ነጥብ ሁለት
"ኢማን"
አምላካችን አላህ "አል-ሙእሚን" المُؤْمِن ማለትም ለባሮቹ "ታማኝ" ነው፤ ባሮቹ ደግሞ በእርሱ ላይ “ኢማን” إِيمَٰن ማለትም "እምነት" ሲኖራቸው "ሙእሚን” مُؤْمِن ማለትም "አማኝ" ይባላሉ፤ እምነት ኃጢአቶቻችን ያስተሰርያል፦
48፥2 እነዚያም ያመኑ፣ በጎዎችንም የሠሩ፣ በሙሐመድ ላይም የወረደው እርሱ ከጌታቸው ሲኾን እውነት ስለ ኾነ ያመኑ ከእነርሱ ላይ ኃጢአቶቻቸውን ያባብሳል፡፡ ኹኔታቸውንም ሁሉ ያበጃል፡፡ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ وَآمَنُوا بِمَا نُزِّلَ عَلَىٰ مُحَمَّدٍ وَهُوَ الْحَقُّ مِن رَّبِّهِمْ ۙ كَفَّرَ عَنْهُمْ سَيِّئَاتِهِمْ وَأَصْلَحَ بَالَهُمْ
5፥65 የመጽሐፉም ባለቤቶች *ባመኑ እና ከክህደትም በተጠነቀቁ ኖሮ ከእነርሱ ኃጢኣቶቻቸውን በእርግጥ ባበስንና የመጠቀሚያ ገነቶችንም በእርግጥ ባገባናቸው ነበር*፡፡ وَلَوْ أَنَّ أَهْلَ الْكِتَابِ آمَنُوا وَاتَّقَوْا لَكَفَّرْنَا عَنْهُمْ سَيِّئَاتِهِمْ وَلَأَدْخَلْنَاهُمْ جَنَّاتِ النَّعِيمِ
“ዐቂዳህ” عقيدة የሚለው ቃል “ዐቀደ” عَقَدَ ማለትም “ቋጠረ” ወይንም “ዐቅድ” عَقد ማለትም “መቋጠር” ከሚል ቃል የተመዘዘ ነው፤ ለምሳሌ “የተቋጠሩ” ለሚለው ቃል “ዑቀድ” عُقَد ሲሆን ይህ ቃል “ዐቀደ” عَقَدَ ከሚለው ቃል የረባ ነው፦
113፥4 “በየተቋጠሩ” ክሮች ላይ ተፊዎች ከኾኑት ደጋሚ ሴቶችም ክፋት፡፡ وَمِن شَرِّ ٱلنَّفَّٰثَٰتِ فِى ٱلْعُقَدِ
ስለዚህ “ዐቂዳህ” ማለት አንድ ነገር በደንብ መቋጠር ወይም እንዳይላላ ማጥበቅ ማለት ነው፤ ለምሳሌ የጋብቻ ቃል-ኪዳን “ዑቅደቱ-ኒካህ” ተብሎ ይጠራል፤ “ላ-ኢላሀ ኢለሏህ” እምነትም በአንድ ሙስሊም ልብ ውስጥ በጠነከረ መልኩ መያዝ ስላለበት “ከሊመቱል-ዐቂዳህ” ተብሎ ይጠራል፤ አንድ ሰው እኔን፡- ዐቂዳህ ምንድነው? ብሎ ቢጠይቀኝ፤ ትርጉሙ፡- በልብህ አምነህ የያዝከውና የቋጠርከው ምንድነው? ማለቱ ነው፤ አንድ አማኝ በልቡ ቋጥሮ ያስቀመጠው ዕውቀት “ኢማን” ይባላል፤ በግሪክ “ዶግማ” δόγμα ይባላል፤ ትርጉሙ “አንቀፀ-እምነት”doctrine” ማለት ነው። ኢማን ማለት በልብ የምናምነው፣ በምላስ የምንመሰክረው እና በድርጊት የምንገልፀው ነው፤ የኢማን አስኳሉ “ከሊመቱል-ዐቂዳህ” ማለትም “ላ-ኢላሀ ኢለሏህ” ነው፥ ይህ ከሊመቱል-ዐቂዳህ በቁርአን “ጠንካራን ዘለበት” ይባላል፦
2:256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ፡፡ *በጣዖትም የሚክድና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ*፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡ لَآ إِكْرَاهَ فِى ٱلدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ ٱلرُّشْدُ مِنَ ٱلْغَىِّ ۚ فَمَن يَكْفُرْ بِٱلطَّٰغُوتِ وَيُؤْمِنۢ بِٱللَّهِ فَقَدِ ٱسْتَمْسَكَ بِٱلْعُرْوَةِ ٱلْوُثْقَىٰ لَا ٱنفِصَامَ لَهَا ۗ وَٱللَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
"ኢማን"
አምላካችን አላህ "አል-ሙእሚን" المُؤْمِن ማለትም ለባሮቹ "ታማኝ" ነው፤ ባሮቹ ደግሞ በእርሱ ላይ “ኢማን” إِيمَٰن ማለትም "እምነት" ሲኖራቸው "ሙእሚን” مُؤْمِن ማለትም "አማኝ" ይባላሉ፤ እምነት ኃጢአቶቻችን ያስተሰርያል፦
48፥2 እነዚያም ያመኑ፣ በጎዎችንም የሠሩ፣ በሙሐመድ ላይም የወረደው እርሱ ከጌታቸው ሲኾን እውነት ስለ ኾነ ያመኑ ከእነርሱ ላይ ኃጢአቶቻቸውን ያባብሳል፡፡ ኹኔታቸውንም ሁሉ ያበጃል፡፡ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ وَآمَنُوا بِمَا نُزِّلَ عَلَىٰ مُحَمَّدٍ وَهُوَ الْحَقُّ مِن رَّبِّهِمْ ۙ كَفَّرَ عَنْهُمْ سَيِّئَاتِهِمْ وَأَصْلَحَ بَالَهُمْ
5፥65 የመጽሐፉም ባለቤቶች *ባመኑ እና ከክህደትም በተጠነቀቁ ኖሮ ከእነርሱ ኃጢኣቶቻቸውን በእርግጥ ባበስንና የመጠቀሚያ ገነቶችንም በእርግጥ ባገባናቸው ነበር*፡፡ وَلَوْ أَنَّ أَهْلَ الْكِتَابِ آمَنُوا وَاتَّقَوْا لَكَفَّرْنَا عَنْهُمْ سَيِّئَاتِهِمْ وَلَأَدْخَلْنَاهُمْ جَنَّاتِ النَّعِيمِ
“ዐቂዳህ” عقيدة የሚለው ቃል “ዐቀደ” عَقَدَ ማለትም “ቋጠረ” ወይንም “ዐቅድ” عَقد ማለትም “መቋጠር” ከሚል ቃል የተመዘዘ ነው፤ ለምሳሌ “የተቋጠሩ” ለሚለው ቃል “ዑቀድ” عُقَد ሲሆን ይህ ቃል “ዐቀደ” عَقَدَ ከሚለው ቃል የረባ ነው፦
113፥4 “በየተቋጠሩ” ክሮች ላይ ተፊዎች ከኾኑት ደጋሚ ሴቶችም ክፋት፡፡ وَمِن شَرِّ ٱلنَّفَّٰثَٰتِ فِى ٱلْعُقَدِ
ስለዚህ “ዐቂዳህ” ማለት አንድ ነገር በደንብ መቋጠር ወይም እንዳይላላ ማጥበቅ ማለት ነው፤ ለምሳሌ የጋብቻ ቃል-ኪዳን “ዑቅደቱ-ኒካህ” ተብሎ ይጠራል፤ “ላ-ኢላሀ ኢለሏህ” እምነትም በአንድ ሙስሊም ልብ ውስጥ በጠነከረ መልኩ መያዝ ስላለበት “ከሊመቱል-ዐቂዳህ” ተብሎ ይጠራል፤ አንድ ሰው እኔን፡- ዐቂዳህ ምንድነው? ብሎ ቢጠይቀኝ፤ ትርጉሙ፡- በልብህ አምነህ የያዝከውና የቋጠርከው ምንድነው? ማለቱ ነው፤ አንድ አማኝ በልቡ ቋጥሮ ያስቀመጠው ዕውቀት “ኢማን” ይባላል፤ በግሪክ “ዶግማ” δόγμα ይባላል፤ ትርጉሙ “አንቀፀ-እምነት”doctrine” ማለት ነው። ኢማን ማለት በልብ የምናምነው፣ በምላስ የምንመሰክረው እና በድርጊት የምንገልፀው ነው፤ የኢማን አስኳሉ “ከሊመቱል-ዐቂዳህ” ማለትም “ላ-ኢላሀ ኢለሏህ” ነው፥ ይህ ከሊመቱል-ዐቂዳህ በቁርአን “ጠንካራን ዘለበት” ይባላል፦
2:256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ፡፡ *በጣዖትም የሚክድና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ*፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡ لَآ إِكْرَاهَ فِى ٱلدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ ٱلرُّشْدُ مِنَ ٱلْغَىِّ ۚ فَمَن يَكْفُرْ بِٱلطَّٰغُوتِ وَيُؤْمِنۢ بِٱللَّهِ فَقَدِ ٱسْتَمْسَكَ بِٱلْعُرْوَةِ ٱلْوُثْقَىٰ لَا ٱنفِصَامَ لَهَا ۗ وَٱللَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
ነጥብ ሦስት
"ተቅዋ"
“ተቅዋ” تَقْوَى ማለት “አላህ መፍራት” ማለት ሲሆን ያ አላህ የሚፈራ ማንነት “ሙተቂን” مُتَّقِين ይባላል፤ አምላካችን አላህ የሁሉም ነገር ፈጣሪ ነው፤ የሚፈራው አንዳች ማንነት ሆነ ምንነት የለም፤ እራሱም፦ “እኔም ጌታችሁ ነኝና ፍሩኝ” በማለት ይናገራል፦
23:52 ይህችም አንድ መንገድ ስትኾን ሃይማኖታችሁ ናት፡፡ *እኔም ጌታችሁ ነኝና ፍሩኝ* ፡፡ وَإِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱتَّقُونِ
ወደ ነብያትም ወሕይ ሲያወርድላቸው፦ “ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም ፍሩኝም” ማለትን ነው፦
16፥2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከመንፈስ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል፤ አስጠንቅቁ፤ *እነሆ ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም ፍሩኝም* ማለትን አሳታውቁ በማለት ያወርዳል። يُنَزِّلُ ٱلْمَلَٰٓئِكَةَ بِٱلرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِۦ عَلَىٰ مَن يَشَآءُ مِنْ عِبَادِهِۦٓ أَنْ أَنذِرُوٓا۟ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱتَّقُونِ
አላህን መፍራት ኃጢአቶቻችን ያስተሰርያል፦
65፥5 ይህ የአላህ ፍርድ ነው፡፡ ወደእናንተ አወረደው፡፡ *አላህንም የሚፈራ ሰው ኀጢኣቶቹን ከእርሱ ይሰርይለታል*፡፡ ምንዳንም ለእርሱ ያተልቅለታል፡፡ ذَٰلِكَ أَمْرُ اللَّهِ أَنزَلَهُ إِلَيْكُمْ ۚ وَمَن يَتَّقِ اللَّهَ يُكَفِّرْ عَنْهُ سَيِّئَاتِهِ وَيُعْظِمْ لَهُ أَجْرًا
8፥29 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *አላህን ብትፈሩ የእውነት መለያን ብርሃን ያደርግላችኋል፡፡ ክፉ ሥራዎቻችሁንም ከእናንተ ላይ ያብስላችኋል*፡፡ ለእናንተም ይምራችኋል፡፡ አላህም የታላቅ ችሮታ ባለቤት ነው፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِن تَتَّقُوا اللَّهَ يَجْعَل لَّكُمْ فُرْقَانًا وَيُكَفِّرْ عَنكُمْ سَيِّئَاتِكُمْ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ۗ وَاللَّهُ ذُو الْفَضْلِ الْعَظِيمِ
ነጥብ አራት
"መልካም ሥራ"
“ዐሚሉስ ሷሊሓት” عَمِلُوا الصَّالِحَات ማለትም “መልካም ሥራ” ማለት ነው፤ “ኢሕሣን” إِحْسَٰن “መዋብ” “ማማር” “መልካም” “በጎ” “ጥሩ” ማለት ነው፤ ለምሳሌ “ሐሠን” حَسَن ማለት “መልካም” “ውብ” ማለት ሲሆን “ሑሥን” حُسْن ማለት ደግሞ “የተዋበ” “መልካም” “ያማረ” ማለት ነው፤ አንድ ሰው በኢሕሣን ደግሞ “ሙሕሢን” ይባላል፤ “ሙሕሢን” مُحْسِن ማለት “ጥሩ ሠሪዎች” “መልካም ሠሪዎች” “በጎ ሠሪዎች” ማለት ነው፤ የዲን መዋቢያውና ማሳመሪያው “መልካም ሥራ” ነው፤ መልካም ሥራዎች ኀጢአቶችን ያስተሰርያሉ፦
11፥114 ሶላትንም በቀን ጫፎች ከሌሊትም ክፍሎች ፈጽም፡፡ *መልካም ሥራዎች ኀጢአቶችን ያስወገድዳሉና*፡፡ ይህ ለተገሳጮች ግሳጼ ነው፡፡ وَأَقِمِ الصَّلَاةَ طَرَفَيِ النَّهَارِ وَزُلَفًا مِّنَ اللَّيْلِ ۚ إِنَّ الْحَسَنَاتِ يُذْهِبْنَ السَّيِّئَاتِ ۚ ذَٰلِكَ ذِكْرَىٰ لِلذَّاكِرِينَ
29፥7 እነዚያም ያመኑ፤ *መልካሞችንም የሠሩ መጥፎዎቹን ሥራዎቻቸውን ከእነርሱ ላይ እናብስላቸዋለን*፡፡ በዚያም ይሠሩት በነበሩት መልካም ሥራ በእርግጥ እንመነዳቸዋለን፡፡ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ لَنُكَفِّرَنَّ عَنْهُمْ سَيِّئَاتِهِمْ وَلَنَجْزِيَنَّهُمْ أَحْسَنَ الَّذِي كَانُوا يَعْمَلُونَ
አበይት ኀጢአቶችን የሚያስተሰርየው ተውበት ብቻ ነው፤ ነገር ግን ንኡሳን ኀጢአቶች የሚያስተሰርየው መልካም ሥራዎች ናቸው፦
4፥31 *ከእርሱ ከተከለከላችሁት ታላላቆቹን ኀጢአቶች ብትርቁ ትናንሾቹን ኀጢአቶቻችሁን ከእናንተ እናብሳለን*፡፡ የተከበረንም ስፍራ ገነትን እናገባችኋለን፡፡ إِن تَجْتَنِبُوا كَبَائِرَ مَا تُنْهَوْنَ عَنْهُ نُكَفِّرْ عَنكُمْ سَيِّئَاتِكُمْ وَنُدْخِلْكُم مُّدْخَلًا كَرِيمًا
53፥32 *እነዚያ የኃጢኣትን ታላለቆችና አስጸያፊዎቹን የሚርቁ ናቸው፡፡ ግን ትናንሾቹ የሚማሩ ናቸው*፡፡ ጌታህ ምሕረተ ሰፊ ነውና፡፡ الَّذِينَ يَجْتَنِبُونَ كَبَائِرَ الْإِثْمِ وَالْفَوَاحِشَ إِلَّا اللَّمَمَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ وَاسِعُ الْمَغْفِرَةِ ۚ
አል-ዐመሉ ሷሊሕ ሶላት፣ ጾም፣ ዘካ፣ ሰደቃ፣ ሀጅ የመሳሰሉት ናቸው፤ ለምሳሌ ሰደቃ ኃጢአቶቻችን ያስተሰርያል፦
2፥271 *ምጽዋቶችን ብትገልጹ እርሷ ምንኛ መልካም ናት፡፡ ብትደብቋትና ለድኾች ብትሰጧትም እርሱ ለናንተ በላጭ ነው፡፡ ከኃጢአቶቻችሁም ከእናንተ ያብሳል*፡፡ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው፡፡ إِن تُبْدُوا الصَّدَقَاتِ فَنِعِمَّا هِيَ ۖ وَإِن تُخْفُوهَا وَتُؤْتُوهَا الْفُقَرَاءَ فَهُوَ خَيْرٌ لَّكُمْ ۚ وَيُكَفِّرُ عَنكُم مِّن سَيِّئَاتِكُمْ ۗ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرٌ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
"ተቅዋ"
“ተቅዋ” تَقْوَى ማለት “አላህ መፍራት” ማለት ሲሆን ያ አላህ የሚፈራ ማንነት “ሙተቂን” مُتَّقِين ይባላል፤ አምላካችን አላህ የሁሉም ነገር ፈጣሪ ነው፤ የሚፈራው አንዳች ማንነት ሆነ ምንነት የለም፤ እራሱም፦ “እኔም ጌታችሁ ነኝና ፍሩኝ” በማለት ይናገራል፦
23:52 ይህችም አንድ መንገድ ስትኾን ሃይማኖታችሁ ናት፡፡ *እኔም ጌታችሁ ነኝና ፍሩኝ* ፡፡ وَإِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱتَّقُونِ
ወደ ነብያትም ወሕይ ሲያወርድላቸው፦ “ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም ፍሩኝም” ማለትን ነው፦
16፥2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከመንፈስ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል፤ አስጠንቅቁ፤ *እነሆ ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም ፍሩኝም* ማለትን አሳታውቁ በማለት ያወርዳል። يُنَزِّلُ ٱلْمَلَٰٓئِكَةَ بِٱلرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِۦ عَلَىٰ مَن يَشَآءُ مِنْ عِبَادِهِۦٓ أَنْ أَنذِرُوٓا۟ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱتَّقُونِ
አላህን መፍራት ኃጢአቶቻችን ያስተሰርያል፦
65፥5 ይህ የአላህ ፍርድ ነው፡፡ ወደእናንተ አወረደው፡፡ *አላህንም የሚፈራ ሰው ኀጢኣቶቹን ከእርሱ ይሰርይለታል*፡፡ ምንዳንም ለእርሱ ያተልቅለታል፡፡ ذَٰلِكَ أَمْرُ اللَّهِ أَنزَلَهُ إِلَيْكُمْ ۚ وَمَن يَتَّقِ اللَّهَ يُكَفِّرْ عَنْهُ سَيِّئَاتِهِ وَيُعْظِمْ لَهُ أَجْرًا
8፥29 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *አላህን ብትፈሩ የእውነት መለያን ብርሃን ያደርግላችኋል፡፡ ክፉ ሥራዎቻችሁንም ከእናንተ ላይ ያብስላችኋል*፡፡ ለእናንተም ይምራችኋል፡፡ አላህም የታላቅ ችሮታ ባለቤት ነው፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِن تَتَّقُوا اللَّهَ يَجْعَل لَّكُمْ فُرْقَانًا وَيُكَفِّرْ عَنكُمْ سَيِّئَاتِكُمْ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ۗ وَاللَّهُ ذُو الْفَضْلِ الْعَظِيمِ
ነጥብ አራት
"መልካም ሥራ"
“ዐሚሉስ ሷሊሓት” عَمِلُوا الصَّالِحَات ማለትም “መልካም ሥራ” ማለት ነው፤ “ኢሕሣን” إِحْسَٰن “መዋብ” “ማማር” “መልካም” “በጎ” “ጥሩ” ማለት ነው፤ ለምሳሌ “ሐሠን” حَسَن ማለት “መልካም” “ውብ” ማለት ሲሆን “ሑሥን” حُسْن ማለት ደግሞ “የተዋበ” “መልካም” “ያማረ” ማለት ነው፤ አንድ ሰው በኢሕሣን ደግሞ “ሙሕሢን” ይባላል፤ “ሙሕሢን” مُحْسِن ማለት “ጥሩ ሠሪዎች” “መልካም ሠሪዎች” “በጎ ሠሪዎች” ማለት ነው፤ የዲን መዋቢያውና ማሳመሪያው “መልካም ሥራ” ነው፤ መልካም ሥራዎች ኀጢአቶችን ያስተሰርያሉ፦
11፥114 ሶላትንም በቀን ጫፎች ከሌሊትም ክፍሎች ፈጽም፡፡ *መልካም ሥራዎች ኀጢአቶችን ያስወገድዳሉና*፡፡ ይህ ለተገሳጮች ግሳጼ ነው፡፡ وَأَقِمِ الصَّلَاةَ طَرَفَيِ النَّهَارِ وَزُلَفًا مِّنَ اللَّيْلِ ۚ إِنَّ الْحَسَنَاتِ يُذْهِبْنَ السَّيِّئَاتِ ۚ ذَٰلِكَ ذِكْرَىٰ لِلذَّاكِرِينَ
29፥7 እነዚያም ያመኑ፤ *መልካሞችንም የሠሩ መጥፎዎቹን ሥራዎቻቸውን ከእነርሱ ላይ እናብስላቸዋለን*፡፡ በዚያም ይሠሩት በነበሩት መልካም ሥራ በእርግጥ እንመነዳቸዋለን፡፡ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ لَنُكَفِّرَنَّ عَنْهُمْ سَيِّئَاتِهِمْ وَلَنَجْزِيَنَّهُمْ أَحْسَنَ الَّذِي كَانُوا يَعْمَلُونَ
አበይት ኀጢአቶችን የሚያስተሰርየው ተውበት ብቻ ነው፤ ነገር ግን ንኡሳን ኀጢአቶች የሚያስተሰርየው መልካም ሥራዎች ናቸው፦
4፥31 *ከእርሱ ከተከለከላችሁት ታላላቆቹን ኀጢአቶች ብትርቁ ትናንሾቹን ኀጢአቶቻችሁን ከእናንተ እናብሳለን*፡፡ የተከበረንም ስፍራ ገነትን እናገባችኋለን፡፡ إِن تَجْتَنِبُوا كَبَائِرَ مَا تُنْهَوْنَ عَنْهُ نُكَفِّرْ عَنكُمْ سَيِّئَاتِكُمْ وَنُدْخِلْكُم مُّدْخَلًا كَرِيمًا
53፥32 *እነዚያ የኃጢኣትን ታላለቆችና አስጸያፊዎቹን የሚርቁ ናቸው፡፡ ግን ትናንሾቹ የሚማሩ ናቸው*፡፡ ጌታህ ምሕረተ ሰፊ ነውና፡፡ الَّذِينَ يَجْتَنِبُونَ كَبَائِرَ الْإِثْمِ وَالْفَوَاحِشَ إِلَّا اللَّمَمَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ وَاسِعُ الْمَغْفِرَةِ ۚ
አል-ዐመሉ ሷሊሕ ሶላት፣ ጾም፣ ዘካ፣ ሰደቃ፣ ሀጅ የመሳሰሉት ናቸው፤ ለምሳሌ ሰደቃ ኃጢአቶቻችን ያስተሰርያል፦
2፥271 *ምጽዋቶችን ብትገልጹ እርሷ ምንኛ መልካም ናት፡፡ ብትደብቋትና ለድኾች ብትሰጧትም እርሱ ለናንተ በላጭ ነው፡፡ ከኃጢአቶቻችሁም ከእናንተ ያብሳል*፡፡ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው፡፡ إِن تُبْدُوا الصَّدَقَاتِ فَنِعِمَّا هِيَ ۖ وَإِن تُخْفُوهَا وَتُؤْتُوهَا الْفُقَرَاءَ فَهُوَ خَيْرٌ لَّكُمْ ۚ وَيُكَفِّرُ عَنكُم مِّن سَيِّئَاتِكُمْ ۗ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرٌ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ዙል-ቀርነይን
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
18፥83 “ከዙል-ቀርነይንም” ذِى ٱلْقَرْنَيْنِ ይጠይቁሃል፡፡ «በእናንተ ላይ ከእርሱ ወሬን አነባለሁ፤» በላቸው፡፡ وَيَسْـَٔلُونَكَ عَن ذِى ٱلْقَرْنَيْنِ ۖ قُلْ سَأَتْلُوا۟ عَلَيْكُم مِّنْهُ ذِكْرًا
መግቢያ
“ገይብ” ማለት ከስሜት ሕዋሳት ባሻገር ያለ የሩቅ ነገር ነው፤ “ገይብ” በሶስት ይከፈላል፤ እርሱም፡-
አንደኛ “ገይቡል ማዲ” ሲሆን ያለፈ ክስተት ነው፤ ይህም ድርጊቱ ከዚህ በፊት አላፊ የሆነ ነገር ነው፤
ሁለተኛው “ገይቡል ሙስተቅበል” ሲሆን መጪው ክስተት ነው፤ ይህም ድርጊቱ ገና ያልተፈጸመ ወደፊት የሚሆን ነው፤
ሶስተኛው “ገይቡል ሙዷሪዕ” ሲሆን እየተፈጸመ ያለ ክስተት ነው፤ ይህም ድርጊቱ በአሁኑ ሰዓት ቀጣይነት ያለው ነገር ነው። ይህንን ከተረዳን ወደ አንቀፁ መግባት እንችላለን፦
18፥83 “ከዙል-ቀርነይንም” ذِى ٱلْقَرْنَيْنِ ይጠይቁሃል፡፡ «በእናንተ ላይ ከእርሱ ወሬን አነባለሁ፤» በላቸው፡፡ وَيَسْـَٔلُونَكَ عَن ذِى ٱلْقَرْنَيْنِ ۖ قُلْ سَأَتْلُوا۟ عَلَيْكُم مِّنْهُ ذِكْرًا
ሰዎቹ ለመጠየቅ ማሰባቸውን አላህ አውቆ ለነብያችን አንቀፁ ላይ ስለ ዙል-ቀርነይን ከመጠየቃቸው በፊት አላህ ቀድሞ “ይጠይቁሃል” ማለቱ “ገይቡል ሙዷሪዕ” ሲሆን ስለ አላህ ስለ ዙል-ቀርነይን መናገሩ ደግሞ “ገይቡል ማዲ” ነው፤ አላህ ስለ ቀርነይን የሚነግረን አስፈላጊውን ብቻ መሆኑን ለማመልከት “ሚን-ሁ” مِنْهُ “ከ-እርሱ” በማለት ጥቂት ትረካ መሆኑን ነግሮናል፤ ሙሉ ለሙሉ ትረካ ቢሆን ኖሮ የሚጀምረው “ሚን-ሁ” ሳይሆን “አን-ሁ” عَنْهُ “ስለ-እርሱ” ነበር፤ ስለዚህ ስለ ዙል-ቀርነይን የተነገረን ትረካ አላህ የሩቅ ነገር አዋቂ መሆኑና ነብያችን የአላህ ነብይ ለመሆናቸው ማስረጃ ለማቆም ነው፤ ይህን እሳቤ ይዘን ስለ ዙል-ቀርነይን ያለውን ምልከታ ነጥብ በነጥብ ማየት እንችላለን፦
ነጥብ አንድ
“ዙል-ቀርነይንም”
“ቀርን” قَرْن ማለት እንደየ አውዱ ትርጉሙ ይለያያል፤ “ቀርን” ማለት አንደኛ “ሱር” صُّور “ቀንድ” ማለት ሲሆን ሁለተኛ ደግሞ “ደህር” دَّهْر “ዘመን” ማለትን ነው፦
6፥6 ከበፊታቸው ከክፍለ “ዘመናት” قَرْنٍۢ ሕዝቦች ብዙዎችን ማጥፋታችንን አላዩምን ለእናንተ ያላስመቸነውን ለእነርሱ በምድር ውስጥ አስመቸናቸው፡፡
“ዙል-ቀርነይንም” ذِى ٱلْقَرْنَيْن ማለት በሁለት ክፍለ-ዘመናት ሁለት መንግሥት የነበሩት ንጉሥ ነው፤ መዲና ላይ ስለ ዙል-ቀርነይንም ጠያቂዎቹ የመጽሐፉ ሰዎች ማለትም ይሁዲዋች ከራሳቸው ዳራ ተነስተው ነው፤ አስጠያቂዎቹ ደግሞ የመካ ከሃድያን ናቸው፤ ይህ ንጉሥ ማን ነበረ ለሚለው የተለያየ አመለካከት አለ፤ ተፍሲሩል ጀላለይን ሰሒህ የሆነ ሪዋያ ሳይኖር እርሱ የግሪኩ ንጉሥ ታላቁ እስክንድር ነው ይላል፤ በታሪክ ደግሞ የግሪኩ ንጉሥ ታላቁ እስክንድር ደግሞ ሙሽሪክ እንጂ ሙዑሚን አልነበረም፤ አንዳንዶች የቻይናው ኮንፊሺየስ ነው፤ ሌሎች ደግሞ የየመኑ ንጉሥ ነው የሚሉም አልታጡም፤ የዘመናችን ሙፈሲሪን ደግሞ የሜዶኑና የፋርሱ ንጉሥ ታላቁ ቂሮስ ነው ይላሉ፤ እስቲ የሚቀጥለውን ነጥብ እንይ፦
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
18፥83 “ከዙል-ቀርነይንም” ذِى ٱلْقَرْنَيْنِ ይጠይቁሃል፡፡ «በእናንተ ላይ ከእርሱ ወሬን አነባለሁ፤» በላቸው፡፡ وَيَسْـَٔلُونَكَ عَن ذِى ٱلْقَرْنَيْنِ ۖ قُلْ سَأَتْلُوا۟ عَلَيْكُم مِّنْهُ ذِكْرًا
መግቢያ
“ገይብ” ማለት ከስሜት ሕዋሳት ባሻገር ያለ የሩቅ ነገር ነው፤ “ገይብ” በሶስት ይከፈላል፤ እርሱም፡-
አንደኛ “ገይቡል ማዲ” ሲሆን ያለፈ ክስተት ነው፤ ይህም ድርጊቱ ከዚህ በፊት አላፊ የሆነ ነገር ነው፤
ሁለተኛው “ገይቡል ሙስተቅበል” ሲሆን መጪው ክስተት ነው፤ ይህም ድርጊቱ ገና ያልተፈጸመ ወደፊት የሚሆን ነው፤
ሶስተኛው “ገይቡል ሙዷሪዕ” ሲሆን እየተፈጸመ ያለ ክስተት ነው፤ ይህም ድርጊቱ በአሁኑ ሰዓት ቀጣይነት ያለው ነገር ነው። ይህንን ከተረዳን ወደ አንቀፁ መግባት እንችላለን፦
18፥83 “ከዙል-ቀርነይንም” ذِى ٱلْقَرْنَيْنِ ይጠይቁሃል፡፡ «በእናንተ ላይ ከእርሱ ወሬን አነባለሁ፤» በላቸው፡፡ وَيَسْـَٔلُونَكَ عَن ذِى ٱلْقَرْنَيْنِ ۖ قُلْ سَأَتْلُوا۟ عَلَيْكُم مِّنْهُ ذِكْرًا
ሰዎቹ ለመጠየቅ ማሰባቸውን አላህ አውቆ ለነብያችን አንቀፁ ላይ ስለ ዙል-ቀርነይን ከመጠየቃቸው በፊት አላህ ቀድሞ “ይጠይቁሃል” ማለቱ “ገይቡል ሙዷሪዕ” ሲሆን ስለ አላህ ስለ ዙል-ቀርነይን መናገሩ ደግሞ “ገይቡል ማዲ” ነው፤ አላህ ስለ ቀርነይን የሚነግረን አስፈላጊውን ብቻ መሆኑን ለማመልከት “ሚን-ሁ” مِنْهُ “ከ-እርሱ” በማለት ጥቂት ትረካ መሆኑን ነግሮናል፤ ሙሉ ለሙሉ ትረካ ቢሆን ኖሮ የሚጀምረው “ሚን-ሁ” ሳይሆን “አን-ሁ” عَنْهُ “ስለ-እርሱ” ነበር፤ ስለዚህ ስለ ዙል-ቀርነይን የተነገረን ትረካ አላህ የሩቅ ነገር አዋቂ መሆኑና ነብያችን የአላህ ነብይ ለመሆናቸው ማስረጃ ለማቆም ነው፤ ይህን እሳቤ ይዘን ስለ ዙል-ቀርነይን ያለውን ምልከታ ነጥብ በነጥብ ማየት እንችላለን፦
ነጥብ አንድ
“ዙል-ቀርነይንም”
“ቀርን” قَرْن ማለት እንደየ አውዱ ትርጉሙ ይለያያል፤ “ቀርን” ማለት አንደኛ “ሱር” صُّور “ቀንድ” ማለት ሲሆን ሁለተኛ ደግሞ “ደህር” دَّهْر “ዘመን” ማለትን ነው፦
6፥6 ከበፊታቸው ከክፍለ “ዘመናት” قَرْنٍۢ ሕዝቦች ብዙዎችን ማጥፋታችንን አላዩምን ለእናንተ ያላስመቸነውን ለእነርሱ በምድር ውስጥ አስመቸናቸው፡፡
“ዙል-ቀርነይንም” ذِى ٱلْقَرْنَيْن ማለት በሁለት ክፍለ-ዘመናት ሁለት መንግሥት የነበሩት ንጉሥ ነው፤ መዲና ላይ ስለ ዙል-ቀርነይንም ጠያቂዎቹ የመጽሐፉ ሰዎች ማለትም ይሁዲዋች ከራሳቸው ዳራ ተነስተው ነው፤ አስጠያቂዎቹ ደግሞ የመካ ከሃድያን ናቸው፤ ይህ ንጉሥ ማን ነበረ ለሚለው የተለያየ አመለካከት አለ፤ ተፍሲሩል ጀላለይን ሰሒህ የሆነ ሪዋያ ሳይኖር እርሱ የግሪኩ ንጉሥ ታላቁ እስክንድር ነው ይላል፤ በታሪክ ደግሞ የግሪኩ ንጉሥ ታላቁ እስክንድር ደግሞ ሙሽሪክ እንጂ ሙዑሚን አልነበረም፤ አንዳንዶች የቻይናው ኮንፊሺየስ ነው፤ ሌሎች ደግሞ የየመኑ ንጉሥ ነው የሚሉም አልታጡም፤ የዘመናችን ሙፈሲሪን ደግሞ የሜዶኑና የፋርሱ ንጉሥ ታላቁ ቂሮስ ነው ይላሉ፤ እስቲ የሚቀጥለውን ነጥብ እንይ፦
ነጥብ ሁለት
“አይሁዳውያን”
የዘመናችን ሙፈሲሪን ደግሞ የሜዶኑና የፋርሱ ንጉሥ ታላቁ ቂሮስ ብለው የሚያሰምሩበት ከአይሁዳውያን ዳራ ማለትም እስራኢሊያት ተነስተው ነው፤ በአይሁዳዊያን መለኮታዊ ቅሪት ላይ ሁለት ቀንዶች ስላሉት ንጉሥ “ሉው-ቀራናዪም” በሚል ያውቁታል፤ “ሉው-ቀራናዪም” וְל֣וֹ קְרָנָ֑יִם ማለት “ሁለት ቀንዶች ያሉት” ማለት ነው፤ ይህም በዳንኤል ትንቢት ተነግሮ ነበር፦
ዳንኤል 8፥3-4 ዓይኔን አንሥቼ አየሁ፤ እነሆም፥ “ሁለት ቀንዶች የነበሩት” וְל֣וֹ קְרָנָ֑יִם አንድ አውራ በግ በወንዙ ፊት ቆሞ ነበር፥ ሁለቱም ቀንዶቹ ከፍ ከፍ ይሉ ነበር፤ አንዱ ግን ከሁለተኛው ከፍ ያለ ነበረ፥ ታላቁም ወደ ኋላው ወጥቶ ነበር።
አውራውም በግ ወደ ምዕራብ ወደ ሰሜንም ወደ ደቡብም በቀንዱ ሲጐሽም አየሁ፤ አራዊትም ሁሉ ይቋቋሙት ዘንድ አልቻሉም፥ ከእጁም የሚያድን አልነበረም፤ እንደ ፈቃዱም አደረገ፥ ራሱንም ታላቅ አደረገ።
“መለክ” מֶ֫לֶך ማለት “መንግሥት ወይም ንጉሥ” ማለት ሲሆን ሁለትዮሽ”dual” ሲሆን ደግሞ “መልኬ” מֶ֫לֶך ይሆናል፤ “ቀንድ” የመውጊያ ሃይል ነው፤ የሁለቱ ቀንዶች ትርጉም ሁለት መንግሥታት ናቸው፤ እነርሱም የሜዶንና የፋርስ “መንግሥታት ናቸው፦
ዳንኤል 8፥20 ባየኸው በአውራው በግ ላይ የነበሩ ሁለቱ ቀንዶች እነርሱ የሜዶንና የፋርስ “መንግሥታት” מַלְכֵ֖י ናቸው። ”
ነጥብ ሶስት
“ታሪክ”
በታሪክ የሜዶንና የፋርስ መንግሥታት የቆየው ለሁለት ክፍለ-ዘመናት ከ 539 B.C. እስከ 331 B.C. ነው፤ ይህም ንጉሥ ሁለቱ ግዛቱ ምስራቅንና ምዕራብን ያካልላል፤ ሸኽ ሙሐመድ ኢብኑ መሱድ በተፍሲሩ እንደዘገበው ሰዎች የሙዑሚን አሚር አሊን”ረ.አ.” ስለ ዙል-ቀርነይንም ሲጠይቁት፤ “እርሱ የአላህ ባሪያ ነው፤ ስሙም አያሽ ነው” ብሏል።
ከዚህ የምንረዳው ዙል-ቀርነይንም የአላህ ባሪያ እንጂ ሙሽሪክ አይደለም፤ ከኢስራኢሊያት የተገኘው ሪዋያ ታላቁ ቂሮስ ከመወለዱ ከ200 ዓመት በፊት ትንቢት የተነገረት ባሪያ ነው፦
ኢሳይያስ 45፥1-3 እግዚአብሔር *ለቀባሁት*፥ አሕዛብንም በፊቱ አስገዛ ዘንድ የነገሥታትንም ወገብ እፈታ ዘንድ፥ በሮቹም እንዳይዘጉ መዝጊያዎቹን በፊቱ እከፍት ዘንድ፥ ቀኝ እጁን ለያዝሁት *ለቂሮስ* እንዲህ ይላል። *በፊትህ እሄዳለሁ ተራሮችንም ትክክል አደርጋለሁ፥ የናሱንም ደጆች እሰብራለሁ የብረቱንም መወርወሪያዎች እቈርጣለሁ*፤ በስምህም የምጠራህ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እኔ እንደ ሆንሁ ታውቅ ዘንድ *በጨለማ የነበረችውን መዝገብ በስውርም የተደበቀችውን ሀብት እሰጥሃለሁ*።
አላህ የበለጠውን ያውቃል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“አይሁዳውያን”
የዘመናችን ሙፈሲሪን ደግሞ የሜዶኑና የፋርሱ ንጉሥ ታላቁ ቂሮስ ብለው የሚያሰምሩበት ከአይሁዳውያን ዳራ ማለትም እስራኢሊያት ተነስተው ነው፤ በአይሁዳዊያን መለኮታዊ ቅሪት ላይ ሁለት ቀንዶች ስላሉት ንጉሥ “ሉው-ቀራናዪም” በሚል ያውቁታል፤ “ሉው-ቀራናዪም” וְל֣וֹ קְרָנָ֑יִם ማለት “ሁለት ቀንዶች ያሉት” ማለት ነው፤ ይህም በዳንኤል ትንቢት ተነግሮ ነበር፦
ዳንኤል 8፥3-4 ዓይኔን አንሥቼ አየሁ፤ እነሆም፥ “ሁለት ቀንዶች የነበሩት” וְל֣וֹ קְרָנָ֑יִם አንድ አውራ በግ በወንዙ ፊት ቆሞ ነበር፥ ሁለቱም ቀንዶቹ ከፍ ከፍ ይሉ ነበር፤ አንዱ ግን ከሁለተኛው ከፍ ያለ ነበረ፥ ታላቁም ወደ ኋላው ወጥቶ ነበር።
አውራውም በግ ወደ ምዕራብ ወደ ሰሜንም ወደ ደቡብም በቀንዱ ሲጐሽም አየሁ፤ አራዊትም ሁሉ ይቋቋሙት ዘንድ አልቻሉም፥ ከእጁም የሚያድን አልነበረም፤ እንደ ፈቃዱም አደረገ፥ ራሱንም ታላቅ አደረገ።
“መለክ” מֶ֫לֶך ማለት “መንግሥት ወይም ንጉሥ” ማለት ሲሆን ሁለትዮሽ”dual” ሲሆን ደግሞ “መልኬ” מֶ֫לֶך ይሆናል፤ “ቀንድ” የመውጊያ ሃይል ነው፤ የሁለቱ ቀንዶች ትርጉም ሁለት መንግሥታት ናቸው፤ እነርሱም የሜዶንና የፋርስ “መንግሥታት ናቸው፦
ዳንኤል 8፥20 ባየኸው በአውራው በግ ላይ የነበሩ ሁለቱ ቀንዶች እነርሱ የሜዶንና የፋርስ “መንግሥታት” מַלְכֵ֖י ናቸው። ”
ነጥብ ሶስት
“ታሪክ”
በታሪክ የሜዶንና የፋርስ መንግሥታት የቆየው ለሁለት ክፍለ-ዘመናት ከ 539 B.C. እስከ 331 B.C. ነው፤ ይህም ንጉሥ ሁለቱ ግዛቱ ምስራቅንና ምዕራብን ያካልላል፤ ሸኽ ሙሐመድ ኢብኑ መሱድ በተፍሲሩ እንደዘገበው ሰዎች የሙዑሚን አሚር አሊን”ረ.አ.” ስለ ዙል-ቀርነይንም ሲጠይቁት፤ “እርሱ የአላህ ባሪያ ነው፤ ስሙም አያሽ ነው” ብሏል።
ከዚህ የምንረዳው ዙል-ቀርነይንም የአላህ ባሪያ እንጂ ሙሽሪክ አይደለም፤ ከኢስራኢሊያት የተገኘው ሪዋያ ታላቁ ቂሮስ ከመወለዱ ከ200 ዓመት በፊት ትንቢት የተነገረት ባሪያ ነው፦
ኢሳይያስ 45፥1-3 እግዚአብሔር *ለቀባሁት*፥ አሕዛብንም በፊቱ አስገዛ ዘንድ የነገሥታትንም ወገብ እፈታ ዘንድ፥ በሮቹም እንዳይዘጉ መዝጊያዎቹን በፊቱ እከፍት ዘንድ፥ ቀኝ እጁን ለያዝሁት *ለቂሮስ* እንዲህ ይላል። *በፊትህ እሄዳለሁ ተራሮችንም ትክክል አደርጋለሁ፥ የናሱንም ደጆች እሰብራለሁ የብረቱንም መወርወሪያዎች እቈርጣለሁ*፤ በስምህም የምጠራህ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እኔ እንደ ሆንሁ ታውቅ ዘንድ *በጨለማ የነበረችውን መዝገብ በስውርም የተደበቀችውን ሀብት እሰጥሃለሁ*።
አላህ የበለጠውን ያውቃል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የኢየሱስ አምላክ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
14፥52 ይህ ቁርኣን ለሰዎች ገላጭ ነው፡፡ ሊመከሩበት፣ በእርሱም ሊያስጠነቅቁበት፣ እርሱም አንድ አምላክ ብቻ መኾኑን ሊያውቁበት፣ የአዕምሮ ባለቤቶችም ሊገሰፁበት የተወረደ ነው፡፡ هَذَا بَلَاغٌ لِلنَّاسِ وَلِيُنْذَرُوا بِهِ وَلِيَعْلَمُوا أَنَّمَا هُوَ إِلَهٌ وَاحِدٌ وَلِيَذَّكَّرَ أُولُو الْأَلْبَابِ ” سورة إبراهيم
መግቢያ
ቁርኣን ከወረደበት ምክንያት አንዱ የአዕምሮ ባለቤቶችም አላህ አንድ አምላክ ብቻ መኾኑን ሊያውቁበት ነው፦
14፥52 ይህ ቁርኣን ለሰዎች ገላጭ ነው፡፡ ሊመከሩበት፣ በእርሱም ሊያስጠነቅቁበት፣ እርሱም አንድ አምላክ ብቻ መኾኑን ሊያውቁበት፣ የአዕምሮ ባለቤቶችም ሊገሰፁበት የተወረደ ነው፡፡ هَذَا بَلَاغٌ لِلنَّاسِ وَلِيُنْذَرُوا بِهِ وَلِيَعْلَمُوا أَنَّمَا هُوَ إِلَهٌ وَاحِدٌ وَلِيَذَّكَّرَ أُولُو الْأَلْبَابِ ” سورة إبراهيم
ነገር ግን ይህንን አንድ አምላክ አንዴ በማንነት ሶስት ነው፣ አንዴ ሰው ሆነ፣ አንዴ ለሰው ኀጢአት ሞተ እያሉ በነውርና በጎዶሎ ባህርይ ያሻርኩታል፤ ይህ አንድ አምላክ በመለኮታዊ ቅሪት ሲናገር እንዲህ ይላል፦
ሆሴዕ 11፥9 እኔ አምላክ ነኝ እንጂ ሰው አይደለሁምና፥
ኢሳይያስ 44:6 ከእኔ ሌላም አምላክ የለም።
አንዱ አምላክ እኔ አምላክ ነኝ እንጂ ሰው አይደለሁም፣ ከእኔ ሌላም አምላክ የለም እያለን ተመልሰው “ሰውም አምላክ ነህ” ማለት እኛ ፍጡራን፦ ፈጣሪን “ስለ አንተ ከአንተ ይልቅ እኛ እናውቅልሃለን” እያልነው ነው፤ ነገር ግን ኢየሱስ በአንዱ አምላክ እና በሰዎች መካከል መካከለኛ ሆኖ ከአምላክ ሰምቶ የሚናገር ሰው ነው፤ በድንቆች በምልክቶችም ከአንዱ አምላክ ዘንድ ለእስራኤል ሰዎች የተላከ ሰው ነበረ፦
1ኛ ጢሞቴዎስ 2:5 አንድ አምላክ Θεοῦ አለና፥ በአምላክ Θεοῦ እና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም *ሰው* የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤
ዮሐንስ 8፥40 ነገር ግን አሁን ከአምላክ Θεοῦ የሰማሁትን እውነት የነገርኋችሁን ሰው ልትገድሉኝ ትፈልጋላችሁ፤
የሐዋርያት ሥራ 2:22 የእስራኤል ሰዎች ሆይ፥ ይህን ቃል ስሙ፤ ራሳችሁ እንደምታውቁ፥ የናዝሬቱ ኢየሱስ አምላክ Θεοῦ በመካከላችሁ በእርሱ በኩል ባደረገው ተአምራትና በድንቆች በምልክቶችም ከአምላክ Θεοῦ ዘንድ ለእናንተ የተገለጠ ሰው ነበረ፤
እንግዲህ ኢየሱስ ሰው ከሆነ እና አንዱ አምላክ የላከው ከሆነ ሰው የሆነው ኢየሱስ እና አንዱ አምላክ ሁለት የተለያዩ ማንነት እና ምንነት ናቸው ማለት ነው፤ ኢየሱስ የሚያመልከው የራሱ አምላክ አለው፦
ነጥብ አንድ
“አምላኬ”
“አምላኬ” ማለት “የእኔ” አምላክ ማለት ነው፤ “አምላኬ” በሚል የመጀመሪያ መደብ “እኔ” የሚል አገናዛቢ ተውላጠ ስም አለ፤ “የእኔ አምላክ”my God” የሚለው የኢየሱስ ሙሉ እኔነት አምላክ አለው፦
ማቴዎስ 27:46 በዘጠኝ ሰዓትም ኢየሱስ፡- ኤሎሄ ኤሎሄ ላማ ሰበቅታኒ? ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ። ይህም፡- የእኔ አምላክ የእኔ አምላክ ፥ አንተ እኔን ስለ ምን ተውኸኝ? ማለት ነው። “”My God, my God, why have you forsaken me””.
ዮሐንስ 20:17 ኢየሱስም። ገና ወደ አባቴ አላረግሁምና አትንኪኝ፤ ነገር ግን ወደ ወንድሞቼ ሄደሽ። እኔ ወደ አባቴና ወደ አባታችሁ ወደ “አምላኬ” እና ወደ አምላካችሁ ዓርጋለሁ ብለሽ ንገሪአቸው አላት።
በተለይ ኢየሱስ አንዱን አምላክ “አንተ” እራሱን ደግሞ “እኔ” በማለት “አምላኬ” ማለቱ ሰው የሆነው ኢየሱስ እና አንዱ አምላክ ሁለት ህልውናዎች መሆናቸው ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ “ተውከኝ” ስላለም በተወው ባለቤት እና በተተው ተሳቢ መካከል “ተውከኝ” የሚል ተሻጋሪ ግስ”transitive verb” መኖሩ ኢየሱስን ከአምላኩ ይለየዋል፤ በተጨማሪም “ወደ” የሚለው መስተዋድድ*preposition* መጠቀሙ በሁለት ማንነት መካከል ለመለየት የሚመጣ ነው፣ ኢየሱስ ማርያምን *ወደ ወንድሞቼ ሄደሽ* ማለቱ ወንድሞቹና ማርያም የተለያየ ማንነት እንዳላቸው እንደሚያሳይ ሁሉ “ወደ አምላኬ አርጋለው” ማለቱ አምላኩና ኢየሱስ ሁለት የተለያዩ ህላዌዎች መሆናቸውን ፍንትው አድርጎ ያሳያል። ኢየሱስ ካረገም በኃላ አብን አምላኬ ይላል፦
ራእይ 3፥2፤ ሥራህን #በአምላኬ ፊት ፍጹም ሆኖ አላገኘሁትምና የነቃህ ሁን፥ ሊሞቱም ያላቸውን የቀሩትን ነገሮች አጽና።
ራእይ 3፥12 ድል የነሣው #በአምላኬ መቅደስ ዓምድ እንዲሆን አደርገዋለሁ፥ ወደ ፊትም ከዚያ ከቶ አይወጣም፤ #የአምላኬን ስምና የአምላኬን ከተማ ስም፥ ማለት ከሰማይ #ከአምላኬ ዘንድ የምትወርደውን አዲሲቱን ኢየሩሳሌምን፥ አዲሱንም ስሜን በእርሱ ላይ እጽፋለሁ።
ነጥብ ሁለት
“አምላካችን”
ኢየሱስ “ወደ አምላኬ እና ወደ አምላካችሁ” አለ እንጂ “ወደ አምላካችን” ስላላለ አንዱ አምላክ ለኢየሱስ አምላክ የሆነበትና ለሃዋርያት አምላክ የሆነበት መደብ ይለያያል ይላሉ፤ ይህ ውሃ የማያነሳ ሙግት ነው፤ አንደኛ ይህ አነጋገር የተለመደ ነው፦
ዘፍጥረት 43፥23 እርሱም አላቸው፦ ሰላም ለእናንተ ይሁን፥ አትፍሩ፤ *አምላካችሁ እና የአባታችሁ አምላክ* በዓይበታችሁ የተሰወረ ገንዘብ ሰጣችሁ፤ ብራችሁስ ደርሶኛል።
“አምላካችሁ እና የአባታችሁ አምላክ” ስለተባለ አንዱ አምላክ ለአባታቸው ለያእቆብ እና ለልጆቹ አምላክነቱ ይለያያልን? ሁለተኛ ኢየሱስ “አምላካችን” በሚል አንደኛ መደብ ብዜት ተናግሯል፦
ኢሳይያስ61:1-2 የጌታ የእግዚአብሔር መንፈስ በእኔ ላይ ነው፥ ለድሆች የምሥራችን እሰብክ ዘንድ እግዚአብሔር ቀብቶኛልና፤ ልባቸው የተሰበረውን እጠግን ዘንድ፥ ለተማረኩትም ነጻነትን ለታሰሩትም መፈታትን እናገር ዘንድ ልኮኛል። የተወደደችውን የእግዚአብሔርን ዓመት “”አምላካችንም”” የሚበቀልበትን ቀን እናገር ዘንድ፥ የሚያለቅሱትንም ሁሉ አጽናና ዘንድ ልኮኛል፤
ማርቆስ 12:29 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው። ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ። እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ ጌታ “”አምላካችን”” አንድ ጌታ ነው፥
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
14፥52 ይህ ቁርኣን ለሰዎች ገላጭ ነው፡፡ ሊመከሩበት፣ በእርሱም ሊያስጠነቅቁበት፣ እርሱም አንድ አምላክ ብቻ መኾኑን ሊያውቁበት፣ የአዕምሮ ባለቤቶችም ሊገሰፁበት የተወረደ ነው፡፡ هَذَا بَلَاغٌ لِلنَّاسِ وَلِيُنْذَرُوا بِهِ وَلِيَعْلَمُوا أَنَّمَا هُوَ إِلَهٌ وَاحِدٌ وَلِيَذَّكَّرَ أُولُو الْأَلْبَابِ ” سورة إبراهيم
መግቢያ
ቁርኣን ከወረደበት ምክንያት አንዱ የአዕምሮ ባለቤቶችም አላህ አንድ አምላክ ብቻ መኾኑን ሊያውቁበት ነው፦
14፥52 ይህ ቁርኣን ለሰዎች ገላጭ ነው፡፡ ሊመከሩበት፣ በእርሱም ሊያስጠነቅቁበት፣ እርሱም አንድ አምላክ ብቻ መኾኑን ሊያውቁበት፣ የአዕምሮ ባለቤቶችም ሊገሰፁበት የተወረደ ነው፡፡ هَذَا بَلَاغٌ لِلنَّاسِ وَلِيُنْذَرُوا بِهِ وَلِيَعْلَمُوا أَنَّمَا هُوَ إِلَهٌ وَاحِدٌ وَلِيَذَّكَّرَ أُولُو الْأَلْبَابِ ” سورة إبراهيم
ነገር ግን ይህንን አንድ አምላክ አንዴ በማንነት ሶስት ነው፣ አንዴ ሰው ሆነ፣ አንዴ ለሰው ኀጢአት ሞተ እያሉ በነውርና በጎዶሎ ባህርይ ያሻርኩታል፤ ይህ አንድ አምላክ በመለኮታዊ ቅሪት ሲናገር እንዲህ ይላል፦
ሆሴዕ 11፥9 እኔ አምላክ ነኝ እንጂ ሰው አይደለሁምና፥
ኢሳይያስ 44:6 ከእኔ ሌላም አምላክ የለም።
አንዱ አምላክ እኔ አምላክ ነኝ እንጂ ሰው አይደለሁም፣ ከእኔ ሌላም አምላክ የለም እያለን ተመልሰው “ሰውም አምላክ ነህ” ማለት እኛ ፍጡራን፦ ፈጣሪን “ስለ አንተ ከአንተ ይልቅ እኛ እናውቅልሃለን” እያልነው ነው፤ ነገር ግን ኢየሱስ በአንዱ አምላክ እና በሰዎች መካከል መካከለኛ ሆኖ ከአምላክ ሰምቶ የሚናገር ሰው ነው፤ በድንቆች በምልክቶችም ከአንዱ አምላክ ዘንድ ለእስራኤል ሰዎች የተላከ ሰው ነበረ፦
1ኛ ጢሞቴዎስ 2:5 አንድ አምላክ Θεοῦ አለና፥ በአምላክ Θεοῦ እና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም *ሰው* የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤
ዮሐንስ 8፥40 ነገር ግን አሁን ከአምላክ Θεοῦ የሰማሁትን እውነት የነገርኋችሁን ሰው ልትገድሉኝ ትፈልጋላችሁ፤
የሐዋርያት ሥራ 2:22 የእስራኤል ሰዎች ሆይ፥ ይህን ቃል ስሙ፤ ራሳችሁ እንደምታውቁ፥ የናዝሬቱ ኢየሱስ አምላክ Θεοῦ በመካከላችሁ በእርሱ በኩል ባደረገው ተአምራትና በድንቆች በምልክቶችም ከአምላክ Θεοῦ ዘንድ ለእናንተ የተገለጠ ሰው ነበረ፤
እንግዲህ ኢየሱስ ሰው ከሆነ እና አንዱ አምላክ የላከው ከሆነ ሰው የሆነው ኢየሱስ እና አንዱ አምላክ ሁለት የተለያዩ ማንነት እና ምንነት ናቸው ማለት ነው፤ ኢየሱስ የሚያመልከው የራሱ አምላክ አለው፦
ነጥብ አንድ
“አምላኬ”
“አምላኬ” ማለት “የእኔ” አምላክ ማለት ነው፤ “አምላኬ” በሚል የመጀመሪያ መደብ “እኔ” የሚል አገናዛቢ ተውላጠ ስም አለ፤ “የእኔ አምላክ”my God” የሚለው የኢየሱስ ሙሉ እኔነት አምላክ አለው፦
ማቴዎስ 27:46 በዘጠኝ ሰዓትም ኢየሱስ፡- ኤሎሄ ኤሎሄ ላማ ሰበቅታኒ? ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ። ይህም፡- የእኔ አምላክ የእኔ አምላክ ፥ አንተ እኔን ስለ ምን ተውኸኝ? ማለት ነው። “”My God, my God, why have you forsaken me””.
ዮሐንስ 20:17 ኢየሱስም። ገና ወደ አባቴ አላረግሁምና አትንኪኝ፤ ነገር ግን ወደ ወንድሞቼ ሄደሽ። እኔ ወደ አባቴና ወደ አባታችሁ ወደ “አምላኬ” እና ወደ አምላካችሁ ዓርጋለሁ ብለሽ ንገሪአቸው አላት።
በተለይ ኢየሱስ አንዱን አምላክ “አንተ” እራሱን ደግሞ “እኔ” በማለት “አምላኬ” ማለቱ ሰው የሆነው ኢየሱስ እና አንዱ አምላክ ሁለት ህልውናዎች መሆናቸው ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ “ተውከኝ” ስላለም በተወው ባለቤት እና በተተው ተሳቢ መካከል “ተውከኝ” የሚል ተሻጋሪ ግስ”transitive verb” መኖሩ ኢየሱስን ከአምላኩ ይለየዋል፤ በተጨማሪም “ወደ” የሚለው መስተዋድድ*preposition* መጠቀሙ በሁለት ማንነት መካከል ለመለየት የሚመጣ ነው፣ ኢየሱስ ማርያምን *ወደ ወንድሞቼ ሄደሽ* ማለቱ ወንድሞቹና ማርያም የተለያየ ማንነት እንዳላቸው እንደሚያሳይ ሁሉ “ወደ አምላኬ አርጋለው” ማለቱ አምላኩና ኢየሱስ ሁለት የተለያዩ ህላዌዎች መሆናቸውን ፍንትው አድርጎ ያሳያል። ኢየሱስ ካረገም በኃላ አብን አምላኬ ይላል፦
ራእይ 3፥2፤ ሥራህን #በአምላኬ ፊት ፍጹም ሆኖ አላገኘሁትምና የነቃህ ሁን፥ ሊሞቱም ያላቸውን የቀሩትን ነገሮች አጽና።
ራእይ 3፥12 ድል የነሣው #በአምላኬ መቅደስ ዓምድ እንዲሆን አደርገዋለሁ፥ ወደ ፊትም ከዚያ ከቶ አይወጣም፤ #የአምላኬን ስምና የአምላኬን ከተማ ስም፥ ማለት ከሰማይ #ከአምላኬ ዘንድ የምትወርደውን አዲሲቱን ኢየሩሳሌምን፥ አዲሱንም ስሜን በእርሱ ላይ እጽፋለሁ።
ነጥብ ሁለት
“አምላካችን”
ኢየሱስ “ወደ አምላኬ እና ወደ አምላካችሁ” አለ እንጂ “ወደ አምላካችን” ስላላለ አንዱ አምላክ ለኢየሱስ አምላክ የሆነበትና ለሃዋርያት አምላክ የሆነበት መደብ ይለያያል ይላሉ፤ ይህ ውሃ የማያነሳ ሙግት ነው፤ አንደኛ ይህ አነጋገር የተለመደ ነው፦
ዘፍጥረት 43፥23 እርሱም አላቸው፦ ሰላም ለእናንተ ይሁን፥ አትፍሩ፤ *አምላካችሁ እና የአባታችሁ አምላክ* በዓይበታችሁ የተሰወረ ገንዘብ ሰጣችሁ፤ ብራችሁስ ደርሶኛል።
“አምላካችሁ እና የአባታችሁ አምላክ” ስለተባለ አንዱ አምላክ ለአባታቸው ለያእቆብ እና ለልጆቹ አምላክነቱ ይለያያልን? ሁለተኛ ኢየሱስ “አምላካችን” በሚል አንደኛ መደብ ብዜት ተናግሯል፦
ኢሳይያስ61:1-2 የጌታ የእግዚአብሔር መንፈስ በእኔ ላይ ነው፥ ለድሆች የምሥራችን እሰብክ ዘንድ እግዚአብሔር ቀብቶኛልና፤ ልባቸው የተሰበረውን እጠግን ዘንድ፥ ለተማረኩትም ነጻነትን ለታሰሩትም መፈታትን እናገር ዘንድ ልኮኛል። የተወደደችውን የእግዚአብሔርን ዓመት “”አምላካችንም”” የሚበቀልበትን ቀን እናገር ዘንድ፥ የሚያለቅሱትንም ሁሉ አጽናና ዘንድ ልኮኛል፤
ማርቆስ 12:29 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው። ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ። እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ ጌታ “”አምላካችን”” አንድ ጌታ ነው፥
ነጥብ ሶስት
“አምላክህ”
መዝሙረኛ እግዚአብሔር ለኢየሱስ አምላክ መሆኑን ለማሳየት ” አምላክህ” በማለት በሁለተኛ መደብ ተናግሯል፦
መዝሙር 45:7 ጽድቅን ወደድህ ዓመፃንም ጠላህ፤ ስለዚህ ከባልንጀሮችህ ይልቅ እግዚአብሔር “አምላክህ” የደስታ ዘይትን ቀባህ።
ዕብራውያን 1:9 ጽድቅን ወደድህ ዓመፅንም ጠላህ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር “አምላክህ” ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ።
ለኢየሱስ ባለንጀሮቹ ሲቀቡ የነበሩት ነብያት ናቸው፤ ክርስቶስ ማለት “የተቀባ” ማለት ሲሆን አምላኩ እግዚአብሔር ኢየሱስን የደስታ ዘይት በሆነው በመንፈስ ቅዱስ ቀብቶታል፤ ቀቢው አንዱ አምላክ ከሆነ ተቀቢው ሰው ብቻ ነው፦
የሐዋርያት ሥራ 10:38 እግዚአብሔር የናዝሬቱን ኢየሱስን በመንፈስ ቅዱስ በኃይልም ቀባው፥ እርሱም መልካም እያደረገ ለዲያብሎስም የተገዙትን ሁሉ እየፈወሰ ዞረ፥ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ነበረና፤
ነጥብ አራት
“አምላኩ”
ኢየሱስ አምላክ እንዳለው ለማሳየት “አምላኩ” በማለት በሶስተኛ መደብ ተናግረዋል፦
ራእይ 1:6 መንግሥትም “”ለአምላኩ”” እና ለአባቱም ካህናት እንድንሆን ላደረገ፥
ሚክያስ 5:4፤ እርሱም ይቆማል፥ በእግዚአብሔርም ኃይል “”በአምላኩ”” በእግዚአብሔር ስም ግርማ መንጋውን ይጠብቃል፤ እነርሱም ይኖራሉ፤ እርሱ አሁን እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ታላቅ ይሆናልና።
በተጨማሪም “የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ” በማለት ኢየሱስ አምላክ እንዳለው ተናግረዋል፦
ኤፌሶን 1:17 የክብር አባት የጌታችን “”የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ”” እርሱን በማወቅ የጥበብንና የመገለጥን መንፈስ እንዲሰጣችሁ እለምናለሁ።
2ኛ ቆሮንጦስ1:3 የርኅራኄ አባት የመጽናናትም ሁሉ አምላክ የሆነ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት ይባረክ።
2ኛ ቆሮንጦስ 11:31 ለዘላለም የተባረከ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት እንዳልዋሽ ያውቃል።
መደምደሚያ
ኢየሱስ በንግግሩ እራሱን ሁለተኛው የአንዱ አምላክ አባል አድርጎ አስተምሮ አያውቅም። ከዚያ ይልቅ እራሱ ከአንዱ አምላክ ውጪ ያደርግ ነበር፦
ማርቆስ 10:18 ኢየሱስም። ስለ ምን ቸር እኔን ትለኛለህ? ከአንዱ አምላክ በቀር ቸር ማንም የለም።Why callest you me good? there is none good but one, that is , God.
ዮሐንስ 17፥3 እውነተኛ አምላክ ብቻህን የሆንህ አንተን እና የላከውን ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህቺ የዘላለም ህይወት ናት። (1980 አዲስ ትርጉም)
ዮሐንስ 14:1 ልባችሁ አይታወክ፤ በአምላክ Θεοῦ እመኑ፥ በእኔም ደግሞ እመኑ።
ዮሐ7፥16-17 ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ እንዲህም አላቸው። ትምህርቴስ ከላከኝ ነው እንጂ ከእኔ*myself አይደለም፤ ፈቃዱን ሊያደርግ የሚወድ ቢኖር፥ እርሱ ይህ ትምህርት ከአምላክ Θεοῦ ቢሆን ወይም እኔ ከራሴ*myself የምናገር ብሆን ያውቃል።
አንዳንድ ቂሎች “ኢየሱስ አምላክ አለው ግን ለስጋው ነው” ይሉናል፤ ስጋው ፍጡር እና የራሱ ማንነት ከሆነ በስጋው የሚያመልከው አምላክ ካለው ኢየሱስ አምላኪም ተመላኪም ከሆነ ሁለት አይሆንም ወይ? ሲቀጥል “ስጋ” ብቻውን “እኔ” ይላል ወይ? የሰው ሁለተንተና መንፈሱ፣ ነፍሱ እና ስጋው ናቸው፦
1ኛ ተሰሎንቄ 5:23 የሰላምም አምላክ ራሱ “”ሁለንተናችሁን”” ይቀድስ፤ “መንፈሳችሁም፣ ነፍሳችሁም፣ ፣ሥጋችሁም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመጣ ጊዜ ያለ ነቀፋ ፈጽመው ይጠበቁ።”
ኢየሱስ የራሱ መንፈስ ካለው፣ የራሱን መንፈስ ለአንዱ አምላክ ከሰጠ የራሱ መንፈስ ከአንዱ አምላክ ይለያል፦
ዮሐንስ13:21 ኢየሱስ ይህን ብሎ “በመንፈሱ” ታወከ መስክሮም።
ሉቃስ 23:46 ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ። አባት ሆይ፥ “መንፈሴን” በእጅህ አደራ እሰጣለሁ አለ። ይህንም ብሎ “መንፈሱን” ሰጠ። NIV
አንዱ አምላክ ደግሞ የመንፈስ ሁሉ አምላክ ከሆነ አንዱ አምላክ የኢየሱስ ሁለንተና አምላክ ነው፦
ዘኊልቅ 16:22 እነርሱም በግምባራቸው ወድቀው። አምላክ ሆይ፥ አንተ የሰው ሁሉ መንፈስ አምላክ(the God of the spirits of all flesh,)፥ አንድ ሰው ኃጢአት ቢሠራ አንተ በማኅበሩ ሁሉ ላይ ትቈጣለህን? አሉ።
ዘኊልቅ 27:16፤17፤ የእግዚአብሔር ማኅበር እረኛ እንደሌለው መንጋ እንዳይሆን፥ በፊታቸው የሚወጣውን በፊታቸውም የሚገባውን የሚያስወጣቸውንም የሚያስገባቸውንም ሰው የሥጋ ሁሉ መንፈስ አምላክ (the God of the spirits of all flesh) እግዚአብሔር በማኅበሩ ላይ ይሹመው።
ስለዚህ አንዱ ኣምላክ አምላክነቱ ለመንፈሱም ጭምር ከሆነ እና ባይብል ላይ 17 ቦታ ኢየሱስ አምላክ እንዳለው ከተገለፀ እውነትም ኢየሱስ አምላኪ ፍጡር ነው፤ በእውነት ሊመለክ የሚገባው የኢየሱስ አምላክ ብቻ ነው። አምላካችን አላህም ኢየሱስ ተናገር ብሎ ያዘዘው ቃል “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን ነው፦
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“አምላክህ”
መዝሙረኛ እግዚአብሔር ለኢየሱስ አምላክ መሆኑን ለማሳየት ” አምላክህ” በማለት በሁለተኛ መደብ ተናግሯል፦
መዝሙር 45:7 ጽድቅን ወደድህ ዓመፃንም ጠላህ፤ ስለዚህ ከባልንጀሮችህ ይልቅ እግዚአብሔር “አምላክህ” የደስታ ዘይትን ቀባህ።
ዕብራውያን 1:9 ጽድቅን ወደድህ ዓመፅንም ጠላህ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር “አምላክህ” ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ።
ለኢየሱስ ባለንጀሮቹ ሲቀቡ የነበሩት ነብያት ናቸው፤ ክርስቶስ ማለት “የተቀባ” ማለት ሲሆን አምላኩ እግዚአብሔር ኢየሱስን የደስታ ዘይት በሆነው በመንፈስ ቅዱስ ቀብቶታል፤ ቀቢው አንዱ አምላክ ከሆነ ተቀቢው ሰው ብቻ ነው፦
የሐዋርያት ሥራ 10:38 እግዚአብሔር የናዝሬቱን ኢየሱስን በመንፈስ ቅዱስ በኃይልም ቀባው፥ እርሱም መልካም እያደረገ ለዲያብሎስም የተገዙትን ሁሉ እየፈወሰ ዞረ፥ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ነበረና፤
ነጥብ አራት
“አምላኩ”
ኢየሱስ አምላክ እንዳለው ለማሳየት “አምላኩ” በማለት በሶስተኛ መደብ ተናግረዋል፦
ራእይ 1:6 መንግሥትም “”ለአምላኩ”” እና ለአባቱም ካህናት እንድንሆን ላደረገ፥
ሚክያስ 5:4፤ እርሱም ይቆማል፥ በእግዚአብሔርም ኃይል “”በአምላኩ”” በእግዚአብሔር ስም ግርማ መንጋውን ይጠብቃል፤ እነርሱም ይኖራሉ፤ እርሱ አሁን እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ታላቅ ይሆናልና።
በተጨማሪም “የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ” በማለት ኢየሱስ አምላክ እንዳለው ተናግረዋል፦
ኤፌሶን 1:17 የክብር አባት የጌታችን “”የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ”” እርሱን በማወቅ የጥበብንና የመገለጥን መንፈስ እንዲሰጣችሁ እለምናለሁ።
2ኛ ቆሮንጦስ1:3 የርኅራኄ አባት የመጽናናትም ሁሉ አምላክ የሆነ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት ይባረክ።
2ኛ ቆሮንጦስ 11:31 ለዘላለም የተባረከ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት እንዳልዋሽ ያውቃል።
መደምደሚያ
ኢየሱስ በንግግሩ እራሱን ሁለተኛው የአንዱ አምላክ አባል አድርጎ አስተምሮ አያውቅም። ከዚያ ይልቅ እራሱ ከአንዱ አምላክ ውጪ ያደርግ ነበር፦
ማርቆስ 10:18 ኢየሱስም። ስለ ምን ቸር እኔን ትለኛለህ? ከአንዱ አምላክ በቀር ቸር ማንም የለም።Why callest you me good? there is none good but one, that is , God.
ዮሐንስ 17፥3 እውነተኛ አምላክ ብቻህን የሆንህ አንተን እና የላከውን ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህቺ የዘላለም ህይወት ናት። (1980 አዲስ ትርጉም)
ዮሐንስ 14:1 ልባችሁ አይታወክ፤ በአምላክ Θεοῦ እመኑ፥ በእኔም ደግሞ እመኑ።
ዮሐ7፥16-17 ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ እንዲህም አላቸው። ትምህርቴስ ከላከኝ ነው እንጂ ከእኔ*myself አይደለም፤ ፈቃዱን ሊያደርግ የሚወድ ቢኖር፥ እርሱ ይህ ትምህርት ከአምላክ Θεοῦ ቢሆን ወይም እኔ ከራሴ*myself የምናገር ብሆን ያውቃል።
አንዳንድ ቂሎች “ኢየሱስ አምላክ አለው ግን ለስጋው ነው” ይሉናል፤ ስጋው ፍጡር እና የራሱ ማንነት ከሆነ በስጋው የሚያመልከው አምላክ ካለው ኢየሱስ አምላኪም ተመላኪም ከሆነ ሁለት አይሆንም ወይ? ሲቀጥል “ስጋ” ብቻውን “እኔ” ይላል ወይ? የሰው ሁለተንተና መንፈሱ፣ ነፍሱ እና ስጋው ናቸው፦
1ኛ ተሰሎንቄ 5:23 የሰላምም አምላክ ራሱ “”ሁለንተናችሁን”” ይቀድስ፤ “መንፈሳችሁም፣ ነፍሳችሁም፣ ፣ሥጋችሁም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመጣ ጊዜ ያለ ነቀፋ ፈጽመው ይጠበቁ።”
ኢየሱስ የራሱ መንፈስ ካለው፣ የራሱን መንፈስ ለአንዱ አምላክ ከሰጠ የራሱ መንፈስ ከአንዱ አምላክ ይለያል፦
ዮሐንስ13:21 ኢየሱስ ይህን ብሎ “በመንፈሱ” ታወከ መስክሮም።
ሉቃስ 23:46 ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ። አባት ሆይ፥ “መንፈሴን” በእጅህ አደራ እሰጣለሁ አለ። ይህንም ብሎ “መንፈሱን” ሰጠ። NIV
አንዱ አምላክ ደግሞ የመንፈስ ሁሉ አምላክ ከሆነ አንዱ አምላክ የኢየሱስ ሁለንተና አምላክ ነው፦
ዘኊልቅ 16:22 እነርሱም በግምባራቸው ወድቀው። አምላክ ሆይ፥ አንተ የሰው ሁሉ መንፈስ አምላክ(the God of the spirits of all flesh,)፥ አንድ ሰው ኃጢአት ቢሠራ አንተ በማኅበሩ ሁሉ ላይ ትቈጣለህን? አሉ።
ዘኊልቅ 27:16፤17፤ የእግዚአብሔር ማኅበር እረኛ እንደሌለው መንጋ እንዳይሆን፥ በፊታቸው የሚወጣውን በፊታቸውም የሚገባውን የሚያስወጣቸውንም የሚያስገባቸውንም ሰው የሥጋ ሁሉ መንፈስ አምላክ (the God of the spirits of all flesh) እግዚአብሔር በማኅበሩ ላይ ይሹመው።
ስለዚህ አንዱ ኣምላክ አምላክነቱ ለመንፈሱም ጭምር ከሆነ እና ባይብል ላይ 17 ቦታ ኢየሱስ አምላክ እንዳለው ከተገለፀ እውነትም ኢየሱስ አምላኪ ፍጡር ነው፤ በእውነት ሊመለክ የሚገባው የኢየሱስ አምላክ ብቻ ነው። አምላካችን አላህም ኢየሱስ ተናገር ብሎ ያዘዘው ቃል “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን ነው፦
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥67 *አንተ መልክተኛ ሆይ! ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደውን አድርስ፡፡ ባትሠራም መልእክቱን አላደረስክም*፡፡ يَا أَيُّهَا الرَّسُولُ بَلِّغْ مَا أُنزِلَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ ۖ وَإِن لَّمْ تَفْعَلْ فَمَا بَلَّغْتَ رِسَالَتَهُ ۚ
አምላካችን አላህ “ሙርሲል” مُرْسِل ማለትም "ላኪ" ነው፤ ነብያችን"ﷺ" ደግሞ “ረሱል” رِسَالَة ማለትም “መልክተኛው” ናቸው፤ እንዲሁ ቁርኣን የአላህ “ሪሳላ” رِسَالَ ማለትም "መልእክት” ነው።
የመልእክቱ "ሙአለፍ” مؤلف ማለትም “አመንጪ”author” አምላካችን አላህ ሲሆን፤ ነብያችን"ﷺ" ደግሞ የመልእክቱ “ሙራሲል” مراسل ማለት “አስተላላፊ”reporter” ናቸው፤ አምላካችን አላህ ለነብያችን"ﷺ"፦ “ቁል” قُلْ ማለትም “በል” በሚል ትዕዛዛዊ ግስ ያዛቸዋል፦
112፥1 በል «እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡ قُلْ هُوَ اللَّهُ أَحَدٌ
13፥30 እንደዚሁ ከበፊትዋ ብዙ ሕዝቦች በእርግጥ ያለፉ ወደኾነችው ሕዝብ እነርሱ በአልረሕማን የሚክዱ ሲኾኑ ያንን *ወደ አንተ ያወረድነውን ቁርኣን በእነርሱ ላይ ታነብላቸው ዘንድ ላክንህ፡፡ «እርሱ አልረሕማን ጌታዬ ነው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ በእርሱ ላይ ተጠጋሁ፡፡ መመለሻዬም ወደ እርሱ ብቻ ነው» በላቸው*፡፡ كَذَٰلِكَ أَرْسَلْنَاكَ فِي أُمَّةٍ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهَا أُمَمٌ لِّتَتْلُوَ عَلَيْهِمُ الَّذِي أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ وَهُمْ يَكْفُرُونَ بِالرَّحْمَـٰنِ ۚ قُلْ هُوَ رَبِّي لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ عَلَيْهِ تَوَكَّلْتُ وَإِلَيْهِ مَتَابِ
ሚችነሪዎች ነብያችንን"ﷺ" በትእዛዝ "በል" የሚለው ማን ነው? ብለው ለማወዛገብ ይጠይቃሉ፤ "ወደ አንተ ያወረድነውን ቁርኣን በእነርሱ ላይ ታነብላቸው ዘንድ ላክንህ" የሚለው ሃይለ-ቃል ቁርኣንን አውራጅና ነብያችንን"ﷺ" ላኪው አላህ እራሱ "በል" ማለቱን እንረዳለን፤ በመቀጠል እዛው አንቀጽ ላይ “ቁል” قُلْ ብሎ መናገሩ በራሱ "በል" የሚለው ማንነት አላህ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ በተጨማሪም "በልን" ወደ ነብያችን"ﷺ" የሚጥለው እራሱ እንደሆነ ይናገራል፦
73፥5 *እኛ በአንተ ላይ ከባድ ቃልን እንጥላለንና*፡፡ إِنَّا سَنُلْقِي عَلَيْكَ قَوْلًا ثَقِيلًا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ቃል" ለሚለው የተቀመው ቃላት “ቀውል” قَوْل ሲሆን “ቁል” قُلْ ከሚል ትዕዛዛዊ ግስ የመጣ ነው፤ ስለዚህ "በል" እያለ የሚያስነብባቸው እራሱ አላህ ነው፦
3፥58 *ይህ ከተዓምራቶችና ጥበብን ከያዘው ተግሳጽ ሲኾን በአንተ ላይ እናነበዋለን*፡፡ ذَٰلِكَ نَتْلُوهُ عَلَيْكَ مِنَ الْآيَاتِ وَالذِّكْرِ الْحَكِيمِ
87፥6 *ቁርኣንን በእርግጥ እናስነብብሃለን፤ አትረሳምም*፡፡ سَنُقْرِئُكَ فَلَا تَنسَىٰ
75፥18 *ባነበብነውም ጊዜ ንባቡን ተከተል*፡፡ فَإِذَا قَرَأْنَاهُ فَاتَّبِعْ قُرْآنَهُ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥67 *አንተ መልክተኛ ሆይ! ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደውን አድርስ፡፡ ባትሠራም መልእክቱን አላደረስክም*፡፡ يَا أَيُّهَا الرَّسُولُ بَلِّغْ مَا أُنزِلَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ ۖ وَإِن لَّمْ تَفْعَلْ فَمَا بَلَّغْتَ رِسَالَتَهُ ۚ
አምላካችን አላህ “ሙርሲል” مُرْسِل ማለትም "ላኪ" ነው፤ ነብያችን"ﷺ" ደግሞ “ረሱል” رِسَالَة ማለትም “መልክተኛው” ናቸው፤ እንዲሁ ቁርኣን የአላህ “ሪሳላ” رِسَالَ ማለትም "መልእክት” ነው።
የመልእክቱ "ሙአለፍ” مؤلف ማለትም “አመንጪ”author” አምላካችን አላህ ሲሆን፤ ነብያችን"ﷺ" ደግሞ የመልእክቱ “ሙራሲል” مراسل ማለት “አስተላላፊ”reporter” ናቸው፤ አምላካችን አላህ ለነብያችን"ﷺ"፦ “ቁል” قُلْ ማለትም “በል” በሚል ትዕዛዛዊ ግስ ያዛቸዋል፦
112፥1 በል «እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡ قُلْ هُوَ اللَّهُ أَحَدٌ
13፥30 እንደዚሁ ከበፊትዋ ብዙ ሕዝቦች በእርግጥ ያለፉ ወደኾነችው ሕዝብ እነርሱ በአልረሕማን የሚክዱ ሲኾኑ ያንን *ወደ አንተ ያወረድነውን ቁርኣን በእነርሱ ላይ ታነብላቸው ዘንድ ላክንህ፡፡ «እርሱ አልረሕማን ጌታዬ ነው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ በእርሱ ላይ ተጠጋሁ፡፡ መመለሻዬም ወደ እርሱ ብቻ ነው» በላቸው*፡፡ كَذَٰلِكَ أَرْسَلْنَاكَ فِي أُمَّةٍ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهَا أُمَمٌ لِّتَتْلُوَ عَلَيْهِمُ الَّذِي أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ وَهُمْ يَكْفُرُونَ بِالرَّحْمَـٰنِ ۚ قُلْ هُوَ رَبِّي لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ عَلَيْهِ تَوَكَّلْتُ وَإِلَيْهِ مَتَابِ
ሚችነሪዎች ነብያችንን"ﷺ" በትእዛዝ "በል" የሚለው ማን ነው? ብለው ለማወዛገብ ይጠይቃሉ፤ "ወደ አንተ ያወረድነውን ቁርኣን በእነርሱ ላይ ታነብላቸው ዘንድ ላክንህ" የሚለው ሃይለ-ቃል ቁርኣንን አውራጅና ነብያችንን"ﷺ" ላኪው አላህ እራሱ "በል" ማለቱን እንረዳለን፤ በመቀጠል እዛው አንቀጽ ላይ “ቁል” قُلْ ብሎ መናገሩ በራሱ "በል" የሚለው ማንነት አላህ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ በተጨማሪም "በልን" ወደ ነብያችን"ﷺ" የሚጥለው እራሱ እንደሆነ ይናገራል፦
73፥5 *እኛ በአንተ ላይ ከባድ ቃልን እንጥላለንና*፡፡ إِنَّا سَنُلْقِي عَلَيْكَ قَوْلًا ثَقِيلًا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ቃል" ለሚለው የተቀመው ቃላት “ቀውል” قَوْل ሲሆን “ቁል” قُلْ ከሚል ትዕዛዛዊ ግስ የመጣ ነው፤ ስለዚህ "በል" እያለ የሚያስነብባቸው እራሱ አላህ ነው፦
3፥58 *ይህ ከተዓምራቶችና ጥበብን ከያዘው ተግሳጽ ሲኾን በአንተ ላይ እናነበዋለን*፡፡ ذَٰلِكَ نَتْلُوهُ عَلَيْكَ مِنَ الْآيَاتِ وَالذِّكْرِ الْحَكِيمِ
87፥6 *ቁርኣንን በእርግጥ እናስነብብሃለን፤ አትረሳምም*፡፡ سَنُقْرِئُكَ فَلَا تَنسَىٰ
75፥18 *ባነበብነውም ጊዜ ንባቡን ተከተል*፡፡ فَإِذَا قَرَأْنَاهُ فَاتَّبِعْ قُرْآنَهُ
"ባነበብነውም ጊዜ ንባቡን ተከተል" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ "በል" እያለ የሚያስነብባቸው እራሱ ስለሆነ ከራሱ ወደ እርሳቸው የተወረደውን "አንብብ" ይላቸዋል፦
18፥27 *ከጌታህም መጽሐፍ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ*፡፡ وَاتْلُ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِن كِتَابِ رَبِّك
29፥45 *ከመጽሐፍ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ*፡፡ اتْلُ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِنَ الْكِتَاب
29፥51 *እኛ መጽሐፉን በእነርሱ ላይ የሚነበብ ኾኖ በአንተ ላይ ማውረዳችን አይበቃቸውምን?* በዚህ ውስጥ ለሚያምኑ ሕዝቦች ችሮታ እና ግሳጼ አለበት፡፡ أَوَلَمْ يَكْفِهِمْ أَنَّا أَنزَلْنَا عَلَيْكَ الْكِتَابَ يُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَرَحْمَةً وَذِكْرَىٰ لِقَوْمٍ يُؤْمِنُونَ
አላህ ቁርኣንን ለሰዎችም ሁሉ የሚነበብ ሆኖ በእርሳቸው ላይ ማውረዱ "በል" ለማለቱ ማስረጃ ነው፤ በተጨማሪም በሁለተኛ መደብ "አንተ ነቢዩ ሆይ" "አንተ መልክተኛ ሆይ" በማለት እያናገረ መሆኑን "ላክንህ" በሚል ሃይለ-ቃል ይናገራል፦
4፥79 *ለሰዎችም ሁሉ መልክተኛ ኾነህ ላክንህ*፡፡ وَأَرْسَلْنَاكَ لِلنَّاسِ رَسُولًا
33፥45 *አንተ ነቢዩ ሆይ! እኛ መስካሪ፣ አብሳሪ እና አስጠንቃቂም አድርገን ላክንህ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّبِيُّ إِنَّا أَرْسَلْنَاكَ شَاهِدًا وَمُبَشِّرًا وَنَذِيرًا
5፥67 *አንተ መልክተኛ ሆይ! ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደውን አድርስ፡፡ ባትሠራም መልእክቱን አላደረስክም*፡፡ يَا أَيُّهَا الرَّسُولُ بَلِّغْ مَا أُنزِلَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ ۖ وَإِن لَّمْ تَفْعَلْ فَمَا بَلَّغْتَ رِسَالَتَهُ ۚ
"ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደውን አድርስ" የሚለውን አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ይህንም የተወረደው "ሪሳላ" መሆኑን ለማመልከት "ባትሠራም መልእክቱን አላደረስክም" በማለት መልእክቱ ቁርኣን መሆኑን ፍንትው አድርጎ ያሳያል። ወርቁ ቢጠፋ ሚዛኑ ጠፋ እንዴ? እውነቱ ቢጠፋባችሁስ ህሊናችሁ ጠፋባችሁ እንዴ? አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ፤ ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
18፥27 *ከጌታህም መጽሐፍ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ*፡፡ وَاتْلُ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِن كِتَابِ رَبِّك
29፥45 *ከመጽሐፍ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ*፡፡ اتْلُ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِنَ الْكِتَاب
29፥51 *እኛ መጽሐፉን በእነርሱ ላይ የሚነበብ ኾኖ በአንተ ላይ ማውረዳችን አይበቃቸውምን?* በዚህ ውስጥ ለሚያምኑ ሕዝቦች ችሮታ እና ግሳጼ አለበት፡፡ أَوَلَمْ يَكْفِهِمْ أَنَّا أَنزَلْنَا عَلَيْكَ الْكِتَابَ يُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَرَحْمَةً وَذِكْرَىٰ لِقَوْمٍ يُؤْمِنُونَ
አላህ ቁርኣንን ለሰዎችም ሁሉ የሚነበብ ሆኖ በእርሳቸው ላይ ማውረዱ "በል" ለማለቱ ማስረጃ ነው፤ በተጨማሪም በሁለተኛ መደብ "አንተ ነቢዩ ሆይ" "አንተ መልክተኛ ሆይ" በማለት እያናገረ መሆኑን "ላክንህ" በሚል ሃይለ-ቃል ይናገራል፦
4፥79 *ለሰዎችም ሁሉ መልክተኛ ኾነህ ላክንህ*፡፡ وَأَرْسَلْنَاكَ لِلنَّاسِ رَسُولًا
33፥45 *አንተ ነቢዩ ሆይ! እኛ መስካሪ፣ አብሳሪ እና አስጠንቃቂም አድርገን ላክንህ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّبِيُّ إِنَّا أَرْسَلْنَاكَ شَاهِدًا وَمُبَشِّرًا وَنَذِيرًا
5፥67 *አንተ መልክተኛ ሆይ! ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደውን አድርስ፡፡ ባትሠራም መልእክቱን አላደረስክም*፡፡ يَا أَيُّهَا الرَّسُولُ بَلِّغْ مَا أُنزِلَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ ۖ وَإِن لَّمْ تَفْعَلْ فَمَا بَلَّغْتَ رِسَالَتَهُ ۚ
"ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደውን አድርስ" የሚለውን አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ይህንም የተወረደው "ሪሳላ" መሆኑን ለማመልከት "ባትሠራም መልእክቱን አላደረስክም" በማለት መልእክቱ ቁርኣን መሆኑን ፍንትው አድርጎ ያሳያል። ወርቁ ቢጠፋ ሚዛኑ ጠፋ እንዴ? እውነቱ ቢጠፋባችሁስ ህሊናችሁ ጠፋባችሁ እንዴ? አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ፤ ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የእግዚአብሔር ባህርያት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
እግዚአብሔር ክፉን መንፈስን፣ የስሕተትን አሠራር፣ ጨለማን እና ክሳትን እንደሚልክ ባይብል ይናገራል፦
2ኛ ተሰሎንቄ 2፥12 ስለዚህም ምክንያት፥ በእውነት ያላመኑ ነገር ግን በዓመፅ ደስ ይላቸው የነበሩ ሁሉ ፍርድን እንዲቀበሉ፥ *ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር ይልክባቸዋል*።
መሣፍንት 9፥23 *እግዚአብሔር በአቤሜሌክና በሴኬም ሰዎች መካከል ክፉን መንፈስ ሰደደ*፤
መዝሙር 105፥28 *ጨለማን ላከ* ጨለመባቸውም፤ በቃሉም ዐመፁ።
መዝሙር 106፥15 የለመኑትንም ሰጣቸው፤ ለነፍሳቸው ግን *ክሳትን ላከ*።
ይሄ ክፉም መንፈስ እንደ ኡቃቤ ከእግዚአብሔር ዘንድ እየተላከ ሳኦልን አሠቃየው፦
1ኛ ሳሙኤል 16፥14 የእግዚአብሔርም መንፈስ ከሳኦል ራቀ፥ *ክፉም መንፈስ ከእግዚአብሔር ዘንድ አሠቃየው*።
1ኛ ሳሙኤል 18፥10 በነጋውም ሳኦልን *ክፉ መንፈስ ከእግዚአብሔር ዘንድ ያዘው*፥
ክፉም መንፈስ ከእግዚአብሔር ጋር ሹራ እያደረገ ለእግዚአብሔር ያሳስትለታል፦
1ኛ ነገሥት 22 20-23 እግዚአብሔርም፦ ወጥቶ በሬማት ዘገለዓድ ይወድቅ ዘንድ *አክዓብን የሚያሳስት ማን ነው?* አለ። አንዱም እንዲህ ያለ ነገር፥ ሌላውም እንዲያ የለ ነገር ተናገረ። *መንፈስም ወጣ በእግዚአብሔርም ፊት ቆሞ፦ እኔ አሳስተዋለሁ አለ*። እግዚአብሔርም፦ በምን? አለው እርሱም፦ *ወጥቼ በነቢያቶቹ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ እሆናለሁ አለ*። እግዚአብሔርም፦ *ማሳሳትስ ታሳስተዋለህ፥ ይሆንልሃልም ውጣ፥ እንዲሁም አድርግ አለ*። አሁንም፦ እነሆ፥ እግዚአብሔር በእነዚህ *በነቢያትህ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ አድርጎአል*፤ እግዚአብሔርም በላይህ ክፉ ተናግሮብሃል።
እግዚአብሔር ሰዎች የሰማይንም ጭፍራ ያመልኩ ዘንድ አሳልፎ ይሰጣል፦
የሐዋርያት ሥራ 7፥42 እግዚአብሔር ግን ዘወር አለ *የሰማይንም ጭፍራ ያመልኩ ዘንድ አሳልፎ ሰጣቸው*፥
እግዚአብሔር ሰዎች በልባቸው ፍትወት ወደ ርኵስነት አሳልፎ ይሰጣል፦
ሮሜ 1፥24 ስለዚህ እርስ በርሳቸው ሥጋቸውን ሊያዋርዱ *እግዚአብሔር በልባቸው ፍትወት ወደ ርኵስነት አሳልፎ ሰጣቸው*፤
እግዚአብሔር ሰዎች ለሚያስነውር ምኞት አሳልፎ ይሰጣል፦
ሮሜ 1፥26 ስለዚህ *እግዚአብሔር ለሚያስነውር ምኞት አሳልፎ ሰጣቸው*፤
እግዚአብሔር ሰዎች የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ይሰጣል፦
ሮሜ 1፥28 እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን *እግዚአብሔር የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው*፤
እግዚአብሔር ሰዎች ዓይኖቻቸው እንዳያዩ ጆሮቻቸውም እንዳይሰሙ የእንቅልፍ መንፈስን ይሰጣል፦
ሮሜ 11፥8 ሌሎቹም ደነዘዙ፤ እንዲሁም፦ ዓይኖቻቸው እንዳያዩ ጆሮቻቸውም እንዳይሰሙ *እግዚአብሔር የእንቅልፍ መንፈስን እስከ ዛሬ ድረስ ሰጣቸው* ተብሎ ተጽፎአል።
እግዚአብሔር ሰዎች ዓይኖቻቸው እንዳያዩ ጆሮቻቸውም እንዳይሰሙ የእንቅልፍ መንፈስን ያፈሳል፦
ኢሳይያስ 29፥10 *እግዚአብሔር የእንቅልፍ መንፈስ አፍስሶባችኋል ዓይኖቻችሁን ነቢያትንም ጨፍኖባችኋል ራሶቻችሁን ባለ ራእዮችን ሸፍኖባችኋል*።
እግዚአብሔር የጠማምነትን መንፈስ በውስጣቸው በመደባለቅ ያጠማቸዋል፦
ኢሳይያስ 19፥14 *እግዚአብሔር የጠማምነትን መንፈስ በውስጥዋ ደባልቆአል*፤
መክብብ 7:13 የእግዚአብሔርን ሥራ ተመልከት እርሱ *ጠማማ ያደረገውን ማን ሊያቀናው* ይችላል?
እግዚአብሔር ለጳውሎስ በመገለጥ ታላቅነት እንዳይታበይ የሥጋው መውጊያ፥ እርሱም የሚጎስመው የሰይጣን መልእክተኛ ሰቶታል፦
2 ቆሮንቶስ 12፥7 ስለዚህም በመገለጥ ታላቅነት እንዳልታበይ የሥጋዬ መውጊያ፥ እርሱም የሚጎስመኝ *የሰይጣን መልእክተኛ ተሰጠኝ*፤ ይኸውም እንዳልታበይ ነው።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
እግዚአብሔር ክፉን መንፈስን፣ የስሕተትን አሠራር፣ ጨለማን እና ክሳትን እንደሚልክ ባይብል ይናገራል፦
2ኛ ተሰሎንቄ 2፥12 ስለዚህም ምክንያት፥ በእውነት ያላመኑ ነገር ግን በዓመፅ ደስ ይላቸው የነበሩ ሁሉ ፍርድን እንዲቀበሉ፥ *ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር ይልክባቸዋል*።
መሣፍንት 9፥23 *እግዚአብሔር በአቤሜሌክና በሴኬም ሰዎች መካከል ክፉን መንፈስ ሰደደ*፤
መዝሙር 105፥28 *ጨለማን ላከ* ጨለመባቸውም፤ በቃሉም ዐመፁ።
መዝሙር 106፥15 የለመኑትንም ሰጣቸው፤ ለነፍሳቸው ግን *ክሳትን ላከ*።
ይሄ ክፉም መንፈስ እንደ ኡቃቤ ከእግዚአብሔር ዘንድ እየተላከ ሳኦልን አሠቃየው፦
1ኛ ሳሙኤል 16፥14 የእግዚአብሔርም መንፈስ ከሳኦል ራቀ፥ *ክፉም መንፈስ ከእግዚአብሔር ዘንድ አሠቃየው*።
1ኛ ሳሙኤል 18፥10 በነጋውም ሳኦልን *ክፉ መንፈስ ከእግዚአብሔር ዘንድ ያዘው*፥
ክፉም መንፈስ ከእግዚአብሔር ጋር ሹራ እያደረገ ለእግዚአብሔር ያሳስትለታል፦
1ኛ ነገሥት 22 20-23 እግዚአብሔርም፦ ወጥቶ በሬማት ዘገለዓድ ይወድቅ ዘንድ *አክዓብን የሚያሳስት ማን ነው?* አለ። አንዱም እንዲህ ያለ ነገር፥ ሌላውም እንዲያ የለ ነገር ተናገረ። *መንፈስም ወጣ በእግዚአብሔርም ፊት ቆሞ፦ እኔ አሳስተዋለሁ አለ*። እግዚአብሔርም፦ በምን? አለው እርሱም፦ *ወጥቼ በነቢያቶቹ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ እሆናለሁ አለ*። እግዚአብሔርም፦ *ማሳሳትስ ታሳስተዋለህ፥ ይሆንልሃልም ውጣ፥ እንዲሁም አድርግ አለ*። አሁንም፦ እነሆ፥ እግዚአብሔር በእነዚህ *በነቢያትህ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ አድርጎአል*፤ እግዚአብሔርም በላይህ ክፉ ተናግሮብሃል።
እግዚአብሔር ሰዎች የሰማይንም ጭፍራ ያመልኩ ዘንድ አሳልፎ ይሰጣል፦
የሐዋርያት ሥራ 7፥42 እግዚአብሔር ግን ዘወር አለ *የሰማይንም ጭፍራ ያመልኩ ዘንድ አሳልፎ ሰጣቸው*፥
እግዚአብሔር ሰዎች በልባቸው ፍትወት ወደ ርኵስነት አሳልፎ ይሰጣል፦
ሮሜ 1፥24 ስለዚህ እርስ በርሳቸው ሥጋቸውን ሊያዋርዱ *እግዚአብሔር በልባቸው ፍትወት ወደ ርኵስነት አሳልፎ ሰጣቸው*፤
እግዚአብሔር ሰዎች ለሚያስነውር ምኞት አሳልፎ ይሰጣል፦
ሮሜ 1፥26 ስለዚህ *እግዚአብሔር ለሚያስነውር ምኞት አሳልፎ ሰጣቸው*፤
እግዚአብሔር ሰዎች የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ይሰጣል፦
ሮሜ 1፥28 እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን *እግዚአብሔር የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው*፤
እግዚአብሔር ሰዎች ዓይኖቻቸው እንዳያዩ ጆሮቻቸውም እንዳይሰሙ የእንቅልፍ መንፈስን ይሰጣል፦
ሮሜ 11፥8 ሌሎቹም ደነዘዙ፤ እንዲሁም፦ ዓይኖቻቸው እንዳያዩ ጆሮቻቸውም እንዳይሰሙ *እግዚአብሔር የእንቅልፍ መንፈስን እስከ ዛሬ ድረስ ሰጣቸው* ተብሎ ተጽፎአል።
እግዚአብሔር ሰዎች ዓይኖቻቸው እንዳያዩ ጆሮቻቸውም እንዳይሰሙ የእንቅልፍ መንፈስን ያፈሳል፦
ኢሳይያስ 29፥10 *እግዚአብሔር የእንቅልፍ መንፈስ አፍስሶባችኋል ዓይኖቻችሁን ነቢያትንም ጨፍኖባችኋል ራሶቻችሁን ባለ ራእዮችን ሸፍኖባችኋል*።
እግዚአብሔር የጠማምነትን መንፈስ በውስጣቸው በመደባለቅ ያጠማቸዋል፦
ኢሳይያስ 19፥14 *እግዚአብሔር የጠማምነትን መንፈስ በውስጥዋ ደባልቆአል*፤
መክብብ 7:13 የእግዚአብሔርን ሥራ ተመልከት እርሱ *ጠማማ ያደረገውን ማን ሊያቀናው* ይችላል?
እግዚአብሔር ለጳውሎስ በመገለጥ ታላቅነት እንዳይታበይ የሥጋው መውጊያ፥ እርሱም የሚጎስመው የሰይጣን መልእክተኛ ሰቶታል፦
2 ቆሮንቶስ 12፥7 ስለዚህም በመገለጥ ታላቅነት እንዳልታበይ የሥጋዬ መውጊያ፥ እርሱም የሚጎስመኝ *የሰይጣን መልእክተኛ ተሰጠኝ*፤ ይኸውም እንዳልታበይ ነው።
ባይብል ላይ ግን እግዚአብሔር የፈርዖንን ልብ ያደነደነው ኃይሉ ይገልጥበት ዘንድ እና ስሙ በምድር ሁሉ ላይ ይነገር ዘንድ ነው፦
ዘጸአት 9፥16 ነገር ግን *ኃይሌን እገልጥብህ ዘንድ ስሜም በምድር ሁሉ ላይ ይነገር ዘንድ ስለዚህ አስነሥቼሃለሁ*።
ሮሜ 9፥17 መጽሐፍ ፈርዖንን፦ ኃይሌን በአንተ አሳይ ዘንድ ስሜም በምድር ሁሉ ይነገር ዘንድ ለዚህ አስነሣሁህ ይላልና።
“ቃሻህ” קָשָׁה ማለት “ማደንደን” ማለት ሲሆን እግዚአብሔር ፈርዖን የእስራኤል ልጆችን እንዳይለቅ እና ሙሴን እንዳይሰማ የፈርዖንን ልብ አደንድኖታል፦
ዘጸአት 7፥3 እኔም *የፈርዖንን ልብ አደነድናለሁ אַקְשֶׁ֖ה * ፥ በግብፅ ምድርም ድንቄንና ተአምራቴን አበዛለሁ።
ዘጸአት 14፥4 እኔም *የፈርዖንን ልብ አደነድናለሁ וְחִזַּקְתִּ֣י * ፥ እርሱም ያባርራቸዋል፤
ዘጸአት 9፥12 እግዚአብሔርም *የፈርዖንን ልብ አደነደነ וַיְחַזֵּ֤ק *፤ እግዚአብሔር ለሙሴ እንደተናገረው አልሰማቸውም።
ዘጸአት 14፥8 እግዚአብሔርም የግብፅን ንጉሥ *የፈርዖንን ልብ አደነደነ* וַיְחַזֵּ֣ק ፥
እግዚአብሔር ቀደም ብሎ ልብን ስላደነደነው የፈርዖን ልብ ደነደነ፦
ዘጸአት 7፥13 *እግዚአብሔር እንደ ተናገረ፥ የፈርዖን ልብ ደነደነ וַיֶּחֱזַק֙:*፥ አልሰማቸውምም።
ዘጸአት 7፥14 እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፦ *የፈርዖን ልብ ደነደነ*፥ ሕዝቡንም ለመልቀቅ እንቢ አለ።
ዘጸአት 9፥7 ፈርዖንም ላከ፥ እነሆም ከእስራኤል ልጆች ከብት አንድ ስንኳ አልሞተም። *የፈርዖን ልብ ግን ደነደነ*፥ ሕዝቡንም አልለቀቀም።
እውን ፈርዖን ተጠያቂ ነውን? ልቡንስ ካደነደነው ህዝቤን ልቀቅ ብሎ ሙሴና አሮንን መላክ ለምን አስፈለገ? ሕዝቡንም ለመልቀቅ እንቢ አለ ብሎ ፈርዖንን መውቀስ ለምንችአስፈለገ? በዚህ አላበቃም፤ እግዚአብሔር የሐሴቦን ንጉሥ የሴዎንን መንፈሱን አደንድኖታል፦
ዘዳግም 2፥30 የሐሴቦን ንጉሥ ሴዎን ግን ያሳልፈን ዘንድ አልፈቀደም፤ እንደ ዛሬው ሁሉ በእጅህ አሳልፎ ይሰጠው ዘንድ አምላክህ *እግዚአብሔር መንፈሱን አደንድኖታልና*፥ ልቡንም አጽንቶታልና።
ለነገሩ ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር የሆነውን ክፉን መንፈስ ይልካል፦
2ኛ ተሰሎንቄ 2፥12 ስለዚህም ምክንያት፥ በእውነት ያላመኑ ነገር ግን በዓመፅ ደስ ይላቸው የነበሩ ሁሉ ፍርድን እንዲቀበሉ፥ *ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር ይልክባቸዋል*።
መሣፍንት 9፥23 *እግዚአብሔር በአቤሜሌክና በሴኬም ሰዎች መካከል ክፉን መንፈስ ሰደደ*፤
እግዚአብሔር ሰዎች ዓይኖቻቸው እንዳያዩ ጆሮቻቸውም እንዳይሰሙ የእንቅልፍ መንፈስን ይሰጣል፦
ሮሜ 11፥8 ሌሎቹም ደነዘዙ፤ እንዲሁም፦ ዓይኖቻቸው እንዳያዩ ጆሮቻቸውም እንዳይሰሙ *እግዚአብሔር የእንቅልፍ መንፈስን እስከ ዛሬ ድረስ ሰጣቸው* ተብሎ ተጽፎአል።
እግዚአብሔር ሰዎች ዓይኖቻቸው እንዳያዩ ጆሮቻቸውም እንዳይሰሙ የእንቅልፍ መንፈስን ያፈሳል፦
ኢሳይያስ 29፥10 *እግዚአብሔር የእንቅልፍ መንፈስ አፍስሶባችኋል ዓይኖቻችሁን ነቢያትንም ጨፍኖባችኋል ራሶቻችሁን ባለ ራእዮችን ሸፍኖባችኋል*።
እግዚአብሔር የጠማምነትን መንፈስ በውስጣቸው በመደባለቅ ያጠማቸዋል፦
ኢሳይያስ 19፥14 *እግዚአብሔር የጠማምነትን መንፈስ በውስጥዋ ደባልቆአል*፤
መክብብ 7:13 የእግዚአብሔርን ሥራ ተመልከት እርሱ *ጠማማ ያደረገውን ማን ሊያቀናው* ይችላል?
እግዚአብሔር ለጳውሎስ በመገለጥ ታላቅነት እንዳይታበይ የሥጋው መውጊያ፥ እርሱም የሚጎስመው የሰይጣን መልእክተኛ ሰቶታል፦
2 ቆሮንቶስ 12፥7 ስለዚህም በመገለጥ ታላቅነት እንዳልታበይ የሥጋዬ መውጊያ፥ እርሱም የሚጎስመኝ *የሰይጣን መልእክተኛ ተሰጠኝ*፤ ይኸውም እንዳልታበይ ነው።
ነቢዩም ቢታለል ያንን ነቢይ ያታለለው እግዚአብሔር ነው ይላል፤ ሕዝቅኤልን፣ ኤርሚያስን እና ኢሳይያስን ያታለለው እርሱ እንደሆነ እራሳቸው ይናገራሉ፦
ሕዝቅኤል 14:9፤ ነቢዩም ቢታለል ቃልንም ቢናገር፥ ያንን ነቢይ *ያታለልሁ* እኔ እግዚአብሔር ነኝ፥
ኤርሚያስ 20:7 አቤቱ፥ *አታለልኸኝ* እኔም ተታለልሁ፥
ኤርሚያስ 4:10 እኔም። ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ ወዮ፥ አንተ ሰይፍ እስከ ነፍስ ድረስ በደረሰ ጊዜ። ሰላም ይሆንላችኋል ብለህ ይህን ሕዝብና ኢየሩሳሌምን እጅግ *አታለልህ* አልሁ።
ኢሳይያስ 63:17 አቤቱ፥ ከመንገድህ ለምን “አሳትኸን”? እንዳንፈራህም ልባችንን ለምን አጸናህብን? ስለ ባሪያዎችህ ስለ ርስትህ ነገዶች ተመለስ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ዘጸአት 9፥16 ነገር ግን *ኃይሌን እገልጥብህ ዘንድ ስሜም በምድር ሁሉ ላይ ይነገር ዘንድ ስለዚህ አስነሥቼሃለሁ*።
ሮሜ 9፥17 መጽሐፍ ፈርዖንን፦ ኃይሌን በአንተ አሳይ ዘንድ ስሜም በምድር ሁሉ ይነገር ዘንድ ለዚህ አስነሣሁህ ይላልና።
“ቃሻህ” קָשָׁה ማለት “ማደንደን” ማለት ሲሆን እግዚአብሔር ፈርዖን የእስራኤል ልጆችን እንዳይለቅ እና ሙሴን እንዳይሰማ የፈርዖንን ልብ አደንድኖታል፦
ዘጸአት 7፥3 እኔም *የፈርዖንን ልብ አደነድናለሁ אַקְשֶׁ֖ה * ፥ በግብፅ ምድርም ድንቄንና ተአምራቴን አበዛለሁ።
ዘጸአት 14፥4 እኔም *የፈርዖንን ልብ አደነድናለሁ וְחִזַּקְתִּ֣י * ፥ እርሱም ያባርራቸዋል፤
ዘጸአት 9፥12 እግዚአብሔርም *የፈርዖንን ልብ አደነደነ וַיְחַזֵּ֤ק *፤ እግዚአብሔር ለሙሴ እንደተናገረው አልሰማቸውም።
ዘጸአት 14፥8 እግዚአብሔርም የግብፅን ንጉሥ *የፈርዖንን ልብ አደነደነ* וַיְחַזֵּ֣ק ፥
እግዚአብሔር ቀደም ብሎ ልብን ስላደነደነው የፈርዖን ልብ ደነደነ፦
ዘጸአት 7፥13 *እግዚአብሔር እንደ ተናገረ፥ የፈርዖን ልብ ደነደነ וַיֶּחֱזַק֙:*፥ አልሰማቸውምም።
ዘጸአት 7፥14 እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፦ *የፈርዖን ልብ ደነደነ*፥ ሕዝቡንም ለመልቀቅ እንቢ አለ።
ዘጸአት 9፥7 ፈርዖንም ላከ፥ እነሆም ከእስራኤል ልጆች ከብት አንድ ስንኳ አልሞተም። *የፈርዖን ልብ ግን ደነደነ*፥ ሕዝቡንም አልለቀቀም።
እውን ፈርዖን ተጠያቂ ነውን? ልቡንስ ካደነደነው ህዝቤን ልቀቅ ብሎ ሙሴና አሮንን መላክ ለምን አስፈለገ? ሕዝቡንም ለመልቀቅ እንቢ አለ ብሎ ፈርዖንን መውቀስ ለምንችአስፈለገ? በዚህ አላበቃም፤ እግዚአብሔር የሐሴቦን ንጉሥ የሴዎንን መንፈሱን አደንድኖታል፦
ዘዳግም 2፥30 የሐሴቦን ንጉሥ ሴዎን ግን ያሳልፈን ዘንድ አልፈቀደም፤ እንደ ዛሬው ሁሉ በእጅህ አሳልፎ ይሰጠው ዘንድ አምላክህ *እግዚአብሔር መንፈሱን አደንድኖታልና*፥ ልቡንም አጽንቶታልና።
ለነገሩ ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር የሆነውን ክፉን መንፈስ ይልካል፦
2ኛ ተሰሎንቄ 2፥12 ስለዚህም ምክንያት፥ በእውነት ያላመኑ ነገር ግን በዓመፅ ደስ ይላቸው የነበሩ ሁሉ ፍርድን እንዲቀበሉ፥ *ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር ይልክባቸዋል*።
መሣፍንት 9፥23 *እግዚአብሔር በአቤሜሌክና በሴኬም ሰዎች መካከል ክፉን መንፈስ ሰደደ*፤
እግዚአብሔር ሰዎች ዓይኖቻቸው እንዳያዩ ጆሮቻቸውም እንዳይሰሙ የእንቅልፍ መንፈስን ይሰጣል፦
ሮሜ 11፥8 ሌሎቹም ደነዘዙ፤ እንዲሁም፦ ዓይኖቻቸው እንዳያዩ ጆሮቻቸውም እንዳይሰሙ *እግዚአብሔር የእንቅልፍ መንፈስን እስከ ዛሬ ድረስ ሰጣቸው* ተብሎ ተጽፎአል።
እግዚአብሔር ሰዎች ዓይኖቻቸው እንዳያዩ ጆሮቻቸውም እንዳይሰሙ የእንቅልፍ መንፈስን ያፈሳል፦
ኢሳይያስ 29፥10 *እግዚአብሔር የእንቅልፍ መንፈስ አፍስሶባችኋል ዓይኖቻችሁን ነቢያትንም ጨፍኖባችኋል ራሶቻችሁን ባለ ራእዮችን ሸፍኖባችኋል*።
እግዚአብሔር የጠማምነትን መንፈስ በውስጣቸው በመደባለቅ ያጠማቸዋል፦
ኢሳይያስ 19፥14 *እግዚአብሔር የጠማምነትን መንፈስ በውስጥዋ ደባልቆአል*፤
መክብብ 7:13 የእግዚአብሔርን ሥራ ተመልከት እርሱ *ጠማማ ያደረገውን ማን ሊያቀናው* ይችላል?
እግዚአብሔር ለጳውሎስ በመገለጥ ታላቅነት እንዳይታበይ የሥጋው መውጊያ፥ እርሱም የሚጎስመው የሰይጣን መልእክተኛ ሰቶታል፦
2 ቆሮንቶስ 12፥7 ስለዚህም በመገለጥ ታላቅነት እንዳልታበይ የሥጋዬ መውጊያ፥ እርሱም የሚጎስመኝ *የሰይጣን መልእክተኛ ተሰጠኝ*፤ ይኸውም እንዳልታበይ ነው።
ነቢዩም ቢታለል ያንን ነቢይ ያታለለው እግዚአብሔር ነው ይላል፤ ሕዝቅኤልን፣ ኤርሚያስን እና ኢሳይያስን ያታለለው እርሱ እንደሆነ እራሳቸው ይናገራሉ፦
ሕዝቅኤል 14:9፤ ነቢዩም ቢታለል ቃልንም ቢናገር፥ ያንን ነቢይ *ያታለልሁ* እኔ እግዚአብሔር ነኝ፥
ኤርሚያስ 20:7 አቤቱ፥ *አታለልኸኝ* እኔም ተታለልሁ፥
ኤርሚያስ 4:10 እኔም። ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ ወዮ፥ አንተ ሰይፍ እስከ ነፍስ ድረስ በደረሰ ጊዜ። ሰላም ይሆንላችኋል ብለህ ይህን ሕዝብና ኢየሩሳሌምን እጅግ *አታለልህ* አልሁ።
ኢሳይያስ 63:17 አቤቱ፥ ከመንገድህ ለምን “አሳትኸን”? እንዳንፈራህም ልባችንን ለምን አጸናህብን? ስለ ባሪያዎችህ ስለ ርስትህ ነገዶች ተመለስ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኢየሱስ ሰው ነውና መፀዳጃ ቤት ተቀምጦ ሲያንኳኩበት ምን ይላል?
ሀ. ሰው አለ!
ለ. አምላክ አለ!
ሐ. ዝም!
መልስ ከእናንተ!
የሰው ልጅ የሆነው ኢየሱስ እየበላና እየጠጣ መጥቷል፤ ወደ አፍ የሚገባ ሁሉ በሌላ መልኩ ከሰውነት ይወገዳል፦
15:17 “ወደ አፍ የሚገባ ሁሉ ወደ ሆድ አልፎ ወደ እዳሪ እንዲጣል አትመለከቱምን”?
ታዲያ በልቶና ጠጥቶ ወደ እዳሪ የሚጥለውና የሚበሰብሰው ሰው፣ የሚተላው ሰው እንዴት ተመልሶ ሙሉ አምላክ ነው እንላለን? እግዚአብሔር አምላክ እኔ ሰው አይደለሁም እያለ?
ኢዮብ 25:6 ይልቁንስ “ብስብስ የሆነ ሰው”፥ “ትልም የሆነ የሰው ልጅ” ምንኛ ያንስ!
ሆሴ.11:9፤ እኔ “አምላክ” ነኝ እንጂ “ሰው” አይደለሁምና፥
ኢየሱስ ሙሉ አምላክ ከሆነው ከእግዚአብሔር ሰምቶ የሚያስተላልፍ ሙሉ ሰው ነው፦
ዮሐ.8:40 ነገር ግን አሁን “ከእግዚእብሔር የሰማሁትን” እውነት “የነገርኋችሁን ሰው” ልትገድሉኝ ትፈልጋላችሁ፤ አብርሃም እንዲህ አላደረገም።
ሐዋ 2:22 የእስራኤል ሰዎች ሆይ፥ ይህን ቃል ስሙ፤ ራሳችሁ እንደምታውቁ፥ የናዝሬቱ ኢየሱስ እግዚአብሔር በመካከላችሁ በእርሱ በኩል ባደረገው ተአምራትና በድንቆች በምልክቶችም “ከእግዚአብሔር” ዘንድ ለእናንተ የተገለጠ “ሰው ነበረ”፤
ኢየሱስ
1. ይራብና ይጠማ ነበር፦
ማቴዎስ 21፥18 በማለዳም ወደ ከተማ ሲመለስ #ተራበ።
ዮሐንስ 19፥28 ከዚህ በኋላ ኢየሱስ አሁን ሁሉ እንደተፈጸመ አውቆ የመጽሐፉ ቃል ይፈጸም ዘንድ፡— #ተጠማሁ፡ አለ።
2. ይበላና ይጠጣ ነበር፦
ማቴዎስ 11፥19፤ የሰው ልጅ #እየበላና #እየጠጣ መጣ፥
3. ያ ወደ አፍ ያስገባውን በሌላ መልኩ ከሰውነቱ ያስወጣ ነበር፦
ማቴዎስ 15፥17 ወደ አፍ #የሚገባ #ሁሉ ወደ ሆድ አልፎ ወደ እዳሪ እንዲጣል አትመለከቱምን?
"ወደ አፍ የሚገባ #ሁሉ ወደ እዳሪ ከተጣለ ኢየሱስ የሚበላውና የሚጠጣው ይወገድ ነው።
እነዚህ ሥድስት ሕጎች ማለትም መራብ፣ መጠማት፣ መብላት፣ መጠጣት፣ መሽናት እና መጸዳዳት ናቸው። እነዚህ የተፈጥሮ ሕጎች የሚገዙት አካል ማምለክ ሺርክ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ሀ. ሰው አለ!
ለ. አምላክ አለ!
ሐ. ዝም!
መልስ ከእናንተ!
የሰው ልጅ የሆነው ኢየሱስ እየበላና እየጠጣ መጥቷል፤ ወደ አፍ የሚገባ ሁሉ በሌላ መልኩ ከሰውነት ይወገዳል፦
15:17 “ወደ አፍ የሚገባ ሁሉ ወደ ሆድ አልፎ ወደ እዳሪ እንዲጣል አትመለከቱምን”?
ታዲያ በልቶና ጠጥቶ ወደ እዳሪ የሚጥለውና የሚበሰብሰው ሰው፣ የሚተላው ሰው እንዴት ተመልሶ ሙሉ አምላክ ነው እንላለን? እግዚአብሔር አምላክ እኔ ሰው አይደለሁም እያለ?
ኢዮብ 25:6 ይልቁንስ “ብስብስ የሆነ ሰው”፥ “ትልም የሆነ የሰው ልጅ” ምንኛ ያንስ!
ሆሴ.11:9፤ እኔ “አምላክ” ነኝ እንጂ “ሰው” አይደለሁምና፥
ኢየሱስ ሙሉ አምላክ ከሆነው ከእግዚአብሔር ሰምቶ የሚያስተላልፍ ሙሉ ሰው ነው፦
ዮሐ.8:40 ነገር ግን አሁን “ከእግዚእብሔር የሰማሁትን” እውነት “የነገርኋችሁን ሰው” ልትገድሉኝ ትፈልጋላችሁ፤ አብርሃም እንዲህ አላደረገም።
ሐዋ 2:22 የእስራኤል ሰዎች ሆይ፥ ይህን ቃል ስሙ፤ ራሳችሁ እንደምታውቁ፥ የናዝሬቱ ኢየሱስ እግዚአብሔር በመካከላችሁ በእርሱ በኩል ባደረገው ተአምራትና በድንቆች በምልክቶችም “ከእግዚአብሔር” ዘንድ ለእናንተ የተገለጠ “ሰው ነበረ”፤
ኢየሱስ
1. ይራብና ይጠማ ነበር፦
ማቴዎስ 21፥18 በማለዳም ወደ ከተማ ሲመለስ #ተራበ።
ዮሐንስ 19፥28 ከዚህ በኋላ ኢየሱስ አሁን ሁሉ እንደተፈጸመ አውቆ የመጽሐፉ ቃል ይፈጸም ዘንድ፡— #ተጠማሁ፡ አለ።
2. ይበላና ይጠጣ ነበር፦
ማቴዎስ 11፥19፤ የሰው ልጅ #እየበላና #እየጠጣ መጣ፥
3. ያ ወደ አፍ ያስገባውን በሌላ መልኩ ከሰውነቱ ያስወጣ ነበር፦
ማቴዎስ 15፥17 ወደ አፍ #የሚገባ #ሁሉ ወደ ሆድ አልፎ ወደ እዳሪ እንዲጣል አትመለከቱምን?
"ወደ አፍ የሚገባ #ሁሉ ወደ እዳሪ ከተጣለ ኢየሱስ የሚበላውና የሚጠጣው ይወገድ ነው።
እነዚህ ሥድስት ሕጎች ማለትም መራብ፣ መጠማት፣ መብላት፣ መጠጣት፣ መሽናት እና መጸዳዳት ናቸው። እነዚህ የተፈጥሮ ሕጎች የሚገዙት አካል ማምለክ ሺርክ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ጥያቄ ለኦርቶዶክሳውያን
ሃይማኖተ-አበው ዘቄርሎስ 78፥31
ቄርሎስም አለ፦
“ወዓዲ ንቤ እስመ ሥጋሁ ለእግዚእነ ክርስቶስ አምላክ ውእቱ”
ትርጉም፦
“ዳግመኛ #የጌታችን #የክርስቶስ #ስጋ #አምላክ እንደሆነ እንናገራለን”
የኢየሱስ ስጋ አምላክ ነው ይለናል። ታዲያ ኢየሱስ የሚመገባቸው ምግቦች ከምግብነት ወደ አምላክነት ያድጋሉን? ሰውነቱ ሲከሳስ የከሳው ሰውነት አምላክ ከነበረ አምላክነቱ ይጠፋልን? ደሙ ሲፈስ ያ ደም አምላክ ከነበረ ከምድር ጋር አፈር ሆኗልን? የተገረዘውስ ሸለፈት አምላክ ከነበረ አፈር ሆነ? ኢየሱስ የበላቸው ምግቦች እድለኞች ናቸው ሆድ ውስጥ ገብተው አምላክ ይሆናሉ። ከዚያ በሌላ መልኩ ከሰውነት ሲወገዱ አምላክነታቸውስ ይወገዳልን? ስጋው ፍጡር ነው። ፍጡር አምላክ ነውን?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ሃይማኖተ-አበው ዘቄርሎስ 78፥31
ቄርሎስም አለ፦
“ወዓዲ ንቤ እስመ ሥጋሁ ለእግዚእነ ክርስቶስ አምላክ ውእቱ”
ትርጉም፦
“ዳግመኛ #የጌታችን #የክርስቶስ #ስጋ #አምላክ እንደሆነ እንናገራለን”
የኢየሱስ ስጋ አምላክ ነው ይለናል። ታዲያ ኢየሱስ የሚመገባቸው ምግቦች ከምግብነት ወደ አምላክነት ያድጋሉን? ሰውነቱ ሲከሳስ የከሳው ሰውነት አምላክ ከነበረ አምላክነቱ ይጠፋልን? ደሙ ሲፈስ ያ ደም አምላክ ከነበረ ከምድር ጋር አፈር ሆኗልን? የተገረዘውስ ሸለፈት አምላክ ከነበረ አፈር ሆነ? ኢየሱስ የበላቸው ምግቦች እድለኞች ናቸው ሆድ ውስጥ ገብተው አምላክ ይሆናሉ። ከዚያ በሌላ መልኩ ከሰውነት ሲወገዱ አምላክነታቸውስ ይወገዳልን? ስጋው ፍጡር ነው። ፍጡር አምላክ ነውን?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
የጸሐይ መጥለቂያ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
ፀሐይ የፕላኔታችን ስርዓተ-ብርሃን”Solar System” እምብርትና ከህልቆ መሳፍርት ከዋክብት አንዷ የንጋት ኮከብ ስትሆን፣ ቁርአን የምትወጣበትን እና የምትገባበትን የስነ-ምርምር ጥናት ሳያትት ቀድሞ በመናገር ፋና ወጊና ፈር ቀዳጅ ነው፣ ቁርአን ፀሐይ የምትወጣበትንና የምትገባበትን በተለያየ ፈርጅና ደርዝ ያስቀምጠዋል፦
ፈርጅ አንድ
“ምስራቅና “የምዕራብ”
“መሽሪቅ” مَشْرِق የሚለው የአረቢኛው :አሽረቀ” أَشْرَق
َ”አበራ” ወይም “ገለጠ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ገላጭ” ወይም “ምስራቅ” የሚል ፍቺ አለው፣ ይህ ቃል በቁርአን በነጠላ 11 ጊዜ ተወስቷል።
“መግሪብ” مَغْرِب የሚለው ቃል ደግሞ “ገረበ” غَرَبَ “ገባ” ወይም “ተደበቀ” አሊያም “ተሰወረ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ገቢ” ተደባቂ፣ “ምዕራብ” የሚል ፍቺ አለው፣ ይህ ቃል በቁርአን በነጠላ 10 ጊዜ ተወስቷል፤ ፀሐይ ለአይናች የምትጠልቅበትና የምትወጣበት ነገር እኛ ሊገባን በሚችለው መረዳት ከእኛ አንጻር ተነገረን እንጂ ከመነሻው አትገባም አትወጣ፤ የፀሐይን መውጣትና መግባት ሰው ቤቱ ገባና ወጣ ስንል ቤቱ ቃሚ ሰውዬው ተንቀሳቃሽ በሚል ሂሳብ አንረዳውም፣ የእኛን እይታን ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው፤ ምስራቅና ምዕራብ አንጻራዊና ጥቅላዊ ነው፦
73:9 እርሱም “የምስራቅ” الْمَشْرِقِ እና “የምዕራብ” وَالْمَغْرِبِ ጌታ ነው፤ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፤ መጠጊያ አድርገህም ያዘው።
ዋቢ የምርምር ጥናት፦
1.Gregory, S. A. (1998). Introductory Astronomy & Astrophysics
2.Phillips, K. J. H. (1995). Guide to the Sun. Cambridge University Press. p. 73.
3.Zirker, J. B. (2002). Journey from the Center of the Sun. Princeton University Press. pp. 15–34
ፈርጅ ሁለት
“ሁለቱ ምሥራቆችና ሁለቱ ምዕራቦችም”
“መሽሪቀይኒ” الْمَشْرِقَيْنِ “የመሽሪቅ ሙተና”dual” ሲሆን ፀሐይ በበጋ ጊዜ በሰሜን ንፍቀ-ክበብ”north pole” ስትወጣ በክረምት ጊዜ ደግሞ በደቡብ ንፍቀ-ክበብ”south pole” መውጣቷን ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው።
“መግሪበይኒ” الْمَغْرِبَيْنِ የመግሪብ ሙተና”dual” ሲሆን ፀሐይ በበጋ ጊዜ በሰሜን ንፍቀ-ክበብ”north pole” ስትገባ በክረምት ጊዜ ደግሞ በደቡብ ንፍቀ-ክበብ”south pole” ትገባለች፣ ይህንን ቁርአን ያስተነተነው በአንጻራዊና በተናጥሎአዊ ነው፦
55:17 “የሁለቱ ምሥራቆች” الْمَشْرِقَيْنِ ጌታ፤ “የሁለቱ ምዕራቦችም” الْمَغْرِبَيْنِ ጌታ ነው።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
ፀሐይ የፕላኔታችን ስርዓተ-ብርሃን”Solar System” እምብርትና ከህልቆ መሳፍርት ከዋክብት አንዷ የንጋት ኮከብ ስትሆን፣ ቁርአን የምትወጣበትን እና የምትገባበትን የስነ-ምርምር ጥናት ሳያትት ቀድሞ በመናገር ፋና ወጊና ፈር ቀዳጅ ነው፣ ቁርአን ፀሐይ የምትወጣበትንና የምትገባበትን በተለያየ ፈርጅና ደርዝ ያስቀምጠዋል፦
ፈርጅ አንድ
“ምስራቅና “የምዕራብ”
“መሽሪቅ” مَشْرِق የሚለው የአረቢኛው :አሽረቀ” أَشْرَق
َ”አበራ” ወይም “ገለጠ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ገላጭ” ወይም “ምስራቅ” የሚል ፍቺ አለው፣ ይህ ቃል በቁርአን በነጠላ 11 ጊዜ ተወስቷል።
“መግሪብ” مَغْرِب የሚለው ቃል ደግሞ “ገረበ” غَرَبَ “ገባ” ወይም “ተደበቀ” አሊያም “ተሰወረ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ገቢ” ተደባቂ፣ “ምዕራብ” የሚል ፍቺ አለው፣ ይህ ቃል በቁርአን በነጠላ 10 ጊዜ ተወስቷል፤ ፀሐይ ለአይናች የምትጠልቅበትና የምትወጣበት ነገር እኛ ሊገባን በሚችለው መረዳት ከእኛ አንጻር ተነገረን እንጂ ከመነሻው አትገባም አትወጣ፤ የፀሐይን መውጣትና መግባት ሰው ቤቱ ገባና ወጣ ስንል ቤቱ ቃሚ ሰውዬው ተንቀሳቃሽ በሚል ሂሳብ አንረዳውም፣ የእኛን እይታን ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው፤ ምስራቅና ምዕራብ አንጻራዊና ጥቅላዊ ነው፦
73:9 እርሱም “የምስራቅ” الْمَشْرِقِ እና “የምዕራብ” وَالْمَغْرِبِ ጌታ ነው፤ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፤ መጠጊያ አድርገህም ያዘው።
ዋቢ የምርምር ጥናት፦
1.Gregory, S. A. (1998). Introductory Astronomy & Astrophysics
2.Phillips, K. J. H. (1995). Guide to the Sun. Cambridge University Press. p. 73.
3.Zirker, J. B. (2002). Journey from the Center of the Sun. Princeton University Press. pp. 15–34
ፈርጅ ሁለት
“ሁለቱ ምሥራቆችና ሁለቱ ምዕራቦችም”
“መሽሪቀይኒ” الْمَشْرِقَيْنِ “የመሽሪቅ ሙተና”dual” ሲሆን ፀሐይ በበጋ ጊዜ በሰሜን ንፍቀ-ክበብ”north pole” ስትወጣ በክረምት ጊዜ ደግሞ በደቡብ ንፍቀ-ክበብ”south pole” መውጣቷን ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው።
“መግሪበይኒ” الْمَغْرِبَيْنِ የመግሪብ ሙተና”dual” ሲሆን ፀሐይ በበጋ ጊዜ በሰሜን ንፍቀ-ክበብ”north pole” ስትገባ በክረምት ጊዜ ደግሞ በደቡብ ንፍቀ-ክበብ”south pole” ትገባለች፣ ይህንን ቁርአን ያስተነተነው በአንጻራዊና በተናጥሎአዊ ነው፦
55:17 “የሁለቱ ምሥራቆች” الْمَشْرِقَيْنِ ጌታ፤ “የሁለቱ ምዕራቦችም” الْمَغْرِبَيْنِ ጌታ ነው።
ዋቢ የምርምር ጥናት፦
1.Marina A. (2 November 2012). “The Absolute Chronology and Thermal Processing of Solids in the Solar Protoplanetary Disk”
2. Tobias, S. M. (2005). “The solar tachocline: Formation, stability and its role in the solar dynamo”. CRC Press. pp. 193–235
3.Wang, Y.-M.; Sheeley, N. R. (2003). “Modeling the Sun’s Large-Scale Magnetic Field during the Maunder Minimum”.
ፈርጅ ሶስት
“ምስራቆችና ምዕራቦችም”
70:40 በምስራቆችና الْمَشَارِقِ በምዕራቦችም وَالْمَغَارِبِ ጌታ እምላለሁ፤ እኛ በርግጥ ቻዮች ነን፤
“መሻሪቅ” الْمَشَارِقِ የመሽሪቅ ጀመእ”plural” ሲሆን “መጋሪብ” وَالْمَغَارِبِ ደግሞ የመግሪብ ብዙዮሽ ቁጥር ነው፤ የእኛ የንጋት ኮከብ ፀሐይ ለእኛ ስርዓተ-ብርሃን መውጣትና መግባት እንዳላት ሁሉ እያንዳንዳቸው ከዋክብትም በራሳቸው ስርዓተ-ብርሃን ላይ መውጣትና መግባት አላቸው፦
56:75 በክዋክብትም መጥለቂያዎች بِمَوَاقِعِ እምላለሁ።
52:49 ከሌሊቱም አወድሰው፤ በከዋክብት መደበቂያ وَإِدْبَارَ ጊዜም አወድሰው ።
81:15 ተመላሾችም بِالْخُنَّسِ በሆኑት እምላለሁ። ኪያጆች الْكُنَّسِ ገቢዎች الْجَوَارِ በሆኑት ክዋክብት።
ዋቢ የምርምር ጥናት፦
1.Schutz, B. F. (2003). Gravity from the ground up. Cambridge University Press. pp. 98–99.
2. Reid, M.J. (1993). “The distance to the center of the Galaxy”.
3.Gillman, M.; Erenler, H. (2008). “The galactic cycle of extinction”.
እንግዲህ ከላይ ያየናቸው የፀሐይ መጥለቂያ ከዘመናዊ ጥናት ምርምር ጋር አንዳች ተፋልሶ የሌለበት ሆኖ ሳለ ባይብላቸው ውስጥ ያለውን ፍጭት ከዘመናዊ ጥናት ምርምር ጋር ማካሄድ ሲያቅታቸው የፕሮቴስታንት አቃቤ-እምነት ሳም ሻሙስና ዴቪድ ሁድ *ቁርአን የፀሐይ መጥለቂያ ጥቁር ጭቃ ነው* ብለው ከዘመናዊ ጥናት ምርምር ጋር ለማላተም ሲዳዱና ሲቃጡ ይታያሉ፣ እስቲ ጥቅሱን በሰከነ ቀልብ እንመልከተው፦
18:86 ወደ ፀሐይ መግቢያም በደረሰ ጊዜ ጥቁር ጭቃ ባላት ምንጭ ውስጥ ስትጠልቅ “አገኛት” حَتَّىٰ إِذَا بَلَغَ مَغْرِبَ الشَّمْسِ وَجَدَهَا تَغْرُبُ فِي عَيْنٍ حَمِئَةٍ وَوَجَدَ عِندَهَا قَوْمًا ۗ قُلْنَا يَا ذَا الْقَرْنَيْنِ إِمَّا أَن تُعَذِّبَ وَإِمَّا أَن تَتَّخِذَ فِيهِمْ حُسْنًا ﴿٨٦﴾ ፡፡
“ወጀደሃ” وَجَدَهَا የሚለው የአረቢኛው ቃል የሁለት ቃላት ጥምረት ነው፤ “ወጀደ” وَجَدَ ማለት “አገኘ” ወይም “አየ” ማለት ሲሆን “ሃ” هَا ደግሞ ሶስተኛ መደብ ተሳቢ ነጠላ አንስታይ ተውላጠ-ስም ነው፣ አላህ ዙልቀርነይን አያት አለ እንጂ የፀሐይ መጥለቂያ ጥቁር ጭቃ ነው አላለም የአረፍተነገሩ ግስ ዙልቀርነይን እንጂ አላህ አይደለም ፣ ሲያያት ለአይኑ በደቡብ-ምስራቅ ኣውሮፓና በምዕራብ ኤዢያ በምትገኘው ጥቁር ባህር ስትጠልቅ ይሁን እንጂ አይደለም በጥቁር ጭቃ ይቅርና መጥለቅና መውጣትስ ቀድሞውኑ ይታሰባል እንዴ? አራት ማዕዘን ቁስ ሲሽከረከር ስናይ ክብ አይደለምን ያ አንጻራዊ ወይስ ነባራዊ ክስተት? የዙልቀርነይን እይታ በፀሐይ ወጋገን አድማስ በዚህ ቀመር ማየት ነው፤ “ወጀደሃ” وَجَدَهَا እይታን እንደሚያመለክት ሌሎች ጥቅሶች ተመልከት፦
72:8 እኛም ሰማይን ለመድረስ ፈለግን፤ ብርቱ ጠባቂዎችንና ችቦዎችንም ተሞልታ “አገኘናት” فَوَجَدْنَاهَا ።
12:65 ዕቃቸውንም በከፈቱ ጊዜ ሸቀጣቸውን ወደነርሱ ተመልሳ “አገኙ” وَجَدُوا ፦
7:44 የገነትም ሰዎች የእሳትን ሰዎች ጌታችን ቃል የገባልንን እውነት ሆኖ “አገኘን” وَجَدْتُمْ ፤
አውዱ ላይ ስንመለከተው ዙልቀርነይን ፀሐይ ስትጠልቅ ያያት በጥቁር ጭቃ እንደሆነ ሁሉ ስትወጣም ያያት በሕዝቦች ላይ ነበር፣ ታዲያ ያ ማለት ቁርአን ፀሐይ የምትወጣው በሕዝቦች ላይ ነው ብሏልን? ይህ የዙልቀርነይን አስተያየት እንጂ የአላህ አስተያየት አይደለም፤ በጥቁር ጭቃ እና በሕዝቦች ላይ ቃል በቃል እንደ አላህ አስተያየት ከተወሰደ መውጣትና መግባትስ ምን ሊሆን ነው ? የሰው አንጻራዊ እይታ ወይስ ነባራዊ እውነታ?፦
18:90 ወደ ፀሐይ መውጫ በደረሰም ጊዜ፥ ለነሱ ከበታችዋ መከለያን ባላደረግንላቸው ሕዝቦች ላይ ስትወጣ “”አገኛት”” حَتَّىٰ إِذَا بَلَغَ مَطْلِعَ الشَّمْسِ وَجَدَهَا تَطْلُعُ عَلَىٰ قَوْمٍ لَّمْ نَجْعَل لَّهُم مِّن دُونِهَا سِتْرًا ﴿٩٠﴾ ።
1.Marina A. (2 November 2012). “The Absolute Chronology and Thermal Processing of Solids in the Solar Protoplanetary Disk”
2. Tobias, S. M. (2005). “The solar tachocline: Formation, stability and its role in the solar dynamo”. CRC Press. pp. 193–235
3.Wang, Y.-M.; Sheeley, N. R. (2003). “Modeling the Sun’s Large-Scale Magnetic Field during the Maunder Minimum”.
ፈርጅ ሶስት
“ምስራቆችና ምዕራቦችም”
70:40 በምስራቆችና الْمَشَارِقِ በምዕራቦችም وَالْمَغَارِبِ ጌታ እምላለሁ፤ እኛ በርግጥ ቻዮች ነን፤
“መሻሪቅ” الْمَشَارِقِ የመሽሪቅ ጀመእ”plural” ሲሆን “መጋሪብ” وَالْمَغَارِبِ ደግሞ የመግሪብ ብዙዮሽ ቁጥር ነው፤ የእኛ የንጋት ኮከብ ፀሐይ ለእኛ ስርዓተ-ብርሃን መውጣትና መግባት እንዳላት ሁሉ እያንዳንዳቸው ከዋክብትም በራሳቸው ስርዓተ-ብርሃን ላይ መውጣትና መግባት አላቸው፦
56:75 በክዋክብትም መጥለቂያዎች بِمَوَاقِعِ እምላለሁ።
52:49 ከሌሊቱም አወድሰው፤ በከዋክብት መደበቂያ وَإِدْبَارَ ጊዜም አወድሰው ።
81:15 ተመላሾችም بِالْخُنَّسِ በሆኑት እምላለሁ። ኪያጆች الْكُنَّسِ ገቢዎች الْجَوَارِ በሆኑት ክዋክብት።
ዋቢ የምርምር ጥናት፦
1.Schutz, B. F. (2003). Gravity from the ground up. Cambridge University Press. pp. 98–99.
2. Reid, M.J. (1993). “The distance to the center of the Galaxy”.
3.Gillman, M.; Erenler, H. (2008). “The galactic cycle of extinction”.
እንግዲህ ከላይ ያየናቸው የፀሐይ መጥለቂያ ከዘመናዊ ጥናት ምርምር ጋር አንዳች ተፋልሶ የሌለበት ሆኖ ሳለ ባይብላቸው ውስጥ ያለውን ፍጭት ከዘመናዊ ጥናት ምርምር ጋር ማካሄድ ሲያቅታቸው የፕሮቴስታንት አቃቤ-እምነት ሳም ሻሙስና ዴቪድ ሁድ *ቁርአን የፀሐይ መጥለቂያ ጥቁር ጭቃ ነው* ብለው ከዘመናዊ ጥናት ምርምር ጋር ለማላተም ሲዳዱና ሲቃጡ ይታያሉ፣ እስቲ ጥቅሱን በሰከነ ቀልብ እንመልከተው፦
18:86 ወደ ፀሐይ መግቢያም በደረሰ ጊዜ ጥቁር ጭቃ ባላት ምንጭ ውስጥ ስትጠልቅ “አገኛት” حَتَّىٰ إِذَا بَلَغَ مَغْرِبَ الشَّمْسِ وَجَدَهَا تَغْرُبُ فِي عَيْنٍ حَمِئَةٍ وَوَجَدَ عِندَهَا قَوْمًا ۗ قُلْنَا يَا ذَا الْقَرْنَيْنِ إِمَّا أَن تُعَذِّبَ وَإِمَّا أَن تَتَّخِذَ فِيهِمْ حُسْنًا ﴿٨٦﴾ ፡፡
“ወጀደሃ” وَجَدَهَا የሚለው የአረቢኛው ቃል የሁለት ቃላት ጥምረት ነው፤ “ወጀደ” وَجَدَ ማለት “አገኘ” ወይም “አየ” ማለት ሲሆን “ሃ” هَا ደግሞ ሶስተኛ መደብ ተሳቢ ነጠላ አንስታይ ተውላጠ-ስም ነው፣ አላህ ዙልቀርነይን አያት አለ እንጂ የፀሐይ መጥለቂያ ጥቁር ጭቃ ነው አላለም የአረፍተነገሩ ግስ ዙልቀርነይን እንጂ አላህ አይደለም ፣ ሲያያት ለአይኑ በደቡብ-ምስራቅ ኣውሮፓና በምዕራብ ኤዢያ በምትገኘው ጥቁር ባህር ስትጠልቅ ይሁን እንጂ አይደለም በጥቁር ጭቃ ይቅርና መጥለቅና መውጣትስ ቀድሞውኑ ይታሰባል እንዴ? አራት ማዕዘን ቁስ ሲሽከረከር ስናይ ክብ አይደለምን ያ አንጻራዊ ወይስ ነባራዊ ክስተት? የዙልቀርነይን እይታ በፀሐይ ወጋገን አድማስ በዚህ ቀመር ማየት ነው፤ “ወጀደሃ” وَجَدَهَا እይታን እንደሚያመለክት ሌሎች ጥቅሶች ተመልከት፦
72:8 እኛም ሰማይን ለመድረስ ፈለግን፤ ብርቱ ጠባቂዎችንና ችቦዎችንም ተሞልታ “አገኘናት” فَوَجَدْنَاهَا ።
12:65 ዕቃቸውንም በከፈቱ ጊዜ ሸቀጣቸውን ወደነርሱ ተመልሳ “አገኙ” وَجَدُوا ፦
7:44 የገነትም ሰዎች የእሳትን ሰዎች ጌታችን ቃል የገባልንን እውነት ሆኖ “አገኘን” وَجَدْتُمْ ፤
አውዱ ላይ ስንመለከተው ዙልቀርነይን ፀሐይ ስትጠልቅ ያያት በጥቁር ጭቃ እንደሆነ ሁሉ ስትወጣም ያያት በሕዝቦች ላይ ነበር፣ ታዲያ ያ ማለት ቁርአን ፀሐይ የምትወጣው በሕዝቦች ላይ ነው ብሏልን? ይህ የዙልቀርነይን አስተያየት እንጂ የአላህ አስተያየት አይደለም፤ በጥቁር ጭቃ እና በሕዝቦች ላይ ቃል በቃል እንደ አላህ አስተያየት ከተወሰደ መውጣትና መግባትስ ምን ሊሆን ነው ? የሰው አንጻራዊ እይታ ወይስ ነባራዊ እውነታ?፦
18:90 ወደ ፀሐይ መውጫ በደረሰም ጊዜ፥ ለነሱ ከበታችዋ መከለያን ባላደረግንላቸው ሕዝቦች ላይ ስትወጣ “”አገኛት”” حَتَّىٰ إِذَا بَلَغَ مَطْلِعَ الشَّمْسِ وَجَدَهَا تَطْلُعُ عَلَىٰ قَوْمٍ لَّمْ نَجْعَل لَّهُم مِّن دُونِهَا سِتْرًا ﴿٩٠﴾ ።
ከላይ ያለውን አንቀፅ ሲተቹ ባይብሉን በቅጡ ያዩት አይመስለኝም፤ ባይብል ፀሐይ መግቢያና መውጫ አላት ይላል፦
ሚልክያስ 1፥11 ከፀሐይ #መውጫ ጀምሮ እስከ #መግቢያዋ ድረስ ስሜ በአሕዛብ ዘንድ ታላቅ ይሆናልና፡፡
መዝሙረ ዳዊት 50፥1 ከፀሓይም #መውጫ ጀምሮ እስከ #መግቢያዋ ድረስ ምድርን ጠራት።
መዝሙረ ዳዊት 113፥3 ከፀሐይ #መውጫ ጀምሮ እስከ #መግቢያው ድረስ የእግዚአብሔር ስም ይመስገን።
የፀሐይ መግባትና መውጣት ሰው ገባና ወጣ በተባለበት ሂሳብ ነው የቀረበው፦
ሳሙኤል ካልዕ 3፥25 የኔር ልጅ አበኔር ያታልልህ ዘንድ፥ *#መውጫህንና #መግቢያህንም* ያውቅ ዘንድ፥ የምታደርገውንም ነገር ሁሉ ያስተውል ዘንድ እንደ መጣ አታውቅምን? አለው።
ነገሥት ቀዳማዊ 3፥7 አሁንም፥ አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ እኔን ባሪያህን በአባቴ በዳዊት ፋንታ አንግሠኸኛል እኔም *#መውጫንና #መግቢያን* የማላውቅ ታናሽ ብላቴና ነኝ።
የፀሐይ መግባትና መውጣት ሰው ገባና ወጣ በተባለበት ሂሳብ መሆኑን የምናቅበት ምድር ቋሚ ሆና ፀሐይ ከእንቅስቃሴ መቋረጧ ነው፦
ኢያሱ 10፥13 ሕዝቡም ጠላቶቻቸውን እስኪበቀሉ ድረስ #ፀሐይ #ቆመ፥ ጨረቃም ዘገየ።
ዕንባቆም 3፥11 #ፀሐይና ጨረቃ በመኖሪያቸው #ቆሙ።
ኢዮብ 9፥7 ፀሐይን #ያዝዛታል፥ #አትወጣምም
አሞጽ 8፥9 በዚያም ቀን ፀሐይ በቀትር #እንድትገባ አደርጋለሁ፥
ጥያቄ ፀሐይ የምትጠልቀው የት ነው?
1.በታላቁ ባሕር?
ኢያሱ 1፥4 ከምድረ በዳው ከዚህም ከሊባኖስ ጀምሮ እስከ ታላቁ ወንዝ እስከ ኤፍራጥስ ድረስ የኬጢያውያን ምድር ሁሉ *እስከ ፀሐይ #መግቢያ እስከ #ታላቁ #ባሕር * ድረስ ዳርቻችሁ ይሆናል።
2.በዮርዳኖስ ማዶ?
ዘዳግም 11፥30 እነርሱም *#በዮርዳኖስ #ማዶ፥ ከፀሐይ #መግቢያ ካለችው መንገድ* በኋላ፥
3.በነቢያት ላይ?
ሚክያስ 3፥6 #ፀሐይም *#በነቢያት ላይ* #ትገባለች፥
4. በሰራዊቱ መካከል?
1ኛ ነገሥት 22:36 በሠራዊቱም መካከል ፀሐይ ስትገባ። ንጉሡ ሞቶአልና እያንዳንዱ ወደ ከተማው፥ እያንዳንዱም ወደ አገሩ ይሂድ የሚል ጩኸት ሆነ።
የቱ ነው ትክክል?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሚልክያስ 1፥11 ከፀሐይ #መውጫ ጀምሮ እስከ #መግቢያዋ ድረስ ስሜ በአሕዛብ ዘንድ ታላቅ ይሆናልና፡፡
መዝሙረ ዳዊት 50፥1 ከፀሓይም #መውጫ ጀምሮ እስከ #መግቢያዋ ድረስ ምድርን ጠራት።
መዝሙረ ዳዊት 113፥3 ከፀሐይ #መውጫ ጀምሮ እስከ #መግቢያው ድረስ የእግዚአብሔር ስም ይመስገን።
የፀሐይ መግባትና መውጣት ሰው ገባና ወጣ በተባለበት ሂሳብ ነው የቀረበው፦
ሳሙኤል ካልዕ 3፥25 የኔር ልጅ አበኔር ያታልልህ ዘንድ፥ *#መውጫህንና #መግቢያህንም* ያውቅ ዘንድ፥ የምታደርገውንም ነገር ሁሉ ያስተውል ዘንድ እንደ መጣ አታውቅምን? አለው።
ነገሥት ቀዳማዊ 3፥7 አሁንም፥ አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ እኔን ባሪያህን በአባቴ በዳዊት ፋንታ አንግሠኸኛል እኔም *#መውጫንና #መግቢያን* የማላውቅ ታናሽ ብላቴና ነኝ።
የፀሐይ መግባትና መውጣት ሰው ገባና ወጣ በተባለበት ሂሳብ መሆኑን የምናቅበት ምድር ቋሚ ሆና ፀሐይ ከእንቅስቃሴ መቋረጧ ነው፦
ኢያሱ 10፥13 ሕዝቡም ጠላቶቻቸውን እስኪበቀሉ ድረስ #ፀሐይ #ቆመ፥ ጨረቃም ዘገየ።
ዕንባቆም 3፥11 #ፀሐይና ጨረቃ በመኖሪያቸው #ቆሙ።
ኢዮብ 9፥7 ፀሐይን #ያዝዛታል፥ #አትወጣምም
አሞጽ 8፥9 በዚያም ቀን ፀሐይ በቀትር #እንድትገባ አደርጋለሁ፥
ጥያቄ ፀሐይ የምትጠልቀው የት ነው?
1.በታላቁ ባሕር?
ኢያሱ 1፥4 ከምድረ በዳው ከዚህም ከሊባኖስ ጀምሮ እስከ ታላቁ ወንዝ እስከ ኤፍራጥስ ድረስ የኬጢያውያን ምድር ሁሉ *እስከ ፀሐይ #መግቢያ እስከ #ታላቁ #ባሕር * ድረስ ዳርቻችሁ ይሆናል።
2.በዮርዳኖስ ማዶ?
ዘዳግም 11፥30 እነርሱም *#በዮርዳኖስ #ማዶ፥ ከፀሐይ #መግቢያ ካለችው መንገድ* በኋላ፥
3.በነቢያት ላይ?
ሚክያስ 3፥6 #ፀሐይም *#በነቢያት ላይ* #ትገባለች፥
4. በሰራዊቱ መካከል?
1ኛ ነገሥት 22:36 በሠራዊቱም መካከል ፀሐይ ስትገባ። ንጉሡ ሞቶአልና እያንዳንዱ ወደ ከተማው፥ እያንዳንዱም ወደ አገሩ ይሂድ የሚል ጩኸት ሆነ።
የቱ ነው ትክክል?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የይኹን ቃል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
16፥40 *ለማንኛውም ነገር መኾኑን በሻነው ጊዜ ቃላችን ለእርሱ "ኹን" ማለት ብቻ ነው፤ ወዲውም ይኾናል*፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ أَن نَّقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
የኢስላምን መሰረትና ውቅር፣ ዋልታና ማገር፣ ጥልቀትና ስፋት፣ ድርና ማግ በቅጡ መረዳት ለሚቀጥለው ትውልድ የሚሆን ሰፊ ምዕላድ ትተን መሄድ ግድ ይለናል፤ ይህን ለማድረግ አስረግጦ እና ረግጦ መረዳትና ማስረዳት ይጠበቅብናል።
በሥነ-ኑባሬ ጥናት"ontology" ሁለት አማራጮች"dichotomy" ብቻ ሳይሆኑ ሦስት አማራጮችም"trichotomy" አሉ፤ ለምሳሌ የእኔ ንግግር ወሒድ አይደለም፣ ከወሒድም ውጪ አይደለም፤ ነገር ግን የወሒድ ባህርይ ነው፤ ወሒድ ተናጋሪ እንጂ ንግግር አይደለም፤ ግን ንግግር የወሒድ ባህርይ ነው፤ "ሲፋህ" صِفَة ማለት "ባህርይ" ማለት ሲሆን የህላዌ መግለጫ “description” ነው፤ “ዛት” ذات ደግሞ “ምንነት” ወይም "ህላዌ" essence" ማለት ነው።
“ከላም” كَلَٰم የሚለው ተባታይ ቃል “ከለመ” كَلَّمَ ማለትም “ተናገረ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ንግግር” ማለት ነው፤ “ከሊማህ” كَلِمَة ደግሞ የከላም አንስታይ ነው፤ የከሊማህ ብዙ ቁጥር "ከሊመት" ِكَلِمَةٍ ሲሆን "ቃላት" ማለት ነው። አላህ “ሲፋቱል ከላም” صفات الكلام ማለትም “የመናገር ባህርይ” አለው፤ አምላካችን አላህ “ሙተከለም” مُتَكَلِّم ማለትም “ተናጋሪ”speaker” ነው፤ የራሱ “ከላም” كَلَٰم ማለትም “ንግግር”speech” የራሱ ባህርይ ነው፤ “ከላም” እራሱ “ሐርፍ” حَرْف ማለትም “ሆሄ” ነው።
አላህ “አል-ኻሊቅ” الخَٰلِق ማለትም “ፈጣሪ” ሲሆን ነገር ሁሉ “መኽሉቅ” مَخْلُق ነው፤ አላህ ነገርን የሚፈጥርበት ንግግሩ ደግሞ ፈጣሪም ፍጡርም ሳይሆን የራሱ ባህርይ ነው፤ አምላካችን አላህ ደግሞ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው፤ ነገር ማስገኘት በሻ ጊዜ "ኹን" ይለዋል፤ ወዲያው ይኾናልም፦
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
36፥82 *ነገሩም አንዳችን በሻ ጊዜ "ኹን" ማለት ነው፡፡ ወዲያው ይኾናልም*፡፡ إِنَّمَا أَمْرُهُ إِذَا أَرَادَ شَيْئًا أَن يَقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
40፥68 እርሱ ያ ሕያው የሚያደርግ የሚገድልም ነው፡፡ *አንዳችን ነገር በሻም ጊዜ ለእርሱ የሚለውን «ኹን» ነው፤ ወዲያውም ይኾናል*፡፡ هُوَ الَّذِي يُحْيِي وَيُمِيتُ ۖ فَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
16፥40 *ለማንኛውም ነገር መኾኑን በሻነው ጊዜ ቃላችን ለእርሱ "ኹን" ማለት ብቻ ነው፤ ወዲውም ይኾናል*፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ أَن نَّقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
16፥40 *ለማንኛውም ነገር መኾኑን በሻነው ጊዜ ቃላችን ለእርሱ "ኹን" ማለት ብቻ ነው፤ ወዲውም ይኾናል*፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ أَن نَّقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
የኢስላምን መሰረትና ውቅር፣ ዋልታና ማገር፣ ጥልቀትና ስፋት፣ ድርና ማግ በቅጡ መረዳት ለሚቀጥለው ትውልድ የሚሆን ሰፊ ምዕላድ ትተን መሄድ ግድ ይለናል፤ ይህን ለማድረግ አስረግጦ እና ረግጦ መረዳትና ማስረዳት ይጠበቅብናል።
በሥነ-ኑባሬ ጥናት"ontology" ሁለት አማራጮች"dichotomy" ብቻ ሳይሆኑ ሦስት አማራጮችም"trichotomy" አሉ፤ ለምሳሌ የእኔ ንግግር ወሒድ አይደለም፣ ከወሒድም ውጪ አይደለም፤ ነገር ግን የወሒድ ባህርይ ነው፤ ወሒድ ተናጋሪ እንጂ ንግግር አይደለም፤ ግን ንግግር የወሒድ ባህርይ ነው፤ "ሲፋህ" صِفَة ማለት "ባህርይ" ማለት ሲሆን የህላዌ መግለጫ “description” ነው፤ “ዛት” ذات ደግሞ “ምንነት” ወይም "ህላዌ" essence" ማለት ነው።
“ከላም” كَلَٰم የሚለው ተባታይ ቃል “ከለመ” كَلَّمَ ማለትም “ተናገረ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ንግግር” ማለት ነው፤ “ከሊማህ” كَلِمَة ደግሞ የከላም አንስታይ ነው፤ የከሊማህ ብዙ ቁጥር "ከሊመት" ِكَلِمَةٍ ሲሆን "ቃላት" ማለት ነው። አላህ “ሲፋቱል ከላም” صفات الكلام ማለትም “የመናገር ባህርይ” አለው፤ አምላካችን አላህ “ሙተከለም” مُتَكَلِّم ማለትም “ተናጋሪ”speaker” ነው፤ የራሱ “ከላም” كَلَٰم ማለትም “ንግግር”speech” የራሱ ባህርይ ነው፤ “ከላም” እራሱ “ሐርፍ” حَرْف ማለትም “ሆሄ” ነው።
አላህ “አል-ኻሊቅ” الخَٰلِق ማለትም “ፈጣሪ” ሲሆን ነገር ሁሉ “መኽሉቅ” مَخْلُق ነው፤ አላህ ነገርን የሚፈጥርበት ንግግሩ ደግሞ ፈጣሪም ፍጡርም ሳይሆን የራሱ ባህርይ ነው፤ አምላካችን አላህ ደግሞ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው፤ ነገር ማስገኘት በሻ ጊዜ "ኹን" ይለዋል፤ ወዲያው ይኾናልም፦
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
36፥82 *ነገሩም አንዳችን በሻ ጊዜ "ኹን" ማለት ነው፡፡ ወዲያው ይኾናልም*፡፡ إِنَّمَا أَمْرُهُ إِذَا أَرَادَ شَيْئًا أَن يَقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
40፥68 እርሱ ያ ሕያው የሚያደርግ የሚገድልም ነው፡፡ *አንዳችን ነገር በሻም ጊዜ ለእርሱ የሚለውን «ኹን» ነው፤ ወዲያውም ይኾናል*፡፡ هُوَ الَّذِي يُحْيِي وَيُمِيتُ ۖ فَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
16፥40 *ለማንኛውም ነገር መኾኑን በሻነው ጊዜ ቃላችን ለእርሱ "ኹን" ማለት ብቻ ነው፤ ወዲውም ይኾናል*፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ أَن نَّقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
"ቃላችን" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ “ሸይዕ” شَىْء ማለት “ነገር’thing” ማለት ሲሆን "ነገር" በሚለው ቃል ውስጥ ፍጥረት ይካተታል፤ የሚፈጥበት የይኹን ቃል ግን ከነገር ውጪ የፈጣሪ ባህርይ ነው፤ ክርስቲያኖች ፈጣሪ ልጅ አለው ሲሉ አምላካችን አላህ፦ "ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው "ኹን" ነው፤ ወዲያውም ይኾናል" የሚል ምላሽ ሰጠ፦
2፥116 *አላህም ልጅ አለው አሉ፡፡ ከሚሉት ጥራት ተገባው፡፡ አይደለም በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ሁሉም ለእርሱ ታዛዦች ናቸው*፡፡ وَقَالُوا۟ ٱتَّخَذَ ٱللَّهُ وَلَدًۭا ۗ سُبْحَٰنَهُۥ ۖ بَل لَّهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۖ كُلٌّۭ لَّهُۥ قَٰنِتُونَ
2፥117 ሰማያትንና ምድርን ያለብጤ ፈጣሪ ነው፤ *ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው፡- «ኹን» ነው፤ ወዲያውም ይኾናል*፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ وَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
19፥35 *ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል*፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ለአላህ ልጅ መውለድ አያስፈልገው፤ ነገርን ማስገኘት ሲፈልግ በንግግሩ "ኹን" ይላል ይሆናል፤ መርየምም"ዐ.ሰ."፦ "ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል?" ስትል፤ መለኮታዊ ምላሽ፦ "አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል" የሚል ምላሽ ነው፦
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
አንድ ጊዜ ነጅራኖች ማለትም የየመን ክርስቲያኖች፦ "ዒሣ የአላህ ልጅ ካልሆነ እንግዲያውስ አባቱ ማን ነው? ብለው ጠየቁ፤ አምላካችን አላህም ይህንን አንቀጽ አወረደ፦
3፥59 አላህ ዘንድ *የዒሳ ምሳሌ እንደ አዳም ብጤ ነው፡፡ ከዐፈር ፈጠረው፡፡ ከዚያም ለእርሱ «ኹን» አለው፤ ኾነም*፡፡ إِنَّ مَثَلَ عِيسَىٰ عِندَ اللَّهِ كَمَثَلِ آدَمَ ۖ خَلَقَهُ مِن تُرَابٍ ثُمَّ قَالَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
አላህ አደምን ከዐፈር ቅርጹን ካበጀ በኃላ በቃሉ "ኹን" አለው ሰው ሆነ፤ በተመሳሳይም ዒሣን ከመርየም "ኹን" አለው ሰው ሆነ፤ "ወከሊመቱል ቃሃ ኢላ መርየም* وَكَلِمَتُهُ أَلْقَاهَا إِلَىٰ مَرْيَمَ ማለትም “ወደ መርየም የጣላት የይኹን ቃል ነው” የሚለው ለዛ ነው፦
4:171 እላንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፤ በአላህም ላይ እውነትን እንጂ አትናገሩ፤ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ዒሳ፣ የአላህ መልክተኛ፣ *ወደ መርየም የጣላት የሁን ቃሉም ነው*፤ ከእርሱ የሆነ መንፈስም ብቻ ነው። يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا تَغْلُوا۟ فِى دِينِكُمْ وَلَا تَقُولُوا۟ عَلَى ٱللَّهِ إِلَّا ٱلْحَقَّ ۚ إِنَّمَا ٱلْمَسِيحُ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ رَسُولُ ٱللَّهِ وَكَلِمَتُهُۥٓ أَلْقَىٰهَآ إِلَىٰ مَرْيَمَ وَرُوحٌۭ مِّنْهُ
ልብ አድርግ "ከሊመት" ِكَلِمَةٍ ማለት ብዙ ቁጥር ሲሆን "ቃላት" ማለት ነው፤ በተጨማሪም ሙአነስ ነው፤ ዒሣን ነጠላ ነው፤ በተጨማሪም ወንድ እንጂ ሴት አይደለም፤ "የይኹን ቃል" መንስኤ ሲሆን ዒሣ ውጤት ነው፤ ሐዲሱም በዚህ መልኩ ነው የተቀመጠው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4712
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 47
ወደ ዒሣም ይመጡና፦ "ዒሳ ሆይ! አንተ የአላህ መልእክተኛ እና ወደ መርየም የጣላት «የኹን» ቃሉም ከእርሱ የኾነ መንፈስም ነህ" ይላሉ። فَيَأْتُونَ عِيسَى فَيَقُولُونَ يَا عِيسَى أَنْتَ رَسُولُ اللَّهِ وَكَلِمَتُهُ أَلْقَاهَا إِلَى مَرْيَمَ وَرُوحٌ مِنْهُ
ዒሣ የአላህ ቃላት መባሉ በራሱ በአላህ ንግግር መፈጠሩን ያሳያል እንጂ የአላህ ባህርይ የሆነው ንግግር ነው ማለት አይደለም፤ ለምሳሌ “ተቅዲር” تَقْدِير ማለት “ሁሉን ቻይነት” ማለት ነው፤ “አል-ቀዲር” القَدِير ማለት “ሁሉን ቻይ” ወይም “ከሃሊ ኩሉ” ማለት ሲሆን ከአላህ ስሞች ውስጥ አንዱ ነው፤ “ተቅዲር” የአላህ ባህርይ ነው፤ ነገር ግን ፀሐይንና ጨረቃ የአላህ ሁሉን ቻይነት ተብለዋል፦
6፥96 እርሱም ጎህን ከሌሊት ጨለማ ፈልቃቂ ሌሊትንም ማረፊያ *ፀሐይንና ጨረቃንም ለጊዜ መቁጠሪያ አድራጊ ነው፡፡ ይህ የአሸናፊው የዐዋቂው አላህ ችሎታ ነው*፡፡ فَالِقُ الْإِصْبَاحِ وَجَعَلَ اللَّيْلَ سَكَنًا وَالشَّمْسَ وَالْقَمَرَ حُسْبَانًا ۚ ذَٰلِكَ تَقْدِيرُ الْعَزِيزِ الْعَلِيمِ
ፀሐይንና ጨረቃ የአላህ ሁሉን ቻይነት ነው ማለት በሁሉን ቻይነቱ የተፈጠሩ ማለት እንጂ የአላህ ባህርይ የሆነው ሁሉን ቻይነት ነው ማለት እንዳልሆነ ሁሉ ዒሳም የአላህ ቃላት ቢባል በአላህ ቃላት የተፈጠረ ነው ማለት ነው። ዒሳ እኮ የራሱ ማንነት ያለው ፍጡር እንጂ የሆሄያት ጥርቅም የሆነ ቃላት አይደለም።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
2፥116 *አላህም ልጅ አለው አሉ፡፡ ከሚሉት ጥራት ተገባው፡፡ አይደለም በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ሁሉም ለእርሱ ታዛዦች ናቸው*፡፡ وَقَالُوا۟ ٱتَّخَذَ ٱللَّهُ وَلَدًۭا ۗ سُبْحَٰنَهُۥ ۖ بَل لَّهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۖ كُلٌّۭ لَّهُۥ قَٰنِتُونَ
2፥117 ሰማያትንና ምድርን ያለብጤ ፈጣሪ ነው፤ *ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው፡- «ኹን» ነው፤ ወዲያውም ይኾናል*፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ وَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
19፥35 *ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል*፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ለአላህ ልጅ መውለድ አያስፈልገው፤ ነገርን ማስገኘት ሲፈልግ በንግግሩ "ኹን" ይላል ይሆናል፤ መርየምም"ዐ.ሰ."፦ "ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል?" ስትል፤ መለኮታዊ ምላሽ፦ "አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል" የሚል ምላሽ ነው፦
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
አንድ ጊዜ ነጅራኖች ማለትም የየመን ክርስቲያኖች፦ "ዒሣ የአላህ ልጅ ካልሆነ እንግዲያውስ አባቱ ማን ነው? ብለው ጠየቁ፤ አምላካችን አላህም ይህንን አንቀጽ አወረደ፦
3፥59 አላህ ዘንድ *የዒሳ ምሳሌ እንደ አዳም ብጤ ነው፡፡ ከዐፈር ፈጠረው፡፡ ከዚያም ለእርሱ «ኹን» አለው፤ ኾነም*፡፡ إِنَّ مَثَلَ عِيسَىٰ عِندَ اللَّهِ كَمَثَلِ آدَمَ ۖ خَلَقَهُ مِن تُرَابٍ ثُمَّ قَالَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
አላህ አደምን ከዐፈር ቅርጹን ካበጀ በኃላ በቃሉ "ኹን" አለው ሰው ሆነ፤ በተመሳሳይም ዒሣን ከመርየም "ኹን" አለው ሰው ሆነ፤ "ወከሊመቱል ቃሃ ኢላ መርየም* وَكَلِمَتُهُ أَلْقَاهَا إِلَىٰ مَرْيَمَ ማለትም “ወደ መርየም የጣላት የይኹን ቃል ነው” የሚለው ለዛ ነው፦
4:171 እላንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፤ በአላህም ላይ እውነትን እንጂ አትናገሩ፤ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ዒሳ፣ የአላህ መልክተኛ፣ *ወደ መርየም የጣላት የሁን ቃሉም ነው*፤ ከእርሱ የሆነ መንፈስም ብቻ ነው። يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا تَغْلُوا۟ فِى دِينِكُمْ وَلَا تَقُولُوا۟ عَلَى ٱللَّهِ إِلَّا ٱلْحَقَّ ۚ إِنَّمَا ٱلْمَسِيحُ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ رَسُولُ ٱللَّهِ وَكَلِمَتُهُۥٓ أَلْقَىٰهَآ إِلَىٰ مَرْيَمَ وَرُوحٌۭ مِّنْهُ
ልብ አድርግ "ከሊመት" ِكَلِمَةٍ ማለት ብዙ ቁጥር ሲሆን "ቃላት" ማለት ነው፤ በተጨማሪም ሙአነስ ነው፤ ዒሣን ነጠላ ነው፤ በተጨማሪም ወንድ እንጂ ሴት አይደለም፤ "የይኹን ቃል" መንስኤ ሲሆን ዒሣ ውጤት ነው፤ ሐዲሱም በዚህ መልኩ ነው የተቀመጠው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4712
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 47
ወደ ዒሣም ይመጡና፦ "ዒሳ ሆይ! አንተ የአላህ መልእክተኛ እና ወደ መርየም የጣላት «የኹን» ቃሉም ከእርሱ የኾነ መንፈስም ነህ" ይላሉ። فَيَأْتُونَ عِيسَى فَيَقُولُونَ يَا عِيسَى أَنْتَ رَسُولُ اللَّهِ وَكَلِمَتُهُ أَلْقَاهَا إِلَى مَرْيَمَ وَرُوحٌ مِنْهُ
ዒሣ የአላህ ቃላት መባሉ በራሱ በአላህ ንግግር መፈጠሩን ያሳያል እንጂ የአላህ ባህርይ የሆነው ንግግር ነው ማለት አይደለም፤ ለምሳሌ “ተቅዲር” تَقْدِير ማለት “ሁሉን ቻይነት” ማለት ነው፤ “አል-ቀዲር” القَدِير ማለት “ሁሉን ቻይ” ወይም “ከሃሊ ኩሉ” ማለት ሲሆን ከአላህ ስሞች ውስጥ አንዱ ነው፤ “ተቅዲር” የአላህ ባህርይ ነው፤ ነገር ግን ፀሐይንና ጨረቃ የአላህ ሁሉን ቻይነት ተብለዋል፦
6፥96 እርሱም ጎህን ከሌሊት ጨለማ ፈልቃቂ ሌሊትንም ማረፊያ *ፀሐይንና ጨረቃንም ለጊዜ መቁጠሪያ አድራጊ ነው፡፡ ይህ የአሸናፊው የዐዋቂው አላህ ችሎታ ነው*፡፡ فَالِقُ الْإِصْبَاحِ وَجَعَلَ اللَّيْلَ سَكَنًا وَالشَّمْسَ وَالْقَمَرَ حُسْبَانًا ۚ ذَٰلِكَ تَقْدِيرُ الْعَزِيزِ الْعَلِيمِ
ፀሐይንና ጨረቃ የአላህ ሁሉን ቻይነት ነው ማለት በሁሉን ቻይነቱ የተፈጠሩ ማለት እንጂ የአላህ ባህርይ የሆነው ሁሉን ቻይነት ነው ማለት እንዳልሆነ ሁሉ ዒሳም የአላህ ቃላት ቢባል በአላህ ቃላት የተፈጠረ ነው ማለት ነው። ዒሳ እኮ የራሱ ማንነት ያለው ፍጡር እንጂ የሆሄያት ጥርቅም የሆነ ቃላት አይደለም።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ገለባ ክስ
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
15፡95 ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ ፡፡
ለእስልምና መልስ በሚል ድህረ-ገፅ ላይ የነቢያችንን”ﷺ” ነብይነትን ከንቱ ለማድረግ ሳም ሻሙስ የተባለ ተሳላቂ ነብያችን”ﷺ” ትንቢት ተናግረው ያ ትንቢት እንዳልተፈፀመና አንድ ነብይ ትንቢት ተናግሮ ያ ትንቢት ካልተፈፀመ ሐሳዌ ነብይ እንደሚያስብለው ሁሉ ነብያችንን”ﷺ” ሐሳዌ ነብይ ለማድረግ ወሊአዑዙቢላህ ሲቃጣው ይታያል፤ አንድ ሐሳዌ ነብይ ነብይነቱ ውድቅ የሚሆንበት በሁለት ምክንያት ነው፤ አንደኛ የሚናገረው ከገዛ ልቡ ከሆነ እና ሁለተኛ ከሸይጣን ከሆነ ነው፤ ነገር ግን ነብያችን”ﷺ” ከገዛ ልባችው ወይም ከሌላ አካል አላህ ካላቸው ውጪ ምንም እንደማይናገሩ ለተሳላቂዎች ትችት በቅቶላቸዋል፦
53፥3-4 ከልብ ወለድም አይናገርም وَمَا يَنطِقُ عَنِ ٱلْهَوَىٰٓ ፡፡
እርሱ ንግግሩ የሚወርረድ ራእይ እንጅ ሌላ አይደለም إِنْ هُوَ إِلَّا وَحْىٌۭ يُوحَىٰ ፡፡
69፥44-46 በእኛ ላይም ከፊልን ቃላት ያላልነውን በቀጠፈ ኖሮ وَلَوْ تَقَوَّلَ عَلَيْنَا بَعْضَ ٱلْأَقَاوِيلِ ፤ በኀይል በያዝነው ነበር لَأَخَذْنَا مِنْهُ بِٱلْيَمِينِ ፡፡ ከዚያም ከእርሱ የልቡን ሥር በቆረጥን ነበር ثُمَّ لَقَطَعْنَا مِنْهُ ٱلْوَتِينَ ፡፡
ይህንን እሳቤ ይዘን በነቢያችንን”ﷺ” ላይ የተሰጡት ገለባ ክሶች አንድ በአንድ በአላህ ፈቃድ ጥርስ እና ምላሱን እየነቀስን ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ እናየዋለን፦
ገለባ አንድ
ሱነን አቢ ዳውድ :መጽሐፍ 39, ሐዲስ 6
የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ በታላቁ ጦርነት እና በከተማይቱ ውድቀት መካከል ያለው ጊዜ ስድስት ዓመት ነው፤ በሰባተኛው ዓመት ደጃል ይወጣል፤ ዘገባው ደኢፍ ነው أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ بَيْنَ الْمَلْحَمَةِ وَفَتْحِ الْمَدِينَةِ سِتُّ سِنِينَ وَيَخْرُجُ الْمَسِيحُ الدَّجَّالُ فِي السَّابِعَةِ ” . قَالَ أَبُو دَاوُدَ هَذَا أَصَحُّ مِنْ حَدِيثِ عِيسَى . ضعيف ።
ትችቱ ሲጀምር፦ “ቆንስጣንጥኒያ የወደቀችው እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር ግንቦት 29 በ 1453 AD ነው፤ ከ 1453-1461 ደጃል መምጣት ነበረበት፤ ይህ ትንቢት ሳይፈፀም ይኸው 556 ዓመት አስቆጠረ፤ ስለዚህ ትንቢቱ ከሽፏል” ወሊአዑዙቢላህ፤ ሲጀመር ሐዲሱ ላይ “አል-መዲናህ” الْمَدِينَةِ ማለትም “ከተማይቱ” አለ እንጂ በስም መቼ ተጠቀሰ? ሲቀጥል ከተማይቱ የሚለው ቆንስጣንጥኒያ ብንል እንኳን በሰለፎች አረዳድ ቆንስጣንጥኒያ መላውን አውሮፓ እንጂ ኦቶማን ግንቦት 29 1453 AD የተቆጣጠራትን ከተማ ነው ማን ነው ያለው?፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 167
ጃቢር አለ፦ ደጃል አይመጣም እናንተ ከሮማዎች ሳትታገሉ قَالَ جَابِرٌ فَمَا يَخْرُجُ الدَّجَّالُ حَتَّى تُفْتَحَ الرُّومُ ።
በተመሳሳይ ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 50 ላይም ተዘግቧል፦
ጃቢር አለ፦ ደጃል አይመጣም እናንተ ከሮማዎች ሳትታገሉ قَالَ فَقَالَ نَافِعٌ يَا جَابِرُ لاَ نَرَى الدَّجَّالَ يَخْرُجُ حَتَّى تُفْتَحَ الرُّومُ ።
እንግዲህ ከተማይቱ የሚለው በዚህ ሪዋያ ሮማዎች ማለትም አውሮፓውያን እንደሆኑ ስለተገለፀ ኦቶማን የያዛት ከተማ ናት የሚለው ገለባ ክስ ድባቅ ይገባል። ምክንያቱን ታላቁ ቆስጠንጥኒዎስ በ 330 AD ባዛንታይንን መሰረት ያደረገ የቆስጠንጥንያ ግዛት መላውን አውሮፓ ያካልል ነበር። ሲሰልስ ሐዲሱ ደረጃው በሸኽ አልባኒ ከመነሻው “ደኢፍ” ضعيف ነው ተብሎ መዝጊያው ላይ ተቀምጧል፤ የሚሽነሪዎች ትልቁ ችግራቸው አንደኛ ታማኝ የሆኑ ምንጮች አለመጠቀማቸው ሲሆን ሁለተኛ የኢስላም መጽሐፍት ሥረ-መሰረቱ”orgin” ዐረቢኛው እያለ ከጎግል በሚገኘው ትርጉም ላይ መንጠልጠላቸው ነው፤ ሚሽነሪዎች ሥነ-ሐዲስ ጥናት መሰረታዊ ጭብጦች ለማወቅ ፍላጎቱም የላቸውም፤ ምክንያቱም ኃሳውያን ሚሽነሪዎች ኃሳዊ ትምህርታቸው ጽርፈት ማለትም ክህደት ነውና፤ ለዛ ነው ዓሊሞቻችን ያስቀመጡትን የደርስ መዋቅርና መርሃ ግብር ዕቡይ ተግዳሮት የሚሆንባቸው፤ እኔ ለአንባቢያን ስለ ሐዲስ በግርድፉና በሌጣው ከሙስጠለሑል ሐዲስ ልጀምር፤ “ሙስጠለሑል ሐዲስ” مُصْطَلَحُ الحَدِيْث ማለት የሐዲስ ስያሜ”Hadith terminology” ናቸው፤ እነርሱም፦ ሰሒሕ፣ ሐሠን፣ ደኢፍ እና መውዱዕ ናቸው፤ ከላይ የተተቸበት ሐዲስ ደኢፍ ይባላል። “ደኢፍ” ضَعِيْف ማለት “ደካማ”weak” ማለት ሲሆን አንድን ዘገባ ደካማ የሚያሰኘው ወደ ሙሐዲስ የሚመጣበት አካሔድ ደካማ መሆኑ ነው። “ሙሐዲስ”محديث ማለት “ዘጋቢ”collector” ማለት ሲሆን እነዚህም ሙሐዲሲን ኢማም ቡኻሪይ፣ ኢማም ሙስሊም፣ ቲርሚዚ፣ ኢብኑ ማጃህ፣ አቢ ዳውድ፣ ነሳኢ ወዘተ ናቸው፤ አንድ ዘገባ ደካማ ነው የሚያሰኘው አምስት ሸርጦች አሉት፤ እነርሱም፦
1ኛ. “ሙአለቅ”
“ሙአለቅ” مُعَلَّق ማለት በሙሐዲስ እና በነብያችን”ﷺ” መካከል ምንም አይነት ተራኪና ትረካ ሳይኖር ሲቀር “ሙአለቅ” ይባላል።
2ኛ. “ሙርሰል”
“ሙርሠል”مُرْسَل ማለት በነብያችን”ﷺ” እና በዘጋቢው መካከል ተራኪ ከሌለው ግን ትረካ ካለው “ሙርሰል” ይባላል።
3ኛ. “ሙንቀጢዕ”
“ሙንቀጢዕ” مُنْقَطِع ማለት በነብያችን”ﷺ” እና በተራኪው መካከል ትረካ ከሌለው “ሙንቀጢዕ” ይባላል።
4ኛ. “ሙንከር”
“ሙንከር” مُنْكَر በደካማ ተራኪ ተተርኮ ትረካው ከሰሒሕ ዘገባ ጋር ከተጋጨ “ሙንከር” ይባላል።
5ኛ. “ሙጠሪብ”
“ሙጠሪብ” مُضْطَرِب ማለት አንድ ሐዲስ የተቃረኑ የዘገባ ሰነዶች ሲኖሩት ወይንም ዘገባው የተቃረኑ መትኖች ሲኖሩት “ሙጠሪብ” ይባላል።
ይህ ትውልድ የኢስላም ታሪክ ምፀት ለሚቀጥለው ትውልድ የሚሆን ሰፊ ምዕላድ ትተን መሄድ ግድ ይላል፤ ሚሽነሪዎች እየቀጠፉ አይኖሯትም፤
ኢንሻላህ ገለባው ክስ ድባቅ የሚገባበት ሙግት ይቀጥላል…
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
15፡95 ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ ፡፡
ለእስልምና መልስ በሚል ድህረ-ገፅ ላይ የነቢያችንን”ﷺ” ነብይነትን ከንቱ ለማድረግ ሳም ሻሙስ የተባለ ተሳላቂ ነብያችን”ﷺ” ትንቢት ተናግረው ያ ትንቢት እንዳልተፈፀመና አንድ ነብይ ትንቢት ተናግሮ ያ ትንቢት ካልተፈፀመ ሐሳዌ ነብይ እንደሚያስብለው ሁሉ ነብያችንን”ﷺ” ሐሳዌ ነብይ ለማድረግ ወሊአዑዙቢላህ ሲቃጣው ይታያል፤ አንድ ሐሳዌ ነብይ ነብይነቱ ውድቅ የሚሆንበት በሁለት ምክንያት ነው፤ አንደኛ የሚናገረው ከገዛ ልቡ ከሆነ እና ሁለተኛ ከሸይጣን ከሆነ ነው፤ ነገር ግን ነብያችን”ﷺ” ከገዛ ልባችው ወይም ከሌላ አካል አላህ ካላቸው ውጪ ምንም እንደማይናገሩ ለተሳላቂዎች ትችት በቅቶላቸዋል፦
53፥3-4 ከልብ ወለድም አይናገርም وَمَا يَنطِقُ عَنِ ٱلْهَوَىٰٓ ፡፡
እርሱ ንግግሩ የሚወርረድ ራእይ እንጅ ሌላ አይደለም إِنْ هُوَ إِلَّا وَحْىٌۭ يُوحَىٰ ፡፡
69፥44-46 በእኛ ላይም ከፊልን ቃላት ያላልነውን በቀጠፈ ኖሮ وَلَوْ تَقَوَّلَ عَلَيْنَا بَعْضَ ٱلْأَقَاوِيلِ ፤ በኀይል በያዝነው ነበር لَأَخَذْنَا مِنْهُ بِٱلْيَمِينِ ፡፡ ከዚያም ከእርሱ የልቡን ሥር በቆረጥን ነበር ثُمَّ لَقَطَعْنَا مِنْهُ ٱلْوَتِينَ ፡፡
ይህንን እሳቤ ይዘን በነቢያችንን”ﷺ” ላይ የተሰጡት ገለባ ክሶች አንድ በአንድ በአላህ ፈቃድ ጥርስ እና ምላሱን እየነቀስን ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ እናየዋለን፦
ገለባ አንድ
ሱነን አቢ ዳውድ :መጽሐፍ 39, ሐዲስ 6
የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ በታላቁ ጦርነት እና በከተማይቱ ውድቀት መካከል ያለው ጊዜ ስድስት ዓመት ነው፤ በሰባተኛው ዓመት ደጃል ይወጣል፤ ዘገባው ደኢፍ ነው أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ بَيْنَ الْمَلْحَمَةِ وَفَتْحِ الْمَدِينَةِ سِتُّ سِنِينَ وَيَخْرُجُ الْمَسِيحُ الدَّجَّالُ فِي السَّابِعَةِ ” . قَالَ أَبُو دَاوُدَ هَذَا أَصَحُّ مِنْ حَدِيثِ عِيسَى . ضعيف ።
ትችቱ ሲጀምር፦ “ቆንስጣንጥኒያ የወደቀችው እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር ግንቦት 29 በ 1453 AD ነው፤ ከ 1453-1461 ደጃል መምጣት ነበረበት፤ ይህ ትንቢት ሳይፈፀም ይኸው 556 ዓመት አስቆጠረ፤ ስለዚህ ትንቢቱ ከሽፏል” ወሊአዑዙቢላህ፤ ሲጀመር ሐዲሱ ላይ “አል-መዲናህ” الْمَدِينَةِ ማለትም “ከተማይቱ” አለ እንጂ በስም መቼ ተጠቀሰ? ሲቀጥል ከተማይቱ የሚለው ቆንስጣንጥኒያ ብንል እንኳን በሰለፎች አረዳድ ቆንስጣንጥኒያ መላውን አውሮፓ እንጂ ኦቶማን ግንቦት 29 1453 AD የተቆጣጠራትን ከተማ ነው ማን ነው ያለው?፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 167
ጃቢር አለ፦ ደጃል አይመጣም እናንተ ከሮማዎች ሳትታገሉ قَالَ جَابِرٌ فَمَا يَخْرُجُ الدَّجَّالُ حَتَّى تُفْتَحَ الرُّومُ ።
በተመሳሳይ ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 50 ላይም ተዘግቧል፦
ጃቢር አለ፦ ደጃል አይመጣም እናንተ ከሮማዎች ሳትታገሉ قَالَ فَقَالَ نَافِعٌ يَا جَابِرُ لاَ نَرَى الدَّجَّالَ يَخْرُجُ حَتَّى تُفْتَحَ الرُّومُ ።
እንግዲህ ከተማይቱ የሚለው በዚህ ሪዋያ ሮማዎች ማለትም አውሮፓውያን እንደሆኑ ስለተገለፀ ኦቶማን የያዛት ከተማ ናት የሚለው ገለባ ክስ ድባቅ ይገባል። ምክንያቱን ታላቁ ቆስጠንጥኒዎስ በ 330 AD ባዛንታይንን መሰረት ያደረገ የቆስጠንጥንያ ግዛት መላውን አውሮፓ ያካልል ነበር። ሲሰልስ ሐዲሱ ደረጃው በሸኽ አልባኒ ከመነሻው “ደኢፍ” ضعيف ነው ተብሎ መዝጊያው ላይ ተቀምጧል፤ የሚሽነሪዎች ትልቁ ችግራቸው አንደኛ ታማኝ የሆኑ ምንጮች አለመጠቀማቸው ሲሆን ሁለተኛ የኢስላም መጽሐፍት ሥረ-መሰረቱ”orgin” ዐረቢኛው እያለ ከጎግል በሚገኘው ትርጉም ላይ መንጠልጠላቸው ነው፤ ሚሽነሪዎች ሥነ-ሐዲስ ጥናት መሰረታዊ ጭብጦች ለማወቅ ፍላጎቱም የላቸውም፤ ምክንያቱም ኃሳውያን ሚሽነሪዎች ኃሳዊ ትምህርታቸው ጽርፈት ማለትም ክህደት ነውና፤ ለዛ ነው ዓሊሞቻችን ያስቀመጡትን የደርስ መዋቅርና መርሃ ግብር ዕቡይ ተግዳሮት የሚሆንባቸው፤ እኔ ለአንባቢያን ስለ ሐዲስ በግርድፉና በሌጣው ከሙስጠለሑል ሐዲስ ልጀምር፤ “ሙስጠለሑል ሐዲስ” مُصْطَلَحُ الحَدِيْث ማለት የሐዲስ ስያሜ”Hadith terminology” ናቸው፤ እነርሱም፦ ሰሒሕ፣ ሐሠን፣ ደኢፍ እና መውዱዕ ናቸው፤ ከላይ የተተቸበት ሐዲስ ደኢፍ ይባላል። “ደኢፍ” ضَعِيْف ማለት “ደካማ”weak” ማለት ሲሆን አንድን ዘገባ ደካማ የሚያሰኘው ወደ ሙሐዲስ የሚመጣበት አካሔድ ደካማ መሆኑ ነው። “ሙሐዲስ”محديث ማለት “ዘጋቢ”collector” ማለት ሲሆን እነዚህም ሙሐዲሲን ኢማም ቡኻሪይ፣ ኢማም ሙስሊም፣ ቲርሚዚ፣ ኢብኑ ማጃህ፣ አቢ ዳውድ፣ ነሳኢ ወዘተ ናቸው፤ አንድ ዘገባ ደካማ ነው የሚያሰኘው አምስት ሸርጦች አሉት፤ እነርሱም፦
1ኛ. “ሙአለቅ”
“ሙአለቅ” مُعَلَّق ማለት በሙሐዲስ እና በነብያችን”ﷺ” መካከል ምንም አይነት ተራኪና ትረካ ሳይኖር ሲቀር “ሙአለቅ” ይባላል።
2ኛ. “ሙርሰል”
“ሙርሠል”مُرْسَل ማለት በነብያችን”ﷺ” እና በዘጋቢው መካከል ተራኪ ከሌለው ግን ትረካ ካለው “ሙርሰል” ይባላል።
3ኛ. “ሙንቀጢዕ”
“ሙንቀጢዕ” مُنْقَطِع ማለት በነብያችን”ﷺ” እና በተራኪው መካከል ትረካ ከሌለው “ሙንቀጢዕ” ይባላል።
4ኛ. “ሙንከር”
“ሙንከር” مُنْكَر በደካማ ተራኪ ተተርኮ ትረካው ከሰሒሕ ዘገባ ጋር ከተጋጨ “ሙንከር” ይባላል።
5ኛ. “ሙጠሪብ”
“ሙጠሪብ” مُضْطَرِب ማለት አንድ ሐዲስ የተቃረኑ የዘገባ ሰነዶች ሲኖሩት ወይንም ዘገባው የተቃረኑ መትኖች ሲኖሩት “ሙጠሪብ” ይባላል።
ይህ ትውልድ የኢስላም ታሪክ ምፀት ለሚቀጥለው ትውልድ የሚሆን ሰፊ ምዕላድ ትተን መሄድ ግድ ይላል፤ ሚሽነሪዎች እየቀጠፉ አይኖሯትም፤
ኢንሻላህ ገለባው ክስ ድባቅ የሚገባበት ሙግት ይቀጥላል…
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ገለባ ክስ
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
15፡95 ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ ፡፡
ገለባ ሁለት
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 3 , ሐዲስ 58:
ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፤ ነብዩም”ﷺ” በመጨረሻቸው ህይወት በኢሻህ ሶላት ላይ መሩንና እንዲህ አሉ፦ “ይህን ሌሊት አጢናችሁታል? ከዚህ ሌሊት እስከ መቶ ሙሉ ዓመት በኃላ በምድር ወለል ማንም አይኖርም” حَدَّثَنَا سَعِيدُ بْنُ عُفَيْرٍ، قَالَ حَدَّثَنِي اللَّيْثُ، قَالَ حَدَّثَنِي عَبْدُ الرَّحْمَنِ بْنُ خَالِدٍ، عَنِ ابْنِ شِهَابٍ، عَنْ سَالِمٍ، وَأَبِي، بَكْرِ بْنِ سُلَيْمَانَ بْنِ أَبِي حَثْمَةَ أَنَّ عَبْدَ اللَّهِ بْنَ عُمَرَ، قَالَ صَلَّى بِنَا النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم الْعِشَاءَ فِي آخِرِ حَيَاتِهِ، فَلَمَّا سَلَّمَ قَامَ فَقَالَ “ أَرَأَيْتَكُمْ لَيْلَتَكُمْ هَذِهِ، فَإِنَّ رَأْسَ مِائَةِ سَنَةٍ مِنْهَا لاَ يَبْقَى مِمَّنْ هُوَ عَلَى ظَهْرِ الأَرْضِ أَحَدٌ ”. ።
በዚህ ሐዲስ መሰረት ሳም ሻሙስ፦ “ይህንን ነብያችን”ﷺ” ሲናገሩ በ 632 AD ነው፤ ከዚህ ቀን ጀምሮ መቶ ዓመት ሲቆጠር 732 AD ትንሳኤ ቆሞ ሁሉም ሰው አይኖርም፤ ግን ይኸው 1285 ዓመት አለፈው፤ ስለዚህ የተነገረው ትንቢት ከሽፋል” የሚል ስሁት ሙግት ያቀርባል፤ አለማወቅ በራሱ ኀጢአት አይደለም፤ ከመተቸት በፊት ይህ ምንድን ነው? ብሎ መጠየቅ ብልህነት ነው፤ አምላካችን አላህ፦ 16፥43 “የማታውቁ ብትሆኑ የዕውቀት ባለቤቶችን ጠይቁ” ይላል፤ እኛም ደረሳ እንደመሆናችን መጠን ኡስታዞቻችን ጠይቀን ያገኘነው መልስ፦ “በነብያችን”ﷺ” ጊዜ ከቆሙት ሰዎች ከመቶ ዓመት በኃላ ማንም አይኖርም ይሞታል” የሚል ነው፤ ይህንን ደሊል የሆነ ሐዲስ እራሱ ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር በተረከው ሐዲስ ላይ እንዲህ ተቀምጧል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 9 , ሐዲስ 77:
ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፤ ነብዩም”ﷺ” በመጨረሻቸው ህይወት በኢሻህ ሶላት ላይ አሰላምተው ሲጨርሱ ቆሙና እንዲህ አሉ፦ “ይህን ሌሊት አጢናችሁታል? ከዚህ ሌሊት እስከ መቶ ሙሉ ዓመት በኃላ በምድር ወለል ማንም አይኖርም”፤ ይህንን የአላህን መልክተኛ”ﷺ” አነጋገር ሰዎች በተሳሳተ ነው የተረዱት፤ አንዳንድ ተራኪዎች( የመጨረሻው ቀን ከመቶ አመት በኃላ ይሆናል) ብለው ተረዱት፤ ነገር ግን ነብዩ”ﷺ” ለማለት የፈለጉት፦ ” ያ ክፍለ ዘመን ትውልድ ያልፋል” ነው أَنَّ عَبْدَ اللَّهِ بْنَ عُمَرَ، قَالَ صَلَّى النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم صَلاَةَ الْعِشَاءِ فِي آخِرِ حَيَاتِهِ، فَلَمَّا سَلَّمَ قَامَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ ” أَرَأَيْتَكُمْ لَيْلَتَكُمْ هَذِهِ فَإِنَّ رَأْسَ مِائَةٍ لاَ يَبْقَى مِمَّنْ هُوَ الْيَوْمَ عَلَى ظَهْرِ الأَرْضِ أَحَدٌ ”. فَوَهِلَ النَّاسُ فِي مَقَالَةِ رَسُولِ اللَّهِ ـ عَلَيْهِ السَّلاَمُ ـ إِلَى مَا يَتَحَدَّثُونَ مِنْ هَذِهِ الأَحَادِيثِ عَنْ مِائَةِ سَنَةٍ، وَإِنَّمَا قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ” لاَ يَبْقَى مِمَّنْ هُوَ الْيَوْمَ عَلَى ظَهْرِ الأَرْضِ ” يُرِيدُ بِذَلِكَ أَنَّهَا تَخْرِمُ ذَلِكَ الْقَرْنَ. ።
ገለባ ሶስት
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 54 , ሐዲስ 172:
ዓኢሻ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ የዐረብ ቆለኞች የሆኑትም ወደ አላህ መልእክተኛ”ﷺ” በመምጣት ስለ ሰዓቲቱ ጠየቋቸው፤ እርሳቸውም በዕድሜ ትንሽ የሆነውን ተመልክተው፦ “ይህ ልጅ እርጅና ሳያገኘው ማደግ ከቻለ የእናንተ ሰዓታችሁ በእናንተ ላይ ትመጣለች” ብለው አሉ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ كَانَ الأَعْرَابُ إِذَا قَدِمُوا عَلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم سَأَلُوهُ عَنِ السَّاعَةِ مَتَى السَّاعَةُ فَنَظَرَ إِلَى أَحْدَثِ إِنْسَانٍ مِنْهُمْ فَقَالَ “ إِنْ يَعِشْ هَذَا لَمْ يُدْرِكْهُ الْهَرَمُ قَامَتْ عَلَيْكُمْ سَاعَتُكُمْ ” ።
“ሣዐቱኩም” سَاعَتُكُمْ ማለት “የእናንተ ሰአት” ማለት እንጂ የቂያማ ቀን ሰአት በፍፁም አያመለክትም፤ ምክንያቱም “ኩም” ُكُمْ የሚለው ተሳቢ ተውላጠ ስም በሁለተኛ መደብ ያሉትን የዐረብ ቆለኞች ስለሚያመለክት ነው። ህፃኑ አድርጎ ከማርጀቱ በፊት የዐረብ ቆለኞች የመሞቻ ቀናቸው ወደ እነርሱ ይመጣል፤ ለዛ ነው “ዐለይኩም” عَلَيْكُمْ የሚል ሁለተኛ መደብ ያለበት ተውላጠ ስም ላይ መስተዋድድ መነሻ ቅጥያ ሆኖ የገባው፤ መጨረሻ የሚለው ቃል ለትንሳኤ ቀን ብቻ ሳይሆን ለሞት ቀንም ያገለግላል፤ “ሞት” የሰዎችን ህይወት ሰአት መጨረሻ የሚያደርግ የቂን ነው፦
15:99 “እውነቱም (ሞት) እስኪመጣህ ድረስ” ጌታህን አምልከው وَٱعْبُدْ رَبَّكَ حَتَّىٰ يَأْتِيَكَ ٱلْيَقِينُ ፡፡
62፥8 “ያ ከእርሱ የምትሸሹት ሞት እርሱ በእርግጥ የሚመጣባችሁ ነው፡፡ ከዚያም ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ ወደ ኾነው ጌታ ትመለሳላችሁ፡፡ ትሠሩትም የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል” በላቸው قُلْ إِنَّ ٱلْمَوْتَ ٱلَّذِى تَفِرُّونَ مِنْهُ فَإِنَّهُۥ مُلَٰقِيكُمْ ۖ ثُمَّ تُرَدُّونَ إِلَىٰ عَٰلِمِ ٱلْغَيْبِ وَٱلشَّهَٰدَةِ فَيُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ ፡፡
63፥10 “አንዳችሁንም ሞት ሳይመጣው” እና ጌታዬ ሆይ! እንድመጸውትና ከደጋጐቹም ሰዎች እንድኾን ወደ ጥቂት ጊዜ ብታቆየኝ ኖሮ እመኛለሁ ከማለቱ በፊት ከሰጠናችሁ ሲሳይ ለግሱ وَأَنفِقُوا۟ مِن مَّا رَزَقْنَٰكُم مِّن قَبْلِ أَن يَأْتِىَ أَحَدَكُمُ ٱلْمَوْتُ فَيَقُولَ رَبِّ لَوْلَآ أَخَّرْتَنِىٓ إِلَىٰٓ أَجَلٍۢ قَرِيبٍۢ فَأَصَّدَّقَ وَأَكُن مِّنَ ٱلصَّٰلِحِينَ ፡፡
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
15፡95 ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ ፡፡
ገለባ ሁለት
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 3 , ሐዲስ 58:
ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፤ ነብዩም”ﷺ” በመጨረሻቸው ህይወት በኢሻህ ሶላት ላይ መሩንና እንዲህ አሉ፦ “ይህን ሌሊት አጢናችሁታል? ከዚህ ሌሊት እስከ መቶ ሙሉ ዓመት በኃላ በምድር ወለል ማንም አይኖርም” حَدَّثَنَا سَعِيدُ بْنُ عُفَيْرٍ، قَالَ حَدَّثَنِي اللَّيْثُ، قَالَ حَدَّثَنِي عَبْدُ الرَّحْمَنِ بْنُ خَالِدٍ، عَنِ ابْنِ شِهَابٍ، عَنْ سَالِمٍ، وَأَبِي، بَكْرِ بْنِ سُلَيْمَانَ بْنِ أَبِي حَثْمَةَ أَنَّ عَبْدَ اللَّهِ بْنَ عُمَرَ، قَالَ صَلَّى بِنَا النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم الْعِشَاءَ فِي آخِرِ حَيَاتِهِ، فَلَمَّا سَلَّمَ قَامَ فَقَالَ “ أَرَأَيْتَكُمْ لَيْلَتَكُمْ هَذِهِ، فَإِنَّ رَأْسَ مِائَةِ سَنَةٍ مِنْهَا لاَ يَبْقَى مِمَّنْ هُوَ عَلَى ظَهْرِ الأَرْضِ أَحَدٌ ”. ።
በዚህ ሐዲስ መሰረት ሳም ሻሙስ፦ “ይህንን ነብያችን”ﷺ” ሲናገሩ በ 632 AD ነው፤ ከዚህ ቀን ጀምሮ መቶ ዓመት ሲቆጠር 732 AD ትንሳኤ ቆሞ ሁሉም ሰው አይኖርም፤ ግን ይኸው 1285 ዓመት አለፈው፤ ስለዚህ የተነገረው ትንቢት ከሽፋል” የሚል ስሁት ሙግት ያቀርባል፤ አለማወቅ በራሱ ኀጢአት አይደለም፤ ከመተቸት በፊት ይህ ምንድን ነው? ብሎ መጠየቅ ብልህነት ነው፤ አምላካችን አላህ፦ 16፥43 “የማታውቁ ብትሆኑ የዕውቀት ባለቤቶችን ጠይቁ” ይላል፤ እኛም ደረሳ እንደመሆናችን መጠን ኡስታዞቻችን ጠይቀን ያገኘነው መልስ፦ “በነብያችን”ﷺ” ጊዜ ከቆሙት ሰዎች ከመቶ ዓመት በኃላ ማንም አይኖርም ይሞታል” የሚል ነው፤ ይህንን ደሊል የሆነ ሐዲስ እራሱ ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር በተረከው ሐዲስ ላይ እንዲህ ተቀምጧል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 9 , ሐዲስ 77:
ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፤ ነብዩም”ﷺ” በመጨረሻቸው ህይወት በኢሻህ ሶላት ላይ አሰላምተው ሲጨርሱ ቆሙና እንዲህ አሉ፦ “ይህን ሌሊት አጢናችሁታል? ከዚህ ሌሊት እስከ መቶ ሙሉ ዓመት በኃላ በምድር ወለል ማንም አይኖርም”፤ ይህንን የአላህን መልክተኛ”ﷺ” አነጋገር ሰዎች በተሳሳተ ነው የተረዱት፤ አንዳንድ ተራኪዎች( የመጨረሻው ቀን ከመቶ አመት በኃላ ይሆናል) ብለው ተረዱት፤ ነገር ግን ነብዩ”ﷺ” ለማለት የፈለጉት፦ ” ያ ክፍለ ዘመን ትውልድ ያልፋል” ነው أَنَّ عَبْدَ اللَّهِ بْنَ عُمَرَ، قَالَ صَلَّى النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم صَلاَةَ الْعِشَاءِ فِي آخِرِ حَيَاتِهِ، فَلَمَّا سَلَّمَ قَامَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ ” أَرَأَيْتَكُمْ لَيْلَتَكُمْ هَذِهِ فَإِنَّ رَأْسَ مِائَةٍ لاَ يَبْقَى مِمَّنْ هُوَ الْيَوْمَ عَلَى ظَهْرِ الأَرْضِ أَحَدٌ ”. فَوَهِلَ النَّاسُ فِي مَقَالَةِ رَسُولِ اللَّهِ ـ عَلَيْهِ السَّلاَمُ ـ إِلَى مَا يَتَحَدَّثُونَ مِنْ هَذِهِ الأَحَادِيثِ عَنْ مِائَةِ سَنَةٍ، وَإِنَّمَا قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ” لاَ يَبْقَى مِمَّنْ هُوَ الْيَوْمَ عَلَى ظَهْرِ الأَرْضِ ” يُرِيدُ بِذَلِكَ أَنَّهَا تَخْرِمُ ذَلِكَ الْقَرْنَ. ።
ገለባ ሶስት
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 54 , ሐዲስ 172:
ዓኢሻ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ የዐረብ ቆለኞች የሆኑትም ወደ አላህ መልእክተኛ”ﷺ” በመምጣት ስለ ሰዓቲቱ ጠየቋቸው፤ እርሳቸውም በዕድሜ ትንሽ የሆነውን ተመልክተው፦ “ይህ ልጅ እርጅና ሳያገኘው ማደግ ከቻለ የእናንተ ሰዓታችሁ በእናንተ ላይ ትመጣለች” ብለው አሉ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ كَانَ الأَعْرَابُ إِذَا قَدِمُوا عَلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم سَأَلُوهُ عَنِ السَّاعَةِ مَتَى السَّاعَةُ فَنَظَرَ إِلَى أَحْدَثِ إِنْسَانٍ مِنْهُمْ فَقَالَ “ إِنْ يَعِشْ هَذَا لَمْ يُدْرِكْهُ الْهَرَمُ قَامَتْ عَلَيْكُمْ سَاعَتُكُمْ ” ።
“ሣዐቱኩም” سَاعَتُكُمْ ማለት “የእናንተ ሰአት” ማለት እንጂ የቂያማ ቀን ሰአት በፍፁም አያመለክትም፤ ምክንያቱም “ኩም” ُكُمْ የሚለው ተሳቢ ተውላጠ ስም በሁለተኛ መደብ ያሉትን የዐረብ ቆለኞች ስለሚያመለክት ነው። ህፃኑ አድርጎ ከማርጀቱ በፊት የዐረብ ቆለኞች የመሞቻ ቀናቸው ወደ እነርሱ ይመጣል፤ ለዛ ነው “ዐለይኩም” عَلَيْكُمْ የሚል ሁለተኛ መደብ ያለበት ተውላጠ ስም ላይ መስተዋድድ መነሻ ቅጥያ ሆኖ የገባው፤ መጨረሻ የሚለው ቃል ለትንሳኤ ቀን ብቻ ሳይሆን ለሞት ቀንም ያገለግላል፤ “ሞት” የሰዎችን ህይወት ሰአት መጨረሻ የሚያደርግ የቂን ነው፦
15:99 “እውነቱም (ሞት) እስኪመጣህ ድረስ” ጌታህን አምልከው وَٱعْبُدْ رَبَّكَ حَتَّىٰ يَأْتِيَكَ ٱلْيَقِينُ ፡፡
62፥8 “ያ ከእርሱ የምትሸሹት ሞት እርሱ በእርግጥ የሚመጣባችሁ ነው፡፡ ከዚያም ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ ወደ ኾነው ጌታ ትመለሳላችሁ፡፡ ትሠሩትም የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል” በላቸው قُلْ إِنَّ ٱلْمَوْتَ ٱلَّذِى تَفِرُّونَ مِنْهُ فَإِنَّهُۥ مُلَٰقِيكُمْ ۖ ثُمَّ تُرَدُّونَ إِلَىٰ عَٰلِمِ ٱلْغَيْبِ وَٱلشَّهَٰدَةِ فَيُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ ፡፡
63፥10 “አንዳችሁንም ሞት ሳይመጣው” እና ጌታዬ ሆይ! እንድመጸውትና ከደጋጐቹም ሰዎች እንድኾን ወደ ጥቂት ጊዜ ብታቆየኝ ኖሮ እመኛለሁ ከማለቱ በፊት ከሰጠናችሁ ሲሳይ ለግሱ وَأَنفِقُوا۟ مِن مَّا رَزَقْنَٰكُم مِّن قَبْلِ أَن يَأْتِىَ أَحَدَكُمُ ٱلْمَوْتُ فَيَقُولَ رَبِّ لَوْلَآ أَخَّرْتَنِىٓ إِلَىٰٓ أَجَلٍۢ قَرِيبٍۢ فَأَصَّدَّقَ وَأَكُن مِّنَ ٱلصَّٰلِحِينَ ፡፡
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የአሏህ ስም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው።
“አሏህ” ٱللَّه የሚለው ስም 2699 ጊዜ በቁርአን የመጣ ሲሆን ትርጉሙ “የሚመለክ” ወይም “አምልኮ የሚገባው””the Being Who worshiped” ማለት ነው።
ዋቢ መጽሐፍ ይመልከቱ፦
Lane’s Arabic-English Lexicon by Edward William Lane (London: Willams & Norgate 1863)
“አሏህ” ኢስሙል ዛት” ማለትም “የህላዌው ስም” ነው፤ “ዛት” ذات ማለት “ምንነት” ሲሆን አላህ በምንነቱ የሚመለክ ነው፤ ማንነት እከሌ የሚባል ነው፤ ፈጣሪ ማን ነው? ጌታ ማን ነው? አስተናባሪ ማን ነው? ተብሎ ሲጠየቅ አላህ ነው፦
10:31 «ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማን ነው መስሚያዎችንና ማያዎችንስ የፈጠረ ማን ነው ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ ማን ነው ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብርስ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥም አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ ለምን ታጋራላችሁ አትፈሩትምን» በላቸው፡፡
አላህ ማንነት ሲሆን የህላዌ ስሙ ነው፤ የተጸውዖ ስም በየትኛውም ቋንቋ እራሱን ነው እንጂ በትርጉም አይጠራም፤ ለምሳሌ “ወሒድ” ስሜ ነው፤ ትርጉሙ “ብቸኛ” ማለት ነው፤ ኢትዮጵያ “ብቸኛ” ኢንግላንድ “only” ስውዲን “bara” ግሪክ “ሞኖ” እስራኤል “ያኺድ” እባላለውን? በፍፁም ይህ የተጸውዖ ስም የትም አገር አይቀየርም። እዚህ ድረስ ካየን አላህ የስሙን ትርጉሙ ከላይ እንዳየነው “የሚመለክ” ወይም “አምልኮ የሚገባው” ማለት ሲሆን አንዳንድ ጥራዝ ነጠቅ ተቺዎች ጎግል ላይ በሚቃርሟት የለበጣ መረጃ አሏህ “አል” ال እና “ኢላህ” إِلَٰه ከሚል ቃላት የተዋቀረ ነው ይላሉ፤ ይህ ትልቅ ስህተት ነው፤ “ኢላህ” إِلَٰه ትርጉሙ “አምላክ” ማለት ነው፤ “አል” የሚል አመልካች መስተአምር”definite article” ሲገባበት “አል-ኢላህ” الإِلَٰه “አምላክ”the-God” ይሆናል እንጂ ትርጉሙ “አሏህ” ٱللَّه ማለት አይደለም፤ ምክንያቱም አሏህ ላይ ላም ተሽዲድ ሆና ትመጣለችና፤ “ኢላህ” ላይ ግን ሸዳህ የለውም። “ኢላህ” 147 ጊዜ በቁርአን የመጣ ሲሆን የኢላህ ብዙ ቁጥር ደግሞ “አሊሀህ” آلِهَةٌ ማለትም “አማልክት” ነው፤ “ኢላህ” ማለት “አምላክ”God” ተብሎ በትርጉም መጠቀም ይቻላል፤ የማዕግረ ስም ስለሆነ፤ ግን “አላህ” የተፀውዖ ስም ስለሆነ እራሱ ነው የሚቀመጠው፦
17:22 “ከአላህ” ጋር ሌላን “አምላክ” አታድርግ፤ የተወቀስክ ረዳት የሌለህ ትሆናለህና لَّا تَجْعَلْ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ فَتَقْعُدَ مَذْمُومًۭا مَّخْذُولًۭا ፤
28:88 “ከአላህም” ጋር ሌላን “አምላክ” አትጥራ وَلَا تَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ ۘ لَآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ كُلُّ شَىْءٍ هَالِكٌ إِلَّا وَجْهَهُۥ ۚ لَهُ ٱلْحُكْمُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ ፡፡
26:213 “ከአላህም” ጋር ሌላን “አምላክ” አትጥራ፤ ከሚቀጡት ትኾናለህና فَلَا تَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ فَتَكُونَ مِنَ ٱلْمُعَذَّبِينَ ፡፡
በዐረቢኛ ሰዋስው ሕግ “ያ” يا ማለት “ሆይ”O” ማለት ሲሆን “Vocative particle” ነው፤ በዚህ ሕግ “ያ ረብ” يا رَبِّ “ያ ኢላህ” يا إِلَٰه “ያ ረህማን” يا رَّحْمَٰنِ “ያ ረሂም” يا رَّحِيمِ ወዘተ በማለት “ነኪራህ” نكرة ማለትም “ኢ-አመልካች መስተአምር” በማድረግ መጠቀም እንችላለን፤ ነገር ግን “ማዕሪፋህ” معرفة ማለትም “አመልካች መስተአምር” የሆኑትን ቀመርያህ እና ሸምሲያህ ጨምረን “ያ አር-ረብ” “ያ አል-ኢላህ” “ያ አር-ረህማን” “ያ አር-ረሂም” ወዘተ ማለት አይቻልም። አሏህ ቃሉ አል-ኢላህ ቢሆን ኖሮ “ያ አሏህ” يا ٱللَّه የሚለው አይመጣም ነበር፤ አሏህ ላይ ግን “Vocative particle” በመነሻ “ያ አሏህ” يا ٱللَّه አሊያም በመዳረሻ “አሏሁ-ማ” ٱللَّهُمَّ ሆኖ ይመጣል፦
3:26 በል- የንግሥና ባለቤት የሆንክ *”አላህ ሆይ”*! ለምትሻዉ ሰዉ ንግሥናን ትሰጣለህ፤ ከምትሻዉም ሰዉ ንግስናን ትገፍፋለህ፤ የምትሻዉንም ሰዉ ታልቃለህ፤ የምትሻዉንም ሰዉ ታዋርዳለህ። መልካም ነገር ሁሉ በእጅህ በችሎታህ ነው፤ አንተ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነህና። قُلِ ٱللَّهُمَّ مَٰلِكَ ٱلْمُلْكِ تُؤْتِى ٱلْمُلْكَ مَن تَشَآءُ وَتَنزِعُ ٱلْمُلْكَ مِمَّن تَشَآءُ وَتُعِزُّ مَن تَشَآءُ وَتُذِلُّ مَن تَشَآءُ ۖ بِيَدِكَ ٱلْخَيْرُ ۖ إِنَّكَ عَلَىٰ كُلِّ شَىْءٍۢ قَدِيرٌۭ
ሌላው በቋንቋ ሕግ ያለው የሙህራን አቅዋል አንድ ቃል ከግስ መደብ እና ከስም መደብ ሲረባ “ሙሽተቅ” مُشتَق ማለትም “ሥርወ-ግንዳዊ ቃል”derivative word” ሲባል ነገር ግን አንድ ቃል ከግስ መደብ እና ከስም መደብ የማይረባ ከሆነ “ጃሚድ” جامِد ማለትም “ሥርወ-ግንድ አልባ”un-derivative word” ይባላል፤ በዐረቢኛ ቋንቋ ሕግ የአሏህ ስም ጃሚድ ነው። ስለዚህ አሏህ ከአል-ኢላህ ሥርወ-ግንድ የተገኘ ነው ማለት የተሳከረ፣ የተውረገረገ፣ የደፈረሰና የተንሸዋረረ ምልክታ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው።
“አሏህ” ٱللَّه የሚለው ስም 2699 ጊዜ በቁርአን የመጣ ሲሆን ትርጉሙ “የሚመለክ” ወይም “አምልኮ የሚገባው””the Being Who worshiped” ማለት ነው።
ዋቢ መጽሐፍ ይመልከቱ፦
Lane’s Arabic-English Lexicon by Edward William Lane (London: Willams & Norgate 1863)
“አሏህ” ኢስሙል ዛት” ማለትም “የህላዌው ስም” ነው፤ “ዛት” ذات ማለት “ምንነት” ሲሆን አላህ በምንነቱ የሚመለክ ነው፤ ማንነት እከሌ የሚባል ነው፤ ፈጣሪ ማን ነው? ጌታ ማን ነው? አስተናባሪ ማን ነው? ተብሎ ሲጠየቅ አላህ ነው፦
10:31 «ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማን ነው መስሚያዎችንና ማያዎችንስ የፈጠረ ማን ነው ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ ማን ነው ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብርስ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥም አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ ለምን ታጋራላችሁ አትፈሩትምን» በላቸው፡፡
አላህ ማንነት ሲሆን የህላዌ ስሙ ነው፤ የተጸውዖ ስም በየትኛውም ቋንቋ እራሱን ነው እንጂ በትርጉም አይጠራም፤ ለምሳሌ “ወሒድ” ስሜ ነው፤ ትርጉሙ “ብቸኛ” ማለት ነው፤ ኢትዮጵያ “ብቸኛ” ኢንግላንድ “only” ስውዲን “bara” ግሪክ “ሞኖ” እስራኤል “ያኺድ” እባላለውን? በፍፁም ይህ የተጸውዖ ስም የትም አገር አይቀየርም። እዚህ ድረስ ካየን አላህ የስሙን ትርጉሙ ከላይ እንዳየነው “የሚመለክ” ወይም “አምልኮ የሚገባው” ማለት ሲሆን አንዳንድ ጥራዝ ነጠቅ ተቺዎች ጎግል ላይ በሚቃርሟት የለበጣ መረጃ አሏህ “አል” ال እና “ኢላህ” إِلَٰه ከሚል ቃላት የተዋቀረ ነው ይላሉ፤ ይህ ትልቅ ስህተት ነው፤ “ኢላህ” إِلَٰه ትርጉሙ “አምላክ” ማለት ነው፤ “አል” የሚል አመልካች መስተአምር”definite article” ሲገባበት “አል-ኢላህ” الإِلَٰه “አምላክ”the-God” ይሆናል እንጂ ትርጉሙ “አሏህ” ٱللَّه ማለት አይደለም፤ ምክንያቱም አሏህ ላይ ላም ተሽዲድ ሆና ትመጣለችና፤ “ኢላህ” ላይ ግን ሸዳህ የለውም። “ኢላህ” 147 ጊዜ በቁርአን የመጣ ሲሆን የኢላህ ብዙ ቁጥር ደግሞ “አሊሀህ” آلِهَةٌ ማለትም “አማልክት” ነው፤ “ኢላህ” ማለት “አምላክ”God” ተብሎ በትርጉም መጠቀም ይቻላል፤ የማዕግረ ስም ስለሆነ፤ ግን “አላህ” የተፀውዖ ስም ስለሆነ እራሱ ነው የሚቀመጠው፦
17:22 “ከአላህ” ጋር ሌላን “አምላክ” አታድርግ፤ የተወቀስክ ረዳት የሌለህ ትሆናለህና لَّا تَجْعَلْ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ فَتَقْعُدَ مَذْمُومًۭا مَّخْذُولًۭا ፤
28:88 “ከአላህም” ጋር ሌላን “አምላክ” አትጥራ وَلَا تَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ ۘ لَآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ كُلُّ شَىْءٍ هَالِكٌ إِلَّا وَجْهَهُۥ ۚ لَهُ ٱلْحُكْمُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ ፡፡
26:213 “ከአላህም” ጋር ሌላን “አምላክ” አትጥራ፤ ከሚቀጡት ትኾናለህና فَلَا تَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ فَتَكُونَ مِنَ ٱلْمُعَذَّبِينَ ፡፡
በዐረቢኛ ሰዋስው ሕግ “ያ” يا ማለት “ሆይ”O” ማለት ሲሆን “Vocative particle” ነው፤ በዚህ ሕግ “ያ ረብ” يا رَبِّ “ያ ኢላህ” يا إِلَٰه “ያ ረህማን” يا رَّحْمَٰنِ “ያ ረሂም” يا رَّحِيمِ ወዘተ በማለት “ነኪራህ” نكرة ማለትም “ኢ-አመልካች መስተአምር” በማድረግ መጠቀም እንችላለን፤ ነገር ግን “ማዕሪፋህ” معرفة ማለትም “አመልካች መስተአምር” የሆኑትን ቀመርያህ እና ሸምሲያህ ጨምረን “ያ አር-ረብ” “ያ አል-ኢላህ” “ያ አር-ረህማን” “ያ አር-ረሂም” ወዘተ ማለት አይቻልም። አሏህ ቃሉ አል-ኢላህ ቢሆን ኖሮ “ያ አሏህ” يا ٱللَّه የሚለው አይመጣም ነበር፤ አሏህ ላይ ግን “Vocative particle” በመነሻ “ያ አሏህ” يا ٱللَّه አሊያም በመዳረሻ “አሏሁ-ማ” ٱللَّهُمَّ ሆኖ ይመጣል፦
3:26 በል- የንግሥና ባለቤት የሆንክ *”አላህ ሆይ”*! ለምትሻዉ ሰዉ ንግሥናን ትሰጣለህ፤ ከምትሻዉም ሰዉ ንግስናን ትገፍፋለህ፤ የምትሻዉንም ሰዉ ታልቃለህ፤ የምትሻዉንም ሰዉ ታዋርዳለህ። መልካም ነገር ሁሉ በእጅህ በችሎታህ ነው፤ አንተ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነህና። قُلِ ٱللَّهُمَّ مَٰلِكَ ٱلْمُلْكِ تُؤْتِى ٱلْمُلْكَ مَن تَشَآءُ وَتَنزِعُ ٱلْمُلْكَ مِمَّن تَشَآءُ وَتُعِزُّ مَن تَشَآءُ وَتُذِلُّ مَن تَشَآءُ ۖ بِيَدِكَ ٱلْخَيْرُ ۖ إِنَّكَ عَلَىٰ كُلِّ شَىْءٍۢ قَدِيرٌۭ
ሌላው በቋንቋ ሕግ ያለው የሙህራን አቅዋል አንድ ቃል ከግስ መደብ እና ከስም መደብ ሲረባ “ሙሽተቅ” مُشتَق ማለትም “ሥርወ-ግንዳዊ ቃል”derivative word” ሲባል ነገር ግን አንድ ቃል ከግስ መደብ እና ከስም መደብ የማይረባ ከሆነ “ጃሚድ” جامِد ማለትም “ሥርወ-ግንድ አልባ”un-derivative word” ይባላል፤ በዐረቢኛ ቋንቋ ሕግ የአሏህ ስም ጃሚድ ነው። ስለዚህ አሏህ ከአል-ኢላህ ሥርወ-ግንድ የተገኘ ነው ማለት የተሳከረ፣ የተውረገረገ፣ የደፈረሰና የተንሸዋረረ ምልክታ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም