#ዓለም በኮሮና እየታመሰች ባለበት በዚህ ወቅት በደቡብ ኮሪያ ሀገራዊ ምርጫ ህዝቡ በነቂስ ወጥቶ እየመረጠ መሆኑ አነጋግሯል።
በደቡብ ኮሪያ በተከፈተው ምርጫ መራጩ ህዝብ ጭምብል ፣ጓንትና ሳኒታይዘር ይዞ ካልተገኘ ወደ ምርጫ ጣቢያ መግባት እንዳማይችል ታውቋል::
ደቡብ ኮሪያዊያን አካላዊ ርቀትን ጠብቀው የህዝብ እንደራሴዎችን ለመምረጥ ድምጽ እየሰጠ መሆኑን #አልጀዚራ ዘግቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
በደቡብ ኮሪያ በተከፈተው ምርጫ መራጩ ህዝብ ጭምብል ፣ጓንትና ሳኒታይዘር ይዞ ካልተገኘ ወደ ምርጫ ጣቢያ መግባት እንዳማይችል ታውቋል::
ደቡብ ኮሪያዊያን አካላዊ ርቀትን ጠብቀው የህዝብ እንደራሴዎችን ለመምረጥ ድምጽ እየሰጠ መሆኑን #አልጀዚራ ዘግቧል።
@Yenetube @Fikerassefa