🔴👁በ'ነሱ ቤት👁🔴
👉👉ክፍል አምስት👉👉
👁🔴👁🔴👁🔴👁
አብላካት ገና በጠዋቱ ከሕይወት አስከፊ ጎን ጋር ተላትማ ፡ባልገባት የኑሮ ሁኔታ ተጠላልፋ ግራ እንደተጋባች እንድትጓዝ ማን እንደፈረደባ አሰበች ፡ማነው እንዲ እንዲሆን የሚያደርገው ፈጣሪዬ እኔና እናቴ ምን ብናረግ ነው በችግር የምንጠበሰው ። ለምን ?ለምን ? አሁንስ ማልቀስ እራሱ ሰለቸኝ ኡፍፍፍ ......
"ሚጣ ሚጣ...."ሰመረ እሮጦ ደረሰባት
"አብላካት ነው ስሜ !"አለች አብላካት። ሰመረን ዞራ እንኳ ሳታየው
"እሺ አብላካት "አላት ከፊቷ ቀደም ብሎ በመቆም
"ምን?"አለችው በግዴለሽነት
"ይሄውልሽ ቅድም ከሆነ ሰው ጋር በስልክ ስታወሪ ሰምቼሻለው እና ስለሱ ማወቅ ፈልጌ ነው "አላት
"ለምን ማወቅ ፈለክ እሱ የኔ ጉዳይ ነው?!"አለች ለመሄድ እየሞከረች። ሰመረ ከፊለፊቷ ቆሞ አገዳት
"እባክህ የታመመች እናት አለችኝ ቢያንስ ገብቼ ልያት "አለች ፍቃድ የምትጠይቅ መስላ
"እሺ ትሄጃለሽ ችግር የለም እዛችጋር መኪና አቁሜያለው እኔ ይዤሽ እሄዳለው በርሽ ድረስ ከፈለግሽ ።ግን ያ በስልክ ያናገርሽው ሰው ማነው በማታ ለምን ቀጠረሽ"አላት
"ማነወ በማታ የቀጠረኝ እንደሱ ማን አለ"አለች ደንገጥ ብላ
"ሰምቼሻለው በማታ እናቴ አትፈቅድልኝም ስትዪ "አላት እጇን ይዞ እንድታወራ እየገፋፋት
"እባክህ በቃ ተው ያበቃለት ጉዳይ ነው ፡ሁሉም ነገር ተበላሽቷል "አለች
"ምንድነው የሚበላሸው ለምን አታወሪም "አላት ቆጣ ብሎ ፡
"እሺ ይህውልህ እሱን የማውቀው በፌስቡክ ነው አግኝቼው አላውቅም ስራ ሊያስገባኝ ነበረ ፡ዛሬ የተቀጣጠርነው ታውቃለህ ለኔ ጥሩ ስራ ነበረ እናቴን ላግዛት የምችልበት ብቸኛው መንገድ ፡ስራው ቀላል ነበረ ቡቲክ ቤት ደሞ እህቱ ነበረች የምትቀጥረኝ ።አስበህዋል ግን በዚ ጫማ የተነሳ ስራውን አጣውት ።እዛ ጉሊት ላይ በፀሐይ የምትንቃቃዋ እናቴ ዕድለኛ አይደለችም ።ለኔስትል አመድ እንደወረሳት እንድትኖር የሆነ አይል ፈርዶባታል ምስኪን እናቴ በዛላይ ታማለች አቤት ስቃይዋ ።እሷ እየተቃጠለች ለኔ ብርሃን ለመሆን ትጥራለች ኡፍፍፍፍ "ብላ ተነፈሰች
ሰመረ ግራ ገባው እሱ ከአብላካት የሚሰማው የኑሮ ዓለም የተለየ ነው አይቶም ሰምቶም አያውቅም መቼስ ስለዚ ልብ የሚልበት ጊዜ ኖሮት ያውቃል
በጭንቀት ሲመለከታት ቆይቶ
"እሺ ያሰው በፌስቡክ የምታውቂው ሰው ።እንዴት ትክክለኛ ሰው ነው ብለሽ አሰብሽ ።አንቺ እንዳልሺው ጥሩ ሰው ባይሆንስ ።አንቺን ለማማለል ሲል ቢሆንስ አንቺ ስለ ወንዶች የምታውቂው ነገር የለም ስራ ላስቀጥርሽ ብለው ልጁ ነትሽን የሚጠቀሙ ስንት አብታም ሰወች አሉ መሰለሽ "አላት እንዴት ማውራት እንዳለበት ግራ እየገባው
"አይ እሱ አይደለም ጥፋተኛ እኔ ነኝ በጫማው ምክንያት ነው"
"አይ አይደለም መጀመሪያም ያሰው ስራ ሊያስቀጥርሽ ፈልጎ አይደለም ስለዚህ በጭራሽ ደግመሽ እንዳታናግሪው ። መልካም ሰው ቢሆን ማታ ካልመጣሽ አይልሽም እሺ"አላት እንዴት እንደሚያስረዳት እየጨነቀው።አብላካት ሰመረን ለመጀመሪያ ጊዜ አተኩራ ተመለከተችው እናም ገረማት እንዴት ከቅድም ጀምሮ አሳቢ ሆኖ ሊረዳኝ ፈለገ በጣም የሚያምርና ሀብታም ወጣት ወይም የሀብታም ልጅ እንደሆነ ያስታውቃል ሁሉ ነገሩ ፅድት ያለ ነው አጥብቆ የያዛት እጁ እራሱ ጠንካራ ቢሆኑም ለስላሳ ናቸው ። ቀናችበት ምንም አይነት አሳብ ያለበት አይመስልም ።
"ሲጀመር እሱም አያናግረኝም ለማንኛውም ግን አመሰግናለው ።አሁን ወደ ቤት መመለስ አለብኝ "አለችው ሰመረ እጇን እንደያዘ
"ቆይ እዛ ጋር ባንክ ይታየኛል በኤትዬም ገንዘብ አውጥቼ እሰጥሻለው ።የቅድሙ ጥሩ ጫማ ለመግዛት አይበቃም "አላት
"አይ አይ ለኔ ብዙ ነው አንተ አትቸገረ አንድ ጫማ አይደለም አራት ጫማ የሚገዛ ገንዘብ ነው የሰጠኽኝ "አለች
"ግድ የለሽም ሚጣ በዛላይ የታመመች እናት አለሽ"አላት
"ስሜ አብላካት ነው ሚጣ መባል አልፈልግም ነገርግን ለመልካም አሳብህ ምስጋና አለኝ ።ከዚ በላይ ግን ብቀበልህ አይናውጣነት ነው "አለች አብላካት ። ሰመረ ክስተር ብሎ
"አታስቸግሪኝ እባክሽ እኔ ንዴት አልችልም ካልኩ አልኩ ነው የወሰንኩበትን ነገር ከማድረግ የሚከለክለኝ ሰው ያበሳጨኛል እና ብሩን አውጥቼ እሰጥሻለው ይዘሽ ትሄጃለሽ ።እና ደሞ ከዛሰው ጋር ዳግም ላታወሪ ቃል ትገቢልኛለሽ አለቀ "አላት ።አብላካት ፊቱን ስታየው ከምሩን እንደሆነ ተሰማት ።እናም እጇን እንደያዛት ወደ ኤትኤም ማሽኑ ሲያቀና ።በዝምታ ተከተለችው ። ሁኔታውን ከርቀት ሲከታተሉ የነበሩት ጓደኞቹ ጉዱን እንየው ብለው ወደነሱ መጡ ። አብላካት በዙሪያዋ በሚገባ የለበሱና የሚያማምሩ ወጣቶች ድንገት መከበቧ ሰላም አሳጣት በተለይ የሁለቱ ወጣቶች አስተያየት አስጨነቃት ። ፍርሃት ወረራት አይኖቿን ወደ ሰመረ ተከለች ።ከነዚ የሚያስጨንቅ አስተያየት ካላቸው ጓደኞችህ አድነኝ የምትል ይመስላል .............
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉእዕ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👉👉ክፍል አምስት👉👉
👁🔴👁🔴👁🔴👁
አብላካት ገና በጠዋቱ ከሕይወት አስከፊ ጎን ጋር ተላትማ ፡ባልገባት የኑሮ ሁኔታ ተጠላልፋ ግራ እንደተጋባች እንድትጓዝ ማን እንደፈረደባ አሰበች ፡ማነው እንዲ እንዲሆን የሚያደርገው ፈጣሪዬ እኔና እናቴ ምን ብናረግ ነው በችግር የምንጠበሰው ። ለምን ?ለምን ? አሁንስ ማልቀስ እራሱ ሰለቸኝ ኡፍፍፍ ......
"ሚጣ ሚጣ...."ሰመረ እሮጦ ደረሰባት
"አብላካት ነው ስሜ !"አለች አብላካት። ሰመረን ዞራ እንኳ ሳታየው
"እሺ አብላካት "አላት ከፊቷ ቀደም ብሎ በመቆም
"ምን?"አለችው በግዴለሽነት
"ይሄውልሽ ቅድም ከሆነ ሰው ጋር በስልክ ስታወሪ ሰምቼሻለው እና ስለሱ ማወቅ ፈልጌ ነው "አላት
"ለምን ማወቅ ፈለክ እሱ የኔ ጉዳይ ነው?!"አለች ለመሄድ እየሞከረች። ሰመረ ከፊለፊቷ ቆሞ አገዳት
"እባክህ የታመመች እናት አለችኝ ቢያንስ ገብቼ ልያት "አለች ፍቃድ የምትጠይቅ መስላ
"እሺ ትሄጃለሽ ችግር የለም እዛችጋር መኪና አቁሜያለው እኔ ይዤሽ እሄዳለው በርሽ ድረስ ከፈለግሽ ።ግን ያ በስልክ ያናገርሽው ሰው ማነው በማታ ለምን ቀጠረሽ"አላት
"ማነወ በማታ የቀጠረኝ እንደሱ ማን አለ"አለች ደንገጥ ብላ
"ሰምቼሻለው በማታ እናቴ አትፈቅድልኝም ስትዪ "አላት እጇን ይዞ እንድታወራ እየገፋፋት
"እባክህ በቃ ተው ያበቃለት ጉዳይ ነው ፡ሁሉም ነገር ተበላሽቷል "አለች
"ምንድነው የሚበላሸው ለምን አታወሪም "አላት ቆጣ ብሎ ፡
"እሺ ይህውልህ እሱን የማውቀው በፌስቡክ ነው አግኝቼው አላውቅም ስራ ሊያስገባኝ ነበረ ፡ዛሬ የተቀጣጠርነው ታውቃለህ ለኔ ጥሩ ስራ ነበረ እናቴን ላግዛት የምችልበት ብቸኛው መንገድ ፡ስራው ቀላል ነበረ ቡቲክ ቤት ደሞ እህቱ ነበረች የምትቀጥረኝ ።አስበህዋል ግን በዚ ጫማ የተነሳ ስራውን አጣውት ።እዛ ጉሊት ላይ በፀሐይ የምትንቃቃዋ እናቴ ዕድለኛ አይደለችም ።ለኔስትል አመድ እንደወረሳት እንድትኖር የሆነ አይል ፈርዶባታል ምስኪን እናቴ በዛላይ ታማለች አቤት ስቃይዋ ።እሷ እየተቃጠለች ለኔ ብርሃን ለመሆን ትጥራለች ኡፍፍፍፍ "ብላ ተነፈሰች
ሰመረ ግራ ገባው እሱ ከአብላካት የሚሰማው የኑሮ ዓለም የተለየ ነው አይቶም ሰምቶም አያውቅም መቼስ ስለዚ ልብ የሚልበት ጊዜ ኖሮት ያውቃል
በጭንቀት ሲመለከታት ቆይቶ
"እሺ ያሰው በፌስቡክ የምታውቂው ሰው ።እንዴት ትክክለኛ ሰው ነው ብለሽ አሰብሽ ።አንቺ እንዳልሺው ጥሩ ሰው ባይሆንስ ።አንቺን ለማማለል ሲል ቢሆንስ አንቺ ስለ ወንዶች የምታውቂው ነገር የለም ስራ ላስቀጥርሽ ብለው ልጁ ነትሽን የሚጠቀሙ ስንት አብታም ሰወች አሉ መሰለሽ "አላት እንዴት ማውራት እንዳለበት ግራ እየገባው
"አይ እሱ አይደለም ጥፋተኛ እኔ ነኝ በጫማው ምክንያት ነው"
"አይ አይደለም መጀመሪያም ያሰው ስራ ሊያስቀጥርሽ ፈልጎ አይደለም ስለዚህ በጭራሽ ደግመሽ እንዳታናግሪው ። መልካም ሰው ቢሆን ማታ ካልመጣሽ አይልሽም እሺ"አላት እንዴት እንደሚያስረዳት እየጨነቀው።አብላካት ሰመረን ለመጀመሪያ ጊዜ አተኩራ ተመለከተችው እናም ገረማት እንዴት ከቅድም ጀምሮ አሳቢ ሆኖ ሊረዳኝ ፈለገ በጣም የሚያምርና ሀብታም ወጣት ወይም የሀብታም ልጅ እንደሆነ ያስታውቃል ሁሉ ነገሩ ፅድት ያለ ነው አጥብቆ የያዛት እጁ እራሱ ጠንካራ ቢሆኑም ለስላሳ ናቸው ። ቀናችበት ምንም አይነት አሳብ ያለበት አይመስልም ።
"ሲጀመር እሱም አያናግረኝም ለማንኛውም ግን አመሰግናለው ።አሁን ወደ ቤት መመለስ አለብኝ "አለችው ሰመረ እጇን እንደያዘ
"ቆይ እዛ ጋር ባንክ ይታየኛል በኤትዬም ገንዘብ አውጥቼ እሰጥሻለው ።የቅድሙ ጥሩ ጫማ ለመግዛት አይበቃም "አላት
"አይ አይ ለኔ ብዙ ነው አንተ አትቸገረ አንድ ጫማ አይደለም አራት ጫማ የሚገዛ ገንዘብ ነው የሰጠኽኝ "አለች
"ግድ የለሽም ሚጣ በዛላይ የታመመች እናት አለሽ"አላት
"ስሜ አብላካት ነው ሚጣ መባል አልፈልግም ነገርግን ለመልካም አሳብህ ምስጋና አለኝ ።ከዚ በላይ ግን ብቀበልህ አይናውጣነት ነው "አለች አብላካት ። ሰመረ ክስተር ብሎ
"አታስቸግሪኝ እባክሽ እኔ ንዴት አልችልም ካልኩ አልኩ ነው የወሰንኩበትን ነገር ከማድረግ የሚከለክለኝ ሰው ያበሳጨኛል እና ብሩን አውጥቼ እሰጥሻለው ይዘሽ ትሄጃለሽ ።እና ደሞ ከዛሰው ጋር ዳግም ላታወሪ ቃል ትገቢልኛለሽ አለቀ "አላት ።አብላካት ፊቱን ስታየው ከምሩን እንደሆነ ተሰማት ።እናም እጇን እንደያዛት ወደ ኤትኤም ማሽኑ ሲያቀና ።በዝምታ ተከተለችው ። ሁኔታውን ከርቀት ሲከታተሉ የነበሩት ጓደኞቹ ጉዱን እንየው ብለው ወደነሱ መጡ ። አብላካት በዙሪያዋ በሚገባ የለበሱና የሚያማምሩ ወጣቶች ድንገት መከበቧ ሰላም አሳጣት በተለይ የሁለቱ ወጣቶች አስተያየት አስጨነቃት ። ፍርሃት ወረራት አይኖቿን ወደ ሰመረ ተከለች ።ከነዚ የሚያስጨንቅ አስተያየት ካላቸው ጓደኞችህ አድነኝ የምትል ይመስላል .............
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉእዕ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍110🥰7❤3👎3
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ሰውዬው አሁን ያለበት ቦታ ከዚህ እሷ ካለችበት ብዙም በማይርቅ ሌላ ሆቴል ውስጥ ነው..ግን እየጠጣ አይደለም..ቤርጎ ውስጥ ሆኖ ነው የሚታያት፡፡ደግሞ ብቻውን አይደለም..አንድ ቅንጥስጥስ ያለች ለጋ ወጣት ክንዱ ላይ ተዘርራ በፀጉር የተሸፈነ ጥቁር ደረቱን እየዳበሰችለት ነው…..እሱ ከወገቡ በታች ቢጃማ ሱሪ አድርጓል… ልጅቱ ግን በፓንት ብቻ ነች…ደግሞ የሰውነታቸው ቀለም ልዩነት ..እሷ ብጭጭ ያለች ክልስ የምትመስል ሴት ነች….ደግሞ ስዕል የመሰለ ውበት ያለት..
‹‹ይህቺን ይዘህ ነው ለካ በእኔ ላይ የጎረርክብኝ?››ስትል አሰበች....እና ይበልጥ የፉክክር መንፈሷ ተነቃቃ…
‹‹የእኔ ፍቅር አሁንም እንደተበሳጨህ ነው?››ልጅቷ ነች የጠየቀችው
‹‹በጣም እኮ የምታናድድ ሴት ነች..አንተን በዛሬው ቀን ካላወጣሁ እራሴን አጣፋለሁ ትለኛለች?››
(አሁንም ስለእሷ እያወራ መሆኑን ስታውቅ ውስጧ ሞቀ..የሚበላት አካባቢም ጨመረ)
‹‹ታዲያ ጤነኛ ነች ትላለህ?››
‹‹ጤነኛማ አይደለችም››
‹‹ታዲያ ንቀህ ተዋታ..ለምን አትረሳትም .... ?መቼስ አሁን እኔ እቅፍ ውስጥ ነህ…መጠጡም እዚሁ ክፍላችን አለ.. እራቱም እዚሁ ነው የሚመጣልን..እኔን የመሰለች ዘበኛ አለህ እንዴት ብላ ከየት ታገኝሀለች..ነው ወይስ እንደፎከረችው እራሷን ታጠፋለች ብለህ ሰጋህ?››
‹‹ፍግም ትበላ››
‹‹ተው ተው እደዛማ አይባልም…አሁን ለሚሰማህ ሰው አሪፍ ጨካኝ አትመስልም…ሁል ጊዜ እኮ አንደበትህ እና ሆድህ አይገናኝም……….››
‹‹እና እንዴት ነው የሚባለው?››
‹‹አይ ያን ያህል ከወደደችህማ እራሷን ከምታጠፋ አንዴ ብትቸገርላት?››
ገፍትሮ ከደረቱ ላይ አስፈነጠራት ..
እየሳቀች ‹‹አትበሳጭ.. ቀልዴን እኮ ነው›› አለችው ወደአስለቀቃት ቦታ እየተመለሰች
‹‹እንዲህ አይት ቀልድ አይመቸኝም ..ካንቺ ውጭ የሌላ ሴት ገላ ከማቀፍ እኔም እራሴን ባጠፋ ይሻለኛል…››
‹‹በቃ የእኔ ጀግና›› ብላ ወደ ደረቱ ተመለሰችና ከንፈሩ ላይ ተጣበቀችበት… ገለበጣትና እላዬ ላይ ተከመረባት…መሳሙን ሳያቆም በአንድ እጁ የለበሰውን ቢጃማ ከሰውናቱ መዥርጦ አወለቀ..
በንስራ ታግዛ እያየችው ያለው ገበናቸው የወሲብ ረሀቧን ከምትቆጣጠረው በላይ እንዲሆንባት አደረገው ፡፡
እሷ ልትተኛው የፈለገችው ወንድ ከዕጮኛው ጋር በወሲብ ዳንኪራ እየጨፈረ ነው…እናም ደግሞ በራሱ ታማኝነት እንዴት ተመፃዳቂ እንደሆነ ከንግግሩ ለሁለተኛ ጊዜ መስማቷ የቅድሞውን ብስጭቷን በእጥፍ እንዲጨምር አደረገው…
ሂሳቧን ከፈለችና መቀመጫዋን ለቃ ወደመኪናዋ አመራች ..መኪናዋን አስነሳችና ሰውዬዋ ወዳረፈበት ሆቴል ነዳችው… ንስሯም በሰማዩ ላይ ጭለማውን ሰማይ እየሰነጠቀ ከላይ እየተከተላት ነው፡፡
ንስሯ‹‹ፍቅራቸውን እና መተማመናቸውን አየሽ አይደል…?ተይው በቃ….››የሚል መልዕክት አስተላለፈላት
‹‹አልተውም.. የማታግዘኝ ከሆነ በራሴ እወጣዋለሁ….››መለሰችለት ለንስሯ
‹‹በራስሽማ የበለጠ ጥፋት ታጠፊያለሽ››
‹‹እንግዲያው ዝም ብለህ በቀላሉ ያሰብኩትን እንደሳካ አግዘኛ››
ንስሩ የመስማማት ምልክት አሳያት ..
አሁን ሆቴል ደረሰችና መኪናዋን ቦታ አስይዛ አቆመችና ሞተሩን አጠፋች ….በቀጣይ ምታደርገውን ነገር ግን ገና አላወቀችውም .. መኪናዋ ውስጥ ሆና ትኩረቷን ስብስባ እና ከንስሯ እይታ ጋር እይታዋን በማጣመር ልክ ለስለላ በድብቅ እንደተቀበረ ካሜራ ክፍላቸውን ወደመቃኘቱ ተመሰች
አሁን ፍቅረኛሞቹ ስራቸውን ጨርሰው ሻወር ቤት ግብተዋል…እየታጠቡ ነው ፡፡በመታጠባቸው ውስጥ መተሸሻት ..በመተሻሸታቸው ውስጥ ከወሲባዊ እርካታ በኃላ ያለ ድሪያ አይነት ማሽካካት ይታይባቸዋል….. ታጥበው ከጨረሱ በኃላ ሁለቱም ፎጣ አገልድመው ሻወሩን ለቀው በመውጣት አልጋው ጠርዝ ላይ ቁጭ አሉ….እሱ ተንጠራራና ፊት ለፊታቸው ካለው ጠራጴዛ የወይን ጠርሙሱን በማንሳት የጎደለውን የወይን ብረጭቆ በመሙላት አንስቶ ሰጣት ..ለራሱም አነሳና ተጎነጨ ….እሷ ግን ጠቀም አድርጋ ተጎነጨችና አፏን ወደእሱ አሞጠሞጠች …ከፈተላት.. በጉንጮቾ ያቆረችውን ወይን በከፈተላት ጉንጩ ውስጥ ገለበጠችለት››ይሄንን ስታይ የሆነ ምቾቷ እየቀነሰ መጣ….ያልተለመደ አይነት ሆነባት፡፡
‹‹አሁን ሰርጋችን ቀን መቼ እናድርገው?››እሱ ነው አይን አይኗን በስስት እያያት የጠየቀው፡፡
‹‹እኔ እንጃ››
‹‹በእኔ በኩል በጣም በቅርብ መሆን አለበት ባይ ነኝ››
‹‹ቅርብ ስትል? ››
‹‹በሚቀጥለው ወር ውስጥ››
‹‹እርግጠኛ ነህ….?እኔ ግን ያለችንን ጊዜ እንደዚሁ በፍቅር ብናሳልፋት ይሻል ይመስለኛል፡፡
‹‹አንቺ ደግሞ ስንት ወር ያወራንበትን ነገር ከእንደገና ወደኃላ ትመልሺዋለሽ ..አድሮ ቃሪያማ አትሁኚ››ኮስተር ብሎ መለሰላት
‹‹የእኔ ፍቀር ላንተው እኮ አስቤ ነው…ከዚህ ጋብቻ መሳቀቅ ብቻ ነው የሚተርፍህ ››
ያንን ጥቁር ፊቱን ይበልጥ አጨልሞ ‹‹ግድ የለም ለእኔ አታስቢ..አንቺ ባለችሽ ጊዜ ቶሎ ቶሎ መኖር መቻል አለብሽ ፡፡.ድል ባለ ሰርግ ማግባት …ልጅ ወልዶ ማቀፍና ማጥባት ላንቺ የሚገቡሽ ነገሮች ናቸው››አላት
‹‹ትቀልዳለህ…..ከዚህ በፊትም ነግሬሀለው …ዛሬም እንደግምልሀለው የማላሳድገውን ልጅ በፍጽም አልወልድም››
‹‹እንግዲህ ነግሬሻለሁ…
ካልወለድሽልኝ አንቺ ጥለሺኝ ስትሄጂ የምጽናናበት ነገር ስለሌለ ያው ከሸኘሁሽ በኃላ እራሴን በማጥፋት እንደምከተልሽ እና በምትቀበሪበት ጉድጓድ አብሬሽ እንደምቀበር አትጠራጠሪ››
‹‹ለምን ታስጨንቀኛለህ?››
‹‹እያስጨነቅኩሽ አይደለም…በትክክል የማደርገውን እየነገርኩሽ ነው…አንቺ ስለመሞትሽ ማሰብን እርሺውና በየቀኑ ማድረግ የምንችለውን እናድርግ.. እንጋባ… ውለጂልኝ..ከዛ በኃላ ያለውን ነገር ለእግዜር እንተወው ..ምን ይታወቃል የሆነ ተአምር ተፈጥሮ በሀኪም ከተቆረጠው የመሞቻ ቀንሽ በፊት ፈውስ የሚሆን መድሀኒት ይገኝ ይሆናል››
ኬድሮን በምሰማው ነገር እየደነዘዘች ነው።
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ሰውዬው አሁን ያለበት ቦታ ከዚህ እሷ ካለችበት ብዙም በማይርቅ ሌላ ሆቴል ውስጥ ነው..ግን እየጠጣ አይደለም..ቤርጎ ውስጥ ሆኖ ነው የሚታያት፡፡ደግሞ ብቻውን አይደለም..አንድ ቅንጥስጥስ ያለች ለጋ ወጣት ክንዱ ላይ ተዘርራ በፀጉር የተሸፈነ ጥቁር ደረቱን እየዳበሰችለት ነው…..እሱ ከወገቡ በታች ቢጃማ ሱሪ አድርጓል… ልጅቱ ግን በፓንት ብቻ ነች…ደግሞ የሰውነታቸው ቀለም ልዩነት ..እሷ ብጭጭ ያለች ክልስ የምትመስል ሴት ነች….ደግሞ ስዕል የመሰለ ውበት ያለት..
‹‹ይህቺን ይዘህ ነው ለካ በእኔ ላይ የጎረርክብኝ?››ስትል አሰበች....እና ይበልጥ የፉክክር መንፈሷ ተነቃቃ…
‹‹የእኔ ፍቅር አሁንም እንደተበሳጨህ ነው?››ልጅቷ ነች የጠየቀችው
‹‹በጣም እኮ የምታናድድ ሴት ነች..አንተን በዛሬው ቀን ካላወጣሁ እራሴን አጣፋለሁ ትለኛለች?››
(አሁንም ስለእሷ እያወራ መሆኑን ስታውቅ ውስጧ ሞቀ..የሚበላት አካባቢም ጨመረ)
‹‹ታዲያ ጤነኛ ነች ትላለህ?››
‹‹ጤነኛማ አይደለችም››
‹‹ታዲያ ንቀህ ተዋታ..ለምን አትረሳትም .... ?መቼስ አሁን እኔ እቅፍ ውስጥ ነህ…መጠጡም እዚሁ ክፍላችን አለ.. እራቱም እዚሁ ነው የሚመጣልን..እኔን የመሰለች ዘበኛ አለህ እንዴት ብላ ከየት ታገኝሀለች..ነው ወይስ እንደፎከረችው እራሷን ታጠፋለች ብለህ ሰጋህ?››
‹‹ፍግም ትበላ››
‹‹ተው ተው እደዛማ አይባልም…አሁን ለሚሰማህ ሰው አሪፍ ጨካኝ አትመስልም…ሁል ጊዜ እኮ አንደበትህ እና ሆድህ አይገናኝም……….››
‹‹እና እንዴት ነው የሚባለው?››
‹‹አይ ያን ያህል ከወደደችህማ እራሷን ከምታጠፋ አንዴ ብትቸገርላት?››
ገፍትሮ ከደረቱ ላይ አስፈነጠራት ..
እየሳቀች ‹‹አትበሳጭ.. ቀልዴን እኮ ነው›› አለችው ወደአስለቀቃት ቦታ እየተመለሰች
‹‹እንዲህ አይት ቀልድ አይመቸኝም ..ካንቺ ውጭ የሌላ ሴት ገላ ከማቀፍ እኔም እራሴን ባጠፋ ይሻለኛል…››
‹‹በቃ የእኔ ጀግና›› ብላ ወደ ደረቱ ተመለሰችና ከንፈሩ ላይ ተጣበቀችበት… ገለበጣትና እላዬ ላይ ተከመረባት…መሳሙን ሳያቆም በአንድ እጁ የለበሰውን ቢጃማ ከሰውናቱ መዥርጦ አወለቀ..
በንስራ ታግዛ እያየችው ያለው ገበናቸው የወሲብ ረሀቧን ከምትቆጣጠረው በላይ እንዲሆንባት አደረገው ፡፡
እሷ ልትተኛው የፈለገችው ወንድ ከዕጮኛው ጋር በወሲብ ዳንኪራ እየጨፈረ ነው…እናም ደግሞ በራሱ ታማኝነት እንዴት ተመፃዳቂ እንደሆነ ከንግግሩ ለሁለተኛ ጊዜ መስማቷ የቅድሞውን ብስጭቷን በእጥፍ እንዲጨምር አደረገው…
ሂሳቧን ከፈለችና መቀመጫዋን ለቃ ወደመኪናዋ አመራች ..መኪናዋን አስነሳችና ሰውዬዋ ወዳረፈበት ሆቴል ነዳችው… ንስሯም በሰማዩ ላይ ጭለማውን ሰማይ እየሰነጠቀ ከላይ እየተከተላት ነው፡፡
ንስሯ‹‹ፍቅራቸውን እና መተማመናቸውን አየሽ አይደል…?ተይው በቃ….››የሚል መልዕክት አስተላለፈላት
‹‹አልተውም.. የማታግዘኝ ከሆነ በራሴ እወጣዋለሁ….››መለሰችለት ለንስሯ
‹‹በራስሽማ የበለጠ ጥፋት ታጠፊያለሽ››
‹‹እንግዲያው ዝም ብለህ በቀላሉ ያሰብኩትን እንደሳካ አግዘኛ››
ንስሩ የመስማማት ምልክት አሳያት ..
አሁን ሆቴል ደረሰችና መኪናዋን ቦታ አስይዛ አቆመችና ሞተሩን አጠፋች ….በቀጣይ ምታደርገውን ነገር ግን ገና አላወቀችውም .. መኪናዋ ውስጥ ሆና ትኩረቷን ስብስባ እና ከንስሯ እይታ ጋር እይታዋን በማጣመር ልክ ለስለላ በድብቅ እንደተቀበረ ካሜራ ክፍላቸውን ወደመቃኘቱ ተመሰች
አሁን ፍቅረኛሞቹ ስራቸውን ጨርሰው ሻወር ቤት ግብተዋል…እየታጠቡ ነው ፡፡በመታጠባቸው ውስጥ መተሸሻት ..በመተሻሸታቸው ውስጥ ከወሲባዊ እርካታ በኃላ ያለ ድሪያ አይነት ማሽካካት ይታይባቸዋል….. ታጥበው ከጨረሱ በኃላ ሁለቱም ፎጣ አገልድመው ሻወሩን ለቀው በመውጣት አልጋው ጠርዝ ላይ ቁጭ አሉ….እሱ ተንጠራራና ፊት ለፊታቸው ካለው ጠራጴዛ የወይን ጠርሙሱን በማንሳት የጎደለውን የወይን ብረጭቆ በመሙላት አንስቶ ሰጣት ..ለራሱም አነሳና ተጎነጨ ….እሷ ግን ጠቀም አድርጋ ተጎነጨችና አፏን ወደእሱ አሞጠሞጠች …ከፈተላት.. በጉንጮቾ ያቆረችውን ወይን በከፈተላት ጉንጩ ውስጥ ገለበጠችለት››ይሄንን ስታይ የሆነ ምቾቷ እየቀነሰ መጣ….ያልተለመደ አይነት ሆነባት፡፡
‹‹አሁን ሰርጋችን ቀን መቼ እናድርገው?››እሱ ነው አይን አይኗን በስስት እያያት የጠየቀው፡፡
‹‹እኔ እንጃ››
‹‹በእኔ በኩል በጣም በቅርብ መሆን አለበት ባይ ነኝ››
‹‹ቅርብ ስትል? ››
‹‹በሚቀጥለው ወር ውስጥ››
‹‹እርግጠኛ ነህ….?እኔ ግን ያለችንን ጊዜ እንደዚሁ በፍቅር ብናሳልፋት ይሻል ይመስለኛል፡፡
‹‹አንቺ ደግሞ ስንት ወር ያወራንበትን ነገር ከእንደገና ወደኃላ ትመልሺዋለሽ ..አድሮ ቃሪያማ አትሁኚ››ኮስተር ብሎ መለሰላት
‹‹የእኔ ፍቀር ላንተው እኮ አስቤ ነው…ከዚህ ጋብቻ መሳቀቅ ብቻ ነው የሚተርፍህ ››
ያንን ጥቁር ፊቱን ይበልጥ አጨልሞ ‹‹ግድ የለም ለእኔ አታስቢ..አንቺ ባለችሽ ጊዜ ቶሎ ቶሎ መኖር መቻል አለብሽ ፡፡.ድል ባለ ሰርግ ማግባት …ልጅ ወልዶ ማቀፍና ማጥባት ላንቺ የሚገቡሽ ነገሮች ናቸው››አላት
‹‹ትቀልዳለህ…..ከዚህ በፊትም ነግሬሀለው …ዛሬም እንደግምልሀለው የማላሳድገውን ልጅ በፍጽም አልወልድም››
‹‹እንግዲህ ነግሬሻለሁ…
ካልወለድሽልኝ አንቺ ጥለሺኝ ስትሄጂ የምጽናናበት ነገር ስለሌለ ያው ከሸኘሁሽ በኃላ እራሴን በማጥፋት እንደምከተልሽ እና በምትቀበሪበት ጉድጓድ አብሬሽ እንደምቀበር አትጠራጠሪ››
‹‹ለምን ታስጨንቀኛለህ?››
‹‹እያስጨነቅኩሽ አይደለም…በትክክል የማደርገውን እየነገርኩሽ ነው…አንቺ ስለመሞትሽ ማሰብን እርሺውና በየቀኑ ማድረግ የምንችለውን እናድርግ.. እንጋባ… ውለጂልኝ..ከዛ በኃላ ያለውን ነገር ለእግዜር እንተወው ..ምን ይታወቃል የሆነ ተአምር ተፈጥሮ በሀኪም ከተቆረጠው የመሞቻ ቀንሽ በፊት ፈውስ የሚሆን መድሀኒት ይገኝ ይሆናል››
ኬድሮን በምሰማው ነገር እየደነዘዘች ነው።
✨ይቀጥላል✨
👍110❤9😱5🥰1👏1😢1
🔴👁በ'ነሱ ቤት👁🔴
👉🌸ክፍል ስድስት🌸👉
🌸🍀🌸🍀🌸🍀🌸
ሰመረ የጓደኞቹ በአብላካት ዙሪያ ሽርጉድ ማለት አልተመቸውም ።እነሱን የራሱን ያክል ያውቃቸዋል ምን አስበው እንደሚዞሯት ያውቃል ።ያንን ሲያስብ ደሞ ስቅጥጥ አለው ።ምክንያቱም አብላካት ለሱ ያልደረሰች ልጃገረድ ፡ገና ምኑንም የማታውቅ ታዳጊ ናት እና የነሱ አቀራረብ ምቾት አልሰጠውም ።
እነሱ ደሞ የሰመረ እሳን ለመርዳት እያደረገ ያለው ጥረት ትንሽ ከተለመደው ማንነቱ ውጪ ሆኖባቸው እየቀለዱበትም ጭምር ነው ።
አብላካት ሰመረ በኤትኤም አውጥቶ ስለሰጣት የብር ኖቶች እራሱ ለማጣራት ጊዜ እስከማታገኝ ድረስ ነው የጨነቃት ።የነ ጌታነህ አነጋገር አሳሳቅ አስተያየት ብልግና እንዳለበት ልቧ ነግሯታል እናም በፍጥነት ከነሱ መራቅ ፈልጋለች ስለዚ ሰመረ የሰጣትን ብር ምንም አይነት አስተያየት ሳትሰጥ ያረጀች ቦርሳዋ ውስጥ በፍጥነት ከተተች እና ሰመረ ቶሎ እንዲሸኛት አይን አይኑን አየችው። ሰመረ ስሜቷን የተረዳ ይመስል ከእነሱ ሊያርቃት እጇን ይዞ ወደፊት ተራመደ ። ጌታነህ ተከተላቸው
"ቆይ ቆይ ከዚች ልጅ ጋርማ በደንብ ነው መተዋወቅ ያለብን ።ስምሽ ማነው ግን "አላት
"አ አብ ላካት መሳይ "አለችው ድምጿ እየተርገበገበ
"ውይይ እንዴት ደስ የሚል ስም ነው ከነ አባትሽ ጭምር !"አለ በፌዝ እያጋነነ
"በቃ ተመለሱ እኔ ሸኝቻት እመጣለው "አለ ሰመረ የጓደኛው ቀልድ ለመጀመሪያ ጊዜ እየደበረው
"ኧረ አንተ ደሞ የኔንም ስም ልንገራት ።እኔ ጌታነህ እባላለው ያኛው ጓደኛዬ ደሞ እንየው ይባላል"አላት ፈንጠር ብሎ ወደ ቆመው እንየው እያሳያት ።እንየው አብላካት ስታየው እጁን አውለበለበላት ።
አብላካት አይኗን ወደ ሰመረ መለሰች ።እናም
"እእ እኔ ብቻዬን እሄዳለው ላደረክልኝ ነገር በሙሉ አመሰግናለው ።"አለችው ።ሰመረ ጥቂትሲያያት ቆይቶ "በቃ እሺ ሂጂ እዛች ጋር ላዳዎች ታገኛለሽ ።በቀጥታ ግን ወደ ቤት ሂጂ በፍፁም እዛ ሰው ጋር እንዳትሄጂ እሺ "አላት ።አብ ላካት አንገቷን ነቀነቀች እና እንደማትሄድ አረጋገጠችለት ።ሰመረ ጥሩ ብሎ እንድትሄድ ፈቀደላት ።አብ ላካት መንገድ ስትጀምር ።ጌታነህ በሰመረ ቀለደበትና እሱን አልፎ በመሄድ አብላካትን አስቆማት ።ሰመረ ጨነቀው ለመጀመሪያ ጊዜ በጓደኛው ተማረረበት ።ምንድነው አንዲት ትንሽ ሴት ልጅ ላይ የዚን ያክል ፍላጎት ማሳየት ።
"ቆይ ቆይ አቢዬ በናትሽ ስልክሽን ስጪኝ ለሌላ ነገር አደለም ብቻ በሰላም መግባትሽን ለማወቅ ስለሚያስፈልገን ነው እሺ የኔ ውድ "አላት አብላካት አመነታች ።ጌታነህ ደጋግሞ ሰላሟን ለማረጋገጥ ስለፈለገ ብቻ መሆኑን ሲነግራት እሺ ብላ ሰጠችው ።ጌታነ ስልኳን አባብሎ ሲቀበላት ።ሰመረ ንዴቱ ጨመረ ነገር ግን እሷው ስለሰጠችው ምንም ነገር ከመናገር ተቆጠበ ። አብላካት ከጌታነህ ጋር ስልክ ከተለዋወጠች በዋላ ፈጠን ፈጠን እያለች ዞራ ሳትመለከት ሄደች ። ጌታነ በድል አድራጊነት ።ወደነሰመረ እየሳቀ ሲመጣ ።ሰመረ አንገቱን ነቀነቀበት ።ጌታነ ይበልጥ ስቆበት
"ምንድነው ዛሬ ሰሙ ሃሃሃሃሃሃ እቺን እንቡጥ በጣም አባበልሻት ሃሃሃሃሃሃ! ግን በስተመጨረሻ አላወቅሽበትም ያሁሉ ብር ሰጥተህ በነፃ ልትሸኛት እናስ እኔ ጌትሽ ከአፍሽ ላይ ሞጨለፍኩሽ ።'እሟ ቀሊጥ !' አለ ጋሼ ሃሃሃሃሃ ተበላ!"አለው ስልኩን ከፍ አድርጎ እያሳየው
"ምን አስበህ ነው ? አታረገውም ገና ትንሽ ልጅ ናት እኮ በዛላይ ችግር ውስጥ ናት አንተ ደሞ ታበዛዋለህ !ሴት አጥተህ ነው ?ያው ቅድም ስልክ ስትሰጥ አልነበረ እንዴ ለዛች ለኮስሞቲክሷ ልጅ !ምንድነው እንዲ የሚያደርግህ ?"አለው ከምሩ ተቆጥቶ
"ሃሃሃሃ ምን ፈልጌ እንደሆነ ልንገርህ ምንም ያልተነካካች እንቡጥ "
"ነው እንደዛ ከሆነ መቼም ቢሆን አትነካትም እሺ"አለው ሰመረ በእልህ። እንየው የነገሩ መቀየር አስጨነቀው ከዚ በፊት በጓደኞቹ መሃል እንዲ አይነት ፀብ የሚመስል ነገር አይቶ አያውቅም ።
"ይቅርታ ይህንን ነገር መተው አትችሉም ።ይልቅ አንድ ቦታ ሄደን ዘና እንበል ቅዳሜን በዚ መልኩ አታበላሿት "አለ
"አይ አይ ይናገር ልጅቷን አትነካትም ነው አይደል ያልከው በቃ ታየኛለህ በቅርቡ ።ታውቀኛለ የፈለኩትን ለማግኘት ምን ያክል እርሸት እንደምሄድ "አለው እያመረረ ።ሰመረ የጌታነህ የለየለት ጭካኔ ደበረው ።ከሱጋር የእልህ ወሬ ከማውራት ቢቀርብኝ ይሻላል ። ልጅቷን ይበልጥ ችግር ውስጥ መክተት ነው ብሎ እራሱን አረጋጋ እና የጌታነህን ደስ የማይል ወሬ ችላ ብሎ ከእንየው ጋር ስለሚያመሹበት ቦታ ማውራት ጀመረ ,,,,,,,,,,
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👉🌸ክፍል ስድስት🌸👉
🌸🍀🌸🍀🌸🍀🌸
ሰመረ የጓደኞቹ በአብላካት ዙሪያ ሽርጉድ ማለት አልተመቸውም ።እነሱን የራሱን ያክል ያውቃቸዋል ምን አስበው እንደሚዞሯት ያውቃል ።ያንን ሲያስብ ደሞ ስቅጥጥ አለው ።ምክንያቱም አብላካት ለሱ ያልደረሰች ልጃገረድ ፡ገና ምኑንም የማታውቅ ታዳጊ ናት እና የነሱ አቀራረብ ምቾት አልሰጠውም ።
እነሱ ደሞ የሰመረ እሳን ለመርዳት እያደረገ ያለው ጥረት ትንሽ ከተለመደው ማንነቱ ውጪ ሆኖባቸው እየቀለዱበትም ጭምር ነው ።
አብላካት ሰመረ በኤትኤም አውጥቶ ስለሰጣት የብር ኖቶች እራሱ ለማጣራት ጊዜ እስከማታገኝ ድረስ ነው የጨነቃት ።የነ ጌታነህ አነጋገር አሳሳቅ አስተያየት ብልግና እንዳለበት ልቧ ነግሯታል እናም በፍጥነት ከነሱ መራቅ ፈልጋለች ስለዚ ሰመረ የሰጣትን ብር ምንም አይነት አስተያየት ሳትሰጥ ያረጀች ቦርሳዋ ውስጥ በፍጥነት ከተተች እና ሰመረ ቶሎ እንዲሸኛት አይን አይኑን አየችው። ሰመረ ስሜቷን የተረዳ ይመስል ከእነሱ ሊያርቃት እጇን ይዞ ወደፊት ተራመደ ። ጌታነህ ተከተላቸው
"ቆይ ቆይ ከዚች ልጅ ጋርማ በደንብ ነው መተዋወቅ ያለብን ።ስምሽ ማነው ግን "አላት
"አ አብ ላካት መሳይ "አለችው ድምጿ እየተርገበገበ
"ውይይ እንዴት ደስ የሚል ስም ነው ከነ አባትሽ ጭምር !"አለ በፌዝ እያጋነነ
"በቃ ተመለሱ እኔ ሸኝቻት እመጣለው "አለ ሰመረ የጓደኛው ቀልድ ለመጀመሪያ ጊዜ እየደበረው
"ኧረ አንተ ደሞ የኔንም ስም ልንገራት ።እኔ ጌታነህ እባላለው ያኛው ጓደኛዬ ደሞ እንየው ይባላል"አላት ፈንጠር ብሎ ወደ ቆመው እንየው እያሳያት ።እንየው አብላካት ስታየው እጁን አውለበለበላት ።
አብላካት አይኗን ወደ ሰመረ መለሰች ።እናም
"እእ እኔ ብቻዬን እሄዳለው ላደረክልኝ ነገር በሙሉ አመሰግናለው ።"አለችው ።ሰመረ ጥቂትሲያያት ቆይቶ "በቃ እሺ ሂጂ እዛች ጋር ላዳዎች ታገኛለሽ ።በቀጥታ ግን ወደ ቤት ሂጂ በፍፁም እዛ ሰው ጋር እንዳትሄጂ እሺ "አላት ።አብ ላካት አንገቷን ነቀነቀች እና እንደማትሄድ አረጋገጠችለት ።ሰመረ ጥሩ ብሎ እንድትሄድ ፈቀደላት ።አብ ላካት መንገድ ስትጀምር ።ጌታነህ በሰመረ ቀለደበትና እሱን አልፎ በመሄድ አብላካትን አስቆማት ።ሰመረ ጨነቀው ለመጀመሪያ ጊዜ በጓደኛው ተማረረበት ።ምንድነው አንዲት ትንሽ ሴት ልጅ ላይ የዚን ያክል ፍላጎት ማሳየት ።
"ቆይ ቆይ አቢዬ በናትሽ ስልክሽን ስጪኝ ለሌላ ነገር አደለም ብቻ በሰላም መግባትሽን ለማወቅ ስለሚያስፈልገን ነው እሺ የኔ ውድ "አላት አብላካት አመነታች ።ጌታነህ ደጋግሞ ሰላሟን ለማረጋገጥ ስለፈለገ ብቻ መሆኑን ሲነግራት እሺ ብላ ሰጠችው ።ጌታነ ስልኳን አባብሎ ሲቀበላት ።ሰመረ ንዴቱ ጨመረ ነገር ግን እሷው ስለሰጠችው ምንም ነገር ከመናገር ተቆጠበ ። አብላካት ከጌታነህ ጋር ስልክ ከተለዋወጠች በዋላ ፈጠን ፈጠን እያለች ዞራ ሳትመለከት ሄደች ። ጌታነ በድል አድራጊነት ።ወደነሰመረ እየሳቀ ሲመጣ ።ሰመረ አንገቱን ነቀነቀበት ።ጌታነ ይበልጥ ስቆበት
"ምንድነው ዛሬ ሰሙ ሃሃሃሃሃሃ እቺን እንቡጥ በጣም አባበልሻት ሃሃሃሃሃሃ! ግን በስተመጨረሻ አላወቅሽበትም ያሁሉ ብር ሰጥተህ በነፃ ልትሸኛት እናስ እኔ ጌትሽ ከአፍሽ ላይ ሞጨለፍኩሽ ።'እሟ ቀሊጥ !' አለ ጋሼ ሃሃሃሃሃ ተበላ!"አለው ስልኩን ከፍ አድርጎ እያሳየው
"ምን አስበህ ነው ? አታረገውም ገና ትንሽ ልጅ ናት እኮ በዛላይ ችግር ውስጥ ናት አንተ ደሞ ታበዛዋለህ !ሴት አጥተህ ነው ?ያው ቅድም ስልክ ስትሰጥ አልነበረ እንዴ ለዛች ለኮስሞቲክሷ ልጅ !ምንድነው እንዲ የሚያደርግህ ?"አለው ከምሩ ተቆጥቶ
"ሃሃሃሃ ምን ፈልጌ እንደሆነ ልንገርህ ምንም ያልተነካካች እንቡጥ "
"ነው እንደዛ ከሆነ መቼም ቢሆን አትነካትም እሺ"አለው ሰመረ በእልህ። እንየው የነገሩ መቀየር አስጨነቀው ከዚ በፊት በጓደኞቹ መሃል እንዲ አይነት ፀብ የሚመስል ነገር አይቶ አያውቅም ።
"ይቅርታ ይህንን ነገር መተው አትችሉም ።ይልቅ አንድ ቦታ ሄደን ዘና እንበል ቅዳሜን በዚ መልኩ አታበላሿት "አለ
"አይ አይ ይናገር ልጅቷን አትነካትም ነው አይደል ያልከው በቃ ታየኛለህ በቅርቡ ።ታውቀኛለ የፈለኩትን ለማግኘት ምን ያክል እርሸት እንደምሄድ "አለው እያመረረ ።ሰመረ የጌታነህ የለየለት ጭካኔ ደበረው ።ከሱጋር የእልህ ወሬ ከማውራት ቢቀርብኝ ይሻላል ። ልጅቷን ይበልጥ ችግር ውስጥ መክተት ነው ብሎ እራሱን አረጋጋ እና የጌታነህን ደስ የማይል ወሬ ችላ ብሎ ከእንየው ጋር ስለሚያመሹበት ቦታ ማውራት ጀመረ ,,,,,,,,,,
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍89❤15🥰2
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ብርጭቆውን አንስታ ተጎነጨችለትና መልሳ በማስቀመጥ መልስ ለመሰጠት ተዘጋጀች….
ኬድሮን በምታየው ነገር በጣም ደንዝዛለች …አላማዋንም ዘንግታ ….የሚበላትንም ነገር ችላ ብላ በምስጠት እየተከታተለችው ነው..በሌላ እይታ…. በሌላ መነጽር
ቀጠለች ልጅቷ‹‹የእኔ ፍቅር በጣም እኮ ነው የምትገርመኝ…. ዛሬም ተስፋ አትቆርጥም፡፡ በቃ እኔን እኮ ከዚህ በሽታዬ ለማዳን ለአመታት ለፋህ..ያለህን ንብረት ጨረስክ ..እስራኤል፤ህንድ፤አሜሪካም ጭምር ወስደህ በአለምአቀፍ ደራጃ አሉ በተባሉ የህክምና ተቋምና ምርጥ ጠቢቦች እድታከም አድርገሀል…በቃ አልተሳካም …እንደውም በአንተ ጥረት ነው የአንድ እና የሁለት አመት ቀሪ እድሜ ማግኘት የቻልኩት..ስለዚህ ይህቺን ባንተ ጥረት ያገኘኋትን ቀሪ ዕድሜዬን እንዳልከው በፍቅር እናጣጥምና ከዛ በሰላም ሸኘኝ …ባይሆን እዛ ጎጆ ቀይሼ መኖሪያ ቦታ አመቻችታ እጠብቅሀላሁ..››አለችና ጉንጩን በመሳም ስሩ ውሽቅ አለችበት..እሱም አጥብቆ አቀፋትና በአንድ እጁን ከአይኖቹ ሚንጠባጠበውን እንባ ማበስ ጀመረ ..
ከዚህ በላይ መቆየትም ሆነ በአላማዋ መግፋት አልቻለችም ….መኪናዋን አስነሳችና ወደቤቷ ነዳችው..ተቀጣጥሎ የነበረው የወሲብ ስሜቷ አሁን ከስሟል.‹‹.በዚህ አይነት ፍቅር ውስጥ እንዴት መግባት እችላለሁ?››..ይህቺንስ ሞት ፊት ለፊቷ የቆመባትን ሴት እንዴት መፎካከር ይቻላል… ?ከእሷ መንጠቅ ወይም መስረቅ በየትኛው ሞራል….?
እንደውም ከዚህ በላይ ታሪካቸውን ማወቅ ፈለገች..ልታግዛቸው ፡፡ከቻለች ለመሞከር….ግን ዛሬ አይደለም… ሌላ ቀን …በዚህን ሰዓት በዚህ የጨፈገገ ስሜቷ ውስጥ ሆና ምንም ማድረግ አልቻለችም..አሁን እቤቷ ገብታ ጥቅልል ብላ መተኛት ብቻ ነው የምትፈልገው…መኪናዋን እያከነፈች ነው… ንስሯ ክንፉን እያርገፈገፈ ጨለማውን በመሰንጠቅ ከፊቷ ይከንፋል..ሁኔታው የደስታ ነው….መጀመሪያም አካሄዷ ደስ አላሰኘውም ነበር….ሀሳቧን ቀይራ በቁዘማም ቢሆን ወደቤቷ መመለሷ እሱን እያስፈነጠዘው ነው…፡፡
""""
ምቾት የሌላው ምሽት ነበር ያሳለፈችው….ደግሞ ርዝመቱ እንደተለመደው 11 ሰዓት ከእንቅልፏ ተነሳችና እቤቷ ውሰጥ የተወሰነ የሰውነት እንቅስቃሴ ከሰራች በኃላ ወደበረንዳዋ ወጣች…ንሰሯ አብሯት ነበር የወጣው…..ለተወሰነ ደቂቃ ሀሳቧን ከራሷ ጋር ነበር ያደረገችው.. ኤርፎኗን ጆሮዋ ላይ ሰክታ ከሞባይሏ ለስለስ ያለ ሙዚቃ ከፍተችና እያዳመጠች ንጽህ የጥዋት አየር ወደ ሳንባዋ እየማገች ነው፡፡
ግን በመረጋጋት ውስጥ ሆና በጽሞና ሙዚቃውን ብቻ ማዳመጡን ቡዙም ልትዘልቀበት አልቻለችም..ሀሳቧ አሁንም ትናንት ላይ እንደተጣበቀ ነው…የብልቷ መብላት ቢተዋትም አዕምሮዋ ግን አሁንም ድረስ እያሳከከት ነው….እሷ እኮ ወንድ ልጅን ለዚህን ያህል ጊዜ ርዝመት በልቧ አዝላ አታውቅም… ፎክራ ስላላሳካችው ዝታ ስላልፈፀመች የመሸነፍ ቁጭት የፈጠረባት መብሰልሰል ይሆናል……….?
አዎ ከንስር ጋር እየኖሩ ሽንፈትን አሜን ብሎ በመቀበል አንገትን መድፋት የማይታሰብ ነው…በምክንያቱም ለንስር መታገል.. ታግሎም ማሸነፍ ተፈጥሮ ያደለው የብቻ ፀጋቸው ነው…ንስር የሞተ እንስሳ ንክች አያደርግም…የሚገድለውን ለማጥመድ ወይም ኢላማውን ለማግኘት መቶ ኪሎ ሜትር ሊያስስ ይችላል ..አስሶ አንዴ ራዳር ውስጥ ካስገባ ግን ንቅንቅ አይልም..ምንም ተአምር አያዘናጋውም…ግዳዩን ሳይጥል ውልፍች የለም…አዎ አድኖ አሳዶና ታግሎ በመጣል የገደለውን ብቻ ነው የሚበላው….፡፡እይታው ጠሊቅና እሩቅ ነው፡ካአለበት ቆሞ በአምስት ኪሎ ሜተር እርቀት ያለ ነገር ላይ ማነጣጠር ይችላል፡፡ልፋቱ የሌለበትን… አሸናፊነቱ የማይዘመርበትን ንክች አያደርግም… …ይህ የሰው ልጅም የህይወት መስመሩን ለማግኘት የተፈጠረበትን አለማ ለመገንዘብ የእድሜውን እሩብ ሊያባክን ይችላል…. ማባከኑም አግባብ ነው..መስመሩን ከያዘ በኃላ ግን አይኑም ቀልቡም መቶ ፐርሰንት መስመሩ ላይ መሆን አለበት፡፡ ትኩረቱም ጥረቱም ወደዛ ወደህይወት ግብ መዳረሻው የሚያደርሰው ሊሆን ይገባል…. የንስር ህይወት ይሄንን ነው የሚያስተምረው…
እሷም የሰለጠንችው በንስራ ስለሆነ ኢላማ ያደረገችበትን ነገር ከግብ ካላደረሰች ያማታል….አሁን እየተሰማት ያለው ስሜት ግን የተለየ ይመስላታል … ምክንያቱም ከባሪያው ልጅ ባልተናነሰ ቀዮ እጮኛውንም ከምናቧ ልታስወግዳት አልተቻለትም፡፡
‹‹አዎ መሞት የለባትም….በዚህ ዕድሜዋ መሞት አይገባትም››…ብላ በውስጧ ደመደመች…መልሳ ደግሞ እራሷን ሞገተች፡፡
‹‹ …በዚህ ዕድሜዋ መሞት የለባትም ስል ምን ማለቴ ነው..
…….?ሰው በስንት አመቱ ነው መሞት ያለበት……….?››ስትል አሰበች፡፡
ወጣት ሆኖ የሞተ ሰው ለምን በዛ ዕድሜዬ ሞትኩ ብሎ ይቆጫል ወይም ፈጣሪውን ይወቅሳል….? አይመስለኝም፡፡.ምን አልባት ይሄኛው አለም እና ከሞት ወዲያ ያለው ያኛው አለም ተብሎ ሚከፈል ዓለም ያለ ቢሆን እንኳን ያኛው አለም በእግዜር ሙሉ ቁጥጥር እና ፍቃድ የሚተዳደር ነው ሚሆነው..እንደዛ ከሆነ ደግሞ ከዚህኛው ዓለም ፍጽም የተሻለ ነው የሚሆነው..ያ ማለት ደግሞ ሞቶ ወደዛኛው አለም የተሸጋገረ ሰው በህፃንነቱም ሆነ በወጣትነቱ ቢሄድ ተገላገልኩ በምድር ከመሰቃየት፤ከመራብ፤ከመጠማት፤ከመጋዝና ከመታሰር እንኳንም በጊዜ ወደዚህ መጣሁ የሚል ይመስለኛል፡፡ሞት ማለት ሙሉ በሙሉ በስጋ መበስበስ እና በነፍስ መክሰም ወይም ወደ ምንምነትም መቀየር ከሆነ ደግሞ ለመፀፀት እና ለምን ቶሎ ሞትኩ …….?ብሎ ለማሰብም የሚያስችል ዕድልም አይኖርም ….ሞች በቋሚው አዕምሮ ሲመዘን ነው በልጅነቱ ተቀጨ..በወጣትነቱ ተቀጠፈ የሚባለው….እና አሁንም እሷ የልጅቷ እሞታለሁ ማለት ለምን ይሄን ያህል እንዳሳሰባት አልገባትም .. …….?ነው ወይስ ለተመኘችው ልጅ ስትል ይሆናል..…….?
‹‹እሱ እንዲያዝንብኝ ስላልፈለኩ ይሆን….?››ስትል እራሷን ትጠይቃለች ..ለጠየቀችው መልስ ከመፈለግ ይልቅ ግን ሌላ ጥያቄ እየጨመረችበት ነው….
እሷ እንደሆነ በመግደልም ሆነ በማዳን አታምንም…እንደእሷ እምነት ሰው የኖረበትን ጊዜ አጭርም ሆነ ረጅም ዋናው የኖረውን ያህል ተደስቶ መኖሩ ነው…..እርግጥ መግደል የእግዜያብሄር የአታድርግ ክልከላ ውስጥ ከሚካተቱ ትዕዛዞች መካከል አንዱ እንደሆነ ታውቃለች፡፡ቢሆንም ህይወት ከመግደልና ከመገደል ውጭ ህልውናዋ ፀንቶ እንደማይቆምም በተግባር አይታለች….ብዙ መግደል የቻለ ብዙ ይኖራል….ለመግደል የሰነፈ በጠንካራው ተገድሎ በሞቱ ለሌላው መኖር ምክንያት ሆኖ ያልፋል፡፡ይሄንን ከህይወት ተምራለች፡፡
ግን እግዚያብሄር አትግደል ሲል ለሰው ብቻ ነው እንዴ የሚሰራው..…….?ሰውን መግደል ብቻ ነው በኃጥያት የሚያስጠይቀው….? ለምን ….?ሰው በእግዜያብሄር ሀምሳል ስለተፈጠረ ልዩ መብት ስላለው….?፡፡ነው ወይስ ሰው የእግዜያብሄር ቤተ መቅደስ ነው የእግዜያብሄርን ቤተ መቅደስ ማፍረስ ደግሞ ያው ቀጥታ እሱን መዳፈር ነው…..ከእሱ ጋር መላተም ነው……ባለቤቱን ካልናቁ አጥሩን አይነቀንቁ ተብሎ ስለሚታሰብ…..? …አትግደል የተባለው ነፍስ ያለውን ሁሉ ከሆነስ ……….?ያማ የማይቻል ከባድ ትዕዛዝ ይሆናል…፡፡ምክንያቱም እንስሳት ነፍስ አላቸው… ተክሎች ነፍስ አላቸው…ለመኖር ደግሞ ህይወት ያለው ነገር ሁሉ መመገብ አለበት..ለመመገብ ደግሞ አንዱ ዝርያ ሌላውን እየበላ ነው ነፍሱን የሚያቆየው…ለመብላት ደግሞ የግድ መግደል
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ብርጭቆውን አንስታ ተጎነጨችለትና መልሳ በማስቀመጥ መልስ ለመሰጠት ተዘጋጀች….
ኬድሮን በምታየው ነገር በጣም ደንዝዛለች …አላማዋንም ዘንግታ ….የሚበላትንም ነገር ችላ ብላ በምስጠት እየተከታተለችው ነው..በሌላ እይታ…. በሌላ መነጽር
ቀጠለች ልጅቷ‹‹የእኔ ፍቅር በጣም እኮ ነው የምትገርመኝ…. ዛሬም ተስፋ አትቆርጥም፡፡ በቃ እኔን እኮ ከዚህ በሽታዬ ለማዳን ለአመታት ለፋህ..ያለህን ንብረት ጨረስክ ..እስራኤል፤ህንድ፤አሜሪካም ጭምር ወስደህ በአለምአቀፍ ደራጃ አሉ በተባሉ የህክምና ተቋምና ምርጥ ጠቢቦች እድታከም አድርገሀል…በቃ አልተሳካም …እንደውም በአንተ ጥረት ነው የአንድ እና የሁለት አመት ቀሪ እድሜ ማግኘት የቻልኩት..ስለዚህ ይህቺን ባንተ ጥረት ያገኘኋትን ቀሪ ዕድሜዬን እንዳልከው በፍቅር እናጣጥምና ከዛ በሰላም ሸኘኝ …ባይሆን እዛ ጎጆ ቀይሼ መኖሪያ ቦታ አመቻችታ እጠብቅሀላሁ..››አለችና ጉንጩን በመሳም ስሩ ውሽቅ አለችበት..እሱም አጥብቆ አቀፋትና በአንድ እጁን ከአይኖቹ ሚንጠባጠበውን እንባ ማበስ ጀመረ ..
ከዚህ በላይ መቆየትም ሆነ በአላማዋ መግፋት አልቻለችም ….መኪናዋን አስነሳችና ወደቤቷ ነዳችው..ተቀጣጥሎ የነበረው የወሲብ ስሜቷ አሁን ከስሟል.‹‹.በዚህ አይነት ፍቅር ውስጥ እንዴት መግባት እችላለሁ?››..ይህቺንስ ሞት ፊት ለፊቷ የቆመባትን ሴት እንዴት መፎካከር ይቻላል… ?ከእሷ መንጠቅ ወይም መስረቅ በየትኛው ሞራል….?
እንደውም ከዚህ በላይ ታሪካቸውን ማወቅ ፈለገች..ልታግዛቸው ፡፡ከቻለች ለመሞከር….ግን ዛሬ አይደለም… ሌላ ቀን …በዚህን ሰዓት በዚህ የጨፈገገ ስሜቷ ውስጥ ሆና ምንም ማድረግ አልቻለችም..አሁን እቤቷ ገብታ ጥቅልል ብላ መተኛት ብቻ ነው የምትፈልገው…መኪናዋን እያከነፈች ነው… ንስሯ ክንፉን እያርገፈገፈ ጨለማውን በመሰንጠቅ ከፊቷ ይከንፋል..ሁኔታው የደስታ ነው….መጀመሪያም አካሄዷ ደስ አላሰኘውም ነበር….ሀሳቧን ቀይራ በቁዘማም ቢሆን ወደቤቷ መመለሷ እሱን እያስፈነጠዘው ነው…፡፡
""""
ምቾት የሌላው ምሽት ነበር ያሳለፈችው….ደግሞ ርዝመቱ እንደተለመደው 11 ሰዓት ከእንቅልፏ ተነሳችና እቤቷ ውሰጥ የተወሰነ የሰውነት እንቅስቃሴ ከሰራች በኃላ ወደበረንዳዋ ወጣች…ንሰሯ አብሯት ነበር የወጣው…..ለተወሰነ ደቂቃ ሀሳቧን ከራሷ ጋር ነበር ያደረገችው.. ኤርፎኗን ጆሮዋ ላይ ሰክታ ከሞባይሏ ለስለስ ያለ ሙዚቃ ከፍተችና እያዳመጠች ንጽህ የጥዋት አየር ወደ ሳንባዋ እየማገች ነው፡፡
ግን በመረጋጋት ውስጥ ሆና በጽሞና ሙዚቃውን ብቻ ማዳመጡን ቡዙም ልትዘልቀበት አልቻለችም..ሀሳቧ አሁንም ትናንት ላይ እንደተጣበቀ ነው…የብልቷ መብላት ቢተዋትም አዕምሮዋ ግን አሁንም ድረስ እያሳከከት ነው….እሷ እኮ ወንድ ልጅን ለዚህን ያህል ጊዜ ርዝመት በልቧ አዝላ አታውቅም… ፎክራ ስላላሳካችው ዝታ ስላልፈፀመች የመሸነፍ ቁጭት የፈጠረባት መብሰልሰል ይሆናል……….?
አዎ ከንስር ጋር እየኖሩ ሽንፈትን አሜን ብሎ በመቀበል አንገትን መድፋት የማይታሰብ ነው…በምክንያቱም ለንስር መታገል.. ታግሎም ማሸነፍ ተፈጥሮ ያደለው የብቻ ፀጋቸው ነው…ንስር የሞተ እንስሳ ንክች አያደርግም…የሚገድለውን ለማጥመድ ወይም ኢላማውን ለማግኘት መቶ ኪሎ ሜትር ሊያስስ ይችላል ..አስሶ አንዴ ራዳር ውስጥ ካስገባ ግን ንቅንቅ አይልም..ምንም ተአምር አያዘናጋውም…ግዳዩን ሳይጥል ውልፍች የለም…አዎ አድኖ አሳዶና ታግሎ በመጣል የገደለውን ብቻ ነው የሚበላው….፡፡እይታው ጠሊቅና እሩቅ ነው፡ካአለበት ቆሞ በአምስት ኪሎ ሜተር እርቀት ያለ ነገር ላይ ማነጣጠር ይችላል፡፡ልፋቱ የሌለበትን… አሸናፊነቱ የማይዘመርበትን ንክች አያደርግም… …ይህ የሰው ልጅም የህይወት መስመሩን ለማግኘት የተፈጠረበትን አለማ ለመገንዘብ የእድሜውን እሩብ ሊያባክን ይችላል…. ማባከኑም አግባብ ነው..መስመሩን ከያዘ በኃላ ግን አይኑም ቀልቡም መቶ ፐርሰንት መስመሩ ላይ መሆን አለበት፡፡ ትኩረቱም ጥረቱም ወደዛ ወደህይወት ግብ መዳረሻው የሚያደርሰው ሊሆን ይገባል…. የንስር ህይወት ይሄንን ነው የሚያስተምረው…
እሷም የሰለጠንችው በንስራ ስለሆነ ኢላማ ያደረገችበትን ነገር ከግብ ካላደረሰች ያማታል….አሁን እየተሰማት ያለው ስሜት ግን የተለየ ይመስላታል … ምክንያቱም ከባሪያው ልጅ ባልተናነሰ ቀዮ እጮኛውንም ከምናቧ ልታስወግዳት አልተቻለትም፡፡
‹‹አዎ መሞት የለባትም….በዚህ ዕድሜዋ መሞት አይገባትም››…ብላ በውስጧ ደመደመች…መልሳ ደግሞ እራሷን ሞገተች፡፡
‹‹ …በዚህ ዕድሜዋ መሞት የለባትም ስል ምን ማለቴ ነው..
…….?ሰው በስንት አመቱ ነው መሞት ያለበት……….?››ስትል አሰበች፡፡
ወጣት ሆኖ የሞተ ሰው ለምን በዛ ዕድሜዬ ሞትኩ ብሎ ይቆጫል ወይም ፈጣሪውን ይወቅሳል….? አይመስለኝም፡፡.ምን አልባት ይሄኛው አለም እና ከሞት ወዲያ ያለው ያኛው አለም ተብሎ ሚከፈል ዓለም ያለ ቢሆን እንኳን ያኛው አለም በእግዜር ሙሉ ቁጥጥር እና ፍቃድ የሚተዳደር ነው ሚሆነው..እንደዛ ከሆነ ደግሞ ከዚህኛው ዓለም ፍጽም የተሻለ ነው የሚሆነው..ያ ማለት ደግሞ ሞቶ ወደዛኛው አለም የተሸጋገረ ሰው በህፃንነቱም ሆነ በወጣትነቱ ቢሄድ ተገላገልኩ በምድር ከመሰቃየት፤ከመራብ፤ከመጠማት፤ከመጋዝና ከመታሰር እንኳንም በጊዜ ወደዚህ መጣሁ የሚል ይመስለኛል፡፡ሞት ማለት ሙሉ በሙሉ በስጋ መበስበስ እና በነፍስ መክሰም ወይም ወደ ምንምነትም መቀየር ከሆነ ደግሞ ለመፀፀት እና ለምን ቶሎ ሞትኩ …….?ብሎ ለማሰብም የሚያስችል ዕድልም አይኖርም ….ሞች በቋሚው አዕምሮ ሲመዘን ነው በልጅነቱ ተቀጨ..በወጣትነቱ ተቀጠፈ የሚባለው….እና አሁንም እሷ የልጅቷ እሞታለሁ ማለት ለምን ይሄን ያህል እንዳሳሰባት አልገባትም .. …….?ነው ወይስ ለተመኘችው ልጅ ስትል ይሆናል..…….?
‹‹እሱ እንዲያዝንብኝ ስላልፈለኩ ይሆን….?››ስትል እራሷን ትጠይቃለች ..ለጠየቀችው መልስ ከመፈለግ ይልቅ ግን ሌላ ጥያቄ እየጨመረችበት ነው….
እሷ እንደሆነ በመግደልም ሆነ በማዳን አታምንም…እንደእሷ እምነት ሰው የኖረበትን ጊዜ አጭርም ሆነ ረጅም ዋናው የኖረውን ያህል ተደስቶ መኖሩ ነው…..እርግጥ መግደል የእግዜያብሄር የአታድርግ ክልከላ ውስጥ ከሚካተቱ ትዕዛዞች መካከል አንዱ እንደሆነ ታውቃለች፡፡ቢሆንም ህይወት ከመግደልና ከመገደል ውጭ ህልውናዋ ፀንቶ እንደማይቆምም በተግባር አይታለች….ብዙ መግደል የቻለ ብዙ ይኖራል….ለመግደል የሰነፈ በጠንካራው ተገድሎ በሞቱ ለሌላው መኖር ምክንያት ሆኖ ያልፋል፡፡ይሄንን ከህይወት ተምራለች፡፡
ግን እግዚያብሄር አትግደል ሲል ለሰው ብቻ ነው እንዴ የሚሰራው..…….?ሰውን መግደል ብቻ ነው በኃጥያት የሚያስጠይቀው….? ለምን ….?ሰው በእግዜያብሄር ሀምሳል ስለተፈጠረ ልዩ መብት ስላለው….?፡፡ነው ወይስ ሰው የእግዜያብሄር ቤተ መቅደስ ነው የእግዜያብሄርን ቤተ መቅደስ ማፍረስ ደግሞ ያው ቀጥታ እሱን መዳፈር ነው…..ከእሱ ጋር መላተም ነው……ባለቤቱን ካልናቁ አጥሩን አይነቀንቁ ተብሎ ስለሚታሰብ…..? …አትግደል የተባለው ነፍስ ያለውን ሁሉ ከሆነስ ……….?ያማ የማይቻል ከባድ ትዕዛዝ ይሆናል…፡፡ምክንያቱም እንስሳት ነፍስ አላቸው… ተክሎች ነፍስ አላቸው…ለመኖር ደግሞ ህይወት ያለው ነገር ሁሉ መመገብ አለበት..ለመመገብ ደግሞ አንዱ ዝርያ ሌላውን እየበላ ነው ነፍሱን የሚያቆየው…ለመብላት ደግሞ የግድ መግደል
👍93❤6👎6🔥2😁2
ይጠበቅበታል…የተፈጥሮ የምግብ ስርዓት እራሱ እንዲህ ነው የተቀመረው…...አንዱ የእንስሳት ዘር ሌላውን ይገድላል ይመገባል…እሱ ደግሞ በሌለኛው ተገድሎ ይበላል፡፡እንስሳትን የማይመገቡት ደግሞ ቢያንስ ተክሎችን በመጨፍጨፍ ይመገባሉ… ያው ያም ቢሆን መግደል ማለት አይደል..እንደሰው አይነቶቹ ሁለቱንም የሚመገቡ ደግሞ እንስሳቱንም እጽዋቱንም ይጨፈጭፋሉ….ሚገርመው ግን በዛም አይበቃቸው እርስ በርሳቸውም የራሳቸውን ዝርያ ይገድላሉ ፡፡
(ልክ አሁን እኛ እንዳለነው ማለት ነው )
‹‹..ምንድነው ምዘባርቀው……….?መወለድ ካለ መሞት ይኖራል……….አንድ ፍጡር በዚህ ምድር ሲፈጠር ለመሞት ነው…በሌላ ፍጡር ይገደል… በራሱ ዝርያ ይገደል ..በተፈጥሮ ሞት ይሙት ምን ለውጥ አለው…..›ስትል በተዘበራረቀ ሀሳቧ እራሷን ታዘበች፡
‹‹ኤጭ አቦ ለውጡን አላውቅም የራሱ ጉዳይ…›አለች .ማሰቡ ደከማት…ደግሞ ከሀሳቧ ወጥታ ዙሪያዋን ስታስተውል ትወጣለች ብላ ስትጠብቃት የነበረችው የጥዋት ፀሀይ ቀርታ በተቃራኒው ሰማዩ ጠቁሯል ….አረ እንደውም ማካፈት ጀምሯል….
✨ይቀጥላል✨
(ልክ አሁን እኛ እንዳለነው ማለት ነው )
‹‹..ምንድነው ምዘባርቀው……….?መወለድ ካለ መሞት ይኖራል……….አንድ ፍጡር በዚህ ምድር ሲፈጠር ለመሞት ነው…በሌላ ፍጡር ይገደል… በራሱ ዝርያ ይገደል ..በተፈጥሮ ሞት ይሙት ምን ለውጥ አለው…..›ስትል በተዘበራረቀ ሀሳቧ እራሷን ታዘበች፡
‹‹ኤጭ አቦ ለውጡን አላውቅም የራሱ ጉዳይ…›አለች .ማሰቡ ደከማት…ደግሞ ከሀሳቧ ወጥታ ዙሪያዋን ስታስተውል ትወጣለች ብላ ስትጠብቃት የነበረችው የጥዋት ፀሀይ ቀርታ በተቃራኒው ሰማዩ ጠቁሯል ….አረ እንደውም ማካፈት ጀምሯል….
✨ይቀጥላል✨
👏40👍36❤9🥰4😁3🤔2😱1
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
‹‹የትናንቶቹን ልጆች ሙሉ ታሪክ ማወቅ እፈለጋለሁ››ለንስሯ ነው እየነገረችው
‹‹ይቻላል››መለሰለት ዛፉ ላይ ሆኖ
‹‹በቃ አሁን ዝናቡ ሊዘንብ ነው …ዝናቡ ሲያባራ ታጣራልኛለህ››
በእሷ በማሾፍ በሚመስል ሁኔታ ክንፉን አርገፈገፈ…እሷ እንዲህ ያለችው ግቢዋ ውሰጥ ያሉ አዕዋፋት ዝናቡን ሽሽት በየዛፎቹ ቅርንጫፎች ሲሸሸጉ እና ወደጎጆቸው ሲገቡ ..ዝንጀሮዋችና ጉሬዛዎቾ ወደመጣለያቸው ሲሸጎጡ አይታ… እሷም ውሽንፍሩን በመፍራት ወደቤት ልትገባ መነሳቷን ከግምት በማስገባት ንስሯም እየዘነበ ካለው ዝናብ ለመጠለል አብሮኝ ተከትሎ ወደቤት ይገባል በሚል ግምት ነው…..በሀሳብ ውስጥ ሆና በዝንጉነት ያሰበችው ሀሳብ
ለካ ንስር ነው…
ንሰሯ አይኖ እያየ ወደላይ ተምዘገዘገ .እያነሰ እያነሰ ደመናውን ሰንጥቆ ከአይኗ ተሰወረ ….አዎ ከደመናው በላይ ብቻ ሳይሆን ከሚዘንበውም ዝናብም በላይ ነው የሆነው..እሷ ዝናብን ስትጠለል ንስሯ ንፍስ የቀላቀለውን ውሽንፍር እየሰነጠቀ በኩራትና በአሸናፊነት ከተዘረጋው ደመና እና ከሚረግፈው ዝናብ በላይ በመምጠቅ ቁልቁል እያየ ሊዝናናበት..
በንስሯ ሁኔታ ፈገግ አለችና ወደ ውስጥ ገባች…..ቁርስ ልታበስል አስባ ነበር …ግን ምንም አይነት የምግብ ፈልጎት ስለሌላት ወደመኝታ ክፍሏ ገባችና መልሳ አልጋዋ ላይ ወጣች..አዎ በዝናብ መኝታ ውስጥ ሆኖ ማሰብ ወይም ሙዚቃ ማዳመጥ የሚያስደስታት ነገር ነው…
‹‹እስቲ ንስሬ ስለትናንቱ ባሪያ ልጅ እና በቅርቡ ሟች ስለምትሆነው ፍቅረኛው ምን አይነት ታሪክ ይዞልኝ ይመጣ ይሆን ……….?የልጅቷስ የማይድነው በሽታዋስ ምን ይሆን….?እንድትሞት ልተዋት ..ወይስ ከንስሬ ጋር ሆኜ ላድናት……….?ቆይ እሱ እንደታሪካቸው ሁኔታ ነው የሚወሰነው….አሁን ንስሬ ከቅኝት ሲመለስ ልክ እንደተካታታይ የሆሊውድ ፊልም ታሪካቸውን ይዘረግፍልኛል….››
ምክንያቱን ባታውቅም ንስሯ ካሰበችው በላይ ቆየባት፡፡
ቆይ ቆይ እስኪ ድምጽ ይሰማኛል………….
ገርበብ ያለው መኝታ ቤት ተበረግዶ ተከፈተ…ሌላ ሰው አይደለም ንስሯ ነው….በራፉን በመንቁሩ ስቦ በመበርገድ በሮ አልጋዋ ላይ ከጎኗ ጉብ ያለው… ክንፎቹን ወደ ውስጥ ሰብስቦ አንገቱን ቀብሮ ሽብልል ብሎ ተኛ…ጥሩ ነገር ይዞላት እንዳልመጣ ገባት…ሁልጊዜ የሆነ ነገር እንዲያጣራላት ልካው ያገኘው መረጃ አና ከምፈልገው በተቃራኒ ከሆነ እንዲህ ነው ዝልፍልፍ የሚለው…ዝልፍልፍ ማለት ደግሞ በእሱ አያምርም፡፡
የንስሯን ሁኔታ ሰለልጁ ታሪክ ለማወቅ ያለቻትን ጉጉት በእጥፍ ጨመረበት..እራሷን አስተካክላ ሀሳቧን ሰብስባ ወደንስሯ አዕምሮ ዘልቃ ገባች..ያየውን ለማየት…ያወቀውን ለማወቅ
//
የትናንትናው ቀልቧን ሰልቧት የነበረው ባሪያው ልጅ መላኩ ይባላል ..እሷ ማለት ከሞት ጋር ቀጠሮ ይዛ በስጋት ኑሮ ላይ ያለችው ፍቅረኛው ስም ደግሞ ሰሚራ ትባላለች…ሁለቱ የተገናኙት ከአራት አመት በፊት ነው….
ንስሯም ስለሁለቱ ፍቅረኛሞች ይዞላት የመጣው ታሪክ መነሻው ከተገናኙበት የዛሬ አራት አመት ወዲህ ያለውን ነው……
አዎ ሰሚራ ነርስ ነች …በአንድ የግል ሆስፒታል ውስጥ በነርስነት በምትሰራበት እና ተረኛ ሆና የስራ ገበታው ላይ በነበረችበት በአንድ ቀን ከ4 ዓመት በፊት ማለት ነው፡፡አንድ ወጣት በሞት እና በህይወት መካከል ተንጠልጥሎ አረፋ ደፍቆ እያቃተተ በአንብላንስ ተጭኖ ይመጣል..
አጋጣሚ ሆኖ በዕለቱ ሰሚራ ተረኛ እንደመሆኗ መጠን ከሌሎች ዶክተሮች ጋር ሆና የመጣውን በሽታኛ ህይወት ለማትረፍ ባለአቅማቸው እና ቴክኖሎጂውን በመጠቀም ይሯሯጣሉ…. ወጣቱ ኃይለኛ ገዳይ መርዝ በመላ ሰውነቱን ተሰራጭቶ አንጀቱን እየበጣጠሰው ነበር ....ከዛ በእነሱ ጥረት የእግዜርም በጎ ፍቃድ ተጨምሮበት ከመሞት ይተራፋል… ግን ጉዳቱ ከፍተኛ ስለነበር ከገባበት ኮማ ለመንቃት አልቻለም ነበር….ስለሆነም የጤናው ሁኔታ በአስተማማኝ ሁኔታ እስኪስተካከል እዛው ሆስፒታል ተኝቶ ክትትል እንዲያደርግ ይወሰናል…
ያ ወጣት ሆስፒታል ከገባበት ቀን አንስቶ አብረውት የነበሩ አንድ ሴት እና አንድ ወንድ ጎልማሶች ነበሩ….ሰሚራ በወቅቱ ከእነሱ ከራሳቸው ጠይቃ እንደተረዳችው ሴቷ የበሽተኛው ፍቅረኛ ወንዱ ደግሞ በአባት የሚገናኘው ግማሽ ወንድሙ …..….በተጨማሪም ፖሊሶችም ገባ ወጣ ይሉ ነበር…የበሽተኛውን መንቃት ተከትሎ የሚሰጠውን ቃል ለመቀበል…
እሷም ምንም እንኳን የስራዋ አንዱ ግዳጅ እና ኃላፊቷ ቢሆንም ግን በማታውቀው ሌላ ተጨማሪ የተለየ ስሜት እየተገፋፋች በከፍተኛ ሁኔታ ስትንከባከበው ትቆያለች…አብረውት የሚያሰትምሙት ቤተሰቦቹ እስኪገረሙባት ድረስ፡፡በሽተኛው እስከ ሶስተኛው ቀን ድረስ ከገባበት ኮማ መንቃት አልቻለም ነበር ፤በአራተኛው ቀን ግን ለ5 ደቂቃ ያህል አይኖቹን መግለጥ እና አንደበቱን ማላቀቅ ቻለ..የመዳን ተስፋው በእጥፍ ጨመረ፤ይሄ ሁኔታ ሰሚራን እና ጓደኞቾን በጣም ቢያስደስታቸውም የመላኩን አሰታማሚ ቤተሰቦች ግን በሚገርም ሁኔታ አለመረጋጋት እና ድንጋጤ ውስጥ ከተታቸው፤ይህንንም ጉዳይ ሰሚራ መታዘብ ስለቻለች ግራ ተጋብታ ትዝብቷን በውስጧ ቀብራ ስትብሰለሰል ትሰነብታለች፤በአምስተኛው ቀን ግን ሰሚራ የእለት ስራዋን አጠናቃ ወደቤቷ ስትመለስ የመላኩ አስታማሚዎች እቤቷ በራፍ ላይ ቆመው ሲጠብቋት አገኘች
ሰሚራም ደንግጣ‹‹ምን ተፈጠረ..….?ምን እግር ጣላችሁ….?››
ሰላም ምትባለው…የመላኩ እጮኛ‹‹ተረጋጊ አንድ ነገር ልናማክርሽ ነው….?››አለቻት፡፡
‹‹ምንድነው ምታማክሩኝ …….?ደግሞስ ሆስፒታል ተገናኝተን አልነበር..እዛው እኮ ልትጠይቁኝ ትችሉ ነበር…?››
የበሽተኛው ግማሽ ወንድም የሆነው ሰሎሞን‹‹አይ እዛማ በስራ ወከባ ላይ ስለሆንሽ የግል ጉዳይ ለማውራት አይመችም ብለን ነው››
ግራ ትጋባና ‹‹የግል ጉዳይ …….?ማለት ስለ መላኩ ጤንነት ማለታችሁ ነው….?›› ብላ ጠየቀች…ሌላ ከእሷ ጋር የሚያገናኘው ጉዳይ አልታይሽ ብሏት፡፡
ሰላም እያቅማማች ‹‹አዎ ግን ካላስቸገርንሽ ወይ እቤትሽ ገብተን ወይ ደግሞ ሌላ ቦታ ሄደን ብናናግርሽ››
ሰሚራ ምታደርገውም ምትናገረውም ግራ ገብቷት ወደ ቤቷ ይዛቸው ትገባለች…ወደቤት ከገቡ በኃላ ለውይይት ያቀረቡላት ርዕስ ከጠበቀችው በጣም የራቀና አስደንጋጭ ነበር…››
የግማሽ ሚሊዬን ብር ቼክ በእጇ ላይ ካስቀመጡላት በኃላ ….‹‹መላኩን እንዳይድን አድርጊልን››ነበር ያሏት፡፡
‹‹እንዴ ለምን…….?ለአንቺ ፍቅረኛሽ ለአንተ ደግሞ ወንድምህ አይደል…….?ነው ወይስ ዋሽታችሁኛል….?፡፡››
‹‹አይ እሱን አልዋሸንሽም…ግን አንቺ ማይገባሽ ብዙ ጉዳዬች አሉ..አሁን ብታድኝው እራሱ ሙሉ ጤነኛ አይሆንም ..አካሉ እንደልብ ላይታዘዝለት ይችላል..ወይም አዕምሮው የማሰብ አቅሙ ተዛብቶ ዘገምተኛ ሆኖ ሊቀር ይችላል….እንደዛ የመሆን እድል እንደሚገጥመው ደግሞ የነገራችሁን እናንተው ናችሁ፡፡››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
‹‹የትናንቶቹን ልጆች ሙሉ ታሪክ ማወቅ እፈለጋለሁ››ለንስሯ ነው እየነገረችው
‹‹ይቻላል››መለሰለት ዛፉ ላይ ሆኖ
‹‹በቃ አሁን ዝናቡ ሊዘንብ ነው …ዝናቡ ሲያባራ ታጣራልኛለህ››
በእሷ በማሾፍ በሚመስል ሁኔታ ክንፉን አርገፈገፈ…እሷ እንዲህ ያለችው ግቢዋ ውሰጥ ያሉ አዕዋፋት ዝናቡን ሽሽት በየዛፎቹ ቅርንጫፎች ሲሸሸጉ እና ወደጎጆቸው ሲገቡ ..ዝንጀሮዋችና ጉሬዛዎቾ ወደመጣለያቸው ሲሸጎጡ አይታ… እሷም ውሽንፍሩን በመፍራት ወደቤት ልትገባ መነሳቷን ከግምት በማስገባት ንስሯም እየዘነበ ካለው ዝናብ ለመጠለል አብሮኝ ተከትሎ ወደቤት ይገባል በሚል ግምት ነው…..በሀሳብ ውስጥ ሆና በዝንጉነት ያሰበችው ሀሳብ
ለካ ንስር ነው…
ንሰሯ አይኖ እያየ ወደላይ ተምዘገዘገ .እያነሰ እያነሰ ደመናውን ሰንጥቆ ከአይኗ ተሰወረ ….አዎ ከደመናው በላይ ብቻ ሳይሆን ከሚዘንበውም ዝናብም በላይ ነው የሆነው..እሷ ዝናብን ስትጠለል ንስሯ ንፍስ የቀላቀለውን ውሽንፍር እየሰነጠቀ በኩራትና በአሸናፊነት ከተዘረጋው ደመና እና ከሚረግፈው ዝናብ በላይ በመምጠቅ ቁልቁል እያየ ሊዝናናበት..
በንስሯ ሁኔታ ፈገግ አለችና ወደ ውስጥ ገባች…..ቁርስ ልታበስል አስባ ነበር …ግን ምንም አይነት የምግብ ፈልጎት ስለሌላት ወደመኝታ ክፍሏ ገባችና መልሳ አልጋዋ ላይ ወጣች..አዎ በዝናብ መኝታ ውስጥ ሆኖ ማሰብ ወይም ሙዚቃ ማዳመጥ የሚያስደስታት ነገር ነው…
‹‹እስቲ ንስሬ ስለትናንቱ ባሪያ ልጅ እና በቅርቡ ሟች ስለምትሆነው ፍቅረኛው ምን አይነት ታሪክ ይዞልኝ ይመጣ ይሆን ……….?የልጅቷስ የማይድነው በሽታዋስ ምን ይሆን….?እንድትሞት ልተዋት ..ወይስ ከንስሬ ጋር ሆኜ ላድናት……….?ቆይ እሱ እንደታሪካቸው ሁኔታ ነው የሚወሰነው….አሁን ንስሬ ከቅኝት ሲመለስ ልክ እንደተካታታይ የሆሊውድ ፊልም ታሪካቸውን ይዘረግፍልኛል….››
ምክንያቱን ባታውቅም ንስሯ ካሰበችው በላይ ቆየባት፡፡
ቆይ ቆይ እስኪ ድምጽ ይሰማኛል………….
ገርበብ ያለው መኝታ ቤት ተበረግዶ ተከፈተ…ሌላ ሰው አይደለም ንስሯ ነው….በራፉን በመንቁሩ ስቦ በመበርገድ በሮ አልጋዋ ላይ ከጎኗ ጉብ ያለው… ክንፎቹን ወደ ውስጥ ሰብስቦ አንገቱን ቀብሮ ሽብልል ብሎ ተኛ…ጥሩ ነገር ይዞላት እንዳልመጣ ገባት…ሁልጊዜ የሆነ ነገር እንዲያጣራላት ልካው ያገኘው መረጃ አና ከምፈልገው በተቃራኒ ከሆነ እንዲህ ነው ዝልፍልፍ የሚለው…ዝልፍልፍ ማለት ደግሞ በእሱ አያምርም፡፡
የንስሯን ሁኔታ ሰለልጁ ታሪክ ለማወቅ ያለቻትን ጉጉት በእጥፍ ጨመረበት..እራሷን አስተካክላ ሀሳቧን ሰብስባ ወደንስሯ አዕምሮ ዘልቃ ገባች..ያየውን ለማየት…ያወቀውን ለማወቅ
//
የትናንትናው ቀልቧን ሰልቧት የነበረው ባሪያው ልጅ መላኩ ይባላል ..እሷ ማለት ከሞት ጋር ቀጠሮ ይዛ በስጋት ኑሮ ላይ ያለችው ፍቅረኛው ስም ደግሞ ሰሚራ ትባላለች…ሁለቱ የተገናኙት ከአራት አመት በፊት ነው….
ንስሯም ስለሁለቱ ፍቅረኛሞች ይዞላት የመጣው ታሪክ መነሻው ከተገናኙበት የዛሬ አራት አመት ወዲህ ያለውን ነው……
አዎ ሰሚራ ነርስ ነች …በአንድ የግል ሆስፒታል ውስጥ በነርስነት በምትሰራበት እና ተረኛ ሆና የስራ ገበታው ላይ በነበረችበት በአንድ ቀን ከ4 ዓመት በፊት ማለት ነው፡፡አንድ ወጣት በሞት እና በህይወት መካከል ተንጠልጥሎ አረፋ ደፍቆ እያቃተተ በአንብላንስ ተጭኖ ይመጣል..
አጋጣሚ ሆኖ በዕለቱ ሰሚራ ተረኛ እንደመሆኗ መጠን ከሌሎች ዶክተሮች ጋር ሆና የመጣውን በሽታኛ ህይወት ለማትረፍ ባለአቅማቸው እና ቴክኖሎጂውን በመጠቀም ይሯሯጣሉ…. ወጣቱ ኃይለኛ ገዳይ መርዝ በመላ ሰውነቱን ተሰራጭቶ አንጀቱን እየበጣጠሰው ነበር ....ከዛ በእነሱ ጥረት የእግዜርም በጎ ፍቃድ ተጨምሮበት ከመሞት ይተራፋል… ግን ጉዳቱ ከፍተኛ ስለነበር ከገባበት ኮማ ለመንቃት አልቻለም ነበር….ስለሆነም የጤናው ሁኔታ በአስተማማኝ ሁኔታ እስኪስተካከል እዛው ሆስፒታል ተኝቶ ክትትል እንዲያደርግ ይወሰናል…
ያ ወጣት ሆስፒታል ከገባበት ቀን አንስቶ አብረውት የነበሩ አንድ ሴት እና አንድ ወንድ ጎልማሶች ነበሩ….ሰሚራ በወቅቱ ከእነሱ ከራሳቸው ጠይቃ እንደተረዳችው ሴቷ የበሽተኛው ፍቅረኛ ወንዱ ደግሞ በአባት የሚገናኘው ግማሽ ወንድሙ …..….በተጨማሪም ፖሊሶችም ገባ ወጣ ይሉ ነበር…የበሽተኛውን መንቃት ተከትሎ የሚሰጠውን ቃል ለመቀበል…
እሷም ምንም እንኳን የስራዋ አንዱ ግዳጅ እና ኃላፊቷ ቢሆንም ግን በማታውቀው ሌላ ተጨማሪ የተለየ ስሜት እየተገፋፋች በከፍተኛ ሁኔታ ስትንከባከበው ትቆያለች…አብረውት የሚያሰትምሙት ቤተሰቦቹ እስኪገረሙባት ድረስ፡፡በሽተኛው እስከ ሶስተኛው ቀን ድረስ ከገባበት ኮማ መንቃት አልቻለም ነበር ፤በአራተኛው ቀን ግን ለ5 ደቂቃ ያህል አይኖቹን መግለጥ እና አንደበቱን ማላቀቅ ቻለ..የመዳን ተስፋው በእጥፍ ጨመረ፤ይሄ ሁኔታ ሰሚራን እና ጓደኞቾን በጣም ቢያስደስታቸውም የመላኩን አሰታማሚ ቤተሰቦች ግን በሚገርም ሁኔታ አለመረጋጋት እና ድንጋጤ ውስጥ ከተታቸው፤ይህንንም ጉዳይ ሰሚራ መታዘብ ስለቻለች ግራ ተጋብታ ትዝብቷን በውስጧ ቀብራ ስትብሰለሰል ትሰነብታለች፤በአምስተኛው ቀን ግን ሰሚራ የእለት ስራዋን አጠናቃ ወደቤቷ ስትመለስ የመላኩ አስታማሚዎች እቤቷ በራፍ ላይ ቆመው ሲጠብቋት አገኘች
ሰሚራም ደንግጣ‹‹ምን ተፈጠረ..….?ምን እግር ጣላችሁ….?››
ሰላም ምትባለው…የመላኩ እጮኛ‹‹ተረጋጊ አንድ ነገር ልናማክርሽ ነው….?››አለቻት፡፡
‹‹ምንድነው ምታማክሩኝ …….?ደግሞስ ሆስፒታል ተገናኝተን አልነበር..እዛው እኮ ልትጠይቁኝ ትችሉ ነበር…?››
የበሽተኛው ግማሽ ወንድም የሆነው ሰሎሞን‹‹አይ እዛማ በስራ ወከባ ላይ ስለሆንሽ የግል ጉዳይ ለማውራት አይመችም ብለን ነው››
ግራ ትጋባና ‹‹የግል ጉዳይ …….?ማለት ስለ መላኩ ጤንነት ማለታችሁ ነው….?›› ብላ ጠየቀች…ሌላ ከእሷ ጋር የሚያገናኘው ጉዳይ አልታይሽ ብሏት፡፡
ሰላም እያቅማማች ‹‹አዎ ግን ካላስቸገርንሽ ወይ እቤትሽ ገብተን ወይ ደግሞ ሌላ ቦታ ሄደን ብናናግርሽ››
ሰሚራ ምታደርገውም ምትናገረውም ግራ ገብቷት ወደ ቤቷ ይዛቸው ትገባለች…ወደቤት ከገቡ በኃላ ለውይይት ያቀረቡላት ርዕስ ከጠበቀችው በጣም የራቀና አስደንጋጭ ነበር…››
የግማሽ ሚሊዬን ብር ቼክ በእጇ ላይ ካስቀመጡላት በኃላ ….‹‹መላኩን እንዳይድን አድርጊልን››ነበር ያሏት፡፡
‹‹እንዴ ለምን…….?ለአንቺ ፍቅረኛሽ ለአንተ ደግሞ ወንድምህ አይደል…….?ነው ወይስ ዋሽታችሁኛል….?፡፡››
‹‹አይ እሱን አልዋሸንሽም…ግን አንቺ ማይገባሽ ብዙ ጉዳዬች አሉ..አሁን ብታድኝው እራሱ ሙሉ ጤነኛ አይሆንም ..አካሉ እንደልብ ላይታዘዝለት ይችላል..ወይም አዕምሮው የማሰብ አቅሙ ተዛብቶ ዘገምተኛ ሆኖ ሊቀር ይችላል….እንደዛ የመሆን እድል እንደሚገጥመው ደግሞ የነገራችሁን እናንተው ናችሁ፡፡››
👍70😱8❤4🥰1
ሰሚራ ‹‹ታዲያ ያ እኮ ግምታችንን ነው የነገርናችሁ….. ጥርጣሬያችንን…፡፡ እንደጠረጠርነውም ላይሆንም እንደሚችል ማሰብ አለባችሁ ፡፡በሳይንስ ፍጽምና የለም..ስለሌለም ምን ጊዜም ጥርጣሬ ላይ የተመሰረተ ነው…..፡፡ጥርጣሬ ካላ ጥያቄ ይኖራል …ጥያቄ መኖሩ ደግሞ ጥያቄውን ለመመለስ ለሚደረግ ጥረት እና ስራ ያተጋል…..እኛ በመላኩ መመረዝን ተከትሎ በወደፊት ጤናው ላይ ሊከሰቱ የሚችሉ ነገሮችን ስንነግራችሁ ምን አልባት የጠረጠርነው ነገር ቢከሰት በእናንተ በቤተሰቦቹ ላይ ከሚፈጠር መደናገጥ እናንተን ለመጠበቅና ከወዲሁም ምን ማድረግ እንዳለባችሁ እንድትዘጋጁበት ነው..ለእኛም ያለንን አስበን የፈራናቸው ነገሮች እንዳይሆኑ የማያግዙንን ጥረቶችን ለማድረግ እንድንችል ነው፡፡እያደረግን ያለነውም እንደዛው ነው…››
✨ይቀጥላል✨
✨ይቀጥላል✨
👏35❤10👍10
👁🔴በ'ነሱ ቤት🔴👁
⚫️ክፍል ሰባት⚫️
🔴👁🔴👁🔴👁🔴
አብላካት ከራሷ ጋር ስለችግሯ መብዛት እያወራች ከአምላኳ ጋር እየተሟገተች ረጅም መንገድ በእግሯ እንደተጓዘች እንኳ ልብ አላለችም ። በቻ ከዋላዋ አንድ ወጣት መጥቶ "እናት ጫማሽን ላሰራልሽ "ሲላት ።እንደመባነን አለች በቀጥታ ወደ እግሯ አየች መሬት ለመርገጥ የሚያሳዝኑት እግሮቿ ስቃይ የበዛባቸው መሶለው ታዩዋት ለዎትሮው ምንም የተሻለ ጫማ ባይኖራትም በእግሯ ግን ተራምዳ አታውቅም እንዲሁም መሬት ሲነካት ትንንሽ ጠጠሮች እንኳ ሲነካት እግሯን የበሳት ያህል ነው የሚያማት ። አብላካት ከዳሃዋ እናት ተገኝታ እንጂ ሁሉ ነገሯ የሚሳሳለት ነበር ። እናቷም ብትሆን ባላት አቅም ልጇ እንዳይከፋት ታግላ ነበር ።አሁን ላይ ግን ምን እንደሚያማት ባታውቅም እመም እየደቋቆሳት የለት ጉርሳቸውን ከሟሟላት የዘለለ ለማድረግ አቅቷታል ። አኪም ጋር ሄዶ ለመታየት እራሱ ልቧ ፈርቷል ።እክምናው በቀላሉ የሚታይ ባይሆንስ ገንዘብ አውጥቶ ለመታከምም የተቀመጠ ነገር ያስፈልጋል እናስ ከየት ሊመጣ ነው ። የአብላካት እናት ባይሆን የምታመሰግነው ።አንዲት በእድሜ የገፉ የነበሩ ሴት አስጠግተዋት ኖረው የቀበሌ ቤታቸውን ስላወረሷት ።የቤት ክራይ ጭንቀት ስለሌለባት ነው ። አንዳንዴ ተከራይ ብሆን ኖሮ እኔና ልጄ ጎዳና እንወጣ ነበር ።እማማን ነብሳቸውን በገነት ያኑርልኝ ትላለች።
አብላካት ያናገራትን ወጣት ቀና ብላ ስታየው ልቧ ደነገጠባት ።ቅድም ከመኪናው ጎትቶ ያወጣት ያስተናጋጅ ልብስ ለብሶ የነበረው ወጣት ።እሱ ደሞ ለምን ተከተለኝ በዛላይ ልብሱን ቀይሮ በኖርማል ልብስ ነው
"አልሰማሽኝም ሰሚር ጅላሉ እባላለው "
"እሺ ምን አልከኝ "አለች እየደበራት
"ጫማሽን ላሰራልሽ እዛ የሊስትሮ እቃ የያዘ ልጃለ አየሽው "አላት
"እንዴት እዚ ድረስ ተከተልከኝ "አለችው በጥርጣሬ እያየችው
"እሱ አስፈላጊ ነው ?"አላት
"አይ ግን ማወቅ ያለብኝ ነገር ካለ ብዬ ነው"
"አትጨነቂ ቅድም ሳይሽ ፍፁም ከራስሽ ጋር አልነበርሽም በዛላይ እነዛ የሀብታም ልጆች ሲከተሉሽ ደስ አላለኝም ምክንያቱም እነሱን እኛ እሬስቶራንት ሲመጡ አቃቸዋለውአንድም ቀን ስለሴት ልጅ መልካም የሆነ ነገር ሲያወሩ ሰምቼ አላውቅም እና ከንቺን እንዳይተናኮሉሽ ፈርቼ ነበር ። ለዛ ብዬ ሰአቴም እየደረሰ ስለነበር ከስራ ወጣው እና እየተከታተልኩሽ ነበር ።ለምን ልጅ ስለሆንሽ ብር ሲሰጥሽ በቀላሉ እንዳትሸወጂለት ለመንገር እና ልረዳሽ የምችለው
" ነገር ካለ ልጠይቅሽ ፈልጌም ነው "አላት ሰሚር
"ይቅርታ ልጅ ስለሆንሽ እንዳትለኝ እና በቀላሉ በገንዘብ ትታለያለሽ ብለህ አታስብ እና አመሰግናለው ላደረክልኝ መልካምነት ጫማውን እንድናሰራው የጠየከኝን ግን ተቀብዬዋለው እሺ"አለች ለምን እንደው ባታውቅም ሰሚርን አምናዋለች
"እሺ ነይ በቀላሉ ያስተካክሉታል አትጨነቂ እስከዛው ግን ከዛ ሱቅ ሲሊበር ጫማ እንገዛና ታደርጊያለሽ "አላት ሰሚር በአዘኔታ እያያት ።አብላካት ተስማማች ከሰሚር ጋር ጫማ ገዛች የጓደኛዋን ጫማ አሰራች አብረው እየሄዱ ብዙ አወሩ ስለራሷ ምንም ሳትደብቅ አወራችው ።ሰሚር የሰማውን ሁሉ ሰምቶ ዝም አላለም ስለራሱ አጫወታት አመጣጡ ከደቡብ ኢትዮጲያ ገጠር አካባቢ መሆኑን እዛ የሚረዳቸው እናትና ታናሽ እህት እንዳለው ።አባቱ መሞቱን የቤተሰብ አላፊነቱን እሱ መውሰዱን ። አብላካት የሱን ታሪክ ስትሰማ ትንሽ ቀለላት ። ሰሚር የሚያፅናናትን ቃላት ሁሉ እየነገረ አብሯት ሰፈሯ ድረስ ሄደ ። አብላካት ሰፈሯ ስትደርስ ያካባቢው ሰዎች ደሞ ከወንድ ጋር አየናት ብለው እንዳያወሩባት በማሰብ ።
"በቃ ሰሚር ሌላ ጊዜ እንገናኛለን ቻው አመሰግናለው አለችው"ሰሚር ስለገባው
"እሺ ብዙ አትጨነቂ እሺ ሁሉም ነገር በሰሃቱ ይስተካከላል ኢንሸሀላ እኔም ዝም አልልሽም እኛጋር መስተንግዶ እንድትሰሪ አነጋግርልሻለው እሺ "አላት እንደታናሽ እህቱ በማባበል
"እሺ እሱን ካመቻቸህልኝ ባለውታተዬ ነህ "አለችው ሲሰነባበቱ እንደታላቅ ወንድምና እንደ ታናሽ ወንድም በመተሳሰብ ነበር,,,,,,,,,
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
⚫️ክፍል ሰባት⚫️
🔴👁🔴👁🔴👁🔴
አብላካት ከራሷ ጋር ስለችግሯ መብዛት እያወራች ከአምላኳ ጋር እየተሟገተች ረጅም መንገድ በእግሯ እንደተጓዘች እንኳ ልብ አላለችም ። በቻ ከዋላዋ አንድ ወጣት መጥቶ "እናት ጫማሽን ላሰራልሽ "ሲላት ።እንደመባነን አለች በቀጥታ ወደ እግሯ አየች መሬት ለመርገጥ የሚያሳዝኑት እግሮቿ ስቃይ የበዛባቸው መሶለው ታዩዋት ለዎትሮው ምንም የተሻለ ጫማ ባይኖራትም በእግሯ ግን ተራምዳ አታውቅም እንዲሁም መሬት ሲነካት ትንንሽ ጠጠሮች እንኳ ሲነካት እግሯን የበሳት ያህል ነው የሚያማት ። አብላካት ከዳሃዋ እናት ተገኝታ እንጂ ሁሉ ነገሯ የሚሳሳለት ነበር ። እናቷም ብትሆን ባላት አቅም ልጇ እንዳይከፋት ታግላ ነበር ።አሁን ላይ ግን ምን እንደሚያማት ባታውቅም እመም እየደቋቆሳት የለት ጉርሳቸውን ከሟሟላት የዘለለ ለማድረግ አቅቷታል ። አኪም ጋር ሄዶ ለመታየት እራሱ ልቧ ፈርቷል ።እክምናው በቀላሉ የሚታይ ባይሆንስ ገንዘብ አውጥቶ ለመታከምም የተቀመጠ ነገር ያስፈልጋል እናስ ከየት ሊመጣ ነው ። የአብላካት እናት ባይሆን የምታመሰግነው ።አንዲት በእድሜ የገፉ የነበሩ ሴት አስጠግተዋት ኖረው የቀበሌ ቤታቸውን ስላወረሷት ።የቤት ክራይ ጭንቀት ስለሌለባት ነው ። አንዳንዴ ተከራይ ብሆን ኖሮ እኔና ልጄ ጎዳና እንወጣ ነበር ።እማማን ነብሳቸውን በገነት ያኑርልኝ ትላለች።
አብላካት ያናገራትን ወጣት ቀና ብላ ስታየው ልቧ ደነገጠባት ።ቅድም ከመኪናው ጎትቶ ያወጣት ያስተናጋጅ ልብስ ለብሶ የነበረው ወጣት ።እሱ ደሞ ለምን ተከተለኝ በዛላይ ልብሱን ቀይሮ በኖርማል ልብስ ነው
"አልሰማሽኝም ሰሚር ጅላሉ እባላለው "
"እሺ ምን አልከኝ "አለች እየደበራት
"ጫማሽን ላሰራልሽ እዛ የሊስትሮ እቃ የያዘ ልጃለ አየሽው "አላት
"እንዴት እዚ ድረስ ተከተልከኝ "አለችው በጥርጣሬ እያየችው
"እሱ አስፈላጊ ነው ?"አላት
"አይ ግን ማወቅ ያለብኝ ነገር ካለ ብዬ ነው"
"አትጨነቂ ቅድም ሳይሽ ፍፁም ከራስሽ ጋር አልነበርሽም በዛላይ እነዛ የሀብታም ልጆች ሲከተሉሽ ደስ አላለኝም ምክንያቱም እነሱን እኛ እሬስቶራንት ሲመጡ አቃቸዋለውአንድም ቀን ስለሴት ልጅ መልካም የሆነ ነገር ሲያወሩ ሰምቼ አላውቅም እና ከንቺን እንዳይተናኮሉሽ ፈርቼ ነበር ። ለዛ ብዬ ሰአቴም እየደረሰ ስለነበር ከስራ ወጣው እና እየተከታተልኩሽ ነበር ።ለምን ልጅ ስለሆንሽ ብር ሲሰጥሽ በቀላሉ እንዳትሸወጂለት ለመንገር እና ልረዳሽ የምችለው
" ነገር ካለ ልጠይቅሽ ፈልጌም ነው "አላት ሰሚር
"ይቅርታ ልጅ ስለሆንሽ እንዳትለኝ እና በቀላሉ በገንዘብ ትታለያለሽ ብለህ አታስብ እና አመሰግናለው ላደረክልኝ መልካምነት ጫማውን እንድናሰራው የጠየከኝን ግን ተቀብዬዋለው እሺ"አለች ለምን እንደው ባታውቅም ሰሚርን አምናዋለች
"እሺ ነይ በቀላሉ ያስተካክሉታል አትጨነቂ እስከዛው ግን ከዛ ሱቅ ሲሊበር ጫማ እንገዛና ታደርጊያለሽ "አላት ሰሚር በአዘኔታ እያያት ።አብላካት ተስማማች ከሰሚር ጋር ጫማ ገዛች የጓደኛዋን ጫማ አሰራች አብረው እየሄዱ ብዙ አወሩ ስለራሷ ምንም ሳትደብቅ አወራችው ።ሰሚር የሰማውን ሁሉ ሰምቶ ዝም አላለም ስለራሱ አጫወታት አመጣጡ ከደቡብ ኢትዮጲያ ገጠር አካባቢ መሆኑን እዛ የሚረዳቸው እናትና ታናሽ እህት እንዳለው ።አባቱ መሞቱን የቤተሰብ አላፊነቱን እሱ መውሰዱን ። አብላካት የሱን ታሪክ ስትሰማ ትንሽ ቀለላት ። ሰሚር የሚያፅናናትን ቃላት ሁሉ እየነገረ አብሯት ሰፈሯ ድረስ ሄደ ። አብላካት ሰፈሯ ስትደርስ ያካባቢው ሰዎች ደሞ ከወንድ ጋር አየናት ብለው እንዳያወሩባት በማሰብ ።
"በቃ ሰሚር ሌላ ጊዜ እንገናኛለን ቻው አመሰግናለው አለችው"ሰሚር ስለገባው
"እሺ ብዙ አትጨነቂ እሺ ሁሉም ነገር በሰሃቱ ይስተካከላል ኢንሸሀላ እኔም ዝም አልልሽም እኛጋር መስተንግዶ እንድትሰሪ አነጋግርልሻለው እሺ "አላት እንደታናሽ እህቱ በማባበል
"እሺ እሱን ካመቻቸህልኝ ባለውታተዬ ነህ "አለችው ሲሰነባበቱ እንደታላቅ ወንድምና እንደ ታናሽ ወንድም በመተሳሰብ ነበር,,,,,,,,,
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍111🥰13❤7👎2
#ተአምረተ_ኬድሮነ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
‹‹እኮ የምታደርጉትን ነገር አቁሙ ነው እያልንሽ ያለነው ..በግልጽ እንንገርሽ መሰለኝ….እርሱ መዳን አይችልም ማለት መዳን የለበትም …..እሱ ከዳነ እኛ እንጠፋለን ማለት-ነው….ስለዚህ እረዳሽንም አረዳሽንም እሱን ለመግደል የምናደርገው ጥረት አናቆምም….እኛ በራሳችን ማድረግ ዳግመኛ መሞከር ያልፈለግነው የፖሊሶች አይን እየተከታተለን ስለሆነ ነው፡፡››
‹‹ቆይ እስኪ አሁን የተመረዘበትን መድሀኒት የሰጣችሁት እናንተ ናችሁ….?››
‹‹እሱን ማወቅ ምን ይጠቅምሻል….?›.›
‹‹አይ እሱማ ምን ይጠቅመኛል..እንዲሁ ተገርሜ እንጂ››
‹‹ምንም የሚገርም ነገር የለም..አሁን ባቀረብንልሽ ሀሳብ
ትስማሚያለሽ ወይስ አትስማሚ..
….?››ይጠይቃታል ሰሎሞን ተብዬው….
ወዲያው አዕምሮዋን አሰርታና የነገሮችን አካሄድ በፍጥነት በመተንበይ ‹‹አረ እኔ ምን አገባኝ… እናንተ ለራሳችሁ ሰው ያላሰበችሁ እኔ ምን አስጨነቀኝ..እስማማለሁ…››ብላ ትመልሳለች ሰሚራ፡፡
እነሱም ካሰቡት በጣም በፍጥነት ስለተስማማችላቸው ተደሰቱ..
‹‹አሪፋ…በጣም ጥሩ ውሳኔ ነው››ሰላም፡፡
ሰሎሞን ‹‹እንግዲህ ስንት ቀን እንጠብቅሽ….?››
ሰሚራ ‹‹አንድ ሶስት ቀን እፈልጋለሁ››
‹‹ሶስት ቀን አይበዛም››
ኮስተር ብላ ‹‹ሰው ለመግደል እኮ ነው እየተስማማን ያለነው ..ሰው ለመግደል ሶስት ቀን እንዴት ሆኖ ነው የሚበዛው….?››
ሰሎሞንም በአሪፍ መስመር እየሄደ ያለው ጠቃሚ ስምምነት ላለመበረዝ ለስለስ ብሎ‹‹ያው ሞት አፍፍ ላይ ያለ ሰው ለመግዳል ብዙም አይከብድም ብዬ ነዋ…በተለይ ላንቺ››
‹‹ላንቺ ስትል …….?ስታየኝ ገዳይ እመስላለሁ….?›› መለሰች ሰሚራ ኮስተር ብላ ፡፡
‹‹አይ አረ በፍጽም እንደዛ ማለቴ ሳይሆን የህክምና ዕወቀቱ ስላለሽ..የትኛው መድሀኒት ሰውዬውን በቀላሉ ሊገድለው ይችላል የሚለውን በደንብ ስለምታውቂ ብዬ ነው፡፡››
‹‹እንዳልከው መግደሉ ቀላል ነው..ግን ግድያውን ማንም ሊደርስበት የማይችል እና ፖሊስም በምርማራም ሊያረጋግጠው የማይችል መሆን አለበት››
‹‹አየሽ እኔ ቀልቤን በጣም ነው የማምነው…ገና እንዳየውሽ ለዚህ ስራ እንደምትረጂን እርግጠኛ ሆኜ ነበር..እሷ ግን አይሆንም ብላ በጣም ስትከራከረኝ ነበር የሰነበተችው….እንድረታት አደረግሸኝ …ጀግና ሴት ነሽ..ስራውን በጥንቃቄ እና በፍጥነት ስሪልን እንጂ 100 ሺ ብር ቦነስ አለሽ››ሰሎሞን በፈገግታ ተሞልቶ አሞገሳት፡፡
‹‹ችግር የለም..ባይሆን እድር ከሌላችሁ እድር ግቡ….››
‹‹ለእሱ አታስቢ›› ብለው በደስታ ተሰናብተዋት በፈገግታ እደታጀቡ ይሄዳሉ፡፡
ሰሚራ እነሱ እደወጡ ነበር ምን ማድረግ እዳለባት ማሰብ የጀመረችው‹‹…ሰው እዚህ ድረስ መጨካከን የጀመረው መቼ ነው…….?›› ለዛውም በቤተሰብ ደረጃ…እራሷን በድንጋጤ የጠየቀችው የመጀመሪያ ጥያቄ ነበር… ‹‹…ምን ቢያደርጋቸው ነው የራሳቸውን ሰው እንዲህ ለማስገደል የሚጥሩት..….?››ሰው ሰውን ከሞት ለማትረፍ‹‹…..የሰውን ህይወት ለማስተካከል ይለፋል ገንዘብን ይከሰክሳል እንጂ እንደነዚህ የራስ ሰውን ለመግደል ምን አነሳሳቸው...….?
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
‹‹እኮ የምታደርጉትን ነገር አቁሙ ነው እያልንሽ ያለነው ..በግልጽ እንንገርሽ መሰለኝ….እርሱ መዳን አይችልም ማለት መዳን የለበትም …..እሱ ከዳነ እኛ እንጠፋለን ማለት-ነው….ስለዚህ እረዳሽንም አረዳሽንም እሱን ለመግደል የምናደርገው ጥረት አናቆምም….እኛ በራሳችን ማድረግ ዳግመኛ መሞከር ያልፈለግነው የፖሊሶች አይን እየተከታተለን ስለሆነ ነው፡፡››
‹‹ቆይ እስኪ አሁን የተመረዘበትን መድሀኒት የሰጣችሁት እናንተ ናችሁ….?››
‹‹እሱን ማወቅ ምን ይጠቅምሻል….?›.›
‹‹አይ እሱማ ምን ይጠቅመኛል..እንዲሁ ተገርሜ እንጂ››
‹‹ምንም የሚገርም ነገር የለም..አሁን ባቀረብንልሽ ሀሳብ
ትስማሚያለሽ ወይስ አትስማሚ..
….?››ይጠይቃታል ሰሎሞን ተብዬው….
ወዲያው አዕምሮዋን አሰርታና የነገሮችን አካሄድ በፍጥነት በመተንበይ ‹‹አረ እኔ ምን አገባኝ… እናንተ ለራሳችሁ ሰው ያላሰበችሁ እኔ ምን አስጨነቀኝ..እስማማለሁ…››ብላ ትመልሳለች ሰሚራ፡፡
እነሱም ካሰቡት በጣም በፍጥነት ስለተስማማችላቸው ተደሰቱ..
‹‹አሪፋ…በጣም ጥሩ ውሳኔ ነው››ሰላም፡፡
ሰሎሞን ‹‹እንግዲህ ስንት ቀን እንጠብቅሽ….?››
ሰሚራ ‹‹አንድ ሶስት ቀን እፈልጋለሁ››
‹‹ሶስት ቀን አይበዛም››
ኮስተር ብላ ‹‹ሰው ለመግደል እኮ ነው እየተስማማን ያለነው ..ሰው ለመግደል ሶስት ቀን እንዴት ሆኖ ነው የሚበዛው….?››
ሰሎሞንም በአሪፍ መስመር እየሄደ ያለው ጠቃሚ ስምምነት ላለመበረዝ ለስለስ ብሎ‹‹ያው ሞት አፍፍ ላይ ያለ ሰው ለመግዳል ብዙም አይከብድም ብዬ ነዋ…በተለይ ላንቺ››
‹‹ላንቺ ስትል …….?ስታየኝ ገዳይ እመስላለሁ….?›› መለሰች ሰሚራ ኮስተር ብላ ፡፡
‹‹አይ አረ በፍጽም እንደዛ ማለቴ ሳይሆን የህክምና ዕወቀቱ ስላለሽ..የትኛው መድሀኒት ሰውዬውን በቀላሉ ሊገድለው ይችላል የሚለውን በደንብ ስለምታውቂ ብዬ ነው፡፡››
‹‹እንዳልከው መግደሉ ቀላል ነው..ግን ግድያውን ማንም ሊደርስበት የማይችል እና ፖሊስም በምርማራም ሊያረጋግጠው የማይችል መሆን አለበት››
‹‹አየሽ እኔ ቀልቤን በጣም ነው የማምነው…ገና እንዳየውሽ ለዚህ ስራ እንደምትረጂን እርግጠኛ ሆኜ ነበር..እሷ ግን አይሆንም ብላ በጣም ስትከራከረኝ ነበር የሰነበተችው….እንድረታት አደረግሸኝ …ጀግና ሴት ነሽ..ስራውን በጥንቃቄ እና በፍጥነት ስሪልን እንጂ 100 ሺ ብር ቦነስ አለሽ››ሰሎሞን በፈገግታ ተሞልቶ አሞገሳት፡፡
‹‹ችግር የለም..ባይሆን እድር ከሌላችሁ እድር ግቡ….››
‹‹ለእሱ አታስቢ›› ብለው በደስታ ተሰናብተዋት በፈገግታ እደታጀቡ ይሄዳሉ፡፡
ሰሚራ እነሱ እደወጡ ነበር ምን ማድረግ እዳለባት ማሰብ የጀመረችው‹‹…ሰው እዚህ ድረስ መጨካከን የጀመረው መቼ ነው…….?›› ለዛውም በቤተሰብ ደረጃ…እራሷን በድንጋጤ የጠየቀችው የመጀመሪያ ጥያቄ ነበር… ‹‹…ምን ቢያደርጋቸው ነው የራሳቸውን ሰው እንዲህ ለማስገደል የሚጥሩት..….?››ሰው ሰውን ከሞት ለማትረፍ‹‹…..የሰውን ህይወት ለማስተካከል ይለፋል ገንዘብን ይከሰክሳል እንጂ እንደነዚህ የራስ ሰውን ለመግደል ምን አነሳሳቸው...….?
✨ይቀጥላል✨
👍99❤12👏2👎1🔥1😁1
🔴🌸በ'ነሱ ቤት🌸🔴
👁 ክፍል ስምንት👁
🍃🌸🍃🌸🍃🌸🍃
የቤቱ ድባብ የሚመች አይደለም በሰውኛ ቢሆን ቅዝዝ ብሏል ሊባል ይችላል ። አብላካት እናቷን ደጋግማ እየተጣራች ወደውስጥ ገባች በሩ ክፍት ነው መብራቱ ግን አልበራም ።ግራ እየገባት ወደ ጓዳ ዘለቀች እናም አይኖቿን በቀጥታ ወደ አልጋው ወርወር አደረገች ። በአልጋው ላይ እናቷን ጥቅልል ብላ ተኝታ አገኘቻት አብላካት እናቷ ስላለች እፎይ ብትልም ዳግም እንዳመማት ስለገባት ጭንቅ አላት እና ተጠግታ ትንፋሿን አዳመጠች ቶሎ ቶሎ ትተነፍሳለች ። ፊቷን ከጉንጯ ጋር አገናኝታ አሻሸቻት ።እናቷ ግን ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ውስጥ ገብታለች ።ቀስብላ ተነሳችና ሄዳ የቤቱን በር በመዝጋት ተመልሳ መጣች ያደረገቻትን ሲልፐር ጫማ በማውለቅ ከእናቷ ጎን ተኛች ምን አልባትም በርዷት ሊሆን ይችላል ብላ በማሰብ አቀፈቻት ። እናም ስለ እናቷ አሰበች 'አንድ ነገር ብትሆንብኝስ ምንድነው የምሆነው? ያለ እሷ ማን አለኝ ? ያለሷ ፍቅር እንዴት እኖራለው ሲከፋኝ ስጨነቅ ሳዝን ማን አለው ብሎ ያፅናናኛል ኡኡፍፍፍ እናቴ ምንም አትሁኚብኝ ፈጣሪዬ አደራህን ' ብላ ይበልጥ በእናቷ ዙሪያ የጠመጠመችውን እጇን ይበልጥ አጠበቀች ። በዚ ጊዜ እናቷ በረጅሙ ተንፍሳ አይኗን ቀስበቀስ ገልጣ አየቻት እናም ፈገግ አለች ።አብ ላካት እንባ ባቀረሩ አይኖቿ እያየቻት
"እናቴ የኔ ውድ እናት ነቃሽልኝ "አለቻት
"ምነው አቢ ?ፊትሽ ልክ አይደለም ?ተኝቼ ስለጠበኩሽ ነው ? ይቅርታ የኔ ቆንጆ ልጅ አሁን ተነስቼ ቤቱን ሞቅ ሞቅ አደርገዋለው ። ቅድም እኮ ጉሊት ወጥቼ ብታይ ፀሐዩ አናት አናቴን ሲለኝ እራሴን አመመኝና ከተወኝ ብዬ ወደቤት መጥቼ ጋደም አልኩ በሩን እንኳ አልዘጋውትም እኮ ቶሎ እነሳለው ብዬ ሆሆሆ "እያለች የአብላካትን ግንባር ሳም ሳም አደረገች ።አብላካት እናቷ ህመሟ ከዛም በላይ መሆኑን ታውቃለች ።ስለዚ እራሷ ከተኛችበት በመነሳት ።
"እማ አንቺ ተኚ እረፍት አድርጊ እኔ ቆንጆ ቡና አፈላልሻለው "አለቻት
"አይ አብዬ እኔ ነኝ እንጂ ልጄን መንከባከብ ያለብኝ ደሞ በዛላይ ለአራት ሰአት ያህል የት እንደነበርሽ ትነግሪኛለሽ እሺ "አለቻት ልጇን መጫን ባትወድም አንዳንዴ እሷ ስራስራ ስትል ከቁጥጥር ውጭ እንዳትሆንባት ትሰጋለች
"ውይ እናቴ አሁንስ ይበቃል ስለኔ የምትጨነቂበት ጊዜ አልፏል ትልቅ ሆኛለው እኮ እንዴዴዴ ከዚ በዋላ ስራ ፈልጌ መግባት አለብኝ እራሴንም መቻል እንዲሁም ላንቺም መትረፍ አለብኝ እስከመቼ ነው የምታባብይኝ !"አለቻት አሳቧን እንዳትቃወማት እያስጠነቀቀችም ጭምር
"ወይ ስራ ወይ ትልቅ ሰው አብዬ አንቺ መቼ ከስራ ተለይተሽ ታውቂና ነው ይኽው ከኔጋር ከእፃንነትሽ ጀምሮ ጉሊት ስትሰሪ አልነበር ።የኔ ውድ አንቺ እኮ ልህልት ነበርሽ ምን ዋጋ አለው ከኔ ተፈጥረሽ ተሰቃየሽ አሂሂሂሂ"ብላ በቁጭት እጇን ጨበጠች
አብላካት እናቷ በዛመልኩ እንዳታስብ እያፅናናች ሳመቻት እናም ከቤት ምን አስባ እንደሄደች አንዳችም ነገር ሳደብቃት አወራቻት ።ስለ ሰመረ ስለ ጓደኞቹ ስላደረገላት ነገር ስለ ሰሚር ሁሉንም ።
የአብላካት እናት ፊቷ ላይ ምንም ነገር ባታሳይም በልጇ ገጠመኝ ተጨንቃለች ።በተለይ ሰመረ የሰጣት አምስት ሺ ብር ያለነገር አይደለም ብላ ፈርታለች ። የምትፈራው ነገር ሊደርስ እንደሆነ ተሰማት በተለይ የልጇ ውበት እያደገች በሄደች ቁጥር ሲጨምር አንድ ቀን በጨካኝና ደንታ በሌለው ወንድ እጅ ትወድቅብኛለች ብላ ትፈራ ነበር ።ያጊዜ የደረሰ መሰላት ። አንድ ልጇን ልክ እንደሷ ሕይወቷን እንዲያበለሻሹት አትፈልግም ።ልጇን ደሞ እንዲእያለች ፍርሃት መልቀቅ የባስ እንድትደናበር ማድረግ እንደሆን ተሰማት ድንገት ያደገችውን ልጇን በስስት እያየች በረጅሙ ተነፈሰች ኡፍፍፍፍፍ,,,,,,,,
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👁 ክፍል ስምንት👁
🍃🌸🍃🌸🍃🌸🍃
የቤቱ ድባብ የሚመች አይደለም በሰውኛ ቢሆን ቅዝዝ ብሏል ሊባል ይችላል ። አብላካት እናቷን ደጋግማ እየተጣራች ወደውስጥ ገባች በሩ ክፍት ነው መብራቱ ግን አልበራም ።ግራ እየገባት ወደ ጓዳ ዘለቀች እናም አይኖቿን በቀጥታ ወደ አልጋው ወርወር አደረገች ። በአልጋው ላይ እናቷን ጥቅልል ብላ ተኝታ አገኘቻት አብላካት እናቷ ስላለች እፎይ ብትልም ዳግም እንዳመማት ስለገባት ጭንቅ አላት እና ተጠግታ ትንፋሿን አዳመጠች ቶሎ ቶሎ ትተነፍሳለች ። ፊቷን ከጉንጯ ጋር አገናኝታ አሻሸቻት ።እናቷ ግን ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ውስጥ ገብታለች ።ቀስብላ ተነሳችና ሄዳ የቤቱን በር በመዝጋት ተመልሳ መጣች ያደረገቻትን ሲልፐር ጫማ በማውለቅ ከእናቷ ጎን ተኛች ምን አልባትም በርዷት ሊሆን ይችላል ብላ በማሰብ አቀፈቻት ። እናም ስለ እናቷ አሰበች 'አንድ ነገር ብትሆንብኝስ ምንድነው የምሆነው? ያለ እሷ ማን አለኝ ? ያለሷ ፍቅር እንዴት እኖራለው ሲከፋኝ ስጨነቅ ሳዝን ማን አለው ብሎ ያፅናናኛል ኡኡፍፍፍ እናቴ ምንም አትሁኚብኝ ፈጣሪዬ አደራህን ' ብላ ይበልጥ በእናቷ ዙሪያ የጠመጠመችውን እጇን ይበልጥ አጠበቀች ። በዚ ጊዜ እናቷ በረጅሙ ተንፍሳ አይኗን ቀስበቀስ ገልጣ አየቻት እናም ፈገግ አለች ።አብ ላካት እንባ ባቀረሩ አይኖቿ እያየቻት
"እናቴ የኔ ውድ እናት ነቃሽልኝ "አለቻት
"ምነው አቢ ?ፊትሽ ልክ አይደለም ?ተኝቼ ስለጠበኩሽ ነው ? ይቅርታ የኔ ቆንጆ ልጅ አሁን ተነስቼ ቤቱን ሞቅ ሞቅ አደርገዋለው ። ቅድም እኮ ጉሊት ወጥቼ ብታይ ፀሐዩ አናት አናቴን ሲለኝ እራሴን አመመኝና ከተወኝ ብዬ ወደቤት መጥቼ ጋደም አልኩ በሩን እንኳ አልዘጋውትም እኮ ቶሎ እነሳለው ብዬ ሆሆሆ "እያለች የአብላካትን ግንባር ሳም ሳም አደረገች ።አብላካት እናቷ ህመሟ ከዛም በላይ መሆኑን ታውቃለች ።ስለዚ እራሷ ከተኛችበት በመነሳት ።
"እማ አንቺ ተኚ እረፍት አድርጊ እኔ ቆንጆ ቡና አፈላልሻለው "አለቻት
"አይ አብዬ እኔ ነኝ እንጂ ልጄን መንከባከብ ያለብኝ ደሞ በዛላይ ለአራት ሰአት ያህል የት እንደነበርሽ ትነግሪኛለሽ እሺ "አለቻት ልጇን መጫን ባትወድም አንዳንዴ እሷ ስራስራ ስትል ከቁጥጥር ውጭ እንዳትሆንባት ትሰጋለች
"ውይ እናቴ አሁንስ ይበቃል ስለኔ የምትጨነቂበት ጊዜ አልፏል ትልቅ ሆኛለው እኮ እንዴዴዴ ከዚ በዋላ ስራ ፈልጌ መግባት አለብኝ እራሴንም መቻል እንዲሁም ላንቺም መትረፍ አለብኝ እስከመቼ ነው የምታባብይኝ !"አለቻት አሳቧን እንዳትቃወማት እያስጠነቀቀችም ጭምር
"ወይ ስራ ወይ ትልቅ ሰው አብዬ አንቺ መቼ ከስራ ተለይተሽ ታውቂና ነው ይኽው ከኔጋር ከእፃንነትሽ ጀምሮ ጉሊት ስትሰሪ አልነበር ።የኔ ውድ አንቺ እኮ ልህልት ነበርሽ ምን ዋጋ አለው ከኔ ተፈጥረሽ ተሰቃየሽ አሂሂሂሂ"ብላ በቁጭት እጇን ጨበጠች
አብላካት እናቷ በዛመልኩ እንዳታስብ እያፅናናች ሳመቻት እናም ከቤት ምን አስባ እንደሄደች አንዳችም ነገር ሳደብቃት አወራቻት ።ስለ ሰመረ ስለ ጓደኞቹ ስላደረገላት ነገር ስለ ሰሚር ሁሉንም ።
የአብላካት እናት ፊቷ ላይ ምንም ነገር ባታሳይም በልጇ ገጠመኝ ተጨንቃለች ።በተለይ ሰመረ የሰጣት አምስት ሺ ብር ያለነገር አይደለም ብላ ፈርታለች ። የምትፈራው ነገር ሊደርስ እንደሆነ ተሰማት በተለይ የልጇ ውበት እያደገች በሄደች ቁጥር ሲጨምር አንድ ቀን በጨካኝና ደንታ በሌለው ወንድ እጅ ትወድቅብኛለች ብላ ትፈራ ነበር ።ያጊዜ የደረሰ መሰላት ። አንድ ልጇን ልክ እንደሷ ሕይወቷን እንዲያበለሻሹት አትፈልግም ።ልጇን ደሞ እንዲእያለች ፍርሃት መልቀቅ የባስ እንድትደናበር ማድረግ እንደሆን ተሰማት ድንገት ያደገችውን ልጇን በስስት እያየች በረጅሙ ተነፈሰች ኡፍፍፍፍፍ,,,,,,,,
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍108❤12🤩2👏1
🍃👁በ'ነሱ ቤት👁🍃
👁🌸ክፍል ዘጠኝ🌸👁
🌸🍃🌸🍃🌸🍃🌸
ቦሌ አካባቢ የምትገኝ አነስተኛ ናይት ክለብ ውስጥ እነ ሰመረ በሞቅታ ጮክ ብለው እኩል በሚባል ደረጃ ያወራሉ ። አልፎ አልፎ ባልተግባቡበትም በተግባቡበትም ጉዳይ ላይ እኩል ጮክ ብለው ይስቃሉ ። በናይት ክለቡ ውስጥ ደጋግሞ በመምጣትና ገንዘባቸውንም ያለስስት ስለሚረጩት እዛቤት ያሉ ቆነጃጂት አስተናጋጆች በነሱ መምጣት ደስተኞች ናቸው ። ስለዚህም በሳቃቸው ይስቃሉ ምቾታቸውን ይጠብቃሉ ። ሰመረና ጓደኞቹ ደሞ ከሌሎች ደረጃቸውን ከጠበቁ ትላልቅ ክለቦች ይበልጥ ይህንን ቤት ይወዱታል ። ምክንያቱም እዛቤት ያሉት ሴቶች ውበታቸው ይለያል በዚያላይ እነሰመረ ለሚጠይቁት ጥያቄ ሁሉ መልሱ አላቸው ።ሲፈልጉ የፈለጓትን ሴት ይዘው ይወጣሉ ገንዘባቸው ይጨነቅ ይህንን ቤት ግን ይበልጥ የሚወደው ጌታነህ ነው ። ሌላ ስም ያላቸው ናይት ክለቦች ለሱ ምቹ አይደሉም ምክንያቱም የታላቅ ወንድሙ መስፍን መኖር ሊረብሸው ይችላል ።ወንድሙ መስፍን እድሜው ወደ ሠላሳ ስድስት ቢገመትም ትዳር አልያዘም በዛላይ ጭፈራና መዝናናት እንደ ታዳጊ ጎረምሳ ነው የሚወደው ። እሱም እንደ ጌታነህ ከአንድ ሴት ጋር የመርጋት ችግር አለበት ። ይህንን አመሉን ደሞ ቤተሰቦቹ ጥግ ድረስ ነው የሚያውቁት ።ከበፊት ጀምሮ የቤት ሰራተኞቻቸውን ጭምር ሲያስቸግር ያውቃሉ ። ቤተሰቦቹ አመሉን ችለው ነው የሚኖሩት ።የመስፍንን የስራ ብቃት ግን ማንም የቤተሰቡ አካል አይወዳደር ።አባቱ አቶ ጀንበር የሚወዱትም በዚ ምክንያት ነው ።ብዙ ሴቶችን በተመለከተ ስሞታ ቢደርሳቸውም ጆሮ ዳባ ልበስ ብለው ያልፉታል። ጌታነህ ወንድምየው ያለበት መገኘት በጭራሽ አይፈልግም ።ምክንያቱም ልክ እንደ ቆፍጣና ወንድም ልቆጣጠርህ የሚል ፀባይ አለው ።ጌታነህ ደሞ አይዋጥለትም ስለዚ ከዚ ሁሉ ድብቅ ቦታ መርጦ መዝናናትን ያዘወትራል ።እነ ሰመረም የጓደኛቸውን ስሜት ተረድተው በሱ መንገድ መዝናናትን መርጠዋል ።
ሰመረ ሞቅ እያለው ሲመጣ ወሬው ተቀየረ ።'ልጅቷ ያቺ ልጅ በናታቹ በጣም ታሳዝናለች 'ማለት ጀመረ ። እንየው የዘወትር አስተናጋጃቸው እና ሁለት ጊዜ አብሯት ያደረውን ንግስት የተባለች እድሜዋ ከሃያ የማይዘላትን ወጣት ጠርቶ መነካካት ጀመረ ። ጌታነህ ሰመረ ሞቅ ሲለው እንደልቡ እንደሚያወራ ስለሚያውቅ እንደ ቀኑ አልተከራከረውም ።
"ስማ በጠይም ፊቷላይ የሚነበበውን የተጠራቀመ አዘን እንደኔ ተጠግተህ ብታየው እኮ ! ታውቃለህ በዛላይ እንደዛ እንካን ሆና የልጅነት ውበቷ ለየት ይላል መቼም እድሜዋ ሲጨምር እና ራሷን ስትጠብቅ ታየኝ ምን እንደምትመስል "አለ ወደ ጌታነህ እያየ ።ጌታነህ አልተዋጠለትም በግዴለሽነት ጭንቅላቱን ነቀነቀለት ። የሰመረ ሁኔታ ምቾት አልሰጠውም 'ምንድነው ለአንዲት የደሃ ልጅ የምጨነቀው 'ብሎ ለራሱ ፈገግ አለ ። ልጅቷ ቆንጆ ታዳጊ ናት ነገርግን ደረጃቸው አይደለችም እንደሷ ያሉ ልጆችን በጊዜ አስተናግዶ መሸኘት ነው የሚፈልገው።
"ስማ እሷን ተዋትና ቤት ደውል እና ዛሬን እነ እንየው ቤት እንደምናድር ንገር እንዳያስቡ ።እኔም ለዳድ እደውላለው "አለው
"ለምን እንዴ ገናነው ሰአቱ "አለ ሰመረ
"ኧረ በናትህ የችኮቹ እቅፍ አልናፈቀህም እኑ እያበሰለ ነው እኔም ወደ ቤቲ ልዘምት ነው በቃ ዛሬ ያማረኝ ቤቲን እያስጮሁ ማንጋት ነው ኪኪኪኪ "ብሎ ሳቀ ።ሰመረ አብሮት ሲስቅ ቆይቶ ።
"እሺ እኔ ግን ማደር ካለብኝ ማፊን መጥራት ይኖርብኛል "አለ በቅርቡ የተዋወቃትን ቅንጦት ያንገላታትን ልጅ ።
"አትለኝም ያችን ሞዛዛ እኔማ እሷ ነገርየው ላይ እያለህ እራሱ አንዴ ሜካፔን ልየው ሳትልህ አትቀርም ኪኪኪኪኪ "ብሎ አሽካካበት
"እሱን ለኔ ተወው ሰው ያለ አመል መች ይፈጠራል በጊዜ ሂደት አስተካክላታለው "አለው አብሮት ስቆ
"ምን አስጨነቀ ዘና የሚያደርግህን ሰው አትፈልግም ተመልከታት እዛጋር አዲስ ልጅናት መሰለኘ የዋላው ደሞ የሰጠ ነው እሱላይ ውረድበት ኪኪኪ የምን ማፊ ነው "አለው ወደ አንዲት አስተናጋጅ እየጠቆመው። ሰመረ የጌታነህን ጥቆማ ወደጎን በመተው ከራሱ ጋር መማከር ጀመረ አወጣ አወረደ እና በመጨረሻ ወሰነ እነሱን እዛው ባሉበት ትቶ ወደቤቱ ሄዶ የሰላም እንቅልፉን ለመተኛት ። አሳቡን ሲነግራየው ትንሽ ተከራከሩትና ደየማይረታ ሲሆንባቸው ። እንደፈለክ አሉት በቅሬታ ።ሰመረ ቀን ላይ ካያት ትንሽዬልጅ ጀምሮ ፀባዩ ተቀይሮባቸዋል ።አዲስ ሰመረ ሆኗል ለነሱ ። ሰመረ ደሞ ድንገት ከጓደኞቹ ጋር የሚያሳልፈው ምሽት ስሜት አልሰጥ ብሎታል ። ስለዚ ተነስቶ ተሰነባብቷቸው ከናይት ክለቡ ወጥቶ ወደ መኪናው አመራ,,,,,,,,,,,
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👁🌸ክፍል ዘጠኝ🌸👁
🌸🍃🌸🍃🌸🍃🌸
ቦሌ አካባቢ የምትገኝ አነስተኛ ናይት ክለብ ውስጥ እነ ሰመረ በሞቅታ ጮክ ብለው እኩል በሚባል ደረጃ ያወራሉ ። አልፎ አልፎ ባልተግባቡበትም በተግባቡበትም ጉዳይ ላይ እኩል ጮክ ብለው ይስቃሉ ። በናይት ክለቡ ውስጥ ደጋግሞ በመምጣትና ገንዘባቸውንም ያለስስት ስለሚረጩት እዛቤት ያሉ ቆነጃጂት አስተናጋጆች በነሱ መምጣት ደስተኞች ናቸው ። ስለዚህም በሳቃቸው ይስቃሉ ምቾታቸውን ይጠብቃሉ ። ሰመረና ጓደኞቹ ደሞ ከሌሎች ደረጃቸውን ከጠበቁ ትላልቅ ክለቦች ይበልጥ ይህንን ቤት ይወዱታል ። ምክንያቱም እዛቤት ያሉት ሴቶች ውበታቸው ይለያል በዚያላይ እነሰመረ ለሚጠይቁት ጥያቄ ሁሉ መልሱ አላቸው ።ሲፈልጉ የፈለጓትን ሴት ይዘው ይወጣሉ ገንዘባቸው ይጨነቅ ይህንን ቤት ግን ይበልጥ የሚወደው ጌታነህ ነው ። ሌላ ስም ያላቸው ናይት ክለቦች ለሱ ምቹ አይደሉም ምክንያቱም የታላቅ ወንድሙ መስፍን መኖር ሊረብሸው ይችላል ።ወንድሙ መስፍን እድሜው ወደ ሠላሳ ስድስት ቢገመትም ትዳር አልያዘም በዛላይ ጭፈራና መዝናናት እንደ ታዳጊ ጎረምሳ ነው የሚወደው ። እሱም እንደ ጌታነህ ከአንድ ሴት ጋር የመርጋት ችግር አለበት ። ይህንን አመሉን ደሞ ቤተሰቦቹ ጥግ ድረስ ነው የሚያውቁት ።ከበፊት ጀምሮ የቤት ሰራተኞቻቸውን ጭምር ሲያስቸግር ያውቃሉ ። ቤተሰቦቹ አመሉን ችለው ነው የሚኖሩት ።የመስፍንን የስራ ብቃት ግን ማንም የቤተሰቡ አካል አይወዳደር ።አባቱ አቶ ጀንበር የሚወዱትም በዚ ምክንያት ነው ።ብዙ ሴቶችን በተመለከተ ስሞታ ቢደርሳቸውም ጆሮ ዳባ ልበስ ብለው ያልፉታል። ጌታነህ ወንድምየው ያለበት መገኘት በጭራሽ አይፈልግም ።ምክንያቱም ልክ እንደ ቆፍጣና ወንድም ልቆጣጠርህ የሚል ፀባይ አለው ።ጌታነህ ደሞ አይዋጥለትም ስለዚ ከዚ ሁሉ ድብቅ ቦታ መርጦ መዝናናትን ያዘወትራል ።እነ ሰመረም የጓደኛቸውን ስሜት ተረድተው በሱ መንገድ መዝናናትን መርጠዋል ።
ሰመረ ሞቅ እያለው ሲመጣ ወሬው ተቀየረ ።'ልጅቷ ያቺ ልጅ በናታቹ በጣም ታሳዝናለች 'ማለት ጀመረ ። እንየው የዘወትር አስተናጋጃቸው እና ሁለት ጊዜ አብሯት ያደረውን ንግስት የተባለች እድሜዋ ከሃያ የማይዘላትን ወጣት ጠርቶ መነካካት ጀመረ ። ጌታነህ ሰመረ ሞቅ ሲለው እንደልቡ እንደሚያወራ ስለሚያውቅ እንደ ቀኑ አልተከራከረውም ።
"ስማ በጠይም ፊቷላይ የሚነበበውን የተጠራቀመ አዘን እንደኔ ተጠግተህ ብታየው እኮ ! ታውቃለህ በዛላይ እንደዛ እንካን ሆና የልጅነት ውበቷ ለየት ይላል መቼም እድሜዋ ሲጨምር እና ራሷን ስትጠብቅ ታየኝ ምን እንደምትመስል "አለ ወደ ጌታነህ እያየ ።ጌታነህ አልተዋጠለትም በግዴለሽነት ጭንቅላቱን ነቀነቀለት ። የሰመረ ሁኔታ ምቾት አልሰጠውም 'ምንድነው ለአንዲት የደሃ ልጅ የምጨነቀው 'ብሎ ለራሱ ፈገግ አለ ። ልጅቷ ቆንጆ ታዳጊ ናት ነገርግን ደረጃቸው አይደለችም እንደሷ ያሉ ልጆችን በጊዜ አስተናግዶ መሸኘት ነው የሚፈልገው።
"ስማ እሷን ተዋትና ቤት ደውል እና ዛሬን እነ እንየው ቤት እንደምናድር ንገር እንዳያስቡ ።እኔም ለዳድ እደውላለው "አለው
"ለምን እንዴ ገናነው ሰአቱ "አለ ሰመረ
"ኧረ በናትህ የችኮቹ እቅፍ አልናፈቀህም እኑ እያበሰለ ነው እኔም ወደ ቤቲ ልዘምት ነው በቃ ዛሬ ያማረኝ ቤቲን እያስጮሁ ማንጋት ነው ኪኪኪኪ "ብሎ ሳቀ ።ሰመረ አብሮት ሲስቅ ቆይቶ ።
"እሺ እኔ ግን ማደር ካለብኝ ማፊን መጥራት ይኖርብኛል "አለ በቅርቡ የተዋወቃትን ቅንጦት ያንገላታትን ልጅ ።
"አትለኝም ያችን ሞዛዛ እኔማ እሷ ነገርየው ላይ እያለህ እራሱ አንዴ ሜካፔን ልየው ሳትልህ አትቀርም ኪኪኪኪኪ "ብሎ አሽካካበት
"እሱን ለኔ ተወው ሰው ያለ አመል መች ይፈጠራል በጊዜ ሂደት አስተካክላታለው "አለው አብሮት ስቆ
"ምን አስጨነቀ ዘና የሚያደርግህን ሰው አትፈልግም ተመልከታት እዛጋር አዲስ ልጅናት መሰለኘ የዋላው ደሞ የሰጠ ነው እሱላይ ውረድበት ኪኪኪ የምን ማፊ ነው "አለው ወደ አንዲት አስተናጋጅ እየጠቆመው። ሰመረ የጌታነህን ጥቆማ ወደጎን በመተው ከራሱ ጋር መማከር ጀመረ አወጣ አወረደ እና በመጨረሻ ወሰነ እነሱን እዛው ባሉበት ትቶ ወደቤቱ ሄዶ የሰላም እንቅልፉን ለመተኛት ። አሳቡን ሲነግራየው ትንሽ ተከራከሩትና ደየማይረታ ሲሆንባቸው ። እንደፈለክ አሉት በቅሬታ ።ሰመረ ቀን ላይ ካያት ትንሽዬልጅ ጀምሮ ፀባዩ ተቀይሮባቸዋል ።አዲስ ሰመረ ሆኗል ለነሱ ። ሰመረ ደሞ ድንገት ከጓደኞቹ ጋር የሚያሳልፈው ምሽት ስሜት አልሰጥ ብሎታል ። ስለዚ ተነስቶ ተሰነባብቷቸው ከናይት ክለቡ ወጥቶ ወደ መኪናው አመራ,,,,,,,,,,,
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍113❤8
#ተአምረተ_ኬድሮነ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
//
ቀጥታ ለፖሊስ ሄዳ ነገሩን ማመልከት ፈለገች…ግን በዚህ ሀሳብ ብዙም አልገፋችበትም.. ሰዎቹን እንዳየቻቸው ገንዘብን እንደወረቀት የሚበትኑ ናቸው..ስለዚህ ለፖሊስ እንዳመለከተች በሆነ መንገድ ቢደርሱበት በሽተኛውን በሌላ መንገድ አስወግደው ለእሷም እንደማይመለሱላት እርግጠኛ ነች፡፡አንድ ዜጋ እንዲህ አይነት ፈታኝ የደህንነት ስጋት አጣብቂኝ ውስጥ በገባበት ወቅት በሀገሩ ህግ መተማመን ካቃተውና ፍትህ በጥቂት ገንዘብ እና በትውውቅ በቀላሉ እንደሚጠመዘዝ እያሰበ እና እያመነ ሲሄድ አደጋ አለው… ምክንያቱም እንዲህ አይነተ ተመሳሳይ አጣብቂኝ ውስጥ ሲገቡ የሚሸሽበት መደበቂያ ይጠፋዋል፡፡
ሰሚራም የዚህ ጥርጣሬ ተጠቂ ስለሆነች ፖሊስን አምና የዚህን አይነት ከባድ ጉዳይ ይዛ ወደፖሊስ መሄድ አልደፈረችም….ከዛ ይልቅ በራሷ ነገሩን በሚስጥር ለመወጣት ወሰነች..እራሷንም ከአደጋ ከልላ ይሙት በቃ የተወሰነበትን ሰው ለማዳን…፡፡
እንደዛ በመወሰኗ በወቅቱ እራሷንም አስገርሟት ነበር…የገዛ ዘመዶቹ እና የራሴ የሚላቸው ሰዎች መኖሩን ሳይፈልጉ እሷ ለምን ተጨነቀችለት..ሰው ስለሆነ ብቻ ወይስ ሰባዊነቷ አሸንፎት…..….?
መቼስ ነርስ እንደመሆኗ መጠን በየቀኑ የሞት መንደር ውላ የሞት መንድር ውስጥ የምታድር ሰው ነች…ሞት ያንን ያህል የሰው ልጅ የመጨረሻው ክስረት እንዳልሆነ ትገነዘባለች ታምናለችም....፡፡ከሞት ወዲህ ማዶ የሰው ልጅ በመኖሩ ውስጥ የሚያስተናግዳቸው ብዙ ክስረቶች አሉ… ሰውን ከመኖር በታች ከመሞትም በታች የሚያደርጉ የስብዕና ዝቅጠቶች ……
ምን አልባት ይሙት በቃ የተፈረደበት ወጣት ከሞት ተርፎ በገዛ ሰዎቹ የደረሰበትን ክህደት አውቆ ስብርብር ከማለት ስለእነሱ ምንም ሳያውቅ እንዳፈቀራቸው እና እንዳመናቸው ቢሞት ይሻለው ይሆናል…
መሰል ነገሮችን በአዕምሮዋ ውስጥ በማጉላላት ለሳዕታት ብትብሰለስልም ይሙት በቃ የተወሰነበትን እና በኮማ ውስጥ የሚገኘውን መላኩን በቃ የራሱ ጉዳይ ብላ ችላ ልትለው አልቻለችም…ስሜቷ ጠቅላላ ይሄንን ልጅ አድኝው የሚል ነበር…
እርግጥ በሰዎች ሀሰብ ተስማምታ የታማሚውን ህይወት እንዲያልፍ ማድረግ ለእሷ ከሱቅ መስቲካ ገዝቶ እንደማኘክ ቀላል ነገር ነው….ያንን ቀላል ነገር በማድረጓም የተሰጣትና ቼክ እና የሚጨምርላት ቦነስም ህይወቷን ተአምራዊ በሆነ ቅጽበት እንደሚቀይርላት ታውቃለች….የምትወዳቸውን ሽቶዎች ለማርከፍከፍ፤ከደሞዞ የመግዛት አቅም እጅግ የራቁ ብራንድ ቀሚስ እና ጫማዎችን እየቀያየሩ ለመድመቅ…. ቢኖረኝ ብላ እንደህልም የምትመኘውን መኪና ገዝታ ለማሽከርከረር…ጠቅላላ የኑሮ ዘይቤዋን ፍጥነት ይቀይርላት ነበር…
ግን ‹‹ይሄ ሁሉ ቁሳቁስ እና ድምቀት በቀሪው ህይወቴ ውስጥ ደስተኛ ሆኜ እንድኖር ያደርገኛል ወይ ... ….?››ብላ ስትጠይቅ ዝግንን ነበር ያላት ..በየቀኑ ከጣረ ሞት ጋር ግብ ግብ ስትገጥም ታያት…እንኳን በዚህ አይነት ሁኔታ አቅዳና ተከፍሏት ግድያ ፈፅማ ይቅርና እሷ ቀጥታ የምትከታተለው በሽኛተኛ ህይወት እንደአጋጣሚ ሆኖ እጆ ላይ ሲያልፍ ..‹‹ማድረግ ሲገባኝ ያላደረኩለት ነገር ይኖር ይሆን እንዴ….….?››
‹‹እንደዚህ አይነት መድሀኒት ቢሰጠው ይድን ይሆን… ….?››እያለች መሰል ጥያቄዎችን እራሷን በመጠቅ መብሰልሰል እና መፀፀት የሁል ጊዜ ስቃዮ ነው…እና ይሙት በቃ የተወሰነበትን ወጣት በሽተኛ ልታተርፈወ ወሰነች….እራሷን አደጋ ላይ ሳትጥል እሱን ከገዳዮቹ ማዳን…ግን እንዴት አድርጋ….….?
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
//
ቀጥታ ለፖሊስ ሄዳ ነገሩን ማመልከት ፈለገች…ግን በዚህ ሀሳብ ብዙም አልገፋችበትም.. ሰዎቹን እንዳየቻቸው ገንዘብን እንደወረቀት የሚበትኑ ናቸው..ስለዚህ ለፖሊስ እንዳመለከተች በሆነ መንገድ ቢደርሱበት በሽተኛውን በሌላ መንገድ አስወግደው ለእሷም እንደማይመለሱላት እርግጠኛ ነች፡፡አንድ ዜጋ እንዲህ አይነት ፈታኝ የደህንነት ስጋት አጣብቂኝ ውስጥ በገባበት ወቅት በሀገሩ ህግ መተማመን ካቃተውና ፍትህ በጥቂት ገንዘብ እና በትውውቅ በቀላሉ እንደሚጠመዘዝ እያሰበ እና እያመነ ሲሄድ አደጋ አለው… ምክንያቱም እንዲህ አይነተ ተመሳሳይ አጣብቂኝ ውስጥ ሲገቡ የሚሸሽበት መደበቂያ ይጠፋዋል፡፡
ሰሚራም የዚህ ጥርጣሬ ተጠቂ ስለሆነች ፖሊስን አምና የዚህን አይነት ከባድ ጉዳይ ይዛ ወደፖሊስ መሄድ አልደፈረችም….ከዛ ይልቅ በራሷ ነገሩን በሚስጥር ለመወጣት ወሰነች..እራሷንም ከአደጋ ከልላ ይሙት በቃ የተወሰነበትን ሰው ለማዳን…፡፡
እንደዛ በመወሰኗ በወቅቱ እራሷንም አስገርሟት ነበር…የገዛ ዘመዶቹ እና የራሴ የሚላቸው ሰዎች መኖሩን ሳይፈልጉ እሷ ለምን ተጨነቀችለት..ሰው ስለሆነ ብቻ ወይስ ሰባዊነቷ አሸንፎት…..….?
መቼስ ነርስ እንደመሆኗ መጠን በየቀኑ የሞት መንደር ውላ የሞት መንድር ውስጥ የምታድር ሰው ነች…ሞት ያንን ያህል የሰው ልጅ የመጨረሻው ክስረት እንዳልሆነ ትገነዘባለች ታምናለችም....፡፡ከሞት ወዲህ ማዶ የሰው ልጅ በመኖሩ ውስጥ የሚያስተናግዳቸው ብዙ ክስረቶች አሉ… ሰውን ከመኖር በታች ከመሞትም በታች የሚያደርጉ የስብዕና ዝቅጠቶች ……
ምን አልባት ይሙት በቃ የተፈረደበት ወጣት ከሞት ተርፎ በገዛ ሰዎቹ የደረሰበትን ክህደት አውቆ ስብርብር ከማለት ስለእነሱ ምንም ሳያውቅ እንዳፈቀራቸው እና እንዳመናቸው ቢሞት ይሻለው ይሆናል…
መሰል ነገሮችን በአዕምሮዋ ውስጥ በማጉላላት ለሳዕታት ብትብሰለስልም ይሙት በቃ የተወሰነበትን እና በኮማ ውስጥ የሚገኘውን መላኩን በቃ የራሱ ጉዳይ ብላ ችላ ልትለው አልቻለችም…ስሜቷ ጠቅላላ ይሄንን ልጅ አድኝው የሚል ነበር…
እርግጥ በሰዎች ሀሰብ ተስማምታ የታማሚውን ህይወት እንዲያልፍ ማድረግ ለእሷ ከሱቅ መስቲካ ገዝቶ እንደማኘክ ቀላል ነገር ነው….ያንን ቀላል ነገር በማድረጓም የተሰጣትና ቼክ እና የሚጨምርላት ቦነስም ህይወቷን ተአምራዊ በሆነ ቅጽበት እንደሚቀይርላት ታውቃለች….የምትወዳቸውን ሽቶዎች ለማርከፍከፍ፤ከደሞዞ የመግዛት አቅም እጅግ የራቁ ብራንድ ቀሚስ እና ጫማዎችን እየቀያየሩ ለመድመቅ…. ቢኖረኝ ብላ እንደህልም የምትመኘውን መኪና ገዝታ ለማሽከርከረር…ጠቅላላ የኑሮ ዘይቤዋን ፍጥነት ይቀይርላት ነበር…
ግን ‹‹ይሄ ሁሉ ቁሳቁስ እና ድምቀት በቀሪው ህይወቴ ውስጥ ደስተኛ ሆኜ እንድኖር ያደርገኛል ወይ ... ….?››ብላ ስትጠይቅ ዝግንን ነበር ያላት ..በየቀኑ ከጣረ ሞት ጋር ግብ ግብ ስትገጥም ታያት…እንኳን በዚህ አይነት ሁኔታ አቅዳና ተከፍሏት ግድያ ፈፅማ ይቅርና እሷ ቀጥታ የምትከታተለው በሽኛተኛ ህይወት እንደአጋጣሚ ሆኖ እጆ ላይ ሲያልፍ ..‹‹ማድረግ ሲገባኝ ያላደረኩለት ነገር ይኖር ይሆን እንዴ….….?››
‹‹እንደዚህ አይነት መድሀኒት ቢሰጠው ይድን ይሆን… ….?››እያለች መሰል ጥያቄዎችን እራሷን በመጠቅ መብሰልሰል እና መፀፀት የሁል ጊዜ ስቃዮ ነው…እና ይሙት በቃ የተወሰነበትን ወጣት በሽተኛ ልታተርፈወ ወሰነች….እራሷን አደጋ ላይ ሳትጥል እሱን ከገዳዮቹ ማዳን…ግን እንዴት አድርጋ….….?
✨ይቀጥላል✨
👍88👎9❤7👏4😁1
🍀በ'ነሱ ቤት🍀
🌻🌺ክፍል አስር🌺🌻
👁🍀👁🍀👁🍀👁
መሸት ሸት ብሏል በመንገዱ ላይ ሽው እያሉ ከሚያልፉ መኪኖች በስተቀር ምንም ሰው አይንቀሳቀስም ። ጌታነህ ሰአቱን ገመተ 'ከለሊቱ ዘጠኝ ሰአት ይሆናል ' በቃ ይሁና ምን ችግር አለው የሰው ቤት አይደለ የምገባው ያ ሆዳም ዘበኛ እንደው ገንዘብ ከሰጠውት አንዳች ነገር አይናገር ፣ አለ ለራሱ ።መኪናውን ወደ ቤቱ አቅጣጫ እየነዳ፣በዛቻ አይነት ከጎኑ የተቀመጠችዋን የናይት ክለብ አስተናጋጇን ተመለከታት ። የሰከረች ትመስላለች የተለያዩ ዘፈኖች ትዘፍናለች በመሃል"ኡኡኡኡኡ "እያች የዘፈን ማድመቂያ የሚሆን ጩኽት ታሰማለች ።እንደዛ ስትሆን ሞቅታውስጥ ያለው ጌታነህ ከትከት ብሎ የውሸት ይስቃል እራሱ የሚያውቀውን የተንኮል ሳቅ ።ይህችን ልጅ ወደቤት ይዞ መሄድ እሪስክ እንዳለው ቢያውቅም ለቤተሰቦቹ ያለው አክብሮት እየቀነሰ በመምጣቱ ግድ አጥቷል ። አባቱ አቶ ጀንበርም ሆኑ እናቱ ወይዘሮ ፅጌ ያን ያክል ጠንከር ያለ እርምጃ የማይወስዱ ።ልጆቻቸው የሚያደርጉት ነገር ከማስገረምና ከማሳቅ ያለፈ የሚያብሰለስላቸው ሆነው አያውቁም ። ጌታነህ ወንድሙ መስፍን ሰራተኛ ሁሉ አስረግዞ ጉዳዩ እንዳይታወቅባቸው እሷን ከማባረር በስተቀር እሱ ላይ አንዳች አይነት ወቀሳ እንዳላደረሱበት ። እራሱ መስፍን በስካር መንፈስ ነግሮታል 'ያቺ በረሮ ሰራተኛ እኔን ለማጥመድ ብላ አረገዘች ።ዝቅ ብዬ ባጫውታት ከፍ ብላ በልጅ ሰበብ ልትጫወትብኝ ስትል የኔ ውድ አባት ከላዬላይ አርቆ ጣላት የታባቷ "እያለ ያለፈ የጉርምስና ታሪኩን ዘክዝኮለታል ።እሱም ካልሆነሰው ጋር እንዳይወድቅ ሊመክረው ሞክሯል ።ጌታነህ እቺን ወሬ መቼም አይረሳትም እንዲሁም ከዛ ጊዜ ጀምሮ ለቤተሰቡ የነበረው ፍራቻ ቀንሶለታል ።
*ቤት ሲደርስ እንደተለመደው የጊቢውን በር የከፈተለት ዘበኛ እንደማቅማማት እያለ አንዴ እሱን አንዴ ያመጣትን ሴት ሲያይ ከኪሱ ብር አውጥቶ እጁ ላይ አደረገለት ። በዚ ጊዜ እየተቅለሰለሰ መንገድ ለቀቀ ጌታነህ 'ሆዶ ኪኪኪኪ'ብሎ አሹፎበት ልጅቷን ይዟት ገባ ።እናም በቀስታ እየተራመደ እና እንዳትጮኽ አፋን እየያዘ ወደ መኝታ ክፍሉ ይዟት ገባ ውስጥ ከገቡ በዋላ በሩን እንደነገሩ ዘጋውና ተሸክሞ አልጋው ላይ ጣላት ልጅቷ እንደመጮህ ስትል አፏን ግጥም አድርጎ ይዞ እላይዋላይ ተከመረ ያወፍራም ሰውነቱ ከላይዋ ሲወድቅ ትንፋሽ አጠራት ከስሩ ለመውጣት ታገለች አርፋ እንድትመቻች በቁጣ ነገራት ልጅቷ ሁኔታው ፍፁም ሲቀያየርባት መጮኽ ፈለገች ምንም እንኳ ገንዘብ ፈልጋ በተጨማሪ ከወንዶች ጋር ብትወጣም ግዴታ ያለበት ግንኙነት ደስ አይላትም ግን ዛሬ በዚ ወፍራም እና ጉረኛ ደፋር ወጣት እጅ ገብታ ለዛውም በናት ባባቱ ቤት እንዴት ታምልጥ ስካሩ በድንገት ለቀቃት ከስሩ ሆና ተንፈራፈረች አለቅ አላት ልብሷን ከላይዋላይ የመቅደድ ያህል ከፍ አደረገባት ልትከላከለው ብላ እንደመቧጨር ስትይዘው በጥፊ አጮላት ፣በዚጊዜ እሪታዋን አቀለጠችው አፏን ለመያዝ ቢታገላት አልሰማ አለችው በፍጥነት ልብሷን ገፎ በላይዋ ዳግም ተከመረ ጩኽቷን አስነካችው ይህን የምታደርገው ልምዱ ስለሌላት ሳይሆን ሰላማዊ ያልሆነ ግንኙነት ስለሚያስጠላት ነው ። ጌታነህ አንቆ ይዞ ሲገፋፋት ።እሷ ስትጮህ የሚሯሯጥ ኮቴ ተሰማና የጌታነህ ክፍል ብርግድ ብሎ ተከፈተ ።የጌታነህ እናት አባት በድንጋጤ የሚይዙትን አጡ ,,,,,
👁አብላካት ለእናቷ ቡና እያፈላች ስለውሎዋ እየነገረች ልታስገርማት ብትጥርም የአብላካት እናት ግን ከመገረም ይልቅ ፍርሃት ነገሰባት ።ትንሿ ልጇ አድጋ የወንዶች ፍላጎት መወጣጫ እንዳትሆን የሁልጊዜ ፀሎቷ ነበር ።ዛሬ ያ የምትፈራው ጊዜ እንደደረሰ ተሰማት ልጇን የምትሳሳላትን ወዴት እንደምትሰውራት ምን እንደምታረጋት ግራ ገባት አብላካት የእናቷ ጭንቀት አልገባትም እሷ ዋነኛ ጭንቀቷ የሷ ጤንነት ነው ታክማ እንድትድን ፈልጋለች ሰመረ የሰጣትን አምስት ሺ ብር ለዚሁ አላማ መጠቀም ነው አሳቧ ።
" እናቴ እባክሽ አትጨናነቂ እኔ የምፈልገው ደና እንድትሆኚልኝ ብቻ ነው እሺ! እና ነገ በጠዋት ተነስተን ሀኪም ቤት እንሄዳለን ከዛ ትታከሚያለሽ ከዛ የኔ ውድ እናት እንደበፊቱ ሮጥ እሮጥ እያለች ትሄዳለች በቃ 😀" ፈገግ ፈገግ አለች አብላካት እናቷ ዘና እንድትልላት
"የኔ ትንሿ አበባ የኔ አሳቢ ልጅ ስለኔ አትጨነቂ ድካም ብቻ ነው ህመሜ ሰላም እሆናለው ቀስ በቀስ ይተወኛል እሺ "ብላ በጭንቀት አየቻት ።'እኔ በሌለውበት ልጄ ምንድነው የምትሆነው እኔ ዘመድ የለኝ ብቸኛ ከማን ጋርስ ወስጄ አስተዋውቃታለው ማንስ አለኘ ።ወይ ይህ ክፉ ዕድሌ በሷም ላይ ተጋባ 'ብላ ከራሷ ጋር አወራች
"እማ ድካም ነው ካልሺኝ ቆየሽ ነገር ግን እየባሰ ነው የሄደው እናቴ እኔ አሁን አሁን አጣሻለው ብዬ እየፈራው ነው እባክሽ ሀኪም ጋር እንሂድ እባክሽ ሳህሉም በርትቶብሻል አንቺ ቢያንስ እንኳ ጤናጣቢያ የመሄድ ፍላጎት የለሽም ።ለኔ ስትዪ እንኳ አታደርጊውም "ብላ እንደማልቀስ አለች
"ነይልኝ የኔ ትንሽ አበባ ነይ ልቀፍሽ እኔ ምንም አልሆንብሽም እሺ ነይ ልቀፍሽ "ብላ እጇን ዘረጋች ።አብ ላካት ተነስታ በመሄድ የእናቷ እቅፍ ውስጥ ገባች ፀጉሯን ስታሻሻት ደስ የሚል ስሜት ተሰማት
"የኔ ትንሽዬ አበባ ይሄውልሽ አሁን የሚያሳስበው የኔ ጉዳይ ሳይሆን ያንቺ ነው እእእ ምን መሰለሽ ውዴ ሕይወት ለአንዳንድ ሴቶች ቀላል አደለችም በተለይ ደሞ በችግር ላደገች ሴት የኔን ሕይወት ነግሬሻለው መቼም አትረሺውም አይደል ?አዎ ለቤተሰቦቼ አንድ ነበርኩ እንደ አይን ብሌናቸውም ነበርኩ ነገር ግን በጦርነት ምክንያት አባቴን አጣው ቀጥሎ እናቴም በሱ መሞት ስታዝን አዘኗ ልክ በማጣቱ እሷም ተከተለችው እና እኔም የተወለድኩበትን አገር ጥዬ አዲስ አበባ ገባው በደላላ አማካኝነትም የቤት ሰራተኝነት ስራን አገኘው የገባውት አብታም ቤት ነበር ።ቀሪውን ታውቂዋለሽ ከላይ ጀምሮ እየተከተለኝ ያለ እጣፋንተ አንቺላይ ሲደገም ማየት አልፈልግም ። ምን መሰለሽ ዛሬ የነገርሺኝ ነገር አሳስቦኛል ማለቴ አምስት ሺብር ወንድ ልጅ ያለምክንያት አንስቶ አይሰጥሽም ።እእእ ላስፈራራሽ ፈልጌ አይደለም ነገር ግን ወንዶች አብዛኞቹ በችግርሽ በደካማ ጎንሽ ነው የሚገቡት እና ዛሬ ለሰጠሽ ነገር ሊያስከፍልሽ ብሎ በደንብ ሊያቀርብሽ ያስብ ይሆናል እና ከዚ በዋላ በምንም አይነት ጉዳይ ላይ አግኝቶ ሊያወራሽ ቢፈልግ ለኔ እንዳትደብቂኝ ሚስጢር የሚባል ነገር የለም ።እሱን ብቻ ሳይሆን ሌሎች ወንዶችም ቢሆኑ እሺ "አለቻት ጣቶቿን በፀጉሯ ውስጥ እያንሸራሸረች
"እማ እናቴ ሰመረን ብታይው እንዲ አትይም ነበር እሱ እውነተኛ ሰው ነው ማለቴ እንደ ታላቅ ወንድም ነበር እየተቆጣ ያወራኝ ደሞ ስልክ እንኳ አልጠየቀኝም ቀጥ ብዬ ላዳ ይዤ ወደቤት እንድሄድ እና ያስራ አስገባሻለው ያለሽ ሰውዬጋር እንዳትሄጂ ብሎ አስጠንቅቆኝ ነው የሄደው ባይሆን ጓደኞቹ ደስአላሉኝም ሰሚር ደሞ አስተናጋጅ ነው ስራም ሊፈልግልኝ ቃል ገብቷል እሱም ሊረዳኝ ነው የፈለገው ።በዛላይ ቀለል ያለ ነው እንደ ቤተሰብ እዚድስረ ነው የሸኘኝ እንደ ነገርኩሽ እንደውም እሱን አስተዋውቅሻለው "አለቻት
"እሺ የኔ ውድ እያስፈራራውሽ አይደለም እንድትጠነቀቂ ብቻ ነው "አለቻት ይበልጥ አስጠግታ እያቀፈቻት ።ውስጧ ፈርቷል ልጇን ከጉያዋእየፈለቀቁ ሊወስዱባት የቋመጡ ጅቦች የከበቧት ያህል ተሰማት የእናትነት ዕንባዋ ጉንጮቿን አቋርጠው ሲወርዱ ይበልጥ ብቸኝነት ተሰማት,
🌻🌺ክፍል አስር🌺🌻
👁🍀👁🍀👁🍀👁
መሸት ሸት ብሏል በመንገዱ ላይ ሽው እያሉ ከሚያልፉ መኪኖች በስተቀር ምንም ሰው አይንቀሳቀስም ። ጌታነህ ሰአቱን ገመተ 'ከለሊቱ ዘጠኝ ሰአት ይሆናል ' በቃ ይሁና ምን ችግር አለው የሰው ቤት አይደለ የምገባው ያ ሆዳም ዘበኛ እንደው ገንዘብ ከሰጠውት አንዳች ነገር አይናገር ፣ አለ ለራሱ ።መኪናውን ወደ ቤቱ አቅጣጫ እየነዳ፣በዛቻ አይነት ከጎኑ የተቀመጠችዋን የናይት ክለብ አስተናጋጇን ተመለከታት ። የሰከረች ትመስላለች የተለያዩ ዘፈኖች ትዘፍናለች በመሃል"ኡኡኡኡኡ "እያች የዘፈን ማድመቂያ የሚሆን ጩኽት ታሰማለች ።እንደዛ ስትሆን ሞቅታውስጥ ያለው ጌታነህ ከትከት ብሎ የውሸት ይስቃል እራሱ የሚያውቀውን የተንኮል ሳቅ ።ይህችን ልጅ ወደቤት ይዞ መሄድ እሪስክ እንዳለው ቢያውቅም ለቤተሰቦቹ ያለው አክብሮት እየቀነሰ በመምጣቱ ግድ አጥቷል ። አባቱ አቶ ጀንበርም ሆኑ እናቱ ወይዘሮ ፅጌ ያን ያክል ጠንከር ያለ እርምጃ የማይወስዱ ።ልጆቻቸው የሚያደርጉት ነገር ከማስገረምና ከማሳቅ ያለፈ የሚያብሰለስላቸው ሆነው አያውቁም ። ጌታነህ ወንድሙ መስፍን ሰራተኛ ሁሉ አስረግዞ ጉዳዩ እንዳይታወቅባቸው እሷን ከማባረር በስተቀር እሱ ላይ አንዳች አይነት ወቀሳ እንዳላደረሱበት ። እራሱ መስፍን በስካር መንፈስ ነግሮታል 'ያቺ በረሮ ሰራተኛ እኔን ለማጥመድ ብላ አረገዘች ።ዝቅ ብዬ ባጫውታት ከፍ ብላ በልጅ ሰበብ ልትጫወትብኝ ስትል የኔ ውድ አባት ከላዬላይ አርቆ ጣላት የታባቷ "እያለ ያለፈ የጉርምስና ታሪኩን ዘክዝኮለታል ።እሱም ካልሆነሰው ጋር እንዳይወድቅ ሊመክረው ሞክሯል ።ጌታነህ እቺን ወሬ መቼም አይረሳትም እንዲሁም ከዛ ጊዜ ጀምሮ ለቤተሰቡ የነበረው ፍራቻ ቀንሶለታል ።
*ቤት ሲደርስ እንደተለመደው የጊቢውን በር የከፈተለት ዘበኛ እንደማቅማማት እያለ አንዴ እሱን አንዴ ያመጣትን ሴት ሲያይ ከኪሱ ብር አውጥቶ እጁ ላይ አደረገለት ። በዚ ጊዜ እየተቅለሰለሰ መንገድ ለቀቀ ጌታነህ 'ሆዶ ኪኪኪኪ'ብሎ አሹፎበት ልጅቷን ይዟት ገባ ።እናም በቀስታ እየተራመደ እና እንዳትጮኽ አፋን እየያዘ ወደ መኝታ ክፍሉ ይዟት ገባ ውስጥ ከገቡ በዋላ በሩን እንደነገሩ ዘጋውና ተሸክሞ አልጋው ላይ ጣላት ልጅቷ እንደመጮህ ስትል አፏን ግጥም አድርጎ ይዞ እላይዋላይ ተከመረ ያወፍራም ሰውነቱ ከላይዋ ሲወድቅ ትንፋሽ አጠራት ከስሩ ለመውጣት ታገለች አርፋ እንድትመቻች በቁጣ ነገራት ልጅቷ ሁኔታው ፍፁም ሲቀያየርባት መጮኽ ፈለገች ምንም እንኳ ገንዘብ ፈልጋ በተጨማሪ ከወንዶች ጋር ብትወጣም ግዴታ ያለበት ግንኙነት ደስ አይላትም ግን ዛሬ በዚ ወፍራም እና ጉረኛ ደፋር ወጣት እጅ ገብታ ለዛውም በናት ባባቱ ቤት እንዴት ታምልጥ ስካሩ በድንገት ለቀቃት ከስሩ ሆና ተንፈራፈረች አለቅ አላት ልብሷን ከላይዋላይ የመቅደድ ያህል ከፍ አደረገባት ልትከላከለው ብላ እንደመቧጨር ስትይዘው በጥፊ አጮላት ፣በዚጊዜ እሪታዋን አቀለጠችው አፏን ለመያዝ ቢታገላት አልሰማ አለችው በፍጥነት ልብሷን ገፎ በላይዋ ዳግም ተከመረ ጩኽቷን አስነካችው ይህን የምታደርገው ልምዱ ስለሌላት ሳይሆን ሰላማዊ ያልሆነ ግንኙነት ስለሚያስጠላት ነው ። ጌታነህ አንቆ ይዞ ሲገፋፋት ።እሷ ስትጮህ የሚሯሯጥ ኮቴ ተሰማና የጌታነህ ክፍል ብርግድ ብሎ ተከፈተ ።የጌታነህ እናት አባት በድንጋጤ የሚይዙትን አጡ ,,,,,
👁አብላካት ለእናቷ ቡና እያፈላች ስለውሎዋ እየነገረች ልታስገርማት ብትጥርም የአብላካት እናት ግን ከመገረም ይልቅ ፍርሃት ነገሰባት ።ትንሿ ልጇ አድጋ የወንዶች ፍላጎት መወጣጫ እንዳትሆን የሁልጊዜ ፀሎቷ ነበር ።ዛሬ ያ የምትፈራው ጊዜ እንደደረሰ ተሰማት ልጇን የምትሳሳላትን ወዴት እንደምትሰውራት ምን እንደምታረጋት ግራ ገባት አብላካት የእናቷ ጭንቀት አልገባትም እሷ ዋነኛ ጭንቀቷ የሷ ጤንነት ነው ታክማ እንድትድን ፈልጋለች ሰመረ የሰጣትን አምስት ሺ ብር ለዚሁ አላማ መጠቀም ነው አሳቧ ።
" እናቴ እባክሽ አትጨናነቂ እኔ የምፈልገው ደና እንድትሆኚልኝ ብቻ ነው እሺ! እና ነገ በጠዋት ተነስተን ሀኪም ቤት እንሄዳለን ከዛ ትታከሚያለሽ ከዛ የኔ ውድ እናት እንደበፊቱ ሮጥ እሮጥ እያለች ትሄዳለች በቃ 😀" ፈገግ ፈገግ አለች አብላካት እናቷ ዘና እንድትልላት
"የኔ ትንሿ አበባ የኔ አሳቢ ልጅ ስለኔ አትጨነቂ ድካም ብቻ ነው ህመሜ ሰላም እሆናለው ቀስ በቀስ ይተወኛል እሺ "ብላ በጭንቀት አየቻት ።'እኔ በሌለውበት ልጄ ምንድነው የምትሆነው እኔ ዘመድ የለኝ ብቸኛ ከማን ጋርስ ወስጄ አስተዋውቃታለው ማንስ አለኘ ።ወይ ይህ ክፉ ዕድሌ በሷም ላይ ተጋባ 'ብላ ከራሷ ጋር አወራች
"እማ ድካም ነው ካልሺኝ ቆየሽ ነገር ግን እየባሰ ነው የሄደው እናቴ እኔ አሁን አሁን አጣሻለው ብዬ እየፈራው ነው እባክሽ ሀኪም ጋር እንሂድ እባክሽ ሳህሉም በርትቶብሻል አንቺ ቢያንስ እንኳ ጤናጣቢያ የመሄድ ፍላጎት የለሽም ።ለኔ ስትዪ እንኳ አታደርጊውም "ብላ እንደማልቀስ አለች
"ነይልኝ የኔ ትንሽ አበባ ነይ ልቀፍሽ እኔ ምንም አልሆንብሽም እሺ ነይ ልቀፍሽ "ብላ እጇን ዘረጋች ።አብ ላካት ተነስታ በመሄድ የእናቷ እቅፍ ውስጥ ገባች ፀጉሯን ስታሻሻት ደስ የሚል ስሜት ተሰማት
"የኔ ትንሽዬ አበባ ይሄውልሽ አሁን የሚያሳስበው የኔ ጉዳይ ሳይሆን ያንቺ ነው እእእ ምን መሰለሽ ውዴ ሕይወት ለአንዳንድ ሴቶች ቀላል አደለችም በተለይ ደሞ በችግር ላደገች ሴት የኔን ሕይወት ነግሬሻለው መቼም አትረሺውም አይደል ?አዎ ለቤተሰቦቼ አንድ ነበርኩ እንደ አይን ብሌናቸውም ነበርኩ ነገር ግን በጦርነት ምክንያት አባቴን አጣው ቀጥሎ እናቴም በሱ መሞት ስታዝን አዘኗ ልክ በማጣቱ እሷም ተከተለችው እና እኔም የተወለድኩበትን አገር ጥዬ አዲስ አበባ ገባው በደላላ አማካኝነትም የቤት ሰራተኝነት ስራን አገኘው የገባውት አብታም ቤት ነበር ።ቀሪውን ታውቂዋለሽ ከላይ ጀምሮ እየተከተለኝ ያለ እጣፋንተ አንቺላይ ሲደገም ማየት አልፈልግም ። ምን መሰለሽ ዛሬ የነገርሺኝ ነገር አሳስቦኛል ማለቴ አምስት ሺብር ወንድ ልጅ ያለምክንያት አንስቶ አይሰጥሽም ።እእእ ላስፈራራሽ ፈልጌ አይደለም ነገር ግን ወንዶች አብዛኞቹ በችግርሽ በደካማ ጎንሽ ነው የሚገቡት እና ዛሬ ለሰጠሽ ነገር ሊያስከፍልሽ ብሎ በደንብ ሊያቀርብሽ ያስብ ይሆናል እና ከዚ በዋላ በምንም አይነት ጉዳይ ላይ አግኝቶ ሊያወራሽ ቢፈልግ ለኔ እንዳትደብቂኝ ሚስጢር የሚባል ነገር የለም ።እሱን ብቻ ሳይሆን ሌሎች ወንዶችም ቢሆኑ እሺ "አለቻት ጣቶቿን በፀጉሯ ውስጥ እያንሸራሸረች
"እማ እናቴ ሰመረን ብታይው እንዲ አትይም ነበር እሱ እውነተኛ ሰው ነው ማለቴ እንደ ታላቅ ወንድም ነበር እየተቆጣ ያወራኝ ደሞ ስልክ እንኳ አልጠየቀኝም ቀጥ ብዬ ላዳ ይዤ ወደቤት እንድሄድ እና ያስራ አስገባሻለው ያለሽ ሰውዬጋር እንዳትሄጂ ብሎ አስጠንቅቆኝ ነው የሄደው ባይሆን ጓደኞቹ ደስአላሉኝም ሰሚር ደሞ አስተናጋጅ ነው ስራም ሊፈልግልኝ ቃል ገብቷል እሱም ሊረዳኝ ነው የፈለገው ።በዛላይ ቀለል ያለ ነው እንደ ቤተሰብ እዚድስረ ነው የሸኘኝ እንደ ነገርኩሽ እንደውም እሱን አስተዋውቅሻለው "አለቻት
"እሺ የኔ ውድ እያስፈራራውሽ አይደለም እንድትጠነቀቂ ብቻ ነው "አለቻት ይበልጥ አስጠግታ እያቀፈቻት ።ውስጧ ፈርቷል ልጇን ከጉያዋእየፈለቀቁ ሊወስዱባት የቋመጡ ጅቦች የከበቧት ያህል ተሰማት የእናትነት ዕንባዋ ጉንጮቿን አቋርጠው ሲወርዱ ይበልጥ ብቸኝነት ተሰማት,
👍139❤17
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍26❤9
👁🌺በ'ነሱ ቤት🌺👁
🍀ክፍል አስራ አንድ🍀
🌺🍀🌺🍀🌺🍀🌺
ሦስቱ ጓደኛሞች በስራ ተወጥረው ከርመው በሚጠብቋትና በምትመቻቸው ቅዳሜ ቀን በተለመደው ሰአት የለመዷት ሬስቶራንት ተገናኝተዋል ።ቦሌ አካባቢ የምትገኛዋ ብዙም ሰው የማይበዛባት ጥራቷ የተመሰከረላት ቬነስ እሬስቶራንት እንግዶቿን በፍቅር ማስተናገድ ታውቅበታለች ።ለዚህም ነው ጓደኛማቾቹ ሁሌም ምሳ ለመብላት ወደዚ የሚመጡት ። ሰመረ ቦታ መርጦ ወደ ጥግ ሲሄድ ጌታነህም በምርጫው በመስማማት ተከተለው እንየው በሁለቱ ምርጫ ተቃውሞ አቅርቦ አያውቅም እሱ ሰላም ብቻ ነው የሚፈልገው እነሱ የመረጡለትን ልብስ ይለብሳል እነሱ የመረጡትን ማንኛውንም ምርጫ ተቃውሞ ሳያቀርብ ይከተላል ። ከርቀት እነሰመረ ቦታ ሲይዙ አይቶ ሰሚር ፈጠን ብሎ ሊታዘዛቸው መጣ ።ሲያዩት ፈገግ አሉ ።እናም የተለመደውን ምግብ አዘው መጫወት ጀመሩ ።
"እሺ ባካቹ ሳምንቱ እንዴት አለፈ "አላቸው ፈገግ ብሎ
ጌታነህ ።ሁለቱም ተያይተው ምንም አዲስ ነገር የለም በሚል መልሰው ፈገግ ብለው አዩት።
"አሃ ሳምንቱን ሙሉ መቼም አልተኛችሁም !የሰውልጅ ደሞ ከተንቀሳቀሰ የሆነ ነገር ሳያጋጥመው አይቀርም "አላቸው ፈገግ ፈገግ እያለ ።ከሁኔታው አንዳች ነገር ሊነግራቸው እንደሆነ አወቁ
" ምነው አንተ በግድ ነው እንዴ እኔን በተመለከተ ከስራ ወደቤት ከቤት ወደስራ ነበር ሌላ የለም እንግዲ ያንተን እንስማዋ "አለው ሰመረ ።እንየው ፈገግ ፈገግ እያለ "እንዴ የዛንለት ማለቴ ቅዳሜ ኪኪኪኪ "ብሎ መሳቅ ጀመረ እንየው ሁሌም የሚያስቅ የመሰለውን ወሬ ሊናገር ሲል ቀድሞ የመሳቅ ልምድ አለው
"ምንድነው እሱ ?ምን ተፈጠረ ?ለካ እዛው ጥለንህ ነበረ የሄድነው ጓደኛዬ "አለው ጌታነህ ወሬውን ለመስማት እየጓጓ
"ኧረ በናትህ ሳይቸግረኝ ሁለት ቺክ ይዤ ወጥቼ አላበላሹኝም ኪኪኪኪ "ብሎ ሳቀ ።ሁለቱም ተያይተው 'ምን'አሉ እኩል ።በዚ ጊዜ አስተናጋጁ ሰሚር ምግባቸውን ይዞ መጥቶ ጠረጴዛው ላይ ማስተካከል ጀመረ ። እናም የሳምንቱን አጢያታቸውን ለመስማት ጓጓ ።እነ ሰመረ አስተካክሎ እስኪጨርስ ጠበቁትና ጨርሶ ፈንጠር ብሎ ሲቆም ወደወሬ አቸው ተመለሱ ።
"እሺ ባክህ ?"አለው ጌታነህ እንደጀብደኛ እየተመለከተው ። ሰመረ ውስጡ የሚያቅለሸልሽ ስሜት ተሰማው የእንየው ወሬ አልተመቸውም የለየለት ብልግና ውስጥ እንዳሉ እየተሰማው ነው ሰሞኑን ቸልተኝነቱ እና ግድ የለሽነቱ ጥለውት ጠፍተዋል ።ምን አልባት በቅርቡ የተዋወቃት ሞልቃቃዋና ቆንጆዋ ማፊ ቀልቡን ስባው ይሆናል ።
"ከዛላቹ አገላብጣቸዋለው ያልኩት ሰውዬ አገላበጡኛ ኪኪኪኪኪ አንዷ ተወችኝ ስል አንዷ እንደ ቴኒስ ኳስ ተቀባበሉኝ ኪኪኪኪኪ ዋውው ለየት ያለ ለሊት ነበር ኪኪኪ የሚገርመው ግን ጠዋት ስነቃ ሁለቱም ሄደዋል የሉም ኪኪኪኪኪ"ብሎ ወሬውን በሳቅ አጅቦ ጨረሰ። ጌታነህ ተነስቶ አጨበጨበ እና
"ወንድ ነህ አባቴ አሳምነህ ነው የሸኘሃቸው እንድገመው ማለታቸው አይቀርም "ብሎ አብሮት ሳቀ
"በህልምህ እንዳይሆን ጠዋት ላይ አብረውህ ያደሩት ሴቶች ገንዘብ መጠየቅ ነበረባቸው ።በዛላይ ወንድነህ የሚያስብል ወሬ አልነገረንም የሰማውት ተቀባበሉኝ ስትል ነው !እእእ እርግጠኛ ነህ ግን በውንህ ነው እንዴት ገንዘባቸውን ሳይወስዱ "አለው ሰመረ ሳይዋጥለት ።እንየው ትንሽ ሲያስብ ቆይቶ።
"እሱማ በኪሴ ውስጥ ከስልኬእና ከኤቴሜ ውጪ ምንም አላስቀሩልኝም"ብሎ ዝም አለ ።በተራው ሰመረ ጮክ ብሎ መሳቅ ጀመረ ። ሰሚር ወሬውን በመጠኑም ቢሆን አገጣጥሞ ተረድቶት ስለነበረ በቆመበት እያያቸው የተረገሙ ይላል በሆዱ ።ብቻ ያችን ታዳጊ ልጅ ወደዚ ክፋታቸው እንዳይጨምሯት ።መቼም ለአንደኛው ስልኬን ሰጥቼዋለው ብላለች ብሎ ተከዘ ,,,,,,,,,,,,,,,,,
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
🍀ክፍል አስራ አንድ🍀
🌺🍀🌺🍀🌺🍀🌺
ሦስቱ ጓደኛሞች በስራ ተወጥረው ከርመው በሚጠብቋትና በምትመቻቸው ቅዳሜ ቀን በተለመደው ሰአት የለመዷት ሬስቶራንት ተገናኝተዋል ።ቦሌ አካባቢ የምትገኛዋ ብዙም ሰው የማይበዛባት ጥራቷ የተመሰከረላት ቬነስ እሬስቶራንት እንግዶቿን በፍቅር ማስተናገድ ታውቅበታለች ።ለዚህም ነው ጓደኛማቾቹ ሁሌም ምሳ ለመብላት ወደዚ የሚመጡት ። ሰመረ ቦታ መርጦ ወደ ጥግ ሲሄድ ጌታነህም በምርጫው በመስማማት ተከተለው እንየው በሁለቱ ምርጫ ተቃውሞ አቅርቦ አያውቅም እሱ ሰላም ብቻ ነው የሚፈልገው እነሱ የመረጡለትን ልብስ ይለብሳል እነሱ የመረጡትን ማንኛውንም ምርጫ ተቃውሞ ሳያቀርብ ይከተላል ። ከርቀት እነሰመረ ቦታ ሲይዙ አይቶ ሰሚር ፈጠን ብሎ ሊታዘዛቸው መጣ ።ሲያዩት ፈገግ አሉ ።እናም የተለመደውን ምግብ አዘው መጫወት ጀመሩ ።
"እሺ ባካቹ ሳምንቱ እንዴት አለፈ "አላቸው ፈገግ ብሎ
ጌታነህ ።ሁለቱም ተያይተው ምንም አዲስ ነገር የለም በሚል መልሰው ፈገግ ብለው አዩት።
"አሃ ሳምንቱን ሙሉ መቼም አልተኛችሁም !የሰውልጅ ደሞ ከተንቀሳቀሰ የሆነ ነገር ሳያጋጥመው አይቀርም "አላቸው ፈገግ ፈገግ እያለ ።ከሁኔታው አንዳች ነገር ሊነግራቸው እንደሆነ አወቁ
" ምነው አንተ በግድ ነው እንዴ እኔን በተመለከተ ከስራ ወደቤት ከቤት ወደስራ ነበር ሌላ የለም እንግዲ ያንተን እንስማዋ "አለው ሰመረ ።እንየው ፈገግ ፈገግ እያለ "እንዴ የዛንለት ማለቴ ቅዳሜ ኪኪኪኪ "ብሎ መሳቅ ጀመረ እንየው ሁሌም የሚያስቅ የመሰለውን ወሬ ሊናገር ሲል ቀድሞ የመሳቅ ልምድ አለው
"ምንድነው እሱ ?ምን ተፈጠረ ?ለካ እዛው ጥለንህ ነበረ የሄድነው ጓደኛዬ "አለው ጌታነህ ወሬውን ለመስማት እየጓጓ
"ኧረ በናትህ ሳይቸግረኝ ሁለት ቺክ ይዤ ወጥቼ አላበላሹኝም ኪኪኪኪ "ብሎ ሳቀ ።ሁለቱም ተያይተው 'ምን'አሉ እኩል ።በዚ ጊዜ አስተናጋጁ ሰሚር ምግባቸውን ይዞ መጥቶ ጠረጴዛው ላይ ማስተካከል ጀመረ ። እናም የሳምንቱን አጢያታቸውን ለመስማት ጓጓ ።እነ ሰመረ አስተካክሎ እስኪጨርስ ጠበቁትና ጨርሶ ፈንጠር ብሎ ሲቆም ወደወሬ አቸው ተመለሱ ።
"እሺ ባክህ ?"አለው ጌታነህ እንደጀብደኛ እየተመለከተው ። ሰመረ ውስጡ የሚያቅለሸልሽ ስሜት ተሰማው የእንየው ወሬ አልተመቸውም የለየለት ብልግና ውስጥ እንዳሉ እየተሰማው ነው ሰሞኑን ቸልተኝነቱ እና ግድ የለሽነቱ ጥለውት ጠፍተዋል ።ምን አልባት በቅርቡ የተዋወቃት ሞልቃቃዋና ቆንጆዋ ማፊ ቀልቡን ስባው ይሆናል ።
"ከዛላቹ አገላብጣቸዋለው ያልኩት ሰውዬ አገላበጡኛ ኪኪኪኪኪ አንዷ ተወችኝ ስል አንዷ እንደ ቴኒስ ኳስ ተቀባበሉኝ ኪኪኪኪኪ ዋውው ለየት ያለ ለሊት ነበር ኪኪኪ የሚገርመው ግን ጠዋት ስነቃ ሁለቱም ሄደዋል የሉም ኪኪኪኪኪ"ብሎ ወሬውን በሳቅ አጅቦ ጨረሰ። ጌታነህ ተነስቶ አጨበጨበ እና
"ወንድ ነህ አባቴ አሳምነህ ነው የሸኘሃቸው እንድገመው ማለታቸው አይቀርም "ብሎ አብሮት ሳቀ
"በህልምህ እንዳይሆን ጠዋት ላይ አብረውህ ያደሩት ሴቶች ገንዘብ መጠየቅ ነበረባቸው ።በዛላይ ወንድነህ የሚያስብል ወሬ አልነገረንም የሰማውት ተቀባበሉኝ ስትል ነው !እእእ እርግጠኛ ነህ ግን በውንህ ነው እንዴት ገንዘባቸውን ሳይወስዱ "አለው ሰመረ ሳይዋጥለት ።እንየው ትንሽ ሲያስብ ቆይቶ።
"እሱማ በኪሴ ውስጥ ከስልኬእና ከኤቴሜ ውጪ ምንም አላስቀሩልኝም"ብሎ ዝም አለ ።በተራው ሰመረ ጮክ ብሎ መሳቅ ጀመረ ። ሰሚር ወሬውን በመጠኑም ቢሆን አገጣጥሞ ተረድቶት ስለነበረ በቆመበት እያያቸው የተረገሙ ይላል በሆዱ ።ብቻ ያችን ታዳጊ ልጅ ወደዚ ክፋታቸው እንዳይጨምሯት ።መቼም ለአንደኛው ስልኬን ሰጥቼዋለው ብላለች ብሎ ተከዘ ,,,,,,,,,,,,,,,,,
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍95❤5😁4🔥3👏2
#ተአምረተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
//
ሰሚራ ለዚህ ሀሳብ ውል ሳታበጅለት ማደር አልፈለገችም….. ቦርሳዋን አንጠልጥላ ተመልሳ ወደስራዋ ቦታ ተመለሰች….መመለሷ ምን እንደሚጠቅማት ለራሷም አልገባትም ..ግን በቃ ተመለሰች..እንደደረሰች ቀጥታ መላኩ ወደተኛበት ክፍል ነበር የገባችው…በሽተኛው የተኛበት ክፍል ውስጥ የተኙ ሌሎች ሶስት ታካሚዎችና እነሱን የሚያስታሙም አስታማሚወች ነበሩ…
ቀጥታ ወደተኛበት አልጋ ተጠግታ አስተዋለችው…አይኖቹ እንደተጨፈኑ ናቸው… ጥቁር ፊቱ ላይ የሰላምና የመረጋጋት መንፈስ አርብቦበታል…በታዋቂ ቀራፂ በጥንቃቄ የተቀረፀ የሚመስለው አፍንጫው ለፊቱ ውበት አጎናጽፎት ትልቅ ግርማ ሞገስ ሆኖታል…የዓይኖቹ ሽፋ ሽፍቶች ድምቅ ያሉና የተለየ ስሜት የሚያጭሩ ሆነው ነው ያገኘቻቸው..
‹‹እንዴ እስከዛሬ ለምን እንደዚህ እትኩሬ አላስተዋልኩትም…..?›› ስትል እራሷን ጠየቀች ….እስከዛሬ ባለ እይታዋማ ከማንኛውም በሽተኛ የተለየ ምንም ነገር አልነበረውም….አሁን ግን ሁኔታዎች ተቀያይሩባት..አሁን ስሩ ቆማ የምታየው ጥቁር ቆንጆ ወጣትን ለመግደል ግማሽ ሚሊዬን ብር ተቀብላለች…ስለዚህ አሁን ለእሷ ዝም ብሎ ሰው አይደለም….‹‹ደግሞ እንዴት አባቱ ነው የሚያምረው ….…..?››አለችና ክፍሉን ለቃ ወጣች …
ወደ ዶክተር እስክንድር ቢሮ …ዶ/ር እስክንድር በእሷ እድሜ ክልል የሚገኝ አስተዋይ ወጣትና ጓደኛዋ ነው ..ይሄንን ነገር በምትፈልገው መጠን ሊረዳት እንደሚችል ያሰበችው እና ሚስጥር ጠባቂ ነው ብላ ያመነችው እሱን ነው፡፡እሱን ብቻ፡፡
ቢሮው ብቻው ቁጭ ብሎ የበሽተኞችን ፋይል እየመረመረ ነበር ያገኘችው….
‹‹እንዴ ወደቤት የሄድሽ መስሎኝ?››
‹‹ሄጄ ነበር››
‹‹ታዲያ ምን ገጠመሽ እና ተመለሽ…?››
‹‹ታአምር ተፈጥሮ››
‹‹እስቲ ቁጭ በይ እና ተአምሩን ንገሪኝ .››
በድካም ስሜት ከፊት ለፊቱ ያለውመን ወንበር ስባ ቁጭ አለች….
‹‹እሺ አጫውቺ……..?ምን ተፈጠረ…..?››
‹‹እንድታግዘኝ ነው የመጣሁት… በጣም እርዳታህን እፈልጋለሁ…››
‹‹አልገባኝም ምንድነው የምረዳሽ…..?››
‹‹ልናግር አይደል››
‹‹እያዳመጥኩሽ ነው››አላት ትኩረቱን ሰብስቦ ተመቻችቶ እየተቀመጠ
ከሰዓታት በፊት ያጋጠማትን እና እያበረረ ወደእሱ ያስመጣትን ጉዳይ ከመጀመሪያው አንስታ በዝርዝር አስረዳችው…በገረሜታ አፉን ከፍቶ አዳመጣት…ስትጨርስ
‹‹ወይኔ ጉዳችን.!!!.እንዴት ቼኩን ትቀበያለሽ…..?››
‹‹አልቀበልም ብል ዝም ሚሉኝ ይመስልሀል…ሚስጥራቸውን እንደማጋልጥባቸው ስለሚጠረጠሩ ሊያጠፍኝ ይችላሉ ብዬ ፈራኋ…››.
‹‹እሱስ ትክክል ነሽ …ለገዛ ዘመዳቸው ያላዘኑ ላንቺ አይመለሱም…..እና ምን እናድርግ›መልሶ እሷኑ ጠየቃት፡፡
‹‹እርዳኛ››
‹‹እኮ እንዴት ልርዳሽ…?››
‹‹እኔ እንጃ››
ትኩር ብሎ በጥርጣሬ አይን አይኗን እየያያት ቆየና‹‹…ልጅን እንዲሞት ትፈልጊያለሽ እንዴ….?ማለቴ በመግደል እንዳግዝሽ ነው የምትፈልጊው…..?››ሲል ጠየቃት
‹‹አረ በአላህ…..!!እንዴት እንደዛ አሰብክ..…..?››
‹‹እኔ እንጃ… ምን አልባት ብሩ ብዙ ስለሆነ….››ንግግሩን አላስጨረሰችውም
‹‹የፈለገ ብዙ ብር ቢሆን ይህን ለግላጋ ጥንቅሽ ወጣት ለመግደል ጭካኔውን ከየት አመጣለሁ…..?››
‹‹እንዴ ለግላጋ ወጣት ነው ያልሺኝ..…..? ቆንጆ ነው እንዴ..…..?››
ከንግግሩ ተነስታ የተናገረችውን ነገር በምልሰት ስታስታውስ እፈረት ተሰምቷት ‹‹….አንተ ደግሞ በዚህ ሰዓት እንዲህ አይነት ቀልድ ይቀለዳል…..?››አለችው
‹‹ቀልድ እኮ አይደለም ..አንቺው ስላልሽ ነው…ለግላጋ ባይሆን እንዲሞት ትፈቅጂ ነበር ማለት ነው.…..?ንግግርሽ እኮ እንደዛ የምትይ ነው የሚመስለው››
‹‹ይሁንልህ እስቲ አሁን እንዴት እናድርግ….…..?››
አምስት ለሚሆኑ ደቂቆዎች ሁለቱም በየፊናቸው አሰብ …ከዛ ደ/ር እስክንድር ከሀሳቡ ባኖ በፈገግታ መናገር ጀመረ‹‹…አሪፍ ሀሳብ መጣልኝ ››
‹‹ምን አይነት ሀሳብ ንገረኝ……..?.››
‹‹አሁን አልነግረሽም… መጀመሪያ እራት ጋብዢኝ››
‹‹ንገረኝና ጋብዝሀለሁ…..?››
‹‹እዚህ አልነግረሽም… በዘመናችን ምንም በነፃ የሚሰጥ ነገር የለም….ሁሉም ነገር ያስከፍላል…ስለዚህ ጋብዢኝና ልንገርሽ ወይም ደግሞ ይቅርብሽ››
‹‹ይሁንልህ እሺ … አሪፍ ምክር ይሁን እንጂ በደስታ ጋብዝሀለሁ››
‹‹አይ አንቺ ብዙ ቀን ጋብዢኝ ብዬሽ አሻፈረኝ ብለሽ ነበር..ዛሬ እጄ ገባሽ›››
‹‹ስለተሳካልህ እንኳን ደስ ያለህ››አለችውና ተያይዘው ወጡ
እራት በልተው እንዳጠናቀቁ ያሰበውን ይነግራት ጀመር
‹እንግደለው››
‹‹ምን አይነት ብሽቅ ሀሳብ ነው››
‹‹ማለቴ ለተወሰኑ ደቂቃዎች የሞተ እንዲመስል እናደረግና መሞቱን አይተው እንዲያምኑ እናድርግ››
ከቁጣዋ መለስ ብላ‹‹ከዛስ?››ስትል በጉጉጉ ጠየቀች፡
‹‹‹ከዛማ በቃ ሳጥን አምጡ እንላቸውና የሆነ ነገር አሽገን እንሰጣቸዋለን….››
‹‹ከዛስ…?››
‹‹ከዛማ ሰውዬውን የሆነ ቦታ ወስደን እስኪድን እንጠብቅና ለምን ሊገድሉት እንደፈለጉ ከራሱ እናጣራለን…ከእሱ በምናገኘው መረጃ የሆነ ነገር እናደርጋለን…ወይም እራሱ ሲድን የሆነ ነገር ያደርጋል››
ተነስታ ተጠመጠመችበት ‹‹..እንዲት ይህ ሀሳብ መጣልህ?››
‹‹እድሜ ለሆሊውድ ፊልም …ሊዚህ ለዚህ ካልተጠቀምንበት ለምን ይጠቅመናል?››
‹‹እና መቼ እናድርገው…››
ነገ ተነጋግረን የሚሆነውን እናደርጋለን››
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
//
ሰሚራ ለዚህ ሀሳብ ውል ሳታበጅለት ማደር አልፈለገችም….. ቦርሳዋን አንጠልጥላ ተመልሳ ወደስራዋ ቦታ ተመለሰች….መመለሷ ምን እንደሚጠቅማት ለራሷም አልገባትም ..ግን በቃ ተመለሰች..እንደደረሰች ቀጥታ መላኩ ወደተኛበት ክፍል ነበር የገባችው…በሽተኛው የተኛበት ክፍል ውስጥ የተኙ ሌሎች ሶስት ታካሚዎችና እነሱን የሚያስታሙም አስታማሚወች ነበሩ…
ቀጥታ ወደተኛበት አልጋ ተጠግታ አስተዋለችው…አይኖቹ እንደተጨፈኑ ናቸው… ጥቁር ፊቱ ላይ የሰላምና የመረጋጋት መንፈስ አርብቦበታል…በታዋቂ ቀራፂ በጥንቃቄ የተቀረፀ የሚመስለው አፍንጫው ለፊቱ ውበት አጎናጽፎት ትልቅ ግርማ ሞገስ ሆኖታል…የዓይኖቹ ሽፋ ሽፍቶች ድምቅ ያሉና የተለየ ስሜት የሚያጭሩ ሆነው ነው ያገኘቻቸው..
‹‹እንዴ እስከዛሬ ለምን እንደዚህ እትኩሬ አላስተዋልኩትም…..?›› ስትል እራሷን ጠየቀች ….እስከዛሬ ባለ እይታዋማ ከማንኛውም በሽተኛ የተለየ ምንም ነገር አልነበረውም….አሁን ግን ሁኔታዎች ተቀያይሩባት..አሁን ስሩ ቆማ የምታየው ጥቁር ቆንጆ ወጣትን ለመግደል ግማሽ ሚሊዬን ብር ተቀብላለች…ስለዚህ አሁን ለእሷ ዝም ብሎ ሰው አይደለም….‹‹ደግሞ እንዴት አባቱ ነው የሚያምረው ….…..?››አለችና ክፍሉን ለቃ ወጣች …
ወደ ዶክተር እስክንድር ቢሮ …ዶ/ር እስክንድር በእሷ እድሜ ክልል የሚገኝ አስተዋይ ወጣትና ጓደኛዋ ነው ..ይሄንን ነገር በምትፈልገው መጠን ሊረዳት እንደሚችል ያሰበችው እና ሚስጥር ጠባቂ ነው ብላ ያመነችው እሱን ነው፡፡እሱን ብቻ፡፡
ቢሮው ብቻው ቁጭ ብሎ የበሽተኞችን ፋይል እየመረመረ ነበር ያገኘችው….
‹‹እንዴ ወደቤት የሄድሽ መስሎኝ?››
‹‹ሄጄ ነበር››
‹‹ታዲያ ምን ገጠመሽ እና ተመለሽ…?››
‹‹ታአምር ተፈጥሮ››
‹‹እስቲ ቁጭ በይ እና ተአምሩን ንገሪኝ .››
በድካም ስሜት ከፊት ለፊቱ ያለውመን ወንበር ስባ ቁጭ አለች….
‹‹እሺ አጫውቺ……..?ምን ተፈጠረ…..?››
‹‹እንድታግዘኝ ነው የመጣሁት… በጣም እርዳታህን እፈልጋለሁ…››
‹‹አልገባኝም ምንድነው የምረዳሽ…..?››
‹‹ልናግር አይደል››
‹‹እያዳመጥኩሽ ነው››አላት ትኩረቱን ሰብስቦ ተመቻችቶ እየተቀመጠ
ከሰዓታት በፊት ያጋጠማትን እና እያበረረ ወደእሱ ያስመጣትን ጉዳይ ከመጀመሪያው አንስታ በዝርዝር አስረዳችው…በገረሜታ አፉን ከፍቶ አዳመጣት…ስትጨርስ
‹‹ወይኔ ጉዳችን.!!!.እንዴት ቼኩን ትቀበያለሽ…..?››
‹‹አልቀበልም ብል ዝም ሚሉኝ ይመስልሀል…ሚስጥራቸውን እንደማጋልጥባቸው ስለሚጠረጠሩ ሊያጠፍኝ ይችላሉ ብዬ ፈራኋ…››.
‹‹እሱስ ትክክል ነሽ …ለገዛ ዘመዳቸው ያላዘኑ ላንቺ አይመለሱም…..እና ምን እናድርግ›መልሶ እሷኑ ጠየቃት፡፡
‹‹እርዳኛ››
‹‹እኮ እንዴት ልርዳሽ…?››
‹‹እኔ እንጃ››
ትኩር ብሎ በጥርጣሬ አይን አይኗን እየያያት ቆየና‹‹…ልጅን እንዲሞት ትፈልጊያለሽ እንዴ….?ማለቴ በመግደል እንዳግዝሽ ነው የምትፈልጊው…..?››ሲል ጠየቃት
‹‹አረ በአላህ…..!!እንዴት እንደዛ አሰብክ..…..?››
‹‹እኔ እንጃ… ምን አልባት ብሩ ብዙ ስለሆነ….››ንግግሩን አላስጨረሰችውም
‹‹የፈለገ ብዙ ብር ቢሆን ይህን ለግላጋ ጥንቅሽ ወጣት ለመግደል ጭካኔውን ከየት አመጣለሁ…..?››
‹‹እንዴ ለግላጋ ወጣት ነው ያልሺኝ..…..? ቆንጆ ነው እንዴ..…..?››
ከንግግሩ ተነስታ የተናገረችውን ነገር በምልሰት ስታስታውስ እፈረት ተሰምቷት ‹‹….አንተ ደግሞ በዚህ ሰዓት እንዲህ አይነት ቀልድ ይቀለዳል…..?››አለችው
‹‹ቀልድ እኮ አይደለም ..አንቺው ስላልሽ ነው…ለግላጋ ባይሆን እንዲሞት ትፈቅጂ ነበር ማለት ነው.…..?ንግግርሽ እኮ እንደዛ የምትይ ነው የሚመስለው››
‹‹ይሁንልህ እስቲ አሁን እንዴት እናድርግ….…..?››
አምስት ለሚሆኑ ደቂቆዎች ሁለቱም በየፊናቸው አሰብ …ከዛ ደ/ር እስክንድር ከሀሳቡ ባኖ በፈገግታ መናገር ጀመረ‹‹…አሪፍ ሀሳብ መጣልኝ ››
‹‹ምን አይነት ሀሳብ ንገረኝ……..?.››
‹‹አሁን አልነግረሽም… መጀመሪያ እራት ጋብዢኝ››
‹‹ንገረኝና ጋብዝሀለሁ…..?››
‹‹እዚህ አልነግረሽም… በዘመናችን ምንም በነፃ የሚሰጥ ነገር የለም….ሁሉም ነገር ያስከፍላል…ስለዚህ ጋብዢኝና ልንገርሽ ወይም ደግሞ ይቅርብሽ››
‹‹ይሁንልህ እሺ … አሪፍ ምክር ይሁን እንጂ በደስታ ጋብዝሀለሁ››
‹‹አይ አንቺ ብዙ ቀን ጋብዢኝ ብዬሽ አሻፈረኝ ብለሽ ነበር..ዛሬ እጄ ገባሽ›››
‹‹ስለተሳካልህ እንኳን ደስ ያለህ››አለችውና ተያይዘው ወጡ
እራት በልተው እንዳጠናቀቁ ያሰበውን ይነግራት ጀመር
‹እንግደለው››
‹‹ምን አይነት ብሽቅ ሀሳብ ነው››
‹‹ማለቴ ለተወሰኑ ደቂቃዎች የሞተ እንዲመስል እናደረግና መሞቱን አይተው እንዲያምኑ እናድርግ››
ከቁጣዋ መለስ ብላ‹‹ከዛስ?››ስትል በጉጉጉ ጠየቀች፡
‹‹‹ከዛማ በቃ ሳጥን አምጡ እንላቸውና የሆነ ነገር አሽገን እንሰጣቸዋለን….››
‹‹ከዛስ…?››
‹‹ከዛማ ሰውዬውን የሆነ ቦታ ወስደን እስኪድን እንጠብቅና ለምን ሊገድሉት እንደፈለጉ ከራሱ እናጣራለን…ከእሱ በምናገኘው መረጃ የሆነ ነገር እናደርጋለን…ወይም እራሱ ሲድን የሆነ ነገር ያደርጋል››
ተነስታ ተጠመጠመችበት ‹‹..እንዲት ይህ ሀሳብ መጣልህ?››
‹‹እድሜ ለሆሊውድ ፊልም …ሊዚህ ለዚህ ካልተጠቀምንበት ለምን ይጠቅመናል?››
‹‹እና መቼ እናድርገው…››
ነገ ተነጋግረን የሚሆነውን እናደርጋለን››
✨ይቀጥላል✨
👍129❤17😁5😱2👎1
🍓🍃በ'ነሱ ቤት🍃🍓
🌺ክፍል አስራ ሁለት🌺
👁🌺👁🌺👁🌺👁
ጌታነህ በእንየው ሁኔታ ሳቁን መቆጣጠር አቅቶት ነበር ።ምክንያቱም አገኘዋቸው ብሎ ቢያወራም ሁለቱም ሴቶች አግኝተውታል ።መስከሩን ስላወቁ የሚፈልገውን ነገር ካደረጉ በዋላ ኪሱን እጥብ አድርገው ነው የሄዱት ። ግን ደሞ በእንየው ቢስቅም እንዲ ያደረጉትን ሴቶች ያውቃቸዋልና በልቡ ቂም አሳድሮባቸዋል ።እዛ ናይት ክለብ የሁልጊዜ ደንበኛ ሳሉ እንዴት እንዲ ያደርጉታል እነሱንማ እሰራላቸዋለው ብሎ ዛተ ። እንየው ብዙም ብልጣብልጥ እንዳልሆነ ጓደኞቹ ያውቃሉ ስለዚህም ነው አንድ ነገር ሰራው ብሎ አዳንቆ ሲያወራ በተለይ ሰመረ ነገሩን ከስሩ አጣርቶ እንዲነግረው ይገፋፋዋል እንጂ ያወራውን ወሬ አምኖ ተቀብሎ ዝም አይልም ። ጌታነህ ደሞ ሴቶች ላይ የሚደረጉ ነገሮች ሁሉ ያስቀዋል ያዝናናዋል ስለዚህም ስለሴት ልጅ ሽንፈት ሲሰማ የነገሩን እውነት ከማጣራት ይልቅ መሳቅ ይቀናዋል ።
አስተናጋጁ ሰሚር ተጠግቶ ጌታነህን እያየ ምን ልጨምር ብሎ ጠየቀ ።ጌታነህ መልስ ሳይሰጠው በእጁ ብቻ ምልክት በመስጠት ወደነበረበት እንዲመለስ አሳየው ።ሰሚር እንዲ በንቀት ያየኛል ብሎ ስላልጠበቀ ተናደደበት ።በልቡ መቼም ይሄ ገንዘብ አያሳየን ጉድ የለም ። እንጂማ እኔ በምንም ቢሆን ከሱ አላንስም ።ወይ ገንዘብ ከፍዝቅ የምታደርግ አንተ አለ ወደቦታው እየተመለሰ ።ጌታነህ ፈገግ ፈገግ እያለ ጉሮረውን ሲያፀዳ ።ሁለቱም ጓደኞቹ ሊያወራ የፈለገው ነገር እንዳለ በመረዳት ጠበቁ።
"የኔን ነገር በናታቹ ለወሬም አይመችም ግን ይሄን የወጣትነት ሞቅታ ዕድሜ ከገፋ በዋላ የሚገኝ ስላይደለ ምንም ማረግ አይቻልም መሟሟቅ ነው ክክክክሃሃሃ ታውቃላቹ ሴት ይዤ ገባው ያቺን በቀቀን የናይት ክለቧን ።ከዛላቹ እንደተለመደው ላስጨፍራት ስል በክብር ቤት ድረስ ስለወሰድኳት ነው መሰል እንዴት እንዳረጋት ።በቃ ምን ልንገራቹ በነካዋት ቁጥር እንደ ልጃገረድ አገር ይያዝልኝ አላለችም በጣም ተናድጄ እኔስ ልለቃት ነው የራስሽ ጉዳይ ብዬ ወረድኩባታ ።ከዛስ እላይዋላይ ወጥቼ ስጨፍር በሩን አልቆለፍኩት ኖሮ ማምና ዳድ ዘው ብለው ቢገቡስ "
"ከዛስ"አለ እንየው
"ከዛ ይቀጥላል "አለ ጌታነህ,,,,,,,,,,,,,
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
🌺ክፍል አስራ ሁለት🌺
👁🌺👁🌺👁🌺👁
ጌታነህ በእንየው ሁኔታ ሳቁን መቆጣጠር አቅቶት ነበር ።ምክንያቱም አገኘዋቸው ብሎ ቢያወራም ሁለቱም ሴቶች አግኝተውታል ።መስከሩን ስላወቁ የሚፈልገውን ነገር ካደረጉ በዋላ ኪሱን እጥብ አድርገው ነው የሄዱት ። ግን ደሞ በእንየው ቢስቅም እንዲ ያደረጉትን ሴቶች ያውቃቸዋልና በልቡ ቂም አሳድሮባቸዋል ።እዛ ናይት ክለብ የሁልጊዜ ደንበኛ ሳሉ እንዴት እንዲ ያደርጉታል እነሱንማ እሰራላቸዋለው ብሎ ዛተ ። እንየው ብዙም ብልጣብልጥ እንዳልሆነ ጓደኞቹ ያውቃሉ ስለዚህም ነው አንድ ነገር ሰራው ብሎ አዳንቆ ሲያወራ በተለይ ሰመረ ነገሩን ከስሩ አጣርቶ እንዲነግረው ይገፋፋዋል እንጂ ያወራውን ወሬ አምኖ ተቀብሎ ዝም አይልም ። ጌታነህ ደሞ ሴቶች ላይ የሚደረጉ ነገሮች ሁሉ ያስቀዋል ያዝናናዋል ስለዚህም ስለሴት ልጅ ሽንፈት ሲሰማ የነገሩን እውነት ከማጣራት ይልቅ መሳቅ ይቀናዋል ።
አስተናጋጁ ሰሚር ተጠግቶ ጌታነህን እያየ ምን ልጨምር ብሎ ጠየቀ ።ጌታነህ መልስ ሳይሰጠው በእጁ ብቻ ምልክት በመስጠት ወደነበረበት እንዲመለስ አሳየው ።ሰሚር እንዲ በንቀት ያየኛል ብሎ ስላልጠበቀ ተናደደበት ።በልቡ መቼም ይሄ ገንዘብ አያሳየን ጉድ የለም ። እንጂማ እኔ በምንም ቢሆን ከሱ አላንስም ።ወይ ገንዘብ ከፍዝቅ የምታደርግ አንተ አለ ወደቦታው እየተመለሰ ።ጌታነህ ፈገግ ፈገግ እያለ ጉሮረውን ሲያፀዳ ።ሁለቱም ጓደኞቹ ሊያወራ የፈለገው ነገር እንዳለ በመረዳት ጠበቁ።
"የኔን ነገር በናታቹ ለወሬም አይመችም ግን ይሄን የወጣትነት ሞቅታ ዕድሜ ከገፋ በዋላ የሚገኝ ስላይደለ ምንም ማረግ አይቻልም መሟሟቅ ነው ክክክክሃሃሃ ታውቃላቹ ሴት ይዤ ገባው ያቺን በቀቀን የናይት ክለቧን ።ከዛላቹ እንደተለመደው ላስጨፍራት ስል በክብር ቤት ድረስ ስለወሰድኳት ነው መሰል እንዴት እንዳረጋት ።በቃ ምን ልንገራቹ በነካዋት ቁጥር እንደ ልጃገረድ አገር ይያዝልኝ አላለችም በጣም ተናድጄ እኔስ ልለቃት ነው የራስሽ ጉዳይ ብዬ ወረድኩባታ ።ከዛስ እላይዋላይ ወጥቼ ስጨፍር በሩን አልቆለፍኩት ኖሮ ማምና ዳድ ዘው ብለው ቢገቡስ "
"ከዛስ"አለ እንየው
"ከዛ ይቀጥላል "አለ ጌታነህ,,,,,,,,,,,,,
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍62❤6👎1