#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ሚስተር ካርይልና ባርባራ ቁርስ ላይ እንዳሉ ሚስተር ዲል ሲገባ አዲስ ነገር
ሆነባቸው " እሱን ተከትሎ ጀስቲስ ሔር ጥልቅ አለ » ወዲያው ስኳየር ስፒነር ተከትሎት ግባ " በመጨረሻ ደግሞ ኮሎኔል ቤተል መጣ " አራቱም የመጡት ለየብቻ
ቸው ሲሆን ሁሉም ትንፋሻቸው ቁርጥ ቁርጥ ሲል ማን ቀድሞ እንደሚደርስ የተወዳደሩ ይመስሉ ነበር "
ሁሉም ሲቃ እየተናነቃቸው ሳይደማመጡ ባንድ ላይ ሲናገሩ ሚስተር ካርላይል ሊገባው አልቻለም ።በጣም ተናዶ ይናገር የነበረው የሚስተር ጀስቲስ ሔር
ድምፅ ብቻ ጆሮን ለማደንቆር ይበቃ ነበር ከዚያ ሁሉ ጫጫታ ሚስተር ካርላይል አንድ ቃል ያዘ።
“ ሁለተኛ ሰው ? ተወዳዳሪ ? ይምጣ እንጂ በመጨረሻ ማን እንደሚያሸንፍ ማወቁም እኮ ያስደስታል” አለ ካርላይል በቅን ልቦና "
ሚስተር አርኪባልድ ” አለ ሽማግሌው ማን መሆኑን እኮ አልሰማህም
ዲል “ ከሱ ጋር እኩል ቆሞ መወዳደር ! ” ብሎ ደነፋ ሚስተር ጀስቲስ ሔር ።
“የለም ሰውዬው መሰቀል ይገባዋል” አለ ኮሎኔል ቤተል ከመኻል አቋርጦ"
መዝፈቅ አይቻልም ?” አለ እስኳየር ስፒነር "
ሰዎቹ ተናግረው የሚያበቁ ወይም እየተደማመጡ የሚያወጉ አልመሰለም "
ባርባራ በሁኔታቸው ተገርማ ዐይኗን ካንዱ ወደ ሌላው እያንገዋለለች ታያቸዋለች
“ ይኸ ኃይለኛ ተወዳዳሪ ማነው ? አለ ሚስተር ካርላይል "
ሚስተር አርኪባልድ ” አለ
ዲል ድምፁን ዝቅ አድርጎ " " የቀረበው እጩ ያ ሌቪሰን የሚባለው ሰውዬ ነው ”
ሚስተር ካርላይል ፊቱ ደም ለበሰ ። ባርባራ አንገቷን ደፋች " ዐይኖቿ ግን
በቁጣ ተንቀለቀሉ "
“ ቤንጃሚን ፈረሶቹን ለማንሸርሸር ዛሬ ማለዳ ወደ ከተማ ወጥቶ ነበር '
አለ ጆስቲስ ሔር ከንዴቱ የተነሣ ምላሱ እየተንተባተበ “ ሲመለስ የከተማ
ግድግዳዎች · ሌቪሰን ለዘለዓለም ይኑር ! ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰንን ምረጡ ! በሚሉ ፁሑፎች ተንቆጥቁጠዋል አለኝ “ነደደኝና በጥፊ ላቀምሰው ስል ኧሪ እውነቴን ነው " አንዳንድ ሰዎች አነጋግሬ ነበር ትናንት ማታ ነው አሉ በባቡር ግብቶ ያደረው
አሉኝ "
“ ትናንት ነው በመጨረሻው ባቡር የደረሰው » ያረፈውም ባክስሔድ ሆቴል ነው አለ ሚስተር ዲል " አንድ ወኪል ብጤና አንድ ደግሞ የመንግሥት አባል ነኝ የሚል ሰው አብረውት አሉ ማስታወቂያ አታሚዎቹ ግን ያን ሁሉ ሲያዘጋጁ
ተቀምጠው ሳያድሩ አልቀሩም "
"ገና ሳይጀመር የውድድሩም የድሉም መስክ የኛ ነው እያሉ ጉራቸውን ብትሰሙ
ይገርማችኋል " ሰውየው ግን ራሱን ለውድድር ማቅረቡ ዕብድ ነው?”
አለ ኮሌኔል ቤተል ከዘራውን ወደ መሬት በኃይል በመሰንዘር ።
"ሚስተር ካርላይልን ለመሳደብ ሆን ተብሎ የተደረገ ነገር ነው ” አለ ስፒነር
"ሁላችንን ለማዋረድ ነው እንጂ! ኧረ ቆይ ሲቀልድ እንደገባው ሲቀልድ አይወጣ።
“ በክስ ሔድ ሆቴል ስብሰባ ስለአለ አብሬአችሁ እግኛለሁ” አለ ሚስተር ካርላይል።
“ በክስ ሔድ ሆቴል ነበር ያልከኝ?ይኸን ደግሞ አልሰማሁም” አለ ስፒነር
ባክስ ሔድ እንደነበር መስማቴን ነው የተናገርኩ” አለ ዲል “ እስካሁን ግን
እሱም መሳሳቱንና ዳኞቹ ቢሰሙ ደግሞ እንደሚቀየሙት ነግሬዋለሁ "ዱሮውንም መሳሳቱን ቢያውቅ ኖሮ ይመልሰው እንደ ነበር ካወቀ ወዲ ደግሞ ባጭር ጊዜ
እንደሚያባርረው ግልጾልኛል።
ትንሽ ከተነጋገሩ በኋላ ሰዎቹ ወጡ » ሚስተር ካርላይል ቁርሱን ለመጨረስ ተቀመጠ "
“ አርኪባልድ የዚህ ሰውዬ ደፋር ድርጊት ካሰብከው ፍንክች እንዳያደርግህ”
አለችው ባርባራ "
“ እሱ እኔን ለማጥቃት ገፍቶ መጥቷል " እኔ ደግሞ ከጫማዬ ሥር ካለው
ትቢያ እንኳን አብልጬ አላየውም "
እውነትክን ነው” አለችው ፊቷ በኩራት ቦገግ አለ።
ሚስተር ካርላይል ወደ ዌስት ሊን ሲሔድ አንድ ሰው በሌላው ላይ ሊፈጽመው የሚችለውን የመጨረሻ ታላቅ በደል የፈጸመበትን የዚያን ክፉ ሰው የውድድር ማስታወቂያ ከሱ ማስታወቂያዎች ጋር ጐን ለጐን ተለጥፎ ተመለከተ "
አርኪባልድ ይህን አሳፋሪ ወሬ ሰምተሃል ? አለች ኮርኒሊያ እንደ ጀልባ እየተንሳፈፈች ደረሰችና "
“ ስምቸዋለሁ ኮርኒሊያ ። ባልሰማስ ግድግዳዎቹ ሊነግሩኝ ይችሉ የለ?”
አብዷል ? ደኅና ግድ የለም በፊት ደስ አላለኝም ነበር !አሁን ግን እንዳትለቅለት " ከእፉኝት አብልጠህ እንዳታየው ዌስትሊን በሙሉ ተነቃንቋል እንደዛሬ ሆኖ አያውቅም።
እውነቷን ነበር ድፍን ዌስት ሊን በድጋፍና በቁጣ ተንቀሳቀሰ ገጠሬው ከተሜው ሁሉ ካርላይል ብሎ ተነሣ " ቢሆንም ዌስት ሊን ውስጥ የመንግሥት ትኩረት ከፍተኛ ነው " የግልና የሕዝብ አስተያየት የመሰለ ቢመስልም ለሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን በጣም ብዙ ድምፅ ይመዘገባል።
ያን ዕለት ጧት ባርባራ ባሏን እስከ ግቢው የውጭ በር ድረስ ሽኝታው ስትመለስ ማዳም ቬንንና ሁለቱን ልጆች አገኘቻቸው ዊልያምም ሻል ያለው ይመስል ነበር።ሁልጊዜም ጧት ት ችግር አልነበረበትም "
· እማማ ” አለች ሎሲ “ የሞቀሽ ትመስያለሽ ፊትሽ ተለወጠ ”
አንድ ሰውዬ ከአባታችሁ ጋር ሊወዳዶር ስለ ተነሣ ተናድጄ ነው
ለመወዳደር መብት የለውም እንዴ አባባ ውድድሩ ለሁሉም ክፍት ነው ሲል ሰምቸዋለሁ ” አለ ዊልያም።
“ ለሱ ካልሆነ በቀር ለሌላው ክፍት ነው ” አለች ባርባራ ንዴቷ አስተያየቷን እየቀደመ “እሱ ክፉ · ማንም የሚንቀው ጥሩ የሚባሉ ሰዎች ሁሉ የሚጠሉትና
የማያስጠጉት ሰው ሆኖ እያለ አሁን ከአባታችሁ ጋር ሊወዳደር ቀረበ
“ ስሙ ማን ይባላል ?”
ባርባራ ትንሽ አሰበችና እሷ ባትነግራቸውም ከሌላ መስማታቸው ስለማይቀር
ካመዛዘነች በኋላ '“ ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ይባላል ” አለች "
ማቃሰት መደንገጥና መገረም የተቀላቀለበት ድምፅ አሰማች አስተማሪቱ።ባርባራ ዞር ብላ ስታያት አቀርቅራ ፊቷን በመሐረቧ ሸፍና ትስል ስለ ነበር ድንገት ልውጥውጥ ብሎ የገረጣውን ፊቷን ማስተዋል አልቻለችም
አመመሽ እንዴ ? አለቻት ባርባራ "
“ ሕመም እንኳን ደኅና ነኝ " ብቻ አቧራ ብጤ ባፌ ገባ መሰለኝ አሳለኝ። "
ሚስስ ካርላይል ዝም አለች " ሕሊናዋ ግን ዝም አላለም።
ይኸን ስም ስትሰማ ለምን ደነገጠች " ሰውዬውን ታውቀው ኖሮ ይሆን ? የደነጠችው ግን በስሙ መነሣት ነው ? " እያለች ታስብ ጀመር
የሚገርመው ደግሞ ማዳም ቬን የዚያን ለት አላስተማረችም " ስለ ውድድሩ ጉዳይ ቶሎ ከሰሙት አንዱ ሎርድ ማውንት እስቨርን ነበር " ለንደን ውስጥ ከክበቡ
ሆኖ አንድ ማታ ጋዜጣ ሲመለከት ካርላይል ዌስትሊን ” ከሚሉ ስሞች ላይ ዐይኖቹን ያሳርፋል ሚስተር ካርላይል በእጭዎች መቅረቡን ተረድቶ እንዲቀናውም ከልቡ ተመኝቶ ኧርሉ ንባቡን ቀጠለና አንቀጹን አነበበው "
መልሶ መላልሶ አነበበው " ዐይኖቹን አሻሸ " መነጽሩን ወለወለ " በሕልሙ ይሁን በውኑ ለማረጋግጥ ራሱን መረመረ። ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ዌስት ሊን መግባቱን የሚስተር ካርላይል ተወዳዳሪ ሆኖ መቅረቡንና አሁን የፖለቲካ ንግግር የምርጫ ቅስቀሳ በማካሔድ ላይ መሆኑን አነበበ።
“ ይኸ ጋዜጣው ስለሚለው አሳፋሪ ነገር የምታውቀው አለህ ? አለ አብሮት የነበረውን አንዱን ሰውዬ "
“ እውነት ነው » እኔ ከአንድ ሰዓት በፊት ነበር የሰማሁት ሌቪሰን ብዙ
ድምፅ ማግኘቱ አይቀርም "
ድምዕ ! ” ” ኧርሉ በሰውዬው አነጋገር መንፈሱም አካሉም ተሸበረና “በል እንደዚህ አትበል ይህ ወደል ውሻ እንዲያውም መሰቀል ይገባዋል
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ሚስተር ካርይልና ባርባራ ቁርስ ላይ እንዳሉ ሚስተር ዲል ሲገባ አዲስ ነገር
ሆነባቸው " እሱን ተከትሎ ጀስቲስ ሔር ጥልቅ አለ » ወዲያው ስኳየር ስፒነር ተከትሎት ግባ " በመጨረሻ ደግሞ ኮሎኔል ቤተል መጣ " አራቱም የመጡት ለየብቻ
ቸው ሲሆን ሁሉም ትንፋሻቸው ቁርጥ ቁርጥ ሲል ማን ቀድሞ እንደሚደርስ የተወዳደሩ ይመስሉ ነበር "
ሁሉም ሲቃ እየተናነቃቸው ሳይደማመጡ ባንድ ላይ ሲናገሩ ሚስተር ካርላይል ሊገባው አልቻለም ።በጣም ተናዶ ይናገር የነበረው የሚስተር ጀስቲስ ሔር
ድምፅ ብቻ ጆሮን ለማደንቆር ይበቃ ነበር ከዚያ ሁሉ ጫጫታ ሚስተር ካርላይል አንድ ቃል ያዘ።
“ ሁለተኛ ሰው ? ተወዳዳሪ ? ይምጣ እንጂ በመጨረሻ ማን እንደሚያሸንፍ ማወቁም እኮ ያስደስታል” አለ ካርላይል በቅን ልቦና "
ሚስተር አርኪባልድ ” አለ ሽማግሌው ማን መሆኑን እኮ አልሰማህም
ዲል “ ከሱ ጋር እኩል ቆሞ መወዳደር ! ” ብሎ ደነፋ ሚስተር ጀስቲስ ሔር ።
“የለም ሰውዬው መሰቀል ይገባዋል” አለ ኮሎኔል ቤተል ከመኻል አቋርጦ"
መዝፈቅ አይቻልም ?” አለ እስኳየር ስፒነር "
ሰዎቹ ተናግረው የሚያበቁ ወይም እየተደማመጡ የሚያወጉ አልመሰለም "
ባርባራ በሁኔታቸው ተገርማ ዐይኗን ካንዱ ወደ ሌላው እያንገዋለለች ታያቸዋለች
“ ይኸ ኃይለኛ ተወዳዳሪ ማነው ? አለ ሚስተር ካርላይል "
ሚስተር አርኪባልድ ” አለ
ዲል ድምፁን ዝቅ አድርጎ " " የቀረበው እጩ ያ ሌቪሰን የሚባለው ሰውዬ ነው ”
ሚስተር ካርላይል ፊቱ ደም ለበሰ ። ባርባራ አንገቷን ደፋች " ዐይኖቿ ግን
በቁጣ ተንቀለቀሉ "
“ ቤንጃሚን ፈረሶቹን ለማንሸርሸር ዛሬ ማለዳ ወደ ከተማ ወጥቶ ነበር '
አለ ጆስቲስ ሔር ከንዴቱ የተነሣ ምላሱ እየተንተባተበ “ ሲመለስ የከተማ
ግድግዳዎች · ሌቪሰን ለዘለዓለም ይኑር ! ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰንን ምረጡ ! በሚሉ ፁሑፎች ተንቆጥቁጠዋል አለኝ “ነደደኝና በጥፊ ላቀምሰው ስል ኧሪ እውነቴን ነው " አንዳንድ ሰዎች አነጋግሬ ነበር ትናንት ማታ ነው አሉ በባቡር ግብቶ ያደረው
አሉኝ "
“ ትናንት ነው በመጨረሻው ባቡር የደረሰው » ያረፈውም ባክስሔድ ሆቴል ነው አለ ሚስተር ዲል " አንድ ወኪል ብጤና አንድ ደግሞ የመንግሥት አባል ነኝ የሚል ሰው አብረውት አሉ ማስታወቂያ አታሚዎቹ ግን ያን ሁሉ ሲያዘጋጁ
ተቀምጠው ሳያድሩ አልቀሩም "
"ገና ሳይጀመር የውድድሩም የድሉም መስክ የኛ ነው እያሉ ጉራቸውን ብትሰሙ
ይገርማችኋል " ሰውየው ግን ራሱን ለውድድር ማቅረቡ ዕብድ ነው?”
አለ ኮሌኔል ቤተል ከዘራውን ወደ መሬት በኃይል በመሰንዘር ።
"ሚስተር ካርላይልን ለመሳደብ ሆን ተብሎ የተደረገ ነገር ነው ” አለ ስፒነር
"ሁላችንን ለማዋረድ ነው እንጂ! ኧረ ቆይ ሲቀልድ እንደገባው ሲቀልድ አይወጣ።
“ በክስ ሔድ ሆቴል ስብሰባ ስለአለ አብሬአችሁ እግኛለሁ” አለ ሚስተር ካርላይል።
“ በክስ ሔድ ሆቴል ነበር ያልከኝ?ይኸን ደግሞ አልሰማሁም” አለ ስፒነር
ባክስ ሔድ እንደነበር መስማቴን ነው የተናገርኩ” አለ ዲል “ እስካሁን ግን
እሱም መሳሳቱንና ዳኞቹ ቢሰሙ ደግሞ እንደሚቀየሙት ነግሬዋለሁ "ዱሮውንም መሳሳቱን ቢያውቅ ኖሮ ይመልሰው እንደ ነበር ካወቀ ወዲ ደግሞ ባጭር ጊዜ
እንደሚያባርረው ግልጾልኛል።
ትንሽ ከተነጋገሩ በኋላ ሰዎቹ ወጡ » ሚስተር ካርላይል ቁርሱን ለመጨረስ ተቀመጠ "
“ አርኪባልድ የዚህ ሰውዬ ደፋር ድርጊት ካሰብከው ፍንክች እንዳያደርግህ”
አለችው ባርባራ "
“ እሱ እኔን ለማጥቃት ገፍቶ መጥቷል " እኔ ደግሞ ከጫማዬ ሥር ካለው
ትቢያ እንኳን አብልጬ አላየውም "
እውነትክን ነው” አለችው ፊቷ በኩራት ቦገግ አለ።
ሚስተር ካርላይል ወደ ዌስት ሊን ሲሔድ አንድ ሰው በሌላው ላይ ሊፈጽመው የሚችለውን የመጨረሻ ታላቅ በደል የፈጸመበትን የዚያን ክፉ ሰው የውድድር ማስታወቂያ ከሱ ማስታወቂያዎች ጋር ጐን ለጐን ተለጥፎ ተመለከተ "
አርኪባልድ ይህን አሳፋሪ ወሬ ሰምተሃል ? አለች ኮርኒሊያ እንደ ጀልባ እየተንሳፈፈች ደረሰችና "
“ ስምቸዋለሁ ኮርኒሊያ ። ባልሰማስ ግድግዳዎቹ ሊነግሩኝ ይችሉ የለ?”
አብዷል ? ደኅና ግድ የለም በፊት ደስ አላለኝም ነበር !አሁን ግን እንዳትለቅለት " ከእፉኝት አብልጠህ እንዳታየው ዌስትሊን በሙሉ ተነቃንቋል እንደዛሬ ሆኖ አያውቅም።
እውነቷን ነበር ድፍን ዌስት ሊን በድጋፍና በቁጣ ተንቀሳቀሰ ገጠሬው ከተሜው ሁሉ ካርላይል ብሎ ተነሣ " ቢሆንም ዌስት ሊን ውስጥ የመንግሥት ትኩረት ከፍተኛ ነው " የግልና የሕዝብ አስተያየት የመሰለ ቢመስልም ለሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን በጣም ብዙ ድምፅ ይመዘገባል።
ያን ዕለት ጧት ባርባራ ባሏን እስከ ግቢው የውጭ በር ድረስ ሽኝታው ስትመለስ ማዳም ቬንንና ሁለቱን ልጆች አገኘቻቸው ዊልያምም ሻል ያለው ይመስል ነበር።ሁልጊዜም ጧት ት ችግር አልነበረበትም "
· እማማ ” አለች ሎሲ “ የሞቀሽ ትመስያለሽ ፊትሽ ተለወጠ ”
አንድ ሰውዬ ከአባታችሁ ጋር ሊወዳዶር ስለ ተነሣ ተናድጄ ነው
ለመወዳደር መብት የለውም እንዴ አባባ ውድድሩ ለሁሉም ክፍት ነው ሲል ሰምቸዋለሁ ” አለ ዊልያም።
“ ለሱ ካልሆነ በቀር ለሌላው ክፍት ነው ” አለች ባርባራ ንዴቷ አስተያየቷን እየቀደመ “እሱ ክፉ · ማንም የሚንቀው ጥሩ የሚባሉ ሰዎች ሁሉ የሚጠሉትና
የማያስጠጉት ሰው ሆኖ እያለ አሁን ከአባታችሁ ጋር ሊወዳደር ቀረበ
“ ስሙ ማን ይባላል ?”
ባርባራ ትንሽ አሰበችና እሷ ባትነግራቸውም ከሌላ መስማታቸው ስለማይቀር
ካመዛዘነች በኋላ '“ ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ይባላል ” አለች "
ማቃሰት መደንገጥና መገረም የተቀላቀለበት ድምፅ አሰማች አስተማሪቱ።ባርባራ ዞር ብላ ስታያት አቀርቅራ ፊቷን በመሐረቧ ሸፍና ትስል ስለ ነበር ድንገት ልውጥውጥ ብሎ የገረጣውን ፊቷን ማስተዋል አልቻለችም
አመመሽ እንዴ ? አለቻት ባርባራ "
“ ሕመም እንኳን ደኅና ነኝ " ብቻ አቧራ ብጤ ባፌ ገባ መሰለኝ አሳለኝ። "
ሚስስ ካርላይል ዝም አለች " ሕሊናዋ ግን ዝም አላለም።
ይኸን ስም ስትሰማ ለምን ደነገጠች " ሰውዬውን ታውቀው ኖሮ ይሆን ? የደነጠችው ግን በስሙ መነሣት ነው ? " እያለች ታስብ ጀመር
የሚገርመው ደግሞ ማዳም ቬን የዚያን ለት አላስተማረችም " ስለ ውድድሩ ጉዳይ ቶሎ ከሰሙት አንዱ ሎርድ ማውንት እስቨርን ነበር " ለንደን ውስጥ ከክበቡ
ሆኖ አንድ ማታ ጋዜጣ ሲመለከት ካርላይል ዌስትሊን ” ከሚሉ ስሞች ላይ ዐይኖቹን ያሳርፋል ሚስተር ካርላይል በእጭዎች መቅረቡን ተረድቶ እንዲቀናውም ከልቡ ተመኝቶ ኧርሉ ንባቡን ቀጠለና አንቀጹን አነበበው "
መልሶ መላልሶ አነበበው " ዐይኖቹን አሻሸ " መነጽሩን ወለወለ " በሕልሙ ይሁን በውኑ ለማረጋግጥ ራሱን መረመረ። ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ዌስት ሊን መግባቱን የሚስተር ካርላይል ተወዳዳሪ ሆኖ መቅረቡንና አሁን የፖለቲካ ንግግር የምርጫ ቅስቀሳ በማካሔድ ላይ መሆኑን አነበበ።
“ ይኸ ጋዜጣው ስለሚለው አሳፋሪ ነገር የምታውቀው አለህ ? አለ አብሮት የነበረውን አንዱን ሰውዬ "
“ እውነት ነው » እኔ ከአንድ ሰዓት በፊት ነበር የሰማሁት ሌቪሰን ብዙ
ድምፅ ማግኘቱ አይቀርም "
ድምዕ ! ” ” ኧርሉ በሰውዬው አነጋገር መንፈሱም አካሉም ተሸበረና “በል እንደዚህ አትበል ይህ ወደል ውሻ እንዲያውም መሰቀል ይገባዋል
👍10❤1👎1
ጋዜጣውን ወደ ጐን አኖረና ከቤቱ ተመልሶ ' አንድ የመንገድ ሻንጣ አንሥቶ ልጁን አስከትሎ ' በባቡር ተሳፍሮ ወደ ዌስት ሊን ገሠገሠ ኧርሉ ማውንት እስቨርን • ስለ ምርጫው አስተያየት ለመስጠት ፍላጎት ነበረው "
ጧት ቁርስ በልተው ሲያበቁ ሳቤላ ልጆቹን ይዛ በግቢው የመንሸርሸር ልምድ ነበራት " ከቤቱ ፊት ለፊት ከነበረው ጨፌ እንዳሉ አንድ ሰውዬና አንድ ልጅ መጡ " ሳቤላ ከሎርድ ማውት እስቨርን ፊት ለፊት ግጥም ስትል የምትወድቅ መስሏት ነበር " ኧርሉ ልጆቹን ሰላም ለማለት ቆም ሲል ለእንግዳይቱ ሴትዮም
ባርኔጣውን አነሣላት
“ አስተማሪዬ ናት ማዳም ቬን ትባላለች ” አለች ሉሲ " ማዳም ቬን ምንም ሳትናገር እጅ ነሣችና ፊቷን ወደ ሌላ ዞር አድርጋ ለመተንፈስ ትቃትት ጀመር ጨነቃት "
' አባትሽ ከቤት አለ ... ሎሲ ? አላት ኧርሎ »
“ አዎን ቁርስ ላይ ይመስለኛል ”
ሎርድ ማውንት እስቨርን በሽተኛውን ዊልያም ካርላይልን እጁን ይዞ ወዶ ቤት ሲያመራ የሱ ልጅ ሎርድ ቬን ደሞ ከሉሲና ከማዳም ቬን ጋር ቀረ ከሎሲ ጋር ትንሽ ከተጨዋወተ በኋላ ሉሲ' ኮ . . ማጻም ቬን የኔ ሚስት ልትሆን ነው " አኔመ እስክታድግ አጠብቃታለሁ " እኔ ከማንም የበለጠ እወዳታለሁ ” አላት
አኔም እወደዋለሁ እሱ የሚለው እውነቱን ነው " አለቻት ሉሲም "
ሉሲ ገና ልጅ ነበረች እሱም ቢሆን ይሀን ተናገረ ተብሎ እንደ ቁም ነገር
የሚያዝለት አልነበረም ። የሁለቱም የልጅነት ንግግር ነበር " የተናገሯቸው ቃላት ግን በማዳም ቬን ደም ሥሮች ገብተው ይነዝሯት ጀመር " እንደ ማዳም ቬን ሳይሆን እንደ መከራኛይቱ እናት እንደ ዕድለ ሰባራይቱ እመቤት ሳቤላ ቬን ሆና ስታስበው ከበዳት "
“ ለሉሲ እንደዚህ ብለህ መናገር የለብህም ሊሆን አይችልም” አለችው ሎርድ ቬን ሣቀና ለምን ?አላት
“ አባትህና እናትህ አይስማሙበትም ”
"አባባ እንደሚስማማበት ዐውቃለሁ ፤ ሉሲን ይወዳታል " እማማም ብትሆን ጌታም እመቤትም ካልሆንኩ የምትል አይመስለኝም "
“ አንድ ጊዜ ወደዚያ ቆይማ ሉሲ ከማዳም ቬን ጋር የምንነጋገረው አለኝ አለ”
“ ካርላይል ያንን ሰውዬ በጥይት ገደለው ? አላት ሎሲ እንደ ተባለችው ፈንጠር ስትልለት አባቴማ ስሙን እንኳን ቢያነሣው ከንፈሮቹ የሚቆሽሹበት ይመስል ከደረስን ጀምሮ ምንም ሳንጠይቅ መጣን " እኔንም እንዳልጠይቅ ከለከለኝ ¦ ስለዚህ መናገር እየፈለግሁ ምላሴን እስሬ መጣሁ "
የምን ሰው ? ልትል አሰበች " ነገሩ ግልጽ መሆኑን ስለምታውቅ ቃላቱ
0መፀኞቹ ከንፈሮቿ ላይ ደርሰው ጠፉ ።
ሌቪሰን የት አባቱ ይሀ እርጉም። ካርላይል ሰውነቱን በጥይት ቢበሳሳውና ነፍሱ እስክትወጣ ቢረጋግጠው ዓለም ሁሉ ያጨበጭብለት ነበር እኔ ከጥቂት
ዓመተ በፊት ትልቅ ሰው ሆኜ ብሆን ኖሮ በልቡ ጥይት እከትበት ነበር
እመቤት ሳቤላን ታውቂያት ነበር ?”
አዎን ..የለም ... አዎን” የምትለው ግራ ገባት "
አየሽ የሉሲ እናት ነበረች » እኔ እወዳት ነበር ሉሲንም የምወዳት እናቷን ስለምትመስል ይመስለኛል " ግን የት ነበር የምታውቂያት ? እዚህ ?
"በዝና ነው የማውቃት ” አለች ሳቤላ ትዝታዋ እየመጣባት »
"አሃ በዝና!ካርላይል ውሻውን ገደለው ወይስ እስካሁን ቆሞ ይሔዳል ? "
“እኔ ስለዚህ ጉዳይ ምንም አላቅም ከሌሎች ጠይቀህ ብትረዳ ይሻላል?” አለችው ትንፋሿ እየተናነቃት " ልቧ በጣም እየመታ ወደ ሉሲ ዞሬችና አጅዋን
ይዛት ሔደች » ልጁም መደ ቤት እየሮጠ ገባ "
አሁን የውድድሩ ዘመቻ በይፋ ተጀመረ " የመንግሥት ባለሥልጣን የተባለው የሌቪሰን ደጋፊ ድፊክ የሚባል ተራ ሰውና የግል ጓደኛው ሆኖ ተገኘ « እነሆ ሰር ፍራንሊዝ ሌቪሰን ወኪሉና ድሬክ ሁነው በከተማ እየተሹለከለኩ ዞሩ
ከወንዱም ከሴቱም ብለው ጥቂት ወጣቶች አጅበዋቸዋል " ከሌላው ወግን ደግሞ የገጠር ታላላቅ ሰዎች የከተማው ባለሥልጣኖችና ሎርድ ማውንት እስቨርን ነበሩ
አንዳንድ ጊዜ ሚስተር ካርላይል ከነሱ ጋር እጅ ለእጅ ተያይዞ ከመካከላቸው ይታያል " ተቀዋሚዎቹ ቡድኖች ሲተያዩና ፊት ለፊት የሚገጠሙ ሲሙስሉ ጀግናው ፍራንሲዝ ሌቪሰን የኋሊት ሙሽሽ ብሎ ይቀርና ከአንዱ አጥር ወደ አንዱ ቅጠል ውስጥ ይገባል " ከሚስተር ካርላይልና እሱን ካጀቡት ዳኞች ጋር ፊት ለፊት ለመተያየት ድፍረት አጣ "
አንድ ቀን ከቀትር በኋላ ሚስዝ ካርላይል ሎሲንና አስተማሬቱን አስከትላ
ወደ ዌስት ሊን ሔደች አካሔዷ ከሱቅ አንዳንድ ነግሮችን ለመግዛት ነበር ሳቤላ ግን የማይሆን ሆኖባት እንጂ' ያ ሰውዬ በከተማ እስካለ ድረስ መውጣቱን ያለ ልክ
ትፈራው ነበር በሕመም እንዳታመካኝ አልታመመችም አልሔድም እንዳትል ታዛዥ ተቀጣሪ ናት " ተነሡና ጃስቲስ ሔር በር ሲደርሱ ሚስ ካርላይልን ከዚያ ስትወጣ አገኙዋት
“ እናትሽ ደኅና አይደለችም ... ባርባራ አለቻት "
“ አመማት ? አለችና ድንግጥ ብላ '“እንግዲያውስ ገብቸ መጠየቅ አለብኝ”
“ ዛሬም ያን የሞኝ ሕልሟን አየሁ ትላለች " አለች ኮርኒሊያ ንግግሯን በመቀጠል » ሎሲንና አስተማሪቱን እንዳሉ ኣልቈጠረቻቸውም
“ ስገባ ስትንቀጠቅጥ አገኘሁዋት " ግድግዳዎቹን እያለፉ መናፍስት የመጡባት ይመስል እንደዚያ እየራደች ዙሪያዋን ትመለከታለች » እኔም እንደ ምንም አግባብቼ አየሁ የምትለውን ሕልም እንድትነግረኝ ብጠይቃት ገልጻ ነገረችኝ እንደ ምትለው ሪቻርድ አንድ ችግር ገጥሞታል ወይም ይገጥመዋል በሕልም የሚመሩ ሰዎች ቦታቸው ከዕብዶች መጠበቂያ ቦታ ነው " የሕልም ተገዥ አትሁኚ ብላት አልሰማችኝም " ትንቀጠቀጣለች ትጨነቃለች
ባርባራ አዘነች " እሷም እንደ ኮርኒሊያ በሕልም አታምንም ግን ከነዚህ
ሕልሞች አንዳንዶቹ በሪቻርድ ላይ ያሳዬዋቸውን ነገሮች መርሳት አልቻለችም
“ እኔ እማማን ልያት ኮርኒሊያ ወዶ ቤት እየተመለስሽ ከሆነ ማዳም ቬን አብራሽ ትሒድና እዚያ ትቆየኝ "
“ እኔ አብሬሽ ልግባ እማማ ” ለመነች ሉሲ "
ባርባራ ሉሲን እጅዋን ይዛ ገባች ሚስ ካርላይልና ወይዘሮ ሳቤላ ወደ ከተማ
አመሩ " ብዙ ሳይሔዱ አንድ መታጠፊያ ላይ ሲደርሱ ኃይለኛ ነፋስ መጣና የሳቤላን ዐይነ ርግብ ይዞት በረረ " እሷም እንዶ ደነገጠች ሳይርቅ ይዛ ለማስቀረት እጅዋን በማርበትበት ስትዘረጋ መነጽሯን ነካችውና ከመሬት ወድቆ ተሰበረ
“ ምን ስታደርጊ ሰበርሺው ? አለቸት ሚስ ካርላይል ።
ፊቷን ወደ መሬት ደፍታ ስብርባሪውን ትመለከት ጀመር " ምን ታድርግ ?
መነጽሩ ተሰብሯል " ዐይነ ርግቧ ከቁጥቋጦው አጥር ላይ ተሰቅሏል " ያን ያልተጋረደ ፊቷን እንዴት አድርጋ ለዓለም ታሳየው ? ፊቷ ልክ እንደ ድሮው የጽጌረዳ አበባ እንደ መሰለ ታየ " ዐይኖቿም ቁልጭ ያሉ ነበሩ ሚስ ካርሳይል ያን ትንግርት ፍዝዝ ብላ ተመለከተችው "
“ወይ ታምር እንዴት ያለ አስገራሚ መመሳሰል ነው ! ስትል ሳቤላ የምትሆነው ጠፋት " ልቧ ድክም አለ " ነገሩ በዚህ ቢያበቃ ደኅና ነበር "
በዚህ ጭንቀት ውስጥ እንደ ሰጠመች ከነሱ ጥቂት እርምጃዎች ራቅ ብሎ ፍራንሲዝ ሌቪሰን ሲመጣ አየችውና እንዳያውቃት ፈራች "....
💫ይቀጥላል💫
ጧት ቁርስ በልተው ሲያበቁ ሳቤላ ልጆቹን ይዛ በግቢው የመንሸርሸር ልምድ ነበራት " ከቤቱ ፊት ለፊት ከነበረው ጨፌ እንዳሉ አንድ ሰውዬና አንድ ልጅ መጡ " ሳቤላ ከሎርድ ማውት እስቨርን ፊት ለፊት ግጥም ስትል የምትወድቅ መስሏት ነበር " ኧርሉ ልጆቹን ሰላም ለማለት ቆም ሲል ለእንግዳይቱ ሴትዮም
ባርኔጣውን አነሣላት
“ አስተማሪዬ ናት ማዳም ቬን ትባላለች ” አለች ሉሲ " ማዳም ቬን ምንም ሳትናገር እጅ ነሣችና ፊቷን ወደ ሌላ ዞር አድርጋ ለመተንፈስ ትቃትት ጀመር ጨነቃት "
' አባትሽ ከቤት አለ ... ሎሲ ? አላት ኧርሎ »
“ አዎን ቁርስ ላይ ይመስለኛል ”
ሎርድ ማውንት እስቨርን በሽተኛውን ዊልያም ካርላይልን እጁን ይዞ ወዶ ቤት ሲያመራ የሱ ልጅ ሎርድ ቬን ደሞ ከሉሲና ከማዳም ቬን ጋር ቀረ ከሎሲ ጋር ትንሽ ከተጨዋወተ በኋላ ሉሲ' ኮ . . ማጻም ቬን የኔ ሚስት ልትሆን ነው " አኔመ እስክታድግ አጠብቃታለሁ " እኔ ከማንም የበለጠ እወዳታለሁ ” አላት
አኔም እወደዋለሁ እሱ የሚለው እውነቱን ነው " አለቻት ሉሲም "
ሉሲ ገና ልጅ ነበረች እሱም ቢሆን ይሀን ተናገረ ተብሎ እንደ ቁም ነገር
የሚያዝለት አልነበረም ። የሁለቱም የልጅነት ንግግር ነበር " የተናገሯቸው ቃላት ግን በማዳም ቬን ደም ሥሮች ገብተው ይነዝሯት ጀመር " እንደ ማዳም ቬን ሳይሆን እንደ መከራኛይቱ እናት እንደ ዕድለ ሰባራይቱ እመቤት ሳቤላ ቬን ሆና ስታስበው ከበዳት "
“ ለሉሲ እንደዚህ ብለህ መናገር የለብህም ሊሆን አይችልም” አለችው ሎርድ ቬን ሣቀና ለምን ?አላት
“ አባትህና እናትህ አይስማሙበትም ”
"አባባ እንደሚስማማበት ዐውቃለሁ ፤ ሉሲን ይወዳታል " እማማም ብትሆን ጌታም እመቤትም ካልሆንኩ የምትል አይመስለኝም "
“ አንድ ጊዜ ወደዚያ ቆይማ ሉሲ ከማዳም ቬን ጋር የምንነጋገረው አለኝ አለ”
“ ካርላይል ያንን ሰውዬ በጥይት ገደለው ? አላት ሎሲ እንደ ተባለችው ፈንጠር ስትልለት አባቴማ ስሙን እንኳን ቢያነሣው ከንፈሮቹ የሚቆሽሹበት ይመስል ከደረስን ጀምሮ ምንም ሳንጠይቅ መጣን " እኔንም እንዳልጠይቅ ከለከለኝ ¦ ስለዚህ መናገር እየፈለግሁ ምላሴን እስሬ መጣሁ "
የምን ሰው ? ልትል አሰበች " ነገሩ ግልጽ መሆኑን ስለምታውቅ ቃላቱ
0መፀኞቹ ከንፈሮቿ ላይ ደርሰው ጠፉ ።
ሌቪሰን የት አባቱ ይሀ እርጉም። ካርላይል ሰውነቱን በጥይት ቢበሳሳውና ነፍሱ እስክትወጣ ቢረጋግጠው ዓለም ሁሉ ያጨበጭብለት ነበር እኔ ከጥቂት
ዓመተ በፊት ትልቅ ሰው ሆኜ ብሆን ኖሮ በልቡ ጥይት እከትበት ነበር
እመቤት ሳቤላን ታውቂያት ነበር ?”
አዎን ..የለም ... አዎን” የምትለው ግራ ገባት "
አየሽ የሉሲ እናት ነበረች » እኔ እወዳት ነበር ሉሲንም የምወዳት እናቷን ስለምትመስል ይመስለኛል " ግን የት ነበር የምታውቂያት ? እዚህ ?
"በዝና ነው የማውቃት ” አለች ሳቤላ ትዝታዋ እየመጣባት »
"አሃ በዝና!ካርላይል ውሻውን ገደለው ወይስ እስካሁን ቆሞ ይሔዳል ? "
“እኔ ስለዚህ ጉዳይ ምንም አላቅም ከሌሎች ጠይቀህ ብትረዳ ይሻላል?” አለችው ትንፋሿ እየተናነቃት " ልቧ በጣም እየመታ ወደ ሉሲ ዞሬችና አጅዋን
ይዛት ሔደች » ልጁም መደ ቤት እየሮጠ ገባ "
አሁን የውድድሩ ዘመቻ በይፋ ተጀመረ " የመንግሥት ባለሥልጣን የተባለው የሌቪሰን ደጋፊ ድፊክ የሚባል ተራ ሰውና የግል ጓደኛው ሆኖ ተገኘ « እነሆ ሰር ፍራንሊዝ ሌቪሰን ወኪሉና ድሬክ ሁነው በከተማ እየተሹለከለኩ ዞሩ
ከወንዱም ከሴቱም ብለው ጥቂት ወጣቶች አጅበዋቸዋል " ከሌላው ወግን ደግሞ የገጠር ታላላቅ ሰዎች የከተማው ባለሥልጣኖችና ሎርድ ማውንት እስቨርን ነበሩ
አንዳንድ ጊዜ ሚስተር ካርላይል ከነሱ ጋር እጅ ለእጅ ተያይዞ ከመካከላቸው ይታያል " ተቀዋሚዎቹ ቡድኖች ሲተያዩና ፊት ለፊት የሚገጠሙ ሲሙስሉ ጀግናው ፍራንሲዝ ሌቪሰን የኋሊት ሙሽሽ ብሎ ይቀርና ከአንዱ አጥር ወደ አንዱ ቅጠል ውስጥ ይገባል " ከሚስተር ካርላይልና እሱን ካጀቡት ዳኞች ጋር ፊት ለፊት ለመተያየት ድፍረት አጣ "
አንድ ቀን ከቀትር በኋላ ሚስዝ ካርላይል ሎሲንና አስተማሬቱን አስከትላ
ወደ ዌስት ሊን ሔደች አካሔዷ ከሱቅ አንዳንድ ነግሮችን ለመግዛት ነበር ሳቤላ ግን የማይሆን ሆኖባት እንጂ' ያ ሰውዬ በከተማ እስካለ ድረስ መውጣቱን ያለ ልክ
ትፈራው ነበር በሕመም እንዳታመካኝ አልታመመችም አልሔድም እንዳትል ታዛዥ ተቀጣሪ ናት " ተነሡና ጃስቲስ ሔር በር ሲደርሱ ሚስ ካርላይልን ከዚያ ስትወጣ አገኙዋት
“ እናትሽ ደኅና አይደለችም ... ባርባራ አለቻት "
“ አመማት ? አለችና ድንግጥ ብላ '“እንግዲያውስ ገብቸ መጠየቅ አለብኝ”
“ ዛሬም ያን የሞኝ ሕልሟን አየሁ ትላለች " አለች ኮርኒሊያ ንግግሯን በመቀጠል » ሎሲንና አስተማሪቱን እንዳሉ ኣልቈጠረቻቸውም
“ ስገባ ስትንቀጠቅጥ አገኘሁዋት " ግድግዳዎቹን እያለፉ መናፍስት የመጡባት ይመስል እንደዚያ እየራደች ዙሪያዋን ትመለከታለች » እኔም እንደ ምንም አግባብቼ አየሁ የምትለውን ሕልም እንድትነግረኝ ብጠይቃት ገልጻ ነገረችኝ እንደ ምትለው ሪቻርድ አንድ ችግር ገጥሞታል ወይም ይገጥመዋል በሕልም የሚመሩ ሰዎች ቦታቸው ከዕብዶች መጠበቂያ ቦታ ነው " የሕልም ተገዥ አትሁኚ ብላት አልሰማችኝም " ትንቀጠቀጣለች ትጨነቃለች
ባርባራ አዘነች " እሷም እንደ ኮርኒሊያ በሕልም አታምንም ግን ከነዚህ
ሕልሞች አንዳንዶቹ በሪቻርድ ላይ ያሳዬዋቸውን ነገሮች መርሳት አልቻለችም
“ እኔ እማማን ልያት ኮርኒሊያ ወዶ ቤት እየተመለስሽ ከሆነ ማዳም ቬን አብራሽ ትሒድና እዚያ ትቆየኝ "
“ እኔ አብሬሽ ልግባ እማማ ” ለመነች ሉሲ "
ባርባራ ሉሲን እጅዋን ይዛ ገባች ሚስ ካርላይልና ወይዘሮ ሳቤላ ወደ ከተማ
አመሩ " ብዙ ሳይሔዱ አንድ መታጠፊያ ላይ ሲደርሱ ኃይለኛ ነፋስ መጣና የሳቤላን ዐይነ ርግብ ይዞት በረረ " እሷም እንዶ ደነገጠች ሳይርቅ ይዛ ለማስቀረት እጅዋን በማርበትበት ስትዘረጋ መነጽሯን ነካችውና ከመሬት ወድቆ ተሰበረ
“ ምን ስታደርጊ ሰበርሺው ? አለቸት ሚስ ካርላይል ።
ፊቷን ወደ መሬት ደፍታ ስብርባሪውን ትመለከት ጀመር " ምን ታድርግ ?
መነጽሩ ተሰብሯል " ዐይነ ርግቧ ከቁጥቋጦው አጥር ላይ ተሰቅሏል " ያን ያልተጋረደ ፊቷን እንዴት አድርጋ ለዓለም ታሳየው ? ፊቷ ልክ እንደ ድሮው የጽጌረዳ አበባ እንደ መሰለ ታየ " ዐይኖቿም ቁልጭ ያሉ ነበሩ ሚስ ካርሳይል ያን ትንግርት ፍዝዝ ብላ ተመለከተችው "
“ወይ ታምር እንዴት ያለ አስገራሚ መመሳሰል ነው ! ስትል ሳቤላ የምትሆነው ጠፋት " ልቧ ድክም አለ " ነገሩ በዚህ ቢያበቃ ደኅና ነበር "
በዚህ ጭንቀት ውስጥ እንደ ሰጠመች ከነሱ ጥቂት እርምጃዎች ራቅ ብሎ ፍራንሲዝ ሌቪሰን ሲመጣ አየችውና እንዳያውቃት ፈራች "....
💫ይቀጥላል💫
👍18👎2❤1
#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
...."አስተናጋጁ ሁለተኛውን ዙር ምግብ አመጣላቸው፤ ኮተሌትና ሰላጣ ቪኖም ቀዳላቸው:
አባትም የቀረበላቸውን ምግብ በሹካ እየወጉ አፋቸው ውስጥ ከተው
በንዴት ያኝካሉ፡፡ ማርጋሬት የአባቷን ፊት ስታይ ከንዴታቸው በስተጀርባ
የግራ መጋባት ሁኔታ ይነበብባቸዋል፡ እንደዚህ ድንብርብራቸው ሲወጣ
አይታ አታውቅም፡፡ ሰማይ እንደተደፋባቸው ተገንዝባለች ይህ ጦርነት
ራዕያቸውን ሁሉ ድባቅ መቶባቸዋል፡፡ የእሳቸው ፍላጎት የእንግሊዝ ህዝብ
ፋሺዝምን በእሳቸው መሪነት እንዲቀበል ነበር፤ ጭራሽ እንግሊዝ በፋሺዝም
ላይ ጦርነት አውጃ እሳቸውን ለስደት ዳረገቻቸው፡
የተመኙት የፖለቲካ ሁኔታ አፈር መብላቱ ሳያንስ ልጆቹ ደግሞ እያመጹ አስቸገሩ: ፔርሲ ይሁዳዊ ነኝ እያለ ይቀባጥራል፤ ማርጋሬት
ልትጠፋ ሞከረች ከሁሉም በላይ የእሳቸው አስተሳሰብ ተከታይና የአመለካከታቸው ተጋሪ የነበረችው ኤልሳቤት ደግሞ ትዕዛዛቸውን ጣሰች፡
ማርጋሬት ለመብላት ብትሞክርም የጎረሰችው አልዋጥልሽ አላት፡፡
እናትም ‹‹በርሊን ፍቅረኛ አለሽ?›› ሲሉ ጠየቋት፡፡
‹‹የለኝም›› አለች ኤልሳቤት፡ ማርጋሬት አምናታለች። ማርጋሬት እንደምታውቀው ኤልሳቤት ጀርመንን የምትወደው በሚከተሉት የፖለቲካ አመለካከት ብቻ አይደለም፧ እነዛ ጸዳ ያለ ዩኒፎርም የሚለብሱትና
የሚያብረቀርቅ ጉልበት የሚደርስ ቦት ጫማ የሚያጠልቁት ዘንካታና ጸጉረ ነጭ ወታደሮች ልቧን ሰልበዋታል፡፡ ኤልሳቤት እንግሊዝ ውስጥ መልከ ጥፉ ተብላ ብትቆጠርም ጀርመን ውስጥ ግን የጀርመንን ናዚዝም የሚያደንቅና የሚደግፍ የእንግሊዝ ባላባት ልጅ ናት ተብላ ትከበራለች፡፡ የሁለተኛው ዓለም ጦርነት መቀስቀሻ ላይ አገሯን ከድታ የመጣች መሆኗ ዝነኛ ያደርጋታል፡፡ እዚያ ‹‹አንበሳ›› ነው የምትባለው፡ከቀናትም አንዱን ወጣት
መኮንን ታፈቀርና ወይም ስልጣን በስልጣን ላይ የጫነ የናዚ ፓርቲ አባል
ታገባና ጸጉረ ነጭ ልጆች ትወልድለታለች፧ ልጆቹም ጀርመንኛ እየተነጋገሩ
ያድጋሉ፡፡
‹‹አሁን ልታደርጊ ያሰብሺው ነገር አደገኛ ነው የኔ ማር፤ አባትሽ እና እኔ የተጨነቅነው ለደህንነትሽ ነው›› አሉ እናት፡፡
ማርጋሬትም አባታችን የኤልሳቤት ደህንነት ያስጨንቀው ይሆን?›
ስትል አሰበች፡፡ እናታቸው ያስጨንቃቸዋል፤ አባታቸው ግን የተናደዱት ኤልሳቤት ትዕዛዛቸውን ባለማክበሯ ነው፡፡ በእርግጥ ከቁጣቸው በስተጀርባ የሩህሩህነት ጭላንጭል ይታያል፡፡ ድሮ እንዲህ ጨካኝና ክፉ አልነበሩም፤ አንዳንዴም ልጆቹን ያጫውቷቸው ነበር፡ ይህ ሁሉ በሃሳቧ መጣና አዘነች።
‹‹አደገኛ እንደሆነ አውቃለሁ, አለች ኤልሳቤት ‹‹የወደፊት እጣ ፈንታዬ በዚህ ጦርነት ላይ የተመሰረተ ነው፤ በይሁዳውያን ባለሃብቶችና
በቆሻሻ ኮሚኒስት የሰራተኛ ማህበራት የተሞላ ዓለም ውስጥ ከምኖር ሞቴን
እመርጣለሁ››
‹‹ታዲያ ከኛ ጋር ሂጂያ
አሜሪካ ጥሩ አገር ነው›› አሉ እናት፡፡
‹‹የአሜሪካ የባንክ ቢዝነስ ማዕከል (ዎል ስትሪት) በይሁዳውያን እጅ
ነው ያለው›› አለች ኤልሳቤት፡፡
‹‹ይሄ መቼም ተጋኗል›› አሉ እናት ፈርጠም ብለው የባላቸውን አይን እየሸሹ፡፡ ‹‹በእርግጥ በአሜሪካ የቢዝነስ ስራ ውስጥ በርካታ ይሁዳውያንና
ብልሹ ሥነ-ምግባር ያላቸው ሰዎች መኖራቸው እርግጥ ነው፡፡ አያትሽ
ደግሞ የባንክ ባለንብረት እንደሆኑ አትዘንጊ፡፡››
‹‹በሁለት ትውልድ ከቀጥቃጭነት ወደ ባንክ ባለንብረትነት መለወጣችን
የሚደንቅ ነው›› አለ ፔርሲ፡፡ ሆኖም ማንም ጆሮ የሰጠው የለም፡፡
እናትም ቀጠሉና ‹‹በፖለቲካ አመለካከትሽ እኔም እስማማለሁ፤ አንቺም
ይህን ታውቂያለሽ ነገር ግን በአንድ ነገር ስላመንሽ ለእሱ ስትይ ህይወትሽን
ትሰውያለሽ ማለት አይደለም›› አሉ
ማርጋሬት ይህን ስትሰማ ደነገጠች፤ እናታቸው የፋሺስት አስተሳሰብ
ህይወት የሚሰዉለት አላማ አይደለም እያሉ ነው፤ ይህም በአባታቸው ዘንድ
ክህደት እንደመፈጸም ይቆጠራል፡ እናታቸው እንደዚህ አባታቸውን ፊት
ለፊት ሲቃወሙ ማርጋሬት አይታ አታውቅም፡፡ ኤልሳቤትም የእናታቸው
አነጋገር ገርሟታል፡፡ ሁለቱም አባታቸውን ገርመም አደረጓቸው፤ ‹ምን ይል ይሆን?› በማለት፡፡ እሳቸው ግን ፊታቸው በርበሬ ከመምሰሉና በመጠኑ ከማጉረምረም በስተቀር በንዴት አልጮኹም፡፡
ቡና ለተሳፋሪዎች ሲታደል ማርጋሬት ከሳውዝ ሃምፕተን ከተማ ጥግ
መድረሳቸውን ተገነዘበች፡፡ ባቡር ጣቢያ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ
ይደርሳሉ፡ ኤልሳቤት እንደ ፎከረችው ታደርግ ይሆን?›
ባቡሩ ፍጥነቱን ቀነሰ፡፡
ኤልሳቤትም አስተናጋጁን ጠራችና ‹‹የሚቀጥለው ጣቢያ ላይ ወራጅ
ነኝ›› አለችው፤ ‹‹የሚቀጥለው ፉርጎ ውስጥ እመቤት ኤልሳቤት ኦክሰንፎርድ የሚል የተጻፈበት ሻንጣ አለልህ ይዘኽልኝ ና››
‹‹እሺ እመቤት›› አለ አስተናጋጁ፡
ማርጋሬት አባቷን ታያቸዋለች፡ ምንም ቃል ባይተነፍሱም ፊታቸው
በታመቀ ንዴት መወጠራቸውን ያሳብቅባቸዋል፡ ሚስታቸው እጃቸውን እባላቸው ጭን ላይ አስቀመጡና ‹‹እባክህ ሰው እንዳይሰማ ዝም በል፣ የኔ ውድ›› አሏቸው፡፡ ባላቸው ግን መልስ አልሰጡም፡፡
ባቡሩ ጣቢያው ጋ ደርሶ ቆመ::
ኤልሳቤት የተቀመጠችው በመስኮቱ በኩል በመሆኑ ማርጋሬትን አየት ስታደርጋት ማርጋሬትና ፔርሲ መንገድ ለቀቁላት፡፡ አባትም ቆሙ
ተሳፋሪው በሙሉ በአባትና በልጅ መካከል የተከሰተውን ፍጥጫ እንደ ትንግርት ያያል፡፡
ኤልሳቤት ተገቢውን ጊዜ መርጣለች፡ በዚህ ሁኔታ አባቷ ኃይል ተጠቅመው እንደማያስቀሯት አውቃለች፡፡ በፍርሃት ሰውነቷ እየራደ
ቢሆንም፤ ከሞከሩም ሌሎች ተሳፋሪዎች አይፈቅዱላቸውም።
አባቷ ፊታቸው በንዴት ቀልቷል፡፡ ዓይናቸው ተጎልጉሎ ሊወጣ የደረሰ
ይመስላል ኤልሳቤት በፍርሃት ብትንቀጠቀጥም ፈርጠም እንዳለች ነው፡፡
‹‹ከዚህ ባቡር ብትወርጂ ዳግም አይንሽን አላይም፤ መቃብሬም ላይ
እንዳትቆሚ›› አሏት።
‹‹እባክህ አባባ እንዲህ አትበል›› ስትል ማርጋሬት አለቀሰች፡ አባት አንድ ጊዜ ብለውታል፡፡ የተናገሩትን መልሰው ሊውጡት አይችሉም፡፡
እናት ይነፋረቃሉ፡
ኤልሳቤትም ‹‹ደህና ሁኚ እንግዲህ›› አለቻት እህቷን፡
ማርጋሬት እህቷ አንገት ላይ ተጠመጠመችና ‹‹መልካሙን ሁሉ
እንዲገጥምሽ እመኝልሻለሁ እታለም!››
‹‹ለአንቺም እንዲሁ›› አለችና ጀርባዋን መታ መታ አደረገቻት፡
ኤልሳቤት የወንድሟን ጉንጭ ሳመችና ወደ አባቷ ዞራ ድምጿ እየተንቀጠቀጠ ‹‹አባባ አትሰናበተኝም?›› ብላ እጇን ዘረጋች፡
አባትም ፊታቸው በጥላቻ ተጀቡኖ ‹‹ልጄ ከእንግዲህ ሞታለች፤ ልጄ አይደለሽም፧ ክጄሻለሁ›› አሏት፡
እናት ይሄን ሲሰሙ በተስፋ መቁረጥ እዬዬያቸውን አቀለጡት፡
የቤተሰቡ ውዝግብ እንዴት እንደሚጠናቀቅ ለማየት ተሳፋሪው በሙሉ
ትንፋሹን ውጦ ይጠባበቃል፡፡
ኤልሳቤት ፊቷን አዙራ ወደ በሩ አመራች፡፡
ማርጋሬት የአባቷ አድራጎት አበሳጭቷታል፡ ለአንዴ እንኳን እንዴት አይረታም! ስትል አሰበች፡፡ ኤልሳቤት ልጅ አይደለችም። እድሜ ልኳን አባት እናቷ የሚሉትን ሁሉ አሜን ብላ ስትቀበል አትኖርም፡ አባቷ ዕድሜ
ልካቸውን ሊቀጧት መብት የላቸውም፡፡ በቁጡ ባህሪያቸው ቤተሰቡን
ለያዩት፡ እዚያ በንዴት ጦፈው እንደ አበያ በሬ እንደተገተሩ ‹‹የተረገምክ!›፣
ጨቋኝ!›፣ ደደብ›፣ ብትላቸው በወደደች፡ ነገር ግን እንደልማዷ ከንፈሯን
ከመንከስ በስተቀር ምንም ቃል አልወጣትም፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
...."አስተናጋጁ ሁለተኛውን ዙር ምግብ አመጣላቸው፤ ኮተሌትና ሰላጣ ቪኖም ቀዳላቸው:
አባትም የቀረበላቸውን ምግብ በሹካ እየወጉ አፋቸው ውስጥ ከተው
በንዴት ያኝካሉ፡፡ ማርጋሬት የአባቷን ፊት ስታይ ከንዴታቸው በስተጀርባ
የግራ መጋባት ሁኔታ ይነበብባቸዋል፡ እንደዚህ ድንብርብራቸው ሲወጣ
አይታ አታውቅም፡፡ ሰማይ እንደተደፋባቸው ተገንዝባለች ይህ ጦርነት
ራዕያቸውን ሁሉ ድባቅ መቶባቸዋል፡፡ የእሳቸው ፍላጎት የእንግሊዝ ህዝብ
ፋሺዝምን በእሳቸው መሪነት እንዲቀበል ነበር፤ ጭራሽ እንግሊዝ በፋሺዝም
ላይ ጦርነት አውጃ እሳቸውን ለስደት ዳረገቻቸው፡
የተመኙት የፖለቲካ ሁኔታ አፈር መብላቱ ሳያንስ ልጆቹ ደግሞ እያመጹ አስቸገሩ: ፔርሲ ይሁዳዊ ነኝ እያለ ይቀባጥራል፤ ማርጋሬት
ልትጠፋ ሞከረች ከሁሉም በላይ የእሳቸው አስተሳሰብ ተከታይና የአመለካከታቸው ተጋሪ የነበረችው ኤልሳቤት ደግሞ ትዕዛዛቸውን ጣሰች፡
ማርጋሬት ለመብላት ብትሞክርም የጎረሰችው አልዋጥልሽ አላት፡፡
እናትም ‹‹በርሊን ፍቅረኛ አለሽ?›› ሲሉ ጠየቋት፡፡
‹‹የለኝም›› አለች ኤልሳቤት፡ ማርጋሬት አምናታለች። ማርጋሬት እንደምታውቀው ኤልሳቤት ጀርመንን የምትወደው በሚከተሉት የፖለቲካ አመለካከት ብቻ አይደለም፧ እነዛ ጸዳ ያለ ዩኒፎርም የሚለብሱትና
የሚያብረቀርቅ ጉልበት የሚደርስ ቦት ጫማ የሚያጠልቁት ዘንካታና ጸጉረ ነጭ ወታደሮች ልቧን ሰልበዋታል፡፡ ኤልሳቤት እንግሊዝ ውስጥ መልከ ጥፉ ተብላ ብትቆጠርም ጀርመን ውስጥ ግን የጀርመንን ናዚዝም የሚያደንቅና የሚደግፍ የእንግሊዝ ባላባት ልጅ ናት ተብላ ትከበራለች፡፡ የሁለተኛው ዓለም ጦርነት መቀስቀሻ ላይ አገሯን ከድታ የመጣች መሆኗ ዝነኛ ያደርጋታል፡፡ እዚያ ‹‹አንበሳ›› ነው የምትባለው፡ከቀናትም አንዱን ወጣት
መኮንን ታፈቀርና ወይም ስልጣን በስልጣን ላይ የጫነ የናዚ ፓርቲ አባል
ታገባና ጸጉረ ነጭ ልጆች ትወልድለታለች፧ ልጆቹም ጀርመንኛ እየተነጋገሩ
ያድጋሉ፡፡
‹‹አሁን ልታደርጊ ያሰብሺው ነገር አደገኛ ነው የኔ ማር፤ አባትሽ እና እኔ የተጨነቅነው ለደህንነትሽ ነው›› አሉ እናት፡፡
ማርጋሬትም አባታችን የኤልሳቤት ደህንነት ያስጨንቀው ይሆን?›
ስትል አሰበች፡፡ እናታቸው ያስጨንቃቸዋል፤ አባታቸው ግን የተናደዱት ኤልሳቤት ትዕዛዛቸውን ባለማክበሯ ነው፡፡ በእርግጥ ከቁጣቸው በስተጀርባ የሩህሩህነት ጭላንጭል ይታያል፡፡ ድሮ እንዲህ ጨካኝና ክፉ አልነበሩም፤ አንዳንዴም ልጆቹን ያጫውቷቸው ነበር፡ ይህ ሁሉ በሃሳቧ መጣና አዘነች።
‹‹አደገኛ እንደሆነ አውቃለሁ, አለች ኤልሳቤት ‹‹የወደፊት እጣ ፈንታዬ በዚህ ጦርነት ላይ የተመሰረተ ነው፤ በይሁዳውያን ባለሃብቶችና
በቆሻሻ ኮሚኒስት የሰራተኛ ማህበራት የተሞላ ዓለም ውስጥ ከምኖር ሞቴን
እመርጣለሁ››
‹‹ታዲያ ከኛ ጋር ሂጂያ
አሜሪካ ጥሩ አገር ነው›› አሉ እናት፡፡
‹‹የአሜሪካ የባንክ ቢዝነስ ማዕከል (ዎል ስትሪት) በይሁዳውያን እጅ
ነው ያለው›› አለች ኤልሳቤት፡፡
‹‹ይሄ መቼም ተጋኗል›› አሉ እናት ፈርጠም ብለው የባላቸውን አይን እየሸሹ፡፡ ‹‹በእርግጥ በአሜሪካ የቢዝነስ ስራ ውስጥ በርካታ ይሁዳውያንና
ብልሹ ሥነ-ምግባር ያላቸው ሰዎች መኖራቸው እርግጥ ነው፡፡ አያትሽ
ደግሞ የባንክ ባለንብረት እንደሆኑ አትዘንጊ፡፡››
‹‹በሁለት ትውልድ ከቀጥቃጭነት ወደ ባንክ ባለንብረትነት መለወጣችን
የሚደንቅ ነው›› አለ ፔርሲ፡፡ ሆኖም ማንም ጆሮ የሰጠው የለም፡፡
እናትም ቀጠሉና ‹‹በፖለቲካ አመለካከትሽ እኔም እስማማለሁ፤ አንቺም
ይህን ታውቂያለሽ ነገር ግን በአንድ ነገር ስላመንሽ ለእሱ ስትይ ህይወትሽን
ትሰውያለሽ ማለት አይደለም›› አሉ
ማርጋሬት ይህን ስትሰማ ደነገጠች፤ እናታቸው የፋሺስት አስተሳሰብ
ህይወት የሚሰዉለት አላማ አይደለም እያሉ ነው፤ ይህም በአባታቸው ዘንድ
ክህደት እንደመፈጸም ይቆጠራል፡ እናታቸው እንደዚህ አባታቸውን ፊት
ለፊት ሲቃወሙ ማርጋሬት አይታ አታውቅም፡፡ ኤልሳቤትም የእናታቸው
አነጋገር ገርሟታል፡፡ ሁለቱም አባታቸውን ገርመም አደረጓቸው፤ ‹ምን ይል ይሆን?› በማለት፡፡ እሳቸው ግን ፊታቸው በርበሬ ከመምሰሉና በመጠኑ ከማጉረምረም በስተቀር በንዴት አልጮኹም፡፡
ቡና ለተሳፋሪዎች ሲታደል ማርጋሬት ከሳውዝ ሃምፕተን ከተማ ጥግ
መድረሳቸውን ተገነዘበች፡፡ ባቡር ጣቢያ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ
ይደርሳሉ፡ ኤልሳቤት እንደ ፎከረችው ታደርግ ይሆን?›
ባቡሩ ፍጥነቱን ቀነሰ፡፡
ኤልሳቤትም አስተናጋጁን ጠራችና ‹‹የሚቀጥለው ጣቢያ ላይ ወራጅ
ነኝ›› አለችው፤ ‹‹የሚቀጥለው ፉርጎ ውስጥ እመቤት ኤልሳቤት ኦክሰንፎርድ የሚል የተጻፈበት ሻንጣ አለልህ ይዘኽልኝ ና››
‹‹እሺ እመቤት›› አለ አስተናጋጁ፡
ማርጋሬት አባቷን ታያቸዋለች፡ ምንም ቃል ባይተነፍሱም ፊታቸው
በታመቀ ንዴት መወጠራቸውን ያሳብቅባቸዋል፡ ሚስታቸው እጃቸውን እባላቸው ጭን ላይ አስቀመጡና ‹‹እባክህ ሰው እንዳይሰማ ዝም በል፣ የኔ ውድ›› አሏቸው፡፡ ባላቸው ግን መልስ አልሰጡም፡፡
ባቡሩ ጣቢያው ጋ ደርሶ ቆመ::
ኤልሳቤት የተቀመጠችው በመስኮቱ በኩል በመሆኑ ማርጋሬትን አየት ስታደርጋት ማርጋሬትና ፔርሲ መንገድ ለቀቁላት፡፡ አባትም ቆሙ
ተሳፋሪው በሙሉ በአባትና በልጅ መካከል የተከሰተውን ፍጥጫ እንደ ትንግርት ያያል፡፡
ኤልሳቤት ተገቢውን ጊዜ መርጣለች፡ በዚህ ሁኔታ አባቷ ኃይል ተጠቅመው እንደማያስቀሯት አውቃለች፡፡ በፍርሃት ሰውነቷ እየራደ
ቢሆንም፤ ከሞከሩም ሌሎች ተሳፋሪዎች አይፈቅዱላቸውም።
አባቷ ፊታቸው በንዴት ቀልቷል፡፡ ዓይናቸው ተጎልጉሎ ሊወጣ የደረሰ
ይመስላል ኤልሳቤት በፍርሃት ብትንቀጠቀጥም ፈርጠም እንዳለች ነው፡፡
‹‹ከዚህ ባቡር ብትወርጂ ዳግም አይንሽን አላይም፤ መቃብሬም ላይ
እንዳትቆሚ›› አሏት።
‹‹እባክህ አባባ እንዲህ አትበል›› ስትል ማርጋሬት አለቀሰች፡ አባት አንድ ጊዜ ብለውታል፡፡ የተናገሩትን መልሰው ሊውጡት አይችሉም፡፡
እናት ይነፋረቃሉ፡
ኤልሳቤትም ‹‹ደህና ሁኚ እንግዲህ›› አለቻት እህቷን፡
ማርጋሬት እህቷ አንገት ላይ ተጠመጠመችና ‹‹መልካሙን ሁሉ
እንዲገጥምሽ እመኝልሻለሁ እታለም!››
‹‹ለአንቺም እንዲሁ›› አለችና ጀርባዋን መታ መታ አደረገቻት፡
ኤልሳቤት የወንድሟን ጉንጭ ሳመችና ወደ አባቷ ዞራ ድምጿ እየተንቀጠቀጠ ‹‹አባባ አትሰናበተኝም?›› ብላ እጇን ዘረጋች፡
አባትም ፊታቸው በጥላቻ ተጀቡኖ ‹‹ልጄ ከእንግዲህ ሞታለች፤ ልጄ አይደለሽም፧ ክጄሻለሁ›› አሏት፡
እናት ይሄን ሲሰሙ በተስፋ መቁረጥ እዬዬያቸውን አቀለጡት፡
የቤተሰቡ ውዝግብ እንዴት እንደሚጠናቀቅ ለማየት ተሳፋሪው በሙሉ
ትንፋሹን ውጦ ይጠባበቃል፡፡
ኤልሳቤት ፊቷን አዙራ ወደ በሩ አመራች፡፡
ማርጋሬት የአባቷ አድራጎት አበሳጭቷታል፡ ለአንዴ እንኳን እንዴት አይረታም! ስትል አሰበች፡፡ ኤልሳቤት ልጅ አይደለችም። እድሜ ልኳን አባት እናቷ የሚሉትን ሁሉ አሜን ብላ ስትቀበል አትኖርም፡ አባቷ ዕድሜ
ልካቸውን ሊቀጧት መብት የላቸውም፡፡ በቁጡ ባህሪያቸው ቤተሰቡን
ለያዩት፡ እዚያ በንዴት ጦፈው እንደ አበያ በሬ እንደተገተሩ ‹‹የተረገምክ!›፣
ጨቋኝ!›፣ ደደብ›፣ ብትላቸው በወደደች፡ ነገር ግን እንደልማዷ ከንፈሯን
ከመንከስ በስተቀር ምንም ቃል አልወጣትም፡፡
👍19
ኤልሳቤት ቀይ ሻንጣዋን ይዛ መንገዷን ቀጠለችና በሩጋ ስትደርስ ዞር
ብላ አይኗ በእምባ ሞልቶ ቤተሰቡን በሙሉ ደህና ሁኑ በማለት እጇን አውለበለበች ማርጋሬትና ፔርሲ እጃቸውን አንስተው ባይ ባይ አሏት፡፡
አባት ፊታቸውን ሲያዞሩ እናት ደግሞ ድምጽ ሳያሰሙ አነቡ፡፡
አባት የሚያደርጉትን አጥተው ቁጭ አሉ፡፡ ማርጋሬትም እንዲሁ፡፡
ባቡሩ ደውሉን አሰማና ቀስ ብሎ ጉዞውን ጀመረ። መላው ቤተሰብ ኤልሳቤትን በዓይኑ ፈለገ፤ እሷም ባቡሩ እስኪያልፍ ቆማለች፤ ፊቷ ላይ የሀዘን ጥላ አጥልቷል፡
ባቡሩ ፍጥነት ሲጨምር ኤልሳቤት እስከወዲያኛው ከዓይናቸው ተሰወረች፡፡ ማርጋሬትም እህቷን ‹ወደፊት አገኛት ይሆን?› ስትል አሰበች::
ሌዲ ኦክሰንፎርድ በያዙት መሀረብ ዓይናቸውን ለማበስ ቢጥሩም
ስሜታቸውን መቆጣጠር
እምባቸውን ሊገቱት አልቻሉም፡፡ እንደዚህ
አቅቷቸው አያውቅም፤ ማርጋሬት እናቷ እንደዚህ ሲያለቅሱ አይታ አታውቅም፡ ፔርሲ ድንጋጤ እንደወረረው ያስታውቅበታል ማርጋሬት
ምንም እንኳን እህቷ ለዚህ የማይረባ ዓላማ ስትል ብትለያቸውም ነፃነቷን
ማወጇ ግን አስደስቷታል፡፡ ኤልሳቤት ወንድ ናት፤ ያለችውን አደረገችው::
የአባቷን ትዕዛዝ አሻፈረኝ ብላ በውሳኔዋ ፀናች፡ አባቷን ፊት ለፊት ተጋፍጣ
ረታቻቸው፤ ጥላቸውም ሄደች፡፡
ኤልሳቤት ይህን ማድረግ ከቻለች እሷስ ይህን ማድረግ ምን ያቅታታል!›
ማርጋሬት የባህሩ መዓዛ አፍንጫዋን አወዳት፡፡ ባቡሩ ወደ ወደቡ ተጠግቶ መጓዝ ጀመረ፡ የወደብ ክሬኖችና ባህር አቋራጭ መርከቦች በሰልፍ ቆመዋል፡፡ ምንም እንኳን ከእህቷ መለየቷ ቢያሳዝናትም ነፃ ለመውጣት መቃረቧን ስታስበው ልቧ በደስታ ይደልቃል፡
ባቡሩ ኢምፔሪያል ሃውስ የሚል ፅሁፍ ያለበት ትልቅ ህንፃ ጋር ሲደርስ ቆመ:፡ የኦክሰንፎርድ ቤተሰብ እንደሌሎቹ ተሳፋሪዎች ሁሉ ሻንጣቸውን አንግበው ከባቡሩ ወረዱና የጉዞ ፎርማሊቲ ለማጠናቀቅ ህንፃው ውስጥ ገቡ፡፡ ዕቃ ያጨቁባቸው ሻንጣዎቻቸው ከባቡሩ ወደ አይሮፕላኑ
ተዛወሩ፡፡
ማርጋሬት በሃሳብ ደነዘዘች: በዙሪያዋ ያለው ዓለም በፍጥነት ተለዋውጧል፡፡ ቤቷን አገሯን ትታ ልትሄድ ነው:፡ አገሯ ጦርነት እሳት
ውስጥ ተማግዳለች፡፡ እህቷን ተነጥቃለች። ወደ አሜሪካ ልትሄድ ነው፡፡
‹‹አባት ለፓን አሜሪካን የበረራ መኮንን ኤልሳቤት እንደማትሄድ ሲነግሩት ‹‹ችግር የለም ቲኬቷን ለመግዛት የሚፈልግ ሰው አለ፡፡ ስለዚህ እሱን ለኔ ተዉልኝ›› አላቸው፡፡
ማርጋሬት ፕሮፌሰር ሃርትማን አንድ ጥግ ይዘው በሰላም ማጣት ሲጋራቸውን ሲያቦኑ አየቻቸው፡፡ ካሁን አሁን ተያዝኩ እያሉ ሲበረግጉ ነው የዋሉት፡፡ ያሉበት ሁኔታ ድንጉጥ አድርጓቸዋል፡፡ ‹እንደ እህቴ ያሉ ሰዎች ናቸው ፕሮፌስሩን ለዚህ ያበቁት ስትል አሰበች ማርጋሬት። ፋሺስቶች ከአገራቸው አባረዋቸው በቁሙ የሚባንን ሰው አደረጓቸው፡፡ ከአውሮፓ ለመውጣት ልባቸው መቆሙ አይፈረድባቸውም:፡
ፔርሲ በእንግዳ ማስተናገጃው ሳሎን ውስጥ ሆኖ አይሮፕላኑን ማየት ስላልቻለ ማየት የሚችልበት ቦታ መፈለግ ጀመረ፡፡ ሲመለስም በርካታ መረጃ ይዞ መጣ፡፡ አይሮፕላኑ በፕሮግራሙ መሰረት በስምንት ሰዓት እንደሚነሳ፤አንድ ሰዓት ተኩል እንደሚወስድበት፣ አየርላንድ ከእንግሊዝ ጋር ተመሳሳይ የሰዓት አቆጣጠር ስለምትጠቀም እዚያ የሚደርሰው ዘጠኝ ሰዓት ተኩል ላይ መሆኑን፣ ነዳጅ ለመሙላትና ለጉዞ
አስፈላጊ የሆኑ ነገሮችን ለማመቻቸት ለአንድ ሰዓት እንደሚቆም እና አስር
ሰዓት ተኩል ላይ ጉዞ እንደሚጀምር ነገራቸው።
እዚህ ሳውዝ ሃምፕተን ወደብ ውስጥ ማርጋሬት ባቡሩ ላይ ያልነበሩ
አዳዲስ ሰዎችን አየች፡ አንዳንዶቹ ወደ ሳውዝ ሃምፕተን ቀጥታ ዛሬ ጠዋት
የመጡ ሲሆን፣ አንዳንዶቹ ደግሞ ትናንት መጥተው ሆቴል ያደሩ ናቸው።
ከዚያም አንዲት ይህ ቀረሽ የማትባል ቆንጆ ሴት ከታክሲ ስትወርድ ታየች፡፡
ይቺ ዕድሜዋ ሰላሳ ቤት ውስጥ የሚገመት ፀጉረ ነጭ ሴት የለበሰችው
ልብስ ክሬም ሆኖ ላዩ ላይ ቀይ ነጠብጣብ አለበት፡፡ አንድ ተራ አለባበስ
የለበሰ ሰው አብሯት አለ፤ ሲያዩዋቸው ደስተኞች ይመስላሉ፤ ሰው ሁሉ
እነሱን ነው የሚያየው፡፡
ከጥቂት ጊዜ በኋላ አይሮፕላኑ ተሳፋሪዎቹን ለማሳፈር ዝግጁ መሆኑ
ተነገረ፡፡ ከዚያም ወደቡ ጥግ በተገነባ ቀጭን መተላለፊያ ላይ አልፈው አንድ በአንድ ወደ ሰማይ በራሪው ጀልባ ገቡ፡፡ አይሮፕላኑ ባህሩ ላይ ቆሞ በባህሩ እንቅስቃሴ ወደ ላይ ወደ ታች ይላል፡፡ የተቀባው ብርማ ቀለም ጸሃይ ሲያርፍበት ያብረቀርቃል ግዙፍ ነው፡
ማርጋሬ እንዲህ አይነት ግዙፍ አይሮፕላን አይታ አታውቅም፡ የትልቅ ቤት ያህል ከፍታ ያለው ሲሆን ርዝመቱ ሁለት የቴኒስ ሜዳ
ያክላል፡ በሾጣጣ አፍንጫው ላይ የአሜሪካ ባንዲራ ተስሎበታል፡፡ ክንፎቹ ከፍ ብለው በጎንና ጎኑ ተሰክተዋል አራት ትላልቅ ሞተሮች ክንፎቹ ላይ የተገጠሙ ሲሆን ሞተሮቹ ጫፍ ላይ ረጃጅም አየር ቀዛፊ መዘውሮች
(ተርባይኖች) ይታያሉ፡፡
‹እንደዚህ አይነት ነገር እንዴት ሊበር ይችላል!
‹‹በሰማይ መብረር ከቻለ ቀላል ነው ማለት ነው?›› ስትል ጠየቀች ማርጋሬት፡፡
‹‹አይሮፕላኑ 92 ቶን ይመዝናል›› አለ ፔርሲ ካፏ ነጥቆ ‹‹ልክ ቤት ውስጥ ቁጭ ብሎ በሰማይ መብረር ማለት ነው፡፡››
እመቤት ኦክሰንፎርድ ወደ አይሮፕላኑ የሚወስደው ተንሳፋፊ መንገድ ላይ ከጎንና ከጎን ያለውን የብረት መደገፊያ ይዘው በፈራ ተባ ይራመዳሉ፡፡ባህሩ ውስጥ እወድቃለሁ ብለው ሰግተዋል፡፡ ሎርድ ኦክሰንፎርድ ደግሞ
ሁለቱንም ሻንጣዎች ይዘው ከኋላ ይከተላሉ፡ ሁሉም ወደ ሰማይ በራሪው
ጀልባ ገቡ፡፡
የአይሮፕላኑ ወለል ምንጣፍ የለበሰ ሲሆን ግድግዳው ግራጫ ቀለም ነው፡፡ ላያቸው ላይ የኮከብ ቅርጽ ፈንጠቅጠቅ ያለባቸው ሰማያዊ ሶፋዎች
ተገጥግጠዋል ከላይ ክብ ቅርጽ ያላቸው መብራቶች አሉት፡ በመጋረጃ የተጋረዱ አራት ማዕዘን ቅርጽ ያላቸው ትላልቅ መስኮቶች የሚታዩ ሲሆን የመስኮቶቹ ቅርጽ ቤት ውስጥ ያሉ እንዲመስሎት ያደርጋሉ፡ ከፊት ሁለት በሮች ይታያሉ
ኒኪ የተባለ የአይሮፕላኑ አስተናጋጅ እነ ማርጋሬትን ቀን ቀን ለመቀመጫ በመኝታ ጊዜ ደግሞ እንደ አልጋ የሚዘረጋ ሶስት ሰዎች የሚያስቀምጥ ሶፋ ወዳለው ቦታ ወስዶ አስቀመጣቸው: ሶፋዎቹ ትይዩ የተቀመጡ ሲሆን መሃከላቸው ላይ ጠረጴዛ ተኮፍሷል፡ ከመተላለፊያ በግራ በኩል ደግሞ እንደዚሁ ሁለት ሁለት ሰው የሚያስቀምጡ መሀከላቸ
ትንንሽ ጠረጴዛዎች ያሉባቸው ሶፋዎች ተደርድረዋል፡
አይሮፕላኑ ባህር ላይ ሆኖ
ከፍ ዝቅ ይላል፡ ልክ በተረት
እንደሚወራው እንደሚበረው ምንጣፍ ነው::ሞተሮቹ ይህን ግዙፍ ‹‹ቤት›› አየር ላይ እንዲንሳፈፍ ማድረጋቸው
ማርጋሬትን ገርሟታል።
ፔርሲ ከመቀመጫው ተነሳና ‹‹እስቲ ዞር ዞር ብዬ ልይ›› አለ፡፡
‹‹ቁጭ በል!›› ሲሉ አባት ደነፉ፡ ‹‹እዚህ እዚያ ስትንከወከው የሰው
መንገድ ትዘጋለህ››
ፔርሲ ደንግጦ ቁጭ አለ፡፡ አባት በቤተሰቡ ላይ ያላቸው የበላይነት
አሁንም እንዳለ ነው፡
እናት ፊታቸውን በፓውደር ያባብሳሉ፡ አሁን ለቅሶዋቸውን አቁመዋል፡
ማርጋሬት አንድ የአሜሪካውያን ያነጋገር ቅላጼ የሚናገር ሰው ‹‹ፊት
ብላ አይኗ በእምባ ሞልቶ ቤተሰቡን በሙሉ ደህና ሁኑ በማለት እጇን አውለበለበች ማርጋሬትና ፔርሲ እጃቸውን አንስተው ባይ ባይ አሏት፡፡
አባት ፊታቸውን ሲያዞሩ እናት ደግሞ ድምጽ ሳያሰሙ አነቡ፡፡
አባት የሚያደርጉትን አጥተው ቁጭ አሉ፡፡ ማርጋሬትም እንዲሁ፡፡
ባቡሩ ደውሉን አሰማና ቀስ ብሎ ጉዞውን ጀመረ። መላው ቤተሰብ ኤልሳቤትን በዓይኑ ፈለገ፤ እሷም ባቡሩ እስኪያልፍ ቆማለች፤ ፊቷ ላይ የሀዘን ጥላ አጥልቷል፡
ባቡሩ ፍጥነት ሲጨምር ኤልሳቤት እስከወዲያኛው ከዓይናቸው ተሰወረች፡፡ ማርጋሬትም እህቷን ‹ወደፊት አገኛት ይሆን?› ስትል አሰበች::
ሌዲ ኦክሰንፎርድ በያዙት መሀረብ ዓይናቸውን ለማበስ ቢጥሩም
ስሜታቸውን መቆጣጠር
እምባቸውን ሊገቱት አልቻሉም፡፡ እንደዚህ
አቅቷቸው አያውቅም፤ ማርጋሬት እናቷ እንደዚህ ሲያለቅሱ አይታ አታውቅም፡ ፔርሲ ድንጋጤ እንደወረረው ያስታውቅበታል ማርጋሬት
ምንም እንኳን እህቷ ለዚህ የማይረባ ዓላማ ስትል ብትለያቸውም ነፃነቷን
ማወጇ ግን አስደስቷታል፡፡ ኤልሳቤት ወንድ ናት፤ ያለችውን አደረገችው::
የአባቷን ትዕዛዝ አሻፈረኝ ብላ በውሳኔዋ ፀናች፡ አባቷን ፊት ለፊት ተጋፍጣ
ረታቻቸው፤ ጥላቸውም ሄደች፡፡
ኤልሳቤት ይህን ማድረግ ከቻለች እሷስ ይህን ማድረግ ምን ያቅታታል!›
ማርጋሬት የባህሩ መዓዛ አፍንጫዋን አወዳት፡፡ ባቡሩ ወደ ወደቡ ተጠግቶ መጓዝ ጀመረ፡ የወደብ ክሬኖችና ባህር አቋራጭ መርከቦች በሰልፍ ቆመዋል፡፡ ምንም እንኳን ከእህቷ መለየቷ ቢያሳዝናትም ነፃ ለመውጣት መቃረቧን ስታስበው ልቧ በደስታ ይደልቃል፡
ባቡሩ ኢምፔሪያል ሃውስ የሚል ፅሁፍ ያለበት ትልቅ ህንፃ ጋር ሲደርስ ቆመ:፡ የኦክሰንፎርድ ቤተሰብ እንደሌሎቹ ተሳፋሪዎች ሁሉ ሻንጣቸውን አንግበው ከባቡሩ ወረዱና የጉዞ ፎርማሊቲ ለማጠናቀቅ ህንፃው ውስጥ ገቡ፡፡ ዕቃ ያጨቁባቸው ሻንጣዎቻቸው ከባቡሩ ወደ አይሮፕላኑ
ተዛወሩ፡፡
ማርጋሬት በሃሳብ ደነዘዘች: በዙሪያዋ ያለው ዓለም በፍጥነት ተለዋውጧል፡፡ ቤቷን አገሯን ትታ ልትሄድ ነው:፡ አገሯ ጦርነት እሳት
ውስጥ ተማግዳለች፡፡ እህቷን ተነጥቃለች። ወደ አሜሪካ ልትሄድ ነው፡፡
‹‹አባት ለፓን አሜሪካን የበረራ መኮንን ኤልሳቤት እንደማትሄድ ሲነግሩት ‹‹ችግር የለም ቲኬቷን ለመግዛት የሚፈልግ ሰው አለ፡፡ ስለዚህ እሱን ለኔ ተዉልኝ›› አላቸው፡፡
ማርጋሬት ፕሮፌሰር ሃርትማን አንድ ጥግ ይዘው በሰላም ማጣት ሲጋራቸውን ሲያቦኑ አየቻቸው፡፡ ካሁን አሁን ተያዝኩ እያሉ ሲበረግጉ ነው የዋሉት፡፡ ያሉበት ሁኔታ ድንጉጥ አድርጓቸዋል፡፡ ‹እንደ እህቴ ያሉ ሰዎች ናቸው ፕሮፌስሩን ለዚህ ያበቁት ስትል አሰበች ማርጋሬት። ፋሺስቶች ከአገራቸው አባረዋቸው በቁሙ የሚባንን ሰው አደረጓቸው፡፡ ከአውሮፓ ለመውጣት ልባቸው መቆሙ አይፈረድባቸውም:፡
ፔርሲ በእንግዳ ማስተናገጃው ሳሎን ውስጥ ሆኖ አይሮፕላኑን ማየት ስላልቻለ ማየት የሚችልበት ቦታ መፈለግ ጀመረ፡፡ ሲመለስም በርካታ መረጃ ይዞ መጣ፡፡ አይሮፕላኑ በፕሮግራሙ መሰረት በስምንት ሰዓት እንደሚነሳ፤አንድ ሰዓት ተኩል እንደሚወስድበት፣ አየርላንድ ከእንግሊዝ ጋር ተመሳሳይ የሰዓት አቆጣጠር ስለምትጠቀም እዚያ የሚደርሰው ዘጠኝ ሰዓት ተኩል ላይ መሆኑን፣ ነዳጅ ለመሙላትና ለጉዞ
አስፈላጊ የሆኑ ነገሮችን ለማመቻቸት ለአንድ ሰዓት እንደሚቆም እና አስር
ሰዓት ተኩል ላይ ጉዞ እንደሚጀምር ነገራቸው።
እዚህ ሳውዝ ሃምፕተን ወደብ ውስጥ ማርጋሬት ባቡሩ ላይ ያልነበሩ
አዳዲስ ሰዎችን አየች፡ አንዳንዶቹ ወደ ሳውዝ ሃምፕተን ቀጥታ ዛሬ ጠዋት
የመጡ ሲሆን፣ አንዳንዶቹ ደግሞ ትናንት መጥተው ሆቴል ያደሩ ናቸው።
ከዚያም አንዲት ይህ ቀረሽ የማትባል ቆንጆ ሴት ከታክሲ ስትወርድ ታየች፡፡
ይቺ ዕድሜዋ ሰላሳ ቤት ውስጥ የሚገመት ፀጉረ ነጭ ሴት የለበሰችው
ልብስ ክሬም ሆኖ ላዩ ላይ ቀይ ነጠብጣብ አለበት፡፡ አንድ ተራ አለባበስ
የለበሰ ሰው አብሯት አለ፤ ሲያዩዋቸው ደስተኞች ይመስላሉ፤ ሰው ሁሉ
እነሱን ነው የሚያየው፡፡
ከጥቂት ጊዜ በኋላ አይሮፕላኑ ተሳፋሪዎቹን ለማሳፈር ዝግጁ መሆኑ
ተነገረ፡፡ ከዚያም ወደቡ ጥግ በተገነባ ቀጭን መተላለፊያ ላይ አልፈው አንድ በአንድ ወደ ሰማይ በራሪው ጀልባ ገቡ፡፡ አይሮፕላኑ ባህሩ ላይ ቆሞ በባህሩ እንቅስቃሴ ወደ ላይ ወደ ታች ይላል፡፡ የተቀባው ብርማ ቀለም ጸሃይ ሲያርፍበት ያብረቀርቃል ግዙፍ ነው፡
ማርጋሬ እንዲህ አይነት ግዙፍ አይሮፕላን አይታ አታውቅም፡ የትልቅ ቤት ያህል ከፍታ ያለው ሲሆን ርዝመቱ ሁለት የቴኒስ ሜዳ
ያክላል፡ በሾጣጣ አፍንጫው ላይ የአሜሪካ ባንዲራ ተስሎበታል፡፡ ክንፎቹ ከፍ ብለው በጎንና ጎኑ ተሰክተዋል አራት ትላልቅ ሞተሮች ክንፎቹ ላይ የተገጠሙ ሲሆን ሞተሮቹ ጫፍ ላይ ረጃጅም አየር ቀዛፊ መዘውሮች
(ተርባይኖች) ይታያሉ፡፡
‹እንደዚህ አይነት ነገር እንዴት ሊበር ይችላል!
‹‹በሰማይ መብረር ከቻለ ቀላል ነው ማለት ነው?›› ስትል ጠየቀች ማርጋሬት፡፡
‹‹አይሮፕላኑ 92 ቶን ይመዝናል›› አለ ፔርሲ ካፏ ነጥቆ ‹‹ልክ ቤት ውስጥ ቁጭ ብሎ በሰማይ መብረር ማለት ነው፡፡››
እመቤት ኦክሰንፎርድ ወደ አይሮፕላኑ የሚወስደው ተንሳፋፊ መንገድ ላይ ከጎንና ከጎን ያለውን የብረት መደገፊያ ይዘው በፈራ ተባ ይራመዳሉ፡፡ባህሩ ውስጥ እወድቃለሁ ብለው ሰግተዋል፡፡ ሎርድ ኦክሰንፎርድ ደግሞ
ሁለቱንም ሻንጣዎች ይዘው ከኋላ ይከተላሉ፡ ሁሉም ወደ ሰማይ በራሪው
ጀልባ ገቡ፡፡
የአይሮፕላኑ ወለል ምንጣፍ የለበሰ ሲሆን ግድግዳው ግራጫ ቀለም ነው፡፡ ላያቸው ላይ የኮከብ ቅርጽ ፈንጠቅጠቅ ያለባቸው ሰማያዊ ሶፋዎች
ተገጥግጠዋል ከላይ ክብ ቅርጽ ያላቸው መብራቶች አሉት፡ በመጋረጃ የተጋረዱ አራት ማዕዘን ቅርጽ ያላቸው ትላልቅ መስኮቶች የሚታዩ ሲሆን የመስኮቶቹ ቅርጽ ቤት ውስጥ ያሉ እንዲመስሎት ያደርጋሉ፡ ከፊት ሁለት በሮች ይታያሉ
ኒኪ የተባለ የአይሮፕላኑ አስተናጋጅ እነ ማርጋሬትን ቀን ቀን ለመቀመጫ በመኝታ ጊዜ ደግሞ እንደ አልጋ የሚዘረጋ ሶስት ሰዎች የሚያስቀምጥ ሶፋ ወዳለው ቦታ ወስዶ አስቀመጣቸው: ሶፋዎቹ ትይዩ የተቀመጡ ሲሆን መሃከላቸው ላይ ጠረጴዛ ተኮፍሷል፡ ከመተላለፊያ በግራ በኩል ደግሞ እንደዚሁ ሁለት ሁለት ሰው የሚያስቀምጡ መሀከላቸ
ትንንሽ ጠረጴዛዎች ያሉባቸው ሶፋዎች ተደርድረዋል፡
አይሮፕላኑ ባህር ላይ ሆኖ
ከፍ ዝቅ ይላል፡ ልክ በተረት
እንደሚወራው እንደሚበረው ምንጣፍ ነው::ሞተሮቹ ይህን ግዙፍ ‹‹ቤት›› አየር ላይ እንዲንሳፈፍ ማድረጋቸው
ማርጋሬትን ገርሟታል።
ፔርሲ ከመቀመጫው ተነሳና ‹‹እስቲ ዞር ዞር ብዬ ልይ›› አለ፡፡
‹‹ቁጭ በል!›› ሲሉ አባት ደነፉ፡ ‹‹እዚህ እዚያ ስትንከወከው የሰው
መንገድ ትዘጋለህ››
ፔርሲ ደንግጦ ቁጭ አለ፡፡ አባት በቤተሰቡ ላይ ያላቸው የበላይነት
አሁንም እንዳለ ነው፡
እናት ፊታቸውን በፓውደር ያባብሳሉ፡ አሁን ለቅሶዋቸውን አቁመዋል፡
ማርጋሬት አንድ የአሜሪካውያን ያነጋገር ቅላጼ የሚናገር ሰው ‹‹ፊት
👍11
ብቀመጥ ይሻለኛል›› ሲል ሰማችና ዞራ ተመለከተች፡ ኒኪ ይህንን ሰው
የሚቀመጥበትን ቦታ እያሳየው ሲሆን ሰውየው ጀርባውን የሰጣት ስለሆነ ማን እንደሆን አላወቀችም፡፡ ሰውየው ጸጉረ ነጭ ሲሆን ሰማያዊ ሱፍ ልብስ ለብሷል ኒኪም ‹‹ደህና ሚስተር ቫንዴርፖስት ያሉት ቦታ መቀመጥ ይችላሉ፡
! ሰውየው ዞር ሲል ከማርጋሬት ጋር ዓይን ላይን ግጥም አሉ።ስሙ ቫንዴርፖስት አይደለም ሰውየውን ከዚህ ቀደም ታውቀዋለች፡
አሜሪካዊም አይደለም፡ ሄሪ ለማስጠንቀቅ ገልመጥ አደረጋት ሆኖም ዘግይቷል፡፡
‹‹ወይ እግዚአብሔርl›› ስትል ለራሷ አጉተመተመችና ‹‹ሄሪ ማርክስ!››
ስትል ተጣራለች፡....
✨ይቀጥላል✨
የሚቀመጥበትን ቦታ እያሳየው ሲሆን ሰውየው ጀርባውን የሰጣት ስለሆነ ማን እንደሆን አላወቀችም፡፡ ሰውየው ጸጉረ ነጭ ሲሆን ሰማያዊ ሱፍ ልብስ ለብሷል ኒኪም ‹‹ደህና ሚስተር ቫንዴርፖስት ያሉት ቦታ መቀመጥ ይችላሉ፡
! ሰውየው ዞር ሲል ከማርጋሬት ጋር ዓይን ላይን ግጥም አሉ።ስሙ ቫንዴርፖስት አይደለም ሰውየውን ከዚህ ቀደም ታውቀዋለች፡
አሜሪካዊም አይደለም፡ ሄሪ ለማስጠንቀቅ ገልመጥ አደረጋት ሆኖም ዘግይቷል፡፡
‹‹ወይ እግዚአብሔርl›› ስትል ለራሷ አጉተመተመችና ‹‹ሄሪ ማርክስ!››
ስትል ተጣራለች፡....
✨ይቀጥላል✨
👍10😱3
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ሚስ ካርይልና ወይዘሮ ቬን በዚያ በሚግለበለበው ነፋስ መኻል ከመንገዱ መታጠፊያ ቆመው ነበር። ሳቤላ ተደናግጣና ግራ ተጋብታ የመነጽሯን ስብ
ርባሪ ስትለቃቀም 'ሚስ ኮርኒሊያ ደግሞ ተገርማ ያን ነፋስ የገለጠውን ፊት ትመለከታለች። በደንብ የምታውቀው መልክ ነበር " ሆኖም ትኰረቷን የሰር ፍራንሲዝ መዝለቅ ለወጠው።
ፍራንሲዝ ሌቪሰን ወደ እነሱ ተጠጋ " ሚስተር ድሬክ ... ሁለተኛው ጓደኛውና ሌሎች
ጥቂት አዳማቂዎች አብረውት ነቀሩ እሱና ኮርኒሊያ ፊት ለፈት ሲገናኙ የመጀመሪያቸው ነበር " የጥላቻ ግንባሯን ቋጥራ በኩራትና በመራራ ንቀት
ተሞልታ ጠበቀችው እሱ ግን ከነሱ ዘንድ ሲደርስ ለትሕትና ብሎ ይሁን ወይ
ስለ ተደናገጠ ወይም ለማሾፍ አልታወቀም ባርኔጣውን ብድግ አደረገላቸው "
ለሚስ ካርላይል ግን ሊያሾፍ ያደረገው መሰላት ከንዴቷ ተነሣ ከንፈሯ
ዐመድ መሰለ "
“ እኔን ነው እንደዚህ የምትሰድበኝ . . . ፍራንሲዝ ሌቪሰን ? ''
" በመሰለሽ ተርጉሚው ? አላት እሱም ጅንን ብሎ "
አንተ ለኔ ባርኔጣ ልታነሣልኝ ትደፍራለህ ? እኔ ሚስ ካርላይል መሆኔን ረስተኽዋል ?”
“ አንቺን አንድ ጊዜ ያየሽ መቸ በቀላሉ ይረሳሻል” አላት በግልጽ እያሾፈ
አብረውት የነበሩት ሁለት ጓዶኞቹ ምን ማለት እንደሆነ ነገሩ አላምር ብሏቸው ይመ
ለከታሉ "
ሳቤላ ፊቷን እንዳያይባት ለመሸሸግ የሚቻላትን ስትሞክር የነሱ' የነገር ምልልስ የሰበሰባቸው ተመልካቾች ደግሞ ሥራዬ ብለው ከበው ያዳምጣሉ " ከነዚያ ተመልካቾች ውስጥ ጥቂት የስኳየር ስፒነር አራሾች ነበሩባቸው "
አንተ የተናቅህ ትል ጮኽችበት ኮርኒሊያ „ “ በማናለብኝነት በዌስት
ሊን እንደምትዘባነንበት በኔም የምትችል ይመስልሃል ? ደፋር መጥፎ አሁን ያዙት ! ብላ ስትጮህ ለሰውየው ፈጣን ቅጣት የሚስጥ አለ ብላ አስባ አልነበረም ከቦ የነበረው ሕዝብ ተዘጋጀቶ ይጠብቅ ኖሯል " ሚስ ካርላይል ደግሞ የፈለገው
0ይነት ጥፋት ቢኖራትም አካባቢው በጣም ያከብራት ነበር " እሁንም እንዲህ በሷ
አነጋገር ተነሣሥተው ይሁን ወይም የነሱ ጌታ እስኳየር ስፒነር ኢስት ሊን መጥቶ
ሳለ ያወሳውን የማድፈቅን ነገር ጠቁሟቸው ይሁን ወይም ከገዛ ስሜታቸው ተነሣሥተወ አይታወቅም እነዚያ ጫንቃ ሰፋፊ አራሾች እንቅስቃሴ ጀመሩ “ድፈቁት " ብሎ ኣንድ ድምፅ ሲጮሀ ሌሎች ያን ቃል እየተቀባበሉ ' ' ድፌቁት ድፈቁት ! ኩሬው ከዚህ ነው ! ማግኘት ከሚገባው ትንሽ እናቅምሰው ይህ ገፋፊ ሚስተር ካርላይልን ለመወዳደር ነው ዌስት ሊን የመጣው ? በእመቤት ሳቤላ የፈጸመው ነገር ምን ነበር ይህን ሥራውን እኛ ዌስት ሊኖች በቀላሉ አናየውም ዌስት ሊን
አይፈልገውም
" ዌስት ሊን እንደሱ
ያለውን ቀጣፊ አይፈልግም
ፊቱ ነጣ ስወነቱ በድንጋጤ ተናጠ " እንደሱ ያሉ ጥቅመ ቢሶች ብዙ ጊዘ ፈሪዎች ናቸው " ወይዘሮ ሳቤላም ስሟ ሲነማ ሰምቲ እንደሆነ እንጃ እንደሱ ትንዘፈዘፍ ጀመር " የዳር አጫፋሪዎቹን ሳይጨምር ኸያ ጥንድ የሚሆኑ ጠንካራ ሸካራ
እጆች ተረባረቡበት በርግጫ በጡጫ ቀጉሽምት ያዋክቡት ጀመር እዚያ የነበረው የቁጥቆጦ አጥር ተጠረማመሰ እሱን ከዚያ ላይ እየጎተቱ መሰዱት ከሚስተር ዴሪክና አብሮት የመጣው ጠበቃው ሁለተኛው ሰው ጠበቃ ነበር ድረገሐቱን ለመግታት ምንም አቅም አልነበራቸው ለመገላገል አስበው አንደኛው መናገር ሲጀምር
የማያርፉ ከሆነ እነሱንም መጨር ነው የሚል ምላሽ ሰሙ አጭር ወፍራም የነበረው ጠበቃ አድራጎቱ ሕገ ወጥ ረብሻ መሆኑን አልጎምጉሞ ካምባጓሮው ቦታ ውልቅ ብሎ ወጣ ሚስ ካርላይል በግርማ ሞገስ ቀጥ ብላ ቁማ ድርጊቱን ትመለከት ጀመር " ለማገላገል ፍላጎት ኖሯት እንደሆነ አልታወቀም
እንጂ መኻል ገብታ ልታላቅቀው ብትሞክርም ኖሮ ሰሚም ተቀባይም አታገኝም ነበር።
እያዳፉ እያንገላቱ ወደ አረንጓዴው ኩሬ ጠርዝ ወሰዱት ልብሱ ብዙ ከመቀዳደዱና ከመዘነጣጠሉ ሌላ የኮቱ ጅራትም ተቆርጦ ሔዶ ነበር " አንዱ ወደፊት ሲጎትተው ሌላው ከበስተኋላው ሲገፈትረው ' ሌላው አንገትያውን ይዞ ሲያንዞረው
የቀሩት ደግሞ በኩርኩም በጥፊ በቁንጥጫ በጉሽምታ መዓታቸውን
አወረዱበት "
“ ክተቱት ጎበዝ !”
ማሩኝ ! ማሩኝ !” አለና ጮኸ ጉልበቶቹን አጥፎ ጥርሶቹን እያንቀጫቀጨ።
“ ስለ ፈጣሪ ብላችሁ ማሩኝ ስለ ፈጣሪ ” አለ " ውሃው ተንቦጫረቀ ፍራንሲዝ
ሌቪሰን አረንጓዴ ከለበሰው ባሕር ውስጥ ተዘፈቀ » የልዩ ልዩ ነፍሳት መኖሪያና
መራቢያ ከሆነው ቁሻሻ ውሃ ሳይወድ እየጠጣ የደመ ነፍሱን ተፍጨረጨረ
ሰዎቹ እሱን ከተው ሲያበቁ ከዳር ቁሙው እየሣቁ አፌዙበት " ከበው የነበሩት
አዳማቂ ሕፃናት እየጨፈሩ እያጨበጨቡ ኰሬውን ዞሩ።
ነፍሱን ጨርሶ ከመሳቱ በፊት አወጡት » ኩምሽሽ ብሎ የከፋ ነጭ ፊቱ
የሚንዘፈዘፉት እግሮቹና ከመቀደዳቸውም በላይ ከኩሬው ተዘፍቀው ከወጡት ልብሶቹ ጋር ባጠቃላይ ሲታይ ከውሃ ገብታ ከሞተች አይጥ የበለጠ ያስከፋ ነበር "
ገበሬዎቹም የሠሩትን ሠርተው ሔዱ ይጨፍሩ የነበሩት ልጆቹም ከአካባቢው ጠፉ ፤ ሚስ ካርላይልም ሳቤላን አስከትላ መንገዷን ቀጠለች
መከራኛይቱ ሳቤላ
መንቀጥቀጡ አልለቀቃትም
ሚስ ካርላይል ምንም ሳትናገር አንገቷን ቀጥ አድርጋ ወደፊት ገሠገሠች "
ዐልፎ ዐልፎ ብቻ ዞር እያለች የማዳም ቬንን ፊት ታይና '' ይገርማል !ወይ መመሳሰል ... በተለይ ዐይኖቿ' ብላ እያሰበች ከአንድ መነጽር ቤት አጠገብ ደረሱ "
“ መነጽሬን እንዲሠሩልኝ ሰጥቻቸው ልለፍ ” ብላ ጎራ ስትል ሚስ ካርይል
ተከትላት ገባች
መነጽሩ እንዴት ሆኖ መሠራት እንደሚገባው አሳይታ አስረከበችው " ሌላ
ለመማዛት ብትፌልግ ከነጭ በቀር አንድም ባለ ቀለም አልነበረም " ተፈልጎ ተፈ
ልጎ • ከብዙ ዘመን በፊት አንድ ሰው ለማሠራት አምጥቶት ሳይወስደው የቀረ አንድ ጠርዙ አረንጓዴ የሆነ አስቀያሚ መነጽር ተገኘላትና አሱን አደረገች ኮርኒሊያ አሁንም ዐይን ዐይኗን ታያታለች
"ለምንድነው መነጽር የምታደርጊው ? አለቻት ገና ከቤቷ ሲገቡ።
" 0ይኖቼ ይደክብኛል ” አለች ጥቂት አስባ "
“ሲታዬ ጤነኛ ይመስላሉ "ነጩ ለሁሉም ሊያገለግል ይችላል !ለምንድነው
ባለ ቀለም የምትመርጪው ?”
“ ባለቀለም ስለ ለመድኩ ዛሬ ነጭ ለማድረግ ደስ አይለኝም "
ኮርነሊያ ዝም ብላ ቆየችና “ የክርስትና ስምሽ ማነው ማዳም ? አለቻት "
“ ጄን” አለች ሳቤላ ።
“ ኧረ ምን ነገር ነው ? ያ ምንድነው ?
በመንገዱ የሕዝብ ጮኽት ተሰማ ኮርኒሊያ ወደ መስኮቱ ተንደረደረች ሳቤላ
ተአተለቻት " ከሁለቱ ተቃራኒ አቅጣጫ ወደ አንድ መኻል የሚመጡ ይመስሉ ነበር። ባንድ በኩል ቀይና ወይን ጠጅ ዐርማ ያደረጉ የሚስተር ካርላይል ደጋፊዎች ዘለቁ ሎርድ ማውንት አስቨርንና ሚስተር ካርላይል ፊት ፊት ይመሩ ነበር "
የሌላው ወገን ባለ ብጫ ምልክት ሲሆን አመጣጡ
ስርአት የለሽ ትርምስምስ
ያለ ነበር ውሃ የገባች አይጥ የመሰለውን የሕዝቡ ግምባር መሪ አድርገው ጠበቃውና ሚስተር ድሬክ ደግፈው ይዘውት ዘለቁ " ጸጉሩ በሁሉም በኩል ተንዘርፍፎ እግሮቹ እየተንገዳገዱ ጥርሶቹ እየተንቀጫቀጩ ልብሱ ተሸረካክቶና ተዘነጣጥሎ ወደፊት ሲጓዝ መንገዱን አስከ ጫፍ ሞልተው የያዙት
ብዙ ሰዎች የማሾ ፋና የማናናቅ ጩኽትና ፉጨት እያስተጋቡ ተከትለውት ሲጓዙ ኮረሊያና ሳቤላ
ቁመው ተመለከቱ ።
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ሚስ ካርይልና ወይዘሮ ቬን በዚያ በሚግለበለበው ነፋስ መኻል ከመንገዱ መታጠፊያ ቆመው ነበር። ሳቤላ ተደናግጣና ግራ ተጋብታ የመነጽሯን ስብ
ርባሪ ስትለቃቀም 'ሚስ ኮርኒሊያ ደግሞ ተገርማ ያን ነፋስ የገለጠውን ፊት ትመለከታለች። በደንብ የምታውቀው መልክ ነበር " ሆኖም ትኰረቷን የሰር ፍራንሲዝ መዝለቅ ለወጠው።
ፍራንሲዝ ሌቪሰን ወደ እነሱ ተጠጋ " ሚስተር ድሬክ ... ሁለተኛው ጓደኛውና ሌሎች
ጥቂት አዳማቂዎች አብረውት ነቀሩ እሱና ኮርኒሊያ ፊት ለፈት ሲገናኙ የመጀመሪያቸው ነበር " የጥላቻ ግንባሯን ቋጥራ በኩራትና በመራራ ንቀት
ተሞልታ ጠበቀችው እሱ ግን ከነሱ ዘንድ ሲደርስ ለትሕትና ብሎ ይሁን ወይ
ስለ ተደናገጠ ወይም ለማሾፍ አልታወቀም ባርኔጣውን ብድግ አደረገላቸው "
ለሚስ ካርላይል ግን ሊያሾፍ ያደረገው መሰላት ከንዴቷ ተነሣ ከንፈሯ
ዐመድ መሰለ "
“ እኔን ነው እንደዚህ የምትሰድበኝ . . . ፍራንሲዝ ሌቪሰን ? ''
" በመሰለሽ ተርጉሚው ? አላት እሱም ጅንን ብሎ "
አንተ ለኔ ባርኔጣ ልታነሣልኝ ትደፍራለህ ? እኔ ሚስ ካርላይል መሆኔን ረስተኽዋል ?”
“ አንቺን አንድ ጊዜ ያየሽ መቸ በቀላሉ ይረሳሻል” አላት በግልጽ እያሾፈ
አብረውት የነበሩት ሁለት ጓዶኞቹ ምን ማለት እንደሆነ ነገሩ አላምር ብሏቸው ይመ
ለከታሉ "
ሳቤላ ፊቷን እንዳያይባት ለመሸሸግ የሚቻላትን ስትሞክር የነሱ' የነገር ምልልስ የሰበሰባቸው ተመልካቾች ደግሞ ሥራዬ ብለው ከበው ያዳምጣሉ " ከነዚያ ተመልካቾች ውስጥ ጥቂት የስኳየር ስፒነር አራሾች ነበሩባቸው "
አንተ የተናቅህ ትል ጮኽችበት ኮርኒሊያ „ “ በማናለብኝነት በዌስት
ሊን እንደምትዘባነንበት በኔም የምትችል ይመስልሃል ? ደፋር መጥፎ አሁን ያዙት ! ብላ ስትጮህ ለሰውየው ፈጣን ቅጣት የሚስጥ አለ ብላ አስባ አልነበረም ከቦ የነበረው ሕዝብ ተዘጋጀቶ ይጠብቅ ኖሯል " ሚስ ካርላይል ደግሞ የፈለገው
0ይነት ጥፋት ቢኖራትም አካባቢው በጣም ያከብራት ነበር " እሁንም እንዲህ በሷ
አነጋገር ተነሣሥተው ይሁን ወይም የነሱ ጌታ እስኳየር ስፒነር ኢስት ሊን መጥቶ
ሳለ ያወሳውን የማድፈቅን ነገር ጠቁሟቸው ይሁን ወይም ከገዛ ስሜታቸው ተነሣሥተወ አይታወቅም እነዚያ ጫንቃ ሰፋፊ አራሾች እንቅስቃሴ ጀመሩ “ድፈቁት " ብሎ ኣንድ ድምፅ ሲጮሀ ሌሎች ያን ቃል እየተቀባበሉ ' ' ድፌቁት ድፈቁት ! ኩሬው ከዚህ ነው ! ማግኘት ከሚገባው ትንሽ እናቅምሰው ይህ ገፋፊ ሚስተር ካርላይልን ለመወዳደር ነው ዌስት ሊን የመጣው ? በእመቤት ሳቤላ የፈጸመው ነገር ምን ነበር ይህን ሥራውን እኛ ዌስት ሊኖች በቀላሉ አናየውም ዌስት ሊን
አይፈልገውም
" ዌስት ሊን እንደሱ
ያለውን ቀጣፊ አይፈልግም
ፊቱ ነጣ ስወነቱ በድንጋጤ ተናጠ " እንደሱ ያሉ ጥቅመ ቢሶች ብዙ ጊዘ ፈሪዎች ናቸው " ወይዘሮ ሳቤላም ስሟ ሲነማ ሰምቲ እንደሆነ እንጃ እንደሱ ትንዘፈዘፍ ጀመር " የዳር አጫፋሪዎቹን ሳይጨምር ኸያ ጥንድ የሚሆኑ ጠንካራ ሸካራ
እጆች ተረባረቡበት በርግጫ በጡጫ ቀጉሽምት ያዋክቡት ጀመር እዚያ የነበረው የቁጥቆጦ አጥር ተጠረማመሰ እሱን ከዚያ ላይ እየጎተቱ መሰዱት ከሚስተር ዴሪክና አብሮት የመጣው ጠበቃው ሁለተኛው ሰው ጠበቃ ነበር ድረገሐቱን ለመግታት ምንም አቅም አልነበራቸው ለመገላገል አስበው አንደኛው መናገር ሲጀምር
የማያርፉ ከሆነ እነሱንም መጨር ነው የሚል ምላሽ ሰሙ አጭር ወፍራም የነበረው ጠበቃ አድራጎቱ ሕገ ወጥ ረብሻ መሆኑን አልጎምጉሞ ካምባጓሮው ቦታ ውልቅ ብሎ ወጣ ሚስ ካርላይል በግርማ ሞገስ ቀጥ ብላ ቁማ ድርጊቱን ትመለከት ጀመር " ለማገላገል ፍላጎት ኖሯት እንደሆነ አልታወቀም
እንጂ መኻል ገብታ ልታላቅቀው ብትሞክርም ኖሮ ሰሚም ተቀባይም አታገኝም ነበር።
እያዳፉ እያንገላቱ ወደ አረንጓዴው ኩሬ ጠርዝ ወሰዱት ልብሱ ብዙ ከመቀዳደዱና ከመዘነጣጠሉ ሌላ የኮቱ ጅራትም ተቆርጦ ሔዶ ነበር " አንዱ ወደፊት ሲጎትተው ሌላው ከበስተኋላው ሲገፈትረው ' ሌላው አንገትያውን ይዞ ሲያንዞረው
የቀሩት ደግሞ በኩርኩም በጥፊ በቁንጥጫ በጉሽምታ መዓታቸውን
አወረዱበት "
“ ክተቱት ጎበዝ !”
ማሩኝ ! ማሩኝ !” አለና ጮኸ ጉልበቶቹን አጥፎ ጥርሶቹን እያንቀጫቀጨ።
“ ስለ ፈጣሪ ብላችሁ ማሩኝ ስለ ፈጣሪ ” አለ " ውሃው ተንቦጫረቀ ፍራንሲዝ
ሌቪሰን አረንጓዴ ከለበሰው ባሕር ውስጥ ተዘፈቀ » የልዩ ልዩ ነፍሳት መኖሪያና
መራቢያ ከሆነው ቁሻሻ ውሃ ሳይወድ እየጠጣ የደመ ነፍሱን ተፍጨረጨረ
ሰዎቹ እሱን ከተው ሲያበቁ ከዳር ቁሙው እየሣቁ አፌዙበት " ከበው የነበሩት
አዳማቂ ሕፃናት እየጨፈሩ እያጨበጨቡ ኰሬውን ዞሩ።
ነፍሱን ጨርሶ ከመሳቱ በፊት አወጡት » ኩምሽሽ ብሎ የከፋ ነጭ ፊቱ
የሚንዘፈዘፉት እግሮቹና ከመቀደዳቸውም በላይ ከኩሬው ተዘፍቀው ከወጡት ልብሶቹ ጋር ባጠቃላይ ሲታይ ከውሃ ገብታ ከሞተች አይጥ የበለጠ ያስከፋ ነበር "
ገበሬዎቹም የሠሩትን ሠርተው ሔዱ ይጨፍሩ የነበሩት ልጆቹም ከአካባቢው ጠፉ ፤ ሚስ ካርላይልም ሳቤላን አስከትላ መንገዷን ቀጠለች
መከራኛይቱ ሳቤላ
መንቀጥቀጡ አልለቀቃትም
ሚስ ካርላይል ምንም ሳትናገር አንገቷን ቀጥ አድርጋ ወደፊት ገሠገሠች "
ዐልፎ ዐልፎ ብቻ ዞር እያለች የማዳም ቬንን ፊት ታይና '' ይገርማል !ወይ መመሳሰል ... በተለይ ዐይኖቿ' ብላ እያሰበች ከአንድ መነጽር ቤት አጠገብ ደረሱ "
“ መነጽሬን እንዲሠሩልኝ ሰጥቻቸው ልለፍ ” ብላ ጎራ ስትል ሚስ ካርይል
ተከትላት ገባች
መነጽሩ እንዴት ሆኖ መሠራት እንደሚገባው አሳይታ አስረከበችው " ሌላ
ለመማዛት ብትፌልግ ከነጭ በቀር አንድም ባለ ቀለም አልነበረም " ተፈልጎ ተፈ
ልጎ • ከብዙ ዘመን በፊት አንድ ሰው ለማሠራት አምጥቶት ሳይወስደው የቀረ አንድ ጠርዙ አረንጓዴ የሆነ አስቀያሚ መነጽር ተገኘላትና አሱን አደረገች ኮርኒሊያ አሁንም ዐይን ዐይኗን ታያታለች
"ለምንድነው መነጽር የምታደርጊው ? አለቻት ገና ከቤቷ ሲገቡ።
" 0ይኖቼ ይደክብኛል ” አለች ጥቂት አስባ "
“ሲታዬ ጤነኛ ይመስላሉ "ነጩ ለሁሉም ሊያገለግል ይችላል !ለምንድነው
ባለ ቀለም የምትመርጪው ?”
“ ባለቀለም ስለ ለመድኩ ዛሬ ነጭ ለማድረግ ደስ አይለኝም "
ኮርነሊያ ዝም ብላ ቆየችና “ የክርስትና ስምሽ ማነው ማዳም ? አለቻት "
“ ጄን” አለች ሳቤላ ።
“ ኧረ ምን ነገር ነው ? ያ ምንድነው ?
በመንገዱ የሕዝብ ጮኽት ተሰማ ኮርኒሊያ ወደ መስኮቱ ተንደረደረች ሳቤላ
ተአተለቻት " ከሁለቱ ተቃራኒ አቅጣጫ ወደ አንድ መኻል የሚመጡ ይመስሉ ነበር። ባንድ በኩል ቀይና ወይን ጠጅ ዐርማ ያደረጉ የሚስተር ካርላይል ደጋፊዎች ዘለቁ ሎርድ ማውንት አስቨርንና ሚስተር ካርላይል ፊት ፊት ይመሩ ነበር "
የሌላው ወገን ባለ ብጫ ምልክት ሲሆን አመጣጡ
ስርአት የለሽ ትርምስምስ
ያለ ነበር ውሃ የገባች አይጥ የመሰለውን የሕዝቡ ግምባር መሪ አድርገው ጠበቃውና ሚስተር ድሬክ ደግፈው ይዘውት ዘለቁ " ጸጉሩ በሁሉም በኩል ተንዘርፍፎ እግሮቹ እየተንገዳገዱ ጥርሶቹ እየተንቀጫቀጩ ልብሱ ተሸረካክቶና ተዘነጣጥሎ ወደፊት ሲጓዝ መንገዱን አስከ ጫፍ ሞልተው የያዙት
ብዙ ሰዎች የማሾ ፋና የማናናቅ ጩኽትና ፉጨት እያስተጋቡ ተከትለውት ሲጓዙ ኮረሊያና ሳቤላ
ቁመው ተመለከቱ ።
👍13
ባለቀይ ወይን ጠጅ አርማ ቆመ የማየት ኃይሉ እየቀነሰ የመጣው ሎርድ
ማውንት እስቨርን ተንጠልጣይ ያይን መነጽሩን ካፍንጫው ላይ አደረገና ተመለከተ ሌሎችም እንደዚሁ በመገረም ተመለከቱት።
'ምን አገኘው ? የባቡር አደጋ ደረሰበት ወንዝ ውስጥ ጥሎት ይሆን ?
ተባባሉ ።
343 ነከሩት እንጂ !” አሉ ብጫዎች “ ከጀስቲስ
ሔር የቄጠማ ኩሬ ወርውረው ነከሩት " አይዞህ ግድ የለም እግሮችህ ቀጥ ብለው ይቁሙ ” አሉት ወደ
ሊቪዞን መለስ ብለው “ “ይኸን ሁሉ የሠሩ የስኳየር ስፒነር ስዎች ናቸው ።
ሚስተር ስፒነር ይኸን ነገር ሲሰማ “እበጃችሁ የኔ ሰዎች ደግ አደረጋችሁ !ዛሬ ማታ ለእያንዳንዳችሁ አንዳንድ ብር ለመጠጫ እሰጣችኋለሁ " እያለ ከሱ ይጠበቅ የነበረውን ሥነ ሥርዓት በመዘንጋት ከመኻል ገባ "
ድሮውንም ዌስትሊን ላይ ሙከራ ማድረጌ ተሳስቻለሁ አለ ሥቃይተኛው አራሱ ሚስ ካርላይል ከድንጋጤዋ ግርጣት ያልተመለሰችውን የሳቤላን አጅ እንደ ያዘች ታይዋለሽ አርኪባልድ ወንድሜን ?” አለቻት
"አይቸዋለሁ” አለች እየተንተባተበች "
"ያ በሕይወት መኖሩ እንኳን የሚያሳፍርና የተናቀ ውዳቂሳ...ይታይሻልም
" አዎን ” አለች ትንፋሽ እያጠራት "
“ ያን መኮንን ባል ብላ ለመጥራት ታድላ የነበረችው ሴት ለዚህ ውዳቂ ስትል ጥላው ሔደች " ኋላስ ጸጽቷት ይሆን ብለሽ ?”
ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን መጀመሪያ ዐርፎበት ከነበረው ከባክስ ሔድ ሆቴል ስላስወጡት ራቮን ሆቴል ከሚባለው ገብቷል " ከኩሬ ዳር ቁሞ እየተቀጠቀ ጠና ልብሱ እየተንጠፌጠ እንዴት ሆኖ ከሆቴሉ እንደሚደርስ ይጨነቃል " ወዲያው በአንድ ፈረስ የሚሳብ ባዶ ሠረጎላ ሲመጣ ድሬክ አቆመው ተሳፋሪው ሰር ፍራንሲዝ ሌሺሰን መሆኑን ሲያይ ባለሰረገላው አላሳፍርም አለ . .ወንበሩ በቀይ
ግምጃ ተከፍፎ የተሠራ ገና በቅርቡ ስለሆነ እንዲበላሽብኝ አልፈልግም” ብሎ ጥሏቸው ሔደ " ፍራንሲዝ ሌቪዞን ሌላ ሠረገላ እስኪመጣ መጠበቅ ፈልጎ ነበር . .
ጓደኞቹ ደግሞ እንደዚያ ሆኖ ቁሞ ከጠበቀ አደገኛ ብርድ ሊመታው ስለሚችል በአግር ማዝገም መሻሉን መከሩት በሐሳባቸው አልተስማማም " ነገር ግን መንጋጋዎቹ ክፉኛ ተንቀጫቀጩ " ሁለቱ ሰዎች ከመኻል አድርገው
ያዙትና ሳይወድ መንግድ ጀመሩ " ነገር ግን ሚስተር ካርላይልንና ደጋፊዎቹን ከመንገድ ሊያገኙዋቸ
ስለ መቻላቸው ትዝም አላላቸው " ስለ መሔድና ስለ መቆት ሲከራከሩ የዚህ
ጉዳይ አልታያቸውም ። ፍራንሲዝ ሌቪሰን ደግሞ ከነሱ ጋር ፊት ለፊት ከመግጠም በራሱ ፈቃድ ከኩሬው ውስጥ በጭንቅላቱ ቢተከል ይመርጥ ነበር ።.....
💫ይቀጥላል💫
ማውንት እስቨርን ተንጠልጣይ ያይን መነጽሩን ካፍንጫው ላይ አደረገና ተመለከተ ሌሎችም እንደዚሁ በመገረም ተመለከቱት።
'ምን አገኘው ? የባቡር አደጋ ደረሰበት ወንዝ ውስጥ ጥሎት ይሆን ?
ተባባሉ ።
343 ነከሩት እንጂ !” አሉ ብጫዎች “ ከጀስቲስ
ሔር የቄጠማ ኩሬ ወርውረው ነከሩት " አይዞህ ግድ የለም እግሮችህ ቀጥ ብለው ይቁሙ ” አሉት ወደ
ሊቪዞን መለስ ብለው “ “ይኸን ሁሉ የሠሩ የስኳየር ስፒነር ስዎች ናቸው ።
ሚስተር ስፒነር ይኸን ነገር ሲሰማ “እበጃችሁ የኔ ሰዎች ደግ አደረጋችሁ !ዛሬ ማታ ለእያንዳንዳችሁ አንዳንድ ብር ለመጠጫ እሰጣችኋለሁ " እያለ ከሱ ይጠበቅ የነበረውን ሥነ ሥርዓት በመዘንጋት ከመኻል ገባ "
ድሮውንም ዌስትሊን ላይ ሙከራ ማድረጌ ተሳስቻለሁ አለ ሥቃይተኛው አራሱ ሚስ ካርላይል ከድንጋጤዋ ግርጣት ያልተመለሰችውን የሳቤላን አጅ እንደ ያዘች ታይዋለሽ አርኪባልድ ወንድሜን ?” አለቻት
"አይቸዋለሁ” አለች እየተንተባተበች "
"ያ በሕይወት መኖሩ እንኳን የሚያሳፍርና የተናቀ ውዳቂሳ...ይታይሻልም
" አዎን ” አለች ትንፋሽ እያጠራት "
“ ያን መኮንን ባል ብላ ለመጥራት ታድላ የነበረችው ሴት ለዚህ ውዳቂ ስትል ጥላው ሔደች " ኋላስ ጸጽቷት ይሆን ብለሽ ?”
ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን መጀመሪያ ዐርፎበት ከነበረው ከባክስ ሔድ ሆቴል ስላስወጡት ራቮን ሆቴል ከሚባለው ገብቷል " ከኩሬ ዳር ቁሞ እየተቀጠቀ ጠና ልብሱ እየተንጠፌጠ እንዴት ሆኖ ከሆቴሉ እንደሚደርስ ይጨነቃል " ወዲያው በአንድ ፈረስ የሚሳብ ባዶ ሠረጎላ ሲመጣ ድሬክ አቆመው ተሳፋሪው ሰር ፍራንሲዝ ሌሺሰን መሆኑን ሲያይ ባለሰረገላው አላሳፍርም አለ . .ወንበሩ በቀይ
ግምጃ ተከፍፎ የተሠራ ገና በቅርቡ ስለሆነ እንዲበላሽብኝ አልፈልግም” ብሎ ጥሏቸው ሔደ " ፍራንሲዝ ሌቪዞን ሌላ ሠረገላ እስኪመጣ መጠበቅ ፈልጎ ነበር . .
ጓደኞቹ ደግሞ እንደዚያ ሆኖ ቁሞ ከጠበቀ አደገኛ ብርድ ሊመታው ስለሚችል በአግር ማዝገም መሻሉን መከሩት በሐሳባቸው አልተስማማም " ነገር ግን መንጋጋዎቹ ክፉኛ ተንቀጫቀጩ " ሁለቱ ሰዎች ከመኻል አድርገው
ያዙትና ሳይወድ መንግድ ጀመሩ " ነገር ግን ሚስተር ካርላይልንና ደጋፊዎቹን ከመንገድ ሊያገኙዋቸ
ስለ መቻላቸው ትዝም አላላቸው " ስለ መሔድና ስለ መቆት ሲከራከሩ የዚህ
ጉዳይ አልታያቸውም ። ፍራንሲዝ ሌቪሰን ደግሞ ከነሱ ጋር ፊት ለፊት ከመግጠም በራሱ ፈቃድ ከኩሬው ውስጥ በጭንቅላቱ ቢተከል ይመርጥ ነበር ።.....
💫ይቀጥላል💫
❤7👍6
😘 #ቃል 😘
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ አስር (10)
የአንቡላንሱን በር ቦግ አድርገው ከፈቱና ወሳንሳውን በጥንቃቄ ተሸክመው ወደ ሆቴሉ ገቡ ። የሆቴሉ ማኔጀር እውጭ ደረጃውን ወርዶ ነበር የተቀበላቸው ። ወደተዘጋጀላቸው ክፍል እየመራ ወሰዳቸው ። በሆቴሉ ውስጥ የሚገኝ የአንድ ቪላ ያህል ምቾትና ስፋት ያለው ክፍልና ዙሪያ ገባው በጠቅላላ ለእነሱ ሲባል ተለቆ ነበር ። ሁለት ወይም ሶስት ቀን ያህል እዚህ ሊቆዩ አስበዋል ። ይህ የሆነው ደግሞ በሁለት ምክንያት ነው። አንደኛ ማሪዮን ሂልያርድ ቦስተን ከተማ ውስጥ አንድ ስብሰባ ላይ መገኘት ነበረባትና ወደኒውዮርክ ለመመለስ አትችልም ነበር። ሁለተኛ ማይክል ወደ እናቱ መኖሪያ ቤት ከመሔዱ በፊት ከሆስፒታል ወጥቶ ለትወሰነ ጊዜ ሆቴል ውስጥ ለመቆየት እንደሚፈልግ ተናግሮ ነበር። እርግጥ ነው የማሪዮን ስብሰባ ቢኖርም ማይክል ግን ወደ ቤት ሄዶ እዚያው ኒውዮርክ ሊጠብቃት እንደሚችል ታውቃለች ። ግን ደግሞ ሆቴል መቆየት እፈልጋለሁ ካለ ይህን ፍላጎቱን ማሟላት አለባት። ምንም እንኳ ፍላጐቱ የልጅ ቢመስልም ማሪዮን የጠየቀውን ሁሉ ልታሟላለት በልቧ ዝግጁ ነበረችና ይሁን ብላ ተቀበለችው ።
የአንቡላንስ ሠራትኞች ከናወሳንሳው አውርደው እንደሚሰበር ዕቃ ተጠንቅቀው አልጋው … ሲያስተኙት «ማሚ ፤ በክርስቶስ ይዤሻለሁ ፤ይህን ያህል ጥንቃቄ አያስፈልገኝም ። ሀኪሞቹን ሰምትሻቸው የለም? ደህና ነው፤ምንም አልሆነም ፤ ነበርኮ ያሉሽ » አለ ማይክል ።
«ቢሆንም ፤ ቢሆንም ችላ ማለት ደግ አይደለም» እለች ማሪዮን።
«ችላ ማለት ? » እለ ማይክል ። ይህን ብሎ ክፍሉን እየቃኘ ትንሽ አጉረመረመ ። ማሪዮን ዝም ብላ ለእምቡላንሱ ሠራተኞች ጉርሻ ትሰጥ ነበር ።
ክፍሉ በተለያዩ የእበባ ዓይነቶች ተሞልቷል ። አልጋው አጠገብ በሚገኝ ጠረጴዛ ላይም አንድ ችልቅ ቅርጫት በፍራፍሬ ተሞልቶ ተቀምጧል ። ዝግጅቱ ማይክልን እምብዛም አላስደነቀውሙም ። ምክንያቱም ሆቴሉ የማሪዮን ሂልያርድ ንብረት ነው ባሊፈው ዓሙት እንደ ገዛችው ያስታውሳል
« አሁን ዘና በላ የኔ መኳንንት ስለምንም ነገር ማሰብ መጨንቅ አያሻህም ። በነገራችን ላይ የሚበላ ነገር ምን ይምጣልህ ? » አለች ነገራት።
«ምን ዓይነት የምግብ አመራረጥ ነው የኔ ሸጋ ? » አለች። እውነቱን ለመናገር ግን ምርጫው ተስማሚ ይሁን አይሁን አላወቀችም ። ምክንያቱም አልሰማችውም። እሱ ምግብ ሲዘረዝር የሷ ሀሳብ እቀጠሮዋ ላይ ስለነበር ሰዓቷን በማየት ላይ ነበረች። ስለዚህም «እንግዲህ እንደፍላጎትህ አድርግ ። ማለት የሚያስፈልግሀን ነገር ራስህ ማዘዝ ትችላለህ ። በበኩሌ ፤ ጆርጅ እንደመጣ መሄድ አለብኝ ወደ ስብሰባው›› አለች ። ይህን እንዳለች ደወሉ ተንጫረረ ። በሩ ሲከፈት ጆረጀ ኮሎዌ ነበር ።
« እሺ ፤ አሁንስ እንዴት ነው ? ተሻልህ ፤ ማይክል ?»
«ደህና ነኝ ። ብቻ ሁለት ላምንት ሙሉ እሆስፒታል ውስጥ ያላንዳች ስራ ተጋድሜ ሰንብቼ ስለወጣሁ በሁኔታው እፍረት ቢጤ እየተሰማኝ ነው»
ማይክ የልቡን በልቡ ይዞ በአፉ ይህን ይበል እንጂ በገፅታው ላይ ግን የተሰበረ ስሜት ጉልህ ሆኖ ይታይ ነበር ። እናቱም ያንን ገፅታውን እይታለች ። ግን ድካም ነው ፤ ድንጋጤ ነው ፤ ሌላ ምንም አይደለም ብላ ራሷን አስተማምና ተፅናንታለች፡፡ ስለናንሲ ያስባል ፤ የናንሲን «ሞት» በመስማቱ ነው ይህ ሁኔታ የሚታይበት ለማለት አልደፈረችም ። ከዚህ ሀሳብ አጥብቃ ትሸሻለች ። ማይክል ሆስፒታል ውስጥ በቆየበት ጊዜም ስለአደጋው ፈፅሞ እያነሱም ነበር ፤እናትና ልጅ። የሚወያዪት ስለ ድርጅቱ እድገት፣ በተለይም በሳንፍራንሲስኮ ስለሚሰራው የሕክምና ማእከል ኮንትራት እና ስለሚገኘው ትርፍ ነበር ።
« ዛሬ ጧት ከኒውዮርክ ከመነሳቴ በፊት አዲሱን ቢሮህን ተዘዋውሬ አየሁት ። መቼም ድንቅ ቢሮ ነው» አለ ጆርጅ በግርጌ በኩል አልጋው ላይ እየተቀመጠ።
«ገና ሲጀመር ታውቆኛል።ድንቅ ቢሮ ነው ፤ አይደል ? » አለ ማይክል ።ልብሷን ቀይራ የምትመለሰውን እናቱን እየተመለከተ «ማሚ ጥሩ ነገር የማቀድና የመምረጥ ችሎታ ስላላት ቢያምር አያስደንቅም »
«እሱ ላይ ልክ ብለሀል» አለና ጆርጅ ሞቅ ባለ ፈገግታ ማሪዮንን ተመለከታት ። ይህን ጊዜ ማሪዮን በእጅዋ ባዶውን አየር ቁልቁል ወደኋላ እየገፋች «የአፍ ሹም ሽረቱን ተዉት ። ይልቅ ሳይረፍድ አልቀረምና ቶሎ ተነሳ እንሂድ ፤ ጆርጅ » አለች « በነገራችን ላይ ጆርጅ ለመሆኑ አስፈላጊ የሆኑ መዘክሮችን አጠናቀህ ይዘሀል? »
« በሚገባ »
‹‹እንግዲያስ እንሂድ» ብላ ወደ አልጋው ሂዳ ግንባሩን እየሳመችው «ማይክል የኔ ቆንጆ ምንም ማሰብ አያስፈልግም በደንብ እረፍ። ነገ ቀጥ ብለህ መስራት ልትጀምር ነው ። በነግራችን ላይ ምሳህን እንዳትረሳ» አለችው ።
«አልረሳም። ደህና ዋሉ መልካም ስብሰባ። መልካም እድል››
« እድል አልክኝ ?» አለች ሳቅ ብላ « እድልና ስራ በምንም በምን ግንኙነት የላቸውም›› ይህን ስትል ማይክልና ጀርጅ ሳቁ ። ማሪዮንና ጆርጅ ተሰናብተውት ወጡ ማይክልን ።
ልክ ሲወጡለት ከተጋደመበት ተነስቶ አልጋው ላይ ተቀመጠና ማሰብ ጀመረ። የሚያደርገውን ነገር በሚገባ አጥንቶታል፡። ሁለት ሳምንት ሙሉ ምን እንደሚያደርግ አውጠንጥኖ ጨርሷል አሁን ጊዜው ደረሰ ። ባቀደው መሠረት መፈጸም ብቻ ነው ያለበት፡፡ በእቅዱ መሠረት አንደኛው ተፈፅሟል ። ቦስተን ውስጥ ለተወሰነ ጊዜ መቆየት እፈልጋለሁ የሚለውን ሀሳብ ያቀረበው ለዚህ ነበር።ይህን ምክንያት ቢያቅርብላት ኋላ ይደርሳል ወይም እኔ እንዲፈጸም አደርጋለሁ ትለው ነበር ። ስለዚህ የቅብጥብጥ ልጅ አጉል ፍላጐት የመሰለ ምክንያት ሰጣት ። የፈለገውን በደስታ አደረገችለት ። በዚያ ላይ ብቻውን የሚሆንበት ጊዜ ያስፈልገው ነበር። በስብሰባው ላይ እንድትገኝ ገፋፋት። ጆርጅና አንድ ሌላ ሰው ሊገኙ ይችሉ ነበር ። ግን ለስራው አንቺ ትሻያለሽ ምንም ቢሆን እያለ አሳመናት ።
ድንገት ቢመለሱ በማለት ከወጡ በኋላ ለግማሽ ሰዓት ያህል ከአልጋው ላይ አልወረደም ። ባለበት ቁጭ እለ። ያን ያህል ጊዜ ካለፈ በኋላ ርግጠኛ ሆነ። ከዚያም ልብሱን ይለባብስ ጀመር። ሰውነቱ ያሰበውን ያክል አልጠነከረም። ልብሱ ራሱ አዲስ ሆነበት ፤ ቆሞ መሄድም እንግዳ ነገር።
ወጣ ድካም ሲሰማው እየተቀመጠ ሲያልፍለት እየተነሳ ጉዞ እየቀጠለ። ከሆቴሉ ወጥቶ ታክሲ መጠበቅ ጀመረ ታክሲውን አገኘ። የሚሄድበትን አድራሻ ነገረውና ወደዚያው ተጓዘ፡፡ ታክሲው ራሱ ዳተኛ የሆነ መሰለው። በጣም ቸኮለ። ለረጂም ጊዜ የተለያት ሲሆን ዛሬ ግን በስጋ የቀጠራትን ያህል ሆኖ ተሰማው። እዚያ እስኪደርስ በጣም ቸኮለ። ቆማ የምትጠብቀው እሷም ቀጠሮ እንዳላቸው የምታውቅ እንደሚመጣ የምታውቅ ይመስል ጊዜም መኪናም ተንቆራሰሱበት ።
እቦታው ላይ ሲደርስ በደስታ ፈገግ እለ ፣ ለብቻው ። ክዚያም ሾፌሩን እያዬ ፈገግ አለ ። ጠቀም ያለ ገንዘብ ሰጠው። ጉርሻው ከክፍያው የላቀ ነበር ። እና ዞሮም ሳያየው ፤ ጠብቀኝ ትመልሰኛለህም ሳይለው ጉዞውን ቀጠለ ። ማንም ሰው እንዲጠብቀው አልፈለገም ምክንያቱም የፈለገውን ያህል ጊዜ እዚያ ሊቆይ ይፈልጋል ። እንዲያውም ሀሳቡን አውጥቶ አውርዶ ጨርሶታል። ኪራዩን ሊከፍል ፤ በናፈቀ ጊዜ ወይም በከፋው ጊዜ እዚያ ቤት እየመጣ ሊቀመጥ ፤የተወሰነ ሰዓት ሊያሳልፍ እንደሚችል አውጠንጥኖ በልቡ ተስማምቷል ። ምናለው ? ከኒውዮርክ ቦስተን የአንድ ሰዓት ጉዞ ነው ። ያች አፓርታማ ለሱ ልዪ ነገር ናት፤የናንሲ መኖሪያ ። የናንሲና የማይክል መኖሪያ። የነሱ መኖሪያ ነበረች…ናት ።
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ አስር (10)
የአንቡላንሱን በር ቦግ አድርገው ከፈቱና ወሳንሳውን በጥንቃቄ ተሸክመው ወደ ሆቴሉ ገቡ ። የሆቴሉ ማኔጀር እውጭ ደረጃውን ወርዶ ነበር የተቀበላቸው ። ወደተዘጋጀላቸው ክፍል እየመራ ወሰዳቸው ። በሆቴሉ ውስጥ የሚገኝ የአንድ ቪላ ያህል ምቾትና ስፋት ያለው ክፍልና ዙሪያ ገባው በጠቅላላ ለእነሱ ሲባል ተለቆ ነበር ። ሁለት ወይም ሶስት ቀን ያህል እዚህ ሊቆዩ አስበዋል ። ይህ የሆነው ደግሞ በሁለት ምክንያት ነው። አንደኛ ማሪዮን ሂልያርድ ቦስተን ከተማ ውስጥ አንድ ስብሰባ ላይ መገኘት ነበረባትና ወደኒውዮርክ ለመመለስ አትችልም ነበር። ሁለተኛ ማይክል ወደ እናቱ መኖሪያ ቤት ከመሔዱ በፊት ከሆስፒታል ወጥቶ ለትወሰነ ጊዜ ሆቴል ውስጥ ለመቆየት እንደሚፈልግ ተናግሮ ነበር። እርግጥ ነው የማሪዮን ስብሰባ ቢኖርም ማይክል ግን ወደ ቤት ሄዶ እዚያው ኒውዮርክ ሊጠብቃት እንደሚችል ታውቃለች ። ግን ደግሞ ሆቴል መቆየት እፈልጋለሁ ካለ ይህን ፍላጎቱን ማሟላት አለባት። ምንም እንኳ ፍላጐቱ የልጅ ቢመስልም ማሪዮን የጠየቀውን ሁሉ ልታሟላለት በልቧ ዝግጁ ነበረችና ይሁን ብላ ተቀበለችው ።
የአንቡላንስ ሠራትኞች ከናወሳንሳው አውርደው እንደሚሰበር ዕቃ ተጠንቅቀው አልጋው … ሲያስተኙት «ማሚ ፤ በክርስቶስ ይዤሻለሁ ፤ይህን ያህል ጥንቃቄ አያስፈልገኝም ። ሀኪሞቹን ሰምትሻቸው የለም? ደህና ነው፤ምንም አልሆነም ፤ ነበርኮ ያሉሽ » አለ ማይክል ።
«ቢሆንም ፤ ቢሆንም ችላ ማለት ደግ አይደለም» እለች ማሪዮን።
«ችላ ማለት ? » እለ ማይክል ። ይህን ብሎ ክፍሉን እየቃኘ ትንሽ አጉረመረመ ። ማሪዮን ዝም ብላ ለእምቡላንሱ ሠራተኞች ጉርሻ ትሰጥ ነበር ።
ክፍሉ በተለያዩ የእበባ ዓይነቶች ተሞልቷል ። አልጋው አጠገብ በሚገኝ ጠረጴዛ ላይም አንድ ችልቅ ቅርጫት በፍራፍሬ ተሞልቶ ተቀምጧል ። ዝግጅቱ ማይክልን እምብዛም አላስደነቀውሙም ። ምክንያቱም ሆቴሉ የማሪዮን ሂልያርድ ንብረት ነው ባሊፈው ዓሙት እንደ ገዛችው ያስታውሳል
« አሁን ዘና በላ የኔ መኳንንት ስለምንም ነገር ማሰብ መጨንቅ አያሻህም ። በነገራችን ላይ የሚበላ ነገር ምን ይምጣልህ ? » አለች ነገራት።
«ምን ዓይነት የምግብ አመራረጥ ነው የኔ ሸጋ ? » አለች። እውነቱን ለመናገር ግን ምርጫው ተስማሚ ይሁን አይሁን አላወቀችም ። ምክንያቱም አልሰማችውም። እሱ ምግብ ሲዘረዝር የሷ ሀሳብ እቀጠሮዋ ላይ ስለነበር ሰዓቷን በማየት ላይ ነበረች። ስለዚህም «እንግዲህ እንደፍላጎትህ አድርግ ። ማለት የሚያስፈልግሀን ነገር ራስህ ማዘዝ ትችላለህ ። በበኩሌ ፤ ጆርጅ እንደመጣ መሄድ አለብኝ ወደ ስብሰባው›› አለች ። ይህን እንዳለች ደወሉ ተንጫረረ ። በሩ ሲከፈት ጆረጀ ኮሎዌ ነበር ።
« እሺ ፤ አሁንስ እንዴት ነው ? ተሻልህ ፤ ማይክል ?»
«ደህና ነኝ ። ብቻ ሁለት ላምንት ሙሉ እሆስፒታል ውስጥ ያላንዳች ስራ ተጋድሜ ሰንብቼ ስለወጣሁ በሁኔታው እፍረት ቢጤ እየተሰማኝ ነው»
ማይክ የልቡን በልቡ ይዞ በአፉ ይህን ይበል እንጂ በገፅታው ላይ ግን የተሰበረ ስሜት ጉልህ ሆኖ ይታይ ነበር ። እናቱም ያንን ገፅታውን እይታለች ። ግን ድካም ነው ፤ ድንጋጤ ነው ፤ ሌላ ምንም አይደለም ብላ ራሷን አስተማምና ተፅናንታለች፡፡ ስለናንሲ ያስባል ፤ የናንሲን «ሞት» በመስማቱ ነው ይህ ሁኔታ የሚታይበት ለማለት አልደፈረችም ። ከዚህ ሀሳብ አጥብቃ ትሸሻለች ። ማይክል ሆስፒታል ውስጥ በቆየበት ጊዜም ስለአደጋው ፈፅሞ እያነሱም ነበር ፤እናትና ልጅ። የሚወያዪት ስለ ድርጅቱ እድገት፣ በተለይም በሳንፍራንሲስኮ ስለሚሰራው የሕክምና ማእከል ኮንትራት እና ስለሚገኘው ትርፍ ነበር ።
« ዛሬ ጧት ከኒውዮርክ ከመነሳቴ በፊት አዲሱን ቢሮህን ተዘዋውሬ አየሁት ። መቼም ድንቅ ቢሮ ነው» አለ ጆርጅ በግርጌ በኩል አልጋው ላይ እየተቀመጠ።
«ገና ሲጀመር ታውቆኛል።ድንቅ ቢሮ ነው ፤ አይደል ? » አለ ማይክል ።ልብሷን ቀይራ የምትመለሰውን እናቱን እየተመለከተ «ማሚ ጥሩ ነገር የማቀድና የመምረጥ ችሎታ ስላላት ቢያምር አያስደንቅም »
«እሱ ላይ ልክ ብለሀል» አለና ጆርጅ ሞቅ ባለ ፈገግታ ማሪዮንን ተመለከታት ። ይህን ጊዜ ማሪዮን በእጅዋ ባዶውን አየር ቁልቁል ወደኋላ እየገፋች «የአፍ ሹም ሽረቱን ተዉት ። ይልቅ ሳይረፍድ አልቀረምና ቶሎ ተነሳ እንሂድ ፤ ጆርጅ » አለች « በነገራችን ላይ ጆርጅ ለመሆኑ አስፈላጊ የሆኑ መዘክሮችን አጠናቀህ ይዘሀል? »
« በሚገባ »
‹‹እንግዲያስ እንሂድ» ብላ ወደ አልጋው ሂዳ ግንባሩን እየሳመችው «ማይክል የኔ ቆንጆ ምንም ማሰብ አያስፈልግም በደንብ እረፍ። ነገ ቀጥ ብለህ መስራት ልትጀምር ነው ። በነግራችን ላይ ምሳህን እንዳትረሳ» አለችው ።
«አልረሳም። ደህና ዋሉ መልካም ስብሰባ። መልካም እድል››
« እድል አልክኝ ?» አለች ሳቅ ብላ « እድልና ስራ በምንም በምን ግንኙነት የላቸውም›› ይህን ስትል ማይክልና ጀርጅ ሳቁ ። ማሪዮንና ጆርጅ ተሰናብተውት ወጡ ማይክልን ።
ልክ ሲወጡለት ከተጋደመበት ተነስቶ አልጋው ላይ ተቀመጠና ማሰብ ጀመረ። የሚያደርገውን ነገር በሚገባ አጥንቶታል፡። ሁለት ሳምንት ሙሉ ምን እንደሚያደርግ አውጠንጥኖ ጨርሷል አሁን ጊዜው ደረሰ ። ባቀደው መሠረት መፈጸም ብቻ ነው ያለበት፡፡ በእቅዱ መሠረት አንደኛው ተፈፅሟል ። ቦስተን ውስጥ ለተወሰነ ጊዜ መቆየት እፈልጋለሁ የሚለውን ሀሳብ ያቀረበው ለዚህ ነበር።ይህን ምክንያት ቢያቅርብላት ኋላ ይደርሳል ወይም እኔ እንዲፈጸም አደርጋለሁ ትለው ነበር ። ስለዚህ የቅብጥብጥ ልጅ አጉል ፍላጐት የመሰለ ምክንያት ሰጣት ። የፈለገውን በደስታ አደረገችለት ። በዚያ ላይ ብቻውን የሚሆንበት ጊዜ ያስፈልገው ነበር። በስብሰባው ላይ እንድትገኝ ገፋፋት። ጆርጅና አንድ ሌላ ሰው ሊገኙ ይችሉ ነበር ። ግን ለስራው አንቺ ትሻያለሽ ምንም ቢሆን እያለ አሳመናት ።
ድንገት ቢመለሱ በማለት ከወጡ በኋላ ለግማሽ ሰዓት ያህል ከአልጋው ላይ አልወረደም ። ባለበት ቁጭ እለ። ያን ያህል ጊዜ ካለፈ በኋላ ርግጠኛ ሆነ። ከዚያም ልብሱን ይለባብስ ጀመር። ሰውነቱ ያሰበውን ያክል አልጠነከረም። ልብሱ ራሱ አዲስ ሆነበት ፤ ቆሞ መሄድም እንግዳ ነገር።
ወጣ ድካም ሲሰማው እየተቀመጠ ሲያልፍለት እየተነሳ ጉዞ እየቀጠለ። ከሆቴሉ ወጥቶ ታክሲ መጠበቅ ጀመረ ታክሲውን አገኘ። የሚሄድበትን አድራሻ ነገረውና ወደዚያው ተጓዘ፡፡ ታክሲው ራሱ ዳተኛ የሆነ መሰለው። በጣም ቸኮለ። ለረጂም ጊዜ የተለያት ሲሆን ዛሬ ግን በስጋ የቀጠራትን ያህል ሆኖ ተሰማው። እዚያ እስኪደርስ በጣም ቸኮለ። ቆማ የምትጠብቀው እሷም ቀጠሮ እንዳላቸው የምታውቅ እንደሚመጣ የምታውቅ ይመስል ጊዜም መኪናም ተንቆራሰሱበት ።
እቦታው ላይ ሲደርስ በደስታ ፈገግ እለ ፣ ለብቻው ። ክዚያም ሾፌሩን እያዬ ፈገግ አለ ። ጠቀም ያለ ገንዘብ ሰጠው። ጉርሻው ከክፍያው የላቀ ነበር ። እና ዞሮም ሳያየው ፤ ጠብቀኝ ትመልሰኛለህም ሳይለው ጉዞውን ቀጠለ ። ማንም ሰው እንዲጠብቀው አልፈለገም ምክንያቱም የፈለገውን ያህል ጊዜ እዚያ ሊቆይ ይፈልጋል ። እንዲያውም ሀሳቡን አውጥቶ አውርዶ ጨርሶታል። ኪራዩን ሊከፍል ፤ በናፈቀ ጊዜ ወይም በከፋው ጊዜ እዚያ ቤት እየመጣ ሊቀመጥ ፤የተወሰነ ሰዓት ሊያሳልፍ እንደሚችል አውጠንጥኖ በልቡ ተስማምቷል ። ምናለው ? ከኒውዮርክ ቦስተን የአንድ ሰዓት ጉዞ ነው ። ያች አፓርታማ ለሱ ልዪ ነገር ናት፤የናንሲ መኖሪያ ። የናንሲና የማይክል መኖሪያ። የነሱ መኖሪያ ነበረች…ናት ።
👍13❤1🔥1😁1
ሀንፃውን ቀና ብሎ አየው ፤ በፍቅር፤ በፈገግታ ። እና ከቁጥጥር ውጭ ሊባል በሚችል ሁኔታ በልቡ ያሰበው ነገር ከአፉ ሲወጣ ድምፅ ሆኖ ተሰማው « ሃይ ፣ ታዲያስ !» አለ። ባለፉት ዓመታት ይህን ሺህ ጊዜ ደጋግሞ ብሎታል ። እዚህ ቤት ፤ ታዲያስ !»ይልና ከፍቶ ይገባል ። ያኔ ያያታል ፤እሸራ መወጠሪያ አትሮኑስዋ አጠገብ ቆማ ፤ ቀለም ተፈናጥቆባት ። እጅዋ ላይ እክንዷ ድረስ ፤ አንዳንዴም ፊቷ ሳይቀር በቀለም ተላብሶ ያያታል አንዳንዴ ስራዋ ላይ እያለች ከሆነ ሲገባም አትሰማ ። እንግዲህ አንደኛው ቁልፍ እሱ ዘንድ ነበር የሚቀመጠው። ስለዚህ ለመግባት ማንኳኳት የለበትም። ይህን እያሰበ በቀስታ ደረጃውን ወጣ ። በጣም ደክሞት ነበር። ሆኖም ለማረፍ አልከጀለም ። ሊያየው የፈለገው ነገር እየገፋ እያንሳፈፈ ሽቅብ ነዳው ።እዎ ማረፍ የለበትም፤፣መድረስ እለበት ። ከደረሰ በኋላ ሄዶ ፤ ከእስዋ ጋር … ከእሷ አጠገብ የእሷ ከሆኑ እቃዎች ፤ ከእሷ ንብረቶች አጠገብ መቀመጥ ብቻ ነው እሚፈልገው ። ያ ፍላጐት ነው ሽቅብ የሚነዳው፡፡ በስተውጭ ሁሉ ነገር እንደነበረ ነበር ። የቀለሙ ሽታ ሳይቀር ሸተተው ። ውሀ ሲቀዳ ይሰማዋል ። የሕፃናት ድምፅ ፤ የድመት ጩኸት ... ሁሉ ነገር ይሰማዋል። ያው ነው፣የተለወጠ ነገር አልነበረም ። ቆይቶ የጣልያንኛ ዘፈን ተሰማው…. ሬዲዮኑን አልዘጋችውም ማለት ነው? አለ በሃሳቡ ። ቁልፉን ከኪሱ እወጣና በሩን ለመክፈት ተዘጋጀ ። ይኸኔ እውነት ብቅ አለች ። ናንሲ የለችም! አላገኛትም አለ በሃሳቡ ። ናንሲ ሞታለች አለ በሃሳቡ ። አዎ ሞታለች ። ይህን መርዶ ከሰማበት ጊዜ ጀምሮ ድምፁን ከፍ አድርጐ «ሞታሉች» ለማለት ደጋግሞ ሞክሮ ነበር ። ግን አልቻለም። ይህን የሞከረው ደግሞ በከንቱ አልነበረም ። ማይክል ሐቁን እየሸሹ ደግ ደጉን በማሰብ በተስፋ በውሸት ተስፋ ለመኖር እንደሚሞክሩ አንዳንድ ሰዎች መሆን አይፈልግም ። ስለዚህ እውነቱን ለመጋፈጥ ደጋግሞ ሞከረ ፤ ሞታለች ብሎ ለራሱ ሊነግር። ራሱን ሊያፅናና ግን አልቻለም ። ይህን ደካማነቱን ብታውቅበት እንዴት ትንቀው !ይኸ ሁሉ በሃሳቡ ነበር ። ግን ይረሳል ። ሞቷን ይረሳል ፤ ላይቀርለት ። ለቅጽበትም ያህል ቢሆን እውነቱ አካል ያወጣ ያህል ብቅ እያለ በጥፊ ማጠናገሩን ላይተው ። ልክ በዚህ ቅጽበት በሩን ሊከፍት ሲሰናዳ እንዳጮለው ሁሉ በየሰዓቱ ማጮሉን ላይተወው እውነቱን ይሸሻል።
ሰረገላውን ቁልፍ ካዞረና ከከፈተው በኋላ ቆም ብሎ ጠበቀ ምናልባት አንድ ሰው ከበስተውስጥ ይከፍትልኝ ይሆናል ብሎ ተስፋ ያደረገ ይመስል ጠበቀ ። ግን ማንም አልከፈተለትም ማንም ብቅ አላለም ። በሩን ገፋ አደረገው ። ወደ ውስጥ ተመለከተ ። እንደገና ከእውነቱ ራቀ። እና የተመሰጠች ፤ በስራዋ የተዋጠች ናንሲን ሊያይ ፈለገ ግን ያጋጠመው ሌላ ነበር፡፡ አንድ የሚያስደነግጥ ድምፅ ከትንፋሹ ጋር አስወጣ ። አስደንጋጭ የድንጋጤ ድምፅ።
«ኦ! አምላኬ. ! የታለ ? ወዴት ?» ሁሉም ነገር ባዶ ነበር። ሁሉም ነገር ። ጠረጴዛ የለ ፤ወንበር፤ ቀለም የለ ብሩሽ ፤ የሸራ መወጠሪያ አትሮኑስ የለ ቀለም ማደባለቂያ ፤ ቤት ውስጥ የበቀሉ አበቦች የሉ ፤ ምንጣፍ...አንድም ነገር አልቀረም ። ቤቱ ባዶ ...ወና ሆኗል ።
«የክርስቶስ ያለህ ! ናንሲ !» አለ አጠገቡ ያለች ይመስል፤ የት አደረስሽው ? ሊላት የፈለገ ይመስል ። የሌሎቹን ክፍሎች በር እየከፈተ ተራወጠ ፣ እንባው በፊቱ ላይ እንደ ጐርፍ እየወረደ ። ጨዉ ፊቱን ሲያቃጥሊው ተሰማው፡፡ አይኑን ሲቆጠቁጠው ተሰማው ። እንዲህ ሆኖ ነው ማልቀሱን እንኳ የተገነዘበው እንጂ እንባውስ ዝም ብሎ ነበር የወረደው፤ ፊቱን ያጠበው ።
የትም የት ምንም እቃ አልነበረም ። ባለበት ደንዝዞ ቀረ። ሃሳቡ ሁሉ ሙልጭ ብሎ ከአእምሮው ወጣ። ድንገት በሩን በርግዶ ወጣና ወደታች መውረድ ጀመረ።ሁለቱን ደረጃ ባንዴ እየተራመዶ ምድር ቤት የሚገኘውን የሕንፃውን ዋና አስተዳዳሪ ቢሮ ሲያይ ወደዚያው ሄደ። በቡጢ ይነርተው ጀመር ። ደቃቃው አስተዳዳሪ ደንግጦ በሩን ቀስ ብሎ ከፈተው ፤ በሩን የሚመታው ሰው አደገኛ መስሎ ከታየው መልሶ ለመዝጋት በመጠንቀቅ ። ግን ወዲያው አወቀው ። ማይክልን አወቀው ። ስለዚህም በሩን በደንብ ከፈተው ። ሆኖም የገመተው ማይክል ሳይሆን ቀረ። አንገቱን በሸሚዙ ሲያንቀው ደነገጠ ። ማይክል ሰውየውን አንቆ ይዞ እያርገፈገፈ
«የታለ ! . . እቃዋ ሁሉ የታለ !? እቃዋ ሁሉ የታለ ካውሰኪ ? የት ወሰድከው? የት ከተትከው?» አለ።
«የምን . . የምን እቃ? . .ኦ ! አምላኬ ! ገባኝ ። የለም ፤ የለም እኔ አይደለሁም ። አንዲት ስንጥር ነገር አልነካሁም ። ከአስራ አምስት ቀን በፊት . . አካባቢ... መጥተው ወሰዱት ። እና ደግሞ እንዲህ ብለው … » ሰውየው መንቀጥቀጥ ጀምሮ ነበር።
‹‹ማናቸው ? እነማን ናቸው እነሱ ?»
«አላወኩም። . . ብቻ ጠሩኝና ነገሩኝ ። ሚስ ማክአሊስትር...» ይህን እያለ ማይክልን ቀና ብሎ አየው ። ፊቱ በሐዘን ተውጦአል፡፡ አይኖቹ በእንባ ዳምነዋል ። ስለዚህም ሊናገረው የነበረውን ቃል ዋጠው።
«ያው ታውቃለህ አይደል ! በኋላ ነገሩኝ ። ከጥቂት ቀናት በኋላ እቃውን እናወጣለን አሉኝ ። እንዳሉትም ሁለት ነርሶች መጥተው አንዳንድ እቃዎችን ወሰዱ ። በማግስቱ የጉድዊል ጭነት መኪና መጣ። ሌላውን እቃ ሙልጭ አድርጐ ወሰደው። እኔ ...እኔ ምንም እቃ አልነካሁም ። አላደርገውም ። ያችን የመሰለች ልጅ…»
«ሰዎች ያልካቸው እነማን እንደሆኑ አታውቅም? ማለት ከየት እንደመጡ።
«ምንም አላወቅኩም ። ነጭ ልብስ ለብሰዋል ። ለዚህ ነው ነርስ የመሰሉኝ ። እነሱ የልብስ ሻንጣዋንና ስእሎቿን ብቻ ነው የወሰዱት ። ሌላው እቃ ወደ ጉድዊል ነው የተጫነው ። እኔ… እኔ አንድም ነገር አልነካሁም ። በፍጹም እኔስ ነገ ... ››
ግን ማይክል አይሰማውም ነበር ። አስተዳዳሪውን ትቶ ወደውጭ መውጣት ቀጠለ ። ሰውየውም እየውና በሀዘኔታ አንገቱን ነቀነቀ ። እና ድንገት
«ስማኝ ልጄ….» ሲል ተጣራ ። ማይክል መለስ ብሎ አየው ።
« ስለሆነው ሁሉ እዝናለሁ ፤በርታ » አለው።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
ሰረገላውን ቁልፍ ካዞረና ከከፈተው በኋላ ቆም ብሎ ጠበቀ ምናልባት አንድ ሰው ከበስተውስጥ ይከፍትልኝ ይሆናል ብሎ ተስፋ ያደረገ ይመስል ጠበቀ ። ግን ማንም አልከፈተለትም ማንም ብቅ አላለም ። በሩን ገፋ አደረገው ። ወደ ውስጥ ተመለከተ ። እንደገና ከእውነቱ ራቀ። እና የተመሰጠች ፤ በስራዋ የተዋጠች ናንሲን ሊያይ ፈለገ ግን ያጋጠመው ሌላ ነበር፡፡ አንድ የሚያስደነግጥ ድምፅ ከትንፋሹ ጋር አስወጣ ። አስደንጋጭ የድንጋጤ ድምፅ።
«ኦ! አምላኬ. ! የታለ ? ወዴት ?» ሁሉም ነገር ባዶ ነበር። ሁሉም ነገር ። ጠረጴዛ የለ ፤ወንበር፤ ቀለም የለ ብሩሽ ፤ የሸራ መወጠሪያ አትሮኑስ የለ ቀለም ማደባለቂያ ፤ ቤት ውስጥ የበቀሉ አበቦች የሉ ፤ ምንጣፍ...አንድም ነገር አልቀረም ። ቤቱ ባዶ ...ወና ሆኗል ።
«የክርስቶስ ያለህ ! ናንሲ !» አለ አጠገቡ ያለች ይመስል፤ የት አደረስሽው ? ሊላት የፈለገ ይመስል ። የሌሎቹን ክፍሎች በር እየከፈተ ተራወጠ ፣ እንባው በፊቱ ላይ እንደ ጐርፍ እየወረደ ። ጨዉ ፊቱን ሲያቃጥሊው ተሰማው፡፡ አይኑን ሲቆጠቁጠው ተሰማው ። እንዲህ ሆኖ ነው ማልቀሱን እንኳ የተገነዘበው እንጂ እንባውስ ዝም ብሎ ነበር የወረደው፤ ፊቱን ያጠበው ።
የትም የት ምንም እቃ አልነበረም ። ባለበት ደንዝዞ ቀረ። ሃሳቡ ሁሉ ሙልጭ ብሎ ከአእምሮው ወጣ። ድንገት በሩን በርግዶ ወጣና ወደታች መውረድ ጀመረ።ሁለቱን ደረጃ ባንዴ እየተራመዶ ምድር ቤት የሚገኘውን የሕንፃውን ዋና አስተዳዳሪ ቢሮ ሲያይ ወደዚያው ሄደ። በቡጢ ይነርተው ጀመር ። ደቃቃው አስተዳዳሪ ደንግጦ በሩን ቀስ ብሎ ከፈተው ፤ በሩን የሚመታው ሰው አደገኛ መስሎ ከታየው መልሶ ለመዝጋት በመጠንቀቅ ። ግን ወዲያው አወቀው ። ማይክልን አወቀው ። ስለዚህም በሩን በደንብ ከፈተው ። ሆኖም የገመተው ማይክል ሳይሆን ቀረ። አንገቱን በሸሚዙ ሲያንቀው ደነገጠ ። ማይክል ሰውየውን አንቆ ይዞ እያርገፈገፈ
«የታለ ! . . እቃዋ ሁሉ የታለ !? እቃዋ ሁሉ የታለ ካውሰኪ ? የት ወሰድከው? የት ከተትከው?» አለ።
«የምን . . የምን እቃ? . .ኦ ! አምላኬ ! ገባኝ ። የለም ፤ የለም እኔ አይደለሁም ። አንዲት ስንጥር ነገር አልነካሁም ። ከአስራ አምስት ቀን በፊት . . አካባቢ... መጥተው ወሰዱት ። እና ደግሞ እንዲህ ብለው … » ሰውየው መንቀጥቀጥ ጀምሮ ነበር።
‹‹ማናቸው ? እነማን ናቸው እነሱ ?»
«አላወኩም። . . ብቻ ጠሩኝና ነገሩኝ ። ሚስ ማክአሊስትር...» ይህን እያለ ማይክልን ቀና ብሎ አየው ። ፊቱ በሐዘን ተውጦአል፡፡ አይኖቹ በእንባ ዳምነዋል ። ስለዚህም ሊናገረው የነበረውን ቃል ዋጠው።
«ያው ታውቃለህ አይደል ! በኋላ ነገሩኝ ። ከጥቂት ቀናት በኋላ እቃውን እናወጣለን አሉኝ ። እንዳሉትም ሁለት ነርሶች መጥተው አንዳንድ እቃዎችን ወሰዱ ። በማግስቱ የጉድዊል ጭነት መኪና መጣ። ሌላውን እቃ ሙልጭ አድርጐ ወሰደው። እኔ ...እኔ ምንም እቃ አልነካሁም ። አላደርገውም ። ያችን የመሰለች ልጅ…»
«ሰዎች ያልካቸው እነማን እንደሆኑ አታውቅም? ማለት ከየት እንደመጡ።
«ምንም አላወቅኩም ። ነጭ ልብስ ለብሰዋል ። ለዚህ ነው ነርስ የመሰሉኝ ። እነሱ የልብስ ሻንጣዋንና ስእሎቿን ብቻ ነው የወሰዱት ። ሌላው እቃ ወደ ጉድዊል ነው የተጫነው ። እኔ… እኔ አንድም ነገር አልነካሁም ። በፍጹም እኔስ ነገ ... ››
ግን ማይክል አይሰማውም ነበር ። አስተዳዳሪውን ትቶ ወደውጭ መውጣት ቀጠለ ። ሰውየውም እየውና በሀዘኔታ አንገቱን ነቀነቀ ። እና ድንገት
«ስማኝ ልጄ….» ሲል ተጣራ ። ማይክል መለስ ብሎ አየው ።
« ስለሆነው ሁሉ እዝናለሁ ፤በርታ » አለው።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍14🤩1
😘 #ቃል 😘
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ አስራ አንድ (11)
ማይክል ማስተዛዘኛ ቃሉን ተቀብሎ መንገዱን ቀጠለ። ወደ አውራው መንገድ እየተጓዘ አሰበ ። እነማን ናቸው ? ነርሶቹ ከሆስፒታል የተላኩ ይሆኑ? ጥንብ አንሳዎች ! ጥሪት ለመለቃቀምማ ማን ብሏቸው! ምናልባት. . . ግን ምን ያገኛሉ ? ሥዕሎቿን ? እና ጥቂት ጌጣ ጌጦች እና. . . ጥንብ አንሳዎች !ምነው .. . ምነው ሲለቃቅሙ በያዝኳቸው ኖሮ ! ወይኔ ! ቀኝ እጁን ጨብጦ የግራውን መዳፍ በቦቅስ ነጠረቀውና በቡጢ በተመታው እጁ ጥብቅ እድርጐ ይዞ አሸው ። ድንገት ለቀቀውና ቡጢ የነበረውን እጁን ታክሲ ሊያስቆም ዘረጋው መጠንከሩ አይከፋም ። ምናልባት የሆነ ፍንጭ . . . ልሞክር. . . ፊቱ ላይ መጥቶ ቆመ ታክሲው… በሩን ከፍቶ ገባ ።
«በዚህ አካባቢ ያለው የጉድዊል ቅርንጫፍ የት ነው? » አለ ማይክል ።
«ጉድ ዊል ምን? .. . »
«ጉድ ዊል ዕቃ ማከማቻና መሸጫ. . . አሮጌ ልብስ... አሮጌ የቤት ዕቃ ምናምን…»
«ገባኝ »ገባኝ »
ጉድዊል ያገለገሉ ዕቃዎች ማከማቻና መሸጫ መደብር ሊገባ ሲል እውነት ምን ለማድረግ ነው የመጣሁት ? ዕቃዎቹ በጠቅላላ ቢኖሩስ ምን ለማድረግ ? አጠቃላዩን ልገዛ ? ከዚያስ ? ግራ ገባው ። ሊመለስ ከጀለ ። ግን አላደረገውም ። ወደ መደብሩ ውስጥ ስተት ብሎ ገባ ። ወጣ ወረደ ። አንድም ዕቃ ፤ የሷ የነበረ ነገር አላየም ። ግራ ገባው ። እንደገና አሰሳውን ጀመረ ወዲያው አንድ ነገር ብልጭ አለለት ። ለካ ለዕቃዎቹ ደንታ የለውም ! ለካ የሚፈልገው ዕቃ ሳይሆን ሰው ኖሯል ። እራሷን ? ናንሲን! አፓርታማውን እንዳለ ፣እንደነበረ ቢያገኘውም ለካ ጥቅም አልነበረውም ። ለካ ይኸ ሁሉ ልፋት ከንቱ ሽሽት ነበር ።
ከመደብሩ ወጣ…. ባዶ ሆኖ ሙት ሆኖ እንደህያው የሚንቀሳቀስ ሙት ሆኖ ወጣ። ታክሲ አልያዘም ። እንዲያ እሚባል ነገር ከነመኖሩም ለማስታወስ የሚችልበት አእምሮ አልነበረውም ። በዘፈቀደ መንገዱን ተያያዘው ። ግን ይህም ይባል ዘንድ ልክ አይመስልም ። ምክንያቱም በእግር ለመጓዝ ኃይል ያስፈልጋል ። አካል ፤ ሥጋ ፣ ኃይል ይፈልጋል ። ። አካሉ አጥንት አልባ የሆነ ለስላሳ ሆኖ ተሰማው ። ነፍሱ ግን ጠንካራ ነበረች ። ቆመ ግን ድንገት አልነበረም ። መንገድ ማቋረጥ ነበረበትና አረንጓዴው መብራት ጠፍቶ ቆዩ መብራት እስኪበራ ለመጠበቅ ቆመ ፤ ግን እስኪበራ አልጠበቀም ። የመጣው ይምጣ ብሎ ለመራመድ ሲሞክር ሰማይ ምድሩ ጨለመበት… ባዶ ።
ሲነቃ ሰዎች ከበውታል ። ከመንገድ አለፍ ብሎ በሚገኘው ሰው ሠራሽ መስክ ላይ ነበር የተንጋለለው ። ሰዎች ከበውታል ። ዓይኑን እንደገለጠ ፣
« ተሻለህ ፤ የኔ ልጅ» አለ አንዱ ፖሊስ
"ፖሊሱ ልጁን በደንብ ሲያጤነው ቆይቷአል ። ጠጥቶ እንዳልሰከረ ወይም አደንዛዥ እፅ እንዳልወሰደ ፤ ወይም ተደባድቦ አደጋ እንዳልደረሰበት ተረድቷል ። ህመም መሆኑን አውቆታል።
“ደና ነኝ» አለ ማይክል ረሀብ ይሆን? አለ ፖሊሱ በሀሳቡ ። ደግሞ ይህን ሀሳብ ለመቀበል አስቸጋሪ ሆነበት። ልጁ በደህና እንክብካቤ ያደገ ይመስላል ። የተጎሳቆለ ነገር አይታይበትም ።
«ያውቅሀል ፤ ከዚህ በፊት?»
«አይ ፤ ትንሽ ስላመመኝ... ዛሬ ነው ከሆስፒታል የወጣሁት። እኔም ትንሽ አበዛሁት መሰለኝ » ማይክል እዚያው እንደተጋደመ የከበቡትን ሰዎች አየ ። ሙሉ ክብ ሰው። ቀና ሊል ሲሞክር ከሰዎች የተሰራው ክብ እንደመንኮራኩር መሽከርከር ጀመረ ። ተመልሶ ተዘረጋ ይህን የተመለከተው ፖሊስ ሰዉን በተነና ተመልሶ
«መኪና ይመጣልሀል ። ለጥበቃ የተሰማሩ መኪናዎች አሉ፤ እናደርስሀለን» አለ ።
«አይ ይህን ያህልም… »
«ግዴለም» ፖሊሱ ይህን ብሎ ባጭር ርቀት መነጋገሪያ ሬድዮው መልእክቱን አስተላለፈ ። መኪናው ካካባቢው አልራቆ ኖሮ ወዲያውኑ ከች አለ።
ማይክል ተሳፈረ። ከሆቴሉ አንድ ምዕራፍ ያህል መለስ ያለ አድራሻ ሰጣቸው ። የተባለው ቦታ እንደደረሱ አወረዱት።
«አይዞህ» አለው ፖሊሱ ።
«እግዜር ይስጥልኝ » ሆቴሉ ሲደርስ ማንም አልነበረም ። ቀድመውት አልደረሱም ማለት ነው ። ልብሱን አወላልቆ አልጋው ላይ ወጥቶ ሊተኛና ሊጠብቃቸው አሰበ ። ግን ወዲያው ሐሳቡን ሰረዘው ምን ዋጋ አለው? ምን ድብብቆሽ መጫወት ያስፈልጋል ? ሊያደርገው ያሰበውን እንደሆነ አድርጓል ። ምንም እንኳ ከእውነቱ ፈቀቅ ሊያደርገው ባይችል ቁርጥ ማወቅም ደግ ነው ። ናንሲን ነበር የሚፈልገው ። ናንሲን አላገኛትም ። ሊያገኛት እንደማይችል ቀድሞውኑ መገንዘብ ነበረበት ። ዛሬም ፣ ወደፊትም ፤ የትም የት ሄዶ መፈለግ የለበትም ። ፍለጋው ፋይዳ ቢስ ነው። ግን ናንሲ ሁልጊዜም አለች። ያለችውም አንዲት ቦታ ነው ። ልቡ ውስጥ ፤ እራሱ ማይክል ውስጥ… በቃ!
የክፍሉ በር ሲከፈት ይህን እያሰበ እመስኮቱ አጠገብ ቆሞ ወዲያን ይመለከት ነበር ። ወደ ውጭ። ወዲያ በጣም ወዲያ።
«ምን ትሰራለህ እዚያ ጋ ማይክል?» አለች ማሪዮን ሂልያርድ። ሁልጌዜ እንደ ሕጻን!ሃያ አምስት አመቴን ልደፍን እንደሆነ አንድም ቀን አትገነዘብም አለ በሐሳቡ ።
‹‹ከእንግዲህማ ይብቃኝ ፤ ማሚ» አለ ማይክል ። «ቀና ፤ ቀና እያልኩ ካልተለማመድኩኮ ተኝቼ መባጀቱ ነው። እንዲያውም ዛሬውኑ ኒውዮርክ ሄጄ ለማደር አስቤአለሁ »
«ምን አልክ?»
«ኒውዮርክ ለመሄድ አስቤአለሁ»
«ግን… እዚህ ትንሽ ቀን ለማሳለፍ እፈልጋለሁ ብለህ ነበረ ኮ!» ግራ የመጋባት ሁኔታ ይታይባት ነበር።
«ምን አደርጋለሁ!? በዚያም ላይ አንችም ስብሰባሽን ጨርሰሻል» አለና በልቡ ደግሞ እኔም ጉዳዬን ፈጽሜአለሁ ሲል ጨመረ ። ቀጥሎም «ስለዚህም መሄዱ ይሻላል ። እንዲያውም ነገውኑ በጧት ሥራ መጀመር አለብኝ። አይመስልህም ጆርጅ?» ብሎ ጆርጅን አየው ።
ጆርጅ ማይክልን በደንብ ካጠናው በኋላ ፣ ልጁ በሀዘን ተሰብሯል ። ምናልባት ሥራው ያፅናናው ፤ ያረሳሳው ይሆናል ሲል አሰበና
«ወርቅ ሀሳብ ነው» ሲል መለሰ። « ግን እስክትጠና ድረስ ግማሽ ቀን ብትሰራ በቂ ነው»
«አልገባኝም ። አበዳችሁ ልበል ወይስ..." ትናንት ከሆስፒታል ወጥቶ ሥራ…!» አለች ማሪዮን ።
«አቤት! አቤት!» አለ ማይክል ነገሩን ወደቀልድ እየለወጠ «አሁን እንዲህ ሲሉ እሳቸው ይረፉ ቢሏቸው በጄ እሚሉ አይመስሉም!» ይህን ብሎ «በያ መልስ ስጪ !» በሚል አስተያየት አያት። ቀስ ብላ እሶፋው ላይ አረፈችና ተደግፋ ተቀመጠች። «እሺ በቃ ይሁን ፤ አታፍጥብኝ» አለች ቀልዱ ደስ ብሏት ፈገግ እያለች ። ይኸኔ የንግግሩን ፈር እየቀየረ ፤ «ስብሰባው እንዴት ነበር?» ሲል ጠየቀ ። ፈር መቀየሩ ብቻ ሳይሆን ካቀዳቸው ነገሮች መካከል ዋናውን መጀመሩ መሆኑን ወዲያው ተገንዘበ ። ዛሬ ለማይክል በአለም ላይ የቀረው ነገር ቢኖር ይኸው ነው ። ለመኖር ከፈለገ አሁን ሊሄድበት በጀመረው መንገድ ጭልጥ ብሎ መሄድ አለበት። ወሬው ሐሳቡ ሁሉ እድርጅቱና እሥራው ላይ መሆን አለበት። ጉልበቱ ፤ፍቅሩ ለድርጅቹና ለሥራው መሆን አለበት ። ሕይወቱ እሱ ብቻ ነው። ምን ቀረው? ከሥራው ውጭ ያለ ሕይወቴማ አበቃ ። አለቀ ። ከናንሲ ጋር ተቀበረ ።
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ አስራ አንድ (11)
ማይክል ማስተዛዘኛ ቃሉን ተቀብሎ መንገዱን ቀጠለ። ወደ አውራው መንገድ እየተጓዘ አሰበ ። እነማን ናቸው ? ነርሶቹ ከሆስፒታል የተላኩ ይሆኑ? ጥንብ አንሳዎች ! ጥሪት ለመለቃቀምማ ማን ብሏቸው! ምናልባት. . . ግን ምን ያገኛሉ ? ሥዕሎቿን ? እና ጥቂት ጌጣ ጌጦች እና. . . ጥንብ አንሳዎች !ምነው .. . ምነው ሲለቃቅሙ በያዝኳቸው ኖሮ ! ወይኔ ! ቀኝ እጁን ጨብጦ የግራውን መዳፍ በቦቅስ ነጠረቀውና በቡጢ በተመታው እጁ ጥብቅ እድርጐ ይዞ አሸው ። ድንገት ለቀቀውና ቡጢ የነበረውን እጁን ታክሲ ሊያስቆም ዘረጋው መጠንከሩ አይከፋም ። ምናልባት የሆነ ፍንጭ . . . ልሞክር. . . ፊቱ ላይ መጥቶ ቆመ ታክሲው… በሩን ከፍቶ ገባ ።
«በዚህ አካባቢ ያለው የጉድዊል ቅርንጫፍ የት ነው? » አለ ማይክል ።
«ጉድ ዊል ምን? .. . »
«ጉድ ዊል ዕቃ ማከማቻና መሸጫ. . . አሮጌ ልብስ... አሮጌ የቤት ዕቃ ምናምን…»
«ገባኝ »ገባኝ »
ጉድዊል ያገለገሉ ዕቃዎች ማከማቻና መሸጫ መደብር ሊገባ ሲል እውነት ምን ለማድረግ ነው የመጣሁት ? ዕቃዎቹ በጠቅላላ ቢኖሩስ ምን ለማድረግ ? አጠቃላዩን ልገዛ ? ከዚያስ ? ግራ ገባው ። ሊመለስ ከጀለ ። ግን አላደረገውም ። ወደ መደብሩ ውስጥ ስተት ብሎ ገባ ። ወጣ ወረደ ። አንድም ዕቃ ፤ የሷ የነበረ ነገር አላየም ። ግራ ገባው ። እንደገና አሰሳውን ጀመረ ወዲያው አንድ ነገር ብልጭ አለለት ። ለካ ለዕቃዎቹ ደንታ የለውም ! ለካ የሚፈልገው ዕቃ ሳይሆን ሰው ኖሯል ። እራሷን ? ናንሲን! አፓርታማውን እንዳለ ፣እንደነበረ ቢያገኘውም ለካ ጥቅም አልነበረውም ። ለካ ይኸ ሁሉ ልፋት ከንቱ ሽሽት ነበር ።
ከመደብሩ ወጣ…. ባዶ ሆኖ ሙት ሆኖ እንደህያው የሚንቀሳቀስ ሙት ሆኖ ወጣ። ታክሲ አልያዘም ። እንዲያ እሚባል ነገር ከነመኖሩም ለማስታወስ የሚችልበት አእምሮ አልነበረውም ። በዘፈቀደ መንገዱን ተያያዘው ። ግን ይህም ይባል ዘንድ ልክ አይመስልም ። ምክንያቱም በእግር ለመጓዝ ኃይል ያስፈልጋል ። አካል ፤ ሥጋ ፣ ኃይል ይፈልጋል ። ። አካሉ አጥንት አልባ የሆነ ለስላሳ ሆኖ ተሰማው ። ነፍሱ ግን ጠንካራ ነበረች ። ቆመ ግን ድንገት አልነበረም ። መንገድ ማቋረጥ ነበረበትና አረንጓዴው መብራት ጠፍቶ ቆዩ መብራት እስኪበራ ለመጠበቅ ቆመ ፤ ግን እስኪበራ አልጠበቀም ። የመጣው ይምጣ ብሎ ለመራመድ ሲሞክር ሰማይ ምድሩ ጨለመበት… ባዶ ።
ሲነቃ ሰዎች ከበውታል ። ከመንገድ አለፍ ብሎ በሚገኘው ሰው ሠራሽ መስክ ላይ ነበር የተንጋለለው ። ሰዎች ከበውታል ። ዓይኑን እንደገለጠ ፣
« ተሻለህ ፤ የኔ ልጅ» አለ አንዱ ፖሊስ
"ፖሊሱ ልጁን በደንብ ሲያጤነው ቆይቷአል ። ጠጥቶ እንዳልሰከረ ወይም አደንዛዥ እፅ እንዳልወሰደ ፤ ወይም ተደባድቦ አደጋ እንዳልደረሰበት ተረድቷል ። ህመም መሆኑን አውቆታል።
“ደና ነኝ» አለ ማይክል ረሀብ ይሆን? አለ ፖሊሱ በሀሳቡ ። ደግሞ ይህን ሀሳብ ለመቀበል አስቸጋሪ ሆነበት። ልጁ በደህና እንክብካቤ ያደገ ይመስላል ። የተጎሳቆለ ነገር አይታይበትም ።
«ያውቅሀል ፤ ከዚህ በፊት?»
«አይ ፤ ትንሽ ስላመመኝ... ዛሬ ነው ከሆስፒታል የወጣሁት። እኔም ትንሽ አበዛሁት መሰለኝ » ማይክል እዚያው እንደተጋደመ የከበቡትን ሰዎች አየ ። ሙሉ ክብ ሰው። ቀና ሊል ሲሞክር ከሰዎች የተሰራው ክብ እንደመንኮራኩር መሽከርከር ጀመረ ። ተመልሶ ተዘረጋ ይህን የተመለከተው ፖሊስ ሰዉን በተነና ተመልሶ
«መኪና ይመጣልሀል ። ለጥበቃ የተሰማሩ መኪናዎች አሉ፤ እናደርስሀለን» አለ ።
«አይ ይህን ያህልም… »
«ግዴለም» ፖሊሱ ይህን ብሎ ባጭር ርቀት መነጋገሪያ ሬድዮው መልእክቱን አስተላለፈ ። መኪናው ካካባቢው አልራቆ ኖሮ ወዲያውኑ ከች አለ።
ማይክል ተሳፈረ። ከሆቴሉ አንድ ምዕራፍ ያህል መለስ ያለ አድራሻ ሰጣቸው ። የተባለው ቦታ እንደደረሱ አወረዱት።
«አይዞህ» አለው ፖሊሱ ።
«እግዜር ይስጥልኝ » ሆቴሉ ሲደርስ ማንም አልነበረም ። ቀድመውት አልደረሱም ማለት ነው ። ልብሱን አወላልቆ አልጋው ላይ ወጥቶ ሊተኛና ሊጠብቃቸው አሰበ ። ግን ወዲያው ሐሳቡን ሰረዘው ምን ዋጋ አለው? ምን ድብብቆሽ መጫወት ያስፈልጋል ? ሊያደርገው ያሰበውን እንደሆነ አድርጓል ። ምንም እንኳ ከእውነቱ ፈቀቅ ሊያደርገው ባይችል ቁርጥ ማወቅም ደግ ነው ። ናንሲን ነበር የሚፈልገው ። ናንሲን አላገኛትም ። ሊያገኛት እንደማይችል ቀድሞውኑ መገንዘብ ነበረበት ። ዛሬም ፣ ወደፊትም ፤ የትም የት ሄዶ መፈለግ የለበትም ። ፍለጋው ፋይዳ ቢስ ነው። ግን ናንሲ ሁልጊዜም አለች። ያለችውም አንዲት ቦታ ነው ። ልቡ ውስጥ ፤ እራሱ ማይክል ውስጥ… በቃ!
የክፍሉ በር ሲከፈት ይህን እያሰበ እመስኮቱ አጠገብ ቆሞ ወዲያን ይመለከት ነበር ። ወደ ውጭ። ወዲያ በጣም ወዲያ።
«ምን ትሰራለህ እዚያ ጋ ማይክል?» አለች ማሪዮን ሂልያርድ። ሁልጌዜ እንደ ሕጻን!ሃያ አምስት አመቴን ልደፍን እንደሆነ አንድም ቀን አትገነዘብም አለ በሐሳቡ ።
‹‹ከእንግዲህማ ይብቃኝ ፤ ማሚ» አለ ማይክል ። «ቀና ፤ ቀና እያልኩ ካልተለማመድኩኮ ተኝቼ መባጀቱ ነው። እንዲያውም ዛሬውኑ ኒውዮርክ ሄጄ ለማደር አስቤአለሁ »
«ምን አልክ?»
«ኒውዮርክ ለመሄድ አስቤአለሁ»
«ግን… እዚህ ትንሽ ቀን ለማሳለፍ እፈልጋለሁ ብለህ ነበረ ኮ!» ግራ የመጋባት ሁኔታ ይታይባት ነበር።
«ምን አደርጋለሁ!? በዚያም ላይ አንችም ስብሰባሽን ጨርሰሻል» አለና በልቡ ደግሞ እኔም ጉዳዬን ፈጽሜአለሁ ሲል ጨመረ ። ቀጥሎም «ስለዚህም መሄዱ ይሻላል ። እንዲያውም ነገውኑ በጧት ሥራ መጀመር አለብኝ። አይመስልህም ጆርጅ?» ብሎ ጆርጅን አየው ።
ጆርጅ ማይክልን በደንብ ካጠናው በኋላ ፣ ልጁ በሀዘን ተሰብሯል ። ምናልባት ሥራው ያፅናናው ፤ ያረሳሳው ይሆናል ሲል አሰበና
«ወርቅ ሀሳብ ነው» ሲል መለሰ። « ግን እስክትጠና ድረስ ግማሽ ቀን ብትሰራ በቂ ነው»
«አልገባኝም ። አበዳችሁ ልበል ወይስ..." ትናንት ከሆስፒታል ወጥቶ ሥራ…!» አለች ማሪዮን ።
«አቤት! አቤት!» አለ ማይክል ነገሩን ወደቀልድ እየለወጠ «አሁን እንዲህ ሲሉ እሳቸው ይረፉ ቢሏቸው በጄ እሚሉ አይመስሉም!» ይህን ብሎ «በያ መልስ ስጪ !» በሚል አስተያየት አያት። ቀስ ብላ እሶፋው ላይ አረፈችና ተደግፋ ተቀመጠች። «እሺ በቃ ይሁን ፤ አታፍጥብኝ» አለች ቀልዱ ደስ ብሏት ፈገግ እያለች ። ይኸኔ የንግግሩን ፈር እየቀየረ ፤ «ስብሰባው እንዴት ነበር?» ሲል ጠየቀ ። ፈር መቀየሩ ብቻ ሳይሆን ካቀዳቸው ነገሮች መካከል ዋናውን መጀመሩ መሆኑን ወዲያው ተገንዘበ ። ዛሬ ለማይክል በአለም ላይ የቀረው ነገር ቢኖር ይኸው ነው ። ለመኖር ከፈለገ አሁን ሊሄድበት በጀመረው መንገድ ጭልጥ ብሎ መሄድ አለበት። ወሬው ሐሳቡ ሁሉ እድርጅቱና እሥራው ላይ መሆን አለበት። ጉልበቱ ፤ፍቅሩ ለድርጅቹና ለሥራው መሆን አለበት ። ሕይወቱ እሱ ብቻ ነው። ምን ቀረው? ከሥራው ውጭ ያለ ሕይወቴማ አበቃ ። አለቀ ። ከናንሲ ጋር ተቀበረ ።
👍19
Forwarded from Quality Button
የምስራች አሁን online ላላችሁ ብቻ ጥያቄ ና መልስ ልንጀምር ነው
1⃣ ለወጣ 500 ብር ካርድ
2⃣ ለወጣ 250 ብር ካርድ
3⃣ ለወጣ 100 ብር ካርድ
👉 ዝግጁ ከሆናችሁ ጀምር የሚለውን ይጫኑ
1⃣ ለወጣ 500 ብር ካርድ
2⃣ ለወጣ 250 ብር ካርድ
3⃣ ለወጣ 100 ብር ካርድ
👉 ዝግጁ ከሆናችሁ ጀምር የሚለውን ይጫኑ
👍1
«ተዘጋጅተሻል ?»
‹‹ይመስለኛል »
ናንሲ ማክአሊስተር የመጀመሪያው ኦፕራሲዮን ሊደረግላት ነው። ካንገቷ በላይ ምንም ስሜት አይሰማትም ። በዓይኖቿ ያለችበትን ባታይ ኖሮ ፊቷ ለመኖሩ ርግጠኛ ባልሆነች ነበር ። የአፕራሲዮን ማድረጊያው ክፍል መብራት ስለሚያብረቀርቅ አይኗን በደንብ መግለጥ እያስቸገራት ነው ። ዓይኗን ማጨንቆር ይኖርባት ነበር ። ይህን እንኳን ማድረግ አልተቻላትም ። የሚታያት የፒተር ፊት ብቻ ነው ። ኦፕራሲዮን የሚያደርገ ሀኪም የሚለብሰውን ልብስ ለብሷል ። አፉንም ተሸፍኗል ዓይኖቹ ፤ ፍቅርን የሚረጩ ዓይኖቹ ያበራሉ ።
ፒተር ግሬግሰን ናንሲ ከመጣችበት ጊዜ ጀምሮ አላረፈም። ኦፕራሲዮን ከመጀመሩ በፊት ቀዶ ህክምናውን የሚያካሔድ በትን ዘዴ ሲቀይስ ፤ ሲነድፍ ፤አጠናክሮ ንድፉን ሲያወጣ! ሲለካ ሲዘጋጅና ሲያጫውታት ሰባት ሳምንት አለፈ ።፡ ይሀን ሁሉ የሚያደርገው ደግሞ ፊቷን በተለያየ ጊዜ ራጅ አንስቶ ነበርና ከራጁ ያገኘውን ምስል እንደመነሻ በማድረግ የጐደለውን በማየት፣፤ የሚሟላውን በማጥናት ነበር ። የናንሲን ፊት እንደገና ለማነጽ ፎቶ ግራፉን ማግኘት ይፈልግ ይሆናል። ሆኖም የተገኘው አንድ ፎቶ ግራፍ ብቻ ነበር «ይኸውም እሷና ማይክል ርሄት በትለርና ስካርለት ኦሀራን ሆነው በባዛር ላይ የተነሱት ፎቶግራፍ ብቻ ። እሱም በደንብ አልወጣም ። ያም ሆነ ያ እሱም አያስፈልገውም ። ለመነሻ ያህልም ቢሆን ያቀደው ፊት አለ ።
«ነቃ ነቃ ማለት አለብሽ ። ትንሽ ሰመመን...ኖ... መተኛት የለብሽም ። ያ እንዳይሆን ደግሞ አነጋግሪኝ» አለ፡፡ እንቅልፍ ሲጫናት ሽፋሏ ሲሰበር ስላየ። በልቡ ደግሞ ያለዚያ ደምሽ ያንቅሻል ሲል ጨመረ ። ይህን ግን አልነገራትም ። ሊነግራትም አልፈለገም ።
«እማሆይ አግኒስ ሜሪን መሆን እንደምትፈልጊ አሁንም ርግጠኛ ነሽ ? » አላት ፤ እንዳትተኛ ለማድረግ ።
‹‹እንዴ...ሃ!ሃ!ሃ!... ቃል ፣ቃል አይደለም እንዴ» አለች ።
ሶስት ሰዓት የፈጀው ኦፕራሲዮን ሲከናወን በዚህ ሁኔታ እየተቀላለዱ አሳለፉት ። ይህ ሁሉ ሲሆን ታዲያ እጁ አንዴም አላረፈም ። ናንሲ የእጁን እንቅስቃሴ ስታይ ልክ የባሌ ተውኔት ዳንስ እንደማየት ሆኖ ነበር የተሰማት ።
«በዚህ ሁኔታ ከጥቂት ሣምንታት በኋላ አዲሱን አፓርታማ እንከራይና ትገቢያለሽ ... እስኪ አስቢው ፣ደስ የሚል ነገር አይመስልሽም? . . . እንዴ እንቅልፍ መተኛትሽ ነው እንዴ! የአዲሱ አፓርታማ አቀማመጥ እንዴት ቢሆን ይሻል ይመስልሻል ? እመኝታ ቤትሽ ሆኖ በመስኮት የሳንፍራንሲስኮን ወደብ የሚያሳይ ቢሆን ይስማማሻል ? »
« አዎና ለምን አይስማማኝም››
«አዎና ብቻ ነው እምትይው ? በጣም፣ በጣም... ምናምን አይባልም ! የለም ፤ የለም ይህ ከሆስፒታሉ ላይ ሆነሽ የሚታይሽ ነገር አእምሮሽን እያሻገተው ሳይሆን አይቀርም »
«ውሸት ነው ። በጣም ነው የሚያስደስተኝ እንዲያውም»
«ደግ እንግዲያ ። አንድ ቀን አብረን ወጣ እንልና ከዚህ በጣም የተሻለ ቤት እንመርጣለን »
‹‹ጥሩ» አለች እንቅልፍ በተጫነው ድምፅ ። እንቅልፍ በተጫጫነው ድምፅ ብትናገርም ደስ መሰኘቷ ይታወቅ ነበ
«እንዴት ነው አሁን መተኛት አልችልም ማለት ነው?›› አለች ።
«ልዕልት ሆይ እንሆ የመኝታ ጊዜ ተቃርቧል ። ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ወዴ መኝታ ቤትዎ እናደርስዎታለን ። ከዚያም ልዕልትነትዎ የፈቀደውን ያህል ሊተኛ ይችላል »
« መልካም »
« አሃ! ሳሰለችሽ ነበር ማለት ነው የቆየሁት !» ይህን ያለበት የቀልድ ኩርፊያ ድምፅ አሳቃት ።
«እሺ ፍቅሬ... አሁን ሁሉም ዝግጁ ነው » አለና ረዳቱን ተመለከተ ። በጥቅሻ አመለካከት ። ይህን ያየችው ነርስ ናንሲን መርፌ ወጋቻት ። ይህ ሲደረግ ፒተር አላየም ። ወደናንሲ ጠጋ ብሎ ዓይን ዓይኗን ያይ ነበር ። እሱ ፤ የሷን ፤እሷም የሱን ዓይን በሚገባ ያውቃሉ ። መግባባታቸውን የሚያዩት በዓይኖቻቸው ውስጥ ነበር ።
«ዛሬ ለየት ያለቀን መሆኑን ታውቂያለሽ ?» አላት
« አዎ» አለችው ።
«አረ?... እንዴት ልታውቂ ቻልሽ ? » ምክንያቱም አለች በልቧ ፣ ምክንያቱም ዛሬ የማይክል ልደት ነው ። ማይክል ዛሬ ልክ ሃያ አምስት ዓመት ይሆነዋል ። አሁን በዚህ ሰዓት ምን እያደረገ ይሆን?
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
‹‹ይመስለኛል »
ናንሲ ማክአሊስተር የመጀመሪያው ኦፕራሲዮን ሊደረግላት ነው። ካንገቷ በላይ ምንም ስሜት አይሰማትም ። በዓይኖቿ ያለችበትን ባታይ ኖሮ ፊቷ ለመኖሩ ርግጠኛ ባልሆነች ነበር ። የአፕራሲዮን ማድረጊያው ክፍል መብራት ስለሚያብረቀርቅ አይኗን በደንብ መግለጥ እያስቸገራት ነው ። ዓይኗን ማጨንቆር ይኖርባት ነበር ። ይህን እንኳን ማድረግ አልተቻላትም ። የሚታያት የፒተር ፊት ብቻ ነው ። ኦፕራሲዮን የሚያደርገ ሀኪም የሚለብሰውን ልብስ ለብሷል ። አፉንም ተሸፍኗል ዓይኖቹ ፤ ፍቅርን የሚረጩ ዓይኖቹ ያበራሉ ።
ፒተር ግሬግሰን ናንሲ ከመጣችበት ጊዜ ጀምሮ አላረፈም። ኦፕራሲዮን ከመጀመሩ በፊት ቀዶ ህክምናውን የሚያካሔድ በትን ዘዴ ሲቀይስ ፤ ሲነድፍ ፤አጠናክሮ ንድፉን ሲያወጣ! ሲለካ ሲዘጋጅና ሲያጫውታት ሰባት ሳምንት አለፈ ።፡ ይሀን ሁሉ የሚያደርገው ደግሞ ፊቷን በተለያየ ጊዜ ራጅ አንስቶ ነበርና ከራጁ ያገኘውን ምስል እንደመነሻ በማድረግ የጐደለውን በማየት፣፤ የሚሟላውን በማጥናት ነበር ። የናንሲን ፊት እንደገና ለማነጽ ፎቶ ግራፉን ማግኘት ይፈልግ ይሆናል። ሆኖም የተገኘው አንድ ፎቶ ግራፍ ብቻ ነበር «ይኸውም እሷና ማይክል ርሄት በትለርና ስካርለት ኦሀራን ሆነው በባዛር ላይ የተነሱት ፎቶግራፍ ብቻ ። እሱም በደንብ አልወጣም ። ያም ሆነ ያ እሱም አያስፈልገውም ። ለመነሻ ያህልም ቢሆን ያቀደው ፊት አለ ።
«ነቃ ነቃ ማለት አለብሽ ። ትንሽ ሰመመን...ኖ... መተኛት የለብሽም ። ያ እንዳይሆን ደግሞ አነጋግሪኝ» አለ፡፡ እንቅልፍ ሲጫናት ሽፋሏ ሲሰበር ስላየ። በልቡ ደግሞ ያለዚያ ደምሽ ያንቅሻል ሲል ጨመረ ። ይህን ግን አልነገራትም ። ሊነግራትም አልፈለገም ።
«እማሆይ አግኒስ ሜሪን መሆን እንደምትፈልጊ አሁንም ርግጠኛ ነሽ ? » አላት ፤ እንዳትተኛ ለማድረግ ።
‹‹እንዴ...ሃ!ሃ!ሃ!... ቃል ፣ቃል አይደለም እንዴ» አለች ።
ሶስት ሰዓት የፈጀው ኦፕራሲዮን ሲከናወን በዚህ ሁኔታ እየተቀላለዱ አሳለፉት ። ይህ ሁሉ ሲሆን ታዲያ እጁ አንዴም አላረፈም ። ናንሲ የእጁን እንቅስቃሴ ስታይ ልክ የባሌ ተውኔት ዳንስ እንደማየት ሆኖ ነበር የተሰማት ።
«በዚህ ሁኔታ ከጥቂት ሣምንታት በኋላ አዲሱን አፓርታማ እንከራይና ትገቢያለሽ ... እስኪ አስቢው ፣ደስ የሚል ነገር አይመስልሽም? . . . እንዴ እንቅልፍ መተኛትሽ ነው እንዴ! የአዲሱ አፓርታማ አቀማመጥ እንዴት ቢሆን ይሻል ይመስልሻል ? እመኝታ ቤትሽ ሆኖ በመስኮት የሳንፍራንሲስኮን ወደብ የሚያሳይ ቢሆን ይስማማሻል ? »
« አዎና ለምን አይስማማኝም››
«አዎና ብቻ ነው እምትይው ? በጣም፣ በጣም... ምናምን አይባልም ! የለም ፤ የለም ይህ ከሆስፒታሉ ላይ ሆነሽ የሚታይሽ ነገር አእምሮሽን እያሻገተው ሳይሆን አይቀርም »
«ውሸት ነው ። በጣም ነው የሚያስደስተኝ እንዲያውም»
«ደግ እንግዲያ ። አንድ ቀን አብረን ወጣ እንልና ከዚህ በጣም የተሻለ ቤት እንመርጣለን »
‹‹ጥሩ» አለች እንቅልፍ በተጫነው ድምፅ ። እንቅልፍ በተጫጫነው ድምፅ ብትናገርም ደስ መሰኘቷ ይታወቅ ነበ
«እንዴት ነው አሁን መተኛት አልችልም ማለት ነው?›› አለች ።
«ልዕልት ሆይ እንሆ የመኝታ ጊዜ ተቃርቧል ። ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ወዴ መኝታ ቤትዎ እናደርስዎታለን ። ከዚያም ልዕልትነትዎ የፈቀደውን ያህል ሊተኛ ይችላል »
« መልካም »
« አሃ! ሳሰለችሽ ነበር ማለት ነው የቆየሁት !» ይህን ያለበት የቀልድ ኩርፊያ ድምፅ አሳቃት ።
«እሺ ፍቅሬ... አሁን ሁሉም ዝግጁ ነው » አለና ረዳቱን ተመለከተ ። በጥቅሻ አመለካከት ። ይህን ያየችው ነርስ ናንሲን መርፌ ወጋቻት ። ይህ ሲደረግ ፒተር አላየም ። ወደናንሲ ጠጋ ብሎ ዓይን ዓይኗን ያይ ነበር ። እሱ ፤ የሷን ፤እሷም የሱን ዓይን በሚገባ ያውቃሉ ። መግባባታቸውን የሚያዩት በዓይኖቻቸው ውስጥ ነበር ።
«ዛሬ ለየት ያለቀን መሆኑን ታውቂያለሽ ?» አላት
« አዎ» አለችው ።
«አረ?... እንዴት ልታውቂ ቻልሽ ? » ምክንያቱም አለች በልቧ ፣ ምክንያቱም ዛሬ የማይክል ልደት ነው ። ማይክል ዛሬ ልክ ሃያ አምስት ዓመት ይሆነዋል ። አሁን በዚህ ሰዓት ምን እያደረገ ይሆን?
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍10😢5
Forwarded from ERMI °👒 via @Qualitymovbot
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍1
Forwarded from ማራናታ ᴘʀᴏⓂᴏᴛɪᴏɴ
👍5😁1
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ስልሳ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...ፍራንሲዝ ሌቪዞን ሌላ ሠረገላ እስኪመጣ መጠበቅ ፈልጎ ነበር . .
ጓደኞቹ ደግሞ እንደዚያ ሆኖ ቁሞ ከጠበቀ አደገኛ ብርድ ሊመታው ስለሚችል በእግር ማዝገም መሻሉን መከሩት በሐሳባቸው አልተስማማም " ነገር ግን መንጋጋዎቹ ክፉኛ ተንቀጫቀጩ " ሁለቱ ሰዎች ከመኻል አድርገው
ያዙትና ሳይወድ መንግድ ጀመሩ " ነገር ግን ሚስተር ካርላይልንና ደጋፊዎቹን ከመንገድ ሊያገኙዋቸ
ስለ መቻላቸው ትዝም አላላቸው " ስለ መሔድና ስለ መቆየት ሲከራከሩ የዚህ ጉዳይ አልታያቸውም ፍራንሲዝ ሌቪሰን ደግሞ ከነሱ ጋር ፊት ለፊት ከመግጠም በራሱ ፈቃድ ከኩሬው ውስጥ በጭንቅላቱ ቢተከል ይመርጥ ነበር ።
ሚስ ካርላይል በዚያ ቀን ኢስት ሊን ራት ለመብላት ከሚስዝ ካርላይል
ከማዳም ቬንና ከሉሲ ጋር መጥታ ነበር "
ሚስ ካርላይል ከመልበሻ ክፍሏ ገብታ ... ጆይስን ለመጥራት ደወለች እነዚያ ክፍሎች እስከ ዛሬም የሚስ ካርላይል ክፍሎች ይባላሉ" ምክንያቱም አንዳንድ
ጊዜ እየመጣች ለጥቂት ቀኖች እያደረች ስለምትሔድ ነው አሁንም ገብታ ጓዝዋን ስታኖር ጆይስ መጣች "
ዛሬ ከሰዓት በኋላ እንዴት ያለ አምባጓሮ ገጠመን መሰለሽ ... ጆይስ "
“ የስኳየር ስፒነር አራሾች ናቸው አሉ ኋይት እኮ መጥቶ ነገረን ይገባዋል”
ግን ከዚያው ሰጥሞ እንዲሞት ቢተዉት ኖሮ ጥሩ ነበር " ወንድ ልጅ እንደዚህ
ሲሆን አይቸ አላውቅም ። ፒተርማ ሲሰማ አለቀስ ” አለች "
“ አለቀሰ ?” አለች ኮርነሊያ
“ ፒተር እሜቴ ሳቤላን በጣም ይወዳቸው እንደ ነበር እርስዎም ያውቃሉ”
ስለዚህ ይኸን ነገር ሲሰማ ስሜቱ ተናነቀውና ከደስታው ብዛት የተነሣ ጮህ ብሎ አለቀሰ " በኋላ አንድ ብር ከኪሱ አውጥቶ ለኋይት ሰጠው " ሰውየውን ወደ ኰሬው በወረወሩት ጊዜ ኋይትም አንድ እግር ይዞ እንደ ነበር ነገረን " እርስዎ ስለማይወዷት ስሟን ስጠራብዎ አይቆጡኝ እንጂ አፊም እኮ አይታዋለች » እሷም እዚህ ስትደርስ ብርክ ያዛት "
“እሷ ደግሞ የት ሆና አየችው? አለች ሚስ ካርላይል ከጆይስ አፍ ነጠቅ አድርጋ “ እኔም ከያ ነበርኩ ግን አላየኋትም "
“ሚስዝ ላቲመር ከአንድ የጀርመን መስፍን ሚስት የደረሳትን ወሬ ለማዳም ቬን
ለመንገር ልካት ወደዚ ስትመጣ በእርሻው በኩል ከኩሬው አጠገብ ጩኸት መስማቷን ነገረችኝ " "
“ ታድያ ምን ሆንኩ ብላ ነው ብርክ የያዛት " አለች ሚስ ካርላይል ቶሎ ቀበል አድረጌ
ምን ዐውቄ መቼም አንዘፈዘፋት አለች ጆይስ "
“ እሷንም ቢያጠልቋት ኖሮ ጥሩ ነበር ” አለች ሚስ ካርላይል እየተናደደች »
" አንቺ ጆይስ ... ” አለች ሚስ ካርላይል ድንገት ርዕስ በመለወጥ ይህችን የልጆች አስተማሪ ስታያት ማንን ትመስልሻለች ?
“ እስተማሪ ? እለች ጆይስ በጥያቄው ድንተኛነት ድንግጥ ብላ !“ማዳም ቬንን ማለቶ ነው?
“ እንግዲያ አንቺን ወይስ እኔን የምል መሰለሽ አስተማሪምች ነን? አለችና
ቆጣ ብላ “ማዳም ቬን ነው እንጂ ማንን ልል ኖሯል ” ብላ ዐይን 0ይኗ እያየች
የምትመልሰውን ትጠብቅ ጀመር "
ጆይስ ድምጿን ዝቅ አድርጋ " በመልክም በጠባይም አንዳንድ ጊዜ ሟንቿን
አመቤቴን መስላ ትታየኛለች " ነገር ግን የአመቤት ሳቤላ ስም ከዚህ ቤት እንዳይነሣ የተክለከለ በመሆኑ ለማንም አልተናርኩም ” አለቻት "
“ መነጽሯን አውልቃ አይተሻት ታውቂያለሽ ?”
“ ኧረ የለም "
“ እኔ ዛሬ አየኋት " ልክ እሷን መሰለችኖ ድርቅ አልኩልሽ - መምሰል ስልሽ እኮ ልክ በአካል ቁጭ ማለት ነው ያየ ሰው የእመቤት ሳቤላ መንፈስ እንደ ገና ተመልሶ ወደዚህ ዓለም የመጣ ይመስለው ነበር "
“ኧረ እሜቴ እባክዎ አይቀልዱ ነገሩ ያሳዝናል እንጂ ለቀልድ አይመችም "
ቀልድ ? መቸ ነው ስቀልድ የምታውቂኝ ? አለችና ጥቂት ዝም ብላ ከቆየች በኋላ : “ ዊልያምን ብሶበታል ሲሉ የምሰማው እንዴት ነው?”
“ በጣም እንኳን አልጠናበትም በርግጥ በተለይ ወደ ማታ ሲሆን ድክምክም ይላል " ሕመሙ ግን የሚነገርለትን ያህል አልመሰለኝም ” አለች ጆይስ
“ በጣም ታሟል ሲሉ እሰማለሁ "
ማነው የነገረዎት ?
“ አስተማሪቱ ዛሬ ከቀትር በኋላ ነገረችኝ " እሷማ ተስፋ የሚያስቆርጥ አድርጋ ነው የነገረችኝ » ድምጿም እንደ ንግግርዋ ተስፋ የሚያስቆርጥ ነበር "
“ እሷስ በጣም የታመመ እንደሚመስላት ዐቃለሁ » ለእኔም ባለፉት ጥቂት
ቀኖች እንኳን ብዙ ጊዜ ነግራኛለች "
“ ቢደካክምም አይገርመኝም ” አለች ሚስ ካርላይል “ “ ሰውነቱ ልክ እንደ እናቱ ለንቋሳ ነው "
ማታ ራት ከተበላ በኋላ ሎርድ ማውንት እስቨርንና ኮርኒሊያ አንድ ሶፋ ላይ
ቡና ይዘው ጐን ለጐን ተቀምጠው ነበር" ሰር ጆን ዶቢዴና አንድ ሁለት ሌሎች
መኳንንትም አብረው ነበሩ " ትንሹ ቬን ' ሉሲና ሚስዝ ካርላይል አንድነት እያወጉ
ይስቁ ነበር " ወጉና ጫጫታው መድመቁን አይታ ሚስ ካርላይል ወደ ኧሩሉ ዞር ብላ ወይዘሮ ሳቤላ በርግጥ ሙታለች ? አለች "
ኧርሉ በጥያቄዋ በጣም ስለ ተገረመ : የቻለውን ያህል አፍጦ ተመለከታትና
“ ነገርሽ አልግባኝም፡ ሚስ ካርላይል ... የተረጋገጠ ነው ? እንዴታ ምኑ ይጠየቃል
የአደጋው ሁኔታ በተገለጸልዎ ጊዜ ስለ ትክክለኝነቱና ስለ ዝርዝር ሁኔታው እንዲግጽልዎ እርስዎ ራስዎ ጠይቀው የነበር ይመስለኛል ”
“አዎ ያን ሁሉ መከታተል ግዴታዬ ነበር " ሌላ ሥራዬ ብሎ የሚከታተል
አልነበረማ
እና በርግጥ መሞቷን በማያጠራጥር ሁኔታ አረጋግጠዋል ?
“በደንብ አረጋግጫለሁ " አደጋው የደረሰ ዕለት ሌሊቴን ሙታ አደረች
እንክትክት ብላ ተጎድታ ነበር »
ትንሽ ዝምታ ቀጠለ " ሚስ ካርላይል ማሰላሰል ጀመረች » አሁንም ለማመን
እንደ ተቸገረች ሁሉ ወደዚያው ርዕስ ተመለሰች።
“ እርስዎ ካገኙት ማረጋግጫ ስሕተት ሊኖርበት ይችላል ብለው አይጠራጠሩም? መሞቷን በትክክል አረጋማጠዋል ?
“ አሁን እኔና አንቺ በሕይወት እንዳለን ያጠራጥራል?ልክ የዚህን ያህል እርግጠኛ ነኝ " ግን ለምን ጠየቅሽኝ ?”
“ እንዲያው በርግጥ ሙታ ይሆን ? የሚል ሐሳብ ድቅን አለብኝ »
« አየሽ ... የመሞቷ ወሬ ስሕተት ቢሆን ኖሮ በየጊዜው እንድትቀበል
ተነጋግረን ያደረጉሁላትን የዘለቄታ ተቆራጭ ገንዘብ
ትቀበልበት ከነበረው ባንክ
ሔዳ ታወጣ ነበር ግን ገንዘቡ ከዚያ ጊዜ ወዲህ አልተነካም " ከዚህም ሌላ ከኔ ጋር እንደ ተስማማ ነው እስከ ዛሬ ትጽፍልኝ ነበር የሷ ነገር ያለቀለት ነው " ምንም አያጠራርም " ጥፋቷንም ሁሉ ይዛው ተቀብራለች”
አሳማኝ ማረጋግዎች ኮርኒሊያም ከልብ አዳምጣና አጢና ተቀበለቻቸው "
በበነጋው ጧት ሕፃኑ ሎርድ ቬን ከማዳም ቬንና ከጆቹ ጋር ተጨመረ ቁርሱን አብሮ በላ " በኋላ እሱ ሎሲና ዊልያም ከግቢው መስክ ላይ የሩጫ እሽቅድድም
ገጠሙ " የዊልያም ሩጫ መቸም እንዲያው ለይምስል እንጂ እሱ ራሱም ትንፋሹም ድክም ብለው አብቅተዋል » ሳቤላ አርኪባልድን ከጫወታው ለይታ ከእናት በቀር ምናልባት በጣት የሚቆጠሩ ብቻ ሊያደርጉት በሚችሎት ጥንቃቄ ጉልበቷ ላይ አስቀምጣ ከውስጧ በሚፈልቀው የጋለ ስሜት ጥምጥም አድርጋ አቅፋ : እስረኛ አድርጋ እንደያዘችው ሚስተር ካርላይል ገባ
እንግዳ ትቀበያለሽ ... ማዳም ቬን ? አላት በረጋው ጠባዩና ደስ በሚለው
ፈገግታው።
ልጁን ሸተት አድርጋ አስቀመጠችውና ብድግ ስትል እሱም ብድግ ብሎ
ታላቆቹ ወደሚጫወቱበት የሣር መስክ እየሮጠ ሔደ።
፡
፡
#ክፍል_ስልሳ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...ፍራንሲዝ ሌቪዞን ሌላ ሠረገላ እስኪመጣ መጠበቅ ፈልጎ ነበር . .
ጓደኞቹ ደግሞ እንደዚያ ሆኖ ቁሞ ከጠበቀ አደገኛ ብርድ ሊመታው ስለሚችል በእግር ማዝገም መሻሉን መከሩት በሐሳባቸው አልተስማማም " ነገር ግን መንጋጋዎቹ ክፉኛ ተንቀጫቀጩ " ሁለቱ ሰዎች ከመኻል አድርገው
ያዙትና ሳይወድ መንግድ ጀመሩ " ነገር ግን ሚስተር ካርላይልንና ደጋፊዎቹን ከመንገድ ሊያገኙዋቸ
ስለ መቻላቸው ትዝም አላላቸው " ስለ መሔድና ስለ መቆየት ሲከራከሩ የዚህ ጉዳይ አልታያቸውም ፍራንሲዝ ሌቪሰን ደግሞ ከነሱ ጋር ፊት ለፊት ከመግጠም በራሱ ፈቃድ ከኩሬው ውስጥ በጭንቅላቱ ቢተከል ይመርጥ ነበር ።
ሚስ ካርላይል በዚያ ቀን ኢስት ሊን ራት ለመብላት ከሚስዝ ካርላይል
ከማዳም ቬንና ከሉሲ ጋር መጥታ ነበር "
ሚስ ካርላይል ከመልበሻ ክፍሏ ገብታ ... ጆይስን ለመጥራት ደወለች እነዚያ ክፍሎች እስከ ዛሬም የሚስ ካርላይል ክፍሎች ይባላሉ" ምክንያቱም አንዳንድ
ጊዜ እየመጣች ለጥቂት ቀኖች እያደረች ስለምትሔድ ነው አሁንም ገብታ ጓዝዋን ስታኖር ጆይስ መጣች "
ዛሬ ከሰዓት በኋላ እንዴት ያለ አምባጓሮ ገጠመን መሰለሽ ... ጆይስ "
“ የስኳየር ስፒነር አራሾች ናቸው አሉ ኋይት እኮ መጥቶ ነገረን ይገባዋል”
ግን ከዚያው ሰጥሞ እንዲሞት ቢተዉት ኖሮ ጥሩ ነበር " ወንድ ልጅ እንደዚህ
ሲሆን አይቸ አላውቅም ። ፒተርማ ሲሰማ አለቀስ ” አለች "
“ አለቀሰ ?” አለች ኮርነሊያ
“ ፒተር እሜቴ ሳቤላን በጣም ይወዳቸው እንደ ነበር እርስዎም ያውቃሉ”
ስለዚህ ይኸን ነገር ሲሰማ ስሜቱ ተናነቀውና ከደስታው ብዛት የተነሣ ጮህ ብሎ አለቀሰ " በኋላ አንድ ብር ከኪሱ አውጥቶ ለኋይት ሰጠው " ሰውየውን ወደ ኰሬው በወረወሩት ጊዜ ኋይትም አንድ እግር ይዞ እንደ ነበር ነገረን " እርስዎ ስለማይወዷት ስሟን ስጠራብዎ አይቆጡኝ እንጂ አፊም እኮ አይታዋለች » እሷም እዚህ ስትደርስ ብርክ ያዛት "
“እሷ ደግሞ የት ሆና አየችው? አለች ሚስ ካርላይል ከጆይስ አፍ ነጠቅ አድርጋ “ እኔም ከያ ነበርኩ ግን አላየኋትም "
“ሚስዝ ላቲመር ከአንድ የጀርመን መስፍን ሚስት የደረሳትን ወሬ ለማዳም ቬን
ለመንገር ልካት ወደዚ ስትመጣ በእርሻው በኩል ከኩሬው አጠገብ ጩኸት መስማቷን ነገረችኝ " "
“ ታድያ ምን ሆንኩ ብላ ነው ብርክ የያዛት " አለች ሚስ ካርላይል ቶሎ ቀበል አድረጌ
ምን ዐውቄ መቼም አንዘፈዘፋት አለች ጆይስ "
“ እሷንም ቢያጠልቋት ኖሮ ጥሩ ነበር ” አለች ሚስ ካርላይል እየተናደደች »
" አንቺ ጆይስ ... ” አለች ሚስ ካርላይል ድንገት ርዕስ በመለወጥ ይህችን የልጆች አስተማሪ ስታያት ማንን ትመስልሻለች ?
“ እስተማሪ ? እለች ጆይስ በጥያቄው ድንተኛነት ድንግጥ ብላ !“ማዳም ቬንን ማለቶ ነው?
“ እንግዲያ አንቺን ወይስ እኔን የምል መሰለሽ አስተማሪምች ነን? አለችና
ቆጣ ብላ “ማዳም ቬን ነው እንጂ ማንን ልል ኖሯል ” ብላ ዐይን 0ይኗ እያየች
የምትመልሰውን ትጠብቅ ጀመር "
ጆይስ ድምጿን ዝቅ አድርጋ " በመልክም በጠባይም አንዳንድ ጊዜ ሟንቿን
አመቤቴን መስላ ትታየኛለች " ነገር ግን የአመቤት ሳቤላ ስም ከዚህ ቤት እንዳይነሣ የተክለከለ በመሆኑ ለማንም አልተናርኩም ” አለቻት "
“ መነጽሯን አውልቃ አይተሻት ታውቂያለሽ ?”
“ ኧረ የለም "
“ እኔ ዛሬ አየኋት " ልክ እሷን መሰለችኖ ድርቅ አልኩልሽ - መምሰል ስልሽ እኮ ልክ በአካል ቁጭ ማለት ነው ያየ ሰው የእመቤት ሳቤላ መንፈስ እንደ ገና ተመልሶ ወደዚህ ዓለም የመጣ ይመስለው ነበር "
“ኧረ እሜቴ እባክዎ አይቀልዱ ነገሩ ያሳዝናል እንጂ ለቀልድ አይመችም "
ቀልድ ? መቸ ነው ስቀልድ የምታውቂኝ ? አለችና ጥቂት ዝም ብላ ከቆየች በኋላ : “ ዊልያምን ብሶበታል ሲሉ የምሰማው እንዴት ነው?”
“ በጣም እንኳን አልጠናበትም በርግጥ በተለይ ወደ ማታ ሲሆን ድክምክም ይላል " ሕመሙ ግን የሚነገርለትን ያህል አልመሰለኝም ” አለች ጆይስ
“ በጣም ታሟል ሲሉ እሰማለሁ "
ማነው የነገረዎት ?
“ አስተማሪቱ ዛሬ ከቀትር በኋላ ነገረችኝ " እሷማ ተስፋ የሚያስቆርጥ አድርጋ ነው የነገረችኝ » ድምጿም እንደ ንግግርዋ ተስፋ የሚያስቆርጥ ነበር "
“ እሷስ በጣም የታመመ እንደሚመስላት ዐቃለሁ » ለእኔም ባለፉት ጥቂት
ቀኖች እንኳን ብዙ ጊዜ ነግራኛለች "
“ ቢደካክምም አይገርመኝም ” አለች ሚስ ካርላይል “ “ ሰውነቱ ልክ እንደ እናቱ ለንቋሳ ነው "
ማታ ራት ከተበላ በኋላ ሎርድ ማውንት እስቨርንና ኮርኒሊያ አንድ ሶፋ ላይ
ቡና ይዘው ጐን ለጐን ተቀምጠው ነበር" ሰር ጆን ዶቢዴና አንድ ሁለት ሌሎች
መኳንንትም አብረው ነበሩ " ትንሹ ቬን ' ሉሲና ሚስዝ ካርላይል አንድነት እያወጉ
ይስቁ ነበር " ወጉና ጫጫታው መድመቁን አይታ ሚስ ካርላይል ወደ ኧሩሉ ዞር ብላ ወይዘሮ ሳቤላ በርግጥ ሙታለች ? አለች "
ኧርሉ በጥያቄዋ በጣም ስለ ተገረመ : የቻለውን ያህል አፍጦ ተመለከታትና
“ ነገርሽ አልግባኝም፡ ሚስ ካርላይል ... የተረጋገጠ ነው ? እንዴታ ምኑ ይጠየቃል
የአደጋው ሁኔታ በተገለጸልዎ ጊዜ ስለ ትክክለኝነቱና ስለ ዝርዝር ሁኔታው እንዲግጽልዎ እርስዎ ራስዎ ጠይቀው የነበር ይመስለኛል ”
“አዎ ያን ሁሉ መከታተል ግዴታዬ ነበር " ሌላ ሥራዬ ብሎ የሚከታተል
አልነበረማ
እና በርግጥ መሞቷን በማያጠራጥር ሁኔታ አረጋግጠዋል ?
“በደንብ አረጋግጫለሁ " አደጋው የደረሰ ዕለት ሌሊቴን ሙታ አደረች
እንክትክት ብላ ተጎድታ ነበር »
ትንሽ ዝምታ ቀጠለ " ሚስ ካርላይል ማሰላሰል ጀመረች » አሁንም ለማመን
እንደ ተቸገረች ሁሉ ወደዚያው ርዕስ ተመለሰች።
“ እርስዎ ካገኙት ማረጋግጫ ስሕተት ሊኖርበት ይችላል ብለው አይጠራጠሩም? መሞቷን በትክክል አረጋማጠዋል ?
“ አሁን እኔና አንቺ በሕይወት እንዳለን ያጠራጥራል?ልክ የዚህን ያህል እርግጠኛ ነኝ " ግን ለምን ጠየቅሽኝ ?”
“ እንዲያው በርግጥ ሙታ ይሆን ? የሚል ሐሳብ ድቅን አለብኝ »
« አየሽ ... የመሞቷ ወሬ ስሕተት ቢሆን ኖሮ በየጊዜው እንድትቀበል
ተነጋግረን ያደረጉሁላትን የዘለቄታ ተቆራጭ ገንዘብ
ትቀበልበት ከነበረው ባንክ
ሔዳ ታወጣ ነበር ግን ገንዘቡ ከዚያ ጊዜ ወዲህ አልተነካም " ከዚህም ሌላ ከኔ ጋር እንደ ተስማማ ነው እስከ ዛሬ ትጽፍልኝ ነበር የሷ ነገር ያለቀለት ነው " ምንም አያጠራርም " ጥፋቷንም ሁሉ ይዛው ተቀብራለች”
አሳማኝ ማረጋግዎች ኮርኒሊያም ከልብ አዳምጣና አጢና ተቀበለቻቸው "
በበነጋው ጧት ሕፃኑ ሎርድ ቬን ከማዳም ቬንና ከጆቹ ጋር ተጨመረ ቁርሱን አብሮ በላ " በኋላ እሱ ሎሲና ዊልያም ከግቢው መስክ ላይ የሩጫ እሽቅድድም
ገጠሙ " የዊልያም ሩጫ መቸም እንዲያው ለይምስል እንጂ እሱ ራሱም ትንፋሹም ድክም ብለው አብቅተዋል » ሳቤላ አርኪባልድን ከጫወታው ለይታ ከእናት በቀር ምናልባት በጣት የሚቆጠሩ ብቻ ሊያደርጉት በሚችሎት ጥንቃቄ ጉልበቷ ላይ አስቀምጣ ከውስጧ በሚፈልቀው የጋለ ስሜት ጥምጥም አድርጋ አቅፋ : እስረኛ አድርጋ እንደያዘችው ሚስተር ካርላይል ገባ
እንግዳ ትቀበያለሽ ... ማዳም ቬን ? አላት በረጋው ጠባዩና ደስ በሚለው
ፈገግታው።
ልጁን ሸተት አድርጋ አስቀመጠችውና ብድግ ስትል እሱም ብድግ ብሎ
ታላቆቹ ወደሚጫወቱበት የሣር መስክ እየሮጠ ሔደ።
👍18
"ቁጭ በይ ” አላትና ከፊት ለፊቷ ተቀመጠ የዊልያም ሁኔታ እንዴት ይመስላል እሱን ልጠይቅሽ ነው የመጣሁት " አላት በመነጽሯ እየተደነቀ
ገና ሲገባ ደንግጣ ፊቷ እየተቃጠለ ልቧ እየዘለለ ጭንቅ ጭንቅ ብሏት ነበር"
ጭንቀቷን ለማስከን ልቧን ለማርጋት ደረቷን እቅፍ አድርጋ ይዛ ድምጾንም ተቆጣጥራ ለማስተካከል ሞክረች ከሱ ከሚወዳት ባሏ ጋር ብቻዋን አንድ ክፍል ውስጥ መቀመጥ ይኸን ያህል ሊያሸብራት አንደማይገባ ራሷን በራሷ በመምከር አንዶ ምንም ተደፋፈረችና በግልጽ አነጋግረችው።
“በቀደም ማታ ተጨማሪ ምርመራ እንደሚያስፈልገው የተናገሩ መስሎኝ ነበር።
“ እውነትሽን ነው ዶክተር ማርቲን እንዲያየው ወደ ሰንበራ ልውስደውና
ወዲውም በሠረገላ መንቀሳቀሱ ሳይበጀው አይቀርም ብዬ ሳስብ ሥራው ፋታ ነሳኝ አሁንም መቸ ሥራው ቀለል ብሎልኝ ሔጀ እንደማመጣው ቸግሮኛል” አላት
“ጊዜ ባይወስዱ ጥሩ ይመስለኛል " አለዚያ ቅር የማይልዎ ከሆነ እኔ ልውሰደው በባቡር መሔድ እንችላለን " ምን አስቸጋሪነት አለው ?
አንቺን ማስቸግር ይሆናል እንጂ እሱስ ጥሩ ሐሳብ ነው ግን በባቡር ሳጥን
ውስጥ ተዘግቶ ከመሔድ ሠረገላ ስለሚሻል እስቲ ሚስዝ ካርላይል ሰረገላውን
አትፈልገሙ እንደሆነ እጠይቃታለሁ " አለና ወጣ
እሱ ሲወጣ ዐመጸኛው ልቧ ተነሣባት የዛ ልጅዋ በሞትና በሕይወት መካከል በሚገኝበት ወሳኝ ሰዓት ውስጥ ባባቱ ሠረገላ ሆኖ ወደ ሐኪም ለመሔድ እንዴት የሚስስ ካርላይል መልካም ፈቃድ ይጠየቃል በማለት ሰከ በጣም ተናደደች ወደ ኢስት ሊን ወደ ቤቷ በቅጥር መምህርነት ለመመለስ በተጠየቀችበት ጊዜ ብዙ ሥቃይ ብዙ የመንፈስ ፈተናዎች ሊያጋጥሟት እንደሚችሉ እያገላበጠች ብታስበውም ይኽን የመሳሰሉትን ሁሉ ሊኖሩ እንደሚችሉ ያን ጊዜ ያሰበችበት አልመሰላትም"
የዚህ ዐይነቱ ጥያቄ በቅርቡ ብዙ ጊዜ ተመላልሶበታል "
ሚስተር ካርላይል ወዲያው ተመልሶ መጣ " “ጆን በሠረገላ ይወስዳችሁና እኔ
ሁል ጊዜ ከማርፍበት ከሮያል ሆቴል ታርፋላችሁ " የዶክተር ማርቲን ቤትም እዚያው አጠገብ ነው " ዊልያምም እስክትመለሱ ድረስ እንዳይርበው ምሳና ሌላም የሚያስፈልጋችሁን ከሆቴሉ እዘዙ ሒሳቡን እኔ እከፍለዋለሁ " ለሐኪሙ የሚያስከፈልገው አንድ ጊኒ ነው ” ብሎ ቦርሳውን ሲከፍት “እሱንስ ግድ የለም እኔ እከፍለዋለሁ እኔ ብከፍልለት ደስ ይለኛል " አለችው "
ሚስተር ካርላይል ፡ ቀና ብሎ አያትና ምንም ሳይናገር ገንዘቡን ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠላት እሷ የሱ ተቀጣሪ ሆና የጌታዋን ዕዳ ለመክፈል መግደርደር ድፍረት መሆኑ ትውስ ሲላት ደነገጠች በራሷም ተናደደች
የልጅ ሰውነት ልክ እንደናቱ መሆኑን ለዶክተር ማርቲን ብትነግሪው ለሚያደርገው ምርመራ ይረዳው ይሆናል አምና ይሁን ሃች አምና ታሞ በነበረ ጊዜ ሲያክመው ራሱም ይኸን ቃል ተናግሮ ነበር።
"እሺ ጌታዬ …”
ሚስተር ካርላይል መተላለፊያውን አቋርጦ ወደ ቁርስ ቤት አመራ እሷም እየተንደረደረች ሽቅብ ወጣችና ከመኝታ ክፍሏ, ገባች በዕንባና በተስፋ መቁረጥ ማዕበል ተዋጠች " እንደዚህ ሥቅቅ ብላ እየወደደችው፡ የሱንም
ስትመኝ ስትጓጓ ውስጥ
ውስጡን በቅናት እያረረች እስከ ዘለዓለም መለያየታቸውን ስታውቀው እንግዲህ እሷ ለሱ ከኢምንት እንኳን የባሰች መሆኗን ስትረዳው ሀዘኗን እንዴት ትቻለው ! ስሜቷን እንዴት ትቈጣጠረው !
ረጋ በይ ወይዘሮ ሳቤላ ! እንዲህ ከሆንሽማ አውቀሺው የመጣሽበትን
መከራ በሚገባ አልተሸከምሽውም ቻይው አላት መንፈሷ።....
💫ይቀጥላል💫
ገና ሲገባ ደንግጣ ፊቷ እየተቃጠለ ልቧ እየዘለለ ጭንቅ ጭንቅ ብሏት ነበር"
ጭንቀቷን ለማስከን ልቧን ለማርጋት ደረቷን እቅፍ አድርጋ ይዛ ድምጾንም ተቆጣጥራ ለማስተካከል ሞክረች ከሱ ከሚወዳት ባሏ ጋር ብቻዋን አንድ ክፍል ውስጥ መቀመጥ ይኸን ያህል ሊያሸብራት አንደማይገባ ራሷን በራሷ በመምከር አንዶ ምንም ተደፋፈረችና በግልጽ አነጋግረችው።
“በቀደም ማታ ተጨማሪ ምርመራ እንደሚያስፈልገው የተናገሩ መስሎኝ ነበር።
“ እውነትሽን ነው ዶክተር ማርቲን እንዲያየው ወደ ሰንበራ ልውስደውና
ወዲውም በሠረገላ መንቀሳቀሱ ሳይበጀው አይቀርም ብዬ ሳስብ ሥራው ፋታ ነሳኝ አሁንም መቸ ሥራው ቀለል ብሎልኝ ሔጀ እንደማመጣው ቸግሮኛል” አላት
“ጊዜ ባይወስዱ ጥሩ ይመስለኛል " አለዚያ ቅር የማይልዎ ከሆነ እኔ ልውሰደው በባቡር መሔድ እንችላለን " ምን አስቸጋሪነት አለው ?
አንቺን ማስቸግር ይሆናል እንጂ እሱስ ጥሩ ሐሳብ ነው ግን በባቡር ሳጥን
ውስጥ ተዘግቶ ከመሔድ ሠረገላ ስለሚሻል እስቲ ሚስዝ ካርላይል ሰረገላውን
አትፈልገሙ እንደሆነ እጠይቃታለሁ " አለና ወጣ
እሱ ሲወጣ ዐመጸኛው ልቧ ተነሣባት የዛ ልጅዋ በሞትና በሕይወት መካከል በሚገኝበት ወሳኝ ሰዓት ውስጥ ባባቱ ሠረገላ ሆኖ ወደ ሐኪም ለመሔድ እንዴት የሚስስ ካርላይል መልካም ፈቃድ ይጠየቃል በማለት ሰከ በጣም ተናደደች ወደ ኢስት ሊን ወደ ቤቷ በቅጥር መምህርነት ለመመለስ በተጠየቀችበት ጊዜ ብዙ ሥቃይ ብዙ የመንፈስ ፈተናዎች ሊያጋጥሟት እንደሚችሉ እያገላበጠች ብታስበውም ይኽን የመሳሰሉትን ሁሉ ሊኖሩ እንደሚችሉ ያን ጊዜ ያሰበችበት አልመሰላትም"
የዚህ ዐይነቱ ጥያቄ በቅርቡ ብዙ ጊዜ ተመላልሶበታል "
ሚስተር ካርላይል ወዲያው ተመልሶ መጣ " “ጆን በሠረገላ ይወስዳችሁና እኔ
ሁል ጊዜ ከማርፍበት ከሮያል ሆቴል ታርፋላችሁ " የዶክተር ማርቲን ቤትም እዚያው አጠገብ ነው " ዊልያምም እስክትመለሱ ድረስ እንዳይርበው ምሳና ሌላም የሚያስፈልጋችሁን ከሆቴሉ እዘዙ ሒሳቡን እኔ እከፍለዋለሁ " ለሐኪሙ የሚያስከፈልገው አንድ ጊኒ ነው ” ብሎ ቦርሳውን ሲከፍት “እሱንስ ግድ የለም እኔ እከፍለዋለሁ እኔ ብከፍልለት ደስ ይለኛል " አለችው "
ሚስተር ካርላይል ፡ ቀና ብሎ አያትና ምንም ሳይናገር ገንዘቡን ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠላት እሷ የሱ ተቀጣሪ ሆና የጌታዋን ዕዳ ለመክፈል መግደርደር ድፍረት መሆኑ ትውስ ሲላት ደነገጠች በራሷም ተናደደች
የልጅ ሰውነት ልክ እንደናቱ መሆኑን ለዶክተር ማርቲን ብትነግሪው ለሚያደርገው ምርመራ ይረዳው ይሆናል አምና ይሁን ሃች አምና ታሞ በነበረ ጊዜ ሲያክመው ራሱም ይኸን ቃል ተናግሮ ነበር።
"እሺ ጌታዬ …”
ሚስተር ካርላይል መተላለፊያውን አቋርጦ ወደ ቁርስ ቤት አመራ እሷም እየተንደረደረች ሽቅብ ወጣችና ከመኝታ ክፍሏ, ገባች በዕንባና በተስፋ መቁረጥ ማዕበል ተዋጠች " እንደዚህ ሥቅቅ ብላ እየወደደችው፡ የሱንም
ስትመኝ ስትጓጓ ውስጥ
ውስጡን በቅናት እያረረች እስከ ዘለዓለም መለያየታቸውን ስታውቀው እንግዲህ እሷ ለሱ ከኢምንት እንኳን የባሰች መሆኗን ስትረዳው ሀዘኗን እንዴት ትቻለው ! ስሜቷን እንዴት ትቈጣጠረው !
ረጋ በይ ወይዘሮ ሳቤላ ! እንዲህ ከሆንሽማ አውቀሺው የመጣሽበትን
መከራ በሚገባ አልተሸከምሽውም ቻይው አላት መንፈሷ።....
💫ይቀጥላል💫
👍25👎1
😘 #ቃል 😘
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ አስራ ሁለት (12)
«አረ?... እንዴት ልታውቂ ቻልሽ ? » ምክንያቱም አለች በልቧ ፣ ምክንያቱም ዛሬ የማይክል ልደት ነው ። ማይክል ዛሬ ልክ ሃያ አምስት ዓመት ይሆነዋል ። አሁን በዚህ ሰዓት ምን እያደረገ ይሆን?
ይህን በልቧ ብላ በአፏ ግን «እንዲሁ አውቀዋለሁ» አለችው ። «ደግ። ሆኖም መልሱ እላጠገበኝም። ስለዚህ እኔ ልንገርሽ። ይህ ቀን የተለየ ቀን የሚሆንበት ዋና ምክንያት የመጀመሪያ ቀን በመሆኑ ነው። የቀዶ ህክምና ሥራችን መጀመሪያ አንችን ለመፍጠር በምናደርገው አስደናቂ ጉዞ የመጀመሪያው ርምጃችን በመሆኑ ነው። ምን ይመስልሻል ?» ይሀን ብሎ ፈገግ አለ። ዓይኖቿ በእንቅልፍ ተሸበቡ የተወጋችው የእንቅልፍ መርፌ ሠራ ማለት ነው።
«መልካም ልደት አለቃዬ»
‹‹እንደሱ ብለህ አትጥራኝ አላልኩም ፤ አንተ ወፈፌ። የክርስቶስ ያለህ። ምን መሰልክ ቤን? ለማኝ»
«አመሰግናለሁ ስለመልካም አስተያየትህ» አለ ቤን አቭሪ። ይህን ብሎ አንዲት ፀሐፊ ደግፋው በክራንች እየተረዳ ወደ ማይክል ቢሮ ገባ። ፀሐፊዋ ደጋግፋ አስቀምጣው ወጣች።
«እንዴት ያለ ቆንጆ ቢሮ ሰጡህ እባከህ። የኔም እንደዚህ ያማረ ይሆን ይሆን?» አለ ቤን።
«ከፈለክ ይህን ራሱን መውሰድ ትችላለህ ። እኔን እንደሆነ ገና ሳይጀመር ስልችት ብሎኛል» አለ ማይክል።
‹‹እሱም የሚከፋ ሃሳብ አይደለም ። አዲስ ነገር ቢኖር...» አለ ቤን። ቤንና ማይክል ሁለት ጊዜ ያህል መገናኘታቸው ነው። ቤን ከቦስተን ወደ ኒውዮርክ ከመጣ ጀምሮ ገና ያላነሱት ነገር አለ። የሚሸሹት ነገር አለ። ሁለቱም ሊያነሱት ይፈልጋሉ። ግን ይሸሻሉ። ስለናንሲ ማውራት ሁለቱም ይፈልጋሉ። ሀዘናቸውን ሊወጡ ይሻሉ። ግን አልቻሉም ዳርዳር ማለት ብቻ።
«ሐኪሙ ከሣምንት በኋላ ማለት በሚቀጥለው ሳምንት ስራህን መጀመር ትችላለህ ብሎኛል» አለ ቤን አቭሪ፡፡ ማይክል ይህን ሲሰማ ስቆ ‹‹ቤን በቃኮ አለቀልህ… የወጣለት ጅል ሆንክ » እለ ።
« አንተሳ፤ ጤነኛ?»
«ነኝና ! » አለና ፊቱ ድንገት ቅጭም ብሎ ወዲያው ፈካ አለ ቢያንስ የሚታይ የተሰበረ ነገር የለም ብሎ። ከዚያም «ስንት ጊዜ ልንገርህ? ቢያንስ ሶስት ሳምንት ማረፍ ትችላለህ… ካሁን በኋላ
ነውኮ የምልህ ! አስፈላጊ ከሆነ ደግሞ ከዚያ በላይ....» በደንብ ካየው በኋላ
«እንዲያውስ ለምን ወደ አውሮፓ አትሄዱም ፤ አንተና እህትህ?» አለው።
«ምን ልሠራ? በአካለ ስንኩል ተሽከርካሪ ወንበር ላይ ተቀምጩ የሴቶችን ኋላና የዋና ልብስ እያየሁ ልጎመዥ? ይልቅስ አሁን እውነቴን ነው ስራ መጀመር እፈልጋለሁ»
«ደግ! እንደሁኔታው እናደርጋለን» ሁለቱም ዝም አሉ ፤ድንገት። ከዚያም ማይክል ቀና ብሎ
ምርር ባለ አተያይ ቤንን ከተመለከተወ- በኋላ ፤ « ከዚያስ ?» አለው ። «ከዚያ ስትል ምን ማለትህ ነው ማይክል ?» አለ ቤን። «ከዚያስ ማለቴ ነዋ! ስራ ጀመርን። ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ወደፊት ለሚመጣው ሃምሣ ዓመት ያህል ስንለፋ፣፤ ስንባዝን እንኖራለን ። ኖረንስ ምን እናደርጋለን ? ማለት የመልፋት የመባዘን ጥቅሙ ምንድነው? ሰራህ፤ ለፋህ፤ ተከበርክ… እና ምን ይጠበስ››
«ደህና ደህናውን እያሳሰበህ ነውና ጃል !ምን ነካህና እንዲህ ምርር አልህ? በጧቱ ጣትህን በር ቀረጠፈህ?»
«የለም ቤን ፤ ቀልድ ይቁም ። በስላሴ ፤ ላፍታ ያህል ቁም ነገር እንነጋገር። እና ምን ይጠበስ?!»
‹‹ምንም የማውቀው ነገር የለም ። እኔም አደጋው ከደረሰብን ጊዜ ጀምሮ የዚህ አይነቱ ሀሳብ፣ የዚህ አይነቱ ጥያቄ አእምሮዬን እየኮረኮረ ሲያስቸግረኝ ነው የሰነበተው።»
«ምን… ምን መልስ አገኘህለት?»
«እንጃ፤ ማይክ ። እንጃ ። ርግጠኛ አይደለሁም ። እንዲያውም መምጣቴ ደግ ሆነ መሰለኝ ። ምናልባት ሞትን ቀምሼ በመዳኔ ህይወትን ይበልጥ እንድወዳት እያደረገኝ ይሆናል» አለና ሀዘን ፊቱን ሲሰብረው ታዬ። ፀጥታ ሆነ። ሁለቱም ተዋጡ። ማይክል አይኑን ጨፈነ። ከዚያም ተነስቶ ወደ ቤን ሄደ ። እፊቱ ተንበረከከ ። ፊት ለፊት እየተያዩ አለቀሱ ። እንባቸው በፊታቸው ላይ ተረጨ። እጅ ለእጅ ተጨባብጥው እርስ በርስ ተፅናኑ ። የአስር ዓመት ጓደኝነት ፤ የአስር ዓመት ፅኑ መግባባት ፤ ፅኑ ፍቅር።
«አመሰግናለሁ ቤን ፤ እግዜር ይስጥልኝ » አለ ማይክል።
«ማይክ ስማ!» አለ ቤን እንባውን እየጠረገና ተንኮል እፊቱ ላይ እየነጋ ። «ስማ ፤ ዛሬ የልደት ቀንህ አይደለም? ለምን አንወጣምና አንቀማምስም ? » ማይክም ፈገግ አለና ቤንን አየው። ተስማማ፤ በአንገት እንቅስቃሴ ። ከዚያም ሰአቱን አዬ። «አስራ አንድ ሰዓት መሆኑ ነው ። ስብሰባም የለብኝም ።
እንሂድ» አለና ቤንን ደግፎ አነሳው ። ተደጋግፈው ወጡ ። ደግፎ መኪና ውስጥ አስገባው። ከግማሽ ሰአት በኋላ ወዶ ሞቅታ አለም በመጋለብ ላይ ነበሩ።
ጧት እንደምንም ብሎ ተነሳ ። ከእኩለ ሌሊት በኋላ ነበር እቤቱ የደረሰው። ወደ መኝታ ክፍሉ ያስገባው ዘበኛ ነበር። ሰራተኛዋ ለቁርስ ስትቀሰቅሰው አልጋው ላይ አልነበረም ። እወለሉ ላይ ተኝቶ ነበር ያገኘችው ። እንደምንም ብሎ ወደ ምግብ ቤት ሄደ ። ማሪዮን ቀድማ ለባብሳ ጋዜጣ ስታነብ አገኛት ። ለቁርስ የቀረበውን ነገር ሲያይ አቅለሸለሸው ። ራሱን ይወቅረዋል ። «ትናንት እንዴት ነበር ? » አለች ማሪዮን ። «ከቤን ጋር ነበር ያመሸሁት » «አብራችሁ እንደወጣችሁማ ጸሐፊህ ነገረችኝ ። የዚህ ዓይነት ነገር ባይለምድብህ መልካም ነው ።» እኮ ለምን ? አለ በሀሳቡ ። «ምኑ ? መጠጣቱ ?»
«ሰዓት ከመድረሱ በፊት ቢሮ ጥሎ መውጣት ማለቴ ነበር ። መጠጣቱም ቢሆን በርታ የሚያሰኝ አይደለም ። ወደ ቤት ስትገባ አምሮብህ እንደገባህ ነው »
‹‹እንጃ ትዝ አይለኝም » አለ ፤ፉት ያለው ቡና ሽቅብ እየተናነቀቅው ። «ሌላ የዘነጋኸው ነገር ትናንት ለራት ጋብዤህ ነበር።ግን አልመጣህም ። እኔና ሌሎች እንግዶች አሥር ሆነን ስንጠብቅህ ነው ያመሸነው»
«አላወቅኩም ። ራት ጋብዤሀለሁ ስትይኝ ሁለታችን ብቻ የምንገና መስሎኝ ነበር »
« እና… እኔስ ብሆን ፤ እኔ መጠበቅ ነበረብኝ ?»
« እንደሱ ማለቴ ሳይሆን ዘነጋሁት ። ተረጂልኝ እንጂ ችግሬን ማሚ ። የትናንቱ የልደት በዓል ለኔ በአል አልነበረም እኮ ደስ ብሎኝ ላከብረው እችላለሁ?»
« በቃ ተወው ። ይቅርታ›› አለች ። ትበል እንጂ ያ ቀን ለሱ ለምን መልካም እንዳልሆነ የተገነዘበች አትመስልም፡፡ ‹‹ነገርን ነገር ያመጣዋል ቤት ተከራይቼ ፤ ለብቻዬ መኖር እፈልጋለሁ»
‹‹በመገረም ቀና ብላ አየችውና ፤ « ለምን ? » አለች «ምክንያቱም ሃያ አምስት ዓመት ሞላኝ ። ሠራተኛ ነኝ። ዘላለም አብሬሽ መኖር የለብኝም »
«ምንም ነገር በግዴታ ማድረግ የለብህም » አለች። በልቧ ስለ ቤን አቭሪ ጓደኝነት ማሰላሰል እየጀመረች። «የለም ነገሩን በክፉ እንድትተረጉሚው አይደለም ። ሆኖም እንተወው ። ራስ ምታት እንደወፍጮ እየወቀረኝ ነው » «የዞረ ድምር መሆኑ ነዋ » አለችና ተነሳች ፤ ሰዓቷን እያየች «ቢሮ እንገናኝ ። በሰዓቱ ግባ ። ደሞ ስብሰባ አለ እንዳትረሳ። የሀውስተንን ጉዳይ በሚመለከት ስብሰባ መኖሩ ተነግሮህ የለ! እንዴት ነው ልትገኝ ትችላለህ ? »
«እችላለሁ .... እና ስለቤቱ ጉዳይ ... እሚከፋሽ ከሆነ ይቅርታ ። ግን ወስኜ ጨርሻለሁ። ጊዜው የደረሰ ይመስለኛል። » ኮስተር ብላ ካጤነችው በኋላ « ይሆናል ማይክል ። ምናልባት ጊዜው ይሆናል ። በነገራችን ላይ መልካም የልደት በዓል ይሁንልህ » ብላ ግንባሩን ሳመችው። መልካም ምኞቷን በፈገግታ ተቀብሎ ራስ ምታቱ እየወቀረው
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ አስራ ሁለት (12)
«አረ?... እንዴት ልታውቂ ቻልሽ ? » ምክንያቱም አለች በልቧ ፣ ምክንያቱም ዛሬ የማይክል ልደት ነው ። ማይክል ዛሬ ልክ ሃያ አምስት ዓመት ይሆነዋል ። አሁን በዚህ ሰዓት ምን እያደረገ ይሆን?
ይህን በልቧ ብላ በአፏ ግን «እንዲሁ አውቀዋለሁ» አለችው ። «ደግ። ሆኖም መልሱ እላጠገበኝም። ስለዚህ እኔ ልንገርሽ። ይህ ቀን የተለየ ቀን የሚሆንበት ዋና ምክንያት የመጀመሪያ ቀን በመሆኑ ነው። የቀዶ ህክምና ሥራችን መጀመሪያ አንችን ለመፍጠር በምናደርገው አስደናቂ ጉዞ የመጀመሪያው ርምጃችን በመሆኑ ነው። ምን ይመስልሻል ?» ይሀን ብሎ ፈገግ አለ። ዓይኖቿ በእንቅልፍ ተሸበቡ የተወጋችው የእንቅልፍ መርፌ ሠራ ማለት ነው።
«መልካም ልደት አለቃዬ»
‹‹እንደሱ ብለህ አትጥራኝ አላልኩም ፤ አንተ ወፈፌ። የክርስቶስ ያለህ። ምን መሰልክ ቤን? ለማኝ»
«አመሰግናለሁ ስለመልካም አስተያየትህ» አለ ቤን አቭሪ። ይህን ብሎ አንዲት ፀሐፊ ደግፋው በክራንች እየተረዳ ወደ ማይክል ቢሮ ገባ። ፀሐፊዋ ደጋግፋ አስቀምጣው ወጣች።
«እንዴት ያለ ቆንጆ ቢሮ ሰጡህ እባከህ። የኔም እንደዚህ ያማረ ይሆን ይሆን?» አለ ቤን።
«ከፈለክ ይህን ራሱን መውሰድ ትችላለህ ። እኔን እንደሆነ ገና ሳይጀመር ስልችት ብሎኛል» አለ ማይክል።
‹‹እሱም የሚከፋ ሃሳብ አይደለም ። አዲስ ነገር ቢኖር...» አለ ቤን። ቤንና ማይክል ሁለት ጊዜ ያህል መገናኘታቸው ነው። ቤን ከቦስተን ወደ ኒውዮርክ ከመጣ ጀምሮ ገና ያላነሱት ነገር አለ። የሚሸሹት ነገር አለ። ሁለቱም ሊያነሱት ይፈልጋሉ። ግን ይሸሻሉ። ስለናንሲ ማውራት ሁለቱም ይፈልጋሉ። ሀዘናቸውን ሊወጡ ይሻሉ። ግን አልቻሉም ዳርዳር ማለት ብቻ።
«ሐኪሙ ከሣምንት በኋላ ማለት በሚቀጥለው ሳምንት ስራህን መጀመር ትችላለህ ብሎኛል» አለ ቤን አቭሪ፡፡ ማይክል ይህን ሲሰማ ስቆ ‹‹ቤን በቃኮ አለቀልህ… የወጣለት ጅል ሆንክ » እለ ።
« አንተሳ፤ ጤነኛ?»
«ነኝና ! » አለና ፊቱ ድንገት ቅጭም ብሎ ወዲያው ፈካ አለ ቢያንስ የሚታይ የተሰበረ ነገር የለም ብሎ። ከዚያም «ስንት ጊዜ ልንገርህ? ቢያንስ ሶስት ሳምንት ማረፍ ትችላለህ… ካሁን በኋላ
ነውኮ የምልህ ! አስፈላጊ ከሆነ ደግሞ ከዚያ በላይ....» በደንብ ካየው በኋላ
«እንዲያውስ ለምን ወደ አውሮፓ አትሄዱም ፤ አንተና እህትህ?» አለው።
«ምን ልሠራ? በአካለ ስንኩል ተሽከርካሪ ወንበር ላይ ተቀምጩ የሴቶችን ኋላና የዋና ልብስ እያየሁ ልጎመዥ? ይልቅስ አሁን እውነቴን ነው ስራ መጀመር እፈልጋለሁ»
«ደግ! እንደሁኔታው እናደርጋለን» ሁለቱም ዝም አሉ ፤ድንገት። ከዚያም ማይክል ቀና ብሎ
ምርር ባለ አተያይ ቤንን ከተመለከተወ- በኋላ ፤ « ከዚያስ ?» አለው ። «ከዚያ ስትል ምን ማለትህ ነው ማይክል ?» አለ ቤን። «ከዚያስ ማለቴ ነዋ! ስራ ጀመርን። ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ወደፊት ለሚመጣው ሃምሣ ዓመት ያህል ስንለፋ፣፤ ስንባዝን እንኖራለን ። ኖረንስ ምን እናደርጋለን ? ማለት የመልፋት የመባዘን ጥቅሙ ምንድነው? ሰራህ፤ ለፋህ፤ ተከበርክ… እና ምን ይጠበስ››
«ደህና ደህናውን እያሳሰበህ ነውና ጃል !ምን ነካህና እንዲህ ምርር አልህ? በጧቱ ጣትህን በር ቀረጠፈህ?»
«የለም ቤን ፤ ቀልድ ይቁም ። በስላሴ ፤ ላፍታ ያህል ቁም ነገር እንነጋገር። እና ምን ይጠበስ?!»
‹‹ምንም የማውቀው ነገር የለም ። እኔም አደጋው ከደረሰብን ጊዜ ጀምሮ የዚህ አይነቱ ሀሳብ፣ የዚህ አይነቱ ጥያቄ አእምሮዬን እየኮረኮረ ሲያስቸግረኝ ነው የሰነበተው።»
«ምን… ምን መልስ አገኘህለት?»
«እንጃ፤ ማይክ ። እንጃ ። ርግጠኛ አይደለሁም ። እንዲያውም መምጣቴ ደግ ሆነ መሰለኝ ። ምናልባት ሞትን ቀምሼ በመዳኔ ህይወትን ይበልጥ እንድወዳት እያደረገኝ ይሆናል» አለና ሀዘን ፊቱን ሲሰብረው ታዬ። ፀጥታ ሆነ። ሁለቱም ተዋጡ። ማይክል አይኑን ጨፈነ። ከዚያም ተነስቶ ወደ ቤን ሄደ ። እፊቱ ተንበረከከ ። ፊት ለፊት እየተያዩ አለቀሱ ። እንባቸው በፊታቸው ላይ ተረጨ። እጅ ለእጅ ተጨባብጥው እርስ በርስ ተፅናኑ ። የአስር ዓመት ጓደኝነት ፤ የአስር ዓመት ፅኑ መግባባት ፤ ፅኑ ፍቅር።
«አመሰግናለሁ ቤን ፤ እግዜር ይስጥልኝ » አለ ማይክል።
«ማይክ ስማ!» አለ ቤን እንባውን እየጠረገና ተንኮል እፊቱ ላይ እየነጋ ። «ስማ ፤ ዛሬ የልደት ቀንህ አይደለም? ለምን አንወጣምና አንቀማምስም ? » ማይክም ፈገግ አለና ቤንን አየው። ተስማማ፤ በአንገት እንቅስቃሴ ። ከዚያም ሰአቱን አዬ። «አስራ አንድ ሰዓት መሆኑ ነው ። ስብሰባም የለብኝም ።
እንሂድ» አለና ቤንን ደግፎ አነሳው ። ተደጋግፈው ወጡ ። ደግፎ መኪና ውስጥ አስገባው። ከግማሽ ሰአት በኋላ ወዶ ሞቅታ አለም በመጋለብ ላይ ነበሩ።
ጧት እንደምንም ብሎ ተነሳ ። ከእኩለ ሌሊት በኋላ ነበር እቤቱ የደረሰው። ወደ መኝታ ክፍሉ ያስገባው ዘበኛ ነበር። ሰራተኛዋ ለቁርስ ስትቀሰቅሰው አልጋው ላይ አልነበረም ። እወለሉ ላይ ተኝቶ ነበር ያገኘችው ። እንደምንም ብሎ ወደ ምግብ ቤት ሄደ ። ማሪዮን ቀድማ ለባብሳ ጋዜጣ ስታነብ አገኛት ። ለቁርስ የቀረበውን ነገር ሲያይ አቅለሸለሸው ። ራሱን ይወቅረዋል ። «ትናንት እንዴት ነበር ? » አለች ማሪዮን ። «ከቤን ጋር ነበር ያመሸሁት » «አብራችሁ እንደወጣችሁማ ጸሐፊህ ነገረችኝ ። የዚህ ዓይነት ነገር ባይለምድብህ መልካም ነው ።» እኮ ለምን ? አለ በሀሳቡ ። «ምኑ ? መጠጣቱ ?»
«ሰዓት ከመድረሱ በፊት ቢሮ ጥሎ መውጣት ማለቴ ነበር ። መጠጣቱም ቢሆን በርታ የሚያሰኝ አይደለም ። ወደ ቤት ስትገባ አምሮብህ እንደገባህ ነው »
‹‹እንጃ ትዝ አይለኝም » አለ ፤ፉት ያለው ቡና ሽቅብ እየተናነቀቅው ። «ሌላ የዘነጋኸው ነገር ትናንት ለራት ጋብዤህ ነበር።ግን አልመጣህም ። እኔና ሌሎች እንግዶች አሥር ሆነን ስንጠብቅህ ነው ያመሸነው»
«አላወቅኩም ። ራት ጋብዤሀለሁ ስትይኝ ሁለታችን ብቻ የምንገና መስሎኝ ነበር »
« እና… እኔስ ብሆን ፤ እኔ መጠበቅ ነበረብኝ ?»
« እንደሱ ማለቴ ሳይሆን ዘነጋሁት ። ተረጂልኝ እንጂ ችግሬን ማሚ ። የትናንቱ የልደት በዓል ለኔ በአል አልነበረም እኮ ደስ ብሎኝ ላከብረው እችላለሁ?»
« በቃ ተወው ። ይቅርታ›› አለች ። ትበል እንጂ ያ ቀን ለሱ ለምን መልካም እንዳልሆነ የተገነዘበች አትመስልም፡፡ ‹‹ነገርን ነገር ያመጣዋል ቤት ተከራይቼ ፤ ለብቻዬ መኖር እፈልጋለሁ»
‹‹በመገረም ቀና ብላ አየችውና ፤ « ለምን ? » አለች «ምክንያቱም ሃያ አምስት ዓመት ሞላኝ ። ሠራተኛ ነኝ። ዘላለም አብሬሽ መኖር የለብኝም »
«ምንም ነገር በግዴታ ማድረግ የለብህም » አለች። በልቧ ስለ ቤን አቭሪ ጓደኝነት ማሰላሰል እየጀመረች። «የለም ነገሩን በክፉ እንድትተረጉሚው አይደለም ። ሆኖም እንተወው ። ራስ ምታት እንደወፍጮ እየወቀረኝ ነው » «የዞረ ድምር መሆኑ ነዋ » አለችና ተነሳች ፤ ሰዓቷን እያየች «ቢሮ እንገናኝ ። በሰዓቱ ግባ ። ደሞ ስብሰባ አለ እንዳትረሳ። የሀውስተንን ጉዳይ በሚመለከት ስብሰባ መኖሩ ተነግሮህ የለ! እንዴት ነው ልትገኝ ትችላለህ ? »
«እችላለሁ .... እና ስለቤቱ ጉዳይ ... እሚከፋሽ ከሆነ ይቅርታ ። ግን ወስኜ ጨርሻለሁ። ጊዜው የደረሰ ይመስለኛል። » ኮስተር ብላ ካጤነችው በኋላ « ይሆናል ማይክል ። ምናልባት ጊዜው ይሆናል ። በነገራችን ላይ መልካም የልደት በዓል ይሁንልህ » ብላ ግንባሩን ሳመችው። መልካም ምኞቷን በፈገግታ ተቀብሎ ራስ ምታቱ እየወቀረው
👍22🥰2
«እቢሮ ጠረጴዛህ ላይ ስጦታ ቢጤ አስቀምጩልሀለሁ» ስትለው፤ « አስፈላጊ አልነበረም » አለ ። ከልቡ ነበር ። ካሁን በኋላ ለሱ ምንም ምን ነገር አያስፈልገውም ። ልቡን ሊያፈካ የሚችል ምንም ዓይነት ስጦታ አይኖርም ። ቤን ይህን ተረድቶለታል ። ስለዚህም የልደት ስጦታ አልገዛለትም ። «ለኔ የልደት ቀንሀ ነው ማይክል። የሆነውም ቢሆን ላንተ የተወለድክበት ቀን ልዩ መሆኑን አትዘንጋ። በል መሥሪያ ቤት እንገናኝ » ብላ ወጣች ።
እናቱ ወደ ሥራ ከሔደች በኋላ እዚያው ምግብ ቤት ተቀምጦ ለረጅም ጊዜ ቆየ ። የውጭውን ትዕይንት እየተመለከተ
የሱ መኖሪያ ሌላ ነው ። መኖሪያውን በሚገባ ያውቀዋል ግን ያ አፓርታማ የሚገኘው ቦስተን ውስጥ ነው። ቢሆንም የተቻለውን ያህል ይፈልጋል ተመሳሳዩን እስኪያገኝ ። ዛሬም ልቡ አላመነም ። ዛሬም ተስፋ ያደርጋል ። ምንም እንኳ ከንቱ ተስፋ የሞኝ ተስፋ ቢሆንም ውስጡ ግን አልቆረጠም ።
«ሃይ፤ ሱ! ሚስተር ሄልያርድ አለ›› ቤን እቭሪ እማይክል ቢሮ ሲገባ ደስ ብሎት ነበር። አሰልቺው የስራ ሰዓት ወደ መገባደዱ ትቃርቦ ስለነበር ደስ ብሎታል ። ቀኑን በሙሉ ወዲያ ወዲህ ሲዋከብ ነው የሚውለው ። ማረፍ ቀርቶ ቂጡ መሬት ሊነካ የሚችልበት ጊዜ የለውም ። «አዎ ፣ ልታነጋግረው እንደምትፈልግ ልንገረው ? » አለች ሱ ፈግግ እያለች ።
በአለባበስ የተሸፈነው መልካም ቅርጽ አይኑን ሳበው። ማሪዮን ሂሊያርድ ሽቅርቅር ነኝ ባይ ፀሐፊዎችን አትቀበልም ፤ ለሌላ ሠራትኛ ቀርቶ ለልጅዋ እንኳን አለ በሃሳቡ ። ቀጥሎም ወይስ በተለይ ለልጅዋ ይሆን? ቤን ይህን ኢያሰበ «ልንገረው ?» ላለችው እንገቱን በአሉታ እየነቀነቀ «የለም ። አንችን ማድከምም አያስፈልግም ። እኔው ዝም ብዬ እገባለሁ» አላት ። የማይክልን ቢሮ በር አንኳኳ ። «እዚህ ቤት ! ሰው የለም ?» አለ እንደቀልድ ። ምንም መልስ አልነበረም ። እንደገና አንኳኳ ። አሁንም መልስ እልነበረም ።«ርግጠኛ ነሽ… ውስጥ አለ » እለ ቤን ፀሐፊዋን ዞር ብሎ እየተመለከተ ።
«እርግጠኛ ነኝ» ፤
«ነው?» አለና እንደገና አንኳኳ ። በዚህ ጊዜ የሻከረ ድምፅ «ይግቡ» አለ ከውሰጥ ። ቤን በሩን ቆስ ብሎ ገፋ አድርጐ ገባ ።
«ምን ሆንክ ? ተኝተህ ነበር ወይስ ምን ? » ማይክል ቀና ብሎ እየውና ፣ «ያማ መታደል ነበር ። መተኛት ፅድቅ አይደለም እንዴ እስቲ ይኽን ጉድ ተመልከትልኝ» አለ ። ጠረጴዛው ላይ የተከመረው ፋይል ብዛት መጠን አልነበረውም ። ያን ሁሉ ስራ የተመለከተው ቤን በልቡ ይህን ስራ ለማጠናቀቅ አስር ሰዎች ዓመት ይፈጅባቸዋል ሲል አሰበ። «ተቀመጣ ፤ ቤን» አለ ማይክል ።
«እሺ አመሰግናለሁ ፤ አለቃዬ» አለ ቤን ። ሁሌም እንደዚህ እያለ ያሾፍበታል ።
«ዝጋ እንግዲህ ! ደሞ ምንድነው የተሸከምከው ? አንተም ሌላ ተጨማሪ ስራ ይዘህብኝ መጣህ ልበል ?» አለ ማይክል ። «ደሞ ሌላ ተጨማሪ ስራ በተለይ ስለዚያ ጣጠኛ የገበያ ማዕከልና ስለ ካንሳስ ስቲው ገበያ ይዘህብኝ መጥተህ እንዳይሆን ! ራሴን ሊያዞረኝ ምንም አልቀረውም ለራሱ »
«ግን ያን ያህል አልጠላኸውም ። እንዲያውም ትወደዋለህ ። ማይክ ፤ እስኪ ንገረኝ በመጨረሻ ያየኸው ፊልም ምንድነው? ዘ ብሪጅ ኦን ዘ-ሪቨር ክዌያ ወይስ ፋንታሲያ ? ለምንድንው ከዚህ ጐረኖህ አንዳንዴ ወጣ የማትለው?» አለ ቤን።
« እንግዲህ ፋታ ሳገኝ መሞከሬ አይቀርም » አለ ማይክ «በነገራችን ላይ የምን ፋይል ነው የያዝከው ?» «አትጨነቅ ። ማስመሰያ ነው ። ላጫውትህ ፈለኩና ይህን?! ተሸክሜ መጣሁ » «ዝም ብለህ ብትመጣ የሚከለክልህ ነገር አለ?» «አይ እንዲያው ነው ። አንዳንዴ እናትህ ስነስርዓት አጥባቂውን የትምህርት ቤት ሞግዚት እንዳልሆነች እየተረሳኝ…» «እሉን ባለመሆኗ እግዜር ምስጋና ይግባው....» ይበሉ እንጂ ሁለቱም ያውቃሉ ፣ማሪዮን ከዚያ ከሚያሙት ሞግዚት ብትብስ እንጂ እንደማትሻል ።
ከዚህ በኋላ ባለፈው የዓመት ፈቃዱን ስላሳለፈበት ሁኔታ ጠየቀው ማይክል ፤ ቤንን ። «ታስብልኛለህ አደለም ?» አለ ቤን። « ለምን አላስብልህሀም ? » «ልክ ነህ» አለ ቤን ትንሽ ካሰበ በኋላ ትክዝ ብሎ «አምንሃለሁ ፤ ለኔ ታስብልኛለህ ። ለራስህ ግን ግድ የለህም» ሁለቱም ዝም አሉ።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
እናቱ ወደ ሥራ ከሔደች በኋላ እዚያው ምግብ ቤት ተቀምጦ ለረጅም ጊዜ ቆየ ። የውጭውን ትዕይንት እየተመለከተ
የሱ መኖሪያ ሌላ ነው ። መኖሪያውን በሚገባ ያውቀዋል ግን ያ አፓርታማ የሚገኘው ቦስተን ውስጥ ነው። ቢሆንም የተቻለውን ያህል ይፈልጋል ተመሳሳዩን እስኪያገኝ ። ዛሬም ልቡ አላመነም ። ዛሬም ተስፋ ያደርጋል ። ምንም እንኳ ከንቱ ተስፋ የሞኝ ተስፋ ቢሆንም ውስጡ ግን አልቆረጠም ።
«ሃይ፤ ሱ! ሚስተር ሄልያርድ አለ›› ቤን እቭሪ እማይክል ቢሮ ሲገባ ደስ ብሎት ነበር። አሰልቺው የስራ ሰዓት ወደ መገባደዱ ትቃርቦ ስለነበር ደስ ብሎታል ። ቀኑን በሙሉ ወዲያ ወዲህ ሲዋከብ ነው የሚውለው ። ማረፍ ቀርቶ ቂጡ መሬት ሊነካ የሚችልበት ጊዜ የለውም ። «አዎ ፣ ልታነጋግረው እንደምትፈልግ ልንገረው ? » አለች ሱ ፈግግ እያለች ።
በአለባበስ የተሸፈነው መልካም ቅርጽ አይኑን ሳበው። ማሪዮን ሂሊያርድ ሽቅርቅር ነኝ ባይ ፀሐፊዎችን አትቀበልም ፤ ለሌላ ሠራትኛ ቀርቶ ለልጅዋ እንኳን አለ በሃሳቡ ። ቀጥሎም ወይስ በተለይ ለልጅዋ ይሆን? ቤን ይህን ኢያሰበ «ልንገረው ?» ላለችው እንገቱን በአሉታ እየነቀነቀ «የለም ። አንችን ማድከምም አያስፈልግም ። እኔው ዝም ብዬ እገባለሁ» አላት ። የማይክልን ቢሮ በር አንኳኳ ። «እዚህ ቤት ! ሰው የለም ?» አለ እንደቀልድ ። ምንም መልስ አልነበረም ። እንደገና አንኳኳ ። አሁንም መልስ እልነበረም ።«ርግጠኛ ነሽ… ውስጥ አለ » እለ ቤን ፀሐፊዋን ዞር ብሎ እየተመለከተ ።
«እርግጠኛ ነኝ» ፤
«ነው?» አለና እንደገና አንኳኳ ። በዚህ ጊዜ የሻከረ ድምፅ «ይግቡ» አለ ከውሰጥ ። ቤን በሩን ቆስ ብሎ ገፋ አድርጐ ገባ ።
«ምን ሆንክ ? ተኝተህ ነበር ወይስ ምን ? » ማይክል ቀና ብሎ እየውና ፣ «ያማ መታደል ነበር ። መተኛት ፅድቅ አይደለም እንዴ እስቲ ይኽን ጉድ ተመልከትልኝ» አለ ። ጠረጴዛው ላይ የተከመረው ፋይል ብዛት መጠን አልነበረውም ። ያን ሁሉ ስራ የተመለከተው ቤን በልቡ ይህን ስራ ለማጠናቀቅ አስር ሰዎች ዓመት ይፈጅባቸዋል ሲል አሰበ። «ተቀመጣ ፤ ቤን» አለ ማይክል ።
«እሺ አመሰግናለሁ ፤ አለቃዬ» አለ ቤን ። ሁሌም እንደዚህ እያለ ያሾፍበታል ።
«ዝጋ እንግዲህ ! ደሞ ምንድነው የተሸከምከው ? አንተም ሌላ ተጨማሪ ስራ ይዘህብኝ መጣህ ልበል ?» አለ ማይክል ። «ደሞ ሌላ ተጨማሪ ስራ በተለይ ስለዚያ ጣጠኛ የገበያ ማዕከልና ስለ ካንሳስ ስቲው ገበያ ይዘህብኝ መጥተህ እንዳይሆን ! ራሴን ሊያዞረኝ ምንም አልቀረውም ለራሱ »
«ግን ያን ያህል አልጠላኸውም ። እንዲያውም ትወደዋለህ ። ማይክ ፤ እስኪ ንገረኝ በመጨረሻ ያየኸው ፊልም ምንድነው? ዘ ብሪጅ ኦን ዘ-ሪቨር ክዌያ ወይስ ፋንታሲያ ? ለምንድንው ከዚህ ጐረኖህ አንዳንዴ ወጣ የማትለው?» አለ ቤን።
« እንግዲህ ፋታ ሳገኝ መሞከሬ አይቀርም » አለ ማይክ «በነገራችን ላይ የምን ፋይል ነው የያዝከው ?» «አትጨነቅ ። ማስመሰያ ነው ። ላጫውትህ ፈለኩና ይህን?! ተሸክሜ መጣሁ » «ዝም ብለህ ብትመጣ የሚከለክልህ ነገር አለ?» «አይ እንዲያው ነው ። አንዳንዴ እናትህ ስነስርዓት አጥባቂውን የትምህርት ቤት ሞግዚት እንዳልሆነች እየተረሳኝ…» «እሉን ባለመሆኗ እግዜር ምስጋና ይግባው....» ይበሉ እንጂ ሁለቱም ያውቃሉ ፣ማሪዮን ከዚያ ከሚያሙት ሞግዚት ብትብስ እንጂ እንደማትሻል ።
ከዚህ በኋላ ባለፈው የዓመት ፈቃዱን ስላሳለፈበት ሁኔታ ጠየቀው ማይክል ፤ ቤንን ። «ታስብልኛለህ አደለም ?» አለ ቤን። « ለምን አላስብልህሀም ? » «ልክ ነህ» አለ ቤን ትንሽ ካሰበ በኋላ ትክዝ ብሎ «አምንሃለሁ ፤ ለኔ ታስብልኛለህ ። ለራስህ ግን ግድ የለህም» ሁለቱም ዝም አሉ።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍21
#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሰባት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
ሄሪ ፍርድ ቤቱ የጣለበትን የዋስ ክፍያ ሳያስይዝ፣ በሃሰት ፓስፖርትና
ስም ተጠቅሞ አሜሪካዊ ነኝ እያለ እንዳልመጣ አሁን ሌባ መሆኑን የምታውቅ ልክ በስሙ ስትጠራው አመዱ ቡን አለ፡፡
ካገር ያሰደደው አስከፊ ነገር ሁሉ ዓይኑ ላይ ድቅን አለበት፡ የፍርድ ቤቱ እሰጥ አገባ፣ እስር ቤት የቆየባቸው ቀናትና የግዴታ ውትድርና
አገልግሎት፡
በኋላ ግን ዕድለኛነቱ ትዝ አለውና ፈገግ አለ፡፡
ሄሪ ልጅቷ ግራ እንደገባት አየ፡፡ ስሟን ለስታወስ ሞከረና መጣለት
እመቤት ማርጋሬት ኦክሰንፎርድ፡
ልጅቷ በመገረም አፈጠጠችበት።
‹‹ስሜ ሄሪ ቫንዴርፖስት ነው›› አላት፤ ካንቺ ይልቅ እኔ የተሻለ አስታውሳለሁ፡ አንቺ ማርጋሬት ኦክሰንፎርድ አይደለሽም? እንዴነት ነሽ?››
‹‹ደህና ነኝ›› አለች በድንጋጤ ደንዝዛ
ለሰላምታ እጁን ሲዘረጋላት ልትጨብጠው እጇን ስትሰድ መጨበጡን
ትቶ ‹‹ከዚህ በፊት ፖሊስ ጣቢያ እንዳላየሽኝ ሁኚ፧ እኔም እንዲሁ አደርጋለሁ›› አላት፡፡
ግራ መጋባቷ ሲለቃት ፈገግ አለች፡፡ የነገራት ገባትና ‹‹እንዴ ምን ነካኝ
ሄሪ ቫንዴርፖስት›› አለች፡
ሄሪ አሁን ቀለል አለው፡፡ በዓለም ላይ መቼም እንደኔ እድለኛ የለም አለ በሆዱ፡፡
ማርጋሬትም ‹የሆኖ ሆኖ የት ነበር የምንተዋወቀው?›› ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አንድ ዳንስ ቤት የተገናኘን ይመስለኛል›› አላት፡፡
‹‹ልክ ነው እዚያ ነው የማውቅህ›› አለች
በዚህ ጊዜ ፈገግ አለ፡፡
የሴራው ተካፋይ አደረጋት፡፡
በመቀጠልም ‹‹ቤተሰቦቼን ላስተዋውቅህ›› አለችና ‹‹እማማ አባባ ሚስተር ቫንዴርፖስትን ተዋወቁት ከ. . . ስትል ከአፏ ነጥቆ ‹‹ከአሜሪካ
ፔንሲልቫኒያ›› አለና ንግግሯን ጨረሰላት፡፡
ፔንሲልቫንያ የሚለው ቃል ካፉ ሲወጣ ዕድሉን ረገመ፡፡ ፔንሲልቫኒያ የት እንደሚገኝ አያውቅም፡፡
‹‹ይቺ እናቴ ናት፤ ይሄ አባቴ፤ ይሄ ደግሞ ወንድሜ ነው›› በማለት በማዕረግ ስማቸው አስተዋወቀችው:: ሄሪ ሁሉንም በዝና ያውቃቸዋል፡ ሄሪ የማርጋሬትን ቤተሰቦች ልባዊ በሆነ በአሜሪካውያን ተግባቢነት ባህሪ ሰላምታ
ሰጣቸው፡፡
ሎርድ ኦክሰንፎርድ እንደልማዳቸው በትዕቢት ተጀንነው ተኮፍሰዋል:
ሄሪ እናቷን ማነጋገር መረጠና ‹‹እንደም ነዎት የኔ፧ እመቤት? የተሰማራሁት
በእንቁ ጌጣጌጥ ንግድ ላይ ነው፤ እርስዎም በዓለም ላይ አለ የሚባል የዕንቁ ስብስብ እንዳለዎት ሰምቻለሁ›› አላቸው፡፡
‹‹እውነት ነው፤ ዕንቁ እወዳለሁ›› አሉት፡፡
ሄሪ የእመቤት ኦክሰንፎርድን የአሜሪካውያን የአነጋገር ቅላጼ ሲሰማ ቀልቡ ተገፈፈ፡፡ ስለእኚህ እመቤት መጽሔት ላይ አንብቧል፡፡ሴትየዋ እንግሊዛዊት ይመስሉት ነበር፡፡ መጽሔቶች ላይ ስለ ኦክሰንፎርድ የተጻፈው ሃሜት ትዝ አለው፡፡ የኦክሰንፎርድ ቤተሰብ በጦርነት ምክንያት እህል መሸጥ
ባለመቻሉ ምክንያት ከርስታቸው የሚያገኙት ገቢ በመቆሙ ኪሳራ ላይ መውደቁን፣ ሌሎቹ የቤተሰቡ አባላት የቀራቸውን ሀብት ይዘው በጣሊያንና በፈረንሳይ መኖር እንደጀመሩ፣ ነገር ግን ሎርድ ኦክሰንፎርድ አንድ የአሜሪካ
የባንክ ባለንብረት ቤተሰብ ልጅ በማግባታቸው የተንደላቀቀ ኑሮዋቸው እንዳልተቋረጠባቸው አንብቧል፡፡ ስለዚህ እኚህን አሜሪካዊ ሴት ለማታለል
ከመነሳቱ በፊት መጠንቀቅ እንዳለበት ተረዳ፤ ቢያንስ ለሚቀጥሉት የበረራ ሰዓቶች፡፡
ለእኚህ ሴት መልካም ባህሪ ማሳየት እንዳለበት አውቋል፡ መቼም
ወይዘሮዋ ከመልከ መልካም ወጣት የሚጎርፍላቸውን የሙገሳ ቃላት የሚጠሉ አይመስሉም፡፡ አንገታቸው ላይ የተንጠለጠለውን ውድ የአንገት ጌጥ ጠጋ ብሎ አየው፡፡ እውነተኛ ጌጥ ነው፡፡ የፈረንሳይ አገር ስሪት ሲሆን
በ1880 ዓ.ም የተሰራ መሆኑን ገመተ፡፡
‹‹የአንገት ጌጥዎ የተሰራው በኦስካር ሚኒን አይደለም?›› ሲል
ጠየቃቸው እመቤቲቱን፡
‹‹ልክ ብለሃል››
‹‹በጣም ግሩም ጌጥ ነው››
‹‹አመሰግናለሁ፡፡››
እመቤት ኦክሰንፎርድ ቆንጆ ናቸው፡ ሎርድ ኦክሰንፎርድ ለምን
እንዳገቧቸው አወቀ፡፡ ነገር ግን ሴትየዋ ለምን እሳቸውን እንዳገቧቸው ሊገባው አልቻለም፤ ምናልባትም ከሃያ ዓመት በፊት ሰውየው የሴትየዋን ልብ መስረቅ ችለው ይሆናል፡
‹‹ፊላደልፊያ ውስጥ
የማውቃቸው መሰለኝ፤ የኔ ቤተሰቦች ስታንፎርድ ኮኔክቲከት ውስጥ ነው የሚኖሩትን የቫንዴርፖስት ቤተሰብን
የሚኖሩት›› አሉት እመቤት ኦክሰንፎርድ
‹‹በውነት!›› አለ ሄሪ የተደነቀ ይመስል፡፡ አሁንም ስለፊላደልፊያ ነው የሚያስበው ቅድም አገሬ ፊላደልፊያ ነው ወይስ ፔንሲልቫኒያ ነው ያለው? ጠፋበት፡፡ ወይ የተለያየ ስም ያለው አንድ ዓይነት ቦታ ይሁን ወይም አይሁን የሚያውቀው ነገር የለም፡፡
ትንሹ ልጅ ‹‹እኔ ፔርሲ እባላለሁ›› አለው፡፡
‹‹እኔ ሄሪ እባላለሁ›› አለው ሄሪም፡፡ ፔርሲ የራሱ የማዕረግ ስም
አለው የባላባት ዘር ስለሆነ፡፡ ይህን የማዕረግ ስም አባቱ እስኪሞት ይዞ
ይቆይና ከአባቱ ሞት በኋላ ሎርድ› የተባለውን የማዕረግ ስም ይወርሳል፡፡እነዚህ ሰዎች በማዕረግ ስማቸው ይኮራሉ፡፡ ፔርሲ ግን ለየት ይላል፡ በማዕረግ ስሙ መጠራት እንደማይፈልግ ለሄሪ ነግሮታል፡
ሄሪ ተቀመጠ፡፡ ማርጋሬት አጠገቡ ስለተቀመጠች ሌሎች ሳይሰሙ
ሊያናግራት እንደሚችል ተረድቷል፡፡ አይሮፕላኑ ጸጥ ረጭ ብሏል፡፡ ሁሉም ሰው በአግራሞት አይሮፕላኑን ይቃኛል፡፡
ሄሪ ዘና ለማለት ሞከረ፡፡ ጉዞው ውጥረት የበዛበት ሊሆን እንደሚችል አውቋል፡ ማርጋሬት እውነተኛ ማንነቱን ስላወቀች መጠነኛ ችግር ይገጥመው ይሆናል፡፡ ያቀረበላትን ሃሳብ የተቀበለች ቢሆንም ሀሳቧን
ልትለውጥ ወይም አፏ ሊያመልጣት ይችላል አምርረው ካልጠየቁት የአሜሪካን አገርን ኬላ ማለፍ አያቅተውም፡: ነገር ግን አሜሪካዊነቱን
ከተጠራጠሩትና አጥብቀው ከመረመሩት በሃሰት ፓስፖርት እንደሚሄድ
ያውቁበትና አለቀለት ማለት ነው፡
አንድ ሌላ ተሳፋሪ ሄሪ ፊት ለፊት ያለው መቀመጫ ላይ ተቀመጠ፡፡
ሰውየው ረጅም ሲሆን ራሱ ላይ ኮፍያ ደፍቷል። የለበሰው ሱፍ ልብስ
በጊዜው አሪፍ ልብስ ነበር፡ አሁን ግን ጊዜው አልፎበታል ጫማው ያረጀ
ሲሆን ክራቫቱ ካንገቱ ላይ ሳይወርድ አስር ዓመት የሞላው ይመስላል፡
ሰውየው ፖሊስ ይመስላል - ነጭ ለባሽ ፖሊስ፡፡
ሄሪ ከአይሮፕላኑ ወጥቶ መሄድ እንደሚችል ያውቃል፤ ማንም ተው
ሊለው አይችልም፤ ከአይሮፕላኑ መውጣት ከዚያም መጥፋት፡፡
ነገር ግን ለጉዞው የከፈለው 90 ፓውንድ አሳዘነው፡ ከዚያም በላይ ሌላ
የጉዞ ተራ ለማግኘት ሳምንታት ሊጠብቅ ይችላል፡፡ በዚያ መሃል ቢያዝስ!?
ሌላ ሃሳብ መጣለት፤ እንግሊዝ አገር እየተሽሎከለከ መኖር፡፡ ወዲያው ይህን ሀሳብ ከአዕምሮው አወጣው፡፡ በጦርነት ወቅት አገር ላገር መንከራተት ደግ አይደለም፡፡ ምክንያቱም ሁሉም የውጭ አገር ሰላይ ካለ ብሎ ሲያማትር ይውላል፡፡ ከዚያም በላይ ደግሞ የስደተኛ ኑሮ ቀላል አይደለም፡፡ በየቀኑ
የተለያየ ሆቴል ማደር፤ ፖሊስ ሲመጣ መደበቅና ሁልጊዜ መንከራተት፡
ፊት ለፊት የተቀመጠው ሰው ፖሊስ ቢሆንም እሱን ሊፈልግ እንዳልመጣ አውቋል፡ ምክንያቱም ሰውየው ተመቻችቶ ተቀምጦ ጉዞውን
ይጠብቃል፡ ለጊዜው የጎን ውጋት የሆነችበት ማርጋሬት ናት፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሰባት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
ሄሪ ፍርድ ቤቱ የጣለበትን የዋስ ክፍያ ሳያስይዝ፣ በሃሰት ፓስፖርትና
ስም ተጠቅሞ አሜሪካዊ ነኝ እያለ እንዳልመጣ አሁን ሌባ መሆኑን የምታውቅ ልክ በስሙ ስትጠራው አመዱ ቡን አለ፡፡
ካገር ያሰደደው አስከፊ ነገር ሁሉ ዓይኑ ላይ ድቅን አለበት፡ የፍርድ ቤቱ እሰጥ አገባ፣ እስር ቤት የቆየባቸው ቀናትና የግዴታ ውትድርና
አገልግሎት፡
በኋላ ግን ዕድለኛነቱ ትዝ አለውና ፈገግ አለ፡፡
ሄሪ ልጅቷ ግራ እንደገባት አየ፡፡ ስሟን ለስታወስ ሞከረና መጣለት
እመቤት ማርጋሬት ኦክሰንፎርድ፡
ልጅቷ በመገረም አፈጠጠችበት።
‹‹ስሜ ሄሪ ቫንዴርፖስት ነው›› አላት፤ ካንቺ ይልቅ እኔ የተሻለ አስታውሳለሁ፡ አንቺ ማርጋሬት ኦክሰንፎርድ አይደለሽም? እንዴነት ነሽ?››
‹‹ደህና ነኝ›› አለች በድንጋጤ ደንዝዛ
ለሰላምታ እጁን ሲዘረጋላት ልትጨብጠው እጇን ስትሰድ መጨበጡን
ትቶ ‹‹ከዚህ በፊት ፖሊስ ጣቢያ እንዳላየሽኝ ሁኚ፧ እኔም እንዲሁ አደርጋለሁ›› አላት፡፡
ግራ መጋባቷ ሲለቃት ፈገግ አለች፡፡ የነገራት ገባትና ‹‹እንዴ ምን ነካኝ
ሄሪ ቫንዴርፖስት›› አለች፡
ሄሪ አሁን ቀለል አለው፡፡ በዓለም ላይ መቼም እንደኔ እድለኛ የለም አለ በሆዱ፡፡
ማርጋሬትም ‹የሆኖ ሆኖ የት ነበር የምንተዋወቀው?›› ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አንድ ዳንስ ቤት የተገናኘን ይመስለኛል›› አላት፡፡
‹‹ልክ ነው እዚያ ነው የማውቅህ›› አለች
በዚህ ጊዜ ፈገግ አለ፡፡
የሴራው ተካፋይ አደረጋት፡፡
በመቀጠልም ‹‹ቤተሰቦቼን ላስተዋውቅህ›› አለችና ‹‹እማማ አባባ ሚስተር ቫንዴርፖስትን ተዋወቁት ከ. . . ስትል ከአፏ ነጥቆ ‹‹ከአሜሪካ
ፔንሲልቫኒያ›› አለና ንግግሯን ጨረሰላት፡፡
ፔንሲልቫንያ የሚለው ቃል ካፉ ሲወጣ ዕድሉን ረገመ፡፡ ፔንሲልቫኒያ የት እንደሚገኝ አያውቅም፡፡
‹‹ይቺ እናቴ ናት፤ ይሄ አባቴ፤ ይሄ ደግሞ ወንድሜ ነው›› በማለት በማዕረግ ስማቸው አስተዋወቀችው:: ሄሪ ሁሉንም በዝና ያውቃቸዋል፡ ሄሪ የማርጋሬትን ቤተሰቦች ልባዊ በሆነ በአሜሪካውያን ተግባቢነት ባህሪ ሰላምታ
ሰጣቸው፡፡
ሎርድ ኦክሰንፎርድ እንደልማዳቸው በትዕቢት ተጀንነው ተኮፍሰዋል:
ሄሪ እናቷን ማነጋገር መረጠና ‹‹እንደም ነዎት የኔ፧ እመቤት? የተሰማራሁት
በእንቁ ጌጣጌጥ ንግድ ላይ ነው፤ እርስዎም በዓለም ላይ አለ የሚባል የዕንቁ ስብስብ እንዳለዎት ሰምቻለሁ›› አላቸው፡፡
‹‹እውነት ነው፤ ዕንቁ እወዳለሁ›› አሉት፡፡
ሄሪ የእመቤት ኦክሰንፎርድን የአሜሪካውያን የአነጋገር ቅላጼ ሲሰማ ቀልቡ ተገፈፈ፡፡ ስለእኚህ እመቤት መጽሔት ላይ አንብቧል፡፡ሴትየዋ እንግሊዛዊት ይመስሉት ነበር፡፡ መጽሔቶች ላይ ስለ ኦክሰንፎርድ የተጻፈው ሃሜት ትዝ አለው፡፡ የኦክሰንፎርድ ቤተሰብ በጦርነት ምክንያት እህል መሸጥ
ባለመቻሉ ምክንያት ከርስታቸው የሚያገኙት ገቢ በመቆሙ ኪሳራ ላይ መውደቁን፣ ሌሎቹ የቤተሰቡ አባላት የቀራቸውን ሀብት ይዘው በጣሊያንና በፈረንሳይ መኖር እንደጀመሩ፣ ነገር ግን ሎርድ ኦክሰንፎርድ አንድ የአሜሪካ
የባንክ ባለንብረት ቤተሰብ ልጅ በማግባታቸው የተንደላቀቀ ኑሮዋቸው እንዳልተቋረጠባቸው አንብቧል፡፡ ስለዚህ እኚህን አሜሪካዊ ሴት ለማታለል
ከመነሳቱ በፊት መጠንቀቅ እንዳለበት ተረዳ፤ ቢያንስ ለሚቀጥሉት የበረራ ሰዓቶች፡፡
ለእኚህ ሴት መልካም ባህሪ ማሳየት እንዳለበት አውቋል፡ መቼም
ወይዘሮዋ ከመልከ መልካም ወጣት የሚጎርፍላቸውን የሙገሳ ቃላት የሚጠሉ አይመስሉም፡፡ አንገታቸው ላይ የተንጠለጠለውን ውድ የአንገት ጌጥ ጠጋ ብሎ አየው፡፡ እውነተኛ ጌጥ ነው፡፡ የፈረንሳይ አገር ስሪት ሲሆን
በ1880 ዓ.ም የተሰራ መሆኑን ገመተ፡፡
‹‹የአንገት ጌጥዎ የተሰራው በኦስካር ሚኒን አይደለም?›› ሲል
ጠየቃቸው እመቤቲቱን፡
‹‹ልክ ብለሃል››
‹‹በጣም ግሩም ጌጥ ነው››
‹‹አመሰግናለሁ፡፡››
እመቤት ኦክሰንፎርድ ቆንጆ ናቸው፡ ሎርድ ኦክሰንፎርድ ለምን
እንዳገቧቸው አወቀ፡፡ ነገር ግን ሴትየዋ ለምን እሳቸውን እንዳገቧቸው ሊገባው አልቻለም፤ ምናልባትም ከሃያ ዓመት በፊት ሰውየው የሴትየዋን ልብ መስረቅ ችለው ይሆናል፡
‹‹ፊላደልፊያ ውስጥ
የማውቃቸው መሰለኝ፤ የኔ ቤተሰቦች ስታንፎርድ ኮኔክቲከት ውስጥ ነው የሚኖሩትን የቫንዴርፖስት ቤተሰብን
የሚኖሩት›› አሉት እመቤት ኦክሰንፎርድ
‹‹በውነት!›› አለ ሄሪ የተደነቀ ይመስል፡፡ አሁንም ስለፊላደልፊያ ነው የሚያስበው ቅድም አገሬ ፊላደልፊያ ነው ወይስ ፔንሲልቫኒያ ነው ያለው? ጠፋበት፡፡ ወይ የተለያየ ስም ያለው አንድ ዓይነት ቦታ ይሁን ወይም አይሁን የሚያውቀው ነገር የለም፡፡
ትንሹ ልጅ ‹‹እኔ ፔርሲ እባላለሁ›› አለው፡፡
‹‹እኔ ሄሪ እባላለሁ›› አለው ሄሪም፡፡ ፔርሲ የራሱ የማዕረግ ስም
አለው የባላባት ዘር ስለሆነ፡፡ ይህን የማዕረግ ስም አባቱ እስኪሞት ይዞ
ይቆይና ከአባቱ ሞት በኋላ ሎርድ› የተባለውን የማዕረግ ስም ይወርሳል፡፡እነዚህ ሰዎች በማዕረግ ስማቸው ይኮራሉ፡፡ ፔርሲ ግን ለየት ይላል፡ በማዕረግ ስሙ መጠራት እንደማይፈልግ ለሄሪ ነግሮታል፡
ሄሪ ተቀመጠ፡፡ ማርጋሬት አጠገቡ ስለተቀመጠች ሌሎች ሳይሰሙ
ሊያናግራት እንደሚችል ተረድቷል፡፡ አይሮፕላኑ ጸጥ ረጭ ብሏል፡፡ ሁሉም ሰው በአግራሞት አይሮፕላኑን ይቃኛል፡፡
ሄሪ ዘና ለማለት ሞከረ፡፡ ጉዞው ውጥረት የበዛበት ሊሆን እንደሚችል አውቋል፡ ማርጋሬት እውነተኛ ማንነቱን ስላወቀች መጠነኛ ችግር ይገጥመው ይሆናል፡፡ ያቀረበላትን ሃሳብ የተቀበለች ቢሆንም ሀሳቧን
ልትለውጥ ወይም አፏ ሊያመልጣት ይችላል አምርረው ካልጠየቁት የአሜሪካን አገርን ኬላ ማለፍ አያቅተውም፡: ነገር ግን አሜሪካዊነቱን
ከተጠራጠሩትና አጥብቀው ከመረመሩት በሃሰት ፓስፖርት እንደሚሄድ
ያውቁበትና አለቀለት ማለት ነው፡
አንድ ሌላ ተሳፋሪ ሄሪ ፊት ለፊት ያለው መቀመጫ ላይ ተቀመጠ፡፡
ሰውየው ረጅም ሲሆን ራሱ ላይ ኮፍያ ደፍቷል። የለበሰው ሱፍ ልብስ
በጊዜው አሪፍ ልብስ ነበር፡ አሁን ግን ጊዜው አልፎበታል ጫማው ያረጀ
ሲሆን ክራቫቱ ካንገቱ ላይ ሳይወርድ አስር ዓመት የሞላው ይመስላል፡
ሰውየው ፖሊስ ይመስላል - ነጭ ለባሽ ፖሊስ፡፡
ሄሪ ከአይሮፕላኑ ወጥቶ መሄድ እንደሚችል ያውቃል፤ ማንም ተው
ሊለው አይችልም፤ ከአይሮፕላኑ መውጣት ከዚያም መጥፋት፡፡
ነገር ግን ለጉዞው የከፈለው 90 ፓውንድ አሳዘነው፡ ከዚያም በላይ ሌላ
የጉዞ ተራ ለማግኘት ሳምንታት ሊጠብቅ ይችላል፡፡ በዚያ መሃል ቢያዝስ!?
ሌላ ሃሳብ መጣለት፤ እንግሊዝ አገር እየተሽሎከለከ መኖር፡፡ ወዲያው ይህን ሀሳብ ከአዕምሮው አወጣው፡፡ በጦርነት ወቅት አገር ላገር መንከራተት ደግ አይደለም፡፡ ምክንያቱም ሁሉም የውጭ አገር ሰላይ ካለ ብሎ ሲያማትር ይውላል፡፡ ከዚያም በላይ ደግሞ የስደተኛ ኑሮ ቀላል አይደለም፡፡ በየቀኑ
የተለያየ ሆቴል ማደር፤ ፖሊስ ሲመጣ መደበቅና ሁልጊዜ መንከራተት፡
ፊት ለፊት የተቀመጠው ሰው ፖሊስ ቢሆንም እሱን ሊፈልግ እንዳልመጣ አውቋል፡ ምክንያቱም ሰውየው ተመቻችቶ ተቀምጦ ጉዞውን
ይጠብቃል፡ ለጊዜው የጎን ውጋት የሆነችበት ማርጋሬት ናት፡፡
👍27👏2