ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር #ደመቀ መኮንን ከሳዑዲ አልጋ ወራሽ #መሀመድ ቢን ሳልማን ጋር ተነጋገሩ።
አቶ ደመቀ አለም በነፍስ አስገዳይነት አይኑን የጣለባቸውን #መሀመድ ቢን ሳልማንን ካነጋገሩት ጥቂት የሀገር መሪዎች #አንዱ ሆነዋል።
አልጋ ወራሹ ስደተኛ #ጋዜጠኛውን ከማል ኪጎሺን በደህንነት ሰራተኞቻቸው አስገድለዋል በሚል #እየተብጠለጠሉ ነው።
አንዳንድ ሀገራት በሳዑዲ በተካሄደው የንግድ ጉባዔ ላይ ላለመሳተፍ ወስነው ቀርተዋል፣ ሌሎች ደግሞ #ዝቅ ያሉ ባለስልጣናትን ልከዋል።
አቶ ደመቀ በሳዑዲና ኢትዮጵያ የጋራ የንግድ ፎረም ላይም ተካፍለዋል።
©wazema
@yenetube @mycase27
አቶ ደመቀ አለም በነፍስ አስገዳይነት አይኑን የጣለባቸውን #መሀመድ ቢን ሳልማንን ካነጋገሩት ጥቂት የሀገር መሪዎች #አንዱ ሆነዋል።
አልጋ ወራሹ ስደተኛ #ጋዜጠኛውን ከማል ኪጎሺን በደህንነት ሰራተኞቻቸው አስገድለዋል በሚል #እየተብጠለጠሉ ነው።
አንዳንድ ሀገራት በሳዑዲ በተካሄደው የንግድ ጉባዔ ላይ ላለመሳተፍ ወስነው ቀርተዋል፣ ሌሎች ደግሞ #ዝቅ ያሉ ባለስልጣናትን ልከዋል።
አቶ ደመቀ በሳዑዲና ኢትዮጵያ የጋራ የንግድ ፎረም ላይም ተካፍለዋል።
©wazema
@yenetube @mycase27