#update ሜቴክ
#የዓለም ገነት ቆርቆሮ ፋብሪካ እና በግንባታ ላይ ያለው ፎር ፖይንት #ሸራተን ሆቴል ባለቤት አቶ #ዓለም ፍፁም ገብረስላሴ በቁጥጥር ስር ዋሉ።
ግለሰቡ ራቤራ የተባለን በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኝ ሆቴልን #እጅግ በተጋነነ ዋጋ 128 ሚሊየን ብር #ከሜቴክ የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር ጋር የነበራቸውን ጥሩ ግንኙነት በመጠቀም በመሸጥ ተጠርጥረው ነው በቁጥጥር ስር የዋሉት።
በተጨማሪም ሆቴሉ #በባንክ ተይዞና እዳ እያለበት የባንክ እዳውን ገዢው ሜቴክ እንዲሸፍን ተደርጎ እንደተሸጠም ነው የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የገለፀው።
የግለሰቡ የሀብት ምንጭ ህብረተሰቡ ዘንድ መነጋገሪያ ሆኖ #መቆየቱ አይዘነጋም።
ሰሞኑን መንግስት በተለይም በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ውስጥ ከተፈፀመ የሙስና #ወንጀል ጋር በተያያዘ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉ ይታወቃል።
እነዚህም ተጠርጣሪዎች እስከ ትናንት ድረስ ፍርድ ቤት ቀርበው ጉዳያቸው መታየት ጀምሯል።
ምንጭ ፦ FBC
@yenetube @mycase27
#የዓለም ገነት ቆርቆሮ ፋብሪካ እና በግንባታ ላይ ያለው ፎር ፖይንት #ሸራተን ሆቴል ባለቤት አቶ #ዓለም ፍፁም ገብረስላሴ በቁጥጥር ስር ዋሉ።
ግለሰቡ ራቤራ የተባለን በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኝ ሆቴልን #እጅግ በተጋነነ ዋጋ 128 ሚሊየን ብር #ከሜቴክ የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር ጋር የነበራቸውን ጥሩ ግንኙነት በመጠቀም በመሸጥ ተጠርጥረው ነው በቁጥጥር ስር የዋሉት።
በተጨማሪም ሆቴሉ #በባንክ ተይዞና እዳ እያለበት የባንክ እዳውን ገዢው ሜቴክ እንዲሸፍን ተደርጎ እንደተሸጠም ነው የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የገለፀው።
የግለሰቡ የሀብት ምንጭ ህብረተሰቡ ዘንድ መነጋገሪያ ሆኖ #መቆየቱ አይዘነጋም።
ሰሞኑን መንግስት በተለይም በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ውስጥ ከተፈፀመ የሙስና #ወንጀል ጋር በተያያዘ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉ ይታወቃል።
እነዚህም ተጠርጣሪዎች እስከ ትናንት ድረስ ፍርድ ቤት ቀርበው ጉዳያቸው መታየት ጀምሯል።
ምንጭ ፦ FBC
@yenetube @mycase27