#በኤርትራ ለዓመታት የትጥቅ ትግል ለመድረግ ሲንቀሳቀስ የነበረው #የትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ትህዴን) ሁለት ሺህ ያህል ታጣቂዎች ወደ ሀገር ቤት ተመለሱ።
ወታደሮቹ በጉዞ ላይ እንዳሉ በደረሰ የመኪና አደጋ ቢያንስ ሶስት ወታደሮች ሲሞቱ በርከት ያሉ ቆስለዋል።
ወደ ዛለምበሳ የሚያመራ ወታደሮቹ የተሳፈሩበት የጭነት መኪና በመገልበጡ አደጋው መድረሱን እማኞች ተናግረዋል። ትህዴን በኤርትራ ከፍተኛ ቁጥር ካላቸው ታጣቂ ቡድኖች #አንዱ ነው።
ድርጅቱ ወደ ሀገር ቤት የተመለሰው ከመንግስት ጋር ባደረገው ድርድር በሰላማዊ ትግል ለመሳተፍ በመወሰኑ ነው።
ቀሪ ወታደሮችም በቀጣዮቹ ቀናት #ይመለሳሉ።
ምንጭ ፦ ዋዜማ ራዲዮ
@yenetube @mycase27
ወታደሮቹ በጉዞ ላይ እንዳሉ በደረሰ የመኪና አደጋ ቢያንስ ሶስት ወታደሮች ሲሞቱ በርከት ያሉ ቆስለዋል።
ወደ ዛለምበሳ የሚያመራ ወታደሮቹ የተሳፈሩበት የጭነት መኪና በመገልበጡ አደጋው መድረሱን እማኞች ተናግረዋል። ትህዴን በኤርትራ ከፍተኛ ቁጥር ካላቸው ታጣቂ ቡድኖች #አንዱ ነው።
ድርጅቱ ወደ ሀገር ቤት የተመለሰው ከመንግስት ጋር ባደረገው ድርድር በሰላማዊ ትግል ለመሳተፍ በመወሰኑ ነው።
ቀሪ ወታደሮችም በቀጣዮቹ ቀናት #ይመለሳሉ።
ምንጭ ፦ ዋዜማ ራዲዮ
@yenetube @mycase27
ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር #ደመቀ መኮንን ከሳዑዲ አልጋ ወራሽ #መሀመድ ቢን ሳልማን ጋር ተነጋገሩ።
አቶ ደመቀ አለም በነፍስ አስገዳይነት አይኑን የጣለባቸውን #መሀመድ ቢን ሳልማንን ካነጋገሩት ጥቂት የሀገር መሪዎች #አንዱ ሆነዋል።
አልጋ ወራሹ ስደተኛ #ጋዜጠኛውን ከማል ኪጎሺን በደህንነት ሰራተኞቻቸው አስገድለዋል በሚል #እየተብጠለጠሉ ነው።
አንዳንድ ሀገራት በሳዑዲ በተካሄደው የንግድ ጉባዔ ላይ ላለመሳተፍ ወስነው ቀርተዋል፣ ሌሎች ደግሞ #ዝቅ ያሉ ባለስልጣናትን ልከዋል።
አቶ ደመቀ በሳዑዲና ኢትዮጵያ የጋራ የንግድ ፎረም ላይም ተካፍለዋል።
©wazema
@yenetube @mycase27
አቶ ደመቀ አለም በነፍስ አስገዳይነት አይኑን የጣለባቸውን #መሀመድ ቢን ሳልማንን ካነጋገሩት ጥቂት የሀገር መሪዎች #አንዱ ሆነዋል።
አልጋ ወራሹ ስደተኛ #ጋዜጠኛውን ከማል ኪጎሺን በደህንነት ሰራተኞቻቸው አስገድለዋል በሚል #እየተብጠለጠሉ ነው።
አንዳንድ ሀገራት በሳዑዲ በተካሄደው የንግድ ጉባዔ ላይ ላለመሳተፍ ወስነው ቀርተዋል፣ ሌሎች ደግሞ #ዝቅ ያሉ ባለስልጣናትን ልከዋል።
አቶ ደመቀ በሳዑዲና ኢትዮጵያ የጋራ የንግድ ፎረም ላይም ተካፍለዋል።
©wazema
@yenetube @mycase27