✍✍
የአገራችን ቅዱሳን እውን መንፈሳዊ ናቸው ??
#በአገራችን ቅዱሳን ተብለው ታቦት ተቀርጾ -ቀን ተሰይሞ -ገድል ተጽፎላቸው ቃል ኪዳን ተቀብለዋል እየተባሉ ከወር እስከወር የሰው ልብ ላይ ነግሰው የአምላክ ገንዘብ የሆነውን ስግደትና ዝማሬ መስዋእትም በጸጋ ስም የሚኮመኩሙ የቡልጋ የትግራይና የጎጃም ተወላጅ የሆኑ አፈጣጠራቸው አኑዋኑዋራቸውና ትምህርታቸው አለም ከተፈጠረ ጀምሮ ያልተሰማ #ክንፍ ያወጡ/#ሰውነታቸው ተበሳስቶ አሳ የሚሾልክበት/ #ከተወለዱ በሶስተኛው ቀን ያማተቡ/#ከተፈጠሩ ምግብ ያልቀመሱ/#ባህር ውስጥ 12 አመት #ምድር ላይ ሰባት አመት በአንድ እግራቸው ቆመው የጸለዩ ይገኙበታል።
የእነዚህ ሰዎች መንፈሳዊነት አጠያያቂ እየሆነ መጥቶአል። መንፈሳዊ ሊሆኑ የማይችሉ ይልቁንም የክርስቶስን ክብር እንዲጋርዱ ሰይጣን የተጠቀመባቸው እንደሆኑ ለዛሬ በ6 ምክንያቶች እንመልከት….
⚜1፦ እድሜአቸው -
#ዘፍ 6-3 “የሰው ዘመኖቹ መቶ ሃያ አመት ይሆናሉ“በማለት የእድሜ ጣራ ተበጅቶአል.
#መዝ 90-10 “የዘመኖቻችንም እድሜ ሰባ ቢበረታም ሰማኒያ ነው“ይላል. እውነትም እንደ አብረሃም፣ ዳዊት፣ ሙሴ ያሉ ታላላቅ አባቶች እንኩዋን ከዚህ አልዘለሉም።
#አቡነ ገ/መንፈስቅዱስ ግን 562 #ክርስቶስ ሰምራ 375 አመት ኖሩ ተብለናል።
⚜2፦ አፈጣጠራቸው፦
#ዘፍ 1-25 እግዚአብሄር ሁሉን እንደወገኑ እንደፈጠረ ይናገራል. ክንፍ ለአእዋፍ ወገን እንጂ ለሰው ወገን ተሰጥቶ አያውቅም። ተክልዬ ግን 6 ክንፍ እንደተሸለሙ በገድላቸው ተጽፎአል። እንደውም አንዳንድ ሸርዳጆች “የምትበላው የላት የምትከናነበው አማራት“ን እየጠቀሱ “እግር የላቸው ክንፍ አማራቸው “ ሲሉ ሰምቻለሁ። ደግሞስ የት በረሩበት?? እግዚአብሄር ግዜአዊ ችግርን ለመቅረፍ ተፈጥሮን አይቀይርም። ቀይሮም አያቅም። ትልቅ የእግዚአብሄር አጀንዳ የተሸከመው ጳውሎስ እንኳን በደማስቆ ሊይዙት ባሉ ግዜ በቅጥሩ ላይ በቅርጫት ወረደ እንጂ ያለፍጥረቱ ክንፍ አልተሰጠውም። ጌታን ራሱ ሊይዙት ሲሉ በመካከላቸው አልፎ ይሄድ ነበር እንጂ ሌላ አካል አልተገጠመለትም ወይም ክንፍ አላበቀለም። ኤልያስ ከኤልዛቤል በተደበቀ ግዜ ክንፍ ባለው ቁራ ስጋ ይመጣለት ነበር እንጂ ክንፍ አልወሰደም።
የአቡየ በህይወት ዘመን እህል አለመቅመስ ተረት ነው።
ጌታ “ሰው በምግብ ብቻ አይኖርም“ አለ እንጂ ያለምግብ ይኖራል አላለም።
#ጌታም ተርቧል
#ኤልያስም እንዲሁ……ስጋ ያለምግብ መኖር አይችልምና
ሉቃ 7-34 “መጥምቁ ዮሐንስ እንጀራ ሳይበላ የወይን ጠጅም ሳይጠጣ መጥቶ ነበርና። ጋኔን አለበት አላችሁት።“እንዳለው ጋኔን ያለበት ካልሆነ በቀር……ማርያም የአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫን መቀመጫ ሰገራ እንዳይመጣባቸው ደፈነች የሚለውም የሌለ ነው። ሰው ይበላል ይጸዳዳል። ጌታም ሰይጣን በህመም የደፈነውን መቀመጫ ይከፍታል እንጂ አይደፍንም።
⚜3፦ ለሰይጣን ያላቸው ፍቅር-እነዚህ ሰዎች ለሰይጣን አንጀታቸው ስፍስፍ ነው የሚለው። ክርስቶስ ሰምራ መንፈሳዊ ከሆነች #2ቆሮ 6-15 “ክርስቶስ ከቤልሆር ጋር ምን መስማማት አለው??“-#ዘፍ 3-15 “በአንተና በሴቲቱ መካከል፥ በዘርህና በዘርዋም መካከል ጠላትነትን አደርጋለሁ“የሚለውን በማወቅ ሰይጣንን ከእግዚአብሄር ጋር ለማስታረቅ አትሞክርም ነበር።
ተክልዬም “ባህረ አልቅም“ የተባለውን ሰይጣን ከባህር አውጥተው “ክርስቶስ ሐረዬ“(ክርስቶስ የመረጠው) ብለው ስሙን ቀይረው አገልጋይ አያደርጉትም ነበር።
እግዚአብሄር ሰው ቢያጣ እንኳን ሰይጣንን ለአገልግሎት አይመርጥም።
አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫም ሰይጣንን ድንጋይ አሸክመው አያሰሩም ነበር።
አቡነ አረጋዊም እንደዛሬው ዳን ቴክኖክራፍት ሊፍት በዘንዶ አቀበት አይወጡም ነበር።
ምናልባት ይህን ክፍል አላነበቡትም ይሆናል ብለን እናልፋቸዋለን.. 👇
የማቴዎስ ወንጌል 25:41
በዚያን ጊዜ በግራው ያሉትን ደግሞ ይላቸዋል። እናንተ ርጉማን፥ #ለሰይጣንና ለመላእክቱ #ወደ #ተዘጋጀ ወደ #ዘላለም #እሳት ከእኔ ሂዱ።
ሲኦል ራሱ የተዘጋጀው ለሰይጣን ነው መንግስተ ሰማያት ለሰይጣን ቦታ የለም።
⚜4፦ በአንድ አካባቢና ግዜ የተወሰኑ ናቸው፦
የእነዚህ ሰዎች አገልግሎት ከቡልጋና ከአክሱም አልወጣም።
#የተክልዬን ዝክር አሻሮ ያሸተተ ይጸድቃል
#በደብረሊባኖስ የተቀበረ ይድናል -…ወዘተ የሚሉ አሻሮና ደብረሊባኖስ የማታወቅበትን አህጉርና አለም ያላማከሉ አግልግሎቶች(Localized) ናቸው።
እንግሊዝ/ናይጀሪያ/ካናዳ ዝክርና አሻሮ አያውቁም። ሌላው በቅርብ አመታት ክንፍ ያላቸው ፣
በአንድ እግራቸው 7 አመት የሚቆሙ -
ሰውነታቸው ተበሳስቶ አሳ የሚሹለከለክበት ቅዱሳን እንዴት የሉም የሚል ጥያቄ ያስነሳል።
⚜5፦ መንፈሳዊ ውጊያቸው
#2ቆሮ 10-3 “በሰው ልማድ ምንም እንኳ የምንመላለስ ብንሆን፥ እንደ ሰው ልማድ አንዋጋም፤“ እንደሚል ክርስቲያን ስጋና ደም ከሌለው ጠላት ጋር ስለሚዋጋ የጦር እቃው ጦርና ጋሻ አይደለም።
አቡየ ገ/መንፈስ ቅዱስ ግን ዝቋላ ተራራ ላይ ከሰይጣን ጋር በመብረቅ ይዋጉ ነበር።
⚜6፦ ቃል ኪዳናቸው -የእግዚአብሄር የመዳንና የዘላለም ህይወት መንገድ አንድና በግልጽ የተነገረ ነው። እሱም በልጁ በኢየሱስ አምኖ ... ይሁንና የቅዱሳን ቃልኪዳን የሚባለው ኢ-መጽሃፍ ቅዱሳዊ ብቻ ሳይሆን ሰዎች በሃጢአታቸው እንዲሞቱና ሲኦል የሚጨምር የሰይጣን ምክር አለበት። የእከሌን ገድል ያነበበ-ያስነበበ-የተረጎመ እስከ 10 ትውልድ ምሬልሃለሁ የሚል -#በአቡነ አረጋዊ ስም የተማጸነ 15 ትውልድ ምሬለታለሁ የሚል ምንፍቅና ነው።
ወገኖቼ ሆይ ይህንን እውነት ስንናገር እነሱ ግን የእግዚአብሄር ጠላት ሆነው የቅዱሳን ጠላት ይላሉ። እባካችሁ ከዚህ አዚም ውጡና በሙሉ ልባችሁ ንስሀ ገብታቹ እግዚአብሄርን አክብሩ አምልኩ።
#ተሃድሶ ለተረታተረት
እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/
@gedlatnadersanat @teeod
የአገራችን ቅዱሳን እውን መንፈሳዊ ናቸው ??
#በአገራችን ቅዱሳን ተብለው ታቦት ተቀርጾ -ቀን ተሰይሞ -ገድል ተጽፎላቸው ቃል ኪዳን ተቀብለዋል እየተባሉ ከወር እስከወር የሰው ልብ ላይ ነግሰው የአምላክ ገንዘብ የሆነውን ስግደትና ዝማሬ መስዋእትም በጸጋ ስም የሚኮመኩሙ የቡልጋ የትግራይና የጎጃም ተወላጅ የሆኑ አፈጣጠራቸው አኑዋኑዋራቸውና ትምህርታቸው አለም ከተፈጠረ ጀምሮ ያልተሰማ #ክንፍ ያወጡ/#ሰውነታቸው ተበሳስቶ አሳ የሚሾልክበት/ #ከተወለዱ በሶስተኛው ቀን ያማተቡ/#ከተፈጠሩ ምግብ ያልቀመሱ/#ባህር ውስጥ 12 አመት #ምድር ላይ ሰባት አመት በአንድ እግራቸው ቆመው የጸለዩ ይገኙበታል።
የእነዚህ ሰዎች መንፈሳዊነት አጠያያቂ እየሆነ መጥቶአል። መንፈሳዊ ሊሆኑ የማይችሉ ይልቁንም የክርስቶስን ክብር እንዲጋርዱ ሰይጣን የተጠቀመባቸው እንደሆኑ ለዛሬ በ6 ምክንያቶች እንመልከት….
⚜1፦ እድሜአቸው -
#ዘፍ 6-3 “የሰው ዘመኖቹ መቶ ሃያ አመት ይሆናሉ“በማለት የእድሜ ጣራ ተበጅቶአል.
#መዝ 90-10 “የዘመኖቻችንም እድሜ ሰባ ቢበረታም ሰማኒያ ነው“ይላል. እውነትም እንደ አብረሃም፣ ዳዊት፣ ሙሴ ያሉ ታላላቅ አባቶች እንኩዋን ከዚህ አልዘለሉም።
#አቡነ ገ/መንፈስቅዱስ ግን 562 #ክርስቶስ ሰምራ 375 አመት ኖሩ ተብለናል።
⚜2፦ አፈጣጠራቸው፦
#ዘፍ 1-25 እግዚአብሄር ሁሉን እንደወገኑ እንደፈጠረ ይናገራል. ክንፍ ለአእዋፍ ወገን እንጂ ለሰው ወገን ተሰጥቶ አያውቅም። ተክልዬ ግን 6 ክንፍ እንደተሸለሙ በገድላቸው ተጽፎአል። እንደውም አንዳንድ ሸርዳጆች “የምትበላው የላት የምትከናነበው አማራት“ን እየጠቀሱ “እግር የላቸው ክንፍ አማራቸው “ ሲሉ ሰምቻለሁ። ደግሞስ የት በረሩበት?? እግዚአብሄር ግዜአዊ ችግርን ለመቅረፍ ተፈጥሮን አይቀይርም። ቀይሮም አያቅም። ትልቅ የእግዚአብሄር አጀንዳ የተሸከመው ጳውሎስ እንኳን በደማስቆ ሊይዙት ባሉ ግዜ በቅጥሩ ላይ በቅርጫት ወረደ እንጂ ያለፍጥረቱ ክንፍ አልተሰጠውም። ጌታን ራሱ ሊይዙት ሲሉ በመካከላቸው አልፎ ይሄድ ነበር እንጂ ሌላ አካል አልተገጠመለትም ወይም ክንፍ አላበቀለም። ኤልያስ ከኤልዛቤል በተደበቀ ግዜ ክንፍ ባለው ቁራ ስጋ ይመጣለት ነበር እንጂ ክንፍ አልወሰደም።
የአቡየ በህይወት ዘመን እህል አለመቅመስ ተረት ነው።
ጌታ “ሰው በምግብ ብቻ አይኖርም“ አለ እንጂ ያለምግብ ይኖራል አላለም።
#ጌታም ተርቧል
#ኤልያስም እንዲሁ……ስጋ ያለምግብ መኖር አይችልምና
ሉቃ 7-34 “መጥምቁ ዮሐንስ እንጀራ ሳይበላ የወይን ጠጅም ሳይጠጣ መጥቶ ነበርና። ጋኔን አለበት አላችሁት።“እንዳለው ጋኔን ያለበት ካልሆነ በቀር……ማርያም የአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫን መቀመጫ ሰገራ እንዳይመጣባቸው ደፈነች የሚለውም የሌለ ነው። ሰው ይበላል ይጸዳዳል። ጌታም ሰይጣን በህመም የደፈነውን መቀመጫ ይከፍታል እንጂ አይደፍንም።
⚜3፦ ለሰይጣን ያላቸው ፍቅር-እነዚህ ሰዎች ለሰይጣን አንጀታቸው ስፍስፍ ነው የሚለው። ክርስቶስ ሰምራ መንፈሳዊ ከሆነች #2ቆሮ 6-15 “ክርስቶስ ከቤልሆር ጋር ምን መስማማት አለው??“-#ዘፍ 3-15 “በአንተና በሴቲቱ መካከል፥ በዘርህና በዘርዋም መካከል ጠላትነትን አደርጋለሁ“የሚለውን በማወቅ ሰይጣንን ከእግዚአብሄር ጋር ለማስታረቅ አትሞክርም ነበር።
ተክልዬም “ባህረ አልቅም“ የተባለውን ሰይጣን ከባህር አውጥተው “ክርስቶስ ሐረዬ“(ክርስቶስ የመረጠው) ብለው ስሙን ቀይረው አገልጋይ አያደርጉትም ነበር።
እግዚአብሄር ሰው ቢያጣ እንኳን ሰይጣንን ለአገልግሎት አይመርጥም።
አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫም ሰይጣንን ድንጋይ አሸክመው አያሰሩም ነበር።
አቡነ አረጋዊም እንደዛሬው ዳን ቴክኖክራፍት ሊፍት በዘንዶ አቀበት አይወጡም ነበር።
ምናልባት ይህን ክፍል አላነበቡትም ይሆናል ብለን እናልፋቸዋለን.. 👇
የማቴዎስ ወንጌል 25:41
በዚያን ጊዜ በግራው ያሉትን ደግሞ ይላቸዋል። እናንተ ርጉማን፥ #ለሰይጣንና ለመላእክቱ #ወደ #ተዘጋጀ ወደ #ዘላለም #እሳት ከእኔ ሂዱ።
ሲኦል ራሱ የተዘጋጀው ለሰይጣን ነው መንግስተ ሰማያት ለሰይጣን ቦታ የለም።
⚜4፦ በአንድ አካባቢና ግዜ የተወሰኑ ናቸው፦
የእነዚህ ሰዎች አገልግሎት ከቡልጋና ከአክሱም አልወጣም።
#የተክልዬን ዝክር አሻሮ ያሸተተ ይጸድቃል
#በደብረሊባኖስ የተቀበረ ይድናል -…ወዘተ የሚሉ አሻሮና ደብረሊባኖስ የማታወቅበትን አህጉርና አለም ያላማከሉ አግልግሎቶች(Localized) ናቸው።
እንግሊዝ/ናይጀሪያ/ካናዳ ዝክርና አሻሮ አያውቁም። ሌላው በቅርብ አመታት ክንፍ ያላቸው ፣
በአንድ እግራቸው 7 አመት የሚቆሙ -
ሰውነታቸው ተበሳስቶ አሳ የሚሹለከለክበት ቅዱሳን እንዴት የሉም የሚል ጥያቄ ያስነሳል።
⚜5፦ መንፈሳዊ ውጊያቸው
#2ቆሮ 10-3 “በሰው ልማድ ምንም እንኳ የምንመላለስ ብንሆን፥ እንደ ሰው ልማድ አንዋጋም፤“ እንደሚል ክርስቲያን ስጋና ደም ከሌለው ጠላት ጋር ስለሚዋጋ የጦር እቃው ጦርና ጋሻ አይደለም።
አቡየ ገ/መንፈስ ቅዱስ ግን ዝቋላ ተራራ ላይ ከሰይጣን ጋር በመብረቅ ይዋጉ ነበር።
⚜6፦ ቃል ኪዳናቸው -የእግዚአብሄር የመዳንና የዘላለም ህይወት መንገድ አንድና በግልጽ የተነገረ ነው። እሱም በልጁ በኢየሱስ አምኖ ... ይሁንና የቅዱሳን ቃልኪዳን የሚባለው ኢ-መጽሃፍ ቅዱሳዊ ብቻ ሳይሆን ሰዎች በሃጢአታቸው እንዲሞቱና ሲኦል የሚጨምር የሰይጣን ምክር አለበት። የእከሌን ገድል ያነበበ-ያስነበበ-የተረጎመ እስከ 10 ትውልድ ምሬልሃለሁ የሚል -#በአቡነ አረጋዊ ስም የተማጸነ 15 ትውልድ ምሬለታለሁ የሚል ምንፍቅና ነው።
ወገኖቼ ሆይ ይህንን እውነት ስንናገር እነሱ ግን የእግዚአብሄር ጠላት ሆነው የቅዱሳን ጠላት ይላሉ። እባካችሁ ከዚህ አዚም ውጡና በሙሉ ልባችሁ ንስሀ ገብታቹ እግዚአብሄርን አክብሩ አምልኩ።
#ተሃድሶ ለተረታተረት
እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/
@gedlatnadersanat @teeod
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
✍✍ የአገራችን ቅዱሳን እውን መንፈሳዊ ናቸው ?? #በአገራችን ቅዱሳን ተብለው ታቦት ተቀርጾ -ቀን ተሰይሞ -ገድል ተጽፎላቸው ቃል ኪዳን ተቀብለዋል እየተባሉ ከወር እስከወር የሰው ልብ ላይ ነግሰው የአምላክ ገንዘብ የሆነውን ስግደትና ዝማሬ መስዋእትም በጸጋ ስም የሚኮመኩሙ የቡልጋ የትግራይና የጎጃም ተወላጅ የሆኑ አፈጣጠራቸው አኑዋኑዋራቸውና ትምህርታቸው አለም ከተፈጠረ ጀምሮ ያልተሰማ #ክንፍ…
✍✍
ቅዱስ እውነት ???
#ገድለ ተክለሃይማኖት፥ 48:1- 4
" አንድ ቀን በባሕር ዳር ተቀምጦ ሳለ፥ ሰይጣን ከባሕሩ ወጣ። የአባታችንንም ደቀመዝሙር ያዘው። አንተ ርኩስ መንፈስ ከልጄ ውጣ እያለ በመስቀል ምልክት አማተበ። ሰይጣኑም ዛሩም ደቀመዝሙሩን ትቶ ፈጥኖ ሸሸ። ሊያመልጥም ወደደ። ብፁዕ አባታችንም አማተበበት። ወደ ባሕሩ ሊገባ ባይቻለው በጥልቁ ባሕር ወደብ ቆመ። ብፁዕ አባታችንም ሄዶ #በእጁ #ያዘው። ያን ጊዜ ዕጡ ወደቀና ኃይሉም ደከመና ለሁሉም በግልጥ ታየ።
“...ስምህ ማን ነው?” አለው።
"ባሕረ አልቅም።"
"እንግዲህ #ከእኔ ጋር #ትሄዳለህን ወይስ ወደ ማደሪያህ #ትመለሳለህ?” አለ።
"ከእንግዲህ ወዲህ ወደ ማደሪያዬ መመለስ አይቻለኝም። #በማማተብህ ስልጣኔን ሽረኸዋልና።" አለው።
አባታችን ተክለሃይማኖትም ወስዶ #ገረዘው፥ ወደ ፍፁም #ክርስቲያንነትም ለወጠው። ስሙንም #ክርስቶስ ኃረዮ ማለትም #ክርስቶስ የመረጠው ብሎ ጠራው። ብፁዕ አባታችንን ሲያገለግለው ኖረ። ከጥቂትም ቀን በኋላም የምንኩስናውን ልብስ አልብሶ ወደ ባዕቱ አገባው። ይህችውም ደብረ አሰቦ ናት። ሰይጣን #ሞቶ #መንግስተ ሰማያት እስኪገባ ድረስ በተረፈው ዘመኑ ሁሉ #መነኮሳትን #ደስ #የሚያሰኝ፥ #እግዚአብሔርንም #የሚወድ ሆነ።
********
በኦርቶዶክስ ቤተ እምነት ውስጥ ያሉ #ድርሳናት፥ #ገድላት፥ #ሰይፈ ሥላሴ፥ #ክርስቶስ ሳምራ፥ #ገድለ ክርስቶስ፥ #ተዓምረ ማርያም፥ #መልክዓ መላዕክታት፥ #ውዳሴ ማርያም እንዲሁም በስድሳ ስድስቱ የመጽሐፍ ቅዱስ መፃሕፍት ላይ #የተጨመሩ ሌሎች መፅሐፍት መፅሐፍ ቅዱስን እጅግ የሚፃረሩ #ፀረ ክርስቶስ፣ #የደብተራ ሥጋዊና አጋንንታዊ ውጤት ናቸው።
#አጋንንት ሳቢ #ደብተራዎች የጻፉት የረከሱ ገድላት መካከል #ገድለ ተክለሃይማኖት አንዱ ነው።
እስከ መቼ ጌታ እግዚአብሔርን ነው የማመልከው እያልክ #በተክለሃይማኖት ስም የአጋንንትን ጽዋ ትጠጣለህ። እርም ባለበት መርገም አይርቅም። ልብህን ወደ እውነተኛው #የእግዚአብሔር ቃል ወደ #መፅሐፍ ቅዱስ እና ወደ ነፍስህ አዳኝ ወደ #ጌታ እየሱስ ክርስቶስ ለፍሬ በሆነ ንስሐ ተመልስ።
********
"እሁድና ሐሙስ እባብ የገደለ የክርስቲያን ወገን ሁሉ ኃጢያቱ ይሰረይለታል፤ ብለህ ለልጆችህ ንገራቸው።" ብሎ ጌታዬ እየሱስ ክርስቶስ የነገረኝን አሁንም እነግራችኋለሁ። በልባችሁ ጠብቁት።
#ገድለተክለሃይማኖት፥51፥6
********
🕇 የከበረውን የሕያው እግዚአብሔርን ቅዱስ ቃል #መፅሐፍ ቅዱስን ገለባ ከሆነውና ከረከሰው ስጋዊና አጋንንታዊ መልዕክት ጋር ምን አንድ አደረገው???
#ሰይጣንን ይዤ #ገረዝኩት፥ #አጠመኩት፥ #ቅስና አስተምሬ #የኦርቶዶክስ #መነኩሳትን #አገልግሎ #ሰይጣን ወደ #መንግስተ ሰማያት ገብቶዋል ብሎ እራሱ በፃፈው በገድለ ተክለሃይማኖት.48:1-4 ላይ መስክሯል።
********
#ገድለ ተክለሃይማኖት፥ 48:1- 4 :- አንድ ቀን በባሕር ዳር ተቀምጦ ሳለ፥ ሰይጣን ከባሕሩ ወጣ። ......
********
ይህ የአጋንንት ጎታቾች ክፉ ግብር እንጂ የእግዚአብሔር ቅዱስ ቃል ጨርሶ አይደለም። #ሰይጣን መንግስተ ሰማያት ገብቶማ ቢሆን ኖሮ ምድር የንፁሐንና የጻድቃን ደም ባልፈሰሰባት ነበር። ዋይታና ልቅሶ፥ ረሃብና ጥማት፥ ጦርነትና ሞት ባልተገኘባት ነበር።
የተረገመው ሰይጣን ግን ኦርቶዶክስ እንደምትከተለው የተክለ ሃይማኖት የሐሰት ትምህርት በመንግሥተ ሰማያት ሳይሆን በምድርና በአየር በጥልቁም ሆኖ የአመፅ፥ የክፋት፥ የጭካኔ፥ የእርኩስት፥ የማታለልና የሐሰት ክፉ ጨካኝ ደም አፍሳሽ ስራውን በምድር ሁሉ ላይ እያደረገ ነው።
ለሰይጣን መንግስተ ሰማያት ቦታ እንደሌለ አላነበቡም ይሆን..👇
የማቴዎስ ወንጌል 25:41
በዚያን ጊዜ በግራው ያሉትን ደግሞ ይላቸዋል። እናንተ ርጉማን፥ #ለሰይጣንና ለመላእክቱ #ወደ #ተዘጋጀ ወደ #ዘላለም #እሳት ከእኔ ሂዱ።
⚜ከዚህ በላይ #ለሰይጣን #ጠበቃና #አገልጋይ ማን ነው?
⚜ከዚህ በላይ ምን #የተረገመና እርም ምን አለ?
⚜ከዚህ በላይ #መናፍቅ ማን ነው?
⚜ከዚህ በላይ #ፀረ ክርስቶስ ማን ነው?
ኦርቶዶክስ #ገድላትን፥ #ድርሳናትን፥ #ውዳሴያትን፥ #መልክዓ #መላዕክትንና፣ #ሰይፈ ሥላሴ፥ #ክርስቶስ ሳምራ፥ #ገድለ ክርስቶስ፥ #ተዓምረ ማርያም፥ ሌሎችንም #ፀረ #ክርስቶስ መጻሕፍቶቿን አቃጥላና ጥላ ልብን በትህትና በማድረግ መጽሐፍ ቅዱስን ብቻ በመከተል ተሐድሶ ማድረጓ በብዙ ሚሊዮን ለሚቆጠሩ የእምነት ተከታዮቿ የዘላለም ሕይወትና ክብር ነው። ልብን እልከኛ ማድረግ ግን ጌታ እየሱስ ክርስቶስን እንደሰቀሉት ለአይሁድ ፈሪሳውያኖችም አልሆነም።
@gedlatnadersanat
👇👇
ቅዱስ እውነት ???
#ገድለ ተክለሃይማኖት፥ 48:1- 4
" አንድ ቀን በባሕር ዳር ተቀምጦ ሳለ፥ ሰይጣን ከባሕሩ ወጣ። የአባታችንንም ደቀመዝሙር ያዘው። አንተ ርኩስ መንፈስ ከልጄ ውጣ እያለ በመስቀል ምልክት አማተበ። ሰይጣኑም ዛሩም ደቀመዝሙሩን ትቶ ፈጥኖ ሸሸ። ሊያመልጥም ወደደ። ብፁዕ አባታችንም አማተበበት። ወደ ባሕሩ ሊገባ ባይቻለው በጥልቁ ባሕር ወደብ ቆመ። ብፁዕ አባታችንም ሄዶ #በእጁ #ያዘው። ያን ጊዜ ዕጡ ወደቀና ኃይሉም ደከመና ለሁሉም በግልጥ ታየ።
“...ስምህ ማን ነው?” አለው።
"ባሕረ አልቅም።"
"እንግዲህ #ከእኔ ጋር #ትሄዳለህን ወይስ ወደ ማደሪያህ #ትመለሳለህ?” አለ።
"ከእንግዲህ ወዲህ ወደ ማደሪያዬ መመለስ አይቻለኝም። #በማማተብህ ስልጣኔን ሽረኸዋልና።" አለው።
አባታችን ተክለሃይማኖትም ወስዶ #ገረዘው፥ ወደ ፍፁም #ክርስቲያንነትም ለወጠው። ስሙንም #ክርስቶስ ኃረዮ ማለትም #ክርስቶስ የመረጠው ብሎ ጠራው። ብፁዕ አባታችንን ሲያገለግለው ኖረ። ከጥቂትም ቀን በኋላም የምንኩስናውን ልብስ አልብሶ ወደ ባዕቱ አገባው። ይህችውም ደብረ አሰቦ ናት። ሰይጣን #ሞቶ #መንግስተ ሰማያት እስኪገባ ድረስ በተረፈው ዘመኑ ሁሉ #መነኮሳትን #ደስ #የሚያሰኝ፥ #እግዚአብሔርንም #የሚወድ ሆነ።
********
በኦርቶዶክስ ቤተ እምነት ውስጥ ያሉ #ድርሳናት፥ #ገድላት፥ #ሰይፈ ሥላሴ፥ #ክርስቶስ ሳምራ፥ #ገድለ ክርስቶስ፥ #ተዓምረ ማርያም፥ #መልክዓ መላዕክታት፥ #ውዳሴ ማርያም እንዲሁም በስድሳ ስድስቱ የመጽሐፍ ቅዱስ መፃሕፍት ላይ #የተጨመሩ ሌሎች መፅሐፍት መፅሐፍ ቅዱስን እጅግ የሚፃረሩ #ፀረ ክርስቶስ፣ #የደብተራ ሥጋዊና አጋንንታዊ ውጤት ናቸው።
#አጋንንት ሳቢ #ደብተራዎች የጻፉት የረከሱ ገድላት መካከል #ገድለ ተክለሃይማኖት አንዱ ነው።
እስከ መቼ ጌታ እግዚአብሔርን ነው የማመልከው እያልክ #በተክለሃይማኖት ስም የአጋንንትን ጽዋ ትጠጣለህ። እርም ባለበት መርገም አይርቅም። ልብህን ወደ እውነተኛው #የእግዚአብሔር ቃል ወደ #መፅሐፍ ቅዱስ እና ወደ ነፍስህ አዳኝ ወደ #ጌታ እየሱስ ክርስቶስ ለፍሬ በሆነ ንስሐ ተመልስ።
********
"እሁድና ሐሙስ እባብ የገደለ የክርስቲያን ወገን ሁሉ ኃጢያቱ ይሰረይለታል፤ ብለህ ለልጆችህ ንገራቸው።" ብሎ ጌታዬ እየሱስ ክርስቶስ የነገረኝን አሁንም እነግራችኋለሁ። በልባችሁ ጠብቁት።
#ገድለተክለሃይማኖት፥51፥6
********
🕇 የከበረውን የሕያው እግዚአብሔርን ቅዱስ ቃል #መፅሐፍ ቅዱስን ገለባ ከሆነውና ከረከሰው ስጋዊና አጋንንታዊ መልዕክት ጋር ምን አንድ አደረገው???
#ሰይጣንን ይዤ #ገረዝኩት፥ #አጠመኩት፥ #ቅስና አስተምሬ #የኦርቶዶክስ #መነኩሳትን #አገልግሎ #ሰይጣን ወደ #መንግስተ ሰማያት ገብቶዋል ብሎ እራሱ በፃፈው በገድለ ተክለሃይማኖት.48:1-4 ላይ መስክሯል።
********
#ገድለ ተክለሃይማኖት፥ 48:1- 4 :- አንድ ቀን በባሕር ዳር ተቀምጦ ሳለ፥ ሰይጣን ከባሕሩ ወጣ። ......
********
ይህ የአጋንንት ጎታቾች ክፉ ግብር እንጂ የእግዚአብሔር ቅዱስ ቃል ጨርሶ አይደለም። #ሰይጣን መንግስተ ሰማያት ገብቶማ ቢሆን ኖሮ ምድር የንፁሐንና የጻድቃን ደም ባልፈሰሰባት ነበር። ዋይታና ልቅሶ፥ ረሃብና ጥማት፥ ጦርነትና ሞት ባልተገኘባት ነበር።
የተረገመው ሰይጣን ግን ኦርቶዶክስ እንደምትከተለው የተክለ ሃይማኖት የሐሰት ትምህርት በመንግሥተ ሰማያት ሳይሆን በምድርና በአየር በጥልቁም ሆኖ የአመፅ፥ የክፋት፥ የጭካኔ፥ የእርኩስት፥ የማታለልና የሐሰት ክፉ ጨካኝ ደም አፍሳሽ ስራውን በምድር ሁሉ ላይ እያደረገ ነው።
ለሰይጣን መንግስተ ሰማያት ቦታ እንደሌለ አላነበቡም ይሆን..👇
የማቴዎስ ወንጌል 25:41
በዚያን ጊዜ በግራው ያሉትን ደግሞ ይላቸዋል። እናንተ ርጉማን፥ #ለሰይጣንና ለመላእክቱ #ወደ #ተዘጋጀ ወደ #ዘላለም #እሳት ከእኔ ሂዱ።
⚜ከዚህ በላይ #ለሰይጣን #ጠበቃና #አገልጋይ ማን ነው?
⚜ከዚህ በላይ ምን #የተረገመና እርም ምን አለ?
⚜ከዚህ በላይ #መናፍቅ ማን ነው?
⚜ከዚህ በላይ #ፀረ ክርስቶስ ማን ነው?
ኦርቶዶክስ #ገድላትን፥ #ድርሳናትን፥ #ውዳሴያትን፥ #መልክዓ #መላዕክትንና፣ #ሰይፈ ሥላሴ፥ #ክርስቶስ ሳምራ፥ #ገድለ ክርስቶስ፥ #ተዓምረ ማርያም፥ ሌሎችንም #ፀረ #ክርስቶስ መጻሕፍቶቿን አቃጥላና ጥላ ልብን በትህትና በማድረግ መጽሐፍ ቅዱስን ብቻ በመከተል ተሐድሶ ማድረጓ በብዙ ሚሊዮን ለሚቆጠሩ የእምነት ተከታዮቿ የዘላለም ሕይወትና ክብር ነው። ልብን እልከኛ ማድረግ ግን ጌታ እየሱስ ክርስቶስን እንደሰቀሉት ለአይሁድ ፈሪሳውያኖችም አልሆነም።
@gedlatnadersanat
👇👇