ከላይ ያለውን አንቀፅ ሲተቹ ባይብሉን በቅጡ ያዩት አይመስለኝም፤ ባይብል ፀሐይ መግቢያና መውጫ አላት ይላል፦
ሚልክያስ 1፥11 ከፀሐይ #መውጫ ጀምሮ እስከ #መግቢያዋ ድረስ ስሜ በአሕዛብ ዘንድ ታላቅ ይሆናልና፡፡
መዝሙረ ዳዊት 50፥1 ከፀሓይም #መውጫ ጀምሮ እስከ #መግቢያዋ ድረስ ምድርን ጠራት።
መዝሙረ ዳዊት 113፥3 ከፀሐይ #መውጫ ጀምሮ እስከ #መግቢያው ድረስ የእግዚአብሔር ስም ይመስገን።
የፀሐይ መግባትና መውጣት ሰው ገባና ወጣ በተባለበት ሂሳብ ነው የቀረበው፦
ሳሙኤል ካልዕ 3፥25 የኔር ልጅ አበኔር ያታልልህ ዘንድ፥ *#መውጫህንና #መግቢያህንም* ያውቅ ዘንድ፥ የምታደርገውንም ነገር ሁሉ ያስተውል ዘንድ እንደ መጣ አታውቅምን? አለው።
ነገሥት ቀዳማዊ 3፥7 አሁንም፥ አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ እኔን ባሪያህን በአባቴ በዳዊት ፋንታ አንግሠኸኛል እኔም *#መውጫንና #መግቢያን* የማላውቅ ታናሽ ብላቴና ነኝ።
የፀሐይ መግባትና መውጣት ሰው ገባና ወጣ በተባለበት ሂሳብ መሆኑን የምናቅበት ምድር ቋሚ ሆና ፀሐይ ከእንቅስቃሴ መቋረጧ ነው፦
ኢያሱ 10፥13 ሕዝቡም ጠላቶቻቸውን እስኪበቀሉ ድረስ #ፀሐይ #ቆመ፥ ጨረቃም ዘገየ።
ዕንባቆም 3፥11 #ፀሐይና ጨረቃ በመኖሪያቸው #ቆሙ።
ኢዮብ 9፥7 ፀሐይን #ያዝዛታል፥ #አትወጣምም
አሞጽ 8፥9 በዚያም ቀን ፀሐይ በቀትር #እንድትገባ አደርጋለሁ፥
ጥያቄ ፀሐይ የምትጠልቀው የት ነው?
1.በታላቁ ባሕር?
ኢያሱ 1፥4 ከምድረ በዳው ከዚህም ከሊባኖስ ጀምሮ እስከ ታላቁ ወንዝ እስከ ኤፍራጥስ ድረስ የኬጢያውያን ምድር ሁሉ *እስከ ፀሐይ #መግቢያ እስከ #ታላቁ #ባሕር * ድረስ ዳርቻችሁ ይሆናል።
2.በዮርዳኖስ ማዶ?
ዘዳግም 11፥30 እነርሱም *#በዮርዳኖስ #ማዶ፥ ከፀሐይ #መግቢያ ካለችው መንገድ* በኋላ፥
3.በነቢያት ላይ?
ሚክያስ 3፥6 #ፀሐይም *#በነቢያት ላይ* #ትገባለች፥
4. በሰራዊቱ መካከል?
1ኛ ነገሥት 22:36 በሠራዊቱም መካከል ፀሐይ ስትገባ። ንጉሡ ሞቶአልና እያንዳንዱ ወደ ከተማው፥ እያንዳንዱም ወደ አገሩ ይሂድ የሚል ጩኸት ሆነ።
የቱ ነው ትክክል?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሚልክያስ 1፥11 ከፀሐይ #መውጫ ጀምሮ እስከ #መግቢያዋ ድረስ ስሜ በአሕዛብ ዘንድ ታላቅ ይሆናልና፡፡
መዝሙረ ዳዊት 50፥1 ከፀሓይም #መውጫ ጀምሮ እስከ #መግቢያዋ ድረስ ምድርን ጠራት።
መዝሙረ ዳዊት 113፥3 ከፀሐይ #መውጫ ጀምሮ እስከ #መግቢያው ድረስ የእግዚአብሔር ስም ይመስገን።
የፀሐይ መግባትና መውጣት ሰው ገባና ወጣ በተባለበት ሂሳብ ነው የቀረበው፦
ሳሙኤል ካልዕ 3፥25 የኔር ልጅ አበኔር ያታልልህ ዘንድ፥ *#መውጫህንና #መግቢያህንም* ያውቅ ዘንድ፥ የምታደርገውንም ነገር ሁሉ ያስተውል ዘንድ እንደ መጣ አታውቅምን? አለው።
ነገሥት ቀዳማዊ 3፥7 አሁንም፥ አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ እኔን ባሪያህን በአባቴ በዳዊት ፋንታ አንግሠኸኛል እኔም *#መውጫንና #መግቢያን* የማላውቅ ታናሽ ብላቴና ነኝ።
የፀሐይ መግባትና መውጣት ሰው ገባና ወጣ በተባለበት ሂሳብ መሆኑን የምናቅበት ምድር ቋሚ ሆና ፀሐይ ከእንቅስቃሴ መቋረጧ ነው፦
ኢያሱ 10፥13 ሕዝቡም ጠላቶቻቸውን እስኪበቀሉ ድረስ #ፀሐይ #ቆመ፥ ጨረቃም ዘገየ።
ዕንባቆም 3፥11 #ፀሐይና ጨረቃ በመኖሪያቸው #ቆሙ።
ኢዮብ 9፥7 ፀሐይን #ያዝዛታል፥ #አትወጣምም
አሞጽ 8፥9 በዚያም ቀን ፀሐይ በቀትር #እንድትገባ አደርጋለሁ፥
ጥያቄ ፀሐይ የምትጠልቀው የት ነው?
1.በታላቁ ባሕር?
ኢያሱ 1፥4 ከምድረ በዳው ከዚህም ከሊባኖስ ጀምሮ እስከ ታላቁ ወንዝ እስከ ኤፍራጥስ ድረስ የኬጢያውያን ምድር ሁሉ *እስከ ፀሐይ #መግቢያ እስከ #ታላቁ #ባሕር * ድረስ ዳርቻችሁ ይሆናል።
2.በዮርዳኖስ ማዶ?
ዘዳግም 11፥30 እነርሱም *#በዮርዳኖስ #ማዶ፥ ከፀሐይ #መግቢያ ካለችው መንገድ* በኋላ፥
3.በነቢያት ላይ?
ሚክያስ 3፥6 #ፀሐይም *#በነቢያት ላይ* #ትገባለች፥
4. በሰራዊቱ መካከል?
1ኛ ነገሥት 22:36 በሠራዊቱም መካከል ፀሐይ ስትገባ። ንጉሡ ሞቶአልና እያንዳንዱ ወደ ከተማው፥ እያንዳንዱም ወደ አገሩ ይሂድ የሚል ጩኸት ሆነ።
የቱ ነው ትክክል?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም