ዬ ሆይ! ዕውቀትንም ጨምርልኝ በል።" (ሱረቱ ጣሀ 114)፡፡
4. ቅዱስ ቁርኣን የሱ ዕውቀት መሆኑን፡- ከጌታ አላህ ዘንድ ለሰዎች የሕይወት መመሪያ ይሆን ዘንድ የተወረደው መለኮታዊ መጽሐፍ ቅዱስ ቁርኣን የአላህ ዕውቀት መሆኑንም እንረዳለን፡፡ የቁርኣኑ ባለቤት ዐዋቂ ነውና!!
" أَمْ يَقُولُونَ افْتَرَاهُ قُلْ فَأْتُوا بِعَشْرِ سُوَرٍ مِثْلِهِ مُفْتَرَيَاتٍ وَادْعُوا مَنِ اسْتَطَعْتُمْ مِنْ دُونِ اللَّهِ إِنْ كُنْتُمْ صَادِقِينَ * فَإِلَّمْ يَسْتَجِيبُوا لَكُمْ فَاعْلَمُوا أَنَّمَا أُنْزِلَ بِعِلْمِ اللَّهِ وَأَنْ لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ فَهَلْ أَنْتُمْ مُسْلِمُونَ " سورة هود 14-13
"ይልቁንም ‹‹(ቁርኣንን) ቀጣጠፈው›› ይላሉን፡- ‹‹እውነተኞች እንደሆናችሁ ብጤው የሆኑን ዐስር የተቀጣጠፉ ሱራዎች አምጡ፡፡ ከአላህም ሌላ የቻላችሁትን (ረዳት) ጥሩ›› በላቸው፡፡ ለእናንተም (ጥሪውን) ባይቀበሏችሁ የተወረደው በአላህ እውቀት ብቻ መሆኑንና ከእርሱ ሌላ አምላክ አለመኖሩን ዕወቁ፡፡ ታዲያ እናንተ የምትሰልሙ ናችሁን (ስለሙ በላቸው)" (ሱረቱ ሁድ 13-14)፡፡
" لَكِنِ اللَّهُ يَشْهَدُ بِمَا أَنْزَلَ إِلَيْكَ أَنْزَلَهُ بِعِلْمِهِ وَالْمَلَائِكَةُ يَشْهَدُونَ وَكَفَى بِاللَّهِ شَهِيدًا " سورة النساء 166
"ግን አላህ ባንተ ላይ ባወረደው ይመሰክራል፤ በዕውቀቱ አወረደው፤ መላእክቱም ይመሰክራሉ፤ መስካሪም በአላህ በቃ።" (ሱረቱ-ኒሳእ 166)፡፡
5. እሱን መፍራት እንዳለብን፡- ጌታ አላህ በልቦናችን ውስጥ የተሸሸገውን ሁሉ የሚያውቅ ጌታ በመሆኑ ልንፈራውና ልንጠነቀቀው ይገባል፡-
" وَأَسِرُّوا قَوْلَكُمْ أَوِ اجْهَرُوا بِهِ إِنَّهُ عَلِيمٌ بِذَاتِ الصُّدُورِ * أَلَا يَعْلَمُ مَنْ خَلَقَ وَهُوَ اللَّطِيفُ الْخَبِيرُ " سورة الملك 14-13
"(ሰዎች ሆይ!) ቃላችሁንም መሥጥሩ፤ ወይም በርሱ ጩሁ፤ እርሱ በልቦች ውስጥ ያለን ሁሉ ዐዋቂ ነው። የፈጠረ አምላክ እርሱ እውቀተ ረቂቁ ውስጥ ዐዋቂው ሲሆን (ምስጢርን ሁሉ) አያውቅምን?" (ሱረቱል ሙልክ 13-14)፡፡
" يَعْلَمُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَيَعْلَمُ مَا تُسِرُّونَ وَمَا تُعْلِنُونَ وَاللَّهُ عَلِيمٌ بِذَاتِ الصُّدُورِ " سورة التغابن 4
"በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለውን ሁሉ ያውቃል፤ የምትደብቁትንም የምትገልጡትንም ያውቃል አላህ በልቦች ውስጥ ያለውን ሁሉ ዐዋቂ ነው።" (ሱረቱ-ተጋቡን 4)፡፡
• የሰዎችንና የእንሰሳትን የጽንስ አፈጣጠር ካስተዋልክ፡ አይኖች በእናት ማህጽን፡ በሶስቱ ጨለማዎች (ሆድ፣ ማህጸንና የእንግዴ ልጅ) ውስጥ ሲፈጠር ታያለህ፡፡ አይን ደግሞ በባህሪው ብርሐን ባለበት ስፍራ እንጂ በጨለማ ማየት አይችልም፡፡ ታዲያ ለምን ይሆን በማህጸን ጨለማዎች ውስጥ የተፈጠረው ብለህ ታውቃለህ?
መልሱም፡- ያ አይኖችን በማህጸን ውስጥ በጨለማ ስፍራ የሚፈጥረው ጌታ አላህ፡ ወደፊት ይህ ጽንስ ብርሐን ወዳለበት ዓለም እንደሚወጣና ለመመልከትም አይን እንደሚያስፈልገው ቀድሞ ያውቅ ነበር፡፡ ስለሆነም አስቀድሞ ለመመልከት እንዲችል አይኑን አዘጋጀለት የሚል ነው፡፡
• የበራሪ አእዋፋት ክንፍስ በእንቁላል ስር እንደሚፈጠር አስተውለሀል? አእዋፋት በምድር ተጓዦች ሳይሆኑ፡ በአየር በራሪዎች ናቸው፡፡ ለመብረር ደግሞ ክንፍ ያስፈልጋቸዋል፡፡ ታዲያ ጌታችን አላህ ይህቺ በራሪ እንቁላሉን ሰብራ ከመውጣትዋ በፊት፡ በእንቁላል ስር እያለች ወደፊት በራሪ መሆኗን ስላወቀ ክንፉን ቀድሞ አዘጋጀላት፡፡
• በአንድ ስፍራ ላይ የሚቆይ ውሀ፡ በቆይታ ብዛት ይገማል፡፡ ታዲያ ይህንን ቀድሞ የሚያውቀው አላህ የባሕር ውሀን ጨዋማ አደረገው፡፡ በባሕሩ ግማት ምድርን እንዳያበላሽ ደግሞ ማእበሉን ተንቀሳቃሽ አደረገው፡፡
• ወደ ፊትህ ብትመለከት አስደናቂ ነገሮችን ታገኛለህ፡፡ ለሀጭ ከአፍህ እንዴት እንደሚወጣ፡ እንባ ከአይንህ እንዴት እንደሚፈስ፡ ንፍጥ ከአፍንጫህ እንደሚወጣ፡ ኩክ ከጆሮህ እንደሚወጣ አስተውለሀልን? ታዲያ ነገሩ ተገልብጦ፡- ለሀጭ በአፍንጫ ቢወጣ እንዴት ትቆጣጠረው ነበር? እንባ ከጆሮህ ወጥቶ በጆሮህ አለቀስክ ብትባል ምን ይሰማህ ነበር? የጆሮ ፈሳሽ(ኩክ) ከአፍ ቢወጣ ጠረኑን እንዴት ትቋቋመው ነበር? ሁሉን ዐዋቂ የሆነው አላህ ግን ለሁሉ የሚገባውን በጥበብ አዘጋጀለት፡፡
• የአፍንጫህን አሰራርና አቀማመጥ አስተውለሀልን? ከግማሽ በላይ ያለው ከአጥንት የተቀረው ደግሞ ከስጋ መሆኑ አላስገረመህምን?
የታችኛው ስስ ክፍል ልክ እንደላይኛው አጥንት ቢሆን ኖሮ እንዴት ትናፈጥ ነበር? የላይኛው ግማሽ ክፍል እንደታችኛው ስስ ቢሆን ኖሮ አይንን ከአደጋ ለመከላከል አስተማማኝነቱ ምን ያህል ይሆን ነበር? ደግሞስ የአፍንጫ ቂብላ ወደታች መደረጉስ አይደንቅምን? ቂብላውን ቀይሮ ወደላይ ቢሆን ኖሮ፡ ከላይ የሚዘንብ በረዶና ውሀ ውስጡ ገብቶ ምን ያደርገን ነበር? ወይንም እንደ አይን ፊት ለፊት የተቀጣጨ ቢሆን ኖሮ ወደኛ የሚወረወር ትናንሽ ጠጠሮችና አቧራዎች አያስቸግሩንም ነበር? በርግጥም ጌታችን ሁሉን ዐዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡
አላህ ሆይ! ያላወቅነውን አሳውቀን፤ ባሳወቅኸንም ነገር ተጠቃሚ አድርገን አሚን
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
Join us ➤➤ http://tttttt.me/abuhyder
4. ቅዱስ ቁርኣን የሱ ዕውቀት መሆኑን፡- ከጌታ አላህ ዘንድ ለሰዎች የሕይወት መመሪያ ይሆን ዘንድ የተወረደው መለኮታዊ መጽሐፍ ቅዱስ ቁርኣን የአላህ ዕውቀት መሆኑንም እንረዳለን፡፡ የቁርኣኑ ባለቤት ዐዋቂ ነውና!!
" أَمْ يَقُولُونَ افْتَرَاهُ قُلْ فَأْتُوا بِعَشْرِ سُوَرٍ مِثْلِهِ مُفْتَرَيَاتٍ وَادْعُوا مَنِ اسْتَطَعْتُمْ مِنْ دُونِ اللَّهِ إِنْ كُنْتُمْ صَادِقِينَ * فَإِلَّمْ يَسْتَجِيبُوا لَكُمْ فَاعْلَمُوا أَنَّمَا أُنْزِلَ بِعِلْمِ اللَّهِ وَأَنْ لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ فَهَلْ أَنْتُمْ مُسْلِمُونَ " سورة هود 14-13
"ይልቁንም ‹‹(ቁርኣንን) ቀጣጠፈው›› ይላሉን፡- ‹‹እውነተኞች እንደሆናችሁ ብጤው የሆኑን ዐስር የተቀጣጠፉ ሱራዎች አምጡ፡፡ ከአላህም ሌላ የቻላችሁትን (ረዳት) ጥሩ›› በላቸው፡፡ ለእናንተም (ጥሪውን) ባይቀበሏችሁ የተወረደው በአላህ እውቀት ብቻ መሆኑንና ከእርሱ ሌላ አምላክ አለመኖሩን ዕወቁ፡፡ ታዲያ እናንተ የምትሰልሙ ናችሁን (ስለሙ በላቸው)" (ሱረቱ ሁድ 13-14)፡፡
" لَكِنِ اللَّهُ يَشْهَدُ بِمَا أَنْزَلَ إِلَيْكَ أَنْزَلَهُ بِعِلْمِهِ وَالْمَلَائِكَةُ يَشْهَدُونَ وَكَفَى بِاللَّهِ شَهِيدًا " سورة النساء 166
"ግን አላህ ባንተ ላይ ባወረደው ይመሰክራል፤ በዕውቀቱ አወረደው፤ መላእክቱም ይመሰክራሉ፤ መስካሪም በአላህ በቃ።" (ሱረቱ-ኒሳእ 166)፡፡
5. እሱን መፍራት እንዳለብን፡- ጌታ አላህ በልቦናችን ውስጥ የተሸሸገውን ሁሉ የሚያውቅ ጌታ በመሆኑ ልንፈራውና ልንጠነቀቀው ይገባል፡-
" وَأَسِرُّوا قَوْلَكُمْ أَوِ اجْهَرُوا بِهِ إِنَّهُ عَلِيمٌ بِذَاتِ الصُّدُورِ * أَلَا يَعْلَمُ مَنْ خَلَقَ وَهُوَ اللَّطِيفُ الْخَبِيرُ " سورة الملك 14-13
"(ሰዎች ሆይ!) ቃላችሁንም መሥጥሩ፤ ወይም በርሱ ጩሁ፤ እርሱ በልቦች ውስጥ ያለን ሁሉ ዐዋቂ ነው። የፈጠረ አምላክ እርሱ እውቀተ ረቂቁ ውስጥ ዐዋቂው ሲሆን (ምስጢርን ሁሉ) አያውቅምን?" (ሱረቱል ሙልክ 13-14)፡፡
" يَعْلَمُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَيَعْلَمُ مَا تُسِرُّونَ وَمَا تُعْلِنُونَ وَاللَّهُ عَلِيمٌ بِذَاتِ الصُّدُورِ " سورة التغابن 4
"በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለውን ሁሉ ያውቃል፤ የምትደብቁትንም የምትገልጡትንም ያውቃል አላህ በልቦች ውስጥ ያለውን ሁሉ ዐዋቂ ነው።" (ሱረቱ-ተጋቡን 4)፡፡
• የሰዎችንና የእንሰሳትን የጽንስ አፈጣጠር ካስተዋልክ፡ አይኖች በእናት ማህጽን፡ በሶስቱ ጨለማዎች (ሆድ፣ ማህጸንና የእንግዴ ልጅ) ውስጥ ሲፈጠር ታያለህ፡፡ አይን ደግሞ በባህሪው ብርሐን ባለበት ስፍራ እንጂ በጨለማ ማየት አይችልም፡፡ ታዲያ ለምን ይሆን በማህጸን ጨለማዎች ውስጥ የተፈጠረው ብለህ ታውቃለህ?
መልሱም፡- ያ አይኖችን በማህጸን ውስጥ በጨለማ ስፍራ የሚፈጥረው ጌታ አላህ፡ ወደፊት ይህ ጽንስ ብርሐን ወዳለበት ዓለም እንደሚወጣና ለመመልከትም አይን እንደሚያስፈልገው ቀድሞ ያውቅ ነበር፡፡ ስለሆነም አስቀድሞ ለመመልከት እንዲችል አይኑን አዘጋጀለት የሚል ነው፡፡
• የበራሪ አእዋፋት ክንፍስ በእንቁላል ስር እንደሚፈጠር አስተውለሀል? አእዋፋት በምድር ተጓዦች ሳይሆኑ፡ በአየር በራሪዎች ናቸው፡፡ ለመብረር ደግሞ ክንፍ ያስፈልጋቸዋል፡፡ ታዲያ ጌታችን አላህ ይህቺ በራሪ እንቁላሉን ሰብራ ከመውጣትዋ በፊት፡ በእንቁላል ስር እያለች ወደፊት በራሪ መሆኗን ስላወቀ ክንፉን ቀድሞ አዘጋጀላት፡፡
• በአንድ ስፍራ ላይ የሚቆይ ውሀ፡ በቆይታ ብዛት ይገማል፡፡ ታዲያ ይህንን ቀድሞ የሚያውቀው አላህ የባሕር ውሀን ጨዋማ አደረገው፡፡ በባሕሩ ግማት ምድርን እንዳያበላሽ ደግሞ ማእበሉን ተንቀሳቃሽ አደረገው፡፡
• ወደ ፊትህ ብትመለከት አስደናቂ ነገሮችን ታገኛለህ፡፡ ለሀጭ ከአፍህ እንዴት እንደሚወጣ፡ እንባ ከአይንህ እንዴት እንደሚፈስ፡ ንፍጥ ከአፍንጫህ እንደሚወጣ፡ ኩክ ከጆሮህ እንደሚወጣ አስተውለሀልን? ታዲያ ነገሩ ተገልብጦ፡- ለሀጭ በአፍንጫ ቢወጣ እንዴት ትቆጣጠረው ነበር? እንባ ከጆሮህ ወጥቶ በጆሮህ አለቀስክ ብትባል ምን ይሰማህ ነበር? የጆሮ ፈሳሽ(ኩክ) ከአፍ ቢወጣ ጠረኑን እንዴት ትቋቋመው ነበር? ሁሉን ዐዋቂ የሆነው አላህ ግን ለሁሉ የሚገባውን በጥበብ አዘጋጀለት፡፡
• የአፍንጫህን አሰራርና አቀማመጥ አስተውለሀልን? ከግማሽ በላይ ያለው ከአጥንት የተቀረው ደግሞ ከስጋ መሆኑ አላስገረመህምን?
የታችኛው ስስ ክፍል ልክ እንደላይኛው አጥንት ቢሆን ኖሮ እንዴት ትናፈጥ ነበር? የላይኛው ግማሽ ክፍል እንደታችኛው ስስ ቢሆን ኖሮ አይንን ከአደጋ ለመከላከል አስተማማኝነቱ ምን ያህል ይሆን ነበር? ደግሞስ የአፍንጫ ቂብላ ወደታች መደረጉስ አይደንቅምን? ቂብላውን ቀይሮ ወደላይ ቢሆን ኖሮ፡ ከላይ የሚዘንብ በረዶና ውሀ ውስጡ ገብቶ ምን ያደርገን ነበር? ወይንም እንደ አይን ፊት ለፊት የተቀጣጨ ቢሆን ኖሮ ወደኛ የሚወረወር ትናንሽ ጠጠሮችና አቧራዎች አያስቸግሩንም ነበር? በርግጥም ጌታችን ሁሉን ዐዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡
አላህ ሆይ! ያላወቅነውን አሳውቀን፤ ባሳወቅኸንም ነገር ተጠቃሚ አድርገን አሚን
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
Join us ➤➤ http://tttttt.me/abuhyder
5. "አስ-ሰላም"
በአቡ ሀይደር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው
ምስጋና የዓለማት ጌታ ለሆነው ለአላህ የተገባ ነው፡፡ የአላህ ውዳሴና ሰላም፡ የሰላም አለቃና መምህር ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ ይሁን፡፡ ድልና የበላይነት ሐቅን ለማንገስና ሀሰትን ለማርከስ፡ በደልን አጥፎቶ ፍትህን ለማስፈን ዕውቀታቸውን፣ ንብረታቸውን፣ ጉልበታቸውን፣ ጊዜያቸውንና ህይወታቸውን መስዋእት በማድረግ ለሚታገሉት ይሁን፡፡
ሀ. ትርጉሙ፡-
"አስ-ሰላም" የሚለው መለኮታዊ ስም ትርጉሙ፡- የሰላም ባለቤት፤ ነውር አልባ የሚል ነው፡፡
ለ. አመጣጡ፡-
"አስ-ሰላም" የሚለው ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ አንድ ጊዜ ብቻ ተጠቅሷል፡-
" هُوَ اللَّهُ الَّذِي لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ الْمَلِكُ الْقُدُّوسُ السَّلَامُ الْمُؤْمِنُ الْمُهَيْمِنُ الْعَزِيزُ الْجَبَّارُ الْمُتَكَبِّرُ سُبْحَانَ اللَّهِ عَمَّا يُشْرِكُونَ " سورة الحشر 23
"እርሱ አላህ ነው፤ ያ ከርሱ በቀር ሌላ አምላክ የሌለ፣ ንጉሡ፤ ከጉድለት ሁሉ የጠራው፣ #የሰላም ባለቤቱ ጸጥታን ሰጪው ባሮቹን ጠባቂው አሸናፊው፣ ኀያሉ ኩሩው ነው። አላህ ከሚያጋሩት ሁሉ ጠራ።" (ሱረቱል ሐሽር 23)፡፡
ሐ. የምንወስደው ትምሕርት
1. እርሱ አላህ የሰላም ባለቤት መሆኑን፡- ጌታችን "አስ-ሰላም" በመሆኑ ሰላም የሚገኘው ከሱ ዘንድ ብቻ ነው፡፡
" تَحِيَّتُهُمْ يَوْمَ يَلْقَوْنَهُ سَلَامٌ وَأَعَدَّ لَهُمْ أَجْرًا كَرِيمًا " سورة الأحزاب 44
"በሚገናኙት ቀን መከባበሪያቸው ሰላም በመባባል ነው፤ ለነርሱም የከበረን ምንዳ አዘጋጅቶላቸዋል።" (ሱረቱል አሕዛብ 44)፡፡
" سَلَامٌ قَوْلًا مِنْ رَبٍّ رَحِيمٍ " سورة يس 58
"(ለነሱም) አዛኝ ከሆነው ጌታ ቃል በቃል ሰላምታ አላቸው።" (ሱረቱ ያሲን 58)፡፡ ሶላታችንን ሰግደን ስናጠናቅቅ ከሶስት ጊዜ "አስተግፊሩላህ" በኋላ የምንለው ዚክርም ይህን ያመላክታል፡-
عَنْ ثَوْبَانَ، قَالَ: كَانَ رَسُولُ اللهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ، إِذَا انْصَرَفَ مِنْ صَلَاتِهِ اسْتَغْفَرَ ثَلَاثًا وَقَالَ: «اللهُمَّ أَنْتَ السَّلَامُ وَمِنْكَ السَّلَامُ، تَبَارَكْتَ ذَا الْجَلَالِ وَالْإِكْرَامِ» مسلم.
ከሠውባን (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንደተላለፈው፡- የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ሶላታቸውን እንዳጠናቀቁ ፡- "አስተግፊሩላህ (አላህ ሆይ ይቅርታህን እጠይቃለሁ) ሶስት ጊዜ፡ ከዛም፡- አላሁምመ አንተ-ሰላም (አላህ ሆይ! አንተ ሰላም ነህ!) ወሚንከ-ሰላም (ሰላምም የሚገኘው ካንተው ነው)… ይሉ ነበር" (ሙስሊም)፡፡
2. አማኞች ሰላምን እንደሚያገኙ፡- ጌታችን አላህ "አስ-ሰላም" በመሆኑ በሱ ላመኑ ባሪያዎቹ ውስታዊና ውጫዊ ሰላም ያጎናጽፋቸዋል፡፡
" فَأْتِيَاهُ فَقُولَا إِنَّا رَسُولَا رَبِّكَ فَأَرْسِلْ مَعَنَا بَنِي إِسْرَائِيلَ وَلَا تُعَذِّبْهُمْ قَدْ جِئْنَاكَ بِآيَةٍ مِنْ رَبِّكَ وَالسَّلَامُ عَلَى مَنِ اتَّبَعَ الْهُدَى " طه 47
"ወደርሱም ኺዱ፤ በሉትም፦ እኛ የጌታህ መልክተኞች ነን፤ የእስራኤልንም ልጆች፣ ከኛ ጋር ልቀቅ፤ አታሰቃያቸውም፤ ከጌታህ በሆነው ታምር በእርግጥ መጥተንሃልና፤ #ሰላምም ቀጥታን በተከተለ ሰው ላይ ይሁን።" (ሱረቱ ጣሀ 47)፡፡
" قُلِ الْحَمْدُ لِلَّهِ وَسَلَامٌ عَلَى عِبَادِهِ الَّذِينَ اصْطَفَى آللَّهُ خَيْرٌ أَمَّا يُشْرِكُونَ " سورة النمل 59
"(ሙሐመድ ሆይ) በል «ምስጋና ለአላህ ይግባው፡፡ በእነዚያም በመረጣቸው ባሮቹ ላይ #ሰላም ይውረድ፡፡ አላህ በላጭ ነውን ወይስ ያ የሚያጋሩት (ጣዖት)፡፡" (ሱረቱ-ነምል 59)፡፡
" وَسَلَامٌ عَلَى الْمُرْسَلِينَ * وَالْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ " سورة الصافات 182-181
"በመልክተኞቹም ላይ #ሰላም ይኹን፤ ምስጋናም ለዓለማት ጌታ ለአላህ ይሁን" (ሱረቱ-ሷፍፋት 181-182)፡፡
3. ጀነት ለመግባት ሰበብ መሆኑን፡- ጌታችን አላህ "አስ-ሰላም" በመሆኑ በዚህ ምድር ላይ እኛ አማኝ ባሪያዎቹ ሰላምታን ማብዛት እንዳለብን ተነግሮናል፡፡ ይህንን የሚያደርግም ጀነት እንደሚገባ ተገልጾአል፡፡ ቀጣዩ ሐዲስም ይሐን ይጠቁማል፡-
عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ: «لَا تَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ حَتَّى تُؤْمِنُوا، وَلَا تُؤْمِنُوا حَتَّى تَحَابُّوا، أَوَلَا أَدُلُّكُمْ عَلَى شَيْءٍ إِذَا فَعَلْتُمُوهُ تَحَابَبْتُمْ؟ أَفْشُوا السَّلَامَ بَيْنَكُمْ» مسلم.
ከአቢ ሁረይራ (ረዲየላሁ ዐንሁ) በተላለፈው ሐዲሥ የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፡- "እስካላመናችሁ ድረስ ጀነትን አትገቡም፣ እስካልተዋደዳችሁ ድረስ አታምኑም፣ ከሰራችሁት ሊያዋድዳችሁ የሚችልን ነገር ላመላክታችሁን? #ሰላምታን በመሐከላችሁ አብዙ" (ሙስሊም)፡፡
በዚህም ምክንያት አንድ ሙስሊም ሌላኛውን ሙስሊም ባገኘው ጊዜ ‹ኢስላማዊ ሰላምታ› እንዲሰጠው ታዝዞአል፡፡
አቢ ሁረይራ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንደነገሩን የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፡- "ሙስሊም በሙስሊሙ ላይ ስድስት መብቶች አሉት፡፡ ሶሐቦችም (ረዲየላሁ ዐንሁም) ፡- ‹‹የአላህ መልክተኛ ሆይ! ምንድናቸው እነሱ?›› ብለው ሲጠይቁ፡ እሳቸውም፡- ሲያገኘው (አሰላሙ ዐለይኩም..) በማለት ሰላምታ ሊሰጠው…››በማለት መለሱ" (ሙስሊም 2162)፡፡
"እነዚያም በተአምራታችን የሚያምኑት (ወደ አንተ) በመጡ ጊዜ «ሰላም በእናንተ ላይ ይኹን፡፡ ጌታችሁ በነፍሱ ላይ እዝነትን ጻፈ፡፡ እነሆ ከእናንተ ውስጥ በስሕተት ክፉን ሥራ የሠራ ሰው ከዚያም ከእርሱ በኋላ የተጸጸተና ሥራውን ያሳመረ እርሱ (አላህ) መሓሪ አዛኝ ነው» በላቸው፡፡" (ሱረቱል አንዓም 54)፡፡
4. ወደ ሰላም የሚመራ ጌታ መሆኑን፡- ጌታችን አላህ "አስ-ሰላም" በመሆኑ አማኝ ባሪያዎቹን በዚህ ዱንያ የሰላም መንገድ የሚመራ፡ በአኼራ ደግሞ የሰላም ሀገር ወደሆነችው ጀነት የሚጣራ አምላክ መሆኑን እንረዳለን፡-
"አላህ ውዴታውን የተከተሉትን ሰዎች #የሰላምን መንገዶች በርሱ ይመራቸዋል። በፈቃዱም ከጨለማዎች ወደ ብርሃን ያወጣቸዋል። ወደ ቀጥተኛም መንገድ ይመራቸዋል።" (ሱረቱል ማኢዳህ 16)፡፡
"አላህም ወደ #ሰላም አገር ይጠራል፡፡ የሚሻውንም ሰው ወደ ቀጥተኛው መንገድ ይመራል፡፡" (ሱረቱ ዩኑስ 25)፡፡
"ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ #የሰላም አገር አላቸው፡፡ እርሱም (ጌታህ) ይሠሩት በነበሩት ምክንያት ረዳታቸው ነው፡፡" (ሱረቱል አንዓም 127)፡፡
5. የመላእክት አቀባበል መሆኑ፡- አምላካችን አላህ "አስ-ሰላም" የሆነ አምላክ በመሆኑ፡ ነጌ በቂያም ዕለት አማኝ ባሪያዎቹን ወደ ጀነት ሲያስገባቸው መላእክት በየደጃፉ ሆነው የእንኳን ደህና መጣችሁ! ብ
በአቡ ሀይደር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው
ምስጋና የዓለማት ጌታ ለሆነው ለአላህ የተገባ ነው፡፡ የአላህ ውዳሴና ሰላም፡ የሰላም አለቃና መምህር ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ ይሁን፡፡ ድልና የበላይነት ሐቅን ለማንገስና ሀሰትን ለማርከስ፡ በደልን አጥፎቶ ፍትህን ለማስፈን ዕውቀታቸውን፣ ንብረታቸውን፣ ጉልበታቸውን፣ ጊዜያቸውንና ህይወታቸውን መስዋእት በማድረግ ለሚታገሉት ይሁን፡፡
ሀ. ትርጉሙ፡-
"አስ-ሰላም" የሚለው መለኮታዊ ስም ትርጉሙ፡- የሰላም ባለቤት፤ ነውር አልባ የሚል ነው፡፡
ለ. አመጣጡ፡-
"አስ-ሰላም" የሚለው ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ አንድ ጊዜ ብቻ ተጠቅሷል፡-
" هُوَ اللَّهُ الَّذِي لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ الْمَلِكُ الْقُدُّوسُ السَّلَامُ الْمُؤْمِنُ الْمُهَيْمِنُ الْعَزِيزُ الْجَبَّارُ الْمُتَكَبِّرُ سُبْحَانَ اللَّهِ عَمَّا يُشْرِكُونَ " سورة الحشر 23
"እርሱ አላህ ነው፤ ያ ከርሱ በቀር ሌላ አምላክ የሌለ፣ ንጉሡ፤ ከጉድለት ሁሉ የጠራው፣ #የሰላም ባለቤቱ ጸጥታን ሰጪው ባሮቹን ጠባቂው አሸናፊው፣ ኀያሉ ኩሩው ነው። አላህ ከሚያጋሩት ሁሉ ጠራ።" (ሱረቱል ሐሽር 23)፡፡
ሐ. የምንወስደው ትምሕርት
1. እርሱ አላህ የሰላም ባለቤት መሆኑን፡- ጌታችን "አስ-ሰላም" በመሆኑ ሰላም የሚገኘው ከሱ ዘንድ ብቻ ነው፡፡
" تَحِيَّتُهُمْ يَوْمَ يَلْقَوْنَهُ سَلَامٌ وَأَعَدَّ لَهُمْ أَجْرًا كَرِيمًا " سورة الأحزاب 44
"በሚገናኙት ቀን መከባበሪያቸው ሰላም በመባባል ነው፤ ለነርሱም የከበረን ምንዳ አዘጋጅቶላቸዋል።" (ሱረቱል አሕዛብ 44)፡፡
" سَلَامٌ قَوْلًا مِنْ رَبٍّ رَحِيمٍ " سورة يس 58
"(ለነሱም) አዛኝ ከሆነው ጌታ ቃል በቃል ሰላምታ አላቸው።" (ሱረቱ ያሲን 58)፡፡ ሶላታችንን ሰግደን ስናጠናቅቅ ከሶስት ጊዜ "አስተግፊሩላህ" በኋላ የምንለው ዚክርም ይህን ያመላክታል፡-
عَنْ ثَوْبَانَ، قَالَ: كَانَ رَسُولُ اللهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ، إِذَا انْصَرَفَ مِنْ صَلَاتِهِ اسْتَغْفَرَ ثَلَاثًا وَقَالَ: «اللهُمَّ أَنْتَ السَّلَامُ وَمِنْكَ السَّلَامُ، تَبَارَكْتَ ذَا الْجَلَالِ وَالْإِكْرَامِ» مسلم.
ከሠውባን (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንደተላለፈው፡- የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ሶላታቸውን እንዳጠናቀቁ ፡- "አስተግፊሩላህ (አላህ ሆይ ይቅርታህን እጠይቃለሁ) ሶስት ጊዜ፡ ከዛም፡- አላሁምመ አንተ-ሰላም (አላህ ሆይ! አንተ ሰላም ነህ!) ወሚንከ-ሰላም (ሰላምም የሚገኘው ካንተው ነው)… ይሉ ነበር" (ሙስሊም)፡፡
2. አማኞች ሰላምን እንደሚያገኙ፡- ጌታችን አላህ "አስ-ሰላም" በመሆኑ በሱ ላመኑ ባሪያዎቹ ውስታዊና ውጫዊ ሰላም ያጎናጽፋቸዋል፡፡
" فَأْتِيَاهُ فَقُولَا إِنَّا رَسُولَا رَبِّكَ فَأَرْسِلْ مَعَنَا بَنِي إِسْرَائِيلَ وَلَا تُعَذِّبْهُمْ قَدْ جِئْنَاكَ بِآيَةٍ مِنْ رَبِّكَ وَالسَّلَامُ عَلَى مَنِ اتَّبَعَ الْهُدَى " طه 47
"ወደርሱም ኺዱ፤ በሉትም፦ እኛ የጌታህ መልክተኞች ነን፤ የእስራኤልንም ልጆች፣ ከኛ ጋር ልቀቅ፤ አታሰቃያቸውም፤ ከጌታህ በሆነው ታምር በእርግጥ መጥተንሃልና፤ #ሰላምም ቀጥታን በተከተለ ሰው ላይ ይሁን።" (ሱረቱ ጣሀ 47)፡፡
" قُلِ الْحَمْدُ لِلَّهِ وَسَلَامٌ عَلَى عِبَادِهِ الَّذِينَ اصْطَفَى آللَّهُ خَيْرٌ أَمَّا يُشْرِكُونَ " سورة النمل 59
"(ሙሐመድ ሆይ) በል «ምስጋና ለአላህ ይግባው፡፡ በእነዚያም በመረጣቸው ባሮቹ ላይ #ሰላም ይውረድ፡፡ አላህ በላጭ ነውን ወይስ ያ የሚያጋሩት (ጣዖት)፡፡" (ሱረቱ-ነምል 59)፡፡
" وَسَلَامٌ عَلَى الْمُرْسَلِينَ * وَالْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ " سورة الصافات 182-181
"በመልክተኞቹም ላይ #ሰላም ይኹን፤ ምስጋናም ለዓለማት ጌታ ለአላህ ይሁን" (ሱረቱ-ሷፍፋት 181-182)፡፡
3. ጀነት ለመግባት ሰበብ መሆኑን፡- ጌታችን አላህ "አስ-ሰላም" በመሆኑ በዚህ ምድር ላይ እኛ አማኝ ባሪያዎቹ ሰላምታን ማብዛት እንዳለብን ተነግሮናል፡፡ ይህንን የሚያደርግም ጀነት እንደሚገባ ተገልጾአል፡፡ ቀጣዩ ሐዲስም ይሐን ይጠቁማል፡-
عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ: «لَا تَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ حَتَّى تُؤْمِنُوا، وَلَا تُؤْمِنُوا حَتَّى تَحَابُّوا، أَوَلَا أَدُلُّكُمْ عَلَى شَيْءٍ إِذَا فَعَلْتُمُوهُ تَحَابَبْتُمْ؟ أَفْشُوا السَّلَامَ بَيْنَكُمْ» مسلم.
ከአቢ ሁረይራ (ረዲየላሁ ዐንሁ) በተላለፈው ሐዲሥ የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፡- "እስካላመናችሁ ድረስ ጀነትን አትገቡም፣ እስካልተዋደዳችሁ ድረስ አታምኑም፣ ከሰራችሁት ሊያዋድዳችሁ የሚችልን ነገር ላመላክታችሁን? #ሰላምታን በመሐከላችሁ አብዙ" (ሙስሊም)፡፡
በዚህም ምክንያት አንድ ሙስሊም ሌላኛውን ሙስሊም ባገኘው ጊዜ ‹ኢስላማዊ ሰላምታ› እንዲሰጠው ታዝዞአል፡፡
አቢ ሁረይራ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንደነገሩን የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፡- "ሙስሊም በሙስሊሙ ላይ ስድስት መብቶች አሉት፡፡ ሶሐቦችም (ረዲየላሁ ዐንሁም) ፡- ‹‹የአላህ መልክተኛ ሆይ! ምንድናቸው እነሱ?›› ብለው ሲጠይቁ፡ እሳቸውም፡- ሲያገኘው (አሰላሙ ዐለይኩም..) በማለት ሰላምታ ሊሰጠው…››በማለት መለሱ" (ሙስሊም 2162)፡፡
"እነዚያም በተአምራታችን የሚያምኑት (ወደ አንተ) በመጡ ጊዜ «ሰላም በእናንተ ላይ ይኹን፡፡ ጌታችሁ በነፍሱ ላይ እዝነትን ጻፈ፡፡ እነሆ ከእናንተ ውስጥ በስሕተት ክፉን ሥራ የሠራ ሰው ከዚያም ከእርሱ በኋላ የተጸጸተና ሥራውን ያሳመረ እርሱ (አላህ) መሓሪ አዛኝ ነው» በላቸው፡፡" (ሱረቱል አንዓም 54)፡፡
4. ወደ ሰላም የሚመራ ጌታ መሆኑን፡- ጌታችን አላህ "አስ-ሰላም" በመሆኑ አማኝ ባሪያዎቹን በዚህ ዱንያ የሰላም መንገድ የሚመራ፡ በአኼራ ደግሞ የሰላም ሀገር ወደሆነችው ጀነት የሚጣራ አምላክ መሆኑን እንረዳለን፡-
"አላህ ውዴታውን የተከተሉትን ሰዎች #የሰላምን መንገዶች በርሱ ይመራቸዋል። በፈቃዱም ከጨለማዎች ወደ ብርሃን ያወጣቸዋል። ወደ ቀጥተኛም መንገድ ይመራቸዋል።" (ሱረቱል ማኢዳህ 16)፡፡
"አላህም ወደ #ሰላም አገር ይጠራል፡፡ የሚሻውንም ሰው ወደ ቀጥተኛው መንገድ ይመራል፡፡" (ሱረቱ ዩኑስ 25)፡፡
"ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ #የሰላም አገር አላቸው፡፡ እርሱም (ጌታህ) ይሠሩት በነበሩት ምክንያት ረዳታቸው ነው፡፡" (ሱረቱል አንዓም 127)፡፡
5. የመላእክት አቀባበል መሆኑ፡- አምላካችን አላህ "አስ-ሰላም" የሆነ አምላክ በመሆኑ፡ ነጌ በቂያም ዕለት አማኝ ባሪያዎቹን ወደ ጀነት ሲያስገባቸው መላእክት በየደጃፉ ሆነው የእንኳን ደህና መጣችሁ! ብ
ስራታቸውን የሚገልጹት ‹‹የአላህ ሰላም በናንተ ላይ ይሁን›› በማለት ነው፡፡
"እነዚያም የጌታቸውን ውዴታ ለመፈለግ የታገሡ፥ ሶላትንም አዘውትረው የሰገዱ እኛ ከሰጠናቸው ሲሳይም በምስጢርም ሆነ በግልጽ የመጸወቱ፥ ክፉውንም ነገር በበጎ የሚገፈትሩ ናቸው፤ እነዚያ ለነሱ መጨረሻይቱ ምስጉን አገር አለቻቸው። (እርሷም) የመኖሪያ ገነቶች ናት፤ ይገቡባታል፤ ከአባቶቻቸውም ከሚስቶቻቸውም ከዝርያቸውም መልካም የሠራ ሰው (ይገባታል)፤ መላእክትም በነሱ ላይ ከየደጃፉ ሁሉ ይገባሉ። #ሰላም ለናንተ ይሁን (ይህ ምንዳ) በመታገሣችሁ ነው የመጨረሻይቱም አገር ምን ታምር (ይሏቸዋል)።" (ሱረቱ-ረዕድ 22-24)፡፡
"እነዚያ ጌታቸውን የፈሩት የተከፋፈሉ ጭፍሮችም ሆነው ወደ ገነት ይነዳሉ፤ በመጧትም ጊዜ፣ ደጃፎችዋ የተከፈቱ ሲሆኑ፣ ዘበኞችዋም ለነርሱ #ሰላም በናንተ ላይ ይሁን፤ ተዋባችሁ፤ ዘውታሪዎች ሆናችሁ ግቧት፤ ባሏቸው ጊዜ (ይገቧታል)።" (ሱረቱ-ዙመር 73)፡፡
"«አልረሕማንን በሩቁ ኾኖ ለፈራና በንጹሕ ልብ ለመጣ» (ትቅቀረባለች)፡፡ «#በሰላም ግቧት ይህ የመዘውተሪያ ቀን ነው» (ይባላሉ)፡፡" (ሱረቱ ቃፍ 33-34)፡፡
6. የጀነት ሰዎች በውስጧ ሰላምታቸው መሆኑን፡- አምላካችን አላህ "አስ-ሰላም" በመሆኑ፡ በጀነት ውስጥም የሱን አማኝ ባሮች፡ መከባበሪያቸው በሱ ስም ‹‹አስ-ሰላሙ ዐለይኩም›› እንዲሆን ፈቃዱ ሆኗል፡፡ አላህ በራሕመቱ ከነሱ ያድርገን፡፡
"በእርሷም ውስጥ ጸሎታቸው ጌታችን ሆይ! ጥራት ይገባህ (ማለት) ነው፡፡ በእርሷ ውስጥ መከባበሪያቸውም #ሰላም መባባል ነው፤ የመጨረሻ ጸሎታቸውም ምስጋና ለዓለማት ጌታ ይሁን (ማለት) ነው፡፡" (ሱረቱ ዩኑስ 10)፡፡
"እነዚያም ያመኑና መልካም ሥራዎችን የሠሩ ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘውታሪዎች ሲሆኑ በጌታቸው ፈቃድ እንዲገቡ ይደረጋሉ፤ በውስጣቸው መከባበሪያቸው ሰላም (ለናንተ ይሁን መባባል) ነው።" (ሱረቱ ኢብራሂም 23)፡፡
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
Join us ➤➤ http://tttttt.me/abuhyder
"እነዚያም የጌታቸውን ውዴታ ለመፈለግ የታገሡ፥ ሶላትንም አዘውትረው የሰገዱ እኛ ከሰጠናቸው ሲሳይም በምስጢርም ሆነ በግልጽ የመጸወቱ፥ ክፉውንም ነገር በበጎ የሚገፈትሩ ናቸው፤ እነዚያ ለነሱ መጨረሻይቱ ምስጉን አገር አለቻቸው። (እርሷም) የመኖሪያ ገነቶች ናት፤ ይገቡባታል፤ ከአባቶቻቸውም ከሚስቶቻቸውም ከዝርያቸውም መልካም የሠራ ሰው (ይገባታል)፤ መላእክትም በነሱ ላይ ከየደጃፉ ሁሉ ይገባሉ። #ሰላም ለናንተ ይሁን (ይህ ምንዳ) በመታገሣችሁ ነው የመጨረሻይቱም አገር ምን ታምር (ይሏቸዋል)።" (ሱረቱ-ረዕድ 22-24)፡፡
"እነዚያ ጌታቸውን የፈሩት የተከፋፈሉ ጭፍሮችም ሆነው ወደ ገነት ይነዳሉ፤ በመጧትም ጊዜ፣ ደጃፎችዋ የተከፈቱ ሲሆኑ፣ ዘበኞችዋም ለነርሱ #ሰላም በናንተ ላይ ይሁን፤ ተዋባችሁ፤ ዘውታሪዎች ሆናችሁ ግቧት፤ ባሏቸው ጊዜ (ይገቧታል)።" (ሱረቱ-ዙመር 73)፡፡
"«አልረሕማንን በሩቁ ኾኖ ለፈራና በንጹሕ ልብ ለመጣ» (ትቅቀረባለች)፡፡ «#በሰላም ግቧት ይህ የመዘውተሪያ ቀን ነው» (ይባላሉ)፡፡" (ሱረቱ ቃፍ 33-34)፡፡
6. የጀነት ሰዎች በውስጧ ሰላምታቸው መሆኑን፡- አምላካችን አላህ "አስ-ሰላም" በመሆኑ፡ በጀነት ውስጥም የሱን አማኝ ባሮች፡ መከባበሪያቸው በሱ ስም ‹‹አስ-ሰላሙ ዐለይኩም›› እንዲሆን ፈቃዱ ሆኗል፡፡ አላህ በራሕመቱ ከነሱ ያድርገን፡፡
"በእርሷም ውስጥ ጸሎታቸው ጌታችን ሆይ! ጥራት ይገባህ (ማለት) ነው፡፡ በእርሷ ውስጥ መከባበሪያቸውም #ሰላም መባባል ነው፤ የመጨረሻ ጸሎታቸውም ምስጋና ለዓለማት ጌታ ይሁን (ማለት) ነው፡፡" (ሱረቱ ዩኑስ 10)፡፡
"እነዚያም ያመኑና መልካም ሥራዎችን የሠሩ ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘውታሪዎች ሲሆኑ በጌታቸው ፈቃድ እንዲገቡ ይደረጋሉ፤ በውስጣቸው መከባበሪያቸው ሰላም (ለናንተ ይሁን መባባል) ነው።" (ሱረቱ ኢብራሂም 23)፡፡
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
Join us ➤➤ http://tttttt.me/abuhyder
በአላህ ሥም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው
عن أبي سعيد الخدري رضي الله عنه قال : ( نَهَى النَّبِيُّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ عَنْ صَوْمِ يَوْمِ الْفِطْرِ وَالنَّحْرِ) . رواه البخاري (1992) ، ومسلم (827) .
ከአቢ ሰዒድ አል–ኹድሪይ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንደተላለፈው እንዲህ አለ:– " የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የዒዱል ፊጥር ቀንና የውሙ–ነሕር (ዒዱል አድሓ 10ኛው የዙል–ሒጅጃህ ቀንን) መፆምን ከለከሉ" (ቡኻሪና ሙስሊም)።
كما يحرم صيام أيام التشريق وهي الأيام الثلاثة بعد يوم عيد الأضحى ( الحادي عشر ، والثاني عشر ، والثالث عشر ، من شهر ذي الحجة ) لقوله صلى الله عليه وسلم : ( أيام التشريق أيام أكل وشرب وذكر لله ) رواه مسلم (1141) .
በሌላ ሐዲሥም የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) "አያሙ ተሽሪቅ (የዙል–ሒጅጃህ 11ኛ 12ኛና 13ተኛ ቀናት) የመብያ፣ የመጠጫ እና አላህን በብዛት የማውሻ ቀናት ናቸው" ብለዋል። (ሙስሊም 1141)።
وروى أبو داود (2418) عَنْ أَبِي مُرَّةَ مَوْلَى أُمِّ هَانِئٍ أَنَّهُ دَخَلَ مَعَ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو عَلَى أَبِيهِ عَمْرِو بْنِ الْعَاصِ فَقَرَّبَ إِلَيْهِمَا طَعَامًا ، فَقَالَ : كُلْ . فَقَالَ : إِنِّي صَائِمٌ . فَقَالَ عَمْرٌو : كُلْ فَهَذِهِ الأَيَّامُ الَّتِي كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَأْمُرُنَا بِإِفْطَارِهَا ، وَيَنْهَانَا عَنْ صِيَامِهَا . قَالَ الإمام مَالِكٌ : وَهِيَ أَيَّامُ التَّشْرِيقِ . وصححه الألباني في صحيح أبي داود .
አቢ ሙርራህ ከዐብዱላህ ኢብኑ ዐምሩ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) ጋር ወደ አባቱ ዐምሩ ኢብኑል–ዓስ ጋር ገቡ። ምግብም አቀረበላቸውና ብላ አለው። አቢ ሙራህም <<እኔ ፆመኛ ነኝ>> አለ። ዐምሩ ኢብኑል–ዓስም:– <<ብላ! እነዚህን ቀናት የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንድንበላ ያዙን ነበር። ቀናቱን ከመፆምም ይከለክሉን ነበር >> ኢማሙ ማሊክም (ረሒመሁላህ) እነዚህ ቀናት አያሙ ተሽሪቅ ናቸው አሉ" (አቡ ዳዉድ የዘገበው። ሸይኽ አልባኒይ ሶሒሕ ብለውታል)።
የአያሙል–ቢድ ደንበኞች ለኾናችሁ!
አያሙል–ቢድ በመባል የሚታወቁት ቀናቶች በእስልምናው አቆጣጠር የወሩ 13ኛ, 14ኛ እና 15ኛ ቀናት ናቸው። በየወሩ ሶስት ቀናትን በመፆም ከጌታቸው እጥፍ ድርብ የኾነ መልካም ምንዳን የሚከጅሉ ሙስሊም የአላህ ባሪያዎች: በብዛት ለፆም የሚያውሉት እነዚህን የአያሙል–ቢድ ቀናት ነው። አሁን ያለንበት 12ኛው የዙል–ሒጃህ ወር 13ኛው ቀን የአያሙ–ተሽሪቅ ቀን ነገ ጁምዓ ነው። አያሙ ተሽሪቅ በመባል የሚጠሩት የዙል–ሒጃህ 11ኛ, 12ኛ እና 13ኛ ቀናት ደግሞ የሙስሊሞች ዒድ በመኾናቸው: በነዚህ ቀናት አይፆምም። በመኾኑም አያሙል–ቢድን በፆም የሚያሳልፉ አንዳንድ እሕቶች የነገውን 13ኛ ቀን ምን እናድርገው? በማለት ጥያቄን አቅርበዋል። ለዚህ የሚሰጠው መጠነኛ ምላሽም:–
ሀ/ በየወሩ ሶስት ቀናትን የሚፆም የአላህ ባሪያ: እነዚህን ሶስት ቀናት ለመፆም የግድ የወሩን 13ኛ, 14ኛ እና 15ኛ ቀናት መጠበቅ የለበትም። ዋናው ነገር የገባው ወር ተጠናቅቆ ከመውጣቱና ሌላ ቀጣዩ ወር ከመምጣቱ በፊት ሶስት ቀናትን መርጦ መፆሙ ነው። አቢ ሁረይራህ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንደተናገው:– "ወዳጄ (ረሱል ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እስክሞት ድረስ በየወሩ ሶስት ቀናትን በመፆም፣ ሶላተ–ዱሓን በመስገድ፣ ዊትርን ከሰገድኩ በኋላ መተኛትን እንዳዘወትርና እንዳልተዋቸው መክረውኛል" ይለናል (ቡኻሪና ሙስሊም)።
ሙዐዘቱል–ዐደዊያ (ረሒመሃላህ) እናታችንን ዓኢሻን (ረዲየላሁ ዐንሃ) :– የአላህ መልክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) በየወሩ ሶስት ቀናትን ይፆሙ ነበርን? በማለት ጠየቀቻት። እናታችንም "አዎን!" በማለት መለሰች። እሷም:– "ከወሩ የትኞቹን ቀናት ነበር?" ብላ ስትጠይቃት: እናታችንም:– "እሳቸው የሚፆሟቸውን የወሩን ቀናት (መምረጥ) ግድ አይላቸውም" ነበር በማለት መለሰችላት። (ሙስሊም 1160)።
ለ/ እነዚህ የወሩ ሶስት ቀናቶች ደግሞ የግድ ተከታታይ መኾን የለባቸውም። የፈለገ ሰው ሶስቱንም ቀናት አከታትሎ፣ የፈለገ ደግሞ ቀናቱን አለያይቶና አፈራርቆ ወሩ ከመውጣቱ በፊት መፆም ይችላል። ሐዲሡም የሚናገረው "ሶስት ቀናትን ስለመፆም" እንጂ: እነዚህን ቀናት ስለማከታተል አይደለም። የኢስላም ሊቃውንትም እነዚህን ቀናት በማፈራረቅ መፆም እንደሚቻል ፈትዋ ሰጥተዋል። (ኢብኑ ዑሠይሚን: መጅሙዕ ፈታዋ ወረሳኢል ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚን: ጥራዝ 20: ኪታቡ–ሲያም: ጥያቄ ቁ· 376)።
ሐ/ እነዚህን ሶስት የፆም ቀናት በአያሙል–ቢድ ማድረጉ ግን በላጭና ተወዳጅ ነው። አቢ ዘር (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ ይላል:– "የአላህ መልክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉኝ:– ከወሩ ውስጥ የተወሰነ ቀናትን ከፆምክ: 13ኛውን, 14ኛውንና 15ኛውን ቀን ፁም" (ቲርሚዚይ 761፣ ነሳኢይ 2424፣ አልባኒይ: ሶሒሑ ተርጚብ ወት–ተርሂብ 1038)።
ሆኖም እነዚህን አያመል–ቢድ መፆም ያስለመደ የአላህ ባሪያ በሐይድ ወይም በህመም እና መሰል ዑዝር ሰበብ ቀናቶቹ ቢያመልጡት: ወሩ ከመጠናቀቁ በፊት በቀሪዎቹ 15 ቀናት ውስጥ መፆም ይችላል። ወላሁ አዕለም።
3/ ሌላው ማወቅ የሚገባን ነገር: በወሩ ውስጥ ሶስት ቀናትን መርጦ መፆም ሲባል: የወር አቆጣጠሩ ኢስላማዊውን የሂጅሪ ካላንደር መሠረት ያደረገ እንጂ: የአውሮፓውያንን ወይም ሀገር ቤት ያለውን የቀን አቆጣጠር የተረመኮዘ አለመሆኑን ነው። አንደኛው ወር ተጠናቅቆ ቀጣዩ ወር መግባቱን የምናውቀው በሒጅራው አቆጣጠር ብቻ ነው። ይህን ለማወቅ እንዲረዳችሁ በሞባይላችሁ ላይ Hijri calander የሚለውን አፕ በማውረድ ይጠቀሙ።
Click and Like ➤➤
http://tttttt.me/abuhyder
http://fb.com/Ustaz.Abuhyder
عن أبي سعيد الخدري رضي الله عنه قال : ( نَهَى النَّبِيُّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ عَنْ صَوْمِ يَوْمِ الْفِطْرِ وَالنَّحْرِ) . رواه البخاري (1992) ، ومسلم (827) .
ከአቢ ሰዒድ አል–ኹድሪይ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንደተላለፈው እንዲህ አለ:– " የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የዒዱል ፊጥር ቀንና የውሙ–ነሕር (ዒዱል አድሓ 10ኛው የዙል–ሒጅጃህ ቀንን) መፆምን ከለከሉ" (ቡኻሪና ሙስሊም)።
كما يحرم صيام أيام التشريق وهي الأيام الثلاثة بعد يوم عيد الأضحى ( الحادي عشر ، والثاني عشر ، والثالث عشر ، من شهر ذي الحجة ) لقوله صلى الله عليه وسلم : ( أيام التشريق أيام أكل وشرب وذكر لله ) رواه مسلم (1141) .
በሌላ ሐዲሥም የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) "አያሙ ተሽሪቅ (የዙል–ሒጅጃህ 11ኛ 12ኛና 13ተኛ ቀናት) የመብያ፣ የመጠጫ እና አላህን በብዛት የማውሻ ቀናት ናቸው" ብለዋል። (ሙስሊም 1141)።
وروى أبو داود (2418) عَنْ أَبِي مُرَّةَ مَوْلَى أُمِّ هَانِئٍ أَنَّهُ دَخَلَ مَعَ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو عَلَى أَبِيهِ عَمْرِو بْنِ الْعَاصِ فَقَرَّبَ إِلَيْهِمَا طَعَامًا ، فَقَالَ : كُلْ . فَقَالَ : إِنِّي صَائِمٌ . فَقَالَ عَمْرٌو : كُلْ فَهَذِهِ الأَيَّامُ الَّتِي كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَأْمُرُنَا بِإِفْطَارِهَا ، وَيَنْهَانَا عَنْ صِيَامِهَا . قَالَ الإمام مَالِكٌ : وَهِيَ أَيَّامُ التَّشْرِيقِ . وصححه الألباني في صحيح أبي داود .
አቢ ሙርራህ ከዐብዱላህ ኢብኑ ዐምሩ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) ጋር ወደ አባቱ ዐምሩ ኢብኑል–ዓስ ጋር ገቡ። ምግብም አቀረበላቸውና ብላ አለው። አቢ ሙራህም <<እኔ ፆመኛ ነኝ>> አለ። ዐምሩ ኢብኑል–ዓስም:– <<ብላ! እነዚህን ቀናት የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንድንበላ ያዙን ነበር። ቀናቱን ከመፆምም ይከለክሉን ነበር >> ኢማሙ ማሊክም (ረሒመሁላህ) እነዚህ ቀናት አያሙ ተሽሪቅ ናቸው አሉ" (አቡ ዳዉድ የዘገበው። ሸይኽ አልባኒይ ሶሒሕ ብለውታል)።
የአያሙል–ቢድ ደንበኞች ለኾናችሁ!
አያሙል–ቢድ በመባል የሚታወቁት ቀናቶች በእስልምናው አቆጣጠር የወሩ 13ኛ, 14ኛ እና 15ኛ ቀናት ናቸው። በየወሩ ሶስት ቀናትን በመፆም ከጌታቸው እጥፍ ድርብ የኾነ መልካም ምንዳን የሚከጅሉ ሙስሊም የአላህ ባሪያዎች: በብዛት ለፆም የሚያውሉት እነዚህን የአያሙል–ቢድ ቀናት ነው። አሁን ያለንበት 12ኛው የዙል–ሒጃህ ወር 13ኛው ቀን የአያሙ–ተሽሪቅ ቀን ነገ ጁምዓ ነው። አያሙ ተሽሪቅ በመባል የሚጠሩት የዙል–ሒጃህ 11ኛ, 12ኛ እና 13ኛ ቀናት ደግሞ የሙስሊሞች ዒድ በመኾናቸው: በነዚህ ቀናት አይፆምም። በመኾኑም አያሙል–ቢድን በፆም የሚያሳልፉ አንዳንድ እሕቶች የነገውን 13ኛ ቀን ምን እናድርገው? በማለት ጥያቄን አቅርበዋል። ለዚህ የሚሰጠው መጠነኛ ምላሽም:–
ሀ/ በየወሩ ሶስት ቀናትን የሚፆም የአላህ ባሪያ: እነዚህን ሶስት ቀናት ለመፆም የግድ የወሩን 13ኛ, 14ኛ እና 15ኛ ቀናት መጠበቅ የለበትም። ዋናው ነገር የገባው ወር ተጠናቅቆ ከመውጣቱና ሌላ ቀጣዩ ወር ከመምጣቱ በፊት ሶስት ቀናትን መርጦ መፆሙ ነው። አቢ ሁረይራህ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንደተናገው:– "ወዳጄ (ረሱል ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እስክሞት ድረስ በየወሩ ሶስት ቀናትን በመፆም፣ ሶላተ–ዱሓን በመስገድ፣ ዊትርን ከሰገድኩ በኋላ መተኛትን እንዳዘወትርና እንዳልተዋቸው መክረውኛል" ይለናል (ቡኻሪና ሙስሊም)።
ሙዐዘቱል–ዐደዊያ (ረሒመሃላህ) እናታችንን ዓኢሻን (ረዲየላሁ ዐንሃ) :– የአላህ መልክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) በየወሩ ሶስት ቀናትን ይፆሙ ነበርን? በማለት ጠየቀቻት። እናታችንም "አዎን!" በማለት መለሰች። እሷም:– "ከወሩ የትኞቹን ቀናት ነበር?" ብላ ስትጠይቃት: እናታችንም:– "እሳቸው የሚፆሟቸውን የወሩን ቀናት (መምረጥ) ግድ አይላቸውም" ነበር በማለት መለሰችላት። (ሙስሊም 1160)።
ለ/ እነዚህ የወሩ ሶስት ቀናቶች ደግሞ የግድ ተከታታይ መኾን የለባቸውም። የፈለገ ሰው ሶስቱንም ቀናት አከታትሎ፣ የፈለገ ደግሞ ቀናቱን አለያይቶና አፈራርቆ ወሩ ከመውጣቱ በፊት መፆም ይችላል። ሐዲሡም የሚናገረው "ሶስት ቀናትን ስለመፆም" እንጂ: እነዚህን ቀናት ስለማከታተል አይደለም። የኢስላም ሊቃውንትም እነዚህን ቀናት በማፈራረቅ መፆም እንደሚቻል ፈትዋ ሰጥተዋል። (ኢብኑ ዑሠይሚን: መጅሙዕ ፈታዋ ወረሳኢል ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚን: ጥራዝ 20: ኪታቡ–ሲያም: ጥያቄ ቁ· 376)።
ሐ/ እነዚህን ሶስት የፆም ቀናት በአያሙል–ቢድ ማድረጉ ግን በላጭና ተወዳጅ ነው። አቢ ዘር (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ ይላል:– "የአላህ መልክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉኝ:– ከወሩ ውስጥ የተወሰነ ቀናትን ከፆምክ: 13ኛውን, 14ኛውንና 15ኛውን ቀን ፁም" (ቲርሚዚይ 761፣ ነሳኢይ 2424፣ አልባኒይ: ሶሒሑ ተርጚብ ወት–ተርሂብ 1038)።
ሆኖም እነዚህን አያመል–ቢድ መፆም ያስለመደ የአላህ ባሪያ በሐይድ ወይም በህመም እና መሰል ዑዝር ሰበብ ቀናቶቹ ቢያመልጡት: ወሩ ከመጠናቀቁ በፊት በቀሪዎቹ 15 ቀናት ውስጥ መፆም ይችላል። ወላሁ አዕለም።
3/ ሌላው ማወቅ የሚገባን ነገር: በወሩ ውስጥ ሶስት ቀናትን መርጦ መፆም ሲባል: የወር አቆጣጠሩ ኢስላማዊውን የሂጅሪ ካላንደር መሠረት ያደረገ እንጂ: የአውሮፓውያንን ወይም ሀገር ቤት ያለውን የቀን አቆጣጠር የተረመኮዘ አለመሆኑን ነው። አንደኛው ወር ተጠናቅቆ ቀጣዩ ወር መግባቱን የምናውቀው በሒጅራው አቆጣጠር ብቻ ነው። ይህን ለማወቅ እንዲረዳችሁ በሞባይላችሁ ላይ Hijri calander የሚለውን አፕ በማውረድ ይጠቀሙ።
Click and Like ➤➤
http://tttttt.me/abuhyder
http://fb.com/Ustaz.Abuhyder
6. አል-መሊክ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው
ምስጋና የዓለማት ጌታ ለሆነው ለአላህ የተገባ ነው፡፡ የአላህ ውዳሴና ሰላም፡ የሰላም አለቃና መምህር ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ ይሁን፡፡ ድልና የበላይነት ሐቅን ለማንገስና ሀሰትን ለማርከስ፡ በደልን አጥፎቶ ፍትህን ለማስፈን ዕውቀታቸውን፣ ንብረታቸውን፣ ጉልበታቸውን፣ ጊዜያቸውንና ህይወታቸውን መስዋእት በማድረግ ለሚታገሉት ይሁን፡፡
ሀ. ትርጓሜው
የዚህ መለኮታዊ ስም "አል-መሊክ" ትርጉም፡- ንጉስ እና ባለቤት(ማሊክ) ማለት ነው፡፡ ፍጥረተ ዓለሙ በጠቅላላ የተገኘው በጌታችን አላህ ጥበብና ችሎታ በመሆኑ እሱ የዓለሙ ሁሉ ባለቤት ነው ማለት ነው፡፡ ፈጥሮና አስገኝቶም በተግባር ዓለሙን ሲመራና ሲያስተናብር ደግሞ "ንጉስ" ይሰኛል ማለት ነው፡፡ ጌታችን አላህ ብቻውን ንጉስ ነው፡፡ በንግስናው ተጋሪ የለውም፡፡
" الَّذِي لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَلَمْ يَتَّخِذْ وَلَدًا وَلَمْ يَكُنْ لَهُ شَرِيكٌ فِي الْمُلْكِ وَخَلَقَ كُلَّ شَيْءٍ فَقَدَّرَهُ تَقْدِيرًا " سورة الفرقان 2
"(እርሱ) ያ የሰማያትና የምድር ንግሥና የርሱ ብቻ የሆነ ልጅንም ያልያዘ፣ በንግሥናውም ተጋሪ የሌለው፣ ነገሩንም ሁሉ የፈጠረና፣ በትክክልም ያዘጋጀው ነው።" ሱረቱል ፉርቃን 2
" وَقُلِ الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي لَمْ يَتَّخِذْ وَلَدًا وَلَمْ يَكُنْ لَهُ شَرِيكٌ فِي الْمُلْكِ وَلَمْ يَكُنْ لَهُ وَلِيٌّ مِنَ الذُّلِّ وَكَبِّرْهُ تَكْبِيرًا " سورة الإسراء 111
"ምስጋና ለአላህ ለዚያ ልጅን ላልያዘው ለርሱም በንግሥናው ተጋሪ ለሌለው ለርሱም ከውርደት ረዳት ለሌለው ይግባው፣ በልም ማክበርን አክብረው።" ሱረቱል ኢስራእ 111
ለ. አመጣጡ
"አል-መሊክ" የሚለው መለኮታዊ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ 5 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡
" فَتَعَالَى اللَّهُ الْمَلِكُ الْحَقُّ ... " سورة طه 114
"እውነተኛው ንጉስ አላህም(ከሃዲዎች ከሚሉት)ላቀ …" ሱረቱ ጣሀ 114
" إِنَّ الْمُتَّقِينَ فِي جَنَّاتٍ وَنَهَرٍ * فِي مَقْعَدِ صِدْقٍ عِنْدَ مَلِيكٍ مُقْتَدِرٍ " سورة القمر 55-54
"አላህን ፈሪዎች በአትክልቶችና በወንዞች ዉስጥ ናቸው፤(እነሱም ውድቅ ቃልና መወንጀል በሌለበት) በውነት መቀመጫ ዉስጥ ቻይ እሆነው ንጉስ ዘንድ ናቸው" ሱረቱል ቀመር 54-55
" فَتَعَالَى اللَّهُ الْمَلِكُ الْحَقُّ لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ رَبُّ الْعَرْشِ الْكَرِيمِ " سورة المؤمنون 116
"የእውነቱም ንጉስ አላህ ከፍተኛነት ተገባው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ የሚያምረው ዐርሽ ጌታ ነው፡፡" ሱረቱል ሙእሚኑን 116
ሐ. የምንወስደው ትምሕርት፡-
1. ጌታችን "አል መሊክ" የሚል መለኮታዊ ስም እንዳለው እንረዳለን፡፡ አምነንም እንቀበላለን፡፡
" هُوَ اللَّهُ الَّذِي لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ الْمَلِكُ الْقُدُّوسُ السَّلَامُ الْمُؤْمِنُ الْمُهَيْمِنُ الْعَزِيزُ الْجَبَّارُ الْمُتَكَبِّرُ سُبْحَانَ اللَّهِ عَمَّا يُشْرِكُونَ " سورة الحشر 23
"እርሱ አላህ ነው፤ ያ ከርሱ በቀር ሌላ አምላክ የሌለ፣ ንጉሡ፤ ከጉድለት ሁሉ የጠራው፣ የሰላም ባለቤቱ ጸጥታን ሰጪው ባሮቹን ጠባቂው አሸናፊው፣ ኀያሉ ኩሩው ነው። አላህ ከሚያጋሩት ሁሉ ጠራ።" ሱረቱል ሐሽር 23
" يُسَبِّحُ لِلَّهِ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ الْمَلِكِ الْقُدُّوسِ الْعَزِيزِ الْحَكِيمِ " سورة الجمعة 1
"በሰማያት ያለው በምድርም ያለው ሁሉ ለአላህ ንጉሥ፣ ቅዱስ፣ አሸናፊ፣ ጥበበኛ ለሆነው ያሞግሳል።" ሱረቱል ጁሙዓህ 1
2. ንግስና የሱ ብቻ መሆኑን፡- -በዚህ በምድረ ዓለም ላይ የነገሰ ዓለሙን የሚገዛ ብቸኛ ንጉስ አላህ ብቻ ነው፡፡
"...يَخْلُقُكُمْ فِي بُطُونِ أُمَّهَاتِكُمْ خَلْقًا مِنْ بَعْدِ خَلْقٍ فِي ظُلُمَاتٍ ثَلَاثٍ ذَلِكُمُ اللَّهُ رَبُّكُمْ لَهُ الْمُلْكُ لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ فَأَنَّى تُصْرَفُونَ " سورة الزمر 6
"...በእናቶቻችሁ ሆዶች ውስጥ፣ በሦስት ጨለማዎች ውስጥ፣ ከመፍጠር በኋላ፣ (ሙሉ) መፍጠርን ይፈጥራችኋል፤ ይሃችሁ ጌታችሁ አላህ ነው። ሥልጣኑ የርሱ ብቻ ነው፤ ከርሱ ሌላ አምላክ የለም፤ ታዲያ ወዴት ትዞራላችሁ።" ሱረቱ-ዙመር 6
" يُولِجُ اللَّيْلَ فِي النَّهَارِ وَيُولِجُ النَّهَارَ فِي اللَّيْلِ وَسَخَّرَ الشَّمْسَ وَالْقَمَرَ كُلٌّ يَجْرِي لِأَجَلٍ مُسَمًّى ذَلِكُمُ اللَّهُ رَبُّكُمْ لَهُ الْمُلْكُ وَالَّذِينَ تَدْعُونَ مِنْ دُونِهِ مَا يَمْلِكُونَ مِنْ قِطْمِيرٍ " سورة فاطر 13
"ሌሊትን በቀን ውስጥ ያስገባል፤ ቀንንም በሌሊት ውስጥ ያስገባል፤ ፀሐይንና ጨረቃንም ገራ፤ ሁሉም እተወሰነ ጊዜ ድረስ ይሮጣሉ፤ ይሃችሁ ጌታችሁ አላህ ነው፤ ንግሥናው የርሱ ብቻ ነው፤ እነዚያም ከርሱ ሌላ የምትግገዟቸው የተምር ፍሬ ሺፋን እንኳ አይኖራቸውም።" ሱረቱ ፋጢር 13
" يُسَبِّحُ لِلَّهِ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ لَهُ الْمُلْكُ وَلَهُ الْحَمْدُ وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ " سورة التغابن 1
"በሰማያት ውስጥ ያለው በምድር ውስጥ ያለው ሁሉ ለአላህ ያሞግሳል፤ ንግሥናው የርሱ ብቻ ነው፤ ምስጋናም ለርሱ ነው፤ እርሱም በነገሩ ቻይ ነው።" ሱረቱ-ተጋቡን 1
" تَبَارَكَ الَّذِي بِيَدِهِ الْمُلْكُ وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ " سورة الملك 1
"ያ ንግሥና በእጁ የሆነው አምላክ ችሮታው በዛ፤ እርሱም በነገሩ ሁሉ ቻይ ነው።" ሱረቱል ሙልክ 1
3. ንጉስን የሚሾም የሚሽር እሱ ብቻ መሆኑን፡-
" رَبِّ قَدْ آتَيْتَنِي مِنَ الْمُلْكِ وَعَلَّمْتَنِي مِنْ تَأْوِيلِ الْأَحَادِيثِ فَاطِرَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ أَنْتَ وَلِيِّي فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ تَوَفَّنِي مُسْلِمًا وَأَلْحِقْنِي بِالصَّالِحِينَ " سورة يوسف 101
"ጌታዬ ሆይ! ከንግስና በእርግጥ ሰጠኸኝ፤ ከሕልሞችም ፍች አስተማርከኝ፤ የሰማያትና የምድር ፈጣሪ ሆይ! አንተ በቅርቢቱና በመጨረሻይቱ ዓለም ረዳቴ ነህ፤ ሙስሊም ሆኜ ግደለኝ፤ በመልካሞቹም አስጠጋኝ፤ (አለ)።" ሱረቱ ዩሱፍ 101
" قُلِ اللَّهُمَّ مَالِكَ الْمُلْكِ تُؤْتِي الْمُلْكَ مَنْ تَشَاءُ وَتَنْزِعُ الْمُلْكَ مِمَّنْ تَشَاءُ وَتُعِزُّ مَنْ تَشَاءُ وَتُذِلُّ مَنْ تَشَاءُ بِيَدِكَ الْخ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው
ምስጋና የዓለማት ጌታ ለሆነው ለአላህ የተገባ ነው፡፡ የአላህ ውዳሴና ሰላም፡ የሰላም አለቃና መምህር ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ ይሁን፡፡ ድልና የበላይነት ሐቅን ለማንገስና ሀሰትን ለማርከስ፡ በደልን አጥፎቶ ፍትህን ለማስፈን ዕውቀታቸውን፣ ንብረታቸውን፣ ጉልበታቸውን፣ ጊዜያቸውንና ህይወታቸውን መስዋእት በማድረግ ለሚታገሉት ይሁን፡፡
ሀ. ትርጓሜው
የዚህ መለኮታዊ ስም "አል-መሊክ" ትርጉም፡- ንጉስ እና ባለቤት(ማሊክ) ማለት ነው፡፡ ፍጥረተ ዓለሙ በጠቅላላ የተገኘው በጌታችን አላህ ጥበብና ችሎታ በመሆኑ እሱ የዓለሙ ሁሉ ባለቤት ነው ማለት ነው፡፡ ፈጥሮና አስገኝቶም በተግባር ዓለሙን ሲመራና ሲያስተናብር ደግሞ "ንጉስ" ይሰኛል ማለት ነው፡፡ ጌታችን አላህ ብቻውን ንጉስ ነው፡፡ በንግስናው ተጋሪ የለውም፡፡
" الَّذِي لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَلَمْ يَتَّخِذْ وَلَدًا وَلَمْ يَكُنْ لَهُ شَرِيكٌ فِي الْمُلْكِ وَخَلَقَ كُلَّ شَيْءٍ فَقَدَّرَهُ تَقْدِيرًا " سورة الفرقان 2
"(እርሱ) ያ የሰማያትና የምድር ንግሥና የርሱ ብቻ የሆነ ልጅንም ያልያዘ፣ በንግሥናውም ተጋሪ የሌለው፣ ነገሩንም ሁሉ የፈጠረና፣ በትክክልም ያዘጋጀው ነው።" ሱረቱል ፉርቃን 2
" وَقُلِ الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي لَمْ يَتَّخِذْ وَلَدًا وَلَمْ يَكُنْ لَهُ شَرِيكٌ فِي الْمُلْكِ وَلَمْ يَكُنْ لَهُ وَلِيٌّ مِنَ الذُّلِّ وَكَبِّرْهُ تَكْبِيرًا " سورة الإسراء 111
"ምስጋና ለአላህ ለዚያ ልጅን ላልያዘው ለርሱም በንግሥናው ተጋሪ ለሌለው ለርሱም ከውርደት ረዳት ለሌለው ይግባው፣ በልም ማክበርን አክብረው።" ሱረቱል ኢስራእ 111
ለ. አመጣጡ
"አል-መሊክ" የሚለው መለኮታዊ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ 5 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡
" فَتَعَالَى اللَّهُ الْمَلِكُ الْحَقُّ ... " سورة طه 114
"እውነተኛው ንጉስ አላህም(ከሃዲዎች ከሚሉት)ላቀ …" ሱረቱ ጣሀ 114
" إِنَّ الْمُتَّقِينَ فِي جَنَّاتٍ وَنَهَرٍ * فِي مَقْعَدِ صِدْقٍ عِنْدَ مَلِيكٍ مُقْتَدِرٍ " سورة القمر 55-54
"አላህን ፈሪዎች በአትክልቶችና በወንዞች ዉስጥ ናቸው፤(እነሱም ውድቅ ቃልና መወንጀል በሌለበት) በውነት መቀመጫ ዉስጥ ቻይ እሆነው ንጉስ ዘንድ ናቸው" ሱረቱል ቀመር 54-55
" فَتَعَالَى اللَّهُ الْمَلِكُ الْحَقُّ لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ رَبُّ الْعَرْشِ الْكَرِيمِ " سورة المؤمنون 116
"የእውነቱም ንጉስ አላህ ከፍተኛነት ተገባው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ የሚያምረው ዐርሽ ጌታ ነው፡፡" ሱረቱል ሙእሚኑን 116
ሐ. የምንወስደው ትምሕርት፡-
1. ጌታችን "አል መሊክ" የሚል መለኮታዊ ስም እንዳለው እንረዳለን፡፡ አምነንም እንቀበላለን፡፡
" هُوَ اللَّهُ الَّذِي لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ الْمَلِكُ الْقُدُّوسُ السَّلَامُ الْمُؤْمِنُ الْمُهَيْمِنُ الْعَزِيزُ الْجَبَّارُ الْمُتَكَبِّرُ سُبْحَانَ اللَّهِ عَمَّا يُشْرِكُونَ " سورة الحشر 23
"እርሱ አላህ ነው፤ ያ ከርሱ በቀር ሌላ አምላክ የሌለ፣ ንጉሡ፤ ከጉድለት ሁሉ የጠራው፣ የሰላም ባለቤቱ ጸጥታን ሰጪው ባሮቹን ጠባቂው አሸናፊው፣ ኀያሉ ኩሩው ነው። አላህ ከሚያጋሩት ሁሉ ጠራ።" ሱረቱል ሐሽር 23
" يُسَبِّحُ لِلَّهِ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ الْمَلِكِ الْقُدُّوسِ الْعَزِيزِ الْحَكِيمِ " سورة الجمعة 1
"በሰማያት ያለው በምድርም ያለው ሁሉ ለአላህ ንጉሥ፣ ቅዱስ፣ አሸናፊ፣ ጥበበኛ ለሆነው ያሞግሳል።" ሱረቱል ጁሙዓህ 1
2. ንግስና የሱ ብቻ መሆኑን፡- -በዚህ በምድረ ዓለም ላይ የነገሰ ዓለሙን የሚገዛ ብቸኛ ንጉስ አላህ ብቻ ነው፡፡
"...يَخْلُقُكُمْ فِي بُطُونِ أُمَّهَاتِكُمْ خَلْقًا مِنْ بَعْدِ خَلْقٍ فِي ظُلُمَاتٍ ثَلَاثٍ ذَلِكُمُ اللَّهُ رَبُّكُمْ لَهُ الْمُلْكُ لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ فَأَنَّى تُصْرَفُونَ " سورة الزمر 6
"...በእናቶቻችሁ ሆዶች ውስጥ፣ በሦስት ጨለማዎች ውስጥ፣ ከመፍጠር በኋላ፣ (ሙሉ) መፍጠርን ይፈጥራችኋል፤ ይሃችሁ ጌታችሁ አላህ ነው። ሥልጣኑ የርሱ ብቻ ነው፤ ከርሱ ሌላ አምላክ የለም፤ ታዲያ ወዴት ትዞራላችሁ።" ሱረቱ-ዙመር 6
" يُولِجُ اللَّيْلَ فِي النَّهَارِ وَيُولِجُ النَّهَارَ فِي اللَّيْلِ وَسَخَّرَ الشَّمْسَ وَالْقَمَرَ كُلٌّ يَجْرِي لِأَجَلٍ مُسَمًّى ذَلِكُمُ اللَّهُ رَبُّكُمْ لَهُ الْمُلْكُ وَالَّذِينَ تَدْعُونَ مِنْ دُونِهِ مَا يَمْلِكُونَ مِنْ قِطْمِيرٍ " سورة فاطر 13
"ሌሊትን በቀን ውስጥ ያስገባል፤ ቀንንም በሌሊት ውስጥ ያስገባል፤ ፀሐይንና ጨረቃንም ገራ፤ ሁሉም እተወሰነ ጊዜ ድረስ ይሮጣሉ፤ ይሃችሁ ጌታችሁ አላህ ነው፤ ንግሥናው የርሱ ብቻ ነው፤ እነዚያም ከርሱ ሌላ የምትግገዟቸው የተምር ፍሬ ሺፋን እንኳ አይኖራቸውም።" ሱረቱ ፋጢር 13
" يُسَبِّحُ لِلَّهِ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ لَهُ الْمُلْكُ وَلَهُ الْحَمْدُ وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ " سورة التغابن 1
"በሰማያት ውስጥ ያለው በምድር ውስጥ ያለው ሁሉ ለአላህ ያሞግሳል፤ ንግሥናው የርሱ ብቻ ነው፤ ምስጋናም ለርሱ ነው፤ እርሱም በነገሩ ቻይ ነው።" ሱረቱ-ተጋቡን 1
" تَبَارَكَ الَّذِي بِيَدِهِ الْمُلْكُ وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ " سورة الملك 1
"ያ ንግሥና በእጁ የሆነው አምላክ ችሮታው በዛ፤ እርሱም በነገሩ ሁሉ ቻይ ነው።" ሱረቱል ሙልክ 1
3. ንጉስን የሚሾም የሚሽር እሱ ብቻ መሆኑን፡-
" رَبِّ قَدْ آتَيْتَنِي مِنَ الْمُلْكِ وَعَلَّمْتَنِي مِنْ تَأْوِيلِ الْأَحَادِيثِ فَاطِرَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ أَنْتَ وَلِيِّي فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ تَوَفَّنِي مُسْلِمًا وَأَلْحِقْنِي بِالصَّالِحِينَ " سورة يوسف 101
"ጌታዬ ሆይ! ከንግስና በእርግጥ ሰጠኸኝ፤ ከሕልሞችም ፍች አስተማርከኝ፤ የሰማያትና የምድር ፈጣሪ ሆይ! አንተ በቅርቢቱና በመጨረሻይቱ ዓለም ረዳቴ ነህ፤ ሙስሊም ሆኜ ግደለኝ፤ በመልካሞቹም አስጠጋኝ፤ (አለ)።" ሱረቱ ዩሱፍ 101
" قُلِ اللَّهُمَّ مَالِكَ الْمُلْكِ تُؤْتِي الْمُلْكَ مَنْ تَشَاءُ وَتَنْزِعُ الْمُلْكَ مِمَّنْ تَشَاءُ وَتُعِزُّ مَنْ تَشَاءُ وَتُذِلُّ مَنْ تَشَاءُ بِيَدِكَ الْخ
َيْرُ إِنَّكَ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ " سورة آل عمران 26
" (ሙሐመድ ሆይ!) በል- የንግሥና ባለቤት የሆንክ አላህ ሆይ! ለምትሻዉ ሰዉ ንግሥናን ትሰጣለህ፤ ከምትሻዉም ሰዉ ንግስናን ትገፍፋለህ፤ የምትሻዉንም ሰዉ ታልቃለህ፤ የምትሻዉንም ሰዉ ታዋርዳለህ። መልካም ነገር ሁሉ በእጅህ (በችሎታህ) ነው፤ አንተ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነህና።" ሱረቱ አለ-ዒምራን 26
4. በመጨረሻው ዓለምም ብቸኛ ንጉስ እሱ ብቻ መሆኑን፡-
" مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ " سورة الفاتحة 4
" የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው (ምስጋና ይገባው)" ሱረቱል ፋቲሐ 4
"...وَيَوْمَ يَقُولُ كُنْ فَيَكُونُ قَوْلُهُ الْحَقُّ وَلَهُ الْمُلْكُ يَوْمَ يُنْفَخُ فِي الصُّورِ عَالِمُ الْغَيْبِ وَالشَّهَادَةِ وَهُوَ الْحَكِيمُ الْخَبِيرُ " سورة الأنعام 73
"…«ኹን» የሚልበትንና ወዲያውም የሚኾንበትን ቀን (አስታውስ)፡፡ ቃሉ እውነት ነው፡፡ በቀንዱም በሚነፋ ቀን ንግሥናው የርሱ ብቻ ነው፡፡ ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ ነው፡፡ እርሱም ጥበበኛው ውስጥ ዐዋቂው ነው፡፡" ሱረቱል አንዓም 73
" الْمُلْكُ يَوْمَئِذٍ لِلَّهِ يَحْكُمُ بَيْنَهُمْ فَالَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ فِي جَنَّاتِ النَّعِيمِ " سورة الحج 56
"በዚያ ቀን፣ ንግሥናው የአላህ ብቻ ነው፣ በመካከላቸው ይፈርዳል፤ እነዚያም ያመኑት፣ መልካም ሥራዎችንም የሠሩት፣ በመደሰቻ ገነቶች ውስጥ ናቸው።" ሱረቱል ሐጅ 56
" الْمُلْكُ يَوْمَئِذٍ الْحَقُّ لِلرَّحْمَنِ وَكَانَ يَوْمًا عَلَى الْكَافِرِينَ عَسِيرًا " سورة الفرقان 26
"እውነተኛው ንግሥና በዚያ ቀን ለአልረሕማን ብቻ ነው፤ በከሐዲዎችም ላይ አስቸጋሪ ቀን ነው። " ሱረቱል ፉርቃን 26
" يَوْمَ هُمْ بَارِزُونَ لَا يَخْفَى عَلَى اللَّهِ مِنْهُمْ شَيْءٌ لِمَنِ الْمُلْكُ الْيَوْمَ لِلَّهِ الْوَاحِدِ الْقَهَّارِ " سورة غافر 16
"እነርሱ ከመቃብር (በሚወጡበት) ቀን፣ በአላህ ላይ ከነሱ ምንም ነገር አይደበቅም፤ ንግሥናው ዛሬ ለማን ነው? (ይባላል)፤ ለአሸናፊው ለአንዱ አላህ ብቻ ነው (ይባላል)።" ሱረቱ ጋፊር 16
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
Join us ➤➤ http://tttttt.me/abuhyder
" (ሙሐመድ ሆይ!) በል- የንግሥና ባለቤት የሆንክ አላህ ሆይ! ለምትሻዉ ሰዉ ንግሥናን ትሰጣለህ፤ ከምትሻዉም ሰዉ ንግስናን ትገፍፋለህ፤ የምትሻዉንም ሰዉ ታልቃለህ፤ የምትሻዉንም ሰዉ ታዋርዳለህ። መልካም ነገር ሁሉ በእጅህ (በችሎታህ) ነው፤ አንተ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነህና።" ሱረቱ አለ-ዒምራን 26
4. በመጨረሻው ዓለምም ብቸኛ ንጉስ እሱ ብቻ መሆኑን፡-
" مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ " سورة الفاتحة 4
" የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው (ምስጋና ይገባው)" ሱረቱል ፋቲሐ 4
"...وَيَوْمَ يَقُولُ كُنْ فَيَكُونُ قَوْلُهُ الْحَقُّ وَلَهُ الْمُلْكُ يَوْمَ يُنْفَخُ فِي الصُّورِ عَالِمُ الْغَيْبِ وَالشَّهَادَةِ وَهُوَ الْحَكِيمُ الْخَبِيرُ " سورة الأنعام 73
"…«ኹን» የሚልበትንና ወዲያውም የሚኾንበትን ቀን (አስታውስ)፡፡ ቃሉ እውነት ነው፡፡ በቀንዱም በሚነፋ ቀን ንግሥናው የርሱ ብቻ ነው፡፡ ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ ነው፡፡ እርሱም ጥበበኛው ውስጥ ዐዋቂው ነው፡፡" ሱረቱል አንዓም 73
" الْمُلْكُ يَوْمَئِذٍ لِلَّهِ يَحْكُمُ بَيْنَهُمْ فَالَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ فِي جَنَّاتِ النَّعِيمِ " سورة الحج 56
"በዚያ ቀን፣ ንግሥናው የአላህ ብቻ ነው፣ በመካከላቸው ይፈርዳል፤ እነዚያም ያመኑት፣ መልካም ሥራዎችንም የሠሩት፣ በመደሰቻ ገነቶች ውስጥ ናቸው።" ሱረቱል ሐጅ 56
" الْمُلْكُ يَوْمَئِذٍ الْحَقُّ لِلرَّحْمَنِ وَكَانَ يَوْمًا عَلَى الْكَافِرِينَ عَسِيرًا " سورة الفرقان 26
"እውነተኛው ንግሥና በዚያ ቀን ለአልረሕማን ብቻ ነው፤ በከሐዲዎችም ላይ አስቸጋሪ ቀን ነው። " ሱረቱል ፉርቃን 26
" يَوْمَ هُمْ بَارِزُونَ لَا يَخْفَى عَلَى اللَّهِ مِنْهُمْ شَيْءٌ لِمَنِ الْمُلْكُ الْيَوْمَ لِلَّهِ الْوَاحِدِ الْقَهَّارِ " سورة غافر 16
"እነርሱ ከመቃብር (በሚወጡበት) ቀን፣ በአላህ ላይ ከነሱ ምንም ነገር አይደበቅም፤ ንግሥናው ዛሬ ለማን ነው? (ይባላል)፤ ለአሸናፊው ለአንዱ አላህ ብቻ ነው (ይባላል)።" ሱረቱ ጋፊር 16
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
Join us ➤➤ http://tttttt.me/abuhyder
Forwarded from ንፅፅር
⬛ እየሱስ ማነው? ⬛
የተሰኘውና በኡስታዝ አቡ ሀይደር (ሷዲቅ ሙሀመድ) የተዘጋጀው ተከታታይ ትምህርት ከዛሬ ጀምሮ በሒዳያ ቻናል ላይ የሚለቀቅ ሲሆን በስርአት ማስታወሻ ይዛችሁ እንድትከታተሉትና እንድትማሩበት እንመክራለን። ለወዳጅ ዘመድ ቻናሉን ሼር በማድረግም የአጅሩ ተካፋይ ይሁኑ፤ ወዳጆችዎንም ያንቁ.!
http://Telegram.me/hidayaislam
የተሰኘውና በኡስታዝ አቡ ሀይደር (ሷዲቅ ሙሀመድ) የተዘጋጀው ተከታታይ ትምህርት ከዛሬ ጀምሮ በሒዳያ ቻናል ላይ የሚለቀቅ ሲሆን በስርአት ማስታወሻ ይዛችሁ እንድትከታተሉትና እንድትማሩበት እንመክራለን። ለወዳጅ ዘመድ ቻናሉን ሼር በማድረግም የአጅሩ ተካፋይ ይሁኑ፤ ወዳጆችዎንም ያንቁ.!
http://Telegram.me/hidayaislam
7. አር-ረዝዛቅ ‹አር-ራዚቅ›
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው
ምስጋና የዓለማት ጌታ ለሆነው ለአላህ የተገባ ነው፡፡ የአላህ ውዳሴና ሰላም፡ የሰላም አለቃና መምህር ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ ይሁን፡፡ ድልና የበላይነት ሐቅን ለማንገስና ሀሰትን ለማርከስ፡ በደልን አጥፎቶ ፍትህን ለማስፈን ዕውቀታቸውን፣ ንብረታቸውን፣ ጉልበታቸውን፣ ጊዜያቸውንና ህይወታቸውን መስዋእት በማድረግ ለሚታገሉት ይሁን፡፡
ሀ. ትርጉሙ፡-
"አር-ራዚቅ" የሚለው መለኮታዊ ስም ትርጉሙ፡- ሲሳይን ሰጪና ለጋሽ ማለት ነው፡፡ አምላካችን አላህ በራሱ የተብቃቃ ፍጡራኑን የሚረዝቅ፡ ደግሞም የማያልቅበት ጌታ በመሆኑ "አር-ረዝዛቅ" ተብሎ ይጠራል፡፡ ሁለቱም ትርጉማቸውና መልክታቸው አንድ ሲሆን፡ "አር-ረዝዛቅ" የሚለው ስም ግን ‹እጅግ ሲሳዩ የሰፋ› የሚለውን ይገልጻል፡፡ ወላሁ አዕለም፡፡
ለ. አመጣጡ፡-
"አር-ረዝዛቅ" የሚለው መለኮታዊ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ አንድ ጊዜ ብቻ ሲጠቀስ፡ "አር-ራዚቅ" የሚለው ስም ደግሞ አምስት ጊዜ ተጠቅሷል፡-
" إِنَّ اللَّهَ هُوَ الرَّزَّاقُ ذُو الْقُوَّةِ الْمَتِينُ " سورة الذاريات 58
"አላህ እርሱ ሲሳይን ሰጪ፣ የብርቱ ኀይል ባለቤት ነው።" (ሱረቱ-ዛሪያት 58)፡፡
" وَإِذَا رَأَوْا تِجَارَةً أَوْ لَهْوًا انْفَضُّوا إِلَيْهَا وَتَرَكُوكَ قَائِمًا قُلْ مَا عِنْدَ اللَّهِ خَيْرٌ مِنَ اللَّهْوِ وَمِنَ التِّجَارَةِ وَاللَّهُ خَيْرُ الرَّازِقِينَ " سورة الجمعة 11
"ንግድን ወይንም ዛዛታን ባዩ ጊዜም ቆመህ የተዉህ ሲሆኑ ወደርሷ ይበተናሉ፤ አላህ ዘንድ ያለው ዋጋ ከዛዛታም ከንግድም በላጭ ነው፤ አላህም ከሰጪዎቹ ሁሉ ይበልጥ ሲሳይን ሰጭ ነው በላቸው።" (ሱረቱል ጁሙዓህ 11)፡፡
ሐ. ከዚህ የምንወስደው ትምሕርት፡-
1. አላህ ሲሳይን ሰጪ መሆኑን፡- አላህ ባሮቹን ከፈጠራቸው በኋላ፡ እራሳቸውን እንዲችሉ አልተዋቸውም፡፡ በሕይወት ለመኖር የሚያስችላቸውን ነገር እንዲያዘጋጁ ኃላፊነት አልጣለባቸውም፡፡ ይልቁኑ እራሱ ኃላፊነቱን በመውሰድ ብቻውን እንደፈጠራቸው ብቻውንም ሲሳይ እንደሚሰጣቸው በመግለጽ ለገሳቸው፡-
"አላህ ያ የፈጠራችሁ፣ ከዚያም ሲሳይን የሰጣችሁ፣ ከዚያም የሚያሞታችሁ፥ ከዚያም ሕያው የሚያደርጋችሁ ነው፤ ከምታጋሩዋቸው (ጣዖታት) ውስጥ ከዚኻችሁ አንዳችን የሚሠራ አልለን? ለአላህ ጥራት ይገባው፤ (በርሱ) ከሚያጋሩትም ሁሉ ላቀ።" (ሱረቱ-ሩም 40)፡፡
"የአደምንም ልጆች በእርግጥ (ከሌላው ፍጡር) አከበርናቸው በየብስን በባሕርም አስሳፈርናቸው፤ ከመልካሞችም (ሲሳዮች) ሰጠናቸው፤ ከፈጠርናቸውም ፍጡሮች በብዙዎቹ ላይ ማብለጥን አበለጥናቸው።" (ሱረቱል ኢስራእ 70)፡፡
2. ሌላ ሲሳይ ሰጪ አለመኖሩን፡- ጌታ አላህ ብቻውን ፈጣሪ እንደሆነው ሁሉ፡ ብቻውንም ሲሳይ ሰጪ ነው፡፡ ከሱ ውጪ ሲሳይን ሊሰጥ የሚችል የለም፡-
"ከአላህ ሌላ የምትግገዙት ጣዖታትን ብቻ ነው፤ ውሸትንም ትቀጣጥፋላችሁ፤ እነዚያ ከአላህ ሌላ የምትግገዙዋችው ለናንተ ሲሳይን ሊሰጧችሁ አይችሉም፤ ስለዚህ ሲሳይን ከአላህ ዘንድ ብቻ ፈልጉ፤ ተገዙትም፤ ለርሱም አመስግኑ፤ ወደርሱ ትመለሳላችሁ።" (ሱረቱል ዐንከቡት 17)፡፡
"እላንተ ሰዎች ሆይ! በናንተ ላይ (ያለውን) ጸጋ አስታውሱ፤ ከአላህ ሌላ ፈጣሪ አለን? ከሰማይና ከምድርም ሲሳይን የሚሰጣችሁ አልለን? ከርሱ በስተቀር አምላክ (ሰጪም) የለም፤ ታዲያ ወዴት ትዞራላችሁ።" (ሱረቱ ፋጢር 3)፡፡
"በውነቱ ያ እርሱ ከአል-ረሕማን ሌላ የሚረዳችሁ ለናንተ የሆነ ሰራዊት ማነው? ከሐዲዎች በመታለል ውስጥ እንጅ በሌላ አይደሉም። ወይም ሲሳዩን ቢይዝባችሁ ያ ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማነው? በውነቱ እነርሱ በሞገድና በመደንበር ውስጥ ችክ አሉ።" (ሱረቱል ሙልክ 20-21)፡፡
3. ሁሉንም ያካተተ መሆኑ፡- ጌታችን ሲሳይ ሰጪና ለጋሽ ነው ስንል ለሰዎች ብቻ ሳይሆን ባጠቃላይ ተንቀሳቃሽ የሆነን ነገር ሁሉ የሚመለከት ነው፡-
"በምድርም ላይ ምንም ተንቀሳቃሽ የለችም ምግቧ በአላህ ላይ ያለ ቢሆን እንጂ፤ ማረፊያዋንም መርጊያዋንም ያውቃል፤ ሁሉም ግልጽ በሆነው መጽሐፍ ውስጥ ነው።" (ሱረቱል ሁድ 6)፡፡
"ከተንቀሳቃሺም ምግቧን ለመሸከም የማትችለው ብዙ ናት፣ አላህ ይመግባታል፤ እናንተንም፣ (ይመግባል)፤ እርሱ ሰሚው አዋቂው ነውና።" (ሱረቱል ዐንከቡት 60)፡፡
4. በሲሳያችን መጨነቅ እንደሌለብን፡- አላህ ብቻውን ሲሳይ ሰጪና ለጋሽ ከሆነ፡ እኛም እሱን እንዴት መገዛት እንዳለብን እንድናስብ እንጂ፡ ሲሳያችንን ከየት ማግኘት እንዳለብን እንድናስብበት አልተገደድንም፡-
"…ልጆቻችሁንም ከድህንት (ፍራቻ) አትግደሉ፡፡ እኛ እናንተንም እነርሱንም እንመግባችኋለንና…" (ሱረቱል አንዓም 151)፡፡
"ልጆቻችሁንም ድኽነትን በመፍራት አትግደሉ፤ እኛ እንመግባቸዋለን፣ (እናንተንም እንመግባለን)፤ እነሱን መግደል ኃጢአት ነውና።" (ሱረቱል ኢስራእ 31)፡፡
"ቤተሰብህንም በስግደት እዘዝ፤ በርሷም ላይ ዘውትር፤ ሲሳይን አንጠይቅህም፤ እኛ እንሰጥሃለን መልካሚቱ መጨረሻም ለጥንቁቆቹ ናት።" (ሱረቱ ጣሀ 132)፡፡
5. ነጌም ሲሳይ ሰጪ እሱ መሆኑን፡- ጌታ አላህ በምድራዊ ሕይወት ፍጡራኑን በጠቅላላ ብቻውን ሲሳይ እንደለገሰው ሁሉ፡ በመጨረሻው ቀንም አማኝ ባሮቹን በጀነት ሲሳይ የሚለግሳቸው እሱ መሆኑን እንረዳለን፡-
"እነዚያን ያመኑትንና መልካሞችንም የሠሩትን ለነርሱ ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸው ገነቶች ያሏቸው መኾኑን አብስራቸው፡፡ ከርሷ ከፍሬ (ዓይነት) ሲሳይን በተመገቡ ቁጥር (ፍሬዎችዋ ስለሚመሳሰሉ) «ይህ ያ ከአሁን በፊት የተገመብነው ነው» ይላሉ፡፡ እርሱንም ተመሳሳይ ኾኖ ተሰጡት፡፡ ለነሱም በውስጧ ንጹህ የተደረጉ ሚስቶች አሏቸው፡፡ እነሱም በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው፡፡" (ሱረቱል በቀራህ 25)፡፡
"…ለአላህ ፈሪዎችም በእርግጥ ውብ የኾነ መመለሻ አላቸው፡፡ በሮቻቸው ለእነርሱ የተከፈቱ ሲኾኑ የመኖሪያ ገነቶች አሏቸው፡፡ በእርሷ ውስጥ የተደገፉ ኾነው በውስጧ በብዙ እሸቶችና በመጠጥም ያዝዛሉ፡፡ እነርሱ ዘንድም ዓይኖቻቸውን (በባሎቻቸው ላይ) አሳጣሪዎች እኩያዎች (ሴቶች) አልሉ፡፡ ይህ ለምርመራው ቀን የምትቀጠሩት ተሰፋ ነው፡፡ ይህ ሲሳያችን ነው፡፡ ለእርሱ ምንም ማለቅ የለውም፡፡" (ሱረቱ ሷድ 49-54)፡፡
"መጥፎን የሠራ ሰው፣ ብጤዋን እንጅ አይመነዳም፤ እርሱ ምእመን ሆኖ ከወንድ ወይም ከሴት በጎን የሠራም ሰው፣ እነዚያ ገነትን ይገባሉ፤ በርሷ ውስጥ ያለ ቁጥጥር ይመገባሉ።" (ሱረቱል ጋፊር 40)፡፡
6. የሪዝቅ መንገዶች ሁሉ እሱ ዘንድ ናቸው፡- ባሮች በሕይወት ለመኖርና ለመቆየት የሚያስችሏቸው የሆኑ የሲሳይ አይነቶች በጠቅላላ ሰበባቸው (መገኛ ምክንያታቸው) አላህ ዘንድ ብቻ ነው፡-
"እርሱ ያ ለናንተ ምድርን ምንጣፍ ሰማይንም ጣራ ያደረገ ነው፤ ከሰማይም (ከደመና) ውሃን ያወረደ በርሱም ከፍሬዎች ለናንተ ሲሳይን ያወጣ ነው፡፡ እናንተም (ፈጣሪነቱን) የምታውቁ ስትኾኑ ለአላህ ባላንጣዎችን አታድርጉ፡፡" (ሱረቱል በቀራህ 22)፡፡
"ከሰማይም የተባረከ ውሃን አወረድን።በርሱም አትክልቶችንና የሚታጨድን (አዝመራ) አበቀልን። የተነባበሩ እምቡጦችን ያሏቸውን የዘንባባ ዛፎችም(አበቀልን) ለሰው ልጆች ሲሳይ ይሆኑ ዘንድ።በርሱም የሞተችን መሬት ሕያው አደረግን።(ከሞት)መነሳትም እንደዚሁ ነው።" (ሱረቱ ቃፍ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው
ምስጋና የዓለማት ጌታ ለሆነው ለአላህ የተገባ ነው፡፡ የአላህ ውዳሴና ሰላም፡ የሰላም አለቃና መምህር ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ ይሁን፡፡ ድልና የበላይነት ሐቅን ለማንገስና ሀሰትን ለማርከስ፡ በደልን አጥፎቶ ፍትህን ለማስፈን ዕውቀታቸውን፣ ንብረታቸውን፣ ጉልበታቸውን፣ ጊዜያቸውንና ህይወታቸውን መስዋእት በማድረግ ለሚታገሉት ይሁን፡፡
ሀ. ትርጉሙ፡-
"አር-ራዚቅ" የሚለው መለኮታዊ ስም ትርጉሙ፡- ሲሳይን ሰጪና ለጋሽ ማለት ነው፡፡ አምላካችን አላህ በራሱ የተብቃቃ ፍጡራኑን የሚረዝቅ፡ ደግሞም የማያልቅበት ጌታ በመሆኑ "አር-ረዝዛቅ" ተብሎ ይጠራል፡፡ ሁለቱም ትርጉማቸውና መልክታቸው አንድ ሲሆን፡ "አር-ረዝዛቅ" የሚለው ስም ግን ‹እጅግ ሲሳዩ የሰፋ› የሚለውን ይገልጻል፡፡ ወላሁ አዕለም፡፡
ለ. አመጣጡ፡-
"አር-ረዝዛቅ" የሚለው መለኮታዊ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ አንድ ጊዜ ብቻ ሲጠቀስ፡ "አር-ራዚቅ" የሚለው ስም ደግሞ አምስት ጊዜ ተጠቅሷል፡-
" إِنَّ اللَّهَ هُوَ الرَّزَّاقُ ذُو الْقُوَّةِ الْمَتِينُ " سورة الذاريات 58
"አላህ እርሱ ሲሳይን ሰጪ፣ የብርቱ ኀይል ባለቤት ነው።" (ሱረቱ-ዛሪያት 58)፡፡
" وَإِذَا رَأَوْا تِجَارَةً أَوْ لَهْوًا انْفَضُّوا إِلَيْهَا وَتَرَكُوكَ قَائِمًا قُلْ مَا عِنْدَ اللَّهِ خَيْرٌ مِنَ اللَّهْوِ وَمِنَ التِّجَارَةِ وَاللَّهُ خَيْرُ الرَّازِقِينَ " سورة الجمعة 11
"ንግድን ወይንም ዛዛታን ባዩ ጊዜም ቆመህ የተዉህ ሲሆኑ ወደርሷ ይበተናሉ፤ አላህ ዘንድ ያለው ዋጋ ከዛዛታም ከንግድም በላጭ ነው፤ አላህም ከሰጪዎቹ ሁሉ ይበልጥ ሲሳይን ሰጭ ነው በላቸው።" (ሱረቱል ጁሙዓህ 11)፡፡
ሐ. ከዚህ የምንወስደው ትምሕርት፡-
1. አላህ ሲሳይን ሰጪ መሆኑን፡- አላህ ባሮቹን ከፈጠራቸው በኋላ፡ እራሳቸውን እንዲችሉ አልተዋቸውም፡፡ በሕይወት ለመኖር የሚያስችላቸውን ነገር እንዲያዘጋጁ ኃላፊነት አልጣለባቸውም፡፡ ይልቁኑ እራሱ ኃላፊነቱን በመውሰድ ብቻውን እንደፈጠራቸው ብቻውንም ሲሳይ እንደሚሰጣቸው በመግለጽ ለገሳቸው፡-
"አላህ ያ የፈጠራችሁ፣ ከዚያም ሲሳይን የሰጣችሁ፣ ከዚያም የሚያሞታችሁ፥ ከዚያም ሕያው የሚያደርጋችሁ ነው፤ ከምታጋሩዋቸው (ጣዖታት) ውስጥ ከዚኻችሁ አንዳችን የሚሠራ አልለን? ለአላህ ጥራት ይገባው፤ (በርሱ) ከሚያጋሩትም ሁሉ ላቀ።" (ሱረቱ-ሩም 40)፡፡
"የአደምንም ልጆች በእርግጥ (ከሌላው ፍጡር) አከበርናቸው በየብስን በባሕርም አስሳፈርናቸው፤ ከመልካሞችም (ሲሳዮች) ሰጠናቸው፤ ከፈጠርናቸውም ፍጡሮች በብዙዎቹ ላይ ማብለጥን አበለጥናቸው።" (ሱረቱል ኢስራእ 70)፡፡
2. ሌላ ሲሳይ ሰጪ አለመኖሩን፡- ጌታ አላህ ብቻውን ፈጣሪ እንደሆነው ሁሉ፡ ብቻውንም ሲሳይ ሰጪ ነው፡፡ ከሱ ውጪ ሲሳይን ሊሰጥ የሚችል የለም፡-
"ከአላህ ሌላ የምትግገዙት ጣዖታትን ብቻ ነው፤ ውሸትንም ትቀጣጥፋላችሁ፤ እነዚያ ከአላህ ሌላ የምትግገዙዋችው ለናንተ ሲሳይን ሊሰጧችሁ አይችሉም፤ ስለዚህ ሲሳይን ከአላህ ዘንድ ብቻ ፈልጉ፤ ተገዙትም፤ ለርሱም አመስግኑ፤ ወደርሱ ትመለሳላችሁ።" (ሱረቱል ዐንከቡት 17)፡፡
"እላንተ ሰዎች ሆይ! በናንተ ላይ (ያለውን) ጸጋ አስታውሱ፤ ከአላህ ሌላ ፈጣሪ አለን? ከሰማይና ከምድርም ሲሳይን የሚሰጣችሁ አልለን? ከርሱ በስተቀር አምላክ (ሰጪም) የለም፤ ታዲያ ወዴት ትዞራላችሁ።" (ሱረቱ ፋጢር 3)፡፡
"በውነቱ ያ እርሱ ከአል-ረሕማን ሌላ የሚረዳችሁ ለናንተ የሆነ ሰራዊት ማነው? ከሐዲዎች በመታለል ውስጥ እንጅ በሌላ አይደሉም። ወይም ሲሳዩን ቢይዝባችሁ ያ ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማነው? በውነቱ እነርሱ በሞገድና በመደንበር ውስጥ ችክ አሉ።" (ሱረቱል ሙልክ 20-21)፡፡
3. ሁሉንም ያካተተ መሆኑ፡- ጌታችን ሲሳይ ሰጪና ለጋሽ ነው ስንል ለሰዎች ብቻ ሳይሆን ባጠቃላይ ተንቀሳቃሽ የሆነን ነገር ሁሉ የሚመለከት ነው፡-
"በምድርም ላይ ምንም ተንቀሳቃሽ የለችም ምግቧ በአላህ ላይ ያለ ቢሆን እንጂ፤ ማረፊያዋንም መርጊያዋንም ያውቃል፤ ሁሉም ግልጽ በሆነው መጽሐፍ ውስጥ ነው።" (ሱረቱል ሁድ 6)፡፡
"ከተንቀሳቃሺም ምግቧን ለመሸከም የማትችለው ብዙ ናት፣ አላህ ይመግባታል፤ እናንተንም፣ (ይመግባል)፤ እርሱ ሰሚው አዋቂው ነውና።" (ሱረቱል ዐንከቡት 60)፡፡
4. በሲሳያችን መጨነቅ እንደሌለብን፡- አላህ ብቻውን ሲሳይ ሰጪና ለጋሽ ከሆነ፡ እኛም እሱን እንዴት መገዛት እንዳለብን እንድናስብ እንጂ፡ ሲሳያችንን ከየት ማግኘት እንዳለብን እንድናስብበት አልተገደድንም፡-
"…ልጆቻችሁንም ከድህንት (ፍራቻ) አትግደሉ፡፡ እኛ እናንተንም እነርሱንም እንመግባችኋለንና…" (ሱረቱል አንዓም 151)፡፡
"ልጆቻችሁንም ድኽነትን በመፍራት አትግደሉ፤ እኛ እንመግባቸዋለን፣ (እናንተንም እንመግባለን)፤ እነሱን መግደል ኃጢአት ነውና።" (ሱረቱል ኢስራእ 31)፡፡
"ቤተሰብህንም በስግደት እዘዝ፤ በርሷም ላይ ዘውትር፤ ሲሳይን አንጠይቅህም፤ እኛ እንሰጥሃለን መልካሚቱ መጨረሻም ለጥንቁቆቹ ናት።" (ሱረቱ ጣሀ 132)፡፡
5. ነጌም ሲሳይ ሰጪ እሱ መሆኑን፡- ጌታ አላህ በምድራዊ ሕይወት ፍጡራኑን በጠቅላላ ብቻውን ሲሳይ እንደለገሰው ሁሉ፡ በመጨረሻው ቀንም አማኝ ባሮቹን በጀነት ሲሳይ የሚለግሳቸው እሱ መሆኑን እንረዳለን፡-
"እነዚያን ያመኑትንና መልካሞችንም የሠሩትን ለነርሱ ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸው ገነቶች ያሏቸው መኾኑን አብስራቸው፡፡ ከርሷ ከፍሬ (ዓይነት) ሲሳይን በተመገቡ ቁጥር (ፍሬዎችዋ ስለሚመሳሰሉ) «ይህ ያ ከአሁን በፊት የተገመብነው ነው» ይላሉ፡፡ እርሱንም ተመሳሳይ ኾኖ ተሰጡት፡፡ ለነሱም በውስጧ ንጹህ የተደረጉ ሚስቶች አሏቸው፡፡ እነሱም በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው፡፡" (ሱረቱል በቀራህ 25)፡፡
"…ለአላህ ፈሪዎችም በእርግጥ ውብ የኾነ መመለሻ አላቸው፡፡ በሮቻቸው ለእነርሱ የተከፈቱ ሲኾኑ የመኖሪያ ገነቶች አሏቸው፡፡ በእርሷ ውስጥ የተደገፉ ኾነው በውስጧ በብዙ እሸቶችና በመጠጥም ያዝዛሉ፡፡ እነርሱ ዘንድም ዓይኖቻቸውን (በባሎቻቸው ላይ) አሳጣሪዎች እኩያዎች (ሴቶች) አልሉ፡፡ ይህ ለምርመራው ቀን የምትቀጠሩት ተሰፋ ነው፡፡ ይህ ሲሳያችን ነው፡፡ ለእርሱ ምንም ማለቅ የለውም፡፡" (ሱረቱ ሷድ 49-54)፡፡
"መጥፎን የሠራ ሰው፣ ብጤዋን እንጅ አይመነዳም፤ እርሱ ምእመን ሆኖ ከወንድ ወይም ከሴት በጎን የሠራም ሰው፣ እነዚያ ገነትን ይገባሉ፤ በርሷ ውስጥ ያለ ቁጥጥር ይመገባሉ።" (ሱረቱል ጋፊር 40)፡፡
6. የሪዝቅ መንገዶች ሁሉ እሱ ዘንድ ናቸው፡- ባሮች በሕይወት ለመኖርና ለመቆየት የሚያስችሏቸው የሆኑ የሲሳይ አይነቶች በጠቅላላ ሰበባቸው (መገኛ ምክንያታቸው) አላህ ዘንድ ብቻ ነው፡-
"እርሱ ያ ለናንተ ምድርን ምንጣፍ ሰማይንም ጣራ ያደረገ ነው፤ ከሰማይም (ከደመና) ውሃን ያወረደ በርሱም ከፍሬዎች ለናንተ ሲሳይን ያወጣ ነው፡፡ እናንተም (ፈጣሪነቱን) የምታውቁ ስትኾኑ ለአላህ ባላንጣዎችን አታድርጉ፡፡" (ሱረቱል በቀራህ 22)፡፡
"ከሰማይም የተባረከ ውሃን አወረድን።በርሱም አትክልቶችንና የሚታጨድን (አዝመራ) አበቀልን። የተነባበሩ እምቡጦችን ያሏቸውን የዘንባባ ዛፎችም(አበቀልን) ለሰው ልጆች ሲሳይ ይሆኑ ዘንድ።በርሱም የሞተችን መሬት ሕያው አደረግን።(ከሞት)መነሳትም እንደዚሁ ነው።" (ሱረቱ ቃፍ
9-11)፡፡
"ሰውም ወደ ምግቡ ይመልከት፤እኛ ውሃን ማንቧቧትን ያንቧቧን መሆናችንን፤ከዚያም ምድርን (በደካማ ቡቃያ) መሰንጠቅን የሰነጠቅን፤በውስጧም እኽልን ያበቀልን፤ወይንንም፤ እርጥብ ሳርንም፤የዘይት ወይራንም ዘንባባንም፤ ጭፍቆች አትክልቶችንም፤ፍራፍሬንም ገለባንም፤ (ያበቀልን መሆናችንን ይመልከት)። ለናንተም ለእንሰሶቻችሁም መጠቀሚያ ይሆን ዘንድ (ይህን ሰራን)።" (ሱረቱ ዐበሰ 24-32)፡፡
7. አመስጋኝ መሆን እንዳለብን፡- ሲሳይ ሰጪና የሕይወታችን ቋሚ ጠባቂ የሆነው አምላካችን አላህ ከሆነ፡ እኛም በሚሰጠን ሲሳይ ላይ ልናመሰግነው እንደሚገባ እንማራለን፡-
"እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ከነዚያ ከሰጠናችሁ ጣፋጮች ብሉ፡፡ ለአላህም እርሱን ብቻ የምትገዙ እንደኾናችሁ አመስግኑ፡፡" (ሱረቱል በቀራህ 172)፡፡
"ጌታችን ሆይ! እኔ አዝመራ በሌለው ሸለቆ ውስጥ በተከበረው ቤት (በካዕባ) አጠገብ ከዘሮቼ አስቀመጥሁ፤ ጌታችን ሆይ! ሶላትን ያቋቁሙ ዘንድ (አስቀመጥኳቸው)፤ ከሰዎችም ልቦችን ወደነሱ የሚናፍቁ አድርግ፤ ያመሰግኑህም ዘንድ ከፍሬዎች ስጣቸው፤" (ሱረቱ ኢብራሂም 37)፡፡
"አላህም ከሰጣችሁ ሲሳይ፣ የተፈቀደ ንጹሕ ሲሆን ብሉ፤ የአላህንም ጸጋ እርሱን የምትግገዙት፣ ብትሆኑ አመስግኑ።" (ሱረቱ-ነሕል 114)፡፡
"ለሰበእ (ሰዎች) በመኖሪያቸው በውነት አስደናቂ ምልክት ነበራቸው ከግራና ከቀኝ ሁለት አትክልቶች (ነበሩዋቸው)፤ ከጌታችሁ ሲሳይ ብሉ፤ ለርሱም አመስግኑ፤ ሀገራችሁ ውብ ሀገር ናት፤ (ጌታችሁ) መሐሪ ጌታም ነው፤ (ተባሉ)።" (ሱረቱ ሰበእ 15)፡፡
8. ፈተና እንደሚመጣ፡- አላህ ለባሮቹ የሚሰጠውን ሲሳይ በመቀነስና በማጥበብ እንዲሁም በመጨመርና በማስፋት ሊፈትናቸው እንደሚችልም እናምናለን፡፡ ዓላማውም ሲሳዩ የሰፋላቸው በማመስገን እንዲለግሱ፡ የጠበበባቸው ደግሞ እንዲታገሱ ነው፡-
"ሰዉማ፣ ጌታዉ በሞከረዉ ጊዜ፣ ባከበረዉና ባጣቀመዉም (ጊዜ) ጌታዬ አከበረኝ (አበለጠኝ) ይላል። በሞከረዉና በእርሱ ላይ ሲሳዩን ባጠበበ ጊዜማ ጌታዬ አሳነሰኝ ይላል።" (ሱረቱል ፈጅር 15-16)፡፡
"ጌታህ ሲሳይን ለሚሻው ሰው ያሰፋል፤ ያጠባልም፤ እርሱ በባሮቹ ሁኔታ ውስጠ ዐዋቂ ተመልካች ነውና።" (ሱረቱል ኢስራእ 30)፡፡
"አላህ ለሚሻው ሰው ሲሳይን የሚያሰፋ፥ የሚያጠብም መሆኑን አያዩምን? በዚህ ውስጥ ለሚያምኑ ሕዝቦች አስደናቂ ምልክቶች አሉበት።" (ሱረቱ-ሩም 37)፡፡
"በላቸው፦ ጌታዬ ሲሳይን ለሚሻው ሰው ያሰፋል፤ ያጠባልም፤ ግን አብዛኛዎቹ ሰዎች አያውቁም።" (ሱረቱ ሰበእ 36)፡፡ "
"የሰማያትና የምድር (ድልቦች) መከፈቻዎች የርሱ ናቸው። ሲሳይን ለሚሻ ሰው ያሰፋል፤ ያጠባልም፤ እርሱ ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነውና።" (ሱረቱ-ሹራ 12)፡፡
9. ካለን መስጠት እንዳለብን፡- ሲሳያችን ከአላህ ዘንድ መሆኑን ካመንን፡ እርሱም የማያልቅበት ጌታ መሆኑን ከተረዳን እንግዲያውስ በምድር ላይ ለተቸገሩ ሰዎች ልናዝንና ካለንም ነገር ልናካፍላቸው ይገባናል ማለት ነው፡፡ ምክንያቱም እኛ ዘንድ ያለው ቢያልቅም ሰጪው ጌታ አያልቅበትምና፡-
"እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በርሱ ውስጥ ሽያጭ (መበዠት)፣ ወዳጅነትም፣ ምልጃም የሌለበት ቀን ከመምጣቱ በፊት ከሰጠናችሁ ነገር ለግሱ፡፡ ከሓዲዎችም በዳዮቹ እነርሱ ናቸው፡፡" (ሱረቱል በቀራህ 254)፡፡
"ለነዚያ ላመኑት ባሮቼ በርሱ ውስጥ ሽያጭና ወዳጂነት የሌለበት ቀን ከመምጣቱ በፊት፣ ሶላትን በደንቡ ይሰግዳሉ፤ ከሰጠናቸውም ሲሳይ በሚስጢርም በግልጽም ይለግሳሉ፤ (ስገዱ ለግሱም) በላቸው።" (ሱረቱ ኢብራሂም 31)፡፡
"አንዳችሁንም ሞት ሳይመጣውና፦ ጌታዬ ሆይ! እንድመሰውትና ከደጋጎቹም ሰዎች እንድሆን ወደ ጥቂት ጊዜ ብታቆየኝ ኖሮ እመኛለሁ ከማለቱ በፊት ከሰጠናችሁ ሲሳይ ለግሱ።" (ሱረቱል ሙናፊቁን 10)፡፡
"የችሎታ ባለቤት ከችሎታው ይቀልብ፤ በርሱም ላይ ሲሳዩ የተጠበበበት ሰው አላህ ነፍስን የሰጣትን እንጅ አያስገድድም፤ አላህ ከችግር በኋላ ምቾትን በእርግጥ ያደርጋል።" (ሱረቱ-ጦላቅ 7)፡፡
10. የአማኞች ባሕሪ መሆኑን፡- እውነተኛ ሙእሚኖች ካላቸው ሲሳይ የሚለግሱ ናቸው፡-
"ፍጹም ምእምናን፣ እነዚያ አላህ በተወሳ ጊዜ ልቦቻቸው የሚፈሩት፤ በነሱም ላይ አንቀጾቻችን በተነበቡ ጊዜ እምነትን የሚጨምሩላቸው፣ በጌታቸው ላይ ብቻ የሚመኩት ናቸው። እነዚያ ሶላትን ደንቡን አሟልተው የሚሰግዱ፣ ከሰጠናቸውም ሲሳይ የሚለግሱ፣ ናቸው።" (ሱረቱል አንፋል 2-3)፡፡
"አንቀጾቻችንን የሚያምኑት እነዚያ በርሷ የተገሰጹት ጊዜ ሰጋጆች ኾነው የሚውድቁትና እነሱም የማይኮሩ ሆነው በጌታቸው ምስጋና (ተጎናጽፈው) የሚያወድሱት ብቻ ናቸው። ጌታቸውን ለመፍራትና ለመከጀል የሚጠሩት ሆነው ጎኖቻቸው ከመጋደሚያ ስፍራዎች ይራራቃሉ፤ ከሰጠናቸውም (ጸጋ) ይለገሳሉ።" (ሱረቱ-ሰጅዳህ 15-16)፡፡
11. እሱ የተብቃቃ መሆኑን፡- ጌታችን ፍጡራኑን መጋቢ እንጂ ተመጋቢ ጌታ አይደለም፡-
"«ሰማያትንና ምድርን ፈጣሪ ከኾነው አላህ እርሱ የሚመግብ #የማይመገብም ሲኾን ሌላን አምላክ እይዛለሁን» በላቸው…" (ሱረቱል አንዓም 14)፡፡
"ጋኔንንና ሰውን ሊገዙኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም። ከነሱም ምንም ሲሳይ አልፈልግም፤ #ሊመግቡኝም አልሻም። አላህ እርሱ ሲሳይን ሰጪ፣ የብርቱ ኀይል ባለቤት ነው።" (ሱረቱ-ዛሪያት 56-58)፡፡
12. ከሰጪዎች ሁሉ በላጭ መሆኑን
"እነዚያም በአላህ ሃይማኖት የተሰደዱ፣ ከዚያም የተገደሉ፣ ወይም የሞቱ፣ አላህ መልካምን ሲሳይ በእርግጥ ይስጣቸዋል፣ አላህም እርሱ ከስጪዎች ሁሉ በላጭ ነው።" (ሱረቱል ሐጅ 58)፡፡
"ወይስ ግብርን ትጠይቃቸዋለህን? የጌታህም ችሮታ በላጭ ነው፡፡ እርሱም ከሰጪዎች ሁሉ በላጭ ነው፡፡" (ሱረቱል ሙእሚኑን 72)፡፡
"ጌታዬ ሲሳይን ከባሮቹ ለሚሻው ሰው ያሰፋል፤ ለርሱም ያጠባል፤ ከማንኛውም ነገር የምትለግሱትን እርሱ ይተካዋል፤ እርሱም ከሲሳይ ሰጭዎች ሁሉ በላጭ ነው በላቸው።" (ሱረቱ ሰበእ 39)፡፡
"ንግድን ወይንም ዛዛታን ባዩህ ጊዜም ቆመህ የተዉህ ሲሆኑ ወደርሷ ይበተናሉ፤ አላህ ዘንድ ያለው ዋጋ ከዛዛታም ከንግድም በላጭ ነው፤ አላህም ከሰጪዎቹ ሁሉ ይበልጥ ሲሳይን ሰጭ ነው በላቸው።" (ሱረቱል ጁሙዓህ 11)፡፡
" قَالَ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ اللَّهُمَّ رَبَّنَا أَنْزِلْ عَلَيْنَا مَائِدَةً مِنَ السَّمَاءِ تَكُونُ لَنَا عِيدًا لِأَوَّلِنَا وَآخِرِنَا وَآيَةً مِنْكَ وَارْزُقْنَا وَأَنْتَ خَيْرُ الرَّازِقِينَ " سورة المائدة 114
"የመርየም ልጅ ዒሳ አለ ፦ጌታችን አላህ ሆይ! ለኛ ለመጀመሪያዎቻችንና ለመጨረሻዎቻችን ባዕል (መደሰቻ) የምትሆንን ከአንተም ተአምር የሆነችን ማእድ ከሰማይ በኛ ላይ አውርድ፤ ስጠንም፤ አንተ ከሰጪዎች ሁሉ በላጭ ነህና።" (ሱረቱል ማኢዳህ 114)፡፡
ያ ረዛቅ! ሐላል የሆነ ሪዝቅን፣ ተቀባይነት ያለው ስራን ወፍቀን፡፡
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
Join us ➤➤ http://tttttt.me/abuhyder
"ሰውም ወደ ምግቡ ይመልከት፤እኛ ውሃን ማንቧቧትን ያንቧቧን መሆናችንን፤ከዚያም ምድርን (በደካማ ቡቃያ) መሰንጠቅን የሰነጠቅን፤በውስጧም እኽልን ያበቀልን፤ወይንንም፤ እርጥብ ሳርንም፤የዘይት ወይራንም ዘንባባንም፤ ጭፍቆች አትክልቶችንም፤ፍራፍሬንም ገለባንም፤ (ያበቀልን መሆናችንን ይመልከት)። ለናንተም ለእንሰሶቻችሁም መጠቀሚያ ይሆን ዘንድ (ይህን ሰራን)።" (ሱረቱ ዐበሰ 24-32)፡፡
7. አመስጋኝ መሆን እንዳለብን፡- ሲሳይ ሰጪና የሕይወታችን ቋሚ ጠባቂ የሆነው አምላካችን አላህ ከሆነ፡ እኛም በሚሰጠን ሲሳይ ላይ ልናመሰግነው እንደሚገባ እንማራለን፡-
"እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ከነዚያ ከሰጠናችሁ ጣፋጮች ብሉ፡፡ ለአላህም እርሱን ብቻ የምትገዙ እንደኾናችሁ አመስግኑ፡፡" (ሱረቱል በቀራህ 172)፡፡
"ጌታችን ሆይ! እኔ አዝመራ በሌለው ሸለቆ ውስጥ በተከበረው ቤት (በካዕባ) አጠገብ ከዘሮቼ አስቀመጥሁ፤ ጌታችን ሆይ! ሶላትን ያቋቁሙ ዘንድ (አስቀመጥኳቸው)፤ ከሰዎችም ልቦችን ወደነሱ የሚናፍቁ አድርግ፤ ያመሰግኑህም ዘንድ ከፍሬዎች ስጣቸው፤" (ሱረቱ ኢብራሂም 37)፡፡
"አላህም ከሰጣችሁ ሲሳይ፣ የተፈቀደ ንጹሕ ሲሆን ብሉ፤ የአላህንም ጸጋ እርሱን የምትግገዙት፣ ብትሆኑ አመስግኑ።" (ሱረቱ-ነሕል 114)፡፡
"ለሰበእ (ሰዎች) በመኖሪያቸው በውነት አስደናቂ ምልክት ነበራቸው ከግራና ከቀኝ ሁለት አትክልቶች (ነበሩዋቸው)፤ ከጌታችሁ ሲሳይ ብሉ፤ ለርሱም አመስግኑ፤ ሀገራችሁ ውብ ሀገር ናት፤ (ጌታችሁ) መሐሪ ጌታም ነው፤ (ተባሉ)።" (ሱረቱ ሰበእ 15)፡፡
8. ፈተና እንደሚመጣ፡- አላህ ለባሮቹ የሚሰጠውን ሲሳይ በመቀነስና በማጥበብ እንዲሁም በመጨመርና በማስፋት ሊፈትናቸው እንደሚችልም እናምናለን፡፡ ዓላማውም ሲሳዩ የሰፋላቸው በማመስገን እንዲለግሱ፡ የጠበበባቸው ደግሞ እንዲታገሱ ነው፡-
"ሰዉማ፣ ጌታዉ በሞከረዉ ጊዜ፣ ባከበረዉና ባጣቀመዉም (ጊዜ) ጌታዬ አከበረኝ (አበለጠኝ) ይላል። በሞከረዉና በእርሱ ላይ ሲሳዩን ባጠበበ ጊዜማ ጌታዬ አሳነሰኝ ይላል።" (ሱረቱል ፈጅር 15-16)፡፡
"ጌታህ ሲሳይን ለሚሻው ሰው ያሰፋል፤ ያጠባልም፤ እርሱ በባሮቹ ሁኔታ ውስጠ ዐዋቂ ተመልካች ነውና።" (ሱረቱል ኢስራእ 30)፡፡
"አላህ ለሚሻው ሰው ሲሳይን የሚያሰፋ፥ የሚያጠብም መሆኑን አያዩምን? በዚህ ውስጥ ለሚያምኑ ሕዝቦች አስደናቂ ምልክቶች አሉበት።" (ሱረቱ-ሩም 37)፡፡
"በላቸው፦ ጌታዬ ሲሳይን ለሚሻው ሰው ያሰፋል፤ ያጠባልም፤ ግን አብዛኛዎቹ ሰዎች አያውቁም።" (ሱረቱ ሰበእ 36)፡፡ "
"የሰማያትና የምድር (ድልቦች) መከፈቻዎች የርሱ ናቸው። ሲሳይን ለሚሻ ሰው ያሰፋል፤ ያጠባልም፤ እርሱ ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነውና።" (ሱረቱ-ሹራ 12)፡፡
9. ካለን መስጠት እንዳለብን፡- ሲሳያችን ከአላህ ዘንድ መሆኑን ካመንን፡ እርሱም የማያልቅበት ጌታ መሆኑን ከተረዳን እንግዲያውስ በምድር ላይ ለተቸገሩ ሰዎች ልናዝንና ካለንም ነገር ልናካፍላቸው ይገባናል ማለት ነው፡፡ ምክንያቱም እኛ ዘንድ ያለው ቢያልቅም ሰጪው ጌታ አያልቅበትምና፡-
"እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በርሱ ውስጥ ሽያጭ (መበዠት)፣ ወዳጅነትም፣ ምልጃም የሌለበት ቀን ከመምጣቱ በፊት ከሰጠናችሁ ነገር ለግሱ፡፡ ከሓዲዎችም በዳዮቹ እነርሱ ናቸው፡፡" (ሱረቱል በቀራህ 254)፡፡
"ለነዚያ ላመኑት ባሮቼ በርሱ ውስጥ ሽያጭና ወዳጂነት የሌለበት ቀን ከመምጣቱ በፊት፣ ሶላትን በደንቡ ይሰግዳሉ፤ ከሰጠናቸውም ሲሳይ በሚስጢርም በግልጽም ይለግሳሉ፤ (ስገዱ ለግሱም) በላቸው።" (ሱረቱ ኢብራሂም 31)፡፡
"አንዳችሁንም ሞት ሳይመጣውና፦ ጌታዬ ሆይ! እንድመሰውትና ከደጋጎቹም ሰዎች እንድሆን ወደ ጥቂት ጊዜ ብታቆየኝ ኖሮ እመኛለሁ ከማለቱ በፊት ከሰጠናችሁ ሲሳይ ለግሱ።" (ሱረቱል ሙናፊቁን 10)፡፡
"የችሎታ ባለቤት ከችሎታው ይቀልብ፤ በርሱም ላይ ሲሳዩ የተጠበበበት ሰው አላህ ነፍስን የሰጣትን እንጅ አያስገድድም፤ አላህ ከችግር በኋላ ምቾትን በእርግጥ ያደርጋል።" (ሱረቱ-ጦላቅ 7)፡፡
10. የአማኞች ባሕሪ መሆኑን፡- እውነተኛ ሙእሚኖች ካላቸው ሲሳይ የሚለግሱ ናቸው፡-
"ፍጹም ምእምናን፣ እነዚያ አላህ በተወሳ ጊዜ ልቦቻቸው የሚፈሩት፤ በነሱም ላይ አንቀጾቻችን በተነበቡ ጊዜ እምነትን የሚጨምሩላቸው፣ በጌታቸው ላይ ብቻ የሚመኩት ናቸው። እነዚያ ሶላትን ደንቡን አሟልተው የሚሰግዱ፣ ከሰጠናቸውም ሲሳይ የሚለግሱ፣ ናቸው።" (ሱረቱል አንፋል 2-3)፡፡
"አንቀጾቻችንን የሚያምኑት እነዚያ በርሷ የተገሰጹት ጊዜ ሰጋጆች ኾነው የሚውድቁትና እነሱም የማይኮሩ ሆነው በጌታቸው ምስጋና (ተጎናጽፈው) የሚያወድሱት ብቻ ናቸው። ጌታቸውን ለመፍራትና ለመከጀል የሚጠሩት ሆነው ጎኖቻቸው ከመጋደሚያ ስፍራዎች ይራራቃሉ፤ ከሰጠናቸውም (ጸጋ) ይለገሳሉ።" (ሱረቱ-ሰጅዳህ 15-16)፡፡
11. እሱ የተብቃቃ መሆኑን፡- ጌታችን ፍጡራኑን መጋቢ እንጂ ተመጋቢ ጌታ አይደለም፡-
"«ሰማያትንና ምድርን ፈጣሪ ከኾነው አላህ እርሱ የሚመግብ #የማይመገብም ሲኾን ሌላን አምላክ እይዛለሁን» በላቸው…" (ሱረቱል አንዓም 14)፡፡
"ጋኔንንና ሰውን ሊገዙኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም። ከነሱም ምንም ሲሳይ አልፈልግም፤ #ሊመግቡኝም አልሻም። አላህ እርሱ ሲሳይን ሰጪ፣ የብርቱ ኀይል ባለቤት ነው።" (ሱረቱ-ዛሪያት 56-58)፡፡
12. ከሰጪዎች ሁሉ በላጭ መሆኑን
"እነዚያም በአላህ ሃይማኖት የተሰደዱ፣ ከዚያም የተገደሉ፣ ወይም የሞቱ፣ አላህ መልካምን ሲሳይ በእርግጥ ይስጣቸዋል፣ አላህም እርሱ ከስጪዎች ሁሉ በላጭ ነው።" (ሱረቱል ሐጅ 58)፡፡
"ወይስ ግብርን ትጠይቃቸዋለህን? የጌታህም ችሮታ በላጭ ነው፡፡ እርሱም ከሰጪዎች ሁሉ በላጭ ነው፡፡" (ሱረቱል ሙእሚኑን 72)፡፡
"ጌታዬ ሲሳይን ከባሮቹ ለሚሻው ሰው ያሰፋል፤ ለርሱም ያጠባል፤ ከማንኛውም ነገር የምትለግሱትን እርሱ ይተካዋል፤ እርሱም ከሲሳይ ሰጭዎች ሁሉ በላጭ ነው በላቸው።" (ሱረቱ ሰበእ 39)፡፡
"ንግድን ወይንም ዛዛታን ባዩህ ጊዜም ቆመህ የተዉህ ሲሆኑ ወደርሷ ይበተናሉ፤ አላህ ዘንድ ያለው ዋጋ ከዛዛታም ከንግድም በላጭ ነው፤ አላህም ከሰጪዎቹ ሁሉ ይበልጥ ሲሳይን ሰጭ ነው በላቸው።" (ሱረቱል ጁሙዓህ 11)፡፡
" قَالَ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ اللَّهُمَّ رَبَّنَا أَنْزِلْ عَلَيْنَا مَائِدَةً مِنَ السَّمَاءِ تَكُونُ لَنَا عِيدًا لِأَوَّلِنَا وَآخِرِنَا وَآيَةً مِنْكَ وَارْزُقْنَا وَأَنْتَ خَيْرُ الرَّازِقِينَ " سورة المائدة 114
"የመርየም ልጅ ዒሳ አለ ፦ጌታችን አላህ ሆይ! ለኛ ለመጀመሪያዎቻችንና ለመጨረሻዎቻችን ባዕል (መደሰቻ) የምትሆንን ከአንተም ተአምር የሆነችን ማእድ ከሰማይ በኛ ላይ አውርድ፤ ስጠንም፤ አንተ ከሰጪዎች ሁሉ በላጭ ነህና።" (ሱረቱል ማኢዳህ 114)፡፡
ያ ረዛቅ! ሐላል የሆነ ሪዝቅን፣ ተቀባይነት ያለው ስራን ወፍቀን፡፡
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
Join us ➤➤ http://tttttt.me/abuhyder
9. "አል-በሲር" (ተመልካች)
በአቡ ሀይደር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን (አል-ፋቲሓ 2) ፡፡ የአላህ ሰላምና ውዳሴ የሰው ዘር ታላቅ መሪ ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ (አል-አሕዛብ 56) ለመላው የአላህ መልክተኞች (አል-ሷፍፋት 181) የሐቅንም መንገድ በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን (ጣሀ 47)፡፡
ሀ. ትርጉም፡-
"አል-በሲር" የሚለው መለኮታዊ ስም ትርጉሙ፡- ተመልካች ማለት ነው፡፡ ፈጣሪ አምላካችን አላህ ፍጡራኑን የሚመለከት ከርሱ የሚሸሸግ ምንም ስለሌለ "አል-በሲር" ተብሎ ይጠራል፡፡ አላህ እይታው ሁሉን ያካለለና ከርሱ እይታ የተደበቀ ንጥረ ነገር እንኳ ሊኖር ስለማይችል "አል-በሲር" ተብሎ ይጠራል፡፡ ጌታ አላህ እንደ ፍጡራኑ ያልታወረ ወይም እይታው በርቀትና በነገራቶች ግዝፈት ያልተወሰነ በመሆኑ "አል-በሲር" ይባላል፡፡ የምሉዕ ባሕሪያት ባለቤት የሆንከው ጌታችን ሆይ! ምስጋና ላንተ የተገባ ነው፡፡
አንዳንድ ጊዜ በአዲስ አበባ መስጂዶች ውስጥ የማየት ችግር የደረሰባቸው ሰዎች በመስጂዱ በረንዳ ላይ ሁነው ‹‹አይነ-በሲር›› ነኝና እርዱኝ የሚሉ ሰዎች አጋጥሟችሁ አያውቅም? በትርጉም ህግ ብንሄድ ‹‹አይነ-በሲር›› ተመልካች ለሚለው እንጂ ማየት ለተሳነው እውር አያገለግልም፡፡ ‹‹አዕማ›› ወይም ‹‹አዕወር›› ነው ለማየት የተሳነው ሰው የምንጠቀምበት፡፡ (ሱረቱ ዐበሰ 2 ተመልከት)፡፡
ለ. አመጣጡ፡-
"አል-በሲር" የሚለው መለኮታዊ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ አርባ ሁለት ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ ለናሙና ያህል፡-
" لَيْسَ كَمِثْلِهِ شَيْءٌ وَهُوَ السَّمِيعُ الْبَصِيرُ " سورة الشورى 11
"…የሚመስለው ምንም ነገር የለም፤ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው።" (ሱረቱ-ሹራ 11)፡፡
" قُلْ أَؤُنَبِّئُكُمْ بِخَيْرٍ مِنْ ذَلِكُمْ لِلَّذِينَ اتَّقَوْا عِنْدَ رَبِّهِمْ جَنَّاتٌ تَجْرِي مِنْ تَحْتِهَا الْأَنْهَارُ خَالِدِينَ فِيهَا وَأَزْوَاجٌ مُطَهَّرَةٌ وَرِضْوَانٌ مِنَ اللَّهِ وَاللَّهُ بَصِيرٌ بِالْعِبَادِ " سورة آل عمران 15
"ከዚኻቺሁ የሚበልጥን ልንገራችሁን? በላቸዉ- (እርሱም) ለነዚያ ለተጠነቀቁት ሰዎች በጌታቸዉ ዘንድ በሥራቸዉ ወንዞች የሚፈሱባቸዉ ገነቶች በዉስጧ ሁል ጊዜ ነዋሪዎች ሲሆኑ፣ ንጹሕ የተደረጉ ሚስቶችም ከአላህም የሆነ ዉዴታ አላቸዉ፤ አላህም ባሮችን ተመልካች ነዉ" (ሱረቱ አለ-ዒምራን 15)፡፡
"مَنْ كَانَ يُرِيدُ ثَوَابَ الدُّنْيَا فَعِنْدَ اللَّهِ ثَوَابُ الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ وَكَانَ اللَّهُ سَمِيعًا بَصِيرًا " سورة النساء 134
"የቅርቢቱን ዓለም ምንዳ የሚፈልግ የሆነ ሰው አላህ ዘንድ የቅርቢቱና የመጨረሻዪቱ ምንዳ አለ። አላህም ሰሚ ተመልካች ነው።" (ሱረቱ-ኒሳእ 134)፡፡
ሐ. የምንወስደው ትምሕርት፡-
1. በማየቱ ሙሉ ጌታ መሆኑን፡- ከላይ እንዳየነው ጌታችን አምላካችን አላህ ባሮቹን ተመልካች "አል-በሲር" የሆነ ጌታ እንደሆነ ነው፡፡ ይህ በመሆኑም እርሱ በማየቱ ሙሉ የሆነ እንከን አልባ ጌታ መሆኑን፣ ከእይታው ሊሸሸግ የሚችል ምንም ነገር እንደሌለ እንረዳለን፡-
"لَا تُدْرِكُهُ الْأَبْصَارُ وَهُوَ يُدْرِكُ الْأَبْصَارَ وَهُوَ اللَّطِيفُ الْخَبِيرُ " سورة الأنعام 103
"ዓይኖች አያገኙትም፤ (አያዩትም)፡፡ እርሱም ዓይኖችን ያያል፡፡ እርሱም ርኅራኄው ረቂቁ ውስጠ ዐዋቂው ነው፡፡" (ሱረቱል አንዓም 103)፡፡
" إِنَّ اللَّهَ لَا يَخْفَى عَلَيْهِ شَيْءٌ فِي الْأَرْضِ وَلَا فِي السَّمَاءِ " سورة آل عمران 5
"አላህ በምድርም በሰማይም ምንም ነገር በርሱ ላይ አይሰወርም።" (ሱረቱ አለ-ዒምራን 5)፡፡
" إِنَّ الَّذِينَ يُلْحِدُونَ فِي آيَاتِنَا لَا يَخْفَوْنَ عَلَيْنَا... " سورة فصلت 40
"እነዚያ አንቀጾቻችንን የሚያጣምሙ፣ በኛ ላይ አይደበቁም…" (ሱረቱ ፉሲለት 40)፡፡
2. ለባሪያዎቹም መለገሱ፡- ጌታችን አላህ የፍጡራኑን ሁኔታ ተመልካች የሆነ አምላክ በመሆኑ፡ ለፈጠራቸውም ባሪያዎቹ አይንን በመለገስ በተወሰነ መልኩ የማየትን ችሎታ ሰጣቸው፡፡ ይህ እሱ በኛ ላይ ከዋላቸው ጸጋዎቹ አንዱ ነው፡-
" إِنَّا خَلَقْنَا الْإِنْسَانَ مِنْ نُطْفَةٍ أَمْشَاجٍ نَبْتَلِيهِ فَجَعَلْنَاهُ سَمِيعًا بَصِيرًا " سورة الإنسان 2
"እኛ ሰዉን፥ (በሕግ ግዳጅ) የምንሞክረዉ ስንሆን፥ ቅልቅሎች ከሆኑ የፍትወት ጠብታ ፈጠርነዉ፤ ሰሚ ተመልካችም አደረግነዉ።" (ሱረቱል ኢንሳን 2)፡፡
" قُلْ هُوَ الَّذِي أَنْشَأَكُمْ وَجَعَلَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ قَلِيلًا مَا تَشْكُرُونَ " سورة الملك 23
"እርሱ ያ የፈጠራችሁ ለናንተም መስሚያና ማያዎችን ልቦችንም ያደረገላችሁ ነው፤ ጥቂትንም አታመሰግኑም በላቸው።" (ሱረቱል ሙልክ 23)፡፡
" وَهُوَ الَّذِي أَنْشَأَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ قَلِيلًا مَا تَشْكُرُونَ " سورة المؤمنون 78
"እርሱም ያ መስሚያዎችንና ማያዎችን ልቦችንም ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው፡፡ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡" (ሱረቱል ሙእሚኑን 78)፡፡
3. ሌላው መስጠት እንደማይችል፡- የባሪያዎቹን ሁኔታ ተመልካች የሆነው "አል-በሲር" ጌታችን፡ ለኛም ማየት የምንችልበት አይን ሲለግሰን እግረ መንገዱንም ከሱ ሌላ ማንም ይህን ጸጋ ሊሰጠን እንደማይችል ይነግረናል፡-
" قُلْ مَنْ يَرْزُقُكُمْ مِنَ السَّمَاءِ وَالْأَرْضِ أَمَّنْ يَمْلِكُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَمَنْ يُخْرِجُ الْحَيَّ مِنَ الْمَيِّتِ وَيُخْرِجُ الْمَيِّتَ مِنَ الْحَيِّ وَمَنْ يُدَبِّرُ الْأَمْرَ فَسَيَقُولُونَ اللَّهُ فَقُلْ أَفَلَا تَتَّقُونَ " سورة يونس 31
"«ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማን ነው መስሚያዎችንና ማያዎችንስ የፈጠረ ማን ነው ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ ማን ነው ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብርስ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥም አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ (ለምን ታጋራላችሁ) አትፈሩትምን» በላቸው፡፡" (ሱረቱ ዩኑስ 31)፡፡
4. አምልኮት እንደሚገባው፡- ጌታችን አላህ በማየቱ ሙሉ የሆነ "አል-በሲር" ጌታ በመሆኑና ከርሱ የሚሸሸግ ነገር ባለመኖሩ በርግጥም ሊመለክ የሚገባው ጌታ ነው፡፡ ይህንን ባሕሪ (ሁሉን ማየት) የማይችሉት ግን ሊመለኩ እንደማይገባቸው በዛው እንማራለን፡-
" إِنَّ الَّذِينَ تَدْعُونَ مِنْ دُونِ اللَّهِ عِبَادٌ أَمْثَالُكُمْ فَادْعُوهُمْ فَلْيَسْتَجِيبُوا لَكُمْ إِنْ كُنْتُمْ صَادِقِينَ * أَلَهُمْ أَرْجُلٌ يَمْشُونَ
በአቡ ሀይደር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን (አል-ፋቲሓ 2) ፡፡ የአላህ ሰላምና ውዳሴ የሰው ዘር ታላቅ መሪ ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ (አል-አሕዛብ 56) ለመላው የአላህ መልክተኞች (አል-ሷፍፋት 181) የሐቅንም መንገድ በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን (ጣሀ 47)፡፡
ሀ. ትርጉም፡-
"አል-በሲር" የሚለው መለኮታዊ ስም ትርጉሙ፡- ተመልካች ማለት ነው፡፡ ፈጣሪ አምላካችን አላህ ፍጡራኑን የሚመለከት ከርሱ የሚሸሸግ ምንም ስለሌለ "አል-በሲር" ተብሎ ይጠራል፡፡ አላህ እይታው ሁሉን ያካለለና ከርሱ እይታ የተደበቀ ንጥረ ነገር እንኳ ሊኖር ስለማይችል "አል-በሲር" ተብሎ ይጠራል፡፡ ጌታ አላህ እንደ ፍጡራኑ ያልታወረ ወይም እይታው በርቀትና በነገራቶች ግዝፈት ያልተወሰነ በመሆኑ "አል-በሲር" ይባላል፡፡ የምሉዕ ባሕሪያት ባለቤት የሆንከው ጌታችን ሆይ! ምስጋና ላንተ የተገባ ነው፡፡
አንዳንድ ጊዜ በአዲስ አበባ መስጂዶች ውስጥ የማየት ችግር የደረሰባቸው ሰዎች በመስጂዱ በረንዳ ላይ ሁነው ‹‹አይነ-በሲር›› ነኝና እርዱኝ የሚሉ ሰዎች አጋጥሟችሁ አያውቅም? በትርጉም ህግ ብንሄድ ‹‹አይነ-በሲር›› ተመልካች ለሚለው እንጂ ማየት ለተሳነው እውር አያገለግልም፡፡ ‹‹አዕማ›› ወይም ‹‹አዕወር›› ነው ለማየት የተሳነው ሰው የምንጠቀምበት፡፡ (ሱረቱ ዐበሰ 2 ተመልከት)፡፡
ለ. አመጣጡ፡-
"አል-በሲር" የሚለው መለኮታዊ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ አርባ ሁለት ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ ለናሙና ያህል፡-
" لَيْسَ كَمِثْلِهِ شَيْءٌ وَهُوَ السَّمِيعُ الْبَصِيرُ " سورة الشورى 11
"…የሚመስለው ምንም ነገር የለም፤ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው።" (ሱረቱ-ሹራ 11)፡፡
" قُلْ أَؤُنَبِّئُكُمْ بِخَيْرٍ مِنْ ذَلِكُمْ لِلَّذِينَ اتَّقَوْا عِنْدَ رَبِّهِمْ جَنَّاتٌ تَجْرِي مِنْ تَحْتِهَا الْأَنْهَارُ خَالِدِينَ فِيهَا وَأَزْوَاجٌ مُطَهَّرَةٌ وَرِضْوَانٌ مِنَ اللَّهِ وَاللَّهُ بَصِيرٌ بِالْعِبَادِ " سورة آل عمران 15
"ከዚኻቺሁ የሚበልጥን ልንገራችሁን? በላቸዉ- (እርሱም) ለነዚያ ለተጠነቀቁት ሰዎች በጌታቸዉ ዘንድ በሥራቸዉ ወንዞች የሚፈሱባቸዉ ገነቶች በዉስጧ ሁል ጊዜ ነዋሪዎች ሲሆኑ፣ ንጹሕ የተደረጉ ሚስቶችም ከአላህም የሆነ ዉዴታ አላቸዉ፤ አላህም ባሮችን ተመልካች ነዉ" (ሱረቱ አለ-ዒምራን 15)፡፡
"مَنْ كَانَ يُرِيدُ ثَوَابَ الدُّنْيَا فَعِنْدَ اللَّهِ ثَوَابُ الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ وَكَانَ اللَّهُ سَمِيعًا بَصِيرًا " سورة النساء 134
"የቅርቢቱን ዓለም ምንዳ የሚፈልግ የሆነ ሰው አላህ ዘንድ የቅርቢቱና የመጨረሻዪቱ ምንዳ አለ። አላህም ሰሚ ተመልካች ነው።" (ሱረቱ-ኒሳእ 134)፡፡
ሐ. የምንወስደው ትምሕርት፡-
1. በማየቱ ሙሉ ጌታ መሆኑን፡- ከላይ እንዳየነው ጌታችን አምላካችን አላህ ባሮቹን ተመልካች "አል-በሲር" የሆነ ጌታ እንደሆነ ነው፡፡ ይህ በመሆኑም እርሱ በማየቱ ሙሉ የሆነ እንከን አልባ ጌታ መሆኑን፣ ከእይታው ሊሸሸግ የሚችል ምንም ነገር እንደሌለ እንረዳለን፡-
"لَا تُدْرِكُهُ الْأَبْصَارُ وَهُوَ يُدْرِكُ الْأَبْصَارَ وَهُوَ اللَّطِيفُ الْخَبِيرُ " سورة الأنعام 103
"ዓይኖች አያገኙትም፤ (አያዩትም)፡፡ እርሱም ዓይኖችን ያያል፡፡ እርሱም ርኅራኄው ረቂቁ ውስጠ ዐዋቂው ነው፡፡" (ሱረቱል አንዓም 103)፡፡
" إِنَّ اللَّهَ لَا يَخْفَى عَلَيْهِ شَيْءٌ فِي الْأَرْضِ وَلَا فِي السَّمَاءِ " سورة آل عمران 5
"አላህ በምድርም በሰማይም ምንም ነገር በርሱ ላይ አይሰወርም።" (ሱረቱ አለ-ዒምራን 5)፡፡
" إِنَّ الَّذِينَ يُلْحِدُونَ فِي آيَاتِنَا لَا يَخْفَوْنَ عَلَيْنَا... " سورة فصلت 40
"እነዚያ አንቀጾቻችንን የሚያጣምሙ፣ በኛ ላይ አይደበቁም…" (ሱረቱ ፉሲለት 40)፡፡
2. ለባሪያዎቹም መለገሱ፡- ጌታችን አላህ የፍጡራኑን ሁኔታ ተመልካች የሆነ አምላክ በመሆኑ፡ ለፈጠራቸውም ባሪያዎቹ አይንን በመለገስ በተወሰነ መልኩ የማየትን ችሎታ ሰጣቸው፡፡ ይህ እሱ በኛ ላይ ከዋላቸው ጸጋዎቹ አንዱ ነው፡-
" إِنَّا خَلَقْنَا الْإِنْسَانَ مِنْ نُطْفَةٍ أَمْشَاجٍ نَبْتَلِيهِ فَجَعَلْنَاهُ سَمِيعًا بَصِيرًا " سورة الإنسان 2
"እኛ ሰዉን፥ (በሕግ ግዳጅ) የምንሞክረዉ ስንሆን፥ ቅልቅሎች ከሆኑ የፍትወት ጠብታ ፈጠርነዉ፤ ሰሚ ተመልካችም አደረግነዉ።" (ሱረቱል ኢንሳን 2)፡፡
" قُلْ هُوَ الَّذِي أَنْشَأَكُمْ وَجَعَلَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ قَلِيلًا مَا تَشْكُرُونَ " سورة الملك 23
"እርሱ ያ የፈጠራችሁ ለናንተም መስሚያና ማያዎችን ልቦችንም ያደረገላችሁ ነው፤ ጥቂትንም አታመሰግኑም በላቸው።" (ሱረቱል ሙልክ 23)፡፡
" وَهُوَ الَّذِي أَنْشَأَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ قَلِيلًا مَا تَشْكُرُونَ " سورة المؤمنون 78
"እርሱም ያ መስሚያዎችንና ማያዎችን ልቦችንም ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው፡፡ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡" (ሱረቱል ሙእሚኑን 78)፡፡
3. ሌላው መስጠት እንደማይችል፡- የባሪያዎቹን ሁኔታ ተመልካች የሆነው "አል-በሲር" ጌታችን፡ ለኛም ማየት የምንችልበት አይን ሲለግሰን እግረ መንገዱንም ከሱ ሌላ ማንም ይህን ጸጋ ሊሰጠን እንደማይችል ይነግረናል፡-
" قُلْ مَنْ يَرْزُقُكُمْ مِنَ السَّمَاءِ وَالْأَرْضِ أَمَّنْ يَمْلِكُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَمَنْ يُخْرِجُ الْحَيَّ مِنَ الْمَيِّتِ وَيُخْرِجُ الْمَيِّتَ مِنَ الْحَيِّ وَمَنْ يُدَبِّرُ الْأَمْرَ فَسَيَقُولُونَ اللَّهُ فَقُلْ أَفَلَا تَتَّقُونَ " سورة يونس 31
"«ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማን ነው መስሚያዎችንና ማያዎችንስ የፈጠረ ማን ነው ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ ማን ነው ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብርስ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥም አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ (ለምን ታጋራላችሁ) አትፈሩትምን» በላቸው፡፡" (ሱረቱ ዩኑስ 31)፡፡
4. አምልኮት እንደሚገባው፡- ጌታችን አላህ በማየቱ ሙሉ የሆነ "አል-በሲር" ጌታ በመሆኑና ከርሱ የሚሸሸግ ነገር ባለመኖሩ በርግጥም ሊመለክ የሚገባው ጌታ ነው፡፡ ይህንን ባሕሪ (ሁሉን ማየት) የማይችሉት ግን ሊመለኩ እንደማይገባቸው በዛው እንማራለን፡-
" إِنَّ الَّذِينَ تَدْعُونَ مِنْ دُونِ اللَّهِ عِبَادٌ أَمْثَالُكُمْ فَادْعُوهُمْ فَلْيَسْتَجِيبُوا لَكُمْ إِنْ كُنْتُمْ صَادِقِينَ * أَلَهُمْ أَرْجُلٌ يَمْشُونَ
بِهَا أَمْ لَهُمْ أَيْدٍ يَبْطِشُونَ بِهَا أَمْ لَهُمْ أَعْيُنٌ يُبْصِرُونَ بِهَا أَمْ لَهُمْ آذَانٌ يَسْمَعُونَ بِهَا قُلِ ادْعُوا شُرَكَاءَكُمْ ثُمَّ كِيدُونِ فَلَا تُنْظِرُونِ " سورة الأعراف 195-194
"እነዚያ ከአላህ ሌላ የምትገዙዋቸው፣ ብጤዎቻችሁ ተገዢዎች ናቸው፤ እውነተኞችም እንደሆናችሁ ጥሩዋቸውና ለናንተ ይመልሱላችሁ፤ (አይችሉም)።ለነርሱ በርሳቸው የሚኼዱባቸው እግሮች አሉዋቸውን? ወይስ ለነሱ በርሳቸው የሚጨብጡባቸው እጆች አሉዋቸውን? ወይስ ለነሱ በርሳቸው የሚያዩባቸው ዓይኖች አሉዋቸውን? ወይስ ለነሱ በርሳቸው የሚሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸውን? ፦ያጋራችኋቸውን ጥሩ፣ ከዚያም ተተናኮሉኝ፤ ጊዜም አትስጡኝ (አልፈራችሁም) በላቸው።" (ሱረቱል አዕራፍ 194-195)፡፡
5. ልንፈራው እንደሚገባ፡- ሰው አንድ ጥፋት መስራት በፈለገና ባሰበ ጊዜ፡ የመጀመሪያ እርምጃው በአካባቢው ማንም እንደማይመለከተው ማረጋገጥ ነው፡፡ ማንም እንደማያየው ባጣራ ጊዜ ያሰበውን ለመፈጸም ይቻኮላል፡፡ ታዲያ የሱ ጌታ ሁሉን ተመልካች "አል-በሲር" መሆኑን የተረዳና ያስታወሰ ጊዜ አላህን መፍራት በልቦናው አያድርበትምን? በሕይወቱ ውስጥ ሁሌም የአላህን ተመልካችነት ጣልቃ ቢያስገባ አላህን ፈሪ በመሆን ስኬታማ ይሆናል ማለት ነው፡-
"وَلَتَجِدَنَّهُمْ أَحْرَصَ النَّاسِ عَلَى حَيَاةٍ وَمِنَ الَّذِينَ أَشْرَكُوا يَوَدُّ أَحَدُهُمْ لَوْ يُعَمَّرُ أَلْفَ سَنَةٍ وَمَا هُوَ بِمُزَحْزِحِهِ مِنَ الْعَذَابِ أَنْ يُعَمَّرَ وَاللَّهُ بَصِيرٌ بِمَا يَعْمَلُونَ " سورة البقرة 96
"ከሰዎችም ሁሉ ከእነዚያም (ጣዖትን) ከአጋሩት ይበልጥ በሕይወት ላይ የሚጓጉ ኾነው በእርግጥ ታገኛቸዋለህ፡፡ አንዳቸው ሺሕ ዓመት ዕድሜ ቢሰጥ ይወዳል፡፡ እርሱም ዕድሜ መሰጠቱ ከቅጣት የሚያርቀው አይደለም፡፡ አላህም የሚሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው" (ሱረቱል በቀራህ 96)፡፡
" وَكَمْ أَهْلَكْنَا مِنَ الْقُرُونِ مِنْ بَعْدِ نُوحٍ وَكَفَى بِرَبِّكَ بِذُنُوبِ عِبَادِهِ خَبِيرًا بَصِيرًا " سورة الإسراء 17
"ከኑሕም በኋላ ከክፍለ ዘመናት ሰዎች ያጠፋናቸው ብዙዎች ናቸው፤ የባሮቹንም ኃጢአቶች ውስጠ ዐዋቂ ተመልካች መሆን በጌታህ በቃ።" (ሱረቱል ኢስራእ 17)፡፡
" وَلَقَدْ آتَيْنَا دَاوُودَ مِنَّا فَضْلًا يَا جِبَالُ أَوِّبِي مَعَهُ وَالطَّيْرَ وَأَلَنَّا لَهُ الْحَدِيدَ * أَنِ اعْمَلْ سَابِغَاتٍ وَقَدِّرْ فِي السَّرْدِ وَاعْمَلُوا صَالِحًا إِنِّي بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ " سورة سبأ 11-10
"ለዳውድም ከኛ የሆነን ችሮታ በእርግጥ ሰጠነው፤(አልንም)፦ ተራራዎች ሆይ! ከርሱ ጋር ውዳሴን መላልሱ፤ በራሪዎችንም፣ (ገራንለት)፤ ብረትንም ለርሱ አለዘብንለት። ሰፋፊዎችን ጥሩሮች ሥራ፤ በአሠራርዋም መጥን፤ መልካምንም ሥራ ሥሩ፤ እኔ የምትሠሩትን ነገር ሁሉ ተመልካች ነኝና (አልነው)።" (ሱረቱ ሰበእ 10-11)፡፡
6. ለምስክርነት እንደሚቀርቡ፡- ሁሉን ተመልካች የሆነው አምላካችን አላህ ለኛ ለባሮቹ የለገሰን አይን ነገ የውሙል ቂያም ለኛ መስካሪዎች ወይም በኛ ላይ መስካሪዎች ነው የሚሆኑት፡፡ በአይናችን ባየነው ነገር ተጠቃሚ ወይም ተጎጂ እንሆናለን፡፡ የአላህን ተፈጥሮ፣ የሱን ቃል ቁርኣን፣ አላህ የወደዳቸውን መልካም ባሮቹን በፍቅር እይታ የምትመለከት አይን ተጠቃሚ እንደምትሆነው ሁሉ፡ አላህ ያልፈቀደውን የሴት ገላ፣ ከጥቅማቸው ጉዳታቸው ያመዘኑ ፊልሞችንና መሰል ነገሮችን ከተመለከተች ደግሞ ተያዥ ትሆናለች፡፡ ለዚህም ነው አይናችሁን ስበሩ የተባልነው፡-
" حَتَّى إِذَا مَا جَاءُوهَا شَهِدَ عَلَيْهِمْ سَمْعُهُمْ وَأَبْصَارُهُمْ وَجُلُودُهُمْ بِمَا كَانُوا يَعْمَلُونَ " سورة فصلت 20
"በመጧትም ጊዜ፣ ጆሮዎቻቸው፣ ዓይኖቻቸውና ቆዳዎቻቸውም ይሠሩት በነበሩት ነገር በነርሱ ላይ ይመሰክሩባቸዋል።" (ሱረቱ ፉሲለት 20)፡፡
" وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَادَ كُلُّ أُولَئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا " سورة الإسراء 36
"ለአንተም በርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም፣ እነዚህ ሁሉ (ባለቤታቸው) ከነሱ ተጠያቂ ነውና።" (ሱረቱል ኢስራእ 36)፡፡
" قُلْ لِلْمُؤْمِنِينَ يَغُضُّوا مِنْ أَبْصَارِهِمْ وَيَحْفَظُوا فُرُوجَهُمْ...(30) وَقُلْ لِلْمُؤْمِنَاتِ يَغْضُضْنَ مِنْ أَبْصَارِهِنَّ وَيَحْفَظْنَ فُرُوجَهُنَّ... " سورة النور 31-30
"ለምእምናን ንገራቸው ፦ ዓይኖቻቸውን (ያልተፈቀደን ከማየት) ይከልክሉ፤ ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ…ለምእምናትም ንገራቸው ፦ ዓይኖቻቸውን ይከልክሉ፤ ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ…" (ሱረቱ-ኑር 30-31)፡፡
7. ከእውርነት የተሻለ መሆኑን፡- ለማየት መታደል በራሱ ትልቅ ኒዕማ በመሆኑ ከእውርነት በእጅጉ ይሻላል፡-
" وَمَا يَسْتَوِي الْأَعْمَى وَالْبَصِيرُ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ وَلَا الْمُسِيءُ قَلِيلًا مَا تَتَذَكَّرُونَ " سورة غافر 58
"ዕውርና የሚያይ፣ እነዚያም አምነው መልካሞችን የሠሩና መጥፎ ሠሪው አይተካከሉም፤ በጣም ጥቂትን ብቻ ትገሠጻላችሁ።" (ሱረቱ ጋፊር 58)፡፡
8. ለእምነትና ክህደት ምሳሌ መሆኑን፡- በጌታው በአላህ ያመነ ሙስሊም እንደሚያይ፡ የካደና ያስተባበለው ካፊር ደግሞ እንደ ዕውር ምሳሌ ሆኖ መጥቷል፡፡ ከሀዲ አይነ-ስጋው ቢመለከትም ልቡ የታወረ ነው፡፡ አማኝ ግን አይነ-ስጋው ማየት ባይችል እንኳ አይነ-ልቦናው የሚመለከት ነው፡-
" قُلْ لَا أَقُولُ لَكُمْ عِنْدِي خَزَائِنُ اللَّهِ وَلَا أَعْلَمُ الْغَيْبَ وَلَا أَقُولُ لَكُمْ إِنِّي مَلَكٌ إِنْ أَتَّبِعُ إِلَّا مَا يُوحَى إِلَيَّ قُلْ هَلْ يَسْتَوِي الْأَعْمَى وَالْبَصِيرُ أَفَلَا تَتَفَكَّرُونَ " سورة الأنعام 50
"«ለእናንተ የአላህ ግምጃ ቤቶች እኔ ዘንድ ናቸው አልልም፡፡ ሩቅንም አላውቅም፡፡ ለእናንተም እኔ መልአክ ነኝ አልልም፡፡ ወደእኔ የሚወርድልኝን እንጅ ሌላን አልከተልም» በላቸው፡፡ «ዕውርና የሚያይ ይስተካከላሉን አታስተነትኑምን» በላቸው፡፡" (ሱረቱል አንዓም 50)፡፡
" إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ وَأَخْبَتُوا إِلَى رَبِّهِمْ أُولَئِكَ أَصْحَابُ الْجَنَّةِ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ * مَثَلُ الْفَرِيقَيْنِ كَالْأَعْمَى وَالْأَصَمِّ وَالْبَصِيرِ وَالسَّمِيعِ هَلْ يَسْتَوِ
"እነዚያ ከአላህ ሌላ የምትገዙዋቸው፣ ብጤዎቻችሁ ተገዢዎች ናቸው፤ እውነተኞችም እንደሆናችሁ ጥሩዋቸውና ለናንተ ይመልሱላችሁ፤ (አይችሉም)።ለነርሱ በርሳቸው የሚኼዱባቸው እግሮች አሉዋቸውን? ወይስ ለነሱ በርሳቸው የሚጨብጡባቸው እጆች አሉዋቸውን? ወይስ ለነሱ በርሳቸው የሚያዩባቸው ዓይኖች አሉዋቸውን? ወይስ ለነሱ በርሳቸው የሚሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸውን? ፦ያጋራችኋቸውን ጥሩ፣ ከዚያም ተተናኮሉኝ፤ ጊዜም አትስጡኝ (አልፈራችሁም) በላቸው።" (ሱረቱል አዕራፍ 194-195)፡፡
5. ልንፈራው እንደሚገባ፡- ሰው አንድ ጥፋት መስራት በፈለገና ባሰበ ጊዜ፡ የመጀመሪያ እርምጃው በአካባቢው ማንም እንደማይመለከተው ማረጋገጥ ነው፡፡ ማንም እንደማያየው ባጣራ ጊዜ ያሰበውን ለመፈጸም ይቻኮላል፡፡ ታዲያ የሱ ጌታ ሁሉን ተመልካች "አል-በሲር" መሆኑን የተረዳና ያስታወሰ ጊዜ አላህን መፍራት በልቦናው አያድርበትምን? በሕይወቱ ውስጥ ሁሌም የአላህን ተመልካችነት ጣልቃ ቢያስገባ አላህን ፈሪ በመሆን ስኬታማ ይሆናል ማለት ነው፡-
"وَلَتَجِدَنَّهُمْ أَحْرَصَ النَّاسِ عَلَى حَيَاةٍ وَمِنَ الَّذِينَ أَشْرَكُوا يَوَدُّ أَحَدُهُمْ لَوْ يُعَمَّرُ أَلْفَ سَنَةٍ وَمَا هُوَ بِمُزَحْزِحِهِ مِنَ الْعَذَابِ أَنْ يُعَمَّرَ وَاللَّهُ بَصِيرٌ بِمَا يَعْمَلُونَ " سورة البقرة 96
"ከሰዎችም ሁሉ ከእነዚያም (ጣዖትን) ከአጋሩት ይበልጥ በሕይወት ላይ የሚጓጉ ኾነው በእርግጥ ታገኛቸዋለህ፡፡ አንዳቸው ሺሕ ዓመት ዕድሜ ቢሰጥ ይወዳል፡፡ እርሱም ዕድሜ መሰጠቱ ከቅጣት የሚያርቀው አይደለም፡፡ አላህም የሚሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው" (ሱረቱል በቀራህ 96)፡፡
" وَكَمْ أَهْلَكْنَا مِنَ الْقُرُونِ مِنْ بَعْدِ نُوحٍ وَكَفَى بِرَبِّكَ بِذُنُوبِ عِبَادِهِ خَبِيرًا بَصِيرًا " سورة الإسراء 17
"ከኑሕም በኋላ ከክፍለ ዘመናት ሰዎች ያጠፋናቸው ብዙዎች ናቸው፤ የባሮቹንም ኃጢአቶች ውስጠ ዐዋቂ ተመልካች መሆን በጌታህ በቃ።" (ሱረቱል ኢስራእ 17)፡፡
" وَلَقَدْ آتَيْنَا دَاوُودَ مِنَّا فَضْلًا يَا جِبَالُ أَوِّبِي مَعَهُ وَالطَّيْرَ وَأَلَنَّا لَهُ الْحَدِيدَ * أَنِ اعْمَلْ سَابِغَاتٍ وَقَدِّرْ فِي السَّرْدِ وَاعْمَلُوا صَالِحًا إِنِّي بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ " سورة سبأ 11-10
"ለዳውድም ከኛ የሆነን ችሮታ በእርግጥ ሰጠነው፤(አልንም)፦ ተራራዎች ሆይ! ከርሱ ጋር ውዳሴን መላልሱ፤ በራሪዎችንም፣ (ገራንለት)፤ ብረትንም ለርሱ አለዘብንለት። ሰፋፊዎችን ጥሩሮች ሥራ፤ በአሠራርዋም መጥን፤ መልካምንም ሥራ ሥሩ፤ እኔ የምትሠሩትን ነገር ሁሉ ተመልካች ነኝና (አልነው)።" (ሱረቱ ሰበእ 10-11)፡፡
6. ለምስክርነት እንደሚቀርቡ፡- ሁሉን ተመልካች የሆነው አምላካችን አላህ ለኛ ለባሮቹ የለገሰን አይን ነገ የውሙል ቂያም ለኛ መስካሪዎች ወይም በኛ ላይ መስካሪዎች ነው የሚሆኑት፡፡ በአይናችን ባየነው ነገር ተጠቃሚ ወይም ተጎጂ እንሆናለን፡፡ የአላህን ተፈጥሮ፣ የሱን ቃል ቁርኣን፣ አላህ የወደዳቸውን መልካም ባሮቹን በፍቅር እይታ የምትመለከት አይን ተጠቃሚ እንደምትሆነው ሁሉ፡ አላህ ያልፈቀደውን የሴት ገላ፣ ከጥቅማቸው ጉዳታቸው ያመዘኑ ፊልሞችንና መሰል ነገሮችን ከተመለከተች ደግሞ ተያዥ ትሆናለች፡፡ ለዚህም ነው አይናችሁን ስበሩ የተባልነው፡-
" حَتَّى إِذَا مَا جَاءُوهَا شَهِدَ عَلَيْهِمْ سَمْعُهُمْ وَأَبْصَارُهُمْ وَجُلُودُهُمْ بِمَا كَانُوا يَعْمَلُونَ " سورة فصلت 20
"በመጧትም ጊዜ፣ ጆሮዎቻቸው፣ ዓይኖቻቸውና ቆዳዎቻቸውም ይሠሩት በነበሩት ነገር በነርሱ ላይ ይመሰክሩባቸዋል።" (ሱረቱ ፉሲለት 20)፡፡
" وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَادَ كُلُّ أُولَئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا " سورة الإسراء 36
"ለአንተም በርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም፣ እነዚህ ሁሉ (ባለቤታቸው) ከነሱ ተጠያቂ ነውና።" (ሱረቱል ኢስራእ 36)፡፡
" قُلْ لِلْمُؤْمِنِينَ يَغُضُّوا مِنْ أَبْصَارِهِمْ وَيَحْفَظُوا فُرُوجَهُمْ...(30) وَقُلْ لِلْمُؤْمِنَاتِ يَغْضُضْنَ مِنْ أَبْصَارِهِنَّ وَيَحْفَظْنَ فُرُوجَهُنَّ... " سورة النور 31-30
"ለምእምናን ንገራቸው ፦ ዓይኖቻቸውን (ያልተፈቀደን ከማየት) ይከልክሉ፤ ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ…ለምእምናትም ንገራቸው ፦ ዓይኖቻቸውን ይከልክሉ፤ ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ…" (ሱረቱ-ኑር 30-31)፡፡
7. ከእውርነት የተሻለ መሆኑን፡- ለማየት መታደል በራሱ ትልቅ ኒዕማ በመሆኑ ከእውርነት በእጅጉ ይሻላል፡-
" وَمَا يَسْتَوِي الْأَعْمَى وَالْبَصِيرُ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ وَلَا الْمُسِيءُ قَلِيلًا مَا تَتَذَكَّرُونَ " سورة غافر 58
"ዕውርና የሚያይ፣ እነዚያም አምነው መልካሞችን የሠሩና መጥፎ ሠሪው አይተካከሉም፤ በጣም ጥቂትን ብቻ ትገሠጻላችሁ።" (ሱረቱ ጋፊር 58)፡፡
8. ለእምነትና ክህደት ምሳሌ መሆኑን፡- በጌታው በአላህ ያመነ ሙስሊም እንደሚያይ፡ የካደና ያስተባበለው ካፊር ደግሞ እንደ ዕውር ምሳሌ ሆኖ መጥቷል፡፡ ከሀዲ አይነ-ስጋው ቢመለከትም ልቡ የታወረ ነው፡፡ አማኝ ግን አይነ-ስጋው ማየት ባይችል እንኳ አይነ-ልቦናው የሚመለከት ነው፡-
" قُلْ لَا أَقُولُ لَكُمْ عِنْدِي خَزَائِنُ اللَّهِ وَلَا أَعْلَمُ الْغَيْبَ وَلَا أَقُولُ لَكُمْ إِنِّي مَلَكٌ إِنْ أَتَّبِعُ إِلَّا مَا يُوحَى إِلَيَّ قُلْ هَلْ يَسْتَوِي الْأَعْمَى وَالْبَصِيرُ أَفَلَا تَتَفَكَّرُونَ " سورة الأنعام 50
"«ለእናንተ የአላህ ግምጃ ቤቶች እኔ ዘንድ ናቸው አልልም፡፡ ሩቅንም አላውቅም፡፡ ለእናንተም እኔ መልአክ ነኝ አልልም፡፡ ወደእኔ የሚወርድልኝን እንጅ ሌላን አልከተልም» በላቸው፡፡ «ዕውርና የሚያይ ይስተካከላሉን አታስተነትኑምን» በላቸው፡፡" (ሱረቱል አንዓም 50)፡፡
" إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ وَأَخْبَتُوا إِلَى رَبِّهِمْ أُولَئِكَ أَصْحَابُ الْجَنَّةِ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ * مَثَلُ الْفَرِيقَيْنِ كَالْأَعْمَى وَالْأَصَمِّ وَالْبَصِيرِ وَالسَّمِيعِ هَلْ يَسْتَوِ
🥰1