የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ ተጀመረ
የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) በክልል ምክር ቤት አዳራሽ ስብሰባውን ዛሬ በባሕር ዳር #ጀምሯል፡፡
የአዴፓ ማዕከላከዊ ኮሚቴ ጽ.ቤት ኃላፊ አቶ #ምግባሩ ከበደ እንዳሉት ማዕከላዊ ኮሚቴው ስብሰባውን የሚያደርገው ሁለት መሰረታዊ ነጥቦችን መነሻ አድርጎ ነው ብለዋል፡፡
እንደ አቶ ምግባሩ ገለፃ ድርጅቱ በ12ኛው ድርጅታዊ ጉባኤ ያስቀመጣቸውን አቅጣጫዎች እና ውሳኔዎች በአግባቡ ተፈፃሚ ለማድረግ የእቅድ ኦሬንቴሽን ለአንድ ቀን ይኖራል፡፡
በሚቀጥለው አንድ ቀን ደግሞ በ12ኛው ድርጅታዊ ጉባኤ ከተመረጡት 65 የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ውስጥ 44ቱ አዲስ በመሆናቸው የአንድ ቀን የአመራርነት ስልጠና ይሰጣል ነው ያሉት፡፡
ምንጭ ፦አብመድ
@yenetube @mycase27
የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) በክልል ምክር ቤት አዳራሽ ስብሰባውን ዛሬ በባሕር ዳር #ጀምሯል፡፡
የአዴፓ ማዕከላከዊ ኮሚቴ ጽ.ቤት ኃላፊ አቶ #ምግባሩ ከበደ እንዳሉት ማዕከላዊ ኮሚቴው ስብሰባውን የሚያደርገው ሁለት መሰረታዊ ነጥቦችን መነሻ አድርጎ ነው ብለዋል፡፡
እንደ አቶ ምግባሩ ገለፃ ድርጅቱ በ12ኛው ድርጅታዊ ጉባኤ ያስቀመጣቸውን አቅጣጫዎች እና ውሳኔዎች በአግባቡ ተፈፃሚ ለማድረግ የእቅድ ኦሬንቴሽን ለአንድ ቀን ይኖራል፡፡
በሚቀጥለው አንድ ቀን ደግሞ በ12ኛው ድርጅታዊ ጉባኤ ከተመረጡት 65 የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ውስጥ 44ቱ አዲስ በመሆናቸው የአንድ ቀን የአመራርነት ስልጠና ይሰጣል ነው ያሉት፡፡
ምንጭ ፦አብመድ
@yenetube @mycase27
የኢትዮጵያ የአየር መንገድ ከ41 ዓመታት በኋላ ወደ ሞቃዲሾ በረራ #ጀምሯል።
የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ #ተወልደ ገብረማርያም አየር መንገዱ በዛሬው እለት ወደ #ሞቃዲሾ በይፋ በረራ መጀመሩን ተናግረዋል።
ዋና ስራ አስፈፃሚው እንደገለጹት የበረራው መጀመር #የሁለቱን ሀገራት የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት እና ንግድ ያጠናክረዋል።
በመላው ዓለም የሚገኘውን የሶማሊያ ዳያስፖራ ወደ ሃገራቸው እንዲገቡ በማድረግ #ሶማሊያን እንደገና ለመገንባት በሚደረገው ሂደት ትልቅ ሚና እንደሚኖረውም ነው የተናገሩት።
©FBC
@yenetube @mycase27
የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ #ተወልደ ገብረማርያም አየር መንገዱ በዛሬው እለት ወደ #ሞቃዲሾ በይፋ በረራ መጀመሩን ተናግረዋል።
ዋና ስራ አስፈፃሚው እንደገለጹት የበረራው መጀመር #የሁለቱን ሀገራት የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት እና ንግድ ያጠናክረዋል።
በመላው ዓለም የሚገኘውን የሶማሊያ ዳያስፖራ ወደ ሃገራቸው እንዲገቡ በማድረግ #ሶማሊያን እንደገና ለመገንባት በሚደረገው ሂደት ትልቅ ሚና እንደሚኖረውም ነው የተናገሩት።
©FBC
@yenetube @mycase27