን መስማት ያማል …›
አላዛር ወሬውን ቀጠለ‹‹እና ከዛን ቀን ወዲህ የሴት ልጅ ገላ በጨረፍታ እንኳን ባየሁ ቁጥር የተገፈፈ እና በጩቤ የተጨቀጨቀ ብልት እንዲሁም የተዘረገፈ አንጀት ….ከእናቱ ጋር እትብቱ ያልተላቀቀ በድን የህፃን ልጅ እሬሳ …አዎ እነዛ ናቸው የሚታዩኝ…አዎ ከዛን ቅፅበት በኃላ የሴትን ሁለት እግሮች ፈልቅቄ እራሴን እዛ ውስጥ ማስገባት ለእኔ ሚንቀለቀል እሷት ውስጥ ዘሎ መግባት ያህል አስፈሪ እና ማይሞከር ነው የሆነብኝ…ብልቴ አባቴ የተጠቀመበት ስል ቢላዋ ነው የሚመስለኝ፡፡አየህ ይሄ ነው ዋና ችግሬ፡፡ ይሄንን ደግሞ ለየትኛውም ሀኪም አውጥቼ መናገር አልችልም…እንደምታውቀው አባቴ ከጠፋበት ሀገር ተመልሶ መጥቶ ታላቅ እህቴ ጋር ነው ያለው፡፡አሁን ያለበት ሁኔታ አልጋ ላይ ሆኖ ሞቱን እየተጠባበቀ ነው፡፡እንደሚመስለኝ የሰራውን ግፍ በቁሙ እየተቀበለ ነው…ይሄ ወንጅል ፖሊስ እጅ ከደረሰ እሱም ሆነ እኔ ዘብጥያ መወርወራችን ነው..እንደዛ ሆኖ እሷ ከሞት ምትነሳ ቢሆን ችግር አልነበረውም…ግን ምንም ውጤት ለሌለው ነገር ቀሪ ህይወቴን አደጋ ላይ መጣል አልፈልግም…..እና ደግሞ በዚህ ሁኔታ ላይ እያለ ለፖሊስ አሳልፌ ብሰጠው እህቶቼ ስነልቦና ላይ ምንድነው የሚፈጠረው፡፡አባታቸው እንደዛ አይነት ሰቅጣጭ ወንጀል መስራቱን ሲሰሙ እንዴት ነው የሚቀበሉት…?ማህበረሰቡስ እንዴት ነው የሚያስተናግዳቸው?ሁሉ ነገር ከባድ ነው፡፡ለዛ ነው ውጭ ሄጄ መታከም የፈለኩት፡››
‹‹እንግዲህ በዚህ ጉዳይ ላይ እንደእኔ የህግ ሰው ለሆነ ግለስብ ፈተና ነው፡፡ፍትህን በማንኛውም መንገድ ማሳፈን ሁል ጊዜ ትክክለኛው ነገር ነው፡፡ግን ደግሞ ፍትህና በነፃ ማስከበር አይቻልም፡፡አንተ እንዳብራራሀው አሁን አባትህ ለሰሩት ወንጀል እስርቤት ቢወረወሩ ከዛም አልፎ ቢገደሉም ለምን ተብሎ የሚታዘንላቸው አይደሉም…በእሳቸው አስጠሊታ ወንጀል ልጆቻቸውና የልጅ ልጆቻቸው ሲሸማቀቁና በሲቃ እንዲኖሩ ማድረግ ደግሞ ሌላ ኢፍትሀዊነት ነው፡፡እና እንዳልኩህ በግራም ብታዘነብል በቀኝ ቀላል አይደለም፡፡››
‹‹አዎ ወንድሜ …ስሜቴን በትክክል ተረድተኸኛል፡፡››
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።አረ 500 Subscribers
እናድርሰው ተረባረቡ እስኪ...አመሰግናለሁ🙌
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronosem
👍55❤2👏2🤔1
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
‹‹እሺ በቃ ..እንዳልክ ይሁን ….እኔ እንዳግዝህ የምትፈልገው ነገር ካለ ምንም ሳታቅማማ ንገረኝ››አለው አለማየሁ ከልብ ለአላዛር ከፍተኛ ሀዘኔታ ተሰምቶት፡፡
‹‹እሺ….ለጊዜው እኔ እስክመጣ ቤት እንድትሆን ነው የምፈልገው..ማለቴ አንተና ሁሴን እኔ ቤት እንድትሆኑ እፈልጋለው››
ኩማንደሩ‹‹ያ ግን ምንድነው የሚጠቅምህ?››ሲል በገረሜታ ጠየቀው፡፡
‹‹ሁለት ጓደኞቾ አብረዋት ከሆኑ …ምንም ሳይታወቃትና ሳይደብራት ነው ህክምናዬን ጨርሼ የምመጣው…ብቻዋን ከሆነች ግን ማብሰልሰሏና መበሳጨቷ አይቀርም…ያ እንዳይሆን አግዙኝ››
‹‹ቀላል ነው..አንተ ብቻ ተረጋግተህ ችግርህን ለመቅረፍ ሞክር ››ሲል ቃል ገባለት፡፡
‹‹እሺ ሞክራለው››እርግጠኝነት በማይነበብበት የድምፅ ቅላጼ መለሰለት፡፡
‹‹ካልተሳካም ምንም ተስፋ አትቁረጥ..አየህ ትልቁ ነገር የችግርህ መነሻ ምን እንደሆነ በግልፅ አውቀሀል..ስለዚህ ምንም ተስፋ የሚያስቆርጥ ነገር አይኖርም…እዛ ካልተሳካ እዚህ መልሰን አንሞክራለን››
‹‹አመሰግናለሁ….››
//////
አላዛር ወደቱርክ በበረረ በሁለተኛው ቀን ሰሎሜ አለማየሁና ሁሴን እራት በልተው ቢራ እየተጎነጩ እስከምሽቱ ሰባት ሰዓት ሲጫወቱና ሲሳሳቁ ከቆዩ በኋላ ፤አለማየሁ ድንገት ሞባዩሉን አወጣና ስልኩን ካየ በኃላ ‹‹ሰዎች ነገ ሰኞ ነው..እኔ ደግሞ ስራ አለብኝ….እና ጥያችሁ ልገባ ነው››አላቸው፡፡
ሰሎሜም ‹‹አረ..ሁላችንም እንተኛ..ነገም እኮ ሌላ ቀን ነው››ስትል ለቀረበው ሀሳብ ድጋፍ ሰጠችው፡፡
ሁሴንም ‹‹እንደዛ ከሆነማ እንነሳ›› አለና የቀረችውን ቢራ ጨልጦ ቀድሞ ከመቀመጫው ተነሳ…ሁለቱም ተከትለውት ተነሱ፡፡
መራመድ ሲጀምሩ እሷን ከመሀከል አደረጓት….የሁሉም መኝታ ክፍል አንደኛ ፎቅ ላይ ሚገኝ ሲሆን የፎቁን መወጣጫ እንደወጡ በተከታታይ የሁለቱ መኝታ ክፍል ይገኛል…የእሷ መኝታ ክፍል ግን የግራውን ኮሪደር ይዞ መጨረሻ ላይ ነው የሚገኘው..መለያያቸው ላይ ሲደርሱ ‹‹‹እንግዲህ ስለያችሁ በእንባ ነው..ደህና እደሩ››አለቻቸው፡፡
‹‹አይ…እንሸኝሻለን…ክፍልሽማ ሳናደርስሽ አውላላ ሜዳ ላይ ጥለንሽ ወደቤታችን ብንገባ ቀልባችን አርፎ አይተኛም››አላት አሌክስ፡፡
ሁሉም በአንድነት ተሳሳቁ‹‹አይመሽባችሁም?››ስትል ቀልዱን በቀልድ መለሰች፡፡
‹‹ግድ የለም…ከመሸብንም እዛው እናድራለን››መለሰላት ሁሴን፡፡
‹‹እንግዲያው ሸኙኝ ደስ ይለኛል፡፡››ፈቀደችላቸው፡፡
መሀከላቸው እንዳደረጎት የግራውን ኮሪደር ያዙና ወደመኝታ ቤቷ መራመድ ጀመሩ…አስራአንድ ወይም አስራሁለት እርምጃ እንደተራመዱ መኝታ ቤቷ በራፏ ላይ ደረሱ፡፡
በራፉን ገፋችና ከፈተችው፡፡
‹‹አሁን ደህና እደሪ››ሁሴን ነው ተናጋሪው፡፡
‹‹አይ እዚህ ድረስ ለፍታችሁማ የሆነ ነገር ሳትቀምሱ አትሄዱም ..ግቡ››ብላ ቀድማ ገባችና የመኝታ ቤቱን በራ ወለል አድርጋ ከፍታ እንዲከተሏት ትጠብቅ ጀመር፡፡
ሁለቱ ወንዶች እርስ በርስ ተያዩ፡፡
‹‹እንዴ…ግቡ አይዟችሁ …አትፍሩኝ …መቼስ አቅም ኖሮኝ ሁለት ወንድ በአንድ ላይ አልደፍርም፡፡››
ሁለቱም በየልባቸው ሲፈልጉት የነበረ ነገር ስለሆነ ተጣብቀው እየተገፋፉ ገቡ፡፡በራፉን መልሳ ዘጋችና እየመራች ወሰደቻቸው፡፡መኝታ ቤቱ ግዙፍና ሳሎን መሳይ ነው..ከአልጋው በሶስት ሜትር ርቀት ያለ አነስተኛ ጠረጴዛን የከበቡ አራት ዘመናዊ ውብ ደረቅ ወንበሮች አለ፡፡እነሱን ከጠረጴዛው ስር እየጎተተች እንዲቀመጡ አመቻቸችላቸው፡፡ተቀመጡ፡፡
ወደኮመዲኖ ሄደችና ከስር ያለውን መሳቢያ ከፈተች፡፡ውብ ጥቁር እና አብረቅራቂ ካርቶን አወጣችና አምጥታ ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠችው፡፡ሶስት ብርጭቆ አመጣችና ከፊት ለፊታቸው ደረደረች፡፡
‹‹ልብስ ልቀይር እስከዛ እራሳችሁን አስተናግዱ፡፡››
‹‹ወደ ክፍሌ ግቡ ስትይ እኮ ሻይ ወይም ቡና ልታቀርቢልን መስሎኝ ነበር፡፡››አላት ኩማንደሩ፡፡
‹‹ያው በለው…..እስኪ ካርቶኑን ክፈትና እየው .ቁርጥ ሻይ ነው የሚመስለው፡፡››.አለችና እየሳቀች ወደቁምሳጥኑ ሄዳ በመክፈት የለሊት ልብስ መራርጣ ይዛ ወደመልበሻ ክፍል ገባች፡፡
ኩማንደሩም‹‹ሰውዬ እንግዲህ ምን እናዳርጋለን እራሳችሁን እናስተናግድ፡፡›› አለና ካርቶኑን ከፍቶ የውስኪ ጠርሙሱን አወጣው፤ ክዳኑን ከፈተ፡፡ሁለቱ ብርጭቆ ውስጥ ቀዳ…አንዱን ለሁሴን አስጠጋለትና የራሱን ብርጭቆ አንስቶ ተጎነጨለትና ጣዕሙን አጣጥሞ መልሶ አስቀመጠው፡፡
‹‹ነገ ስራ ገባለው መሸብኝ ያልክ መስሎንኝ?››ሲል ጠየቀው ሁሴን፡፡
‹‹አዎ..እና ››
‹‹እናማ አሁን ወደክፍልህ ሄደህ ብትተኛ ምን ይመስልሀል?››
‹‹አንተስ?››
‹‹እኔማ ነገም ተኝቼ መዋል እችላለሁ…ከሰሎሜ ጋር አንድ ሁለት ብርጭቆ ተጎንጭቼ ወደ ክፍሌ እሄዳለው፡፡››
‹‹አይ አመሰግናለሁ…እንደውም ስላመመኝ ነገ ስራ አልገባም….››
‹‹ተው እንጂ!! አሞኛል በሚል ተልካሻ ምክንያት ከስራ ገበታ ላይ መቅረት ለዛውም እንደአንተ ሀላፊነት ላይ ላለ ሰው ሲሆን ትልቅ ሙስና ነው እኮ››
‹‹ይሁን ችግር የለውም..በሀገሪቱ ያለሁት ሙሰኛ ባለስልጣን እኔ ብቻ አይደለሁም…በዛ ላይ …የአላዛር አደራ አለብኝ…ጠብቃታለሁ፡፡››
‹‹ከምንድነው የምትጠብቃት?››
‹‹ከማንኛውም ትንኳሳ ሆነ ጥቃት…ምንም አልከኝ ምንም አይጧን ድመቱ እቅፍ ውስጥ ጥዬ አልሄድም፡፡››
‹‹የተረገምክ ነህ››አለው ፡፡
ሁለቱም ተሳሳቁ…..
በዚህ ጊዜ ሰሎሜ ውብ የሆነ ስስ ሀመራዊ ቀለም ያለው ቢጃማ ቀሚስ ለብሳ ከመልበሻ ክፍል ወጥታ ወደእነሱ ስትመጣ ተመለከቱ፡፡ሁለቱም መሳሳቃቸውን አቁመው አፋቸውን በመክፈት አይኖቻቸውን ተከሉባት፡፡የለበሰችው ቢጃማ ስስ ስለሆነ የሰውነቷን ቅርፅ እና ከውስጥ የለበሰችውን ፓንት ሳይቀር በግልፅ ያሳያል፡፡
የተነጋገሩትን ሳትሰማ ፈገግታቸው ተጋብቶባት እሷም እየፈገገች ‹‹ምንድነው እንዲህ የሚያሳስቃችሁ?››ስትል ጠየቀቻቸው፡፡
ኩማንደሩ‹‹የሻይ ግብዣሽ አስደስቶን ነው…ነይ ቁጭ በይ፡፡›› በማለት ከተቀመጠበት ተነሳና ወንበር ሳበላት፡፡ ተቀመጠች..ባዶውን ብርጭቆ ወደእሷ አስጠጋና ከውስኪው ቀዳላት፡፡
‹‹እኔም ልጠጣ እንዴ?››
‹‹መጠጣት ፈልገሽ አይደል..ሶስት ብርጭቆ ያመጣሽው?››
‹‹አሁን እራሱ እኮ ሰክሬለሁ….ይሄንን ስጨምርበት ደግሞ..››
‹‹አንቺማ ስከሪ….የገዛ ክፍልሽ ነው ያለሽው..ምን አሰጋሽ?››
‹‹እናንተም ሳትሰጉ ጠጡ..እንደምታዩት አልጋው ሰፊ ነው…አንግዳ በአጉል ሰዓት ከቤታችን አናባርርም፡፡››
አለማየሁ ከአንደበቷ ነጥቆ‹‹በአንድ አፍ….››አላት፡፡
‹‹..ችግር የለውም …ዘና ብላች ጠጡ!!››
‹‹ምን እደሚገርመኝ ታዊቂያለሽ?››ሲል ድንገት ጠየቃት፡፡
‹‹ምንድነው የሚገርምህ?››
‹‹በፊት እኮ መጠጥ በጣም ነበር የምትጠይው..ሽታው እራሱ ያምሽ ነበር..አሁን ግን ይሄው ከእኛ እኩል ትቀመቅሚያለሽ?››
‹‹አዎ…እኔም ገርሞኝ በውስጤ ሳማሽ ነበር››ሁሴን የአለማየሁን አስተያየት ደግፎ ተናገረ፡፡
‹‹አይ የወንደላጤ ነገር!››ስትል በሽሙጥ መለሰችላቸው፡፡
‹‹እንዴ ይሄ ደግሞ ከወንደላጤና ከትባለትዳር ጋር ምን አገናኘው?፡››
‹‹አንድ ሰው ከትዳር በፊትና ከትዳር በኃላ በብዙ ነገር የተለያየ ሰው ነው የሚሆነው…ከለውጦቹ ውስጥ አንድ.. ባልትዳር የሆነ ሰው ወይ ጠጪ ወይ ፈላስፋ ወይ ደግሞ ወፈፌ የመሆን እድሉ ሰፊ ነው፡፡››
‹‹እና አታግቡ እያልሺኝ ነው፡፡››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
‹‹እሺ በቃ ..እንዳልክ ይሁን ….እኔ እንዳግዝህ የምትፈልገው ነገር ካለ ምንም ሳታቅማማ ንገረኝ››አለው አለማየሁ ከልብ ለአላዛር ከፍተኛ ሀዘኔታ ተሰምቶት፡፡
‹‹እሺ….ለጊዜው እኔ እስክመጣ ቤት እንድትሆን ነው የምፈልገው..ማለቴ አንተና ሁሴን እኔ ቤት እንድትሆኑ እፈልጋለው››
ኩማንደሩ‹‹ያ ግን ምንድነው የሚጠቅምህ?››ሲል በገረሜታ ጠየቀው፡፡
‹‹ሁለት ጓደኞቾ አብረዋት ከሆኑ …ምንም ሳይታወቃትና ሳይደብራት ነው ህክምናዬን ጨርሼ የምመጣው…ብቻዋን ከሆነች ግን ማብሰልሰሏና መበሳጨቷ አይቀርም…ያ እንዳይሆን አግዙኝ››
‹‹ቀላል ነው..አንተ ብቻ ተረጋግተህ ችግርህን ለመቅረፍ ሞክር ››ሲል ቃል ገባለት፡፡
‹‹እሺ ሞክራለው››እርግጠኝነት በማይነበብበት የድምፅ ቅላጼ መለሰለት፡፡
‹‹ካልተሳካም ምንም ተስፋ አትቁረጥ..አየህ ትልቁ ነገር የችግርህ መነሻ ምን እንደሆነ በግልፅ አውቀሀል..ስለዚህ ምንም ተስፋ የሚያስቆርጥ ነገር አይኖርም…እዛ ካልተሳካ እዚህ መልሰን አንሞክራለን››
‹‹አመሰግናለሁ….››
//////
አላዛር ወደቱርክ በበረረ በሁለተኛው ቀን ሰሎሜ አለማየሁና ሁሴን እራት በልተው ቢራ እየተጎነጩ እስከምሽቱ ሰባት ሰዓት ሲጫወቱና ሲሳሳቁ ከቆዩ በኋላ ፤አለማየሁ ድንገት ሞባዩሉን አወጣና ስልኩን ካየ በኃላ ‹‹ሰዎች ነገ ሰኞ ነው..እኔ ደግሞ ስራ አለብኝ….እና ጥያችሁ ልገባ ነው››አላቸው፡፡
ሰሎሜም ‹‹አረ..ሁላችንም እንተኛ..ነገም እኮ ሌላ ቀን ነው››ስትል ለቀረበው ሀሳብ ድጋፍ ሰጠችው፡፡
ሁሴንም ‹‹እንደዛ ከሆነማ እንነሳ›› አለና የቀረችውን ቢራ ጨልጦ ቀድሞ ከመቀመጫው ተነሳ…ሁለቱም ተከትለውት ተነሱ፡፡
መራመድ ሲጀምሩ እሷን ከመሀከል አደረጓት….የሁሉም መኝታ ክፍል አንደኛ ፎቅ ላይ ሚገኝ ሲሆን የፎቁን መወጣጫ እንደወጡ በተከታታይ የሁለቱ መኝታ ክፍል ይገኛል…የእሷ መኝታ ክፍል ግን የግራውን ኮሪደር ይዞ መጨረሻ ላይ ነው የሚገኘው..መለያያቸው ላይ ሲደርሱ ‹‹‹እንግዲህ ስለያችሁ በእንባ ነው..ደህና እደሩ››አለቻቸው፡፡
‹‹አይ…እንሸኝሻለን…ክፍልሽማ ሳናደርስሽ አውላላ ሜዳ ላይ ጥለንሽ ወደቤታችን ብንገባ ቀልባችን አርፎ አይተኛም››አላት አሌክስ፡፡
ሁሉም በአንድነት ተሳሳቁ‹‹አይመሽባችሁም?››ስትል ቀልዱን በቀልድ መለሰች፡፡
‹‹ግድ የለም…ከመሸብንም እዛው እናድራለን››መለሰላት ሁሴን፡፡
‹‹እንግዲያው ሸኙኝ ደስ ይለኛል፡፡››ፈቀደችላቸው፡፡
መሀከላቸው እንዳደረጎት የግራውን ኮሪደር ያዙና ወደመኝታ ቤቷ መራመድ ጀመሩ…አስራአንድ ወይም አስራሁለት እርምጃ እንደተራመዱ መኝታ ቤቷ በራፏ ላይ ደረሱ፡፡
በራፉን ገፋችና ከፈተችው፡፡
‹‹አሁን ደህና እደሪ››ሁሴን ነው ተናጋሪው፡፡
‹‹አይ እዚህ ድረስ ለፍታችሁማ የሆነ ነገር ሳትቀምሱ አትሄዱም ..ግቡ››ብላ ቀድማ ገባችና የመኝታ ቤቱን በራ ወለል አድርጋ ከፍታ እንዲከተሏት ትጠብቅ ጀመር፡፡
ሁለቱ ወንዶች እርስ በርስ ተያዩ፡፡
‹‹እንዴ…ግቡ አይዟችሁ …አትፍሩኝ …መቼስ አቅም ኖሮኝ ሁለት ወንድ በአንድ ላይ አልደፍርም፡፡››
ሁለቱም በየልባቸው ሲፈልጉት የነበረ ነገር ስለሆነ ተጣብቀው እየተገፋፉ ገቡ፡፡በራፉን መልሳ ዘጋችና እየመራች ወሰደቻቸው፡፡መኝታ ቤቱ ግዙፍና ሳሎን መሳይ ነው..ከአልጋው በሶስት ሜትር ርቀት ያለ አነስተኛ ጠረጴዛን የከበቡ አራት ዘመናዊ ውብ ደረቅ ወንበሮች አለ፡፡እነሱን ከጠረጴዛው ስር እየጎተተች እንዲቀመጡ አመቻቸችላቸው፡፡ተቀመጡ፡፡
ወደኮመዲኖ ሄደችና ከስር ያለውን መሳቢያ ከፈተች፡፡ውብ ጥቁር እና አብረቅራቂ ካርቶን አወጣችና አምጥታ ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠችው፡፡ሶስት ብርጭቆ አመጣችና ከፊት ለፊታቸው ደረደረች፡፡
‹‹ልብስ ልቀይር እስከዛ እራሳችሁን አስተናግዱ፡፡››
‹‹ወደ ክፍሌ ግቡ ስትይ እኮ ሻይ ወይም ቡና ልታቀርቢልን መስሎኝ ነበር፡፡››አላት ኩማንደሩ፡፡
‹‹ያው በለው…..እስኪ ካርቶኑን ክፈትና እየው .ቁርጥ ሻይ ነው የሚመስለው፡፡››.አለችና እየሳቀች ወደቁምሳጥኑ ሄዳ በመክፈት የለሊት ልብስ መራርጣ ይዛ ወደመልበሻ ክፍል ገባች፡፡
ኩማንደሩም‹‹ሰውዬ እንግዲህ ምን እናዳርጋለን እራሳችሁን እናስተናግድ፡፡›› አለና ካርቶኑን ከፍቶ የውስኪ ጠርሙሱን አወጣው፤ ክዳኑን ከፈተ፡፡ሁለቱ ብርጭቆ ውስጥ ቀዳ…አንዱን ለሁሴን አስጠጋለትና የራሱን ብርጭቆ አንስቶ ተጎነጨለትና ጣዕሙን አጣጥሞ መልሶ አስቀመጠው፡፡
‹‹ነገ ስራ ገባለው መሸብኝ ያልክ መስሎንኝ?››ሲል ጠየቀው ሁሴን፡፡
‹‹አዎ..እና ››
‹‹እናማ አሁን ወደክፍልህ ሄደህ ብትተኛ ምን ይመስልሀል?››
‹‹አንተስ?››
‹‹እኔማ ነገም ተኝቼ መዋል እችላለሁ…ከሰሎሜ ጋር አንድ ሁለት ብርጭቆ ተጎንጭቼ ወደ ክፍሌ እሄዳለው፡፡››
‹‹አይ አመሰግናለሁ…እንደውም ስላመመኝ ነገ ስራ አልገባም….››
‹‹ተው እንጂ!! አሞኛል በሚል ተልካሻ ምክንያት ከስራ ገበታ ላይ መቅረት ለዛውም እንደአንተ ሀላፊነት ላይ ላለ ሰው ሲሆን ትልቅ ሙስና ነው እኮ››
‹‹ይሁን ችግር የለውም..በሀገሪቱ ያለሁት ሙሰኛ ባለስልጣን እኔ ብቻ አይደለሁም…በዛ ላይ …የአላዛር አደራ አለብኝ…ጠብቃታለሁ፡፡››
‹‹ከምንድነው የምትጠብቃት?››
‹‹ከማንኛውም ትንኳሳ ሆነ ጥቃት…ምንም አልከኝ ምንም አይጧን ድመቱ እቅፍ ውስጥ ጥዬ አልሄድም፡፡››
‹‹የተረገምክ ነህ››አለው ፡፡
ሁለቱም ተሳሳቁ…..
በዚህ ጊዜ ሰሎሜ ውብ የሆነ ስስ ሀመራዊ ቀለም ያለው ቢጃማ ቀሚስ ለብሳ ከመልበሻ ክፍል ወጥታ ወደእነሱ ስትመጣ ተመለከቱ፡፡ሁለቱም መሳሳቃቸውን አቁመው አፋቸውን በመክፈት አይኖቻቸውን ተከሉባት፡፡የለበሰችው ቢጃማ ስስ ስለሆነ የሰውነቷን ቅርፅ እና ከውስጥ የለበሰችውን ፓንት ሳይቀር በግልፅ ያሳያል፡፡
የተነጋገሩትን ሳትሰማ ፈገግታቸው ተጋብቶባት እሷም እየፈገገች ‹‹ምንድነው እንዲህ የሚያሳስቃችሁ?››ስትል ጠየቀቻቸው፡፡
ኩማንደሩ‹‹የሻይ ግብዣሽ አስደስቶን ነው…ነይ ቁጭ በይ፡፡›› በማለት ከተቀመጠበት ተነሳና ወንበር ሳበላት፡፡ ተቀመጠች..ባዶውን ብርጭቆ ወደእሷ አስጠጋና ከውስኪው ቀዳላት፡፡
‹‹እኔም ልጠጣ እንዴ?››
‹‹መጠጣት ፈልገሽ አይደል..ሶስት ብርጭቆ ያመጣሽው?››
‹‹አሁን እራሱ እኮ ሰክሬለሁ….ይሄንን ስጨምርበት ደግሞ..››
‹‹አንቺማ ስከሪ….የገዛ ክፍልሽ ነው ያለሽው..ምን አሰጋሽ?››
‹‹እናንተም ሳትሰጉ ጠጡ..እንደምታዩት አልጋው ሰፊ ነው…አንግዳ በአጉል ሰዓት ከቤታችን አናባርርም፡፡››
አለማየሁ ከአንደበቷ ነጥቆ‹‹በአንድ አፍ….››አላት፡፡
‹‹..ችግር የለውም …ዘና ብላች ጠጡ!!››
‹‹ምን እደሚገርመኝ ታዊቂያለሽ?››ሲል ድንገት ጠየቃት፡፡
‹‹ምንድነው የሚገርምህ?››
‹‹በፊት እኮ መጠጥ በጣም ነበር የምትጠይው..ሽታው እራሱ ያምሽ ነበር..አሁን ግን ይሄው ከእኛ እኩል ትቀመቅሚያለሽ?››
‹‹አዎ…እኔም ገርሞኝ በውስጤ ሳማሽ ነበር››ሁሴን የአለማየሁን አስተያየት ደግፎ ተናገረ፡፡
‹‹አይ የወንደላጤ ነገር!››ስትል በሽሙጥ መለሰችላቸው፡፡
‹‹እንዴ ይሄ ደግሞ ከወንደላጤና ከትባለትዳር ጋር ምን አገናኘው?፡››
‹‹አንድ ሰው ከትዳር በፊትና ከትዳር በኃላ በብዙ ነገር የተለያየ ሰው ነው የሚሆነው…ከለውጦቹ ውስጥ አንድ.. ባልትዳር የሆነ ሰው ወይ ጠጪ ወይ ፈላስፋ ወይ ደግሞ ወፈፌ የመሆን እድሉ ሰፊ ነው፡፡››
‹‹እና አታግቡ እያልሺኝ ነው፡፡››
👍55❤6🥰1
‹‹አይ..አግቡ እንጂ..ጠጪና ፈላስፋ መሆን እኮ ያን ያህል መጥፎ ነገር አይደለም…ወፈፌም መሆን በዚህ ዘመን በጣም ጠቃሚ ነገር ነው….››
እንዲሁ ሲጫወቱና ጠርሙሱን ግማሽ እስኪሆን ድረስ ሲጠጡ ቆዩ..ዘጠኝ ሰዓት ሲሆን ሁሉም በስካር ዛሉ… ፡፡ወንዶቹ ያደረጉት በመከራ ጫማቸውን ማውለቅ ብቻ ነበር…ከዛ እስከልብሳቸው እየተጓተቱ አልጋ ላይ ወጡ…እሷ ከመሀከላቸው ገብታ ተዘረረች….ግራና ቀኝ አጣብቀው አቅፈዋት ተኙ..ወዲያው ነው ሶስቱም ጭልጥ ያለእንቅልፍ ውስጥ የገቡት፡፡
ጥዋት ቀድማ ከእንቅልፏ የባነነችው ሰሎሜ ነች፡፡አይኖቾን ከፍታ ወደግራዋ ፊቷን ስታሽከረክር አለማየሁ እጁን በአንገቷ ዙሪያ አዙሮ አቅፏት ግራ እግሩን የተጋለጠ ጭኗ ላይ ጭኖ ጭልጥ ያለ ሰላማዊ እንቅልፍ ውስጥ ይገኛል..ወደቀኟ ስትዞር ሁሴን በተመሳሳይ በወገቧ ዙሪያ ግራ እጁን ጠምጥሞባት አንደኛው እግሩን ጭኖ ላይ ጭኖ በፈገግታ የታጀበ እንቅልፍ ውስጥ ነው፡፡
በተኛችበት ሆና ሳትንቀሳቀስ ስለሁኔታው መሳላሰል ጀመረች፡፡እነዚህ ከግራና ቀኝ ጎኖ በእኩል መጣበቅ ተጣብቀውባት የተኙት የእድሜ ልክ ጓደኞቾ ናቸው…አላዛርን ባታገባው ኖሮ ከሁለት አንዱን የማግባት እድል ነበራት…እና ያ ሆኖ ቢሆን ደግሞ አሁን የለበሱትን ልብስ አወላልቀው ሙሉ በሙሉ ጠረናቸውን ከጠረኗ ወዛቸውም ከወዟ የማዋሀድ እድል ይኖራቸው ነበር፡፡በምናቧ ሁለቱንም ርቃናቸውን ሳለች…የለበሰችውን ቢጃማ ፓንቷን ጭምር አወላልቀው ሲጥሉ..ሰውነታቸውን ከሰውነቷ ሲያጣብቁ..ከላይ እስከታች እየላሱ በመስገብገብ ሲስሟት ብዙ ብዙ ነገር በማፈራረቅ እሰበች እና ጎመዠች..ብዙ ባሰበች ቁጥር የበለጠ ሰውነቷ እያጋለና ጭኖ እየሞቀ ሲሄድ ታወቃት….አተነፋፈሷ ሁሉ እየተቀየረ መጣ…‹‹ጌታ ሆይ ሳልዋረድ ከዚህ ወጥመድ መውጣት አለብኝ››ብላ በደመነፍስ አሰበችና ቀስ ብላ ሁለቱንም ወደግራና ቀኝ ገፋ አደረገቻቸውና እንዳትቀሰቅሳቸው እየተጠነቀቀች ከመሀከላቸው ሾልካ ወጣች፡፡ሲለፐሯን አደረገችና ከላይ ጋዋኗን ደርባ መኝታ ቤቱን ለቃ ወጣች፡፡ቁርስ ተሰርቶ እስኪቀሰቀሱ ድረስ ሁለቱም መንቃት አልቻሉም ነበር፡፡ሲባንኑ ሁለቱም ወንዶች እርስ በርስ ተቃቅፈው ነበር፡፡አይናቸውን ገልጠው ሲያዩ እሷ በራፉ ላይ ቆማ በሞባይሏ ፎቶ እያነሳቻቸው እየሳቀች ነበር፡፡
‹‹አንቺ የተረገምሽ ምን እያደረግሽ ነው?›››አለማየሁ ነው ራሱን ከሁሴን አላቆ ከአልጋው ተስፈንጥሮ እየተነሳ የጠየቃት፡፡
‹‹ወይ ውይ እንዴት እንደተቃቀፋችሁ አያችሁት? ይሄ የሚያሳየው እኮ ምን ያህል እንደምትዋደዱ ነው፡፡››
‹‹ባክሽ አንቺ መስለሺኝ ነው ያቀፍኩት…እኔ ለዲያስፖራ ያን ያህል መውደድ ሊኖረኝ አይችልም››
‹‹አዎ ትክክል ነው ..አኔም አንቺ መስለሺኝ ነው እንደዛ ያቀፍኩት..እንደውም ትንሽ ብትቆይ ስሜው ሁሉ ሌላ ስህተት ልሰራ እችል ነበር››ሲል ሁሴን መለሰ፡፡
‹‹አንተ እሷንስ ቢሆን ለምንድነው የምትስማት?››ሲል ያልጠበቀውን ጥያቄ ጠየቀው፡
‹‹በእንቅልፍ ልቤ እኮ ነው..ብስማትም አይፈረድብኝም››
‹‹አየሽልኝ አይደል? ይሄንን ሰውዬ ሁለተኛ ስርሽ አታስጠጊው…ሌላ ነገርም አድርጎ በእንቅልፍ ልቤ ነው አይፈረድብኝም የሚል ሰበብ መስጠቱ አይቀርም››
‹‹በሉ በሉ ..የእናንተ ክርክርና ጭቅጭቅ ሁሌ ማለቂያ የለውም ..ቁርሱ ቀዘቀዘ…ቶሎ ተጣጠቡና ሳሎን በረንዳ ላይ ኑ››ብላቸው በፈገግታ እንደተሞላች ጥላቸው ሄደችው፡፡
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronosem
እንዲሁ ሲጫወቱና ጠርሙሱን ግማሽ እስኪሆን ድረስ ሲጠጡ ቆዩ..ዘጠኝ ሰዓት ሲሆን ሁሉም በስካር ዛሉ… ፡፡ወንዶቹ ያደረጉት በመከራ ጫማቸውን ማውለቅ ብቻ ነበር…ከዛ እስከልብሳቸው እየተጓተቱ አልጋ ላይ ወጡ…እሷ ከመሀከላቸው ገብታ ተዘረረች….ግራና ቀኝ አጣብቀው አቅፈዋት ተኙ..ወዲያው ነው ሶስቱም ጭልጥ ያለእንቅልፍ ውስጥ የገቡት፡፡
ጥዋት ቀድማ ከእንቅልፏ የባነነችው ሰሎሜ ነች፡፡አይኖቾን ከፍታ ወደግራዋ ፊቷን ስታሽከረክር አለማየሁ እጁን በአንገቷ ዙሪያ አዙሮ አቅፏት ግራ እግሩን የተጋለጠ ጭኗ ላይ ጭኖ ጭልጥ ያለ ሰላማዊ እንቅልፍ ውስጥ ይገኛል..ወደቀኟ ስትዞር ሁሴን በተመሳሳይ በወገቧ ዙሪያ ግራ እጁን ጠምጥሞባት አንደኛው እግሩን ጭኖ ላይ ጭኖ በፈገግታ የታጀበ እንቅልፍ ውስጥ ነው፡፡
በተኛችበት ሆና ሳትንቀሳቀስ ስለሁኔታው መሳላሰል ጀመረች፡፡እነዚህ ከግራና ቀኝ ጎኖ በእኩል መጣበቅ ተጣብቀውባት የተኙት የእድሜ ልክ ጓደኞቾ ናቸው…አላዛርን ባታገባው ኖሮ ከሁለት አንዱን የማግባት እድል ነበራት…እና ያ ሆኖ ቢሆን ደግሞ አሁን የለበሱትን ልብስ አወላልቀው ሙሉ በሙሉ ጠረናቸውን ከጠረኗ ወዛቸውም ከወዟ የማዋሀድ እድል ይኖራቸው ነበር፡፡በምናቧ ሁለቱንም ርቃናቸውን ሳለች…የለበሰችውን ቢጃማ ፓንቷን ጭምር አወላልቀው ሲጥሉ..ሰውነታቸውን ከሰውነቷ ሲያጣብቁ..ከላይ እስከታች እየላሱ በመስገብገብ ሲስሟት ብዙ ብዙ ነገር በማፈራረቅ እሰበች እና ጎመዠች..ብዙ ባሰበች ቁጥር የበለጠ ሰውነቷ እያጋለና ጭኖ እየሞቀ ሲሄድ ታወቃት….አተነፋፈሷ ሁሉ እየተቀየረ መጣ…‹‹ጌታ ሆይ ሳልዋረድ ከዚህ ወጥመድ መውጣት አለብኝ››ብላ በደመነፍስ አሰበችና ቀስ ብላ ሁለቱንም ወደግራና ቀኝ ገፋ አደረገቻቸውና እንዳትቀሰቅሳቸው እየተጠነቀቀች ከመሀከላቸው ሾልካ ወጣች፡፡ሲለፐሯን አደረገችና ከላይ ጋዋኗን ደርባ መኝታ ቤቱን ለቃ ወጣች፡፡ቁርስ ተሰርቶ እስኪቀሰቀሱ ድረስ ሁለቱም መንቃት አልቻሉም ነበር፡፡ሲባንኑ ሁለቱም ወንዶች እርስ በርስ ተቃቅፈው ነበር፡፡አይናቸውን ገልጠው ሲያዩ እሷ በራፉ ላይ ቆማ በሞባይሏ ፎቶ እያነሳቻቸው እየሳቀች ነበር፡፡
‹‹አንቺ የተረገምሽ ምን እያደረግሽ ነው?›››አለማየሁ ነው ራሱን ከሁሴን አላቆ ከአልጋው ተስፈንጥሮ እየተነሳ የጠየቃት፡፡
‹‹ወይ ውይ እንዴት እንደተቃቀፋችሁ አያችሁት? ይሄ የሚያሳየው እኮ ምን ያህል እንደምትዋደዱ ነው፡፡››
‹‹ባክሽ አንቺ መስለሺኝ ነው ያቀፍኩት…እኔ ለዲያስፖራ ያን ያህል መውደድ ሊኖረኝ አይችልም››
‹‹አዎ ትክክል ነው ..አኔም አንቺ መስለሺኝ ነው እንደዛ ያቀፍኩት..እንደውም ትንሽ ብትቆይ ስሜው ሁሉ ሌላ ስህተት ልሰራ እችል ነበር››ሲል ሁሴን መለሰ፡፡
‹‹አንተ እሷንስ ቢሆን ለምንድነው የምትስማት?››ሲል ያልጠበቀውን ጥያቄ ጠየቀው፡
‹‹በእንቅልፍ ልቤ እኮ ነው..ብስማትም አይፈረድብኝም››
‹‹አየሽልኝ አይደል? ይሄንን ሰውዬ ሁለተኛ ስርሽ አታስጠጊው…ሌላ ነገርም አድርጎ በእንቅልፍ ልቤ ነው አይፈረድብኝም የሚል ሰበብ መስጠቱ አይቀርም››
‹‹በሉ በሉ ..የእናንተ ክርክርና ጭቅጭቅ ሁሌ ማለቂያ የለውም ..ቁርሱ ቀዘቀዘ…ቶሎ ተጣጠቡና ሳሎን በረንዳ ላይ ኑ››ብላቸው በፈገግታ እንደተሞላች ጥላቸው ሄደችው፡፡
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronosem
👍37❤25👎1
🍁🍁ዲያሪው 📝
ደራሲ ፍስሐ ተክሌ
#ክፍል_8
ህዳር 5 ቀን 1978 ዓ.ም
"አማረ ከተለየኝ በኋላ በአስተማሪነት ሥራ ተሰማርቶ አሳይታ መመደቡን ፃፈልኝ፡፡ በየጊዜው ደብዳቤና ገንዘብ ይልክልኝ ነበር፡፡ እኔም ቶሎ ትምህርቴን ጨርሼ ከእሱ ጋር የምንጋባበትንና ውለታውን የምመልስበት ብሎም የአማረ ባለቤት የምባልበትን ቀን ናፈቅሁ፡፡ ግን ነገሮች ሁሉ ባሰብኩት መልኩ ሊፋጠኑልኝ አልቻለም፡፡ ሌላው ትልቁ ችግሬ የእሱ ደብዳቤ በደረሰኝ ቁጥር መረበሽ፣ ማሰብና መጨነቅ ስለማዘወትርና በዚያው ሰሞንም
ማጥናት ስለሚያዳግተኝ በትምህርት ውጤቴ ላይ የመቀነስ አዝማሚያ መታየት ጀመረ፡፡ አማረ ደግሞ በተቃራኒው ከእኔ ዘንድ ደብዳቤ ቶሎ ቶሎ የሚጠብቅና ቶሎ ቶሎም የሚፅፍ በመሆኑ የማደርገው ጠፋኝ፡ አማራጭ ስላልነበረኝ እሱ በተከታታይ ቢፅፍም እኔ ግን አለፍ አልፍ እያልኩ መጻፍ ጀመርኩ፡፡ ይሁን እንጂ በዚህ ተቀይሞ ይሁን ወይም በሌላ ምክንያት ባይገባኝም ቀስ በቀስ መጻፉንም ሆነ ለምጽፋቸውም ደብዳቤዎች መልስ መስጠቱን ካቆመ ከአያሌ ጊዜ በኋላ ዛሬ ለመጨረሻም አንድ ደብዳቤ ላከልኝ፡፡ ይህ ደብዳቤ የማልጠብቀውና ላምነው የማልችል፣ ተስፋዬን በሙሉ አጨልሞ ያሟጠጠና የሕይወቴንም አቅጣጫ የለወጠ ነበር፡፡ እንዲህ ይላል፤ ይድረስ ለውድ ጓደኛዬ ለአልማዝ አስፋው፡፡ በመጀመሪያ እንደምን ሰንብተሻል፡፡ ዛሬ የምጽፍልሽን ይህን የመጨረሻ ደብዳቤ ስታነቢ በመጠኑም ቢሆን ማዘንሽ እንደማይቀር እርግጠኛ ነኝ :: ነገር ግን የመጨረሻው ሐዘን ይበልጥ ሊከፋ ስለሚችል ከአሁኑ መወሰን ስለነበረብኝ መወሰኔ አልቀረም:: እንደምታውቂው አብረን ያሳለፍናቸው የፍቅር ቀናት ለእኔም ሆነ ለአንቺ እስከመቼም ቢሆን የሚረሱ አይመስለኝም:: ግን ይኸ ትዝታ ፍጹም መቆም እንዳለበት ለእኔ ይሰማኛል፡፡ ምክንያቱም እኔና አንቺ ዛሬ በተለያየ ደረጃ ላይ የምንገኝና ምናልባት ወደፊት ትዳር ብንመሰርት እንኳን በምንም ዓይነት ሁኔታ የማንመጣጠን ሆኖ ተሰምቶኛል፡፡ አንቺ ምንጊዜም ብትማሪ ጥሩ ደረጃ ላይ መድረስ የምትችዪ፣ እኔ ግን ትምህርት አልሆንና አልሳካልህ ብሎኝ ከከተማ ርቄ የምኖር ምስኪን አስተማሪ ነኝ:: የእኔና የአንቺ መጋባት አንቺን ወደ አዘቅት ጎትቶ ማውረድ ካልሆነ በስተቀር ሌላ ሊሆን እንደማይችል ከተሰማኝ ብዙ ጊዜ ሆኗል:: ስለዚህ ጉዳዩን አውጥቼና አውርጄ፣ ከህሊናዬም ጋር መክሬ የራሴን ውሳኔ ወስኛለሁ፡፡ ውሳኔዬንም በምድር ላይ ሊያስቀይረኝ የሚችል ምንም ኃይል ስለማይኖር በዚህ በኩል እንዳትደክሚ እመክርሻለሁ፡፡ ውሳኔዬም ሌላ ሳይሆን ለእኔ የምትሆነኝን በደረጃዋ ከእኔ ጋር የምትመጥን ሴት አግኝቼ ማግባት ነው:: በዚህ ውሳኔ ለጊዜው ላስከፋሽ እንደምችል ይገባኛል፡፡ ወደፊት ግን ጥቅሙን ውሎ ሲያድርና ይህንን ውሳኔዬን በሚገባ ስትገነዘቢው ትረጂያለሽ ብዬ በማሰቤ በእርምጃዬ አልተፀፀትኩም:: ሁልጊዜ ላንቺ ጥሩ ነገር በማሰቤ ምክንያት ሳይታወቀኝ አሳዝኜሽ ቢሆን እንኳ እባክሽን አትቀየሚኝ፡ ከእንግዲህ ወዲያ ምንም ዓይነት ደብዳቤ ባትጽፊልኝ ደስ ይለኛል፡፡ የእኔን ሰላማዊ ሕይወት ከመረበሽ በስተቀር የሚለውጠው ነገር የለምና፡፡ ስለዚህ ይቺ ደብዳቤዬ ከደረሰሽ ዕለት አንስቶ አንቺም የሚመጥንሽን ሰው በጊዜ ብትፈልጊ የተሻለ ነው፡፡ ግን በሕይወት እስካለሁ ድረስ ምን ጊዜም ቢሆን አልረሳሽም፡፡ ላንቺ ያለኝ ፍቅር እና ልባዊ አክብሮት ሁሉ እንዳለ እንዲቆይ መቼም ቢሆን የማይለወጠውን ሃሳቤን ለማስለወጥ አትሞክሪ።
በተረፈ ሁሌም የማይለይሽ አምላክ ከአንቺ ጋር ይሁን፡፡ ውድ ጓደኛሽ አማረ አስረስ። በዚህ ደብዳቤ ያልጠበቅሁትና ያልገመትኩት ነገር ተከሰተ:: የሕይወቴ መስመር አቅጣጫ በአንዴ ዞረ:: የሕይወቴ ውጥን በአጭሩ ተቀጨ:: በዚያኛ ቅጽበት ውስጥ ድካሜ ሁሉ ከንቱ ሆኖ ሁለመናዬን ጨለማ ወረረው ህሊናዬ ባዶ ሆነ፡፡ አማረ ፍቅረኛዬ ብቻ ሳይሆን መላ ሕይወቴ ነበር። ለአንዲት ቀን እንካን ከእሱ ጋር እለያይ ይሆናል ብዬ አስቤ ለማላውቀው ለእኔ ለምስኪኗ ይህ ዱብ ዕዳ ልሽከመው ከምችለው በላይ መራራና ከባድ ነበር። ግን ለምን? እኔ ለአማረ የነበረኝ ፍቅር ቅንጣት ታህል አልቀነሰም:: የእኔ በትምህርት ከሱ መብለጥና የተሻለ ደሞዝ ማግኘት ለእኔ አንዳች ትርጉም አልነበረውም:: ለእኔ ከሁሉምና ከማንኛውም ነገር በላይ አማረ ይበልጥብኛል፡፡ ግን አማረ ከዚህ በኋላ ለእኔ ማማሩ አከተመ:: ተስፋዬን አጨለመው፣ ልቤን ሰበረው:: እኔ መቼ ትምህርቴን ጨርሼ እንጋባ ይሆን እያልኩ ቀኑ አልደርስ ብሎኝ በጉጉት የቀረኝን ቀንና ሰዓት በየዕለቱ ስደምርና ስቀንስ፣ እሱ ግን የእኔን መማር ለመለያያ እንደምክንያት አቅርቦ ሊከዳኝ ወሰነ፡፡ ሕይወት ከዚህ በኋላ ለእኔ ትርጉም እንደሌላት ወዲያውኑ ገባኝ:: በዚች የምትጓዝበት አቅጣጫና ጉዞዋ በተተለመው መንገድ በማትጓዝ የመከራ ዓለም ውስጥ ገብቶ ከመሰቃየት በአጭሩ መገላገልን መረጥኩ:: በመከራ ተጀምራ አሁንም በመከራ ውስጥ በመጓዝ ላይ ያለችውን ሕይወቴን እኔም በራሴ ውሳኔ ልገታት ወሰንኩ፡፡ ከእንግዲህ የቀረኝ ነገር ቢኖር ከሞት ዓይነቶች መካከል የተሻለውን ፈጣን አሟሟት መምረጥ ብቻ ነበር :። ሞት እግዚአብሄር ለሰው ልጆች የሰጠው ክቡር ስጦታ መሆኑን የተረዳሁትም ገና ዛሬ ነበር። ሞት ባይኖር ኖሮ ግን እንዲህ ዓይነቱን አሰልቺ ስቃይ ይዞ መቆየት እንዴት ይቻል ነበር? የሳለፍኩትን መራራ ሕይወትና ትዝታ ወደፊት ማስታወስም ሆነ መድገም አልሻም፡፡ ዙሪያው ገደል የሆነብኝ የፍቅር ሕይወት እልባት ማግኘት አለበት፡፡ ከዚህ በኋላ ውሳኔዬን ተግባራዊ ለማድረግ ጊዜ አልፈጀሁም። ፀረ ተባይ መድኃኒት ጠጥቼ ራሴን ለማጥፋት ወደ ቤተ-ሙከራ አመራሁ:: ወደ ውስጥ ስገባ ግን ክፍሉ በሰው ተጨናንቋል:: ሰው እንዳያየኝ ተጠንቅቄ እና በዝግታ አረማመድ ወደ መደርደሪያው አመራሁ:: “መርዘኛ” የሚል ጽሑፍ ከተለጠፈባቸው _ ጠርሙሶች ውስጥ አንዱን መርጬ ኮት ኪሴ ውስጥ ከተትኩ። ለሙከራ ሥራ የመጣሁ ስለምመስልና ሁሉም በየራሱ ሥራ ላይ ተጠምዶ ስለነበር አንድም ያየኝ ሰው አልነበረም:: ነገር ግን እየተጣደፍኩ ስወጣ ዶ/ር አድማሱን በራፍ ላይ አገኝሁት:: ላገኘው በማልፈልግበት ሰዓት
ስላገኘሁት በጣም ተናደድኩ፡፡ እሱ ግን ትናንት የሰጠኝን የቤት ሥራን ሠርቼ እንደሆን ጠየቀኝ:: እኔ ግን ለምን አገኘኝ በሚል ሁኔታ ተናድጄ ስለነበር ምንም መልስ አልሰጠሁትም:: “አልማዝ ምን ሆነሻል? ደህናም አይደለሽ እንዴ?" አለኝ። ደህና መሆኔን ብነግረውም ሊቀበለኝ አልፈለገም። “ዶክተርነቱ በኢንጂነሪንግ ሳይሆን የጤና ዶክተር የሆነ እስኪመስለኝ ድረስ የለም ታመሻል ሀኪም ቤት መሄድ አለብሽ" እያለ ይጨቀጭቀኝ ጀመር፡፡ :: ይህ ሀሳቡ ተቀባይነት ሲያጣ እቤት አብሬው ሄጄ አረፍ እንድል ጠየቀኝ። አለመፈለጌን ብነግረውም ሊቀበለኝ ባለመፈለጉና ጭቅጭቁ ስለበዛብኝ ቢያንስ በመጨረሻዋ ቀኔ ላስቀይመው ስላልፈለግሁና ለመሞትም ቢሆን የሱ ቤት የተሻለ መሆኑን አስቤ ተከትዬው ወደ ቤቱ አመራሁ:: ዶ/ር አድማሱ ቤት እንደገባሁ ኮቴን አውልቆ ወንበር ላይ አስቀመጠልኝ፡፡ አልጋ ላይ ጋደም እንድል ነገረኝና ጋቢ ከቁምሳጥን አውጥቶ አለበሰኝ:: ሳልወድ በግድ ጋደም አልኩ:: የታመምኩ ስለመሰለው ማስታመሙ ነው መሰለኝ እሱም ወንበር አምጥቶ አጠገቤ ተቀመጠና መጽሐፍ ማንበቡን ተያያዘው:: ምስኪን በመሆኑ አዘንኩለት:: ዛሬ ግን ሬሳዬ ከሱ ቤት ይወጣል፣ ነገም ፖሊሶች መጥተው ሊወስዱት ይችላሉ፡፡ ስለዚህ እንዳይጉላላ አንድ ነገር ማድረግ እንዳለብኝ ወሰንኩ፡፡ ውሀ እንዲያመጣልኝ ነግሬው
ደራሲ ፍስሐ ተክሌ
#ክፍል_8
ህዳር 5 ቀን 1978 ዓ.ም
"አማረ ከተለየኝ በኋላ በአስተማሪነት ሥራ ተሰማርቶ አሳይታ መመደቡን ፃፈልኝ፡፡ በየጊዜው ደብዳቤና ገንዘብ ይልክልኝ ነበር፡፡ እኔም ቶሎ ትምህርቴን ጨርሼ ከእሱ ጋር የምንጋባበትንና ውለታውን የምመልስበት ብሎም የአማረ ባለቤት የምባልበትን ቀን ናፈቅሁ፡፡ ግን ነገሮች ሁሉ ባሰብኩት መልኩ ሊፋጠኑልኝ አልቻለም፡፡ ሌላው ትልቁ ችግሬ የእሱ ደብዳቤ በደረሰኝ ቁጥር መረበሽ፣ ማሰብና መጨነቅ ስለማዘወትርና በዚያው ሰሞንም
ማጥናት ስለሚያዳግተኝ በትምህርት ውጤቴ ላይ የመቀነስ አዝማሚያ መታየት ጀመረ፡፡ አማረ ደግሞ በተቃራኒው ከእኔ ዘንድ ደብዳቤ ቶሎ ቶሎ የሚጠብቅና ቶሎ ቶሎም የሚፅፍ በመሆኑ የማደርገው ጠፋኝ፡ አማራጭ ስላልነበረኝ እሱ በተከታታይ ቢፅፍም እኔ ግን አለፍ አልፍ እያልኩ መጻፍ ጀመርኩ፡፡ ይሁን እንጂ በዚህ ተቀይሞ ይሁን ወይም በሌላ ምክንያት ባይገባኝም ቀስ በቀስ መጻፉንም ሆነ ለምጽፋቸውም ደብዳቤዎች መልስ መስጠቱን ካቆመ ከአያሌ ጊዜ በኋላ ዛሬ ለመጨረሻም አንድ ደብዳቤ ላከልኝ፡፡ ይህ ደብዳቤ የማልጠብቀውና ላምነው የማልችል፣ ተስፋዬን በሙሉ አጨልሞ ያሟጠጠና የሕይወቴንም አቅጣጫ የለወጠ ነበር፡፡ እንዲህ ይላል፤ ይድረስ ለውድ ጓደኛዬ ለአልማዝ አስፋው፡፡ በመጀመሪያ እንደምን ሰንብተሻል፡፡ ዛሬ የምጽፍልሽን ይህን የመጨረሻ ደብዳቤ ስታነቢ በመጠኑም ቢሆን ማዘንሽ እንደማይቀር እርግጠኛ ነኝ :: ነገር ግን የመጨረሻው ሐዘን ይበልጥ ሊከፋ ስለሚችል ከአሁኑ መወሰን ስለነበረብኝ መወሰኔ አልቀረም:: እንደምታውቂው አብረን ያሳለፍናቸው የፍቅር ቀናት ለእኔም ሆነ ለአንቺ እስከመቼም ቢሆን የሚረሱ አይመስለኝም:: ግን ይኸ ትዝታ ፍጹም መቆም እንዳለበት ለእኔ ይሰማኛል፡፡ ምክንያቱም እኔና አንቺ ዛሬ በተለያየ ደረጃ ላይ የምንገኝና ምናልባት ወደፊት ትዳር ብንመሰርት እንኳን በምንም ዓይነት ሁኔታ የማንመጣጠን ሆኖ ተሰምቶኛል፡፡ አንቺ ምንጊዜም ብትማሪ ጥሩ ደረጃ ላይ መድረስ የምትችዪ፣ እኔ ግን ትምህርት አልሆንና አልሳካልህ ብሎኝ ከከተማ ርቄ የምኖር ምስኪን አስተማሪ ነኝ:: የእኔና የአንቺ መጋባት አንቺን ወደ አዘቅት ጎትቶ ማውረድ ካልሆነ በስተቀር ሌላ ሊሆን እንደማይችል ከተሰማኝ ብዙ ጊዜ ሆኗል:: ስለዚህ ጉዳዩን አውጥቼና አውርጄ፣ ከህሊናዬም ጋር መክሬ የራሴን ውሳኔ ወስኛለሁ፡፡ ውሳኔዬንም በምድር ላይ ሊያስቀይረኝ የሚችል ምንም ኃይል ስለማይኖር በዚህ በኩል እንዳትደክሚ እመክርሻለሁ፡፡ ውሳኔዬም ሌላ ሳይሆን ለእኔ የምትሆነኝን በደረጃዋ ከእኔ ጋር የምትመጥን ሴት አግኝቼ ማግባት ነው:: በዚህ ውሳኔ ለጊዜው ላስከፋሽ እንደምችል ይገባኛል፡፡ ወደፊት ግን ጥቅሙን ውሎ ሲያድርና ይህንን ውሳኔዬን በሚገባ ስትገነዘቢው ትረጂያለሽ ብዬ በማሰቤ በእርምጃዬ አልተፀፀትኩም:: ሁልጊዜ ላንቺ ጥሩ ነገር በማሰቤ ምክንያት ሳይታወቀኝ አሳዝኜሽ ቢሆን እንኳ እባክሽን አትቀየሚኝ፡ ከእንግዲህ ወዲያ ምንም ዓይነት ደብዳቤ ባትጽፊልኝ ደስ ይለኛል፡፡ የእኔን ሰላማዊ ሕይወት ከመረበሽ በስተቀር የሚለውጠው ነገር የለምና፡፡ ስለዚህ ይቺ ደብዳቤዬ ከደረሰሽ ዕለት አንስቶ አንቺም የሚመጥንሽን ሰው በጊዜ ብትፈልጊ የተሻለ ነው፡፡ ግን በሕይወት እስካለሁ ድረስ ምን ጊዜም ቢሆን አልረሳሽም፡፡ ላንቺ ያለኝ ፍቅር እና ልባዊ አክብሮት ሁሉ እንዳለ እንዲቆይ መቼም ቢሆን የማይለወጠውን ሃሳቤን ለማስለወጥ አትሞክሪ።
በተረፈ ሁሌም የማይለይሽ አምላክ ከአንቺ ጋር ይሁን፡፡ ውድ ጓደኛሽ አማረ አስረስ። በዚህ ደብዳቤ ያልጠበቅሁትና ያልገመትኩት ነገር ተከሰተ:: የሕይወቴ መስመር አቅጣጫ በአንዴ ዞረ:: የሕይወቴ ውጥን በአጭሩ ተቀጨ:: በዚያኛ ቅጽበት ውስጥ ድካሜ ሁሉ ከንቱ ሆኖ ሁለመናዬን ጨለማ ወረረው ህሊናዬ ባዶ ሆነ፡፡ አማረ ፍቅረኛዬ ብቻ ሳይሆን መላ ሕይወቴ ነበር። ለአንዲት ቀን እንካን ከእሱ ጋር እለያይ ይሆናል ብዬ አስቤ ለማላውቀው ለእኔ ለምስኪኗ ይህ ዱብ ዕዳ ልሽከመው ከምችለው በላይ መራራና ከባድ ነበር። ግን ለምን? እኔ ለአማረ የነበረኝ ፍቅር ቅንጣት ታህል አልቀነሰም:: የእኔ በትምህርት ከሱ መብለጥና የተሻለ ደሞዝ ማግኘት ለእኔ አንዳች ትርጉም አልነበረውም:: ለእኔ ከሁሉምና ከማንኛውም ነገር በላይ አማረ ይበልጥብኛል፡፡ ግን አማረ ከዚህ በኋላ ለእኔ ማማሩ አከተመ:: ተስፋዬን አጨለመው፣ ልቤን ሰበረው:: እኔ መቼ ትምህርቴን ጨርሼ እንጋባ ይሆን እያልኩ ቀኑ አልደርስ ብሎኝ በጉጉት የቀረኝን ቀንና ሰዓት በየዕለቱ ስደምርና ስቀንስ፣ እሱ ግን የእኔን መማር ለመለያያ እንደምክንያት አቅርቦ ሊከዳኝ ወሰነ፡፡ ሕይወት ከዚህ በኋላ ለእኔ ትርጉም እንደሌላት ወዲያውኑ ገባኝ:: በዚች የምትጓዝበት አቅጣጫና ጉዞዋ በተተለመው መንገድ በማትጓዝ የመከራ ዓለም ውስጥ ገብቶ ከመሰቃየት በአጭሩ መገላገልን መረጥኩ:: በመከራ ተጀምራ አሁንም በመከራ ውስጥ በመጓዝ ላይ ያለችውን ሕይወቴን እኔም በራሴ ውሳኔ ልገታት ወሰንኩ፡፡ ከእንግዲህ የቀረኝ ነገር ቢኖር ከሞት ዓይነቶች መካከል የተሻለውን ፈጣን አሟሟት መምረጥ ብቻ ነበር :። ሞት እግዚአብሄር ለሰው ልጆች የሰጠው ክቡር ስጦታ መሆኑን የተረዳሁትም ገና ዛሬ ነበር። ሞት ባይኖር ኖሮ ግን እንዲህ ዓይነቱን አሰልቺ ስቃይ ይዞ መቆየት እንዴት ይቻል ነበር? የሳለፍኩትን መራራ ሕይወትና ትዝታ ወደፊት ማስታወስም ሆነ መድገም አልሻም፡፡ ዙሪያው ገደል የሆነብኝ የፍቅር ሕይወት እልባት ማግኘት አለበት፡፡ ከዚህ በኋላ ውሳኔዬን ተግባራዊ ለማድረግ ጊዜ አልፈጀሁም። ፀረ ተባይ መድኃኒት ጠጥቼ ራሴን ለማጥፋት ወደ ቤተ-ሙከራ አመራሁ:: ወደ ውስጥ ስገባ ግን ክፍሉ በሰው ተጨናንቋል:: ሰው እንዳያየኝ ተጠንቅቄ እና በዝግታ አረማመድ ወደ መደርደሪያው አመራሁ:: “መርዘኛ” የሚል ጽሑፍ ከተለጠፈባቸው _ ጠርሙሶች ውስጥ አንዱን መርጬ ኮት ኪሴ ውስጥ ከተትኩ። ለሙከራ ሥራ የመጣሁ ስለምመስልና ሁሉም በየራሱ ሥራ ላይ ተጠምዶ ስለነበር አንድም ያየኝ ሰው አልነበረም:: ነገር ግን እየተጣደፍኩ ስወጣ ዶ/ር አድማሱን በራፍ ላይ አገኝሁት:: ላገኘው በማልፈልግበት ሰዓት
ስላገኘሁት በጣም ተናደድኩ፡፡ እሱ ግን ትናንት የሰጠኝን የቤት ሥራን ሠርቼ እንደሆን ጠየቀኝ:: እኔ ግን ለምን አገኘኝ በሚል ሁኔታ ተናድጄ ስለነበር ምንም መልስ አልሰጠሁትም:: “አልማዝ ምን ሆነሻል? ደህናም አይደለሽ እንዴ?" አለኝ። ደህና መሆኔን ብነግረውም ሊቀበለኝ አልፈለገም። “ዶክተርነቱ በኢንጂነሪንግ ሳይሆን የጤና ዶክተር የሆነ እስኪመስለኝ ድረስ የለም ታመሻል ሀኪም ቤት መሄድ አለብሽ" እያለ ይጨቀጭቀኝ ጀመር፡፡ :: ይህ ሀሳቡ ተቀባይነት ሲያጣ እቤት አብሬው ሄጄ አረፍ እንድል ጠየቀኝ። አለመፈለጌን ብነግረውም ሊቀበለኝ ባለመፈለጉና ጭቅጭቁ ስለበዛብኝ ቢያንስ በመጨረሻዋ ቀኔ ላስቀይመው ስላልፈለግሁና ለመሞትም ቢሆን የሱ ቤት የተሻለ መሆኑን አስቤ ተከትዬው ወደ ቤቱ አመራሁ:: ዶ/ር አድማሱ ቤት እንደገባሁ ኮቴን አውልቆ ወንበር ላይ አስቀመጠልኝ፡፡ አልጋ ላይ ጋደም እንድል ነገረኝና ጋቢ ከቁምሳጥን አውጥቶ አለበሰኝ:: ሳልወድ በግድ ጋደም አልኩ:: የታመምኩ ስለመሰለው ማስታመሙ ነው መሰለኝ እሱም ወንበር አምጥቶ አጠገቤ ተቀመጠና መጽሐፍ ማንበቡን ተያያዘው:: ምስኪን በመሆኑ አዘንኩለት:: ዛሬ ግን ሬሳዬ ከሱ ቤት ይወጣል፣ ነገም ፖሊሶች መጥተው ሊወስዱት ይችላሉ፡፡ ስለዚህ እንዳይጉላላ አንድ ነገር ማድረግ እንዳለብኝ ወሰንኩ፡፡ ውሀ እንዲያመጣልኝ ነግሬው
👍27❤5
ለማምጣት ሲሄድ ከትራስጌ አጠገብ ካለው ኮመዲኖ ላይ የተቀመጠውን ወረቀትና እስክሪብቶ አንስቼ ሱሪዬ ኪስ ውስጥ ከተትኩ፡፡ ውሀውን ከጠጣሁ በኋላ ወደ ሽንት ቤት መሄድ እንደምፈልግ ነግሬው ወደዚያው አመራሁ፡፡ ሽንት ቤት እንደገባሁም የሚከተለውን ጻፍኩ። የምኖረው ሕይወት ውጣ ውረድ የበዛበት በመሆኑ፣ የምፈልገውን ነገር የማላገኝና የምመኘውን ማድረግ የማልችል በመሆኔ፣ ከዚህም አልፎ ተርፎ ይበልጥ በኖርኩ ቁጥር ራሴን እንድጠላ በመገደዴ፣ እነሆ በዛሬዋ ቀን በራሴ ሙሉ ፍቃድና ውሳኔ ሕይወቴን አጥፍቼአለሁ:: ስለዚህ ማንም ሰው በእኔ ሞት ምክንያት የተነሳ እንዳይጉላላ አደራ እላለሁ፡፡ የሚል ጽሑፍ ጽፌና ፈርሜበት መስታወቱ ላይ ለጠፍኩት:: ከዚያም መርዙን አውጥቼ ለመጠጣት ሱሪዬ ኪስ ብገባ መርዙ ኪሴ ውስጥ አልነበረም:: ለካስ የከተትኩት ኮቴ ኪስ ውስጥ ኖሯል፡፡ ኮቴን ደግሞ እንደመጣሁ ዶክተሩ አውልቆልኝ ወንበር ላይ አስቀምጦት ነበር። ምንም አማራጭ አልነበረኝም እና ወደ አልጋዬ ተመለስኩ:: አልጋው አጠገብ ስደርስ ግን ያየሁትን ነገር ማመን አቃተኝ፡፡ መርዙ ኮመዲኖ ላይ ነበር፡፡ እንዴት ሊሆን ቻለ? ስመጣ አውጥቼ አስቀምጬው ነበር እንዴ? ወይስ ዶክተሩ
ከቤተ-ሙከራ ውስጥ መርዙን ስወስድ አይቶኝ ከኪሴ አውጥቶት ይሆን? ነው ወይስ ኪሴ ውስጥ ሌላ ነገር ሲፈልግ መርዙን አግኝቶት ይሆን? ግራ ተጋባሁ:: ያም ሆነ ይህ ዶ/ር አድማሱ ሳያየኝ ቀስ ብዬ ጠርሙሱን አንስቼ ኪሴ ውስጥ ከተትኩትና ተመልሼ ተኛሁ። ዳግም ለመሞከር ዶክተሩ ወጣ እስኪልልኝ ድርስ መጠበቅ ነበረብኝ። እሱ ግን ከቦታው የሚነቃነቅ ስላልሆነ ሌላ አማራጭ መፈለግ የግድ አስፈላጊ ነበር፡፡ “ዶክተር “ አልኩ በደከመ ድምፅ። “አቤት ምነው አመመሽ እንዴ?'' አለኝ፡፡ "አዎ ትንሽ አመም አድርጎኛል፣ ወተት ካለ ስጠኝ " አልኩት፡፡ "ወተት ቤት ውስጥ የለም ቆይ ገዝቼልሽ ልምጣ" ብሎ ወጣ:: የጠበቁትና የፈለኩት መልስ ይኸን ነበርና ደስ አለኝ:: ወተት ሊገዛ እንደወጣ ወዲያውኑ የመርዝ ጠርሙሱን ይዤ ወደ ሽንት ቤት ከነፍኩ፡፡ እንደገባሁ ጠርሙሱን አውጥቼ ለመጠጣት ክዳኑን ስከፍት ግን እግሬ በፍርሀት ተንቀጠቀጠ። በመጨረሻዋ ደቂቃ ለሕይወቴ ሳሳሁ:: ነገር ግን ምንም አማራጭ የለምና ዓይኔን ጨፍኜ መርዙን ጨለጥኩት:: ከሽንት ቤትም በፍጥነት ወጥቼ ወደ አልጋዬ አመራሁ:: እንዳማረብኝ ለመሞት ስልም አልጋ ላይ ተስተካክዬ ተኛሁ:: ነገር ግን ተኝቼ ብጠብቅም መርዙ ውሀ ውሀ ከማለት ውጪ የሚያቃጥል ወይም የሚገድል አልነበረም:: እንዴት እንደዚህ ሊሆን እንደቻለ ግራ ገባኝ፡፡ መጀመሪያ ከላብራቶሪ ስወስደው የነበረውን ሽታ ሳስታውስ መርዝ እንደሆነ እርግጠኛ ነበርኩ፡፡ ታዲያ እንዲህ እንዴት ሊሆን ቻለ? ይህንን ለማሰብ ጊዜ አልነበረኝምና ሌላ አማራጭ መፈለጉን ተያያዝኩት:: ያለኝ ሌላ አማራጭ አንድ ነበር፤ ይኸውም ኤሌክትሪክ ጨብጦ መሞት:: እንደገና ወደ ሽንት ቤት ገሰገስኩ፡፡ ነገር ግን ሽንት ቤት ውስጥ የሚያዝ የኤሌክትሪክ ገመድ አልነበረምና ወደ ሳሎን ወጥቼ የምይዘውን ሳፈላልግ ቴሌቭዥን ማስቀመጫው ስር የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ገመድ ስላየሁ እሱን ለማንሳት ጎንበስ ስል ዶ/ር አድማሱ ከመኝታ ቤት ብቅ አለብኝ: ምንም አማራጭ አልነበረኝም እና ተስፋ በመቁረጥ ስሜት ተመልሼ ተኛሁ፡፡ ምንም ያህል ብሮጥ ሞትን ልደርስበት ባለመቻሌ ተስፋ ቆረጥኩ። ዶክተሩ ምንም ሳይናገር አጠገቤ ተቀምጦ ትኩር ብሎ ያየኝ ጀመር። ግራ ተጋባሁ፣ ውጥኔን በሙሉ እንዳወቀብኝ ተረዳሁ፡፡ ግን እንዴት የሚለው እንቆቅልሽ ሆኖብኝ ነበር። ከብዙ ዝምታ በኋላም፤ “አልማዝ ግን ለምን?'' አለኝ፡፡ ጥያቄው ግራ የሚያጋባ ነበር፡፡ “ምኑ ነው ለምን?'' ብዬ መልሼ ጠየቁት፡፡
“ሕይወት እኮ የሰው ልጅ እንደፈለገ የሚያገኛትና እንደፈለገ የሚወረውራት ዕቃ አይደለችም:: ሕይወት እግዚአብሄር ምንም ሳንደክም፣ ሳንወጣና ሳንወርድ ያበረከተልን ውድ ስጦታ ናት:: በመሆኑም በፈለገ ጊዜ መልሶ ሊወስዳት የሚችል እሱ ብቻ ነው:: ይህንን መርሳት ወይም ስጦታውን አላግባብ ለማባከን መሞከር ግን ዘላለማዊ ሞትን ያመጣል:: ስለዚህ ከዓለማዊ ጉዳዮች ለማምለጥ ስትሞክሪ ዘላለማዊ ሞትን እንዳትሞቺ መጠንቀቅ አለብሽ፡፡ ሁሉም ነገር ያልፋል፣ ሐዘን በደስታ፣ ምቾት በስቃይ፣ ሀብት በድሀነት፣ ፍቅር በጥላቻ ሊተካ ይችላል፡፡ የሰው ልጅ ግን እነዚህን የክስተቶች መለዋወጥ ሲያይ ተስፋ የሚቆርጥ መሆን የለበትም:: ይልቁንም ለመጋፈጥ የማይፈራ በተጋፈጣቸው ቁጥር በአሸናፊነት እንደሚወጣ መገንዘብ ይኖርበታል" አለኝ፡፡ የዛሬው አነጋገሩ ከቀድሞው ተለየብኝ:: ከንግግሩ ጀርባ አንድ ነገር እንዳለ ገባኝ፡፡ እንዴት ሊያውቅብኝ ቻለ የሚለው ነገር ግራ አጋባኝ። ዶ/ር አድማሱ አጠገቤ ቁጭ ብሎ ያፅናናኝ ጀመር፡፡ እሱ እስካለ ድረስ ምንም መጥፎ ነገር ቢያጋጥመኝ ከጎኔ እንደማይለየኝና አብሮኝ ችግሬን ለመጋፈጥ ዝግጁ መሆኑን ፀጉሬን እያሻሸ ነገረኝ:: ከሁሉም በላይ ያስደነቀኝ 771 “አልሚና ሁል ግዜ፣ ለዘላለም፣ ከአንቺ ጎን ሆኜ ችግርሽን እጋራለሁ'' ያለው ነው፡፡ እንኳን እሱና ያ የምወደው አማረም እንደፎከረው ከእኔ ጋር ለዘላለም አብሮኝ ሊቆይ አልቻለም:: ግን ርህሩህነቱን ምንጊዜም አልረሳውም፡፡ ቀኑን በሙሉ በሐሳብ ባህር ሰጥሜ በመቆየቴና ተስፋ የመቁረጥ ስሜት ስለተጫጫነኝ ላወራልኝ ሁሉ ምንም መልስ ሳልሰጠው ፈዘዤ ዓይን ዓይኑን አየው ነበር። ቀስ በቀስ ድካም ተጫጫነኝ:: እሱ የተለያዩ ሐሳቦችን እያነሳና እየጣለ፣ እያወራና እያወያየ ሊያስረሳኝ ቢሞክርም እኔ ግን የማስበው አንድ ነገር ብቻ ነበር። ይኸውም "ግን እንዴት እንዲህ ሊሆን ቻለ?" የሚለው ነበር። ይህንኑ ሳነሳና ስጥል ሳላስበው እንቅልፍ ይዞኝ ጭልጥ አለ::" ዲያሪውን ዘግቼ እኔም በተራዬ ግን እንዴት ሊሆን ቻለ? እያልኩ ራሴን መጠየቅ ጀመርኩ፡፡ ይኸ የአልማዝ ብቻ ሳይሆን የእኔም ጥያቄ ነበር። የማነበውንም ማመን አቃተኝ፡፡ ጭንቅላቴ ሊፈነዳ ደረሰ፡፡ የገረመኝ ነገር ቢኖር የአልማዝ ቅጥፈት ነበር። ጽፋ ለምታስቀምጠውና በሕይወት እያለች ' ተመልካች በሌለው ዲያሪዋ ላይ ለምን ለብቻዋ መዋሸት እንደፈለገች ሳስብ ግራ ተጋባሁ:: እኔ ያልጻፍኩትን ደብዳቤ እኔ እንደጻፍኩት አድርጎ መቀባጠር ምን ተልዕኮ ይኖረው ይሆን? እያልኩ ማውጣትና ማውረዱን ተያያዝኩት፡፡ ግን ስትሞት ጥላው የምታልፈው ታሪኳ ነውና ስትሞትም ዋሽታ ለመሞት
መፈለጓን ሳስበው ግን አልዋጥልህ አለኝ:: በሌላ በኩል ደግሞ ይህ የምታወራው ሁሉ እውነት ከሆነ በደለኛው እሷ ሳትሆን እኔ ነኝ ማለት ነው:: ምናልባት ሳላውቀው ደብዳቤ ጽፌ ይሆን? በማለት ራሴን ጠየቅሁ።
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
ከቤተ-ሙከራ ውስጥ መርዙን ስወስድ አይቶኝ ከኪሴ አውጥቶት ይሆን? ነው ወይስ ኪሴ ውስጥ ሌላ ነገር ሲፈልግ መርዙን አግኝቶት ይሆን? ግራ ተጋባሁ:: ያም ሆነ ይህ ዶ/ር አድማሱ ሳያየኝ ቀስ ብዬ ጠርሙሱን አንስቼ ኪሴ ውስጥ ከተትኩትና ተመልሼ ተኛሁ። ዳግም ለመሞከር ዶክተሩ ወጣ እስኪልልኝ ድርስ መጠበቅ ነበረብኝ። እሱ ግን ከቦታው የሚነቃነቅ ስላልሆነ ሌላ አማራጭ መፈለግ የግድ አስፈላጊ ነበር፡፡ “ዶክተር “ አልኩ በደከመ ድምፅ። “አቤት ምነው አመመሽ እንዴ?'' አለኝ፡፡ "አዎ ትንሽ አመም አድርጎኛል፣ ወተት ካለ ስጠኝ " አልኩት፡፡ "ወተት ቤት ውስጥ የለም ቆይ ገዝቼልሽ ልምጣ" ብሎ ወጣ:: የጠበቁትና የፈለኩት መልስ ይኸን ነበርና ደስ አለኝ:: ወተት ሊገዛ እንደወጣ ወዲያውኑ የመርዝ ጠርሙሱን ይዤ ወደ ሽንት ቤት ከነፍኩ፡፡ እንደገባሁ ጠርሙሱን አውጥቼ ለመጠጣት ክዳኑን ስከፍት ግን እግሬ በፍርሀት ተንቀጠቀጠ። በመጨረሻዋ ደቂቃ ለሕይወቴ ሳሳሁ:: ነገር ግን ምንም አማራጭ የለምና ዓይኔን ጨፍኜ መርዙን ጨለጥኩት:: ከሽንት ቤትም በፍጥነት ወጥቼ ወደ አልጋዬ አመራሁ:: እንዳማረብኝ ለመሞት ስልም አልጋ ላይ ተስተካክዬ ተኛሁ:: ነገር ግን ተኝቼ ብጠብቅም መርዙ ውሀ ውሀ ከማለት ውጪ የሚያቃጥል ወይም የሚገድል አልነበረም:: እንዴት እንደዚህ ሊሆን እንደቻለ ግራ ገባኝ፡፡ መጀመሪያ ከላብራቶሪ ስወስደው የነበረውን ሽታ ሳስታውስ መርዝ እንደሆነ እርግጠኛ ነበርኩ፡፡ ታዲያ እንዲህ እንዴት ሊሆን ቻለ? ይህንን ለማሰብ ጊዜ አልነበረኝምና ሌላ አማራጭ መፈለጉን ተያያዝኩት:: ያለኝ ሌላ አማራጭ አንድ ነበር፤ ይኸውም ኤሌክትሪክ ጨብጦ መሞት:: እንደገና ወደ ሽንት ቤት ገሰገስኩ፡፡ ነገር ግን ሽንት ቤት ውስጥ የሚያዝ የኤሌክትሪክ ገመድ አልነበረምና ወደ ሳሎን ወጥቼ የምይዘውን ሳፈላልግ ቴሌቭዥን ማስቀመጫው ስር የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ገመድ ስላየሁ እሱን ለማንሳት ጎንበስ ስል ዶ/ር አድማሱ ከመኝታ ቤት ብቅ አለብኝ: ምንም አማራጭ አልነበረኝም እና ተስፋ በመቁረጥ ስሜት ተመልሼ ተኛሁ፡፡ ምንም ያህል ብሮጥ ሞትን ልደርስበት ባለመቻሌ ተስፋ ቆረጥኩ። ዶክተሩ ምንም ሳይናገር አጠገቤ ተቀምጦ ትኩር ብሎ ያየኝ ጀመር። ግራ ተጋባሁ፣ ውጥኔን በሙሉ እንዳወቀብኝ ተረዳሁ፡፡ ግን እንዴት የሚለው እንቆቅልሽ ሆኖብኝ ነበር። ከብዙ ዝምታ በኋላም፤ “አልማዝ ግን ለምን?'' አለኝ፡፡ ጥያቄው ግራ የሚያጋባ ነበር፡፡ “ምኑ ነው ለምን?'' ብዬ መልሼ ጠየቁት፡፡
“ሕይወት እኮ የሰው ልጅ እንደፈለገ የሚያገኛትና እንደፈለገ የሚወረውራት ዕቃ አይደለችም:: ሕይወት እግዚአብሄር ምንም ሳንደክም፣ ሳንወጣና ሳንወርድ ያበረከተልን ውድ ስጦታ ናት:: በመሆኑም በፈለገ ጊዜ መልሶ ሊወስዳት የሚችል እሱ ብቻ ነው:: ይህንን መርሳት ወይም ስጦታውን አላግባብ ለማባከን መሞከር ግን ዘላለማዊ ሞትን ያመጣል:: ስለዚህ ከዓለማዊ ጉዳዮች ለማምለጥ ስትሞክሪ ዘላለማዊ ሞትን እንዳትሞቺ መጠንቀቅ አለብሽ፡፡ ሁሉም ነገር ያልፋል፣ ሐዘን በደስታ፣ ምቾት በስቃይ፣ ሀብት በድሀነት፣ ፍቅር በጥላቻ ሊተካ ይችላል፡፡ የሰው ልጅ ግን እነዚህን የክስተቶች መለዋወጥ ሲያይ ተስፋ የሚቆርጥ መሆን የለበትም:: ይልቁንም ለመጋፈጥ የማይፈራ በተጋፈጣቸው ቁጥር በአሸናፊነት እንደሚወጣ መገንዘብ ይኖርበታል" አለኝ፡፡ የዛሬው አነጋገሩ ከቀድሞው ተለየብኝ:: ከንግግሩ ጀርባ አንድ ነገር እንዳለ ገባኝ፡፡ እንዴት ሊያውቅብኝ ቻለ የሚለው ነገር ግራ አጋባኝ። ዶ/ር አድማሱ አጠገቤ ቁጭ ብሎ ያፅናናኝ ጀመር፡፡ እሱ እስካለ ድረስ ምንም መጥፎ ነገር ቢያጋጥመኝ ከጎኔ እንደማይለየኝና አብሮኝ ችግሬን ለመጋፈጥ ዝግጁ መሆኑን ፀጉሬን እያሻሸ ነገረኝ:: ከሁሉም በላይ ያስደነቀኝ 771 “አልሚና ሁል ግዜ፣ ለዘላለም፣ ከአንቺ ጎን ሆኜ ችግርሽን እጋራለሁ'' ያለው ነው፡፡ እንኳን እሱና ያ የምወደው አማረም እንደፎከረው ከእኔ ጋር ለዘላለም አብሮኝ ሊቆይ አልቻለም:: ግን ርህሩህነቱን ምንጊዜም አልረሳውም፡፡ ቀኑን በሙሉ በሐሳብ ባህር ሰጥሜ በመቆየቴና ተስፋ የመቁረጥ ስሜት ስለተጫጫነኝ ላወራልኝ ሁሉ ምንም መልስ ሳልሰጠው ፈዘዤ ዓይን ዓይኑን አየው ነበር። ቀስ በቀስ ድካም ተጫጫነኝ:: እሱ የተለያዩ ሐሳቦችን እያነሳና እየጣለ፣ እያወራና እያወያየ ሊያስረሳኝ ቢሞክርም እኔ ግን የማስበው አንድ ነገር ብቻ ነበር። ይኸውም "ግን እንዴት እንዲህ ሊሆን ቻለ?" የሚለው ነበር። ይህንኑ ሳነሳና ስጥል ሳላስበው እንቅልፍ ይዞኝ ጭልጥ አለ::" ዲያሪውን ዘግቼ እኔም በተራዬ ግን እንዴት ሊሆን ቻለ? እያልኩ ራሴን መጠየቅ ጀመርኩ፡፡ ይኸ የአልማዝ ብቻ ሳይሆን የእኔም ጥያቄ ነበር። የማነበውንም ማመን አቃተኝ፡፡ ጭንቅላቴ ሊፈነዳ ደረሰ፡፡ የገረመኝ ነገር ቢኖር የአልማዝ ቅጥፈት ነበር። ጽፋ ለምታስቀምጠውና በሕይወት እያለች ' ተመልካች በሌለው ዲያሪዋ ላይ ለምን ለብቻዋ መዋሸት እንደፈለገች ሳስብ ግራ ተጋባሁ:: እኔ ያልጻፍኩትን ደብዳቤ እኔ እንደጻፍኩት አድርጎ መቀባጠር ምን ተልዕኮ ይኖረው ይሆን? እያልኩ ማውጣትና ማውረዱን ተያያዝኩት፡፡ ግን ስትሞት ጥላው የምታልፈው ታሪኳ ነውና ስትሞትም ዋሽታ ለመሞት
መፈለጓን ሳስበው ግን አልዋጥልህ አለኝ:: በሌላ በኩል ደግሞ ይህ የምታወራው ሁሉ እውነት ከሆነ በደለኛው እሷ ሳትሆን እኔ ነኝ ማለት ነው:: ምናልባት ሳላውቀው ደብዳቤ ጽፌ ይሆን? በማለት ራሴን ጠየቅሁ።
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍34❤4
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሶስት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
ኩማንደሩ ቢሮ ቁጭ ብሎ እያሰበ ነው…የሚያስበው አዲስ ነገር አይደለም፡፡እድሜ ልኩን ሲያስበው ስለኖረው ነገር ነው..ስለ ሰሎሜ፡፡
ጥዋት ላይ አላዛር ከቱርክ ደውሎለት ነበር፡፡ምንም የሚያስደስት ነገር አልነገረውም፡፡ለዛም ነው ቀኑን ሙሉ ሲጨፈግገው የዋለው፡፡
‹‹አሌክሶ እድሜ ለአንተ ሳልፈወስ አልቀርም››የሚለው ንግግሩ ደጋሞ በጆሮዎቹ ላይ እያንቃጨለበት ነው፡፡
‹‹ሳልፈወስ አልቀርም ነው.ወይስ ተፈውሼለው?››
‹‹በቃ ተፈውሼለሁ ማለት ይቻላል..እርግጥ ቀሪ የአንድ ሳምንት ክትትል አለኝ….ከዛ በኋላ በእልልታ ወደሀገሬ እመለሳለሁ..አዎ እርግጠኛ ነኝ ድኜ እመለሳለሁ››
‹‹በጣም ደስ የሚል ዜና ነው የምትነግረኝ…እንኳን ደስ ያለህ››
‹‹እንኳን አብሮ ደስ ያለን…እንደውም ምን እንደአሰብኩ ታውቃልህ..የእውነትም ድኜ ከሆነ ..አንተና ሁሴን እንደአዲስ ደግሳችሁ ትድሩኛላችሁ፡፡››
‹‹ማለት?››
‹‹የመጀመሪያው ሰርጌ የእናንተ ምርቃት ስለሌለበት ጎዶሎ ነበር..አሁን ግን ሙሉ እንዲሆን እፈልጋለው..መልሳችሁ ከእንደገና ትድሩኛላችሁ››
‹‹አንተን የሚያስደስትህ ከሆነ እናደረርገዋለን..ለመሆኑ ዜናውን ለሰሎሜ ነገርካት፡››
‹‹እንዴት ምን ነካህ …?ለዚህ ጉዳይ እዚህ እንደመጣሁ እኳ ከአንተ ውጭ ማንም ሰው አያውቅም…እንዴት ልነግራት እችላለው…?
ከሳምንት በኃላ ስመጣ በህይወቷ አይታ የማታውቀውን ትልቅ ሰርፕራይዝ ነው የማደርጋት››
‹‹ደስ የሚል ነገር ነው..በቃ የምትመጣበትን ትክክለኛ ቀን ደውለህ አሳውቀኝ››
‹‹እሺ አሳውቅሀለው..ደህና ሁን››
በዚህ ሁኔታ ነበር የስልክ ንግግራቸው የተቋጨው፡፡የአላዛር የምስራችና ፈንጠዝያ ለእሱ ሀዘንና የውስጥ ቅዝቃዜ ነው የፈጠረበት፡፡
‹‹እሺ አሁን ምን ላድርግ?››እራሱን ጠየቀ፡፡አእምሮው‹‹ በህይወትህ ለሁለተኛ ጊዜማ አትሸነፍ…ለፍቅርህ ታገል…አላዛር ከችግሩ ተላቆ መጥቶ ከሰሎሜ ጋር የነበረውን ስንጥቅ ሙሉ በሙሉ ከመድፈኑ በፊት ተንቀሰቀስና የሆነ ነገር አድርግ…ስንጥቁን አስፋውና ሸለቆ ይሁን …ንጠቀውና የራስህ አድርጋት››ይለዋል..፡፡ልቡ ደግሞ ‹‹ተው እንጂ ..አላዛር እኮ ለአንተ በህይወት ውስጥ ከተከሰቱ በጣም መልካም ሰዎች ውስጥ አንዱ ነው፡፡ደግሞ ከዚህ በፊትም የእንጀራ አባቱን ሚስት በማማገጥ አባቱ ገዳይ እንዲሆን ምክንያት ሆነሀል…ለዚህ የስንፈተወሲብ ችግር የተጋለጠበት ዋናው ምክንያትም አንተ ከሰራሀው ስህተት ጋር የተያያዘ ነው፡፡ከበቂ በላይ ጎድተሀዋል..አሁን ደግሞ ሚስቱን ከነጠቅከው ምንድነው የሚሆነው…?በዛ ላይ ለእሷስ ቢሆን አሁን ከእሱ በላይ የተሻለ ባል እሆናታለው ብለህ ታስባለህ…?.በመንግስት ደሞዝ ምን አይነት የተመቻቸ ኑሮ ልታኖራት ነው?የምትወዳት ከሆነ ባለችበት ተዋት››እያለ ይሞግተዋል፡፡
የስልኩ ድምፅ ነው ከሀሳቡ ውስጥ መዞ ያወጣው..አየው ሰሎሜ ነች..ፈጠን ብሎ አነሳው፡››
‹‹ሀይ ቢራቢሮዋ››
‹‹አለሁልህ…..እየመጣህ ነው?››
‹‹አይ ቢሮ ነኝ…ምነው?››
‹‹ለመድኳችሁ መሰለኝ ደበረኝ…ትቆያለህ እንዴ?››
‹‹አይ ..ጨርሼለው፡፡ በቃ መጣሁ….ምነው ግን ሁሴን የለም እንዴ?›
‹‹ፕሮጀክቱን በተመለከተ የሚያገኛቸው ሰዎች ስላሉ ቡራዩ ሄዶል፡፡››
‹‹እሱናማ አውቃለሁ እስከአሁን አልተመለሰም እንዴ.?.››
‹‹አይ አሁን ደውሎ ስላልጨረስኩ አድራለሁ ብሎኛል…ለዛ ነው የደወልኩልህ››
‹‹በቃ መጣሁ››ስልኩን ዘጋውና ከተቀመጠበት ተነሳ…ቢሮውን ቆልፎ ወጣ..ሞትሩን አስነሳና ወደሰሎሜ መብረር ጀመረ…
‹‹ዛሬ .የመጨረሻ እድሌ ነው….የሆነ ነገር ማድረግ አለብኝ››ሲል በውስጡ ወሰነ…ሲደርስ በረንዳ ላይ ቁጭ ብላ ስልኳን እየጎረጎረች ነበር…ስታየው ተነሳችና ጉንጩን አገላብጣ በመሳም ተቀበለችው፡፡
ሊቀመጥ ሲል…‹‹ወደውስጥ እንግባ ..ውጩ ይቀዘቅዛል…እ ››የሚል ሀሳብ አቀረበች፡፡
‹‹እሺ…››አለና ተከተላት…
ሳሎን መሀል እንደደረሱ ‹‹መክሰስ ላቅርብ ..እስከዛ እጅህን ታጠብ››አለችው፡፡
‹‹ምነው ልጅቷ አታቀርብም እንዴ››
‹‹ዛሬ የረፍት ቀኗ ነው…ብቻዬን ስለሆንኩ እኮ ነው የደወልኩልህ››
ልዩ አይነት ደስታ በውስጡ ሲፈስ ታወቀው….እሷም እኔ ያሰብኩትን አስባ ይሆን እንዴ?››ሲል አሰበና እየፈገገ ወደመታጠቢያ ክፍል ሄደ…ታጥቦ ሲመለስ የምግብ ጠረጴዛው በምግብ ደምቆ ነበር…
‹‹የሚጠጣ ምን ይሁንልህ?›
‹‹ወይን ቢሆን ደስ ይለኛል….አንቺ ከጠጣሽ ማለት ነው?››
‹‹እኔ እንኳን ድክምክም እያለኝ ነው..ቢቀርብኝ››
‹‹እንደዛ ከሆነ አልጠጣም››
‹‹ችክ ያልክ ሰው እኮ ነህ..በቃ ትንሽ ጠጣለሁ..ብላ ሔደችና ወይንና መጠጫ ብርጭቆ አምጥታ ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠች፡፡፡አነሳና ክዳኑን ከፍቶ ለሁለቱም ቀዳ…ከፊት ለፊቱ ተቀመጠችና እራት መብላት ጀመሩ….
‹‹ይሄ ግዙፍ የተንጣለለ ቤት ለብቻ ያስፈራል አይደል?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አረ እንደውም ብዙ ጊዜ ብቻዬን ስሆን ደስ ነበር የሚለኝ..ዛሬ ግን ምን እንደነካኝ አላውቅም ፍርሀት ፍርሀት ይለኛል››
‹‹አይ ምንም ፍራሀት የለም…ናፍቆት ነው››
‹‹ባልሽን ናፍቀሻል እያልከኝ ነው?››
‹‹አይ እኔን ናፍቀሺኝ ነው እልኩሽ ነው››
‹‹ሂድ ጉረኛ….ምን ስለሆንኩ ነው የምትናፍቀኝ?››
‹‹የዘመናት አፍቃሪሽ ስለሆንኩ ነዋ…›
‹‹ታዲያ አፍቃሪዬ ነህ አንጂ አፍቃሪህ አይደለውም ….ልትናፍቀኝ ትችላለህ እንጂ አኔ አልናፍቅህም፡፡››
‹‹ተይ ተይ ..አይኖችሽ ግን እንደዛ አይደለም የሚሉት፡፡››
ከት ብላ ሳቀችና‹‹‹አንተ እያሽኮረመምከኝ እኮ ነው››
ፈራ ተባ እያለ‹‹ሳሎኑ ለሁለት ሰው በጣም ይበዛል…ወደላይ ሄደን ብንጠጣ አይሻልም›› የሚል ሀሳብ አቀረበላት፡፡
‹‹ውይ አንተንም በርዶሀል ማለት ነው…እኔን ብቻ መስሎኝ ኮ ነበር…ተነስ እንሂድ››ብላ ቀድማ ተነሳች…ደስ አለውና ጠርሙሱን ያዘ….‹‹ብርጭቆቹን ልያዛቸው››
‹‹ተዋቸው..እዛ ሌላ አለ›››አለችና ቀድማ ከፊት ለፊቱ መራመድ ጀመረች...በደስታ እየተፍለቀለቀ ተከተላት..‹‹ዛሬ በቃ እድል ሙሉ በሙሉ ፊቷን ወደእኔ አዙራለች…››ሲል አሰበ‹‹አሌክስ ዛሬ ይሄን ወርቃማ እድልህን ተጠቅመህ የሆነ ነገር ካላደረክ በቃ ለዘላለም ሰሎሜን እርሳት››ሲል እራሱን አስጠነቀቀ፡፡ቀጥታ ወደራሷ ክፍል ነው የሄደችው…ልክ እንደህጋዊ ባሏ ያለምንም ማቅማማት ተከተላት..ከፋታ ስትገባ ተከትሎት ገባ..አልጋው ጠርዝ ላይ ስትቀመጥ ጠረጴዛውን ወደእሷ አስጠጋ…ይዞ የመጣውን የወይን ጠርሙስ አስቀመጠ…ብርጭቆውን ካለበት አመጣና ለሁለቱም ቀዳና ወንበሩን አንሸራተተና ወደእሷ በማስጠጋት ተቀመጠ፡፡የፈለገው አልጋው ላይ ከጎኗ በመቀመጥ ሰውነቷን መነካካት ነበር…ግን ደግሞ ያንን ለማድረግ ለጊዜው ድፍረቱን አላገኘም…
ቀለል ያሉ ጫወታዎችን እያወሩ የድሮ ትዝታዎችን እያነሱ እየተጫወቱ ሰዓቱ ገፋ…
‹‹እንቅልፌ መጣ መሰለኝ ››አለችው፡፡
‹‹እና ወደክፍልህ ሂድልኝ እያልሽ ነው››
‹‹ለምን? ከፈለክ እዚህ ማደር ትችላለህ››
በመልሷ ደነገጠ‹‹እርግጠኛ ነሽ?››ሲል መልሷ ጠየቃት፡፡
‹‹ምነው እራስህን አታምነውም እንዴ?››
‹‹አረ አምነዋለው››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሶስት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
ኩማንደሩ ቢሮ ቁጭ ብሎ እያሰበ ነው…የሚያስበው አዲስ ነገር አይደለም፡፡እድሜ ልኩን ሲያስበው ስለኖረው ነገር ነው..ስለ ሰሎሜ፡፡
ጥዋት ላይ አላዛር ከቱርክ ደውሎለት ነበር፡፡ምንም የሚያስደስት ነገር አልነገረውም፡፡ለዛም ነው ቀኑን ሙሉ ሲጨፈግገው የዋለው፡፡
‹‹አሌክሶ እድሜ ለአንተ ሳልፈወስ አልቀርም››የሚለው ንግግሩ ደጋሞ በጆሮዎቹ ላይ እያንቃጨለበት ነው፡፡
‹‹ሳልፈወስ አልቀርም ነው.ወይስ ተፈውሼለው?››
‹‹በቃ ተፈውሼለሁ ማለት ይቻላል..እርግጥ ቀሪ የአንድ ሳምንት ክትትል አለኝ….ከዛ በኋላ በእልልታ ወደሀገሬ እመለሳለሁ..አዎ እርግጠኛ ነኝ ድኜ እመለሳለሁ››
‹‹በጣም ደስ የሚል ዜና ነው የምትነግረኝ…እንኳን ደስ ያለህ››
‹‹እንኳን አብሮ ደስ ያለን…እንደውም ምን እንደአሰብኩ ታውቃልህ..የእውነትም ድኜ ከሆነ ..አንተና ሁሴን እንደአዲስ ደግሳችሁ ትድሩኛላችሁ፡፡››
‹‹ማለት?››
‹‹የመጀመሪያው ሰርጌ የእናንተ ምርቃት ስለሌለበት ጎዶሎ ነበር..አሁን ግን ሙሉ እንዲሆን እፈልጋለው..መልሳችሁ ከእንደገና ትድሩኛላችሁ››
‹‹አንተን የሚያስደስትህ ከሆነ እናደረርገዋለን..ለመሆኑ ዜናውን ለሰሎሜ ነገርካት፡››
‹‹እንዴት ምን ነካህ …?ለዚህ ጉዳይ እዚህ እንደመጣሁ እኳ ከአንተ ውጭ ማንም ሰው አያውቅም…እንዴት ልነግራት እችላለው…?
ከሳምንት በኃላ ስመጣ በህይወቷ አይታ የማታውቀውን ትልቅ ሰርፕራይዝ ነው የማደርጋት››
‹‹ደስ የሚል ነገር ነው..በቃ የምትመጣበትን ትክክለኛ ቀን ደውለህ አሳውቀኝ››
‹‹እሺ አሳውቅሀለው..ደህና ሁን››
በዚህ ሁኔታ ነበር የስልክ ንግግራቸው የተቋጨው፡፡የአላዛር የምስራችና ፈንጠዝያ ለእሱ ሀዘንና የውስጥ ቅዝቃዜ ነው የፈጠረበት፡፡
‹‹እሺ አሁን ምን ላድርግ?››እራሱን ጠየቀ፡፡አእምሮው‹‹ በህይወትህ ለሁለተኛ ጊዜማ አትሸነፍ…ለፍቅርህ ታገል…አላዛር ከችግሩ ተላቆ መጥቶ ከሰሎሜ ጋር የነበረውን ስንጥቅ ሙሉ በሙሉ ከመድፈኑ በፊት ተንቀሰቀስና የሆነ ነገር አድርግ…ስንጥቁን አስፋውና ሸለቆ ይሁን …ንጠቀውና የራስህ አድርጋት››ይለዋል..፡፡ልቡ ደግሞ ‹‹ተው እንጂ ..አላዛር እኮ ለአንተ በህይወት ውስጥ ከተከሰቱ በጣም መልካም ሰዎች ውስጥ አንዱ ነው፡፡ደግሞ ከዚህ በፊትም የእንጀራ አባቱን ሚስት በማማገጥ አባቱ ገዳይ እንዲሆን ምክንያት ሆነሀል…ለዚህ የስንፈተወሲብ ችግር የተጋለጠበት ዋናው ምክንያትም አንተ ከሰራሀው ስህተት ጋር የተያያዘ ነው፡፡ከበቂ በላይ ጎድተሀዋል..አሁን ደግሞ ሚስቱን ከነጠቅከው ምንድነው የሚሆነው…?በዛ ላይ ለእሷስ ቢሆን አሁን ከእሱ በላይ የተሻለ ባል እሆናታለው ብለህ ታስባለህ…?.በመንግስት ደሞዝ ምን አይነት የተመቻቸ ኑሮ ልታኖራት ነው?የምትወዳት ከሆነ ባለችበት ተዋት››እያለ ይሞግተዋል፡፡
የስልኩ ድምፅ ነው ከሀሳቡ ውስጥ መዞ ያወጣው..አየው ሰሎሜ ነች..ፈጠን ብሎ አነሳው፡››
‹‹ሀይ ቢራቢሮዋ››
‹‹አለሁልህ…..እየመጣህ ነው?››
‹‹አይ ቢሮ ነኝ…ምነው?››
‹‹ለመድኳችሁ መሰለኝ ደበረኝ…ትቆያለህ እንዴ?››
‹‹አይ ..ጨርሼለው፡፡ በቃ መጣሁ….ምነው ግን ሁሴን የለም እንዴ?›
‹‹ፕሮጀክቱን በተመለከተ የሚያገኛቸው ሰዎች ስላሉ ቡራዩ ሄዶል፡፡››
‹‹እሱናማ አውቃለሁ እስከአሁን አልተመለሰም እንዴ.?.››
‹‹አይ አሁን ደውሎ ስላልጨረስኩ አድራለሁ ብሎኛል…ለዛ ነው የደወልኩልህ››
‹‹በቃ መጣሁ››ስልኩን ዘጋውና ከተቀመጠበት ተነሳ…ቢሮውን ቆልፎ ወጣ..ሞትሩን አስነሳና ወደሰሎሜ መብረር ጀመረ…
‹‹ዛሬ .የመጨረሻ እድሌ ነው….የሆነ ነገር ማድረግ አለብኝ››ሲል በውስጡ ወሰነ…ሲደርስ በረንዳ ላይ ቁጭ ብላ ስልኳን እየጎረጎረች ነበር…ስታየው ተነሳችና ጉንጩን አገላብጣ በመሳም ተቀበለችው፡፡
ሊቀመጥ ሲል…‹‹ወደውስጥ እንግባ ..ውጩ ይቀዘቅዛል…እ ››የሚል ሀሳብ አቀረበች፡፡
‹‹እሺ…››አለና ተከተላት…
ሳሎን መሀል እንደደረሱ ‹‹መክሰስ ላቅርብ ..እስከዛ እጅህን ታጠብ››አለችው፡፡
‹‹ምነው ልጅቷ አታቀርብም እንዴ››
‹‹ዛሬ የረፍት ቀኗ ነው…ብቻዬን ስለሆንኩ እኮ ነው የደወልኩልህ››
ልዩ አይነት ደስታ በውስጡ ሲፈስ ታወቀው….እሷም እኔ ያሰብኩትን አስባ ይሆን እንዴ?››ሲል አሰበና እየፈገገ ወደመታጠቢያ ክፍል ሄደ…ታጥቦ ሲመለስ የምግብ ጠረጴዛው በምግብ ደምቆ ነበር…
‹‹የሚጠጣ ምን ይሁንልህ?›
‹‹ወይን ቢሆን ደስ ይለኛል….አንቺ ከጠጣሽ ማለት ነው?››
‹‹እኔ እንኳን ድክምክም እያለኝ ነው..ቢቀርብኝ››
‹‹እንደዛ ከሆነ አልጠጣም››
‹‹ችክ ያልክ ሰው እኮ ነህ..በቃ ትንሽ ጠጣለሁ..ብላ ሔደችና ወይንና መጠጫ ብርጭቆ አምጥታ ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠች፡፡፡አነሳና ክዳኑን ከፍቶ ለሁለቱም ቀዳ…ከፊት ለፊቱ ተቀመጠችና እራት መብላት ጀመሩ….
‹‹ይሄ ግዙፍ የተንጣለለ ቤት ለብቻ ያስፈራል አይደል?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አረ እንደውም ብዙ ጊዜ ብቻዬን ስሆን ደስ ነበር የሚለኝ..ዛሬ ግን ምን እንደነካኝ አላውቅም ፍርሀት ፍርሀት ይለኛል››
‹‹አይ ምንም ፍራሀት የለም…ናፍቆት ነው››
‹‹ባልሽን ናፍቀሻል እያልከኝ ነው?››
‹‹አይ እኔን ናፍቀሺኝ ነው እልኩሽ ነው››
‹‹ሂድ ጉረኛ….ምን ስለሆንኩ ነው የምትናፍቀኝ?››
‹‹የዘመናት አፍቃሪሽ ስለሆንኩ ነዋ…›
‹‹ታዲያ አፍቃሪዬ ነህ አንጂ አፍቃሪህ አይደለውም ….ልትናፍቀኝ ትችላለህ እንጂ አኔ አልናፍቅህም፡፡››
‹‹ተይ ተይ ..አይኖችሽ ግን እንደዛ አይደለም የሚሉት፡፡››
ከት ብላ ሳቀችና‹‹‹አንተ እያሽኮረመምከኝ እኮ ነው››
ፈራ ተባ እያለ‹‹ሳሎኑ ለሁለት ሰው በጣም ይበዛል…ወደላይ ሄደን ብንጠጣ አይሻልም›› የሚል ሀሳብ አቀረበላት፡፡
‹‹ውይ አንተንም በርዶሀል ማለት ነው…እኔን ብቻ መስሎኝ ኮ ነበር…ተነስ እንሂድ››ብላ ቀድማ ተነሳች…ደስ አለውና ጠርሙሱን ያዘ….‹‹ብርጭቆቹን ልያዛቸው››
‹‹ተዋቸው..እዛ ሌላ አለ›››አለችና ቀድማ ከፊት ለፊቱ መራመድ ጀመረች...በደስታ እየተፍለቀለቀ ተከተላት..‹‹ዛሬ በቃ እድል ሙሉ በሙሉ ፊቷን ወደእኔ አዙራለች…››ሲል አሰበ‹‹አሌክስ ዛሬ ይሄን ወርቃማ እድልህን ተጠቅመህ የሆነ ነገር ካላደረክ በቃ ለዘላለም ሰሎሜን እርሳት››ሲል እራሱን አስጠነቀቀ፡፡ቀጥታ ወደራሷ ክፍል ነው የሄደችው…ልክ እንደህጋዊ ባሏ ያለምንም ማቅማማት ተከተላት..ከፋታ ስትገባ ተከትሎት ገባ..አልጋው ጠርዝ ላይ ስትቀመጥ ጠረጴዛውን ወደእሷ አስጠጋ…ይዞ የመጣውን የወይን ጠርሙስ አስቀመጠ…ብርጭቆውን ካለበት አመጣና ለሁለቱም ቀዳና ወንበሩን አንሸራተተና ወደእሷ በማስጠጋት ተቀመጠ፡፡የፈለገው አልጋው ላይ ከጎኗ በመቀመጥ ሰውነቷን መነካካት ነበር…ግን ደግሞ ያንን ለማድረግ ለጊዜው ድፍረቱን አላገኘም…
ቀለል ያሉ ጫወታዎችን እያወሩ የድሮ ትዝታዎችን እያነሱ እየተጫወቱ ሰዓቱ ገፋ…
‹‹እንቅልፌ መጣ መሰለኝ ››አለችው፡፡
‹‹እና ወደክፍልህ ሂድልኝ እያልሽ ነው››
‹‹ለምን? ከፈለክ እዚህ ማደር ትችላለህ››
በመልሷ ደነገጠ‹‹እርግጠኛ ነሽ?››ሲል መልሷ ጠየቃት፡፡
‹‹ምነው እራስህን አታምነውም እንዴ?››
‹‹አረ አምነዋለው››
👍56❤6👎3😱3
እንደዛ ከሆነ ጥሩ..ብላ ከተቀመጠችበት ተነሳችና ወደሻወር ቤት ሄደች….ከተቀመጠበት ተነሳ..ጫማውን በፍጥነት አወለቀ …ልብሱን ጠቅላላ አውልቆ በቅጡ እንኳን ሳያጣጥፍ ወንበር ላይ አስቀመጠ ….ቶሎ ብሎ አልጋ ላይ ወጣና አንሶላውን ገልጦ ከውስጥ ገባ …ከደቂቃዎች በኃላ እሷ መጥታ ከጎኑ ስትተኛ የሚፈጠረውን ተአምር በማሰብ ብቻ ልቡ መቅለጥ ጀመረች፡፡አይኖቹ የሻወሩ በራፍ ላይ እንደተሰካ ነው፡፡ከውስጥ የሚፈስ የውሀ መንሿሿት ድምፅ ይሰማዋል…ከአሰበው በላይ ደቂቆችን ወስዶባታል….መጠበቁ ዘላለም መሰለው…ግራ ገባው…ከ15 ደቂቃ በላይ ሲሆናት የሆነ የተሳሳተ ነገር እንዳለ ተጠራጠረ…ከገባበት የሞቀ አንሶላው ወስጥ ወጣና አልጋውን ለቆ ወረደ…በፓንትና በፓክአውት ብቻ ሆኖ ወለሉ ላይ ቆመ…ስሊፐሩን አደረገና በዝግታ እርምጃ ወደሻወር ቤቱ ተራመደ ተጠጋ፣…በስሱ አንኳኳ….‹‹ሰሎም …ሰሎሜ››ተጣራ…መልስ ሲያጣ የማንኳኳቱን ሀይል ጨመረ …የተቀየረ ነገር አልታየም..በራፉን ለመክፈት ሞከረ ከውስጥ ስለተቀረቀረ አልተከፈተለትም…ራቅ አለና ተንደርድሮ በትከሻው ገፋው…አሁንም ደገመው..ብርግድ ብሎ ተከፈተ…ዘሎ ሲገባ ሰሎሜ ዝልፍልፍ ብላ የሻወሩ ወልል ላይ ተኝታለች..ተንደርድሮ ሄደና ስሮ ተንበርክኮ ትንፋሾን አዳመጠ..ትንሽ ትንሽ ብን ብን ይላል፡፡ሰቅስቆ አቀቀፋትና ይዞት ወጣ….አልጋ ላይ አስተኛት….ሊቀሰቅሳት ቢጥርም ሙሉ በሙሉ እራሷን ስታለች፡፡ልጅ ሆነው ክፍል ውስጥ እራሷን የሳተችበትን ቀንና እሷን ለማዳን የደረሰባቸውን መከራ ትዝ አለው..ስልኩን አነሳና አንቡላስ ጋር ደወለ፡፡ልብሱን ካሳቀመጠበት እያነሳ ለበሰ….‹‹….ቀጥሎ ምን ማድረግ እንዳበት? ለማን መደወል እንደሚጠበቅበት እራሱ ማሰብና መወሰን አልቻለም፡፡የአንቡላንሶ የጡሩንባ ድምፅ ሲሰማ ተንደርድሮ ወደታች ወረደ……ለእናትዬው እራሱ መደወል የቻለው ሆስፒታል ከደረሰ በኃላ ነበር፡፡ያልታሰበ አስጨናቂ ምሽት፡፡
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronosem
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronosem
👍76❤8🤔3
#ዓድዋ
ዋ! ..... ያቺ ዓድዋ
ዋ! ...
ዓድዋ ሩቋ፣
የአለት ምሰሶ አድማስ ጥግዋቋ፣
ሰማይ ጠቀስ ጭጋግ ዳስዋቋ።
#ዓድዋ.....
ባንቺ ብቻ ሕልውና፣
በትዝታሽ ብፅዕና፣
በመስዋዕት ክንድሽ ዜና፣
አበው ታደሙ እንደገና።
ዋ!
ዓድዋ የዘር ዐፅመ ርስቷ፣
የደም ትቢያ መቀነቷ።
በሞት ከባርነት ሥርየት፣
በደም በነፃነት ስለት፣
አበው የተሰውብሽ ለት።
#ዓድዋ!
የኩሩ ትውልድ ቅርስዋ፣
የኢትዮጵያነት ምስክርዋ።
#ዓድዋ
የኩሩ ደም ባንቺ ጽዋ፣
ታድማ በመዘንበልዋ።
ዐፅምሽ በትንሳኤ ንፋስ፣
ደምሽ በነፃነት ሕዋስ።
ሲቀሰቀስ ትንሳኤዋ፣
ተግ ሲል ሲንር ትቢያዋ፣
ብር ትር ሲል ጥሪዋ፣
ድው እልም ሲል ጋሻዋ፣
ሲያስተጋባ ከበሮዋ፣
ሲያስገመግም ዳኘው መድፍዋ።
ያባ መቻል ያባ ዳኘው፣
ያባ ነፍሶ ያባ ቃኘው፣
ያባ በለው በለው ሲለው፣
በለው በለው በለው በለው።
ዋ! ...... #ዓድዋ .....
ያንቺን ፅዋ ያንቺን አይጣል፣
ማስቻል ያለው አባ መቻል።
በዳኘው ልብ በአባ መላው፣
በገበየሁ በአባ ጎራው፣
በአባ ነፍሶ በአባ ቃኘው፣
በለው ብሎ በለው በለው።
ዋ! ...... #ዓድዋ .....
ዓድዋ የትናንትናዋ፣
ይኸው ባንቺ ሕልውና፣
በትዝታሽ ብፅዕና፣
በመስዋዕት ክንድሽ ዝና፣
በነፃነት ቅርስሽ ዜና፣
አበው ተነሱ እንደገና።
....... ዋ! ........ ያቺ ዓድዋ፣
ዓድዋ ሩቅዋ ፣
የአለት ምሰሶ አድማስ ጥግዋ፣
ሰማይ ጠቀስ ጭጋግ ዳስዋ።
#ዓድዋ .......
🔘ሎሬት ጸጋዬ ገብረመድህን🔘
ዋ! ..... ያቺ ዓድዋ
ዋ! ...
ዓድዋ ሩቋ፣
የአለት ምሰሶ አድማስ ጥግዋቋ፣
ሰማይ ጠቀስ ጭጋግ ዳስዋቋ።
#ዓድዋ.....
ባንቺ ብቻ ሕልውና፣
በትዝታሽ ብፅዕና፣
በመስዋዕት ክንድሽ ዜና፣
አበው ታደሙ እንደገና።
ዋ!
ዓድዋ የዘር ዐፅመ ርስቷ፣
የደም ትቢያ መቀነቷ።
በሞት ከባርነት ሥርየት፣
በደም በነፃነት ስለት፣
አበው የተሰውብሽ ለት።
#ዓድዋ!
የኩሩ ትውልድ ቅርስዋ፣
የኢትዮጵያነት ምስክርዋ።
#ዓድዋ
የኩሩ ደም ባንቺ ጽዋ፣
ታድማ በመዘንበልዋ።
ዐፅምሽ በትንሳኤ ንፋስ፣
ደምሽ በነፃነት ሕዋስ።
ሲቀሰቀስ ትንሳኤዋ፣
ተግ ሲል ሲንር ትቢያዋ፣
ብር ትር ሲል ጥሪዋ፣
ድው እልም ሲል ጋሻዋ፣
ሲያስተጋባ ከበሮዋ፣
ሲያስገመግም ዳኘው መድፍዋ።
ያባ መቻል ያባ ዳኘው፣
ያባ ነፍሶ ያባ ቃኘው፣
ያባ በለው በለው ሲለው፣
በለው በለው በለው በለው።
ዋ! ...... #ዓድዋ .....
ያንቺን ፅዋ ያንቺን አይጣል፣
ማስቻል ያለው አባ መቻል።
በዳኘው ልብ በአባ መላው፣
በገበየሁ በአባ ጎራው፣
በአባ ነፍሶ በአባ ቃኘው፣
በለው ብሎ በለው በለው።
ዋ! ...... #ዓድዋ .....
ዓድዋ የትናንትናዋ፣
ይኸው ባንቺ ሕልውና፣
በትዝታሽ ብፅዕና፣
በመስዋዕት ክንድሽ ዝና፣
በነፃነት ቅርስሽ ዜና፣
አበው ተነሱ እንደገና።
....... ዋ! ........ ያቺ ዓድዋ፣
ዓድዋ ሩቅዋ ፣
የአለት ምሰሶ አድማስ ጥግዋ፣
ሰማይ ጠቀስ ጭጋግ ዳስዋ።
#ዓድዋ .......
🔘ሎሬት ጸጋዬ ገብረመድህን🔘
👍13❤8
#አታውቃት_እንደሆን
ሰው እንደ ሰው ቢቆም፥በእናት ሐገር ምድሩ
ያለዋጋ አይደለም፥ወዲህ ነው ምሥጢሩ
አያት ቅድመ አያቱ ፥ ጠላትን ሲመቱ
እንደዝናብ ሲወርድ ፥ የጥይት መዓቱ
ሲንጣጣ ሲያሽካካ ፥ ጦር አውርዱ ኹላ
ያፈገፈገ የለም ፥ ከቶም ወደ ኋላ።
ከኋላ ምሽት አለች ፥ ከአንድ ወንዝ የተቀዳች
ከቀሚሷም ወርዶ ፥ የሚድኹ ልጆች
የእርሻም መሬት አለ ፥ በላብ ወዝ የራሰ
የሽምብራ ጥርጥር ፥ በወግ ያደረሰ
የቤተስኪያን ደውሉ ፥ የመስኪድ አዛኑ
ኢምንት እምነቱ ናት ፥ የሰው ማዕዘኑ።
አይሸሽም አይፈራም ፥ ያቅራራል ቀረርቶ
ሽለላ ያሰማል ፥ ዘራፍ ደረት ነፍቶ
ግዳይ እንደ ጣለ ፥ በሞት ነው የሚፈካ
ከጠላ ጠላ ነው ፥ ከማረም አይነካ
ጀግና ዕድሜ እየተጫነው ፥ ምን በመልኩ ቢጃጅ
ፈርቶ ሞት አያውቅም ፥ ጦር ቀምሶ ነው 'ሚባጅ።
ቆመህ ስትራመድ ፥ ዛሬ በነጻነት
ደፍረህ ስትናገር ፥ ቀና ብለህ ካንገት
ትርጉሙ እንዲገባህ ፥ ውሉን እንዳትስተው
ኢትዮጵያዊነትህን ፥ ሀ ብለህ መርምረው።
የማንነት ካስማዋ ፥ የአንድነት ማማዋ
አታውቃት እንደሆን ፥ ይህቺው ናት #ዓድዋ።
🔘በእሱባለው አበራ🔘
ሰው እንደ ሰው ቢቆም፥በእናት ሐገር ምድሩ
ያለዋጋ አይደለም፥ወዲህ ነው ምሥጢሩ
አያት ቅድመ አያቱ ፥ ጠላትን ሲመቱ
እንደዝናብ ሲወርድ ፥ የጥይት መዓቱ
ሲንጣጣ ሲያሽካካ ፥ ጦር አውርዱ ኹላ
ያፈገፈገ የለም ፥ ከቶም ወደ ኋላ።
ከኋላ ምሽት አለች ፥ ከአንድ ወንዝ የተቀዳች
ከቀሚሷም ወርዶ ፥ የሚድኹ ልጆች
የእርሻም መሬት አለ ፥ በላብ ወዝ የራሰ
የሽምብራ ጥርጥር ፥ በወግ ያደረሰ
የቤተስኪያን ደውሉ ፥ የመስኪድ አዛኑ
ኢምንት እምነቱ ናት ፥ የሰው ማዕዘኑ።
አይሸሽም አይፈራም ፥ ያቅራራል ቀረርቶ
ሽለላ ያሰማል ፥ ዘራፍ ደረት ነፍቶ
ግዳይ እንደ ጣለ ፥ በሞት ነው የሚፈካ
ከጠላ ጠላ ነው ፥ ከማረም አይነካ
ጀግና ዕድሜ እየተጫነው ፥ ምን በመልኩ ቢጃጅ
ፈርቶ ሞት አያውቅም ፥ ጦር ቀምሶ ነው 'ሚባጅ።
ቆመህ ስትራመድ ፥ ዛሬ በነጻነት
ደፍረህ ስትናገር ፥ ቀና ብለህ ካንገት
ትርጉሙ እንዲገባህ ፥ ውሉን እንዳትስተው
ኢትዮጵያዊነትህን ፥ ሀ ብለህ መርምረው።
የማንነት ካስማዋ ፥ የአንድነት ማማዋ
አታውቃት እንደሆን ፥ ይህቺው ናት #ዓድዋ።
🔘በእሱባለው አበራ🔘
❤10👍7👏1
‹‹ዓድዋ››
የሰው ልጅ ክቡር፣
ሰው መሆን ክቡር፣
ሰው ሞቷል ሰው ሊያድን፣
ሰውን ሲያከብር፣
በደግነት፣ በፍቅር፣ በክብር ተጠርቶ፣
በክብር ይሄዳል፣ ሰው ሊኖር ሰው ሞቶ።
የተሰጠኝ ሕይወት ዛሬ በነፃነት፣
ሰው ተከፍሎበታል ከደምና ከአጥንት፣
ስንት ወገን ወደቀ በነፃነት ምድር፣
ትናገር ዓድዋ፣ ትናገር ትመስክር፣
ትናገር ዓድዋ፣ ትናገር አገሬ፤
እንዴት እንደቆምኩኝ ከፊታችሁ ዛሬ።
በኩራት፣ በክብር፣ በደስታ፣ በፍቅር፣
በድል እኖራለሁ ይኸው በቀን በቀን፣
ደሞ መከራውን ያን ሁሉ ሰቀቀን።
ዓድዋ ዛሬ ናት ዓድዋ ትናንት፣
መቼ ተነሱና የወዳደቁት፣
ምስጋና ለእነሱ ለአድዋ ጀግኖች፣
ለዛሬ ነፃነት ላበቁኝ ወገኖች፣
የጥቁር ድል አምባ፣ ዓድዋ፣
አፍሪካ፣ እምዬ ኢትዮጵያ፣
ተናገሪ የድል ታሪክሽን አውሪ።
#እጅጋየሁ_ሺባባው (ጂጂ)
የሰው ልጅ ክቡር፣
ሰው መሆን ክቡር፣
ሰው ሞቷል ሰው ሊያድን፣
ሰውን ሲያከብር፣
በደግነት፣ በፍቅር፣ በክብር ተጠርቶ፣
በክብር ይሄዳል፣ ሰው ሊኖር ሰው ሞቶ።
የተሰጠኝ ሕይወት ዛሬ በነፃነት፣
ሰው ተከፍሎበታል ከደምና ከአጥንት፣
ስንት ወገን ወደቀ በነፃነት ምድር፣
ትናገር ዓድዋ፣ ትናገር ትመስክር፣
ትናገር ዓድዋ፣ ትናገር አገሬ፤
እንዴት እንደቆምኩኝ ከፊታችሁ ዛሬ።
በኩራት፣ በክብር፣ በደስታ፣ በፍቅር፣
በድል እኖራለሁ ይኸው በቀን በቀን፣
ደሞ መከራውን ያን ሁሉ ሰቀቀን።
ዓድዋ ዛሬ ናት ዓድዋ ትናንት፣
መቼ ተነሱና የወዳደቁት፣
ምስጋና ለእነሱ ለአድዋ ጀግኖች፣
ለዛሬ ነፃነት ላበቁኝ ወገኖች፣
የጥቁር ድል አምባ፣ ዓድዋ፣
አፍሪካ፣ እምዬ ኢትዮጵያ፣
ተናገሪ የድል ታሪክሽን አውሪ።
#እጅጋየሁ_ሺባባው (ጂጂ)
👍18❤3
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
ኩማንደር ሆስፒታል በረንዳ ላይ ከወዲህ ወዲያ ሲንገዋለል አንዴ እናቷን እቴቴን ሲያፅናና..ቆይቶ ደግሞ ያለመደበትን ፀሎት ለመፀለይ ሲሞክር…ሰለሰሎሜ መጥፎም ሆነ ጥሩ ዜና ሳይሰማ ነጋ፡፡አንድ ሰዓት ነበር ከዶክተሩ አሰቃቂውን መርዶ የሰማው…፡፡‹‹ሰሎሜ የደም ካንሰር በሽተኛ ነች፡፡ለጊዜው ኬሞትራፒ እንዲደረግላት የተወሰነ ሲሆን በቅርብ የአጥንት መቅኔ ንቅለ ተከላ ማድረግ ስለሚያስፈልጋት ዘመዶቾ በአፋጣኝ መጠራት አለባቸው››…ተባለ፡፡
ህመሟ ከፍተኛ ደረጃ ስለደረሰ በቅርብ ቀናቶች ውስጥ ቀዶ ጥገናው ካልተደረገ ህይወቷን ልናጣት እንችላለን የሚል ዜና ነገረው፡፡
‹‹ዶክተር እስኪ የመቅኔ ንቅለ ተከላ ማለት ምን ማለት ነው? እስኪ ትንሽ አስረዳኝ?››ሲል ከፍራቻ ቆፈን ራሱን ሳያላቅቅ ጠየቀው፡፡
‹‹መቅኔ ማለት የደም ህዋሳትን ለማምረት የሚጠቅም በአጥንቶች መሃከል የሚገኝ ዘለግላጋ የሰውነት ክፍል ሲሆን ነጭ የደም ሴሎችን፤ቀይ የደም ሴሎችን እንዲሁም ለደም መርጋት የሚያገለግሉትን የፕላትሌት ንጥረ ነገሮች ለማምረት ይረዳል፡፡እነዚህ ንጥረ ነገሮች አንዴ ከተመረቱ በኋላ ከሰውነት ውጪ ለረጅም ጊዜ የማይቆዩ ሲሆን ይህንንም ለማገዝ እና ሰውነታችን ጤነኛ እድገት እንዲኖረው በመቅኔ አማካኝነት ቶሎ ቶሎ ይመረታሉ ፡፡ከሰውነት በሽታን የመከላከል ስርዓት መታወክ ጋር የተያያዙ ችግሮች የሚመጡት መቅኔ ከሚያመርተው ግድፈት ያለባቸው የደም ህዋሳት ወይም ያልበለጸጉ የደም ህዋሳት ወይም ደግሞ አነስተኛ የደም ህዋሳት መመረት የተነሳ ነው:: ይህም የአዳዲስ የደም ህዋሳት ከቁጥጥር ውጪ ተመርተው በደም ስር ውስጥ እንዲከማቹ በማድረግ ሌሎች ህዋሳትንም ያውካሉ ፡፡ ይህንን ጤነኛ ያልሆነ ሁኔታ ለማከም ልክ አሁን ለሰሎሜ እያደረግን እንዳለነው የኬሞቴራፒ እንዲሁም የጨረር ህክምና ይደረጋል ፡፡በዚህ ህክምና ወቅት ግን ሌሎች በመቅኔ ውስጥ የሚገኙ ጤነኛ የሆኑ የሰውነት ህዋሶችም ሊጎዱ ይችላሉ፡፡የመቅኔ ንቅለ ህክምና ግን ግድፈት ያለባቸው የደም ህዋሳት እና መቅኔ እንዲወገዱ በማድረግና በጤነኛ መቅኔ በመተካት ሀኪሙ የመፈወስ አቅሙ ጠንከር ያለ የኬሞቴራፒ እና የጨረር ህክምናን መጠቀም እንዲችል ያስችለዋል፡፡ ምንም እንኳን የመቅኔ ንቅለ ተከላ ህክምና በሽታው ተመልሶ ላለመምጣቱ ማረጋገጫ ባይሆንም ታካሚው የመዳን እድሉን ከፍ በማድረግ እንዲሁም ከህመም ነጻ ሆኖ የሚቆይበትን ጊዜ ከፍ ያደርገዋል ፡፡ይህ ህክምና ከሌላ ሰው (ለጋሽ ) ወይም ደግሞ ከራሱ ከታማሚው ሊከናወን ይችላል፡፡አለማየሁ የዶክተሩን ማብራሪያ በፅሞና ሲያዳምጥ ከቆየ በኃላ‹‹መቅኔውን ማንኛውም ሰው መለገስ ይችላል?››ሲል ሌላ ጥያቄ ጠየቀ፡፡
‹‹አዎ ማንኛውም ሰው መለገስ ይችላል…ግን ደግሞ ቀላል አይደለም ….የሚወሰደው መቅኔ ውጤታማ እንዲሆን ከታካሚዋ ጋር ቢያንስ ከ50 ፐርሰንት በላይ የሚመሳሰል መሆን አለበት፡፡ይሄንን ማግኘት ብዙውን ጊዜ አስቸጋሪ ነው፡፡ለዛም ነው ወላጆች ወይ እህትና ወንድም የተሻለ የመለገስ እድል አላቸው የሚባለው፡፡እንደዛም ሆኖ ግን አንዳንድ ጊዜ ከአራትና አምስት ወንድሞች አንደኛውም ለመለገስ ብቁ ላይሆን ይችላል፡፡››
የዶክተሩ ገለፃ አለማየሁን የበለጠ ስጋት ውስጥ ጣለው፡፡‹‹አንዴ!! እቴቴ መለገስ ካልቻለች ምንድነው የሚውጥን?››ሲል እራሱን ጠየቀና ሰውነቱ በስጋት ሽምቅቅ አለ፡፡
‹‹ዶክተር..ምንአልባት የሚለግሳት ሰው ከጠፋ ከራሷ መውሰድ ይቻላል ብለሀል፡፡››
‹‹አዎ ብያለው ..አጠቃላይ ሁኔታው እንደዛ ነው፡፡ያ ግን አሁን ሰሎሜ ባለችበት ሁኔታ ለመተግበር ቀላል አይመስለኝም ..እርግጥ ተጨማሪ ዲቴል ምርመራዎች ማድረግ ይገባናል…ቢሆንም ግን ምን አልባትም የማይቻል ሊሆን ይችላል፡፡ስለዚህ አሁን ተሯሩጣችሁ ለጋሽ መፈለጉ ላይ ትኩረት ማድረግ ይገባችኋል››ሲል ምክር ሰጠው፡፡አለማየሁ ቀስ ብሎ ከተቀመጠበት ተነሳና ዶክተሩን ተሰናብቶ ወጣ፡፡ቀጥታ ወደሰሎሜ እናት ነው የሄደው፡፡አንገቱን ደፍቶ እየተቅለሰለሰ ዜናውን ነገራት..እንደእብድ እየጮኸች የሆስፒታል ግቢ አመሰችው፡፡
ከሁሴን ጋር በመሆን እንደምንም አረጋጓትና ምረመራውን እንድታደርግ ተደረገ፡፡ቢሆንም ግን ካለባት የጤና ችግር አንፃር ከእሷ መውሰድ እንደማይችሉ ተነገራት..ሌላ ዘመድ አባት ወንድም ወይም እህት ይፈለግ ተባለ፡፡፡፡
አለማየሁ ሆነ ሁሴን ይሄንን ዜና ሲሰሙ ሁሉ ነገር ነው ጭልም ያለባቸው…‹‹ሰሎሜ ወንድምም ሆነ እህት እንደሌላት ያውቃሉ..አባቷንም ቢሆን ለዘመናት መኖር አለመኖሩ የማይታወቅ አባት በሰዓታት ውስጥ ከየት ተፈልጎ ሊገኝ ይችላል?፡፡
አለማየሁ ሁሴንን ከሰሎሜ ጎን እንዲሆን አዘዘውና ምርጫ ስለሌለው ጉዳዩን ለእቴቴ ነግሯት እሷን ይዞ ወደካፌ ወሰደና ከጎኗ ተቀመጠ፡፡
‹‹ልጄ እንዴት ነች…ንቅለ ተከላው መቼ ነው የሚደረግላት?››ስትል በስጋት ጠየቀችው፡
‹‹እቴቴ እንጃ ..አንቺ ካለብሽ በሽታ የተነሳ ለእሷ መለገስ አትችይም ብለዋል…››
በድንጋጤ አይኖቾን አፍጥጣ ‹‹እንዴት ታዲያ ምን ይሻላል?››
‹‹እኔም ግራ ገብቷኛል››ስል ግራ በመጋባት ውስጥ ሆኖ መለሰ፡፡
‹‹የሆነ መፍትሄማ መኖር አለበት?››
‹‹ወላጆች ወይም ወንድምና እህቶች ካሏት በአስቸኳይ አምጡ ነው ያሉን፡፡››ከዶክተሩ የተነገረውን ነገር ቀጥታ ተናገረ፡፡
እቴቴ በድንገት ንቁ ሆና‹‹ወንድምና እህት ነው ያልከው?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አዎ እቴቴ ወንድምና እህት››ደገመላት፡፡
‹‹ሂድና ወንድሟ ነኝ በላቸውና ..ይመርምሩህ››አለችው፡፡
‹‹እንዴ እቴቴ…ምን ማለትሽ ነው?፡፡››
‹‹ታምነኛለህ አይደል?››
‹‹በደንብ ነው ማምንሽን እቴቴ…በደንብ አምንሻለሁ››
‹‹እንግዲያው አሁኑኑ ተነሳና ወንድሟ ነኝ በላቸው፡፡››
መከራከርም እሺ ለማለትም ግራ ተጋባ..ትኩር ብሎ ሲያየት ኩስትርትር እንዳለች ነው…‹‹ሴትዮዋ ከድንጋጤ የተነሳ እያበደች ይሆን እንዴ? ››ሲል እራሱን ጠየቀና ቀስ ብሎ ተነሳና እሷን እዛው ካፌ ትቶ ወደ ዶክተሩ ቢሮ እግሩን እየጎተተ ሄደ ..፡፡ያለችውን ከማድረግ ውጭ ምንም ሌላ የመጣለት መፍትሄ የለም…እንዳለችው ወንድሟ ነኝ ብሎ ነገራችው…ወዲያው አፈጥነው ሙሉ ምርመራ አደረጉለት…ውጤቷቹ ሁሉ ተሰብስበው ስኪመጡ ከስምንት ሰዓት በላይ ፈጅቷ ነበር…እሱ ጊዜ ማባከን አድርጎ ነው የወሰደው…እቴቴ ፊት ላይ ግን ትልቅ ተስፋ ይነበብ ነበር..ውጤት ደርሶ ወደ ዶክተሩ ቢሮ ተጠሩ…የተነገራቸው ዜና እናትዬውን በእልልታ ያሰከረ ኩማንደሩን እንዴት በሚለው ጥያቄ ያደነዘዘ ነበር፡፡እርግጥ አንዳንዴ ዘመድ ያልሆነ ሰውም ተመሳሳይ አይነት መቅኔ ሊኖረው እንደሚችል ዶክተሩ በደንብ አስረድቶታል፡፡፡ያ ግን እንዲህ በቀላሉ የሚሳካ አይደለም፡፡አልተዋጠለትም፡፡
‹‹በሉ ነገ ጥዋት ተዘጋጅ…..ኦፕራሲዬኑን ጥዋት እናካሂዳለን››ተባለ..እቴቴ አለማየሁን እጁን እየጎተተች ወጣችና ‹‹የሆነ ቦታ ደርሰን እንምጣ ››አለችው፡፡
‹‹የት እቴቴ?››
‹‹ምን ቸገረህ …ተከተለኝ››አለችው ቆፈጠን ብላ፡፡
‹‹ሰሎሜን ትተን?››
‹‹ምንም .. እነሁሴን አሉ አይደል…እነሱ ያዮታል..ደግሞም አንቆይም››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
ኩማንደር ሆስፒታል በረንዳ ላይ ከወዲህ ወዲያ ሲንገዋለል አንዴ እናቷን እቴቴን ሲያፅናና..ቆይቶ ደግሞ ያለመደበትን ፀሎት ለመፀለይ ሲሞክር…ሰለሰሎሜ መጥፎም ሆነ ጥሩ ዜና ሳይሰማ ነጋ፡፡አንድ ሰዓት ነበር ከዶክተሩ አሰቃቂውን መርዶ የሰማው…፡፡‹‹ሰሎሜ የደም ካንሰር በሽተኛ ነች፡፡ለጊዜው ኬሞትራፒ እንዲደረግላት የተወሰነ ሲሆን በቅርብ የአጥንት መቅኔ ንቅለ ተከላ ማድረግ ስለሚያስፈልጋት ዘመዶቾ በአፋጣኝ መጠራት አለባቸው››…ተባለ፡፡
ህመሟ ከፍተኛ ደረጃ ስለደረሰ በቅርብ ቀናቶች ውስጥ ቀዶ ጥገናው ካልተደረገ ህይወቷን ልናጣት እንችላለን የሚል ዜና ነገረው፡፡
‹‹ዶክተር እስኪ የመቅኔ ንቅለ ተከላ ማለት ምን ማለት ነው? እስኪ ትንሽ አስረዳኝ?››ሲል ከፍራቻ ቆፈን ራሱን ሳያላቅቅ ጠየቀው፡፡
‹‹መቅኔ ማለት የደም ህዋሳትን ለማምረት የሚጠቅም በአጥንቶች መሃከል የሚገኝ ዘለግላጋ የሰውነት ክፍል ሲሆን ነጭ የደም ሴሎችን፤ቀይ የደም ሴሎችን እንዲሁም ለደም መርጋት የሚያገለግሉትን የፕላትሌት ንጥረ ነገሮች ለማምረት ይረዳል፡፡እነዚህ ንጥረ ነገሮች አንዴ ከተመረቱ በኋላ ከሰውነት ውጪ ለረጅም ጊዜ የማይቆዩ ሲሆን ይህንንም ለማገዝ እና ሰውነታችን ጤነኛ እድገት እንዲኖረው በመቅኔ አማካኝነት ቶሎ ቶሎ ይመረታሉ ፡፡ከሰውነት በሽታን የመከላከል ስርዓት መታወክ ጋር የተያያዙ ችግሮች የሚመጡት መቅኔ ከሚያመርተው ግድፈት ያለባቸው የደም ህዋሳት ወይም ያልበለጸጉ የደም ህዋሳት ወይም ደግሞ አነስተኛ የደም ህዋሳት መመረት የተነሳ ነው:: ይህም የአዳዲስ የደም ህዋሳት ከቁጥጥር ውጪ ተመርተው በደም ስር ውስጥ እንዲከማቹ በማድረግ ሌሎች ህዋሳትንም ያውካሉ ፡፡ ይህንን ጤነኛ ያልሆነ ሁኔታ ለማከም ልክ አሁን ለሰሎሜ እያደረግን እንዳለነው የኬሞቴራፒ እንዲሁም የጨረር ህክምና ይደረጋል ፡፡በዚህ ህክምና ወቅት ግን ሌሎች በመቅኔ ውስጥ የሚገኙ ጤነኛ የሆኑ የሰውነት ህዋሶችም ሊጎዱ ይችላሉ፡፡የመቅኔ ንቅለ ህክምና ግን ግድፈት ያለባቸው የደም ህዋሳት እና መቅኔ እንዲወገዱ በማድረግና በጤነኛ መቅኔ በመተካት ሀኪሙ የመፈወስ አቅሙ ጠንከር ያለ የኬሞቴራፒ እና የጨረር ህክምናን መጠቀም እንዲችል ያስችለዋል፡፡ ምንም እንኳን የመቅኔ ንቅለ ተከላ ህክምና በሽታው ተመልሶ ላለመምጣቱ ማረጋገጫ ባይሆንም ታካሚው የመዳን እድሉን ከፍ በማድረግ እንዲሁም ከህመም ነጻ ሆኖ የሚቆይበትን ጊዜ ከፍ ያደርገዋል ፡፡ይህ ህክምና ከሌላ ሰው (ለጋሽ ) ወይም ደግሞ ከራሱ ከታማሚው ሊከናወን ይችላል፡፡አለማየሁ የዶክተሩን ማብራሪያ በፅሞና ሲያዳምጥ ከቆየ በኃላ‹‹መቅኔውን ማንኛውም ሰው መለገስ ይችላል?››ሲል ሌላ ጥያቄ ጠየቀ፡፡
‹‹አዎ ማንኛውም ሰው መለገስ ይችላል…ግን ደግሞ ቀላል አይደለም ….የሚወሰደው መቅኔ ውጤታማ እንዲሆን ከታካሚዋ ጋር ቢያንስ ከ50 ፐርሰንት በላይ የሚመሳሰል መሆን አለበት፡፡ይሄንን ማግኘት ብዙውን ጊዜ አስቸጋሪ ነው፡፡ለዛም ነው ወላጆች ወይ እህትና ወንድም የተሻለ የመለገስ እድል አላቸው የሚባለው፡፡እንደዛም ሆኖ ግን አንዳንድ ጊዜ ከአራትና አምስት ወንድሞች አንደኛውም ለመለገስ ብቁ ላይሆን ይችላል፡፡››
የዶክተሩ ገለፃ አለማየሁን የበለጠ ስጋት ውስጥ ጣለው፡፡‹‹አንዴ!! እቴቴ መለገስ ካልቻለች ምንድነው የሚውጥን?››ሲል እራሱን ጠየቀና ሰውነቱ በስጋት ሽምቅቅ አለ፡፡
‹‹ዶክተር..ምንአልባት የሚለግሳት ሰው ከጠፋ ከራሷ መውሰድ ይቻላል ብለሀል፡፡››
‹‹አዎ ብያለው ..አጠቃላይ ሁኔታው እንደዛ ነው፡፡ያ ግን አሁን ሰሎሜ ባለችበት ሁኔታ ለመተግበር ቀላል አይመስለኝም ..እርግጥ ተጨማሪ ዲቴል ምርመራዎች ማድረግ ይገባናል…ቢሆንም ግን ምን አልባትም የማይቻል ሊሆን ይችላል፡፡ስለዚህ አሁን ተሯሩጣችሁ ለጋሽ መፈለጉ ላይ ትኩረት ማድረግ ይገባችኋል››ሲል ምክር ሰጠው፡፡አለማየሁ ቀስ ብሎ ከተቀመጠበት ተነሳና ዶክተሩን ተሰናብቶ ወጣ፡፡ቀጥታ ወደሰሎሜ እናት ነው የሄደው፡፡አንገቱን ደፍቶ እየተቅለሰለሰ ዜናውን ነገራት..እንደእብድ እየጮኸች የሆስፒታል ግቢ አመሰችው፡፡
ከሁሴን ጋር በመሆን እንደምንም አረጋጓትና ምረመራውን እንድታደርግ ተደረገ፡፡ቢሆንም ግን ካለባት የጤና ችግር አንፃር ከእሷ መውሰድ እንደማይችሉ ተነገራት..ሌላ ዘመድ አባት ወንድም ወይም እህት ይፈለግ ተባለ፡፡፡፡
አለማየሁ ሆነ ሁሴን ይሄንን ዜና ሲሰሙ ሁሉ ነገር ነው ጭልም ያለባቸው…‹‹ሰሎሜ ወንድምም ሆነ እህት እንደሌላት ያውቃሉ..አባቷንም ቢሆን ለዘመናት መኖር አለመኖሩ የማይታወቅ አባት በሰዓታት ውስጥ ከየት ተፈልጎ ሊገኝ ይችላል?፡፡
አለማየሁ ሁሴንን ከሰሎሜ ጎን እንዲሆን አዘዘውና ምርጫ ስለሌለው ጉዳዩን ለእቴቴ ነግሯት እሷን ይዞ ወደካፌ ወሰደና ከጎኗ ተቀመጠ፡፡
‹‹ልጄ እንዴት ነች…ንቅለ ተከላው መቼ ነው የሚደረግላት?››ስትል በስጋት ጠየቀችው፡
‹‹እቴቴ እንጃ ..አንቺ ካለብሽ በሽታ የተነሳ ለእሷ መለገስ አትችይም ብለዋል…››
በድንጋጤ አይኖቾን አፍጥጣ ‹‹እንዴት ታዲያ ምን ይሻላል?››
‹‹እኔም ግራ ገብቷኛል››ስል ግራ በመጋባት ውስጥ ሆኖ መለሰ፡፡
‹‹የሆነ መፍትሄማ መኖር አለበት?››
‹‹ወላጆች ወይም ወንድምና እህቶች ካሏት በአስቸኳይ አምጡ ነው ያሉን፡፡››ከዶክተሩ የተነገረውን ነገር ቀጥታ ተናገረ፡፡
እቴቴ በድንገት ንቁ ሆና‹‹ወንድምና እህት ነው ያልከው?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አዎ እቴቴ ወንድምና እህት››ደገመላት፡፡
‹‹ሂድና ወንድሟ ነኝ በላቸውና ..ይመርምሩህ››አለችው፡፡
‹‹እንዴ እቴቴ…ምን ማለትሽ ነው?፡፡››
‹‹ታምነኛለህ አይደል?››
‹‹በደንብ ነው ማምንሽን እቴቴ…በደንብ አምንሻለሁ››
‹‹እንግዲያው አሁኑኑ ተነሳና ወንድሟ ነኝ በላቸው፡፡››
መከራከርም እሺ ለማለትም ግራ ተጋባ..ትኩር ብሎ ሲያየት ኩስትርትር እንዳለች ነው…‹‹ሴትዮዋ ከድንጋጤ የተነሳ እያበደች ይሆን እንዴ? ››ሲል እራሱን ጠየቀና ቀስ ብሎ ተነሳና እሷን እዛው ካፌ ትቶ ወደ ዶክተሩ ቢሮ እግሩን እየጎተተ ሄደ ..፡፡ያለችውን ከማድረግ ውጭ ምንም ሌላ የመጣለት መፍትሄ የለም…እንዳለችው ወንድሟ ነኝ ብሎ ነገራችው…ወዲያው አፈጥነው ሙሉ ምርመራ አደረጉለት…ውጤቷቹ ሁሉ ተሰብስበው ስኪመጡ ከስምንት ሰዓት በላይ ፈጅቷ ነበር…እሱ ጊዜ ማባከን አድርጎ ነው የወሰደው…እቴቴ ፊት ላይ ግን ትልቅ ተስፋ ይነበብ ነበር..ውጤት ደርሶ ወደ ዶክተሩ ቢሮ ተጠሩ…የተነገራቸው ዜና እናትዬውን በእልልታ ያሰከረ ኩማንደሩን እንዴት በሚለው ጥያቄ ያደነዘዘ ነበር፡፡እርግጥ አንዳንዴ ዘመድ ያልሆነ ሰውም ተመሳሳይ አይነት መቅኔ ሊኖረው እንደሚችል ዶክተሩ በደንብ አስረድቶታል፡፡፡ያ ግን እንዲህ በቀላሉ የሚሳካ አይደለም፡፡አልተዋጠለትም፡፡
‹‹በሉ ነገ ጥዋት ተዘጋጅ…..ኦፕራሲዬኑን ጥዋት እናካሂዳለን››ተባለ..እቴቴ አለማየሁን እጁን እየጎተተች ወጣችና ‹‹የሆነ ቦታ ደርሰን እንምጣ ››አለችው፡፡
‹‹የት እቴቴ?››
‹‹ምን ቸገረህ …ተከተለኝ››አለችው ቆፈጠን ብላ፡፡
‹‹ሰሎሜን ትተን?››
‹‹ምንም .. እነሁሴን አሉ አይደል…እነሱ ያዮታል..ደግሞም አንቆይም››
👍61❤9🔥1🥰1😱1
ምርጫ አልነበረውም ‹‹እሺ ካልሽ›› ብሎ ተከተላት፡፡ከዛሬ ሳባት አመት በፊት እንዲህ ብላ ወስዳ ምን እንደነገረችው እድሜ ልኩን አይረሳውም‹‹..ዛሬስ ምን ልትለኝ ነው?››በውስጡ የሚጉላላ ጥያቄ ነበር…፡፡እንደፈራው አልቀረም…ከዛሬ 7 አመት በፊት ወስዳው ወደነበረው ቤተክርስቲያን ነው ይዛው የሄደችው፡፡ተሳልመውና የየራሳቸውን የግል ፀሎት ካደረሱ በኃላ በተመሳሳይ ቦታ ጎን ለጎን ተቀመጡ..ከደቂቃዎች የግል ቁዘማ በኃላ እቴቴ የመናገር ቅድሚያውን ወሰደች፡፡
‹‹ጥለኸን ፖሊስ ቤት ከመግባትህ በፊት እዚህ ቁጭ ብለን የተነጋገርናቸውን ነገሮች ታስታውሳለህ››ስትል ጠየቃቸው፡፡
‹‹ቃል በቃል ነው የማስታውሰው››ሲል በእርግጠኝነት መለሰላት፡፡
‹‹ጥሩ…የዛን ጊዜ ከሰሎሜ ጋ ምንም አይነት ፃታዊ ግንኙነት እንዳትጀምሩ አምርሬ የነገርኩህ አንተ ለልጄ አትመጥንም ..ወይንም የዛን ጊዜ እንዳልኩህ የሰውን ሀሚት ፈርቼ ምናምን አይደለም››ስትል አስቦት የማያውቀውን አስደንጋጭ ነገር ነገረችው፡፡
ካቀረቀረበት ቀና ብሎ በትኩረት ከተመለከታት በኃላ‹‹እቴቴ ታዲያ ለምንድነው እንደዛ ያደረግሽው…? ሰሎሜን እኮ በጣም ነበር የማፈቅራት……..የአንቺን ቃል ለማክበር ብዬ እንጂ ከስሯ ለቀናት እንኳን ዞር የማለት እቅድ አልነበረኝም››
‹‹አውቃለሁ… ልጄ በደንብ አውቃለሁ….በወቅቱ ትክክለኛውን ምክንያት ለመናገር ድፍረቱ አልነበረኝም …ሰሎሜ እህትህ ነች…ሰሎሜን ያረገዝኩት ከአባትህ ነው፡፡ ››አፈነዳችው፡፡
ኩማንደሩ እየሰማው ያለው ነገር ምኑም እየገባው አይደለም፡፡‹‹ሴትዬዋ በልጇ ህመም ድንጋጤ አእምሮዋ ተናጋ እንዴ?›› ሲል አሰበ፡፡
‹‹ከአባትህ ማለት …?አልገባኝም..እንዴት እንደዛ ሊሆን ቻለ..ከእማዬ ጋር እኮ እንደነፍስ የምትዋደዱ ጓደኛሞች ነበራችሁ?፡፡››
‹‹አዎ ሁሉም ነገር እንዳልከው ነው….ግን እንደምታውቅው ፍቅር ሚባለው ነገር ቡዙውን ጊዜ እንደዛ ነው የሚወሳሰበው….ባይሆን ደስ ይለኝ ነበር…. ግን ሆኗል…አባትህን በጣም አፈቅረው ነበር……እናትህ በምታፈቅረው ልክ እኔም አፈቅረው ነበር፡፡››
‹‹እሱ..ስ?››እንደምንም አምጦ ከባዱን ጥያቄ ጠየቃት፡፡
‹በፍፅም…እሱ እናትህን ነበር እስኪያብድ ድረስ የሚያፈቅረው፣…እኔ እንደማፈቅረው እራሱ አያውቅም ነበር፡፡››
‹‹እቴቴ… እየነገርሺኝ ያለው ታሪክ ጭራሽ እየገባኝ አይደለም …ካላፈቀረሽ..ጭራሽ እንደምታፈቅሪውም ካልነገርሺው..ታዲያ እንዴት ሰሎሜ ልትወለድ ቻለች?፡፡››
‹‹ይሄንን ታሪክ እንደ ንሰሀም እንዲሆነኝ ነው ምነግርህ..በህይወቴ ለማንም ተናግሬው የማላውቀው የብቻዬ ታሪክ ነው፡፡እኔና እናትህ የልጅነት ጓደኛሞች ነን..አባትህን ያወቅነው እኩል ነው፡፡ ከእሷ በፊት ያፈቀርኩትም እኔ ነኝ…ማፈቀሬን በውስጤ አፍኜ እንዴት አድርጌ የራሴ ላድርገው እያልኩ በምብሰለሰልበት ወቅት አባትህ እናትህን እንደሚያፈቅራት ነገራት…የዛን ጊዜ ደነገጥኩ…‹እምቢ አለችው›…ደስ አለኝ…፡፡በቀጣይ በእሷ ተስፋ ቆርጦ እኔን ይጠይቃል በሚል የየዋህ ተስፋ መጠበቅ ጀመርኩ..እሱ ግን ተስፋ የሚቆርጥ ሰው አልነበረምና ደጋግሞ ጠየቃት..በመጨረሻ አማጣችና ‹‹እሺ›› አለችው…ጭራሽ እሷም አፈቀረችው፡፡እንጋባ አሉ፡፡የሆዴን በሆዴ ይዤ ውስጥ ውስጡን በንቃት እየበገንኩ ያንን ሁሉ ታሪክ አብሬያቸው እከፈል ጀመር፡፡ሰርግ ተደገሰና ተጋቡ ..፡፡እኔ ለእናትህ የመጀመሪያ ሚዜዋ ነበርኩ፡፡ሰርጉ ተከታይ ሶስት ቀን የፈጀ ነበር፡፡ መጠጥና ጭፈራ ፤ሳቅና ጫወታው የደራ ነበር፡፡ስድስት ሰባት የምንሆን ጓደኛሞች አብረን ስንጠጣና ስንበላ ውለን አንድ ላይ አንድ ቤት ነበር የምናድረው፡፡ቤቱ ሁለት ክፍል ነበረው፡፡አንዱን ክፍል ለሙሽሮቹ ለቀን አንዱን ክፍል ፍራሽ ቀጣጥለን በማንጠፍ ሌሎቻችን እንተኛ ነበር፡፡በሶስተኛው ቀን ታዲያ የፌሽታው የመጨረሻ ቀን እና በማግስቱ ባልና ሚስቶቹን ለብቻቸው ጥለን ወደ የኑሮችን የምንበታተንበት ቀን ስለነበር ሁሉም ሰውነቱ እስኪዝል እና እራሱን እስኪስት ነበር የጠጣው…እኔ ግን በእለቱ ጨጓራዬን ያመኝ ስለነበረ መጠጥ አልጠጣሁም ነበር…..ከለሊቱ ስምንት ሰዓት ሲሆን ሁሉም እስኪዝል ሰክሮ እዛው ሳሎን በተነጠፈው ፍራሽ ላይ ተዘረረ…ሙሽሮቹም በተቀመጡበት ወደኃላ ደገፍ ብለው እንቅልፍ ወሰዳቸው….መኝታው ለስድስት ሰው አይበቃም…ሙሽሮቹን ደግፌ ወደክፍላቸው መውሰድ አለብኝ ብዬ ወሰንኩ…
መጀመሪያ አባትህን እንደምንም እየጎተትኩ ወደመኝታ ክፍል ወሰድኩትና አልጋው ላይ ዘረርኩት…ጫማውን ጃኬቱንና ሱሪውን አውልቄ ውስጥ አስገብቼው..ተመልሼ ሄጄ እናትህን ላመጣ ስዞር…በተኮላተፈና በተዳከመ ንግግር‹‹የእኔ ቆንጆ ትተሸኝ አትሂጄ›› አለኝና እጄን ለቀም አድርጎ ወደራሱ ጎተተኝ፡፡ተንደርድሬ በደስታ እቅፉ ውስጥ ገባሁለት፡፡ከዛ በኃላ የሆነውን እንዴት ነግርሀለው…?ለካ አባትህ እንደዛ ያደረገው በስካር ህሊናው ደንዝዞ ስለነበር እናትህ መስዬው ነበር…ሁሉ ነገር ከሆነ በሃላ የእናትህን ስም እየጠራ እያገላበጠ ሲስመኝ ነው የገባኝ…ከዛ ከአልጋው ሹልክ ብዬ ወርጄ ያወላለቅኩትን ልብስ ለብሼ ወጣሁና እናትህን ጎትቼ አምጥቼ ስሩ በማስተኛት. ውጭ በረንዳ ላይ ተኮራምቼ በፀፀትና እየተንገበገብኩ እና እያለቀስኩ ለሊቱን ምንም ሳልተኛ አነጋሁት፡፡ ‹‹ነገ ይህ ጉድ ቢታወቅ ምን ይፈጠር ይሆን?›› በሚል ስጋት ስነፈርቅ አደርኩ…በማግስቱ ምንም አልተፈጠረ….አባትህን ጨምሮ ማንም ስለጉዳዩ ያወቀ አልነበረም…..
እኔ ግን ለረጅም ጊዜ በፀፀት ስሰቃይ ነበር፡፡ይባስ ብሎ ሁለት ወር ከሆነኝ በኃላ ማርገዜን አወቅኩ…ሰማይ ምድሩ ተደፋብኝ፡፡በመጀመሪያ ማርገዜን የነገርኳት ለእናትህ ነው፡፡ደነገጠች፡፡ከማን እንደሆነ ስትጠይቀኝ….አንድ ስም ሰጣኋት፡፡ያ ሰው በወቅቱ እያስቸገረኝ እንደነበር ታውቃለች..እና ወዲያውኑ ነው ያመነችኝ፡፡በወቅቱ ሰውዬው ሀገር ለቆ ወደአረብ ሀገር እንደሄደ ስለማውቅ ነበር በድፍረት ስሙን የነገርኳት፡፡ከዛ እናትህና አባትህ በእርግዝናዬም ወቅት ሆነ ከወለድኩ በሃላ እንደቤተሰብ ነበር የተንከባከቡኝም፣ ያረሱኝም፡፡ለዛ ነው ሰሎሜን ክርስትና እንድታነሳት ለእናትህ የሰጠኋት፡፡ይገርምሀል የቀበሌ ቤት እንኳን ለሁለታችንም ተሯሯጦ ያገኘው አባትህ ነው፡፡ያንን እንዲያደርግ ደግሞ ጨቅጭቃ ያሳመነችው እናትህ ነች፡፡ለዛ ነው ጎን ለጎን የቀበሌ ቤት ያገኘነው፡፡
አለማየሁ ከገረሜታው ሳይላቀቅ‹‹እቴቴ በጣም የሚገርም ታሪክ እኮ ነው እየነገርሽኝ ያለው››አላት፡፡
‹‹አውቃለሁ…እንደዛም ስለሆነ ነው ይሄን ሁሉ አመት ለልጄ ‹አባቴ ማን ነው?› እያለች ስትጨቀጭቀኝ በቀላሉ እከሌ ነው ብዬ ልነግራት ያልቻልኩት››
‹‹እና ..ሰሎሜ የእውነት እህቴ ነች ማለት ነው?፡፡››ሲል በድጋሚ ባለማመን ጠየቀ፡፡
‹‹አዎ እህትህ ነች፡፡ ወላጆችህ ከሞቱ በኃላ አንተን ለማሳደግ ኃላፊነቱን የተቀበልኩት ፃድቅ ስለሆንኩ አይደለም…..የልጄ ወንድም…የማፈቅረው ሰው ልጅ..እናም የልብ ጓደኛዬ ልጅ ስለሆንክ ነው፡፡ዛሬም ድረስ ልክ እንደራሴ ልጅ የምወድህ በነዚህ ብዛት ያላቸው ምክያቶች ነው..እና ልጄ በህይወቴ ለፈፀምኩት ትልቁ ስህተት ይቅር በለኝ››
‹‹አረ የምን ይቅርታ እቴቴ…በጣም ነው ደስ ያለኝ…ሰሎሜን የመሰለች እህት ስላለችኝ በጣም ነው የተደሰትኩት..በይ አሁን ተነሽ እንሂድ…ሆስፒታል ለሆነ ነገር ይፈልጉን ይሆናል…››አለና ከተቀመጠበት ተነሳ፡፡
እውነት ለመናገር ሰሎሜ እህቱ መሆኗን ማወቅ የተአምር ያህል አስደማሚ ነው የሆነበት ..በዜናው ይደሰት ወይስ ይክፋው ምንም የሚያውቀው ነገር የለም…ስሜቱ ዝብርቅርቅ ነው ያለበት፡፡
‹‹ጥለኸን ፖሊስ ቤት ከመግባትህ በፊት እዚህ ቁጭ ብለን የተነጋገርናቸውን ነገሮች ታስታውሳለህ››ስትል ጠየቃቸው፡፡
‹‹ቃል በቃል ነው የማስታውሰው››ሲል በእርግጠኝነት መለሰላት፡፡
‹‹ጥሩ…የዛን ጊዜ ከሰሎሜ ጋ ምንም አይነት ፃታዊ ግንኙነት እንዳትጀምሩ አምርሬ የነገርኩህ አንተ ለልጄ አትመጥንም ..ወይንም የዛን ጊዜ እንዳልኩህ የሰውን ሀሚት ፈርቼ ምናምን አይደለም››ስትል አስቦት የማያውቀውን አስደንጋጭ ነገር ነገረችው፡፡
ካቀረቀረበት ቀና ብሎ በትኩረት ከተመለከታት በኃላ‹‹እቴቴ ታዲያ ለምንድነው እንደዛ ያደረግሽው…? ሰሎሜን እኮ በጣም ነበር የማፈቅራት……..የአንቺን ቃል ለማክበር ብዬ እንጂ ከስሯ ለቀናት እንኳን ዞር የማለት እቅድ አልነበረኝም››
‹‹አውቃለሁ… ልጄ በደንብ አውቃለሁ….በወቅቱ ትክክለኛውን ምክንያት ለመናገር ድፍረቱ አልነበረኝም …ሰሎሜ እህትህ ነች…ሰሎሜን ያረገዝኩት ከአባትህ ነው፡፡ ››አፈነዳችው፡፡
ኩማንደሩ እየሰማው ያለው ነገር ምኑም እየገባው አይደለም፡፡‹‹ሴትዬዋ በልጇ ህመም ድንጋጤ አእምሮዋ ተናጋ እንዴ?›› ሲል አሰበ፡፡
‹‹ከአባትህ ማለት …?አልገባኝም..እንዴት እንደዛ ሊሆን ቻለ..ከእማዬ ጋር እኮ እንደነፍስ የምትዋደዱ ጓደኛሞች ነበራችሁ?፡፡››
‹‹አዎ ሁሉም ነገር እንዳልከው ነው….ግን እንደምታውቅው ፍቅር ሚባለው ነገር ቡዙውን ጊዜ እንደዛ ነው የሚወሳሰበው….ባይሆን ደስ ይለኝ ነበር…. ግን ሆኗል…አባትህን በጣም አፈቅረው ነበር……እናትህ በምታፈቅረው ልክ እኔም አፈቅረው ነበር፡፡››
‹‹እሱ..ስ?››እንደምንም አምጦ ከባዱን ጥያቄ ጠየቃት፡፡
‹በፍፅም…እሱ እናትህን ነበር እስኪያብድ ድረስ የሚያፈቅረው፣…እኔ እንደማፈቅረው እራሱ አያውቅም ነበር፡፡››
‹‹እቴቴ… እየነገርሺኝ ያለው ታሪክ ጭራሽ እየገባኝ አይደለም …ካላፈቀረሽ..ጭራሽ እንደምታፈቅሪውም ካልነገርሺው..ታዲያ እንዴት ሰሎሜ ልትወለድ ቻለች?፡፡››
‹‹ይሄንን ታሪክ እንደ ንሰሀም እንዲሆነኝ ነው ምነግርህ..በህይወቴ ለማንም ተናግሬው የማላውቀው የብቻዬ ታሪክ ነው፡፡እኔና እናትህ የልጅነት ጓደኛሞች ነን..አባትህን ያወቅነው እኩል ነው፡፡ ከእሷ በፊት ያፈቀርኩትም እኔ ነኝ…ማፈቀሬን በውስጤ አፍኜ እንዴት አድርጌ የራሴ ላድርገው እያልኩ በምብሰለሰልበት ወቅት አባትህ እናትህን እንደሚያፈቅራት ነገራት…የዛን ጊዜ ደነገጥኩ…‹እምቢ አለችው›…ደስ አለኝ…፡፡በቀጣይ በእሷ ተስፋ ቆርጦ እኔን ይጠይቃል በሚል የየዋህ ተስፋ መጠበቅ ጀመርኩ..እሱ ግን ተስፋ የሚቆርጥ ሰው አልነበረምና ደጋግሞ ጠየቃት..በመጨረሻ አማጣችና ‹‹እሺ›› አለችው…ጭራሽ እሷም አፈቀረችው፡፡እንጋባ አሉ፡፡የሆዴን በሆዴ ይዤ ውስጥ ውስጡን በንቃት እየበገንኩ ያንን ሁሉ ታሪክ አብሬያቸው እከፈል ጀመር፡፡ሰርግ ተደገሰና ተጋቡ ..፡፡እኔ ለእናትህ የመጀመሪያ ሚዜዋ ነበርኩ፡፡ሰርጉ ተከታይ ሶስት ቀን የፈጀ ነበር፡፡ መጠጥና ጭፈራ ፤ሳቅና ጫወታው የደራ ነበር፡፡ስድስት ሰባት የምንሆን ጓደኛሞች አብረን ስንጠጣና ስንበላ ውለን አንድ ላይ አንድ ቤት ነበር የምናድረው፡፡ቤቱ ሁለት ክፍል ነበረው፡፡አንዱን ክፍል ለሙሽሮቹ ለቀን አንዱን ክፍል ፍራሽ ቀጣጥለን በማንጠፍ ሌሎቻችን እንተኛ ነበር፡፡በሶስተኛው ቀን ታዲያ የፌሽታው የመጨረሻ ቀን እና በማግስቱ ባልና ሚስቶቹን ለብቻቸው ጥለን ወደ የኑሮችን የምንበታተንበት ቀን ስለነበር ሁሉም ሰውነቱ እስኪዝል እና እራሱን እስኪስት ነበር የጠጣው…እኔ ግን በእለቱ ጨጓራዬን ያመኝ ስለነበረ መጠጥ አልጠጣሁም ነበር…..ከለሊቱ ስምንት ሰዓት ሲሆን ሁሉም እስኪዝል ሰክሮ እዛው ሳሎን በተነጠፈው ፍራሽ ላይ ተዘረረ…ሙሽሮቹም በተቀመጡበት ወደኃላ ደገፍ ብለው እንቅልፍ ወሰዳቸው….መኝታው ለስድስት ሰው አይበቃም…ሙሽሮቹን ደግፌ ወደክፍላቸው መውሰድ አለብኝ ብዬ ወሰንኩ…
መጀመሪያ አባትህን እንደምንም እየጎተትኩ ወደመኝታ ክፍል ወሰድኩትና አልጋው ላይ ዘረርኩት…ጫማውን ጃኬቱንና ሱሪውን አውልቄ ውስጥ አስገብቼው..ተመልሼ ሄጄ እናትህን ላመጣ ስዞር…በተኮላተፈና በተዳከመ ንግግር‹‹የእኔ ቆንጆ ትተሸኝ አትሂጄ›› አለኝና እጄን ለቀም አድርጎ ወደራሱ ጎተተኝ፡፡ተንደርድሬ በደስታ እቅፉ ውስጥ ገባሁለት፡፡ከዛ በኃላ የሆነውን እንዴት ነግርሀለው…?ለካ አባትህ እንደዛ ያደረገው በስካር ህሊናው ደንዝዞ ስለነበር እናትህ መስዬው ነበር…ሁሉ ነገር ከሆነ በሃላ የእናትህን ስም እየጠራ እያገላበጠ ሲስመኝ ነው የገባኝ…ከዛ ከአልጋው ሹልክ ብዬ ወርጄ ያወላለቅኩትን ልብስ ለብሼ ወጣሁና እናትህን ጎትቼ አምጥቼ ስሩ በማስተኛት. ውጭ በረንዳ ላይ ተኮራምቼ በፀፀትና እየተንገበገብኩ እና እያለቀስኩ ለሊቱን ምንም ሳልተኛ አነጋሁት፡፡ ‹‹ነገ ይህ ጉድ ቢታወቅ ምን ይፈጠር ይሆን?›› በሚል ስጋት ስነፈርቅ አደርኩ…በማግስቱ ምንም አልተፈጠረ….አባትህን ጨምሮ ማንም ስለጉዳዩ ያወቀ አልነበረም…..
እኔ ግን ለረጅም ጊዜ በፀፀት ስሰቃይ ነበር፡፡ይባስ ብሎ ሁለት ወር ከሆነኝ በኃላ ማርገዜን አወቅኩ…ሰማይ ምድሩ ተደፋብኝ፡፡በመጀመሪያ ማርገዜን የነገርኳት ለእናትህ ነው፡፡ደነገጠች፡፡ከማን እንደሆነ ስትጠይቀኝ….አንድ ስም ሰጣኋት፡፡ያ ሰው በወቅቱ እያስቸገረኝ እንደነበር ታውቃለች..እና ወዲያውኑ ነው ያመነችኝ፡፡በወቅቱ ሰውዬው ሀገር ለቆ ወደአረብ ሀገር እንደሄደ ስለማውቅ ነበር በድፍረት ስሙን የነገርኳት፡፡ከዛ እናትህና አባትህ በእርግዝናዬም ወቅት ሆነ ከወለድኩ በሃላ እንደቤተሰብ ነበር የተንከባከቡኝም፣ ያረሱኝም፡፡ለዛ ነው ሰሎሜን ክርስትና እንድታነሳት ለእናትህ የሰጠኋት፡፡ይገርምሀል የቀበሌ ቤት እንኳን ለሁለታችንም ተሯሯጦ ያገኘው አባትህ ነው፡፡ያንን እንዲያደርግ ደግሞ ጨቅጭቃ ያሳመነችው እናትህ ነች፡፡ለዛ ነው ጎን ለጎን የቀበሌ ቤት ያገኘነው፡፡
አለማየሁ ከገረሜታው ሳይላቀቅ‹‹እቴቴ በጣም የሚገርም ታሪክ እኮ ነው እየነገርሽኝ ያለው››አላት፡፡
‹‹አውቃለሁ…እንደዛም ስለሆነ ነው ይሄን ሁሉ አመት ለልጄ ‹አባቴ ማን ነው?› እያለች ስትጨቀጭቀኝ በቀላሉ እከሌ ነው ብዬ ልነግራት ያልቻልኩት››
‹‹እና ..ሰሎሜ የእውነት እህቴ ነች ማለት ነው?፡፡››ሲል በድጋሚ ባለማመን ጠየቀ፡፡
‹‹አዎ እህትህ ነች፡፡ ወላጆችህ ከሞቱ በኃላ አንተን ለማሳደግ ኃላፊነቱን የተቀበልኩት ፃድቅ ስለሆንኩ አይደለም…..የልጄ ወንድም…የማፈቅረው ሰው ልጅ..እናም የልብ ጓደኛዬ ልጅ ስለሆንክ ነው፡፡ዛሬም ድረስ ልክ እንደራሴ ልጅ የምወድህ በነዚህ ብዛት ያላቸው ምክያቶች ነው..እና ልጄ በህይወቴ ለፈፀምኩት ትልቁ ስህተት ይቅር በለኝ››
‹‹አረ የምን ይቅርታ እቴቴ…በጣም ነው ደስ ያለኝ…ሰሎሜን የመሰለች እህት ስላለችኝ በጣም ነው የተደሰትኩት..በይ አሁን ተነሽ እንሂድ…ሆስፒታል ለሆነ ነገር ይፈልጉን ይሆናል…››አለና ከተቀመጠበት ተነሳ፡፡
እውነት ለመናገር ሰሎሜ እህቱ መሆኗን ማወቅ የተአምር ያህል አስደማሚ ነው የሆነበት ..በዜናው ይደሰት ወይስ ይክፋው ምንም የሚያውቀው ነገር የለም…ስሜቱ ዝብርቅርቅ ነው ያለበት፡፡
👍81❤5🥰4👎1🎉1
👍12👎1