ጥያቄ ለኦርቶዶክሳውያን
ሃይማኖተ-አበው ዘቄርሎስ 78፥31
ቄርሎስም አለ፦
“ወዓዲ ንቤ እስመ ሥጋሁ ለእግዚእነ ክርስቶስ አምላክ ውእቱ”
ትርጉም፦
“ዳግመኛ #የጌታችን #የክርስቶስ #ስጋ #አምላክ እንደሆነ እንናገራለን”
የኢየሱስ ስጋ አምላክ ነው ይለናል። ታዲያ ኢየሱስ የሚመገባቸው ምግቦች ከምግብነት ወደ አምላክነት ያድጋሉን? ሰውነቱ ሲከሳስ የከሳው ሰውነት አምላክ ከነበረ አምላክነቱ ይጠፋልን? ደሙ ሲፈስ ያ ደም አምላክ ከነበረ ከምድር ጋር አፈር ሆኗልን? የተገረዘውስ ሸለፈት አምላክ ከነበረ አፈር ሆነ? ኢየሱስ የበላቸው ምግቦች እድለኞች ናቸው ሆድ ውስጥ ገብተው አምላክ ይሆናሉ። ከዚያ በሌላ መልኩ ከሰውነት ሲወገዱ አምላክነታቸውስ ይወገዳልን? ስጋው ፍጡር ነው። ፍጡር አምላክ ነውን?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ሃይማኖተ-አበው ዘቄርሎስ 78፥31
ቄርሎስም አለ፦
“ወዓዲ ንቤ እስመ ሥጋሁ ለእግዚእነ ክርስቶስ አምላክ ውእቱ”
ትርጉም፦
“ዳግመኛ #የጌታችን #የክርስቶስ #ስጋ #አምላክ እንደሆነ እንናገራለን”
የኢየሱስ ስጋ አምላክ ነው ይለናል። ታዲያ ኢየሱስ የሚመገባቸው ምግቦች ከምግብነት ወደ አምላክነት ያድጋሉን? ሰውነቱ ሲከሳስ የከሳው ሰውነት አምላክ ከነበረ አምላክነቱ ይጠፋልን? ደሙ ሲፈስ ያ ደም አምላክ ከነበረ ከምድር ጋር አፈር ሆኗልን? የተገረዘውስ ሸለፈት አምላክ ከነበረ አፈር ሆነ? ኢየሱስ የበላቸው ምግቦች እድለኞች ናቸው ሆድ ውስጥ ገብተው አምላክ ይሆናሉ። ከዚያ በሌላ መልኩ ከሰውነት ሲወገዱ አምላክነታቸውስ ይወገዳልን? ስጋው ፍጡር ነው። ፍጡር አምላክ ነውን?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom