#update ሜቴክ
#የዓለም ገነት ቆርቆሮ ፋብሪካ እና በግንባታ ላይ ያለው ፎር ፖይንት #ሸራተን ሆቴል ባለቤት አቶ #ዓለም ፍፁም ገብረስላሴ በቁጥጥር ስር ዋሉ።
ግለሰቡ ራቤራ የተባለን በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኝ ሆቴልን #እጅግ በተጋነነ ዋጋ 128 ሚሊየን ብር #ከሜቴክ የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር ጋር የነበራቸውን ጥሩ ግንኙነት በመጠቀም በመሸጥ ተጠርጥረው ነው በቁጥጥር ስር የዋሉት።
በተጨማሪም ሆቴሉ #በባንክ ተይዞና እዳ እያለበት የባንክ እዳውን ገዢው ሜቴክ እንዲሸፍን ተደርጎ እንደተሸጠም ነው የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የገለፀው።
የግለሰቡ የሀብት ምንጭ ህብረተሰቡ ዘንድ መነጋገሪያ ሆኖ #መቆየቱ አይዘነጋም።
ሰሞኑን መንግስት በተለይም በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ውስጥ ከተፈፀመ የሙስና #ወንጀል ጋር በተያያዘ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉ ይታወቃል።
እነዚህም ተጠርጣሪዎች እስከ ትናንት ድረስ ፍርድ ቤት ቀርበው ጉዳያቸው መታየት ጀምሯል።
ምንጭ ፦ FBC
@yenetube @mycase27
#የዓለም ገነት ቆርቆሮ ፋብሪካ እና በግንባታ ላይ ያለው ፎር ፖይንት #ሸራተን ሆቴል ባለቤት አቶ #ዓለም ፍፁም ገብረስላሴ በቁጥጥር ስር ዋሉ።
ግለሰቡ ራቤራ የተባለን በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኝ ሆቴልን #እጅግ በተጋነነ ዋጋ 128 ሚሊየን ብር #ከሜቴክ የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር ጋር የነበራቸውን ጥሩ ግንኙነት በመጠቀም በመሸጥ ተጠርጥረው ነው በቁጥጥር ስር የዋሉት።
በተጨማሪም ሆቴሉ #በባንክ ተይዞና እዳ እያለበት የባንክ እዳውን ገዢው ሜቴክ እንዲሸፍን ተደርጎ እንደተሸጠም ነው የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የገለፀው።
የግለሰቡ የሀብት ምንጭ ህብረተሰቡ ዘንድ መነጋገሪያ ሆኖ #መቆየቱ አይዘነጋም።
ሰሞኑን መንግስት በተለይም በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ውስጥ ከተፈፀመ የሙስና #ወንጀል ጋር በተያያዘ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉ ይታወቃል።
እነዚህም ተጠርጣሪዎች እስከ ትናንት ድረስ ፍርድ ቤት ቀርበው ጉዳያቸው መታየት ጀምሯል።
ምንጭ ፦ FBC
@yenetube @mycase27
#ዓለም በኮሮና እየታመሰች ባለበት በዚህ ወቅት በደቡብ ኮሪያ ሀገራዊ ምርጫ ህዝቡ በነቂስ ወጥቶ እየመረጠ መሆኑ አነጋግሯል።
በደቡብ ኮሪያ በተከፈተው ምርጫ መራጩ ህዝብ ጭምብል ፣ጓንትና ሳኒታይዘር ይዞ ካልተገኘ ወደ ምርጫ ጣቢያ መግባት እንዳማይችል ታውቋል::
ደቡብ ኮሪያዊያን አካላዊ ርቀትን ጠብቀው የህዝብ እንደራሴዎችን ለመምረጥ ድምጽ እየሰጠ መሆኑን #አልጀዚራ ዘግቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
በደቡብ ኮሪያ በተከፈተው ምርጫ መራጩ ህዝብ ጭምብል ፣ጓንትና ሳኒታይዘር ይዞ ካልተገኘ ወደ ምርጫ ጣቢያ መግባት እንዳማይችል ታውቋል::
ደቡብ ኮሪያዊያን አካላዊ ርቀትን ጠብቀው የህዝብ እንደራሴዎችን ለመምረጥ ድምጽ እየሰጠ መሆኑን #አልጀዚራ ዘግቧል።
@Yenetube @Fikerassefa