ጥያቄ ለኦርቶዶክሳውያን
ሃይማኖተ-አበው ዘቄርሎስ 78፥31
ቄርሎስም አለ፦
“ወዓዲ ንቤ እስመ ሥጋሁ ለእግዚእነ ክርስቶስ አምላክ ውእቱ”
ትርጉም፦
“ዳግመኛ #የጌታችን #የክርስቶስ #ስጋ #አምላክ እንደሆነ እንናገራለን”
የኢየሱስ ስጋ አምላክ ነው ይለናል። ታዲያ ኢየሱስ የሚመገባቸው ምግቦች ከምግብነት ወደ አምላክነት ያድጋሉን? ሰውነቱ ሲከሳስ የከሳው ሰውነት አምላክ ከነበረ አምላክነቱ ይጠፋልን? ደሙ ሲፈስ ያ ደም አምላክ ከነበረ ከምድር ጋር አፈር ሆኗልን? የተገረዘውስ ሸለፈት አምላክ ከነበረ አፈር ሆነ? ኢየሱስ የበላቸው ምግቦች እድለኞች ናቸው ሆድ ውስጥ ገብተው አምላክ ይሆናሉ። ከዚያ በሌላ መልኩ ከሰውነት ሲወገዱ አምላክነታቸውስ ይወገዳልን? ስጋው ፍጡር ነው። ፍጡር አምላክ ነውን?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ሃይማኖተ-አበው ዘቄርሎስ 78፥31
ቄርሎስም አለ፦
“ወዓዲ ንቤ እስመ ሥጋሁ ለእግዚእነ ክርስቶስ አምላክ ውእቱ”
ትርጉም፦
“ዳግመኛ #የጌታችን #የክርስቶስ #ስጋ #አምላክ እንደሆነ እንናገራለን”
የኢየሱስ ስጋ አምላክ ነው ይለናል። ታዲያ ኢየሱስ የሚመገባቸው ምግቦች ከምግብነት ወደ አምላክነት ያድጋሉን? ሰውነቱ ሲከሳስ የከሳው ሰውነት አምላክ ከነበረ አምላክነቱ ይጠፋልን? ደሙ ሲፈስ ያ ደም አምላክ ከነበረ ከምድር ጋር አፈር ሆኗልን? የተገረዘውስ ሸለፈት አምላክ ከነበረ አፈር ሆነ? ኢየሱስ የበላቸው ምግቦች እድለኞች ናቸው ሆድ ውስጥ ገብተው አምላክ ይሆናሉ። ከዚያ በሌላ መልኩ ከሰውነት ሲወገዱ አምላክነታቸውስ ይወገዳልን? ስጋው ፍጡር ነው። ፍጡር አምላክ ነውን?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
አንዱ አምላክ አይሞትም
2 ቆሮንቶስ 5 ፥14 ይህን ስለቆረጥን የክርስቶስ ፍቅር ግድ ይለናልና፤ አንዱ ስለ ሁሉ ሞተ፤ እንግዲያስ ሁሉ ሞቱ፤
""አንዱ ስለ ሁሉ ሞተ"" ይላል፤ አንዱ ምን? አንዱ አምላክ? በፍፁም አንዱ አምላክ እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፦
" #እርሱ #ብቻ #የማይሞት ነው፤ ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል፤ አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም፤ ለእርሱ ክብርና የዘላለም ኃይል ይሁን፤ አሜን።"
(1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 6:16)
" #ብቻውን #አምላክ ለሚሆን #ለማይሞተው ለማይታየውም ለዘመናት ንጉሥ ምስጋናና ክብር እስከ ዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን።"
(1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 1:17)
"17 Now unto the King eternal, #immortal, invisible, the only wise God, [be] honour and glory for ever and ever. Amen."
(1Timothy 1:17)
1 ቆሮንቶስ 8፥4 #ከአንዱም #በቀር #ማንም #አምላክ እንደሌለ እናውቃለን።
አንዱ ምን ታዲያ? በአንዱ አምላክና በሰዎች መካከል ያለ አንዱ ሰው፦
" #አንድ #አምላክ አለና፥ በአምላክና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም #ሰው የሆነ #ክርስቶስ #ኢየሱስ ነው፤"
(1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 2:5)
"5 For [there is] #one #God, and one mediator between God and men, #the #man Christ Jesus;"
(1Timothy 2:5)
" ነገር ግን ስጦታው እንደ በደሉ መጠን እንደዚያው አይደለም፤ በአንድ ሰው በደል ብዙዎቹ ሞተዋልና፥ ነገር ግን የእግዚአብሔር ጸጋና #በአንድ #ሰው #በኢየሱስ #ክርስቶስ ጸጋ የሆነው ስጦታ ከዚያ ይልቅ ለብዙዎች በዛ።"
(ወደ ሮሜ ሰዎች 5:15)
አብ አንድ አምላክ ሲሆን የማይሞት ነው። ኢየሱስ አንዱ ሰው ስለ ሁሉ ሞተ። እንደ ጳውሎስ ትምህርት።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
2 ቆሮንቶስ 5 ፥14 ይህን ስለቆረጥን የክርስቶስ ፍቅር ግድ ይለናልና፤ አንዱ ስለ ሁሉ ሞተ፤ እንግዲያስ ሁሉ ሞቱ፤
""አንዱ ስለ ሁሉ ሞተ"" ይላል፤ አንዱ ምን? አንዱ አምላክ? በፍፁም አንዱ አምላክ እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፦
" #እርሱ #ብቻ #የማይሞት ነው፤ ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል፤ አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም፤ ለእርሱ ክብርና የዘላለም ኃይል ይሁን፤ አሜን።"
(1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 6:16)
" #ብቻውን #አምላክ ለሚሆን #ለማይሞተው ለማይታየውም ለዘመናት ንጉሥ ምስጋናና ክብር እስከ ዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን።"
(1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 1:17)
"17 Now unto the King eternal, #immortal, invisible, the only wise God, [be] honour and glory for ever and ever. Amen."
(1Timothy 1:17)
1 ቆሮንቶስ 8፥4 #ከአንዱም #በቀር #ማንም #አምላክ እንደሌለ እናውቃለን።
አንዱ ምን ታዲያ? በአንዱ አምላክና በሰዎች መካከል ያለ አንዱ ሰው፦
" #አንድ #አምላክ አለና፥ በአምላክና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም #ሰው የሆነ #ክርስቶስ #ኢየሱስ ነው፤"
(1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 2:5)
"5 For [there is] #one #God, and one mediator between God and men, #the #man Christ Jesus;"
(1Timothy 2:5)
" ነገር ግን ስጦታው እንደ በደሉ መጠን እንደዚያው አይደለም፤ በአንድ ሰው በደል ብዙዎቹ ሞተዋልና፥ ነገር ግን የእግዚአብሔር ጸጋና #በአንድ #ሰው #በኢየሱስ #ክርስቶስ ጸጋ የሆነው ስጦታ ከዚያ ይልቅ ለብዙዎች በዛ።"
(ወደ ሮሜ ሰዎች 5:15)
አብ አንድ አምላክ ሲሆን የማይሞት ነው። ኢየሱስ አንዱ ሰው ስለ ሁሉ ሞተ። እንደ ጳውሎስ ትምህርት።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom